query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
d4b690d6666fd04f0fb7c1032033efe0
c11f83ba3941c6f1577bb2f422102e01
አፍሪቃ በጋዜጦች
አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።ኢትዮጵያ ውስጥ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች መታሰራቸው ታወቀ፣ ታላቁ ኅዳሴ ግድብን አስመልክቶ ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን በአካሄዱት ስብሰባ ሥምምነት ላይ እንዳልተደረሰ ግብፅ አስታወቀች፤ በደቡብ ሱዳን በተካሄደው የእርስ በርስ ጦርነት ከ380,000 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ማለቃቸው ተገለፀ፡፡
0
249862c086ed18c88d63ae25a84a8eda
59176c2111cf4f35a1b70d74ab4c3dd5
በሴካፋ ውድድር ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ ታዳጊ ብሄራዊ ቡድን አዲስ አበባ ገባ
በቅርብ ዓመታት ጠንካራ ፉክክር እያደረገ በተከታታይ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ሲያጠናቅቅ የቆየው አዳማ ከተማ ዘንድሮ አምስተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ የሚታወስ ሲሆን በቀጣይ ዓመት ወደ ዋንጫው ፉክክር ዳግም ለመመለስ የአሰልጣኝ ቅጥር ከማድረግ ጀምሮ ተጫዋቾችን እያስፈረመ ይገኛል።አሰልጣኝ ተገኔ ነጋሽን በማንሳት ሲሳይ አብርሃምን የቀጠረው ቡድኑ በትላንትናው እለት ሶስተኛ ተጨዋቾችን ማስፈረሙ ታውቋል። በባህርዳር ከተማ ዘንድሮ ጥሩ ጊዜ ያሳለፈው የፊት መስመር አጥቂው ሙሉቀን ታሪኩ ወደ ቀድሞ ክለቡ ተመልሶ ለአዳማ ከተማ የሁለት ዓመት ውል ሲፈራረም በባህርዳር ከተማ የነበረው ቆይታ በመጠናቀቁ እና ውሉን እንዲያራዝም ከክለቡ ጥያቄ አለመቅረቡን ተከትሎ አዳማን ለመቀላቀል እንደወሰነ ተጨዋቹ ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግሯል።ሙሉቀን ከባህርዳር ከተማ በፊት በአዳማ ከተማ፣ አውስኮድ እና ፋሲል ከነማ መጫወቱ የሚታወስ ሲሆን በአዳማ በነበረው ቆይታ ከአዲሱ የክለቡ አሰልጣኝ ሲሳይ ጋር አብረው መስራታቸው ይታወቃል። አዳማዎች ከዚህ ቀደም ቴዎድሮስ በቀለ እና ሱራፌል ዳንኤልን ማስፈረማቸው የሚታወስ ነው።
0
ea6cf462b5a8171b854214b3177a2712
ea6cf462b5a8171b854214b3177a2712
ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር አብይ 2 ሺህ ከሚበልጡ የደኢህዴን ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ውይይት አድርገዋል።በትናንትናው እለት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በተካሄደው የውይይት መድረክ ላይም 2 ሺህ 400 የደኢህዴን ከፍተኛ አመራሮች መካፈላቸው ተገልጿል።በውይይት መድረኩ ላይም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች ሥልጠና እና ገለፃ ማድረጋቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በተጨማሪም በመቻቻል፣ በመከባበር እና በሌሎች የኢትዮጵያ እሴቶች ዙሪያም ለመድረኩ ተሳታፊዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል።(ኤፍቢሲ)
1
59bd404083242d8016a5a5aa656bbd2d
d1b66c1935a97329166641d82745cdf9
ሲምፓዚየሙ የህብረት ሥራ ሴክተርን ይበልጥ ወደ የተሻለ ደረጃ ለማሳደግ አስተዋጽኦ ይኖረዋል
በኢትዮጵያ የቴክኒክና ሙያን የትምህርት ተቋማት ያሉበትን ደረጃ ለህዝቡ መረጃ ከማድረስ በበለጠ የፈጠራ ባለቤት የሆኑ ተቋማትና ግለሰቦችን እውቅና ሽልማት በመስጠት ለስራዎቻቸው የበለጠ እንዲነሳሱ ለማድረግ የሚያስችል አሰራር ተግባራዊ ሊያደርግ መሆኑን አስታወቀ፡፡የፌዴራል የቴክኒክና ሙያ ኤጄንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ኤልያስ አዋቶ ለዋልታ እንደተናገሩት ኤጀንሲው እንዳስታወቀው በቅርቡ በዘርፉ ላይ የተሰማሩና በፈጠራ የተሻለ ስራን የሰሩ ግለሰቦችና ተቋማትን እውቅና የሚሰጥበትን መድረክ ማዘጋጀቱን ታውቋል፡፡ ኤጄንሲው የሀገሪቷ የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርት ዘርፍ ለኢኮኖሚው እድገት የሚኖረዉን ሚና ከፍ ለማድረግ እየሰራ ነው፡፡ምክትል ዳይሬክተሩ አክለዉ እንዳሉት የሀገሪቷ የቴክኒክና ሙያን የትምህርት ተቃማት ያለበትን ደረጃ ለህዝቡ መረጃ ከማድረስ የበለጠ የፈጠራ ባለቤት የሆኑ ተቋማትና ግለሰቦችን እውቅና ሽልማት በመስጠት ለስራዎቻቸው የበለጠ እንዲነሳሱ ይረዳል ብለዋል፡፡በሀገር አቀፍ ደረጃ ይህ መድረክ ለመጀመሪያ ግዜ የተዘጋጀ ሲሆን ይህም አሰራር ተጠናክሮ የሚቀጥለብት ሁኔታ ላይ ኤጄንሲያቸው እየሠራ መሆኑን ምክትል ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል፡፡በቴክኖሎጂ ዘርፍ በዋናነት ለኢኮኖሚያዊና ማህበራዊው እንቅስቃሴ የተሻለ ስራ ሊያበረክቱ የሚችሉ እንዲሁም ወቀቅቱን የጠበቀ መሆኑ ይበልጥ ለተሳታፊ የሚያበረታታ ይሆናል ተብሏል፡፡በመሆኑም በመላው ሀገሪቷ በተለያዩ አካባቢዎች ላይ የሚገኙ የፈጠራ ባለሙያዎች በኮንስትራክሽን፣ በግብርና፣ በኤሌክትሪካል በመካኒካል አገልግሎት እና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ተሳታፊ እንደሚሆኑ አስታውቋል፡፡
0
9743195171195e6124426cdc0f163029
b3353a7aeb03be045fc54a0256c118ea
የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ት ብርቱካን ለአድማጮች የሰጡት መልስ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ከአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ አይ ዲ) ጋር የ30 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመ።የድጋፍ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ እና በኢትዮጵያ የዩኤስ አይ ዲ ዳይሬክተር ሲን ጆንስ ተፈራርመውታል።ድጋፉ ቦርዱ ቀጣዩን ሃገራዊ ምርጫ ፍትሃዊ፣ ተአማኒ እና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ ለማከናወን እያደረገ ያለውን ጥረት ለማገዝ ይውላል ተብሏል።የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ፥ ድጋፉ ቦርዱ ቀጣዩን ሃገራዊ ምርጫ በተሳካ ሁኔታ ለማካሄድ የጀመረውን ጥረት ለማገዝ እንደሚያስችል ተናግረዋል።አያይዘውም ቦርዱ ምርጫውን ተአማኒ ለማድረግ የሚያስችሉ የተለያዩ ተግባራት እያከናወነ መሆኑን ጠቅሰው፥ ጥረቱ እንዲሳካ ተጨማሪ ድጋፍ ያስፈልጋል ብለዋል።በኢትዮጵያ የዩ ኤስ አይ ዲ ዳይሬክተር ሲን ጆንስ በበኩላቸው፥ አሜሪካ ለቦርዱ የቴክኒክና የሰው ሃይል ማብቃትን ጨምሮ የተለያዩ ድጋፎችን እንደምታደርግ ገልጸዋል።በሙሃመድ አሊ ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
64588a54b4be93837ab4e53a43059d44
600db5459054f73aa4aea33ec91d39e1
አቶ ጃዋር መሃመድና አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ በ24 ሰዎች ላይ ክስ ተከፈተ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ እስክንድር ነጋን ጨምሮ በ7 ተከሳሾች ላይ አቃቤ ህግ ክስ ከፈተ። ክሱ በሁለት የተከፈለ ሲሆን፥ በዚህም መሰረት አቶ እስክንድር ነጋን ጨምሮ በአምስት ተከሳሾች ላይ የእርስ በርስ ግጭት በማስነሳት ወንጀል ሲሆን በሁለተኛ ክስ ደግሞ 1ኛ፣ 6ኛ እና 7ኛ ተጠርጣሪዎች ላይ የፀረ ሽብር አዋጅን በመተላለፍ ወንጀል ክስ ነው የተመሰረተው። ከተከሳሾቹ ውስጥ እስክንደር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል፣ ቀለብ ስዩም፣ አስካለ ደምሌ እና ጌትነት በቀለ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን፥ ቀሪዎቹ ማለትም አሸናፊ አወቀ እና ፍታዊ ገብረመድህን ባለመያዛቸው አልቀረቡም። አቃቤ ህግ ክሱን በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ የህገመንግስትና የፀረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው የከፈተው። ተከሳሾቹ በሰኔ 23 እና 24 2012 ዓ.ም የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በአዲስ አበባ ከተማ በሰው እና ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ፣ ማደራጀትና ማስተባበር ወንጀል ተጠርጥረው ምርመራ ሲከናወንባቸው መቆየቱ የሚታወስ ነው። ችሎቱም ክሱ እንዲደርሳቸው ያደረገ ሲሆን፥ ተከሳሾቹም ከጠበቃ ጋር ተማክረን እንቅረብ ሲሉ ጥያቄ አቅርበዋል። አምስቱም ተከሳሾች በወንጀሉ ድርጊት ተሳትፎ እንደሌላቸው እና በፖለቲካ የሀሳብ ልዩነት እንደተከሰሱ በመግለፅ ፍርድ ቤቱ ፍትሃዊ ሆኖ እንዲመለከትላቸው ጠይቀዋል። ተረኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ከጠበቃ ጋር ተማክረው ክሱን ለማንበብ እና አጠቃላይ ዋስትና ላይም ትእዛዝ ለመስጠት ለፊታችን ሀሙስ መስከረም 7 ቀን 2013 ዓመተ ምህረት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። በታሪክ አዱኛ
0
f74b0589e8c466462ec846a33e1707fd
832bd27f42d6dae166a27997762332d3
ኢራን አሜሪካ ከኒውክሌር ስምምነቱ በመውጣቷ ሳቢያ ለደረሰባት ኪሳራ ካሳ የምታገኝ ከሆነ መነጋገር እንደምትችል አስታወቀች
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከቴህራን ጋር ድርድር ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን አስታውቃለች።ዋሽንግተን ለፀጥታው ምክር ቤት ባስገባችው ደብዳቤ ከቴህራን ጋር ያለ ቅድመ ሁኔታ ድርድር ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን ገልጻለች።በተመድ የአሜሪካ አምባሳደር ኬሊ ክራፍት ሃገራቸው ከኢራን ጋር ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ለመደራደር ዝግጁ መሆኗን ገልጸዋል።ድርድሩ በዓለም አቀፉ ሰላምና ደህንነት ላይ ሊፈጠር የሚችልን አደጋ እና ውጥረትን ለመቀነስ ያለመ መሆኑንም ተናግረዋል። በደብዳቤው አሜሪካ የጄኔራል ቃሲም ሱለይማኒን ግድያ ራስን ለመከላከል የተወሰደ እርምጃ መሆኑን ጠቅሳለች።በተመድ የኢራን አምባሳደር መጂድ ታክት ራቫንች በበኩላቸው፥ አሜሪካ ያቀረበችውን የእንደራደር ሃሳብ የማይታመን ነው ብለውታል።እንደ እርሳቸው ገለጻ ዋሽንግተን በኢራን ላይ ጠንካራ ያለችውን የኢኮኖሚ ማዕቀብ እያጠናከረች ባለበት ወቅት ይህን ሃሳብ ማቅረቧ ተቀባይነት የሌለው ነው።ኢራን የጄኔራሉን መገደል ተከትሎ ኢራቅ ውስጥ በሚገኙት የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች ላይ የአጸፋ እርምጃ ወስዳለች።ምንጭ፦ ቢቢሲ
0
7e236e11a564576cb05b3b406ae3195e
7e236e11a564576cb05b3b406ae3195e
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት የኮሮናቫይረስ የተገኘበት ሰው የለም
ሚኒስትሯ በ24 ሰአታት ውስጥ በተደረገው ምርመራም ቫይረሱ የተገኘበት ሰው አለመኖሩንም አስታውቀዋል።በአጠቃላይ በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 116 ሲሆን፥ ከእነዚህም ውስጥ 90 ሰዎች በለይቶ ህክምና ላይ፤ 21 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ ማገገማቸው ይታወቃል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
1
32abe8c96e1755d01a61260606468e85
31c8893a421e26a937d7630aa86f3f86
አዳማ አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም የነባሮችን ውል አደሰ
የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ፋሲል ከነማ የሁለት የውጪ ዜጎቹ ኮንትራትን ሲያራዝም አሰልጣኝ ውበቱ አባተ መልቀቂያ ማስገባታቸውን አስታውቋል።በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት መጀመሪያ ክለቡን በአንድ ዓመት ውል የተቀላቀለው ናይጄርያዊው ኢዙ አዙካ ጥሩ የሚባል የውድድር ዓመት ያሳለፈ ሲሆን 10 የፕሪምየር ሊግ ግቦችንም አስቆጥሯል። ፋሲል ከነማም ካሳለፈው ጥሩ የውድድር ዓመት በመነሳት ለተጨማሪ የአንድ ዓመት ውሉን ለማደስ ተስማምቷል። በመሀል ተከላካይነት እና በአማካይ ስፍራ በወጥነት ግልጋሎት ያበረከተው ከድር ኩሊባሊም በተጨማሪ አንድ ዓመት ውል ክለቡ ጋር ለመቀጠል የተስማማ ሲሆን ይህ ተጫዋች ባለፈው ክረምት ደደቢትን በመልቀቅ ዐፄዎቹን እንደተቀላቀለ ይታወሳል።አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ቀሪ አንድ አመት ኮንትራት ቢኖራቸውም ለክለቡ ባስገቡት ደብዳቤ መሰረት ባጋጠማቸው የቤተሰብ ችግር ክለቡን መልቀቅ እንደሚፈልጉ በመግለፅ ለክለቡ ደቡዳቤ ማስገባታቸውን ክለቡ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልጿል። ክለቡን የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ እንዲሆን የረዱት አሰልጣኙ በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ ከታንዛኒያው አዛም ጋር እስከሚያደርጉት ጨዋታ ድረስም እንደሚቆዩ አሳውቀዋል። ፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ውበቱ በተጫዋቾች ዝውውር እና የነባሮችን ውል በማራዘም ሥራ ላይ እንዳሉ ገልጾ አሰልጣኙን ለማቆየት ጥረት እያደረገ እንደሆነም ታውቋል።
0
bb2a2369b6bbb61c43f74bef93840b0e
e56c4c61fb3098968922444ac7b2b993
አቶ አወል አርባ የአፋር ብሄራዊ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ
በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህወሓት ጁንታ ቡድን በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት ላይ በከፈተው ጦርነት ሳቢያ በተለያዩ አጎራባች ክልሎች በሕግ ማስከበር ሥራ ለተሳተፉ የልዩ ኃይል እና የሚሊሻ አባላት እንዲሁም የተፈናቀሉ ዜጐችን ለመደገፍ ቃል በገባው መሠረት 2ሺህ 400 ኩንታል እህል ለአፋር ክልል አስረክቧል።ድጋፉን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ምክትል ኃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ እና የአዲስ አበባ ከተማ አቃቢ ሕግ ቢሮ ኃላፊ አብዱልቃድር መሀመድ ለአፋር ክልል የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኃላፊ ለአቶ መሀመድ ሁሴን አስረክበዋል።የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በተወካያቸው በኩል ባስተላለፉት መልዕከት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ላደረገው ድጋፍም በክልሉ ሕዝብ ስም ምስጋና አቅርበዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጁንታው የጥፋት እኩይ ተግባር ምክንያት ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን ለመደገፍ ለአፋር ክልል 6 ሚሊዮን ብር የሚገመት የዓይነት እና 94 ሚሊዮን ብር በጥሬ ገንዘብ በጠቅላላው 100 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጉን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪ የተገኘው መረጃ ያመለክታልአዲስ ዘመን ታህሳስ 19/2013
0
d0da9ec5b5e4f07cae70fb14d1734f2e
e8509cd65509071e845f7049b27519de
ኢቦላ በኮንጎ
በኢቦላ ክፉኛ ተጠቅተው የነበሩት የምዕራብ አፍሪቃ አገሮች ወረርሽኙ ዳግም ቢከሰት ለመከላከል በሚያስችል አቅም ራሳቸውን የተሻለ አዘጋጅተዋል፤ ሲሉ የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪቃ ዲሬክተር አስታወቁ።ዲሬክተሩ ማትሺዲሶ ሞዊቲ በተለይ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንደገለጹት፤ የ2014ቱ ኢቦላ ወረርሽኝ ዋነኛ ተጠቂዎች፥ ላይቤሪያ፥ ሴራሊዮንና ጊኒ በበሽታዎች ክትትል፥ የላቦራቶር ምርመራ እና የጤና ክብካቤ አገልግሎት አቅማቸውን በወጉ በማጎልበታቸው ለመሰል ድንገተኛ ሁኔታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠት በሚያስችል ደረጃ ላይ ናቸው። አሉላ ከበደ አቅርቦታል።
0
a2204cb0e425463cb4711622e780c9be
a2204cb0e425463cb4711622e780c9be
የክፍያ መመሪያን ተግባራዊ ባላደረጉ 4 የግል ትምህርት ቤቶች ለ1 ዓመት የእውቅና ፍቃዳቸው ታገደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮረና ቫይረስ ስርጭት መስፋፋትን ተከትሎ መንግስት ያስቀመጠውን የግል ትምህርት ቤቶች የክፍያ መመሪያ ተግባራዊ ባላደረጉኑ አራት የግል ትምህርት ቤቶች ለአንድ አመት የእውቅና ፍቃዳቸው መታገዱን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስተወቀ።የከተማ አስተዳደሩ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ሙያ ብቃትና ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሸዊት ሻንካ እንደገለጹት፥ ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ የሆነው የኮረና ቫይረስ መስፋፋትን ተከትሎ የትምህርት ሚኒስቴር ከመጋቢት 7 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ መወሰኑ ይታወቃል።በመሆኑም በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ የግል ትምህርት ቤቶች የገጽ ለገጽ የትምህርት አገልግሎታቸውን እንዲያቋርጡና የአገልግሎት አሰጣጣቸውንም በተለያዩ መንገዶች እንዲያከናውኑ እና የሚያስከፍሉት የአገልግሎት ክፍያም ከ50 እስከ 75 በመቶ እንዲሆን መወሰኑ ይታወሳል።የወጣው መመሪያ ተግባራዊ መሆኑን ለማረጋገጥ በተደረገ ክትትል አብዛኞቹ የግል ትምህርት ቤቶች በመመሪያው መሰረት ተገቢውን ክፍያ በማስከፈል ላይ መሆናቸውን ነገር ግን 21 የሚሆኑ ትምህርት ቤቶች ከመመሪያው ውጪ ተገቢ ያልሆነ ክፍያ በመጠየቃቸው በአንድ ሳምንት ውስጥ ማስተካከያ እንዲያደርጉ ማስጠንቀቂያ መሰጠቱን ገልጸዋል።በዚህም 17 ትምህርት ቤቶች ማስተካከያውን ተግባራዊ ማድረጋቸውን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሯ፥ ቀሪዎቹ 4 ትምህርት ቤቶች ግን የክፍያ መመሪያውን ተግባራዊ ለማድረግ ፍቃደኛ ስላልሆኑ በ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አገልግሎት እንዳይሰጡ ለአንድ ዓመት እውቅና ፍቃዳቸው መታገዱን አስታውቀዋል።ፍቃዳቸው ከታገደባቸው የግል ትምህርት ቤቶች መካከል በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የሚገኙት ለምለም እና ሮማን ትምህርት ቤቶች እንዲሁም የካ ክፍለ ከተማ የሚገኘው ስሪ ኤም አካዳሚ እና አራዳ ክፍለ ከተማ የሚገኘው ገነት መሰረተ ክርስቶስ ትምህርት ቤቶች መሆናቸውን ወይዘሮ ሸዊት መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
1
773ccc4ec9a112511c8ac1ec3507f5f1
773ccc4ec9a112511c8ac1ec3507f5f1
የኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሰልፍ ከአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ደጃፍ፤
ኢትዮጵያውንና ኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን በዛሬው እለት ከዋሽንግተን ዲሲው የአሜሪካ ድምጽ ዋና መሥሪያ ቤት ደጃፍ የተቃውሞ ሰልፍ አካሄዱ።”የተዛቡ ዘገባዎችን በማሰራጨት” የከሰሱትን የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ የአማርኛው አገልግሎት፤ የገዛ መመሪያውን ያክብር፤ ያሉት የተቃውሞ ሰልፈኞች፤ “የተዛባ አዘጋገቡንም ያቁም፤” ሲሉ፥ ጠይቀዋል።የአሜሪካ ድምጽ በበኩሉ በቅርቡ በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ሰልፈኞቹ ያሰሙትን ጥሪና ቅሬታ ጠቅሶ፤ አስተዳደሩ የአሜሪካ ድምጽንና ሌሎች የዩናይትድ ስቴትስ የዜና አገልግሎቶች በሚያስተዳድረው Broadcasting Board of Governers ውስጥ የሚገኘውን ገለልተኛ ጽ/ቤት ጉዳዩን እንዲመርምር ማድረጉን አስረድቷል። የአሜሪካ ድምጽ አክሎም ጽ/ቤቱ የደረሰባቸውን ሦሥት ድምዳሜዎች ዘርዝሯል።
1
ef2b20c123ba1c8286e611344b2bd4cb
ef2b20c123ba1c8286e611344b2bd4cb
የኮቪድ-19 ክትባቶችን የመግዛትና የማከፋፈል ሂደት
የተባበሩት መንግሥታት የህፃናት መርጃ ድርጅት /ዩኒሴፍ/ ሃገራት የክትባት ተደራሽነት እንዳይቀርባቸው ለማድረግ በቀጣዩቹ ሁለት ዓመታት የኮቪድ-19 ክትባቶችን ከሚሰሩ ኩባኒያዎች የመግዛትና የማከፋፈል ሂደት ኃላፊነቱን እንደሚመራ አስታወቀ።ዩኒሴፍና የዓለም የጤና ድርጅት በጋራ ሆነው እስካሁን በግዝፈቱ እና በፍጥነቱ ወደር የሌለው የሚሆነውን ክትባት ማዳረስ መርኃ ግብር እንደሚመሩ አስታውቀዋል።ዩኒሴፍ ትናንት ባወጣው መግለጫ “ኮቫክስ” በሚል የእንግሊዝኛ አህፅሮት የሚጠራው መርኃ ግብር ለዘጠና ሁለት የዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ሃገሮች ክትባቶቹን እኩል ለማዳረስ የታለመ መሆኑን ገልፆ በመርኃ ግብሩ ሰባ ስድስት ባለፀጋ ሃገሮች ሊሳተፉ መስማማታቸውን አስታውቋል።ዩናይትድ ስቴትስ መርኃ ግብሩን የሚመራው ለቻይና ወገንተኛ ብላ የምትከሰው የዓለም የጤና ድርጅት በመሆኑ አልሳተፍም ስትል በዚሁ ሳምንት ውስጥ አስታውቃለች።
1
c4beb463ddd6b614dfdd97f223fbae4c
c4beb463ddd6b614dfdd97f223fbae4c
በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን አለፈ
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሚሊየን 200 ሺህ ማለፉ ተገለፀ። ይህን ተከትሎም በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ሚሊየን 281 ሺህ 149 መድረሱን የወጡ ሪፖርቶች ያመላክታሉ። በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 30 ሺህ 667 ሲሆን፥ 1 ሚሊየን 13 ሺህ 909 ሰዎች ከቫይረሱ ማገገማቸውም ነው የተነገረው። ከአፍሪካ ከፍተኛ ቫይረሱ የተገኘባቸውን ሰዎች በመያዝ ደቡብ አፍሪካ ከፍተኛ ድርሻውን ስትወስድ በሀገሪቱ 663 ሺህ 15 ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ 14 ሺህ 563 የሚሆኑት ለህልፈት ተዳርገዋል። 554 ሺህ 887 ሰዎች ደግሞ ማገገም ችለዋል ነው የተባለው። ከደቡብ አፍሪካ በመቀጠልም ግብፅ፣ ሞሮኮ እና ኢትዮጵያ ተከታዩን ስፍራ ሲይዙ በግብፅ 99 ሺህ 425 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል ነው የተባለው። እንዲሁም በሞሮኮ 66 ሺህ 855 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲነገር 1 ሺህ 253ዎቹ ለህልፈት ተዳርገዋል። ከሞሮኮ በመቀጠል ከአፍሪካ አራተኛ ደረጃን የያዘችው ኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 55 ሺህ 213 መድረሳቸውን እና ከዚህም ውስጥም 856 ሰዎች በቫይረሱ ለህልፈት መዳረጋቸውን ነው የጤና ሚኒስቴር ያስታወቀው። እንደ ወርልድ ኦ ሜትር መረጃ አሁን ላይ በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸው ህክምና እየተከታተሉ የሚገኙት 232 ሺህ 729 ሰዎች ናቸው። #FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
1
5e239fd7713dd25b97bbbfd30d63a91c
f7ef011d46cf121cc6f5e747757f61f2
የቱሪዝም ኃብት በኢኮኖሚ ልማት ጉልህ ድርሻ እንዲኖረው እየተሰራ መሆኑን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ
ዓለም ተቻችሎ የመኖር ባህልን ከኢትዮጵያ ሊማር እንደሚገባ በተባበሩት መንግስታት የቱሪዝም ድርጅት ዋና ፀሐፊ ዶክተር ታሌብ ሪፋይ ገለጹ።ዋና ፀሐፊውን ጨምሮ በባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር አቶ አሚን አብዱልቃድር የተመራ ልዑክ የቱሪዝም መዳረሻ የሆኑና በሰሜኑ የአገሪቷ ክፍሎች የሚገኙትን ሥፍራዎች ጎብኝተዋል።ዶክተር ታሌብ ”ኢትዮጵያን የጎበኘሁት ለመጀመሪያ ጊዜ ነው፡፡ ታሪካዊ መረጃዎችንና በሃይማኖታዊ ልዩነቶች ውስጥ ተቻችሎ የመኖር ባህልን በተግባር አይቻለሁ” ብለዋል።በአገሪቱ የሰፈነውን የሃይማኖቶችና የህዝቦች ተቻችሎ የመኖር ባህል ለዓለም ህዝቦች ትምህርት ሊሆን እንደሚችል ተናግረዋል።”የዓለማችን ህዝብ ይህን ማየት የሚገባው በመሆኑ ባገኘሁት አጋጣሚ ሁሉ ያየሁትን ታሪካዊና ሃይማኖታዊ የቱሪዝም መዳረሻዎች እንዲሁም ተቻችሎ የመኖር ባህሏን ለዓለም ለማሳወቅ ቃል እገባለሁ” ብለዋል።ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ብቻ ሳይሆን በዓለም ጭምር የቱሪዝም መዳረሻ መሆን እንደምትችልም አመልክተዋል።የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር አቶ አሚን አብዱልቃድር የዋና ፀሐፊው ወደ አገሪቱ መምጣት የኢትዮጵያን ታሪክ፣ ባህልና የተፈጥሮ ጸጋ ከማስተዋወቅ አንጻር አስተዋጽኦው የጎላ ነው ብለዋል።በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ዳይሬክተር ዶክተር አህመድ ሀሰን ኢትዮጵያ የበርካታ የቱሪዝም መዳረሻ መሆኗን ገልጸው ይህንኑ ጠብቆ ለትውልድ ማስተላለፍ ተገቢ መሆኑን ገልፀዋል።ዘርፉን ለማሳደግ ዩኒቨርሲቲዎች የድርሻቸውን እየተወጡ መሆኑንና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም አበረታች ሥራ ማከናወኑን ጠቁመዋል።ልዑካኑ የቅዱስ ላሊበላን ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የአክሱም ሃውልት፣ የአክሱም ጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያን፣ በከተማዋ የሚገኘውን ሙዚየምና የነጃሺ መስጊድን መጎብኘታቸው ኢዜአ ዘግቧል።
0
25fbd7033e67e43c008cedce73706d67
3571eff2d02d8fd64785025b8eb0998f
ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች በኢሬቻ በዓል ላይ የሰው ህይወት በመጥፋቱ ሐዘናቸውን ገለጹ
በገበያ ውስጥ ያለ በቂ ምክንያት የሸቀጦች የዋጋ ግሽበት ፈጥረዋል የተባሉ የንግድ ድርጅቶችን ወደ ሕግ ለመውሰድ መረጃ እየተጠናቀረ መሆኑን፣ የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡በዘጠኙ ክልሎችና በሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች ምግብ ነክና ምግብ ነክ ያልሆኑ ሸቀጦች ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ የመጣ ሲሆን፣ የዋጋ ጭማሪው ኢኮኖሚያዊ ምክንያት የለውም የሚል አቋም የያዙ የንግድ ቢሮዎች ለግሽበቱ ተጠያቂ ናቸው ያሏቸውን ድርጅቶችና ነጋዴዎች እየለዩና መረጃም እያሰባሰቡ መሆኑ ታውቋል፡፡ የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ እንዳልካቸው ፀጋዬ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በወንጀል የሚጠየቁትን ፖሊስና ዓቃቤ ሕግ፣ በፍትሐ ብሔር የሚጠየቁትን ደግሞ ባለሥልጣኑ ወደ ሕግ ለማቅረብ መረጃ እየተጠናቀረ ነው፡፡ መንግሥት በድጎማ ከሚያቀርባቸው ዘይት፣ ስኳርና ዱቄት በስተቀር ሌሎች ሸቀጦች በገበያ ዋጋ የሚመሩ ናቸው፡፡ አቶ እንዳልካቸው እንዳሉት፣ በገበያ ዋጋ መመራት የነበረባቸው ሸቀጦች ምንም ዓይነት ኢኮኖሚያዊ ምክንያት ሳይኖር ሆን ተብሎ በሚደረግ አሻጥር ዋጋቸው ንሮ ተገኝቷል፡፡ ለዚህ ሕገወጥ ተግባር ተጠያቂ የሚሆኑት መረጃ ተሰብስቦ እንዳለቀ ወደ ሕግ የሚወሰዱ መሆኑን፣ ጥፋተኛ ሆነው በሚገኙት ላይ ከአጠቃላይ ሽያጫቸው አሥር በመቶ እንደሚቀጡ መደንገጉን አቶ እንዳልካቸው አስረድተዋል፡፡ ከዚህ ቀደም ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ አድርገዋል የተባሉ 23 የብረታ ብረት ነጋዴዎች፣ 15 አስመጪዎች፣ 16 የእንስሳት የመድኃኒት አስመጪና አከፋፋዮች፣ 19 የሰው መድኃኒት አስመጪና አከፋፋዮችና ሰባት ቆርቆሮ አምራቾች ወደ ሕግ መወሰዳቸው ተገልጿል፡፡አቶ እንዳልካቸው እንዳሉት፣ የእነዚህ አካላት ጉዳይ በሕግ ሒደት ላይ ነው፡፡ ወቅታዊ ሁኔታዎችን በመጠቀም ዋጋ የሚጨምሩ፣ የምርት ዝውውር የሚገድቡ፣ ምርት የሚያከማቹ፣ በመደበኛ የንግድ መስመር ምርት የማያቀርቡ፣ በኅብረት በመነጋገር (በአድማ) ዋጋ የሚተምኑ ነጋዴዎች መኖራቸው መታወቃቸውን ጠቁመው፣ በእነዚህ አካላት ላይ የሚካሄደው ምርመራ እንደተጠናቀቀ ለሕግ እንደሚቀርቡ አስረድተዋል፡፡
0
65a089b32622cbfbd431645014308290
65a089b32622cbfbd431645014308290
የደቡብ ሱዳኑ አማፂ ‘የኢትዮጵያ አማፂ ወጋኝ’ ይላል
የሳልቫ ኪር መንግሥት የኡትዮጵያውን የሽምቅ ተዋጊ ነኝ የሚለውን አማፂ ቡድን የኢትዮጵያ የተባበሩት አርበኞች ግንባርን እየረዳ እየወጋኝ ነው ሲል ያወጣውን ስሞታ ሱዳን ትሪብዩን የሚባለው የሱዳን የኢንተርኔት ጋዜጣ ይዞ ወጥቷል፡፡የተቃዋሚው የሱዳን ሕዝብ አርነት ንቅናቄ ኤስፒኤልኤም-አይኦ ቃልአቀባይ ኮሎኔል ጄምስ ሎኒ ለቪኦኤ በሰጡት ቃል የኢትዮጵያ የተባበሩት አርበኞች ግንባር ደቡብ ሱዳን ውስጥ ፊሻላ አካባቢ የጦር ሠፈር እንዳለው፤ በቅርቡም ማቲያንግ እና አጎክ አካባቢ ከመንግሥቱ ኃይሎች ጋር ሆኖ 2000 የሚሆኑ ተዋጊዎቹን አዝምቶበት እንደወጋቸው አመልክተዋል፡፡ይሁን እንጂ ኃይሎቻቸው የአፀፋ ጥቃት ከፍተው እንዳባረሯቸውና ከካከላቸውም የገደሏቸው እንዳሉ ኮሎኔል ሎኒ ተናግረዋል፡፡በተጨማሪም ሳልቫ ኪር ለኢትዮጵያው አርበኞች ግንባር መሪ ለትዋት ፓል ቻይ ይህንን ዘመቻ እንዲያካሄዱበት አንድ ሚሊየን ዶላር እንደሰጧቸው የሚያረጋግጥ ሰነድ መያዛቸውንና ለኢትዮጵያ የስለላ አካላት መስጠታቸውን የኤስፒኤልኤም-አይኦ ቃል አቀባይ ኮሎኔል ሎኒ ገልፀዋል፡፡በሌላ በኩል ግን የሱዳን መንግሥት ጦር ቃል አቀባይ ኮሎኔል ፊሊፕ አጉየርና የአርበኞች ግንባሩ መሪ አቶ ትዋት ፓል ቻይ ክሡ የሃሰት ውንጀላ ነው ሲሉ አስተባብለዋል፡፡ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
1
0ed12a95482ce750a0637929f14a334b
0ed12a95482ce750a0637929f14a334b
ሁለቱ ኢትዮጵያዊያን የሚጫወቱበትን ክለቦች ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቅቋል
በአል ሱዌዝ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ 0-0 በሆነ ውጤት የተጠናቀቀ ሲሆን የአጥቂ አማካዩ ሽመልስ በ86ኛው ደቂቃ አህመድ ጋፍርን ቀይሮ ወደ ሜዳ ገብቷል፡፡ውጤቱን ተከትሎ አንድ ቀሪ የሊግ ጨዋታ የሚቀረው ፔትሮጀት በ23 ነጥብ 7ኛ ሲሆን ሁለት ቀሪ ጨዋታ የሚቀረው ኢኤንፒፒአይ በ2 ነጥብ አንሶ 9ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡የግብፅ ፕሪምየር ሊግን ሁለት ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው የግብፅ ሱፐር ካፕ አሸናፊው አል-አህሊ በ32 ነጥብ ይመራል፡፡ የሊጉ ሻምፒዮን ዛማሌክ በተመሳሳይ ሁለት ቀሪ ጨዋታ እየቀረው በአንድ ነጥብ አንሶ ሁለተኛ ነው፡፡ መከላከያን በካፍ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ የሚገጥመው ምስር አል ማቃሳ በ30 ነጥብ 3ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡በተያያዘ ዜና በአብሳ ፕሪምየርሺፕ አማተክስ ማፑማላንጋ ብላክ ኤስን 1-0 ባሸነፈበት ጨዋታ ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል ጌታነህ ከበደ ከቡድኑ ውጪ በመሆኑ ሳይሰለፍ ቀርቷል፡፡ ጌታነህ በዓመቱ መጀመሪያ ቤድቬስት ዊትስ ለቆ በውሰት የፕሪቶሪያውን ክለብ የተቀላቀለ ሲሆን ሁለት ግብ የሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ አቀብሏል፡፡ ለአማተክስ የአሸናፊነቷን ግብ የማላዊ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች የሆነው አቱሳዬ ናዮንዶ ጨዋታው በተጀመረ በ2ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል፡፡የጌታነህ ባለቤት ክለብ ቢድቬትስ ዊትስ ሁለት አጥቂዎችን በጥር የዝውውር መስኮት ያዘወረ ሲሆን በዓመቱ መጨረሻ ለጌታነህ የውል ማራዘሚያ የማቅረብ እድሉ የጠበበ ይመስላል፡፡
1
fc0828564f23b09e579db3a7f03d3714
fc0828564f23b09e579db3a7f03d3714
በኤርትራ ላይ ምርመራው እንዲቀጥል ተወሰነ
በኤርትራ ላይ የሚካኤደው የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ምርመራ የሚጠረጠረውን በሰብዕና የሚፈፀም ወንጀል እንዲያካትት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ትናንት ወስኗል፡፡ኤርትራ ውስጥ ያለውን የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ እንዲመረምር የተቋቋመው ልዩ አጣሪ ኮሚሽን ሥራውን በአንድ ዓመት እንዲያራዝም የተስማማው አርባ ሰባት አባላት ያሉት የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ክትትል አካል ነው፡፡ምርመራው ሙሉ ተጠያቂነት ባለበት ሁኔታ እንዲካሄድ የምክር ቤቱ ውሣኔ አክሎ አሳስቧል፡፡ኤርትራ ውስጥ ይፈፀማል የተባለውን ጅምላ የሰብዓዊ መብቶች ረገጣ የምክር ቤቱ የውሣኔ ሃሣብ ረቂቅ በአጀንዳነት እንዲያዝ ጥያቄ ያቀረቡት ጅቡቲና ሶማሊያ እንደሚያወግዙ አስታውቀዋል፡፡የአውሮፓ ኅብረት የምርመራውን ጊዜ መራዘም “ኤርትራ ውስጥ እየተፈፀሙ ያሉ” ያላቸው የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች በጥልቅ እንደሚያሳስቡት አመልክቶ በአፍሪካዊያኑ የቀረበውን የምርመራው ጊዜ በአንድ ተጨማሪ ዓመት የማራዘም ሃሣብ እንደሚደግፍ ገልጿል፡፡ የኤርትራ መንግሥት ያሳየው ያለመተባበር አካሄድም እንዳሣዘነው የኅብረቱ ተጠሪ ገልፀዋል፡፡በስብሰባው ላይ የተገኙት የኤርትራ መንግሥት ተጠሪ አቶ ተስፋሚካኤል ገራህቱ ለምክር ቤቱ የቀረበው የውሣኔ ረቂት መሠረተ-ቢስ ለሆኑት ውንጀላዎችና ሪፖርቶች ተቀባይነት ለማስሰጠት የሚደረግ ጥረት መሆኑን አመልክተው የምክር ቤቱ አባላት ረቂቁን እንዲቃወሙ ጠይቀዋል፡፡ቻይናና ሩሲያ ውሣኔው ፍሬ አያስገኝም ሲሉ እራሣቸውን አግልለዋል፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
1
1b448ce269be7348dfe44d8c8860d238
2fcb1501e98b988491cba3131c8f5e8d
“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የትምህርት ሚኒስቴር እና የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አመራሮች እና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሂደዋል።የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አመራሮች እና ሰራተኞች “ደሜን ለህግ መከበር ህይወታቸውን ለሰጡት ለመከላከያ ሰራዊት አባላት” በሚል መሪ ቃል ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ እና የ3 ሚሊየን ብር ገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል።በደም ልገሳ መርሃ ግበሩ ተገኝተው የተገኙት በኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ የአስተዳደር ዘርፍ ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አቶ አድማሱ አንጎ፥ ለሀገር መከላከያ ስራዊት ደም መለገስ ብቻ ሳይሆን የተቋሙ አመራሮች፣ ሰራተኞች እና ተቋሙ 3 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ጠቁመዋል።በሀገር መከላከያ ስራዊት እየተወሰደ ያለው እርምጃ ሕግ የማስከበር እና ሁሉም ሰው ከሕግ በታች መሆኑን ማሳያ ነው ሲሉም ተናግረዋል።አቶ አድማሱ አክለውም፥ በሀገሪቱ የተጀመረው የለውጥ ሂደት የሕግ የበላይነት የሚያረጋግጥ እና የዴሞክራሲ ሥርዓት በአስተማማኝ መሰረት ላይ ለመገባት የሚያስችል በመሆኑ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ሂደት ሁሉ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት እየተወጣ ያለና በቀጣይም ይህንን ተግባር አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል።በተያያዘ የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞችም “ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል በዛሬው እለት የደም ልገሳ አካሂደዋል።በደም ልገሳ ፕሮግራሙም ከሚኒስትሩ አመራሮች እና ሰራተኞች በተጨማሪ የክልል እና ከተማ አስተዳደር የትምህርት ቢሮ አመራሮች እና ተወካዮችም ተሳትፈዋል።የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ገረመው ሁሉቃ በዚሁ ጊዜ፥ የደም ልገሳው መርሃ ግብሩ ዓላማ የሀገርን ሰላም በማስጠበቅ ላይ ለተሰማራው የመከላከያ አለኝታን ለማሳየት ነው ብለዋል።በሀገሪቱ ሰላም እስኪረጋገጥ ድረስም የትምህርት ሚኒስቴር ለመከላከያ ሰራዊት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግም ሚኒስትር ዴኤታው ገልፀዋል።
0
121f9b562a4e35b8234fd7a8fa829446
6186f020ff6dec24e86c4c8c65c98c5d
ባንኮክ በ20.2 ሚ. ሰዎች በመጎብኘት የአለም መሪነቱን ተቆጣጥራለች
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በአለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ17 ሚሊየን መሻገሩን የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ መረጃ ያሳያል፡፡ በወረርሸኙ ከተያዙት ሰዎች በተጨማሪ ከ667 ሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎች ህይወት አልፏል።ከ9 ነጥብ9 ሚሊዮን ሰዎች በላይ ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ ማገገማቸውን የዩኒቨርሲቲው መረጃ ያመላክታል፡፡ወረርሽኙ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋባት ያለችው አሜሪካ እስካሁን ከ150 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮናቫይረስ ህይወታቸው ሲያልፍ÷ ከ4 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ዜጎቿ በቫይረሱ ተይዘዋል፡፡የአለም ጤና ድርጅት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ “አንድ ትልቅ ማዕበል” ነው ሲል የገለጸው ሲሆን ÷ወረርሽኙ እንደ ኢንፍሉዌንዛ ወቅታዊ አይደለም ማለቱም የሚታወስ ነው ፡፡ምንጭ፡- ሲጂቲኤን
0
13e38357748d8851c8484a1b6014c505
13e38357748d8851c8484a1b6014c505
የትራንስፖርት አሠሪዎች ፌዴሬሽን ተቋቋመ
የትራንስፖርት አሠሪዎች ፌዴሬሽን መመሥረቱ ጥቅምት 1 ቀን 2011 ዓ.ም. በይፋ ተበሰረ፡፡ በካፒታል ሆቴል በተከናወነው ሥነ ሥርዓት ላይ መቋቋሙ የተበሰረው ይኼው ፌዴሬሽን ከሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሕጋዊ ዕውቅና ተችሮታል፡፡የፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ብርሃኔ ዘሩ እንደገለጹት፣ በፌዴሬሽን አማካይነት የትራንስፖርት ባለሀብቶችን በማደራጀት የኢንዱስትሪው ምርታማነት እንዲረጋገጥ፣ የአባላቱም መብትና ጥቅም እንዲከበር፣ በዘርፉ የተደራጁ ከአገር ውስጥና ከውጭ ፌዴሬሽኖች ጋር ግንኙነት በመፍጠር ጠንካራ ተቋም እንዲሆን አስፈላጊው ሥራ ይከናወናል፡፡አሁን በሥራ ላይ ያሉ የትራንስፖርት አዋጆች፣ ሕጎች፣ ደንቦችና መመርያዎች በሁሉም ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ እንዲሻሻሉ፣ እንዲለወጡና እንዲጠናከሩ በማድረግ የትራንስፖርት አገልግሎቱ ዘምኖ በውጭም ጭምር ተወዳዳሪ ሆኖ እንዲገኝ ፌዴሬሽኑ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር እንደሚሠራ ፕሬዚዳንቱ አውስተዋል፡፡
1
74b44c9cf7efa4782358cae1a6d8cbef
7d6e0bc9452643e137b1e843af844205
የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ከዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው በየም ልዩ ወረዳ የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር በሳጃ ከተማ ተወያይተዋል።የውይይቱ ተሳታፊዎች በውሃ፣ በመንገድ በትምህርት በጤና እንዲሁም በሌሎችም የመሰረተ ልማት ጉዳዮች ዙሪያ መሻሻል ስላለባቸው ነጥቦች ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ከህብረተሰቡ የተነሱ ጥያቄዎችን መነሻ በማድረግ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አና የሚመለከታቸው የቢሮ ኃላፊዎች ምላሽ ሰጥተዋል፡፡የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው በሰጡት ምላሽ፥ በልዩ ወረዳው በትምህርት ዘርፍ የተጀመረውን ሁሉን አቀፍ ጥረት ከዳር ለማድረስ የክልሉ መንግስት በትኩረት ይሰራል ብለዋል።ክልሉ ያለውን ውስን ሀብት ታሳቢ በማድረግም ቅድሚያ የሚሹ የመሰረተ ልማት ጥያቄዎችን ደረጃ በደረጃ ለመመለስ የክልሉ መንግስት በትኩረት እንደሚሰራ አብራርተዋል።የልዩ ወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ይሁን አሰፋ በበኩላቸው፥ የክልሉ መንግስት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የምክክር መድረክ ማዘጋጀት በመቻሉ ደስታቸውን ገልፀው፤ በልዩ ወረዳው የአፈር እና ውሀ ጥበቃ ስራ በመሰራቱ አበረታች ውጤት ማስመዝገብ መቻሉን ገልፀዋል።ይህም የግልገል ጊቤ የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ግድብ በደለል እንዳይሞላ ሚናው የላቀ ነው ብለዋል።የልዩ ወረዳውን ህዝብ ኢኮኖሚ እንዲነቃቃ የተቀናጀ የልማት ፍኖተ ካርታ በማዘጋጀት ወደ ተግባር መገባቱን ከክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በየም ልዩ ወረዳ የተለያዩ የመሠረተ ልማት አውታሮችችንም ጎብኝተዋል።
0
76148543ad050feb06496caade114b3e
768e31a87be1a42229130ebf690173cb
የሱዳን የተቃውሞ መሪዎች ከኢትዮጵያና ከአፍሪካ ህብረት አዲስ የሽግግር እቅድ መቀበላቸውን ገለጹ
የሱዳን የተቃዋሚ ፓርቲው ህብረት ኤፍ ኤፍ ሲ ከህጋዊው የሽግግር ምክር ቤቱ ጋር ሲያደርግ በነበረው ድርድር ከስምምነት ሳደርሱ ቀርተዋል ተባለ፡፡የሱዳኑ ወታደራዊ የሽግግር ካዉንስልና የለዉጥና ነፃነት ተቃዋሚ ሃይል ፓርቲ ለሁለተኛ ጊዜ ሲያደርጉት በነበረው ድርድር ስምምነት ላይ ሳይደርሱ በመቅረታቸው የጋራ ምክር ቤት ለመመስረት የተደረገው ጥረት ውድቅ ሆኗል፡፡ሁለቱም ፓርቲዎች ህጋዊው ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ለመምረጥም ወጥነው እነደነበር ነው የተገለጸው፡፡እሁድ በነበረው የምክር ቤቱ ዉሎ በባለሙያዎች የሚመራው የተቃዋሚዎች ህብረት ኤፍ ኤፍ ሲ ነጻ የምክር ቤቱ ፕረዚዳንት እንዲመረጥ ሃሳብ ቢያቀርብም በወታደራዊ ምክር ቤቱ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል ተብሏል፡፡በኤፍ ኤፍ ሲ ተቃዋሚ ህብረት እና በወታደራዊ ምክር ቤቱ መካከል የተፈጠረዉ ዉጥረት በዋናነት እያንዳንዱ ፓርቲ እኩል ተወካይ እንዲኖራቸዉ እና የሉአላዊ ምክር ቤቱ ሊቀመንበር ከየትኛዉ ወገን ይመረጥ የሚለዉ እንደሆነም ታዉቋል፡፡በሁለቱም ወገኖች በኩል ምንም እንኳን አስካሁን ከስምምነት ላይ ባይደረስም በዉይይታቸዉ መጨረሻ ላይ ግን የሱዳናዉያንን ጥያቄ ለመመለስና የሱዳኑ ለዉጥ ግቡን እንዲመታ የማያዳግም ስምምነት ላይ ለመድረስ እንደሚሰሩ ቃል መገባቱንም ሱዳን ትሪቡን አስነብቧል፡፡የአፍሪካ ህብረት የሰላም እና የጸጥታ ምክር ቤት እስከ ሰኔ 30 ድረስ ለሲቪል አመራር ስልጣን እንዲያስተላልፍ ቀነ ገደብ መስጠቱ የሚታወስ ነዉ፡፡በሌላ በኩል በሃገሪቱ በጥብጥና አላስፈላጊ ጦርነት ለማስነሳት ጥረት ሲያደርጉ በተገኙ ሃይሎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን ይህ ደግሞ በተለይ አይ ኤስ የተሰኘዉን አክራሪ ቡድን ራሱን እንዲያደራጅና ሃገሪቷን የጦርነት ቀጠና ለማድረግ ክፍተት እንደሚሰጣቸዉም በማሳሰቢያነት ተጠቅሷል፡፡የሱዳን ኮሙኒስት ፓርቲ ባወጣው መግለጫ የሉአላዊ ምክር ቤቱን ሊቀመንበርነት ለወታደራዊ ሃይሉ ለመስጠት በሚደረገዉ ማንኛዉም ስምምነት እንደማይስማማ ነው ያስታወቀው፡፡ፓርቲዎቹ ባወጡት የጋራ መግለጫ በሁለቱም አካላት በኩል ያለዉ የጋራ ኮሚሽኖች ከስምምነት ለመድረስ ጥረቱን አጠናክሮ ይቀጥላል ነው ያሉት፡፡ (ምንጭ፡-ሱዳን ትሪቡን)
0
f68e1ab6636310941c6252eef0c8daac
f68e1ab6636310941c6252eef0c8daac
እዚያው ሄደው ሲናገሩ አቅም አለው - ማሊኖውስኪ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የኬንያና የአፍሪካ ጉብኝት የአፍሪካዊያንና የመሪዎቹ ችግሮችና ሥጋቶች ፊትለፊት የተነገሩበት እንደነበረና በመጭዎቹ ሣምንታትና ወራት ለውጦች ይመጣሉ ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ የሰብዓዊ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ታም ማሊኖውስኪ ገልፀዋል፡፡ማሊኖውስኪ ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የፕሬዚዳንቱ የአፍሪካ ጉብኝት እጅግ ጠቃሚ እንደነበር ተናግረዋል፡፡“የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ኢትዮጵያ ውስጥ የኢትዮጵያ ሕዝብ እያየ፣ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አጠገባቸው ተቀምጠው ሥራቸውን በመሥራታቸው ምክንያት የታሠሩ ጋዜጠኞች መለቀቅ አለባቸው ብለው አፍሪካ ኅብረት መድረክ ላይ ቆመው መናገራቸው እጅግ በጣም ግዙፍ ትርጉም ያለው ይመስለኛል” ብለዋል ታም ማሊኖውስኪ፡፡የፀጥታ ጥያቄና የዴሞክራሲ ጉዳይ በቅርብ የሚያዩ መሆናቸውን የተናገሩት ማሊኖውስኪ ለምሣሌም የኬንያ መንግሥት አልሻባብን ሲያድን የሲቪሎችን ደኅንነት መንከባከብ፣ መብቶቻቸውን መጠበቅ እንዳለበት መግባባትና ስምምነት ላይ መደረሱን ገልፀዋል፡፡“ከራሣችን ልምድ እንደምንረዳው በመንግሥትና በመደበኛው ሰው በተለይ ደግሞ ከሙስሊም ማኅበረሰቦች ጋር መተማመን ከሌለ ይህንን ፍልሚያ እንደማናሸንፍ ስለምናውቅ ነው፡፡ ለራሣችን ደኅንነት ስንል መንግሥቱ እነዚህን ማኅበረሰቦች እንዲያዳምጥ፣ የተቃውሞ ድምፆችን እንዲሰማ፣ በማኅበረሰቦቹ ለሚነሱ አግባብነት ያላቸው ጥያቄዎች አግባብ የሆኑ ምላሾች እንዲሰጡ እንፈልጋለን፡፡” ብለዋል፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
1
b07370ac616ba1d81a63efee83989a65
b8843846484748a6163c9145fd94f81a
የቀድሞው የሀገሪቱ መሪ ፊደል ካስትሮ በኦባማ ኩባ ጉብኝት ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰፋ ያለ አስተያየት ሰጥተዋል
መቐለ 70 እንደርታ ከካኖ ስፖርት አካዳሚ በመጪው እሁድ የሚያካሂዱትን ጨዋታ የሚመሩት ዳኞች ታውቀዋል።ዋና ዳኛው ሳዳም መንሱር ሑሴን ፣ የመስመር ረዳች ዳኞች ሳልሕ ዓብዲ መሐመድ እና ሊበን መሐመድ ዓብዱልረዛቅ ሲሆኑ አራተኛው ዳኛ ደግሞ ቢላል ኢስማኤል ዓብደላ ናቸው። ለጨዋታው የተመደበው ኮምሽነር ደግሞ ሱዳናዊው ዓሚር ዑስማን መሐመድ ናቸው።በተያያዘ ዜና የጨዋታው መግቢያ ዋጋ በይፋዊ የፌስ ቡክ ገፃቸው ይፋ ያደረጉት ምዓም አናብስት ክብር ትሪቡን ሦስት መቶ ብር ፣ መደበኛ አንድ መቶ ብር ፣ አንደኛ ፎቅ ደግሞ ሃምሣ ብር መሆኑ ሲገልፁ በዋጋው ላይ ለተነሱት ጥያቄዎች አስመልክተው ሰፋ ያለ መግለጫ በገፃቸው ሰጥተዋል።
0
82d69233bf92d2e40739712d8c14b531
1ecc16f49ff4bb908a917879d8a31fd3
ፍትህ የነገሰባት ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ሁሉም የሚጠበቅበትን ሃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና ተጠሪ ተቋማት የ10 አመት መሪ የልማት ስትራቴጂክ እቅድ ላይ ምክክር አካሄዱ፡፡ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጓ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደተናገሩት ሀገራችን ከበለጸጉት የአፍሪካ ሀገራት አንዷ የብልጽግና ተምሳሌት የመሆን የ10 አመት ራዕይና ግብ ይዛለች፡፡ሀገራዊ የልማት ግቡን እውን ለማድረግ ብዙ መስራት እንደሚገባ ጠቅሰው ተቋማቸውም ሰላምን፣ ደህንነትን እና የሕግ የበላይነትን ማረጋገጥ፣ ሰብዓዊ መብትን በማክበርና በማስከበር እና የፍትህ አግልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ፣ ፈጣን፣ ፍትሀዊ፣ ተደራሽ ማድረግ እና ተገማች መሆን እንደሚጠበቅበት ገልጸዋል፡፡አያይዘውም በ10 አመቱ መሪ እቅድ ውስጥ የፍትህ አግልግሎትን የት ማድረስ እንዳለብን፣ ምን አይነት የፍትህ ተቋም፣ ባለሙያ እና የተቋም ግንባታ ስራዎች እንደሚያስፈልጉ በእቅድ ውስጥ መካተቱን እና የሀገራችንን እቅድና ራዕይ ለማሳካት በግልጽነትና በባለቤትነት ስሜት ተጨማሪ ግብዓቶችን ማሰባሰብ የውይይቱ አላማ መሆኑን ተናግረዋል፡፡በውይይቱ ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግን የ10 ዓመት ስትራቴጂክ መሪ እቅድ የቀረበ ሲሆን ባለፉት አመታት የእቅድ አፈፃፀም መዝገቦችን የማስቀጣትና የመወሰን ምጣኔ፣ ከሀገራዊ ለውጡ በኋላ የሰብዓዊ መብቶችን ከማስከበርና የሕግ ማሻሻያ ስራዎች በመስራት ስኬቶች መገኘታቸም ተገልጿል፡፡የሕግ የበላይነትንና ልማትን የሚፈታተኑ ህገ ወጥ ተግባራትና የተደራጁ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች መጨመር በበጀት አመቱ የሚጠቀሱ ተግዳሮቶች መሆናቸውንም ተጠቅሷል፡፡ተቋሙ በ10 አመቱ መሪ እቅድ በ2022 በፍትህ አግልግሎት የአፍሪካ ፍትህ ተቋማት ተምሳሌት የመሆን ራዕይ በማስቀመጥ ራዕዩን እውን ለማድረግ የላቀ የሕግ ተፈጻሚነት፣ የፍትህ አግልግሎት አሰጣጥ እና የተቋም ግንባታ ስትራቴጂክ የትኩረት መስኮች ተቀርጸዋልም ነው የተባለው፡፡የትኩረት መስኮችን ለማሳካት የወንጀል ስጋትን መቀነስ፣ የመንግስትና የህዝብን ጥቅም የማስጠበቅ ውጤታማነትን ማሻሻል፣ ሰብዓዊ መብትን ማክበርና ማስከበር፣ ለሕግ ተገዥነት ማሳደግን መሰረት ያደረጉ 10 ዋና ዋና ግቦች በመሪ እቅዱ መካተታቸውም ተነስቷል፡፡በሃይለየሱስ ስዩም
0
4481496bb717f46f958a09f17da3042f
78263fedfca4e01a4ed9f9c3c050a0ec
በሱዳን የጦር አውሮፕላን ተከስክሶ የ18 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከድሬዳዋ 20 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው ላስ ዴሬ አካባቢ በደረሰ የመኪና አደጋ የ16 ሰዎች ህይወት አለፈ።ከንጋቱ 11 ሰዓት አካባቢ በደረሰው የመኪና አደጋ ከሞቱት በተጨማሪ በ5 ሰዎች ላይ ከባድ እና በ7 ሰዎች ላይ ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱ ተገልጿል።በዚህ አደጋ በሰው ህይወት እና አካል ላይ ከደረሰው ጉዳት ባሻገር በንብረት ላይም ጉዳት ማጋጠሙ ነው የተነገረው።አደጋው ያጋጠመው በ3 ሚኒባስ እና በ2 ትራከር መኪኖች መሆኑን ፓሊስ ማስታወቁን ከድሬዳዋ መገናኛ ብዙሃን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
5a77134b31a1a5c52ebf4f4dee6f467e
54a1c43d33ea7b760209a6b638028d3d
ግሎባል አሊያንስ ለጤና ሚኒስቴር 11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ግብቶችን ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 8 ሚሊየን ብር የሚገመት የምግብ እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ፅህፈት ቤት አስታወቀ።የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በተደረገው የድጋፍ ጥሪ መሰረት ዛሬ አልሳም ግሩፕ፣ አምደሁን ጀኔራል ትሬዲንግ እና አቶ ጀማል አህመድ ከ8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የምግብ እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን በጋራ ድጋፍ አድርገዋል።ድርጅቶቹ በመስቀል አደባባይ በመገኘት ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅህፈት ቤት ሃላፊ እና የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ አባል ወይዘሮ አለምጸሀይ ጳውሎስ አስረክበዋል።4 ሺህ ኩንታል ስንዴ እና በቆሎ፣ 900 ካርቶን የአትክልት ቅቤ እና 2 ሺህ ካርቶን የገላ ሳሙና እንደሚገኙበት ከአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
0
0d7da77b21659eaa290ec1a3674c00e4
cd87738f357b983a4eaaddf8a1891a61
ድሬዳዋ ከተማ ተከላካይ ለማስፈረም ተስማምቷል
ከጥቂት ቀናት በፊት የክብሮም አፅብሃ እና ዐቢይ ተወልደን ዝውውር ያጠናቀቁት መቐለ 70 እንደርታዎች ጋናዊው ተከላካይ ላውረንስ ላርቴ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል።የ25 ዓመቱ ተከላካይ በሃገሩ ክለብ ናንያ የእግርኳስ ህይወቱን የጀመረ ሲሆን በደቡብ አፍሪካው አያክስ ኬፕ ታውን የሁለት ዓመት ቆይታ እንዲሁም የቱኒዚያው ክለብ አፍሪካ የወራት ቆይታ አድርጎ ነበር በ2009 ክረምት ለሀዋሳ ከተማ ፊርማውን ያኖረው።ለዋናው ብሄራዊ ቡድን ሦስት ጨዋታዎች ማድረግ የቻለው ይህ ወጣት ተከላካይ ለሃገሩ ጋና በአራት የብሄራዊ ቡድን እርከኖች መጫወት የቻለ ሲሆን ለ20 ዓመት ብሄራዊ ቡድንም በርካታ ጨዋታዎችን በአምበልነት መርቷል። በ2013 ሃገሩ ጋና በቱርክ ከ20 ዓመት ዓለም ዋንጫ ሦስተኛ ደረጃ ስትይዝም የቡድኑ አባል አባል ነበር።በሌላ ዜና ላለፉት ቀናት ከክለቡ ጋር ልምምድ ጀምሮ የነበረው እና በቅርቡ ይፈርማል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው አማካዩ አዲስ ህንፃ በአንዳንድ ጉዳዮች ከክለቡ ጋር መስማማት ባለመቻሉ ዝውውሩ ሳይሳካ ቀርቷል።ቡድኑ ከዚህ ቀደም ለሙሳ ካማራ፣ ሙሳ ዳኦ፣ ሳሙኤል አቤኩ እና ጎይትኦም ነጋ የሙከራ ዕድል ሰጥቶ ተጫዋቾቹ አሰልጣኝ ገ/መድህን ኃይሌን ማሳመን ባለመቻላቸው ሳይፈርሙ መቅረታቸው ይታወሳል።
0
c726f8414a7ec57608593cb8f4d9c31f
01046cd8c2ed64721b85bf17c418b747
የተካረረ የጽንፍ አመለካከት ውስጥ ያሉ የፖለቲካ ኃይሎች ብሔራዊ እርቅ ሳያካሂዱ ወደ ምርጫ መግባት ተገቢ አለመሆኑን ዛሬ ጥምረት የፈጠሩ ፓርቲዎች አሳሰቡ፡፡
ቀጣዩ ሃገራዊ ምርጫ እንዲራዘም በፖለቲካ ፓርቲዎች የሚሰነዘሩ ጥያቄዎች ህዝብን የሚያደናግር ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓቲዎችና ሲቪክ ማኅበራት ጋር በቀጣዩ ምርጫ ዙሪያ ምክክር አድርገዋል፡፡የመንግሥት መገናና ብዙኃን ምርጫ 2013 ቁልፍ የሽግግር ምዕራፍ የሚል መሪ ሃሳብ ሰንቆ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር ተደርጓል ባሉት ውይይት ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የሲቪክ ማኅበራት ተሳትፈዋል፡፡የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በይፋዊ ገጹ እንዳስታወቀው የውይይቱ ተሳታፊዎች ካነሷቸው ነጥቦች ውስጥ መሰረታዊ ነገሮች ሳይሟሉ ምርጫውን ለማካሄድ መጣደፍ ተገቢ አይደለም የሚለው ይገኝበታል፡፡
0
8681a41fca10612b336a3bdebddaea1c
0cb69184c04f13305bb0dc1973db87bb
የአዲስ አበባ ሙዚየም ለጎብኚዎች ክፍት ተደረገ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ከዓለም የቱሪዝም ፎረም ፕሬዝዳንት ቡሉት ማግቺ ጋር ተወያዩ፡፡በውይይታቸውም ተቋማቸው እ.አ.አ በ2020 የሚካሄደውን የዓለም የቱሪዝም ፎረም በአዲስ አበባ ለማዘጋጀት ፍላጎት እንዳለው ተናግረዋል፡፡ፕሬዝዳንቱ አዲስ አበባን የቱሪዝም መዳረሻ እና ለጎብኚዎች ምቹ ለማድረግ በከተማዋ የሚሰራውን ሸገርን የማስዋብ ፕሮጀክት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ እና በከተማዋ ውስጥ ላሉ ታሪካዊ ቅርሶች ለሚደረገው እንክብካቤ ድጋፍ እንደሚያደርጉም ተናግረዋል፡፡ተቋሙ አዲስ አበባን የMICE ማዕከል ለማድረግ በከተማዋ አዲስ ከተቋቋመው የኮንቬሽን ቢሮ ጋር በቅርበት እንደሚሰራ እና ከተማዋን የቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ እየሰራ እንደሆነም ዳይሬክተሩ ገልፀዋል፡፡ኢ/ር ታከለ ኡማ በበኩላቸው ከተማዋ እ.አ.አ በ 2020 የሚዘጋጀውን የዓለም የቱሪዝም ፎረም ብታዘጋጅ ተጠቃሚ እንደምትሆን ተናግረዋል፡፡አለም አቀፍ የቱሪዝም ፎረም የመሠሉ መድረኮችን በከተማዋ ውስጥ ማስተናገድ ከሚሰጠው ዘርፈ ብዙ ጥቅም በተጨማሪ ከተማዋን የቱሪስት መዳረሻ እንድትሆን እንደሚያደርጋትም ኢ/ር ታከለ ኡማ ተናግረዋል፡፡በውይይቱ ላይም በቅርብ የተቋቋመው የአዲስ አበባ የኮንቬንሽን ቢሮ ዳይሬክተር አቶ ቁምነገር ተከተል መገኘታቸውን ከከንቲባ ጽ/ቤት የተገኘው መረጃ ያሳያል፡፡
0
0d1bed6850e0ef5b150e309c1652e376
e7616f5a0db85a4239d5a56f9f3688d9
​ኮንፌዴሬሽን ካፕ | በዛሬው ጨዋታ ጉዳት ያስተናገዱት ሁለቱ ተጫዋቾች ወቅታዊ ሁኔታ
የዲ.ሪ. ኮንጎው ሃያል ክለብ ቲፒ ማዜምቤ የ2016 ኦሬንጅ ካፍ ኮንፌድሬሽን ካፕ አሸናፊ ሆኗል፡፡ ማዜምቤ የአልጄሪያውን ሞሊዲያ ኦሎምፒክ ቤጃያን በሜዳው እና ደጋፊው ፊት 4-1 በሆነ ውጤት እንዲሁም በአጠቃላይ ውጤት 5-2 በማሸነፍ ነው የኮንፌድሽን ካፑን ማንሳት የቻለው፡፡በመጀመሪያው ዙር ጨዋታ 1 አቻ የተለያዩት ሁለቱ ክለቦች የመልሱ ጨዋታ የማሸነፍ ሰፊ ቅድመ ግምት የወሰደው ቲፒ ማዜምቤ ነበር፡፡ ሉቡምባሺ በሚገኘው ስታደ ቲፒ ማዜምቤ በተደረገው ጨዋታ ማዜምቤዎች ከተጋጣሚያቸው ቤጃያ የተሻለ መንቀሳቀስ ችለዋል፡፡ ቲፒ ማዜምቤ የመጀመሪያው አጋማሽን በጁንየር ቦፔ እና ሬንፎርድ ካላባ ግቦች 2-0 መሪነት ጨርሰዋል፡፡ በተለይ ዛምቢያዊው ካላባ ያስቆጠራት ግብ ማራኪ ነበረች፡፡ ካላባ በሁለተኛው አጋማሽ መሪነቱን ወደ ሶስት ሲያሰፋ ቤጃያ በሶፊያን ከድር ግብ ውጤቱን ማጥበብ ችለው ነበር፡፡ የዲ.ሪ. ኮንጎ ኢንተርናሽናል ጆናታን ቦሊንጊ አራተኛው እና የማሰረጊያው የማዜምቤ ግብ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል፡፡ቲፒ ማዜምቤ 2016ን የጀመረው በካፍ ሱፐር ካፕ የቱኒዚያውን ኤቷል ደ ሳህልን በማሸነፍ ነበር፡፡ ማዜምቤ ከካፍ ቻምፒየንስ ሊግ በሞሮኮው ዋይዳድ ካዛብላንካ ከውድድር በመውጣቱ ወደ ኮንፌድሬሽን ካፕ ሊወርድ ችሏል፡፡ በኮንፌድሬሽን ካፑ ሃያልነቱን ያሳየው ማዜምቤ ተጋጣሚዎቹን ለማሸነፍ ሲቸገር አልተስተዋለም፡፡ ቲፒ ማዜምቤ የክለቡ ባለቤት ሞይስ ካቱምቢ ከኮንጎ ከፕሬዝደንት ጆሴፍ ካቢላ ጋር በገቡት ቅራኔ ምክንያት ከሃገራቸው የተሰደዱበት ቢሆንም አመቱን ዋንጫ በማንሳት ጨርሷል፡፡ ውድድሩን በተለይ ካለፉት አስር አመታት ወዲህ በተደጋጋሚ ማንሳት የቻሉት የሞሮኮ፣ ግብፅ እና ቱኒዚያ ክለቦች ነበሩ፡፡ የሰሜን አፍሪካ ክለቦችን የበላይነት ተቋቁመው ዋንጫ ማንሳት የቻሉት የማሊው ስታደ ማሊያን፣ የኮንጎ ብራዛቪሉ ኤሲ ሊዮፓርድስ እና ቲፒ ማዜምቤ ብቻ ናቸው፡፡በ2017 ኮንፌድሬሽን ካፑ በቶታል ስያሜነት የሚካሄድ ሲሆን ቲፒ ማዜምቤ ወደ ደቡብ አፍሪካ አቅንቶ የቻምፒየንስ ሊግ አሸናፊው ማሜሎዲ ሰንዳውንስን በመጋቢት ወር በካፍ ሱፐር ካፕ የሚገጥም ይሆናል፡፡
0
c016c9fcc717a94c7db933856f003850
c016c9fcc717a94c7db933856f003850
በአማራ ክልል የ8ተኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና እየተሰጠ ነው ፡፡
በአማራ ክልል የ8ተኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና እየተሰጠ ነው ፡፡ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 12/2013 ዓ.ም (አብመድ) በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው ክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከዛሬ ጀምሮ እስከ ታኅሣሥ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል፡፡ ክልል አቀፍ ፈተናው በ5 ሽህ 162 የፈተና ጣቢያዎች እንደሚሰጥ ከትምህርት ቢሮ የተገኘ መረጃ ያመላክታል፡፡የፈተና ቁሳቁሶች ተሟልተው ክልል አቀፍ ፈተናው እየተሰጠ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ጌታቸው ቢያዝን በተለይ ለአብመድ ገልፀዋል፡፡ፈተናው በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው የፀጥታ ዝግጅት ተደርጎ ወደ ሥራ ተገብቷል ብለዋል፡፡ፈተናው በሁሉም አካባቢዎች በሰላም መጀመሩ ተገልጿል፡፡በመደበኛ፣ የማታ እና የግል ተፈታኞችን ጨምሮ ከ415 ሽህ በላይ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ ተመልክቷል፡፡
1
224146d5804b4232cf431a6cf9b523ac
fbd10263bcc093e92ed2b2c1feb5ea42
አ.አ ዩኒቨርሲቲ ለምሁራኑ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ
ዩጋንዳ ፍርድ ቤት እ.አ.አ. በ2010 ዓመተ ምህረት በዋና ከተማዋ ካምፓላ ውስጥ የዓለም ዋንጫ ለመመልከት የተሰበሰቡ ሰባ ስድስት ሰዎችን ከገደሉት የሽብርተኛ ጥቃቶች በተያያዘ የተከሰሱ ሰባት ሰዎች ላይ የጥፋተኝነት ብይን ሰጠ።ሞሐመድ ዩሱፍ ከናይሮቢ አለ ቆንጂት ታየ አቅርባዋለች።
0
a9c4656d54fde281da901caee60d238b
9fa6db21b8fcad209f1b2b538ca8fc29
ከደብረ ብርሃን-ደነባ-ለሚ መገንጠያ እና ጅሁር-ደነባ የአስፓልት መንገድ ማስጀመሪያ መርሀ ግብር እየተከናወነ ነው፡፡
የአከባቢውን ዘመናዊ የግብርና ሽግግር ማነቆዎች ለመፍታት እንደሚሠሩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ።ባሕር ዳር፡ መስከረም 7/2012 ዓ.ም (አብመድ) የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ስንዴን በኩታ ገጠም በማምረት ከሚታወቁ አካባቢዎች አንዱ የሆነውን ደብረ ኤልያስ ወረዳን ጎብኝተዋል፡፡በምሥራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ኤልያስ ወረዳ ጥጃ ጎጥር እና ጉይ ቀበሌዎች ስንዴን በኩታገጠም የዘሩት አቶ አጉማስ ሽፈራው እና አቶ እናውጋው አምሳሉ ከሰብሉ ቁመና የተሻለ ምርት እንደሚጠብቁ ተናግረዋል።አርሶ አደሮቹ በብተና እና በግል ፍላጎት ላይ ተመሥርተው ከሚዘሩት ይልቅ በኩታገጠም በየዓመቱ ዘርን በማፈራረቅ ዘመናዊ ግብርናን ተከትለው በመሥራታቸው እጥፍ ምርት ማግኘት መቻላቸውን ተናግረዋል። አርሶ አደሮቹ ለምርት ማመላለሻ ምቹ ማጓጓዣ ያለመኖር እና የምርት መሰብሰቢያ ኮምባይነር እጥረት የተዘራውን ያክል መሰብሰብ እየቻሉ አለመሆኑንም ተናግረዋል።የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ ለአካባቢው ዘመናዊ የግብርና ሽግግር ማነቆዎችን በየደረጃው እንደሚፈቱ ተናግረዋል።የማጓጓዣ ችግሩን ለመፍታት ከደብረ ማርቆስ-ደብረ ኤልያስ- ተምጫ የአስፓልት መንገድ በቅርቡ ሥራ ጀምሮ ጥያቄያቸው እንደሚፈታ ተናግረዋል።
0
6fd71849c656d5d20265ab15e2ac0afe
d9ba17dbdf5380a6eb38f23168beb9fb
ዓመታዊ የሰብዓዊ ልማት ሪፖርት ዛሬ በአዲስ አበባ ይፋ ተደረገ
ሲፒጄ በሚል ምኅፃረ-ቃል የሚታወቀው የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋች ቡድን በመላው ዓለም ስለተገደሉ ጋዜጠኞች ዓመታዊ ሪፖርት አውጥቷል።አፍሪቃ ውስጥ ስላለው የሚድያ ሁኔታ ሲፒጄ በሪፖርቱ ውስጥ ያካተተውን የቪኦኤው ሌሂ ሩቫጋ ከናይሮቢ ዘግቧል። አዳነች ፍሰሀየ አቅርባዋለች ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
0
6cfddd65dd413dd2660ece8ca475d0d9
122e64b52c685867dcc3d793b7db2572
‹‹በሰሜን ዕዝ ላይ የተቃጣው ዓይነት ጥቃት በቀጣይ ሥጋት አይሆንም›› ቀንዓ ያደታ (ዶ/ር)፣ የአገር መከላከያ ሚኒስትር
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከመከላከያ በተለያዩ ምክንያቶች በክብር የተሰናበቱና የ20ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር አባላት የነበሩ ወታደሮች እና የመከላከያ የእግር ኳስ ቡድን ተጫዋቾች “ደማችን ለጀግናችን” በሚል መሪ ቃል ደም ለግሰዋል፡፡በሰሜን ዕዝ የሰራዊት አባላት ላይ በህገ ወጡ የህወሓት ቡድን የተፈፀመው ክህደት ተግባር እንዳሳዘናቸው ገልጸዋል፡፡አባላቱ “ጦርነትን የማይናፍቀው ግን ደግሞ ጦርነት ሲገጥመው እንደ አራስ ነብር አስፈሪነቱን በተግባር የሚያሳየው ሰራዊታችን ህግን የማስከበርና የህልውና ዘመቻ ላይ ባለበት ወቅት ደም በመለገሳችን ኩራት ይሰማናል” ብለዋል፡፡በሠራዊቱ ላይ ጥቃት የፈፀመው የህወሃት ቡድን ተደምስሶ ለፍርድ እስኪቀርብ ድረስ ከመከላከያ ሠራዊት ጋር በጋራ እንቆማለን ሲሉም ተናግረዋል።የእናት ጡት ነካሹ የህውሓት ቡድን በሰሜን ዕዝ ሠራዊታችን ላይ የፈፀመው ክህደት እና ጥቃት እጅግ አስቆጥቶናል በመሆኑም በማንኛውም መልኩ ከሠራዊታችን ጎን ቆመን መስዋዕትንት ለመክፈል ዝግጁ ነን ብለዋል።እንዲሁም የመከላከያ የእግር ኳስ ቡድን ተጫዋቾችና አሰልጣኞችም ለመከላከያ ሰራዊቱ ያላቸውን አጋርነት ለማሳየት ደም ለግሰዋል።የእግር ኳስ ቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አቶ ዮሀንስ ሳህሌ የህወሓት ሕንፈኛ ቡድን ሀገርን በሚያገለግለው ሰራዊት ላይ ጥቃትና ክህደት በመፈፀሙ ማዘናቸውን ተናግረዋል።በሌላ ዜና አቶ ዳዊት ሀይለማሪያም የተባሉ ግለሰብ 18 ሺህ 800 የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ለሀገር መከላከያ ሰራዊት መለገሳቸው ተገልጻል።አቶ ዳዊት እንደተናገሩት መከላከያ ማለት ሀገር ማለት ስለሆነ በዚህ ወቅት ከጎንህ ነን ለማለት ነው ድጋፉን ያደረግነው ብለዋል።ድጋፉን የተረከቡት ሜጀር ጄነራል ታደሰ መኩሪያ በበኩላቸው፥ ሠራዊቱ በህግ ማስከበር ግዳጅ ላይ እያለ ይህንን ድጋፍ በማበርከታቸው ትልቅ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ስጦታውም ለብሔራዊ ድጋፍ አስባሳቢ ኮሚቴ ገቢ እንደሚደረግ መናገራቸውን ከኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
0
5255b53a387bac6ae400c5e00a563fa3
74d9a12b25bc383ed8d050f7c7700e54
ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሦስት የማረሚያ ቤቶች አመራሮችን ከኃላፊነታቸው አነሳ
በኪንታሮት ሕመም እየተሰቃየ በማደንዘዣ በሚገኘው የቀድሞ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) አመራር አቶ ሀብታሙ አያሌው ላይ፣ ይግባኝ ባይ ዓቃቤ ሕግ መከራከሪያውን ሐምሌ 22 ቀን 2008 ዓ.ም. በጽሑፍ አቀረበ፡፡አቶ ሀብታሙ ከአገር እንዳይወጣ ዕግድ ስለተጣለበት ጉዳይ ምንም ማለት እንደማይችል የገለጸው ዓቃቤ ሕግ፣ ሕመሙን በሚመለከት ከአገር ወጥቶ መታከም እንዳለበት በቀረበው የካዲስኮ ጠቅላላ ሆስፒታል የሦስት ዶክተሮች ፊርማ ያረፈበት የሕክምና ሪፖርት ላይ ግን ጥያቄ አንስቷል፡፡ዓቃቤ ሕግ ባቀረበው የጽሑፍ ክርክር ለአቶ ሀብታሙ የሕክምና ሪፖርት የሰጠው ሆስፒታል ወደ ውጭ በሪፈራል ሄደው ለሚታከሙ የቦርድ ውሳኔ ለማሰለፍ ወይም ለመስጠት ሥልጣን ያለው ስለመሆኑ ያያያዘው ማስረጃ አለመኖሩን ጠቅሶ፣ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ወይም ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የተሰጠ ሕጋዊ ማስረጃ እንዲያቀርብ ጠይቋል፡፡አቶ ሀብታሙ በቀረበው ክርክር ላይ ሐምሌ ሰኞ 25 ቀን 2008 ዓ.ም. ምላሹን በጽሑፍ በጽሕፈት ቤት በኩል እንዲያቀርብ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ትዕዛዝ ሰጥቶ፣ ማክሰኞ ሐምሌ 26 ቀን 2008 ዓ.ም. ብይን እንደሚሰጥ አስታውቋል፡፡አቶ ሀብታሙ እስካሁን በማደንዘዣ መሆኑን የገለጹት ቤተሰቦቹ፣ አሁን አሁን እየተለማመደው በመምጣቱ ማደንዘዣው የማስታገስ ኃይሉ ከስምንት ሰዓት ወደ ሁለትና ሦስት ሰዓት መውረዱን ተናግረዋል፡፡
0
fc3b980860df6413ec1ebbd55083888d
563b3e590636a50494296a0b699ff488
ም/ከንቲባ አዳነች አቤቤና የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከአዲስ አበባ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አደም ፋራህ፣ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ፣ የሴቶችና ህፃናት ሚኒስትሯ ፊልሰን አብዱላ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች በቅርቡ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 በእሳት አደጋ ጉዳት የደረሰበትን አካባቢ ጎበኙ።በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 በተለምዶ ቦሌ ሚካኤል አየር አምባ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መስከረም 29 ቀን 2013 ዓ.ም በደረሰው የእሳት አደጋ የሰው ህይወት እና በንብረት ላይ ውድመት መድረሱ ይታወሳል፡፡ባለስልጣናቱ ማምሻውን በአደጋው ተጎጂ የሆኑ ቤተሰቦችን ማጽናናታቸው ነው የተገለጸው።በአደጋው በደረሰው የሰው ህይወት መጥፋት እና የንብረት ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን የገለጹ ሲሆን የከተማ አስተዳደሩ ከክፍለ ከተማውና ከወረዳው አስተዳደር ጋር በጋራ በመሆን አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ ምክትል ከንቲባዋ ተናግረዋል።በወረዳው አየር አምባ አካባቢ በአንድ መኖሪያ ቤት ላይ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ አራት ህጻናት ሕይወት ያለፈ ሲሆን ሁለት ሰዎች ቃጠሎ አደጋ ደርሶባቸው ህክምና በመከታተል ላይ እንደሚገኙ ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
0
e71a22d4855410524eb097f3fee08e97
1ec0afcfd6111e8b8a05d953deaad181
ኢትዮጵያ ከ ሲሸልስ – ቀጥታ የጽሁፍ ስርጭት
የ2017 አፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ድልድል ዛሬ ይፋ ሆኗል፡፡ የካፍ ፅህፈት ቤት በሚገኝበት ካይሮ በተካሄደው ስነስርአት በቋት 2 ውስጥ የነበረችው ኢትዮጵያ በምድብ 10 ከአልጄርያ ፣ ሌሴቶ እና ሲሸልስ ጋር ተደልድላለች፡፡ ከዚህ መድብ 1ኛ ሆኖ የሚያጠናቅቀው ቡድን በቀጥታ ወደ አፍሪካ ዋንጫው ሲያልፍ 2ኛ ሆኖ የሚያጠናቅቀው ቡድን በሌሎች ምድቦች ሁለተኛ ሆነው ካጠናቀቁት ቡድኖች የተሸለ ውጤት ካስመዘገበ ወደ 31ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሚያልፍ ይሆናል፡፡ኢትዮጵያ እና አልጄርያ ባለፈው አመት (2014) ለ30ኛው የአፍሪከ ዋንጫ ማጣርያ በአንድ ምድብ ተገናኝተው አልጄርያ ሁለቱንም ጨዋታዎች ማሸነፏ አይዘነጋም፡፡ዛሬ ከምድብ ድልድሉ በፊት በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የአፍሪካ ዋንጫ አስተናጋጅ ሃገር ማንነት ይፋ የሆነ ሲሆን ጋቦን ለውድድር የቀረቡት ጋና እና አልጄርያን በመብለጥ የ2017 የአፍሪካ ዋንጫን እንድታዘጋጅ ተመርጣለች፡፡
0
6420fe373635873410347087dff868c6
6420fe373635873410347087dff868c6
ወልዋሎ በፌዴሬሽኑ የእግድ ውሳኔ ተላለፈበት
ወልዋሎ 2010 ጥር ወር ላይ አሰልጣኝ ብርሀኔ ገ/እግዚአብሔር ውል እያላቸው በማሰናበቱ ምክንያት ቀሪ ደሞዛቸውን እንዲከፍል የተወሰነበት ውሳኔን ተፈፃሚ ባለማድረጉ የእግድ ውሳኔ ተላልፎበታል፡፡በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 2009 ላይ ወደ ፕሪምየር ሊጉ በአሰልጣኝ ብርሀኔ ገብረእግዚአብሔር ካደገ በኃላ በሊጉ እየተሳተፈ የሚገኘው ወልዋሎ 2010 ላይ በአሰልጣኙ እየተመራ ሊጉን ቢጀምርም ከውጤት መጥፋት ጋር በተያያዘ በዛኑ ዓመት ጥር ወር ላይ ለማሰናበት ተገዷል፡፡ ይሁንና በወቅቱ አሰልጣኙ ሲሰናበቱ በስምምነት እንደተለያዩ ተገልፆ የነበረ ቢሆንም አሰልጣኝ ብርሀኔ የስድስት ወር ኮንትራት አለኝ በማለት ለፌዴሬሽኑ የክስ ደብዳቤን አስገብተው ፌዴሬሽኑም ክለቡ ለአሰልጣኙ በውላቸው መሠረት ክፍያን እንዲፈፅምላቸው መወሰኑ ይታወቃል። ሆኖም ክለቡ ይህን ተፈፃሚ ሊያደርግ ባለመቻሉ ክፍያውን እስኪያጠናቅቅ ድረስ ከፌዴሬሽኑ ምንም ዓይነት አገልግሎት እንደማያገኝ ለክለቡ አሳውቋል፡፡
1
881c3aace37c91472a60631c3c32bfd0
988d8ff49ff77194e752481c1b2bbd5b
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከመላው አገሪቱ ከተውጣጡ 3 ሺህ 696 መምህራን ጋር እየተወያዩ ነው
የትግራይ ሕዝብ በኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እንዲገነባ ከሌሎች የአገሪቱ ህዝቦች ጋር በመሆን ከፍተኛ ትግል ማድረጉን ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለጹ ።የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከመቐለ ከተማና አካባቢው እንዲሁም ከትግራይ የክልል የተለያዩ ዞኖች ከተውጣጡ ተሳታፊዎች ጋር በተዘጋጀው ውይይት ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል ።ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ ባደረጉት ንግግር የትግራይ ክልል ህዝብ አሁን ላለው የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ከሌሎች የአገሪቱ ሕዝቦች ጋር በመሆን ዋልታዊ ትግል አካሂዷል ብለዋል።ጠቅላይ ሚንስትሩ እንዳሉት ኢትዮጵያ ያለትግራይ ፣ ትግራይም ያለ ኢትዮጵያ ማሰብ አይቻልም ብለዋል ።የትግራይ ሕዝብ በምንም አይነት አስቸጋሪ ወቅትም ቢሆን እንኳን የኢትዮጵያ ህዝብ ጋር በመሆን የአገሪቷን አንድነት ለመጠበቅና ዳር ድንበሯን ከጠላት ለመጠበቅ መስዋትነት ከፍሏል ብለዋል ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ ።የትግራይ ክልል የብዙ ታሪካዊ ቅርስ ባለቤት ብቻ ሳይሆን የስልጣኔ፣ የዜማና ቅኔ መነሻ መሆኗንም ገልጸዋል ጠቅላይ ሚንስትሩ በንግግራቸው ።ኢትዮጵያውያን በሁሉም ክልሎች ተዘዋውረው የመሥራትና የመኖር መብት በህገ መንግሥቱ የተረጋገጠ ቢሆንም በአፈጻጸም ችግር ምክንያት በአንዳንድ የአገሪቱ አካባቢዎች ችግሮች መስተዋላቸውን ጠቅላይ ሚንሰትሩ አንስተዋል ።የፌደራል መንግሥት በህገ መንግሥቱ የተረጋገጠውን ተዘዋውሮ የመሥራትና የመኖር ህገመንግሥታዊ መብት እንዲረጋገጥም በቀጣይ የተጠናከር ሥራ እንደሚሠራም ጠቅላይ ሚንስትሩ አስገንዝበዋል ።ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ በትግራይ ክልል የተለያዩ ዞኖችን የወከሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋረ ውይይት ካደረጉ በኋላም ደርግን ለመጣል በተደረገው ትግል ወቅት የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው ታጋዮችም ጋር ውይይት አድርገዋል ።ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ በትግሉ ተሳትፈው የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው ታጋዮች የከፈላችሁት መስዋትነት በኢትዮጵያ የልማት ፣ ዕድገትና አንድነት ፍሬ እንዲያፈራ አስችሏል በማለት በወይይቱ ወቅት ተናግረዋል ። በቀጣይም የፌደራል መንግሥት ለሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ ይሠራል ብለዋል ።በመጨረሻም ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቐለ ከተማ በሚገኘው የሰማዕታት ሓውልት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል ።
0
dfb3d37017037abbdd6b4656e60505fa
8d116c1575bf4d4a541d78b479bc553f
ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ለችግኝ ተከላ ጎንደር ገቡ
የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በጠቅላይ ሚነስትር ዶክተር አብይ አህመድ በተደረገላቸው ግብዣ ለሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ላሊበላ ዓለም አቀፍ አውሮፕን ማረፊያ ገብተዋል።ፕሬዝዳንቱ ላሊበላ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከስፍራው በመገኘት አቀባበል አድርገውላቸዋል።ፕሬዝዳንቱ በላሊበላ በሚኖራቸው ቆይታ ከጠቅላ ሚኒስትሩ ጋር በጋራ በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስያናት ውስጥ የሚገኙ ቤተ ጊዮርጊስ፣ ቤተ ማርያ እና ቤተ መድሃኒዓለምን ይጎበኛሉ ተብሏል።ፕሬዝዳንቱ በላሊበላ የሚኖራቸውን ጉብኝት ካጠናነቀቁ በኋላ በዛሬው እለት አዲስ አበባ ከፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጋር በሁለትዮሽና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ የተናጥል ውይይት ያደርጋሉም ተብሏል።ከፕሬዝዳንት ማክሮን ጋር ታዋቂ የፈረንሳይ የቢዝነስ አመራሮች የተካተቱ ሲሆን፣ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር በሚኖራቸው ውይይት ሁለቱ አገሮች በኢኮኖሚ፣ በመከላከያ እና በጸጥታ ጉዳዮች በትብብር ለመስራት በሚያስቸሉ ጉዳዮቸ ዙሪያ ውይይቶች ያደርጋሉ።በውይይቱ መጨረሻም በሁለቱ አገሮች መካካል የመከላከያ ትብብር ስምምነት እና የኢንቨስትመንት ማስፋፋያ የመግባቢያ ስምምነት እንደሚፈረም ይጠበቃል።በተጨማሪም በኢትዮጵያ እየተካሄደ ላለው የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን የሚያግዝ የፋይናንስ ድጋፍ እንዲሁም የቅርስ ጥበቃ ትብብር ስምምነት በሁለቱ መሪዎች በጋራ ይፋ እንደሚደረግ ይጠበቃል።ፕሬዝዳንት ማክሮን በኢትዮጵያ የሚኖራቸውን ቆይታ ከማጠናቀቃቸው በፊት በነገው እለት ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህመት ጋር ውይይት ያደርጋሉም ተብሏል፡፡በእለቱ ወደ ኬንያ በመጓዝ ሀሙስ መጋቢት 5 ቀን 2011 ዓ.ም በናይሮቢ የሚካሄደውን የአንድ ፕላኔት የመሪዎች ጉባኤ ከኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር በጋራ እንደሚመሩ ይጠበቃል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በፕሬዝዳንት ማከሮን በተደረገላቸው ግብዣ መሰረት በጥቅምት ወር 2011 ዓ.ም በፈረንሳይ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ማድረጋቸው ይታወቃል።(ምንጭ፡-የውጭ ጉዳ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽ/ቤት)
0
8a6b8d681ee79bbfc1aee2e6851255f4
07d10b0c2982a9347dfd2997966329f9
የኢትዮ ጅቡቲ መንገድ 3ኛ የመቆጣጠርያ ኬላ ተከፈተ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን ሰሜን ቤንች ወረዳ ኬላ ላይ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የነበሩ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችንና ገንዘብ መያዙን የወረዳው ፖሊስ አስታውቋል።የወረዳው ፖሊስ አዛዥ አቶ ሀብታሙ ቡንስ እንደገለጹት በወረዳው በድምሩ 18 የጦር መሳርያ በድብቅ ሲንቀሳቀስ ተይዟል።የተያዙት የጦር መሳሪያዎችም 10 ታጣፊ እና 8 ባለሰደፍ ክላሽንኮቭ የጦር መሳሪያዎች መሆናቸውንም ገልፀዋል።ተጠርጣሪዎቹ መሳሪያውን ይዘው በመጓዝ ላይ እንዳሉ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ነው የተናገሩት።ፖሊስ አዛዡ አክለውም የጦር መሳሪያዎቹ በትናንትናው እለት በሰሜን ቤንች ወረዳ በጌንጃ ጊዜያዊ ኬላ አካባቢ ላይ ከምሽቱ 3 ሰዓት ከ30 አካባቢ በተደረገ ጥብቅ ክትትልና ቁጥጥር በቤት መኪና ውስጥ ተደብቆ ከሚዛን ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ እያለ መያዙን ገልፀዋል።ህብረተሰቡ እንደዚህ አይነት ህገ ወጥ ተግባራትን እንዲያጋልጥ የወረዳው ፖሊስ አዛዥ አቶ ሀብታሙ ቡንስ ጥሪ ማቅረባቸውን የቤንች ሸኮ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት መረጃ ያሳያል።
0
6da69a96abcc895ce8d1d5b24f9d2e23
24484892ce298348c2179d0405114ce5
በሳዑዲ ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ አሳየ
የነዳጅ አምራችና ላኪ አባል ሃገራት ድርጅት ኦፔክን የምትመራው ሳዑዲ አባል ሃገራቱ እስከ መጪው እኤአ በመጋቢት ድረስ የነዳጅ ምርትን ለመቀነስ በተስማሙት መሰረት እንዲቀንሱ ጥሪዋን አቀረበች፡፡በዓለም የነዳጅ አምራች ሃገራት በሚያመርቱት ከፍተኛ የሆነ የነዳጅ ምርት ምክንያት ገበያው ተቀዛቅዞ እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡ የዘርፉ ተመራማሪዎች በሚቀጥለው ዓመት ነዳጅ ከ 40 እስከ 60 የአሜሪካ ዶላር ሊሽጥ እንደሚችል ነው ከወዲሁ የተነበዩት፡፡ሳዑዲ አረቢያ በበላይነት የምትመራው የነዳጅ አምራችና ላኪ አባል ሃገራት ድርጅት ኦፔክ እና ሩሲያ የምትመራው ሌሎች ነዳጅ አምራች ሃገራት ቡድን ያጋጠመውን ተግዳሮት ለመፍታት እስከ ሚቀጥለው ዓመት መጋቢት ድረስ በቀን 1 ነጥብ 8 ሚሊየን በርሜል ነዳጅን ለመቀነስ መስማማታቸው ይታወሳል፡፡ሳዑዲ አረቢያ እንደገለፀችው አንዳንድ እንደ ናይጄሪያና ሊቢያ ያሉ የነዳጅ አምራችና ላኪ አባል ሃገራት ነዳጅ የመቀነስ ስምምነቱ ተገዢ ባለመሆናቸው የተፈለገውን ያህል ነዳጅ መቀነስ አልቻሉም፡፡የነዳጅ ምርት እስካለፈው ጥር ወር ድረስ የአንድ በርሜል ዋጋ 58 የአሜሪካ ዶላር ደርሶ የነበረ ሲሆን ከጥር በኋላ ግን ከ45 እስከ 50 የአሜሪካ ዶላር በመሸጥ ላይ ይገኛል፡፡
0
07934008b29a32eec6eaacfc7460d65c
b4cf8a0868b3a0185a58bf88aa4ca3e0
በፍቅርና በሰላም ስንደመር ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገን መስራት እንችላለን —ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ
መንግስት የአዲስ አበባን ወጣት ለይቶ የማጥቃትና የማሰር ፍላጎት የለውም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገልጸዋል፡፡የአዲስ አበባ ወጣት ስራ ሳይኖረውና በችግር ውስጥ ሆኖ እንኳን አሁን ላለው ለውጥ ትልቅ መስዋዕትነት የከፈለ እንደሆነ ያስታወሱት ዶክተር አብይ ለዚህ ተግባሩ ምስጋና ብቻ ሳይሆን የመሪነት ሚና ሊሰጠው ይገባል ብለዋል፡፡ይሁን እንጂ አዲስ አበባን ማዕከል አድርጎ በመበጥበጥ ብቻ ነው መንግስትን ማዳከም የሚቻለው በሚል አስተሳሰብ ሰላሙን የማይፈልጉ አካላት በዚሁ ከተማ ውስጥ ከፍተኛ ገንዘብ መድበው ለማተራመስ ጥረት ማድረጋቸውን አውስተዋል፡፡በዚህም መሠረት ምን እየተካሄደ እንደሆነ እንኳን በውል ያልተገነዘቡ አንዳንድ ወጣቶች በትንንሽ ገንዘብ ተደልለው ወደዚህ ተግባር መሠማራታውንም ጠቅላይ ሚንስትሩ ጠቁመዋል፡፡በመሆኑም ሃገርን የማተራመስ አጀንዳውን በጥልቀት ሳይረዱ ወደዚህ እኩይ ተግባር የተሰማሩ ወጣቶችን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየሰጠን ሲሆን ማስረጃ የተገኘባቸውን አካላት ለህግ የማቅረብ ስራ እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡ዜጎች ሁሉ እኩል ናቸው፣ አንደኛና ሁለተኛ ዜጋ የሚባል ነገር የለም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወንጀለኞች ከየትኛውም ብሄርና ከማንኛውም የሥልጣን ደረጃ ቢመጡም በህግ ከመጠየቅ አያመልጡም ብለዋል፡፡ወንጀለኞቹ ትልቅ አቅም የፈጠሩ በመሆናቸው ወንጀል ሲሰሩ ማስረጃው እንዳይገኝ አድርገው ስለሆነ ለህግ የማቅረቡን ስራ ቀላል እንዳይሆን ማድረጋቸውንም ጠቁመዋል፡፡
0
9f5f813da4165141a8a390c0173e7ef2
4ee37b9d7ca48ab0297528912317d658
አዋሽ ባንክ ከ1.9 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ አስመዘገበ
- 6.7 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱንም ገልጿልየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸሙ፣ በብድርና ቦንድ ሽያጭ ከ39.4 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር በመስጠት የግማሽ ዓመት ዕቅዱን ማሳካቱን አስታወቀ፡፡የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማኔጅመንት ከጥር 19 እስከ 21 ቀን 2008 ዓ.ም. በደቡብ ክልል ሐዋሳ ከተማ ኃይሌ ሪዞርት ባካሄደው ስብሰባ ማረጋገጥ የቻለው፣ ባንኩ ከተቀማጭ ገንዘብና ከብድር የተገኘውን ገንዘብ መልሶ ለተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች በብድርና በቦንድ ሽያጭ መልክ ማቅረብ መሆኑንና ይህንን አሠራሩን ተግባራዊ ማድረግ መቻሉን፣ ባንኩ ጥር 30 ቀን 2008 ዓ.ም. ያወጣው መግለጫ ያስረዳል፡፡ባንኩ በግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸሙ ወደ አገር ውስጥ ከተላከ የሐዋላ ገንዘብ 2.06 ቢሊዮን ዶላር፣ እንዲሁም ከወጪ ንግድ 292.1 ሚሊዮን ዶላር ማግኘቱን ገልጿል፡፡ንግድ ባንክ ጠቅላላ ሀብቱ በሩብ ዓመቱ 330.5 ቢሊዮን ብር መድረሱን ጠቁሞ፣ ከታክስ በፊት 12.8 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱንና የግማሽ ዓመት ትርፉም 6.7 ቢሊዮን ብር መሆኑን ገልጿል፡፡ በግማሽ ዓመቱ 18.4 ቢሊዮን ብር ተቀማጭ ገንዘብ ማሰባሰብ መቻሉንና ካለፈው በጀት ዓመት ከነበረው 247 ቢሊዮን ብር ወደ 260.2 ቢሊዮን ብር ሊያሳድግ እንደቻለ አክሏል፡፡ባንኩ በአሁኑ ጊዜ 1,000 ቅርንጫፎች በመክፈት ተደራሽነቱን እያሰፋ መሆኑን አስረድቷል፡፡ በግማሽ ዓመቱ 1.2 ሚሊዮን አዲስ ሒሳቦችን በመክፈት፣ የባንኩን የተቀማጭ ሒሳቦች ብዛት 11.9 ሚሊዮን ማድረስ መቻሉን አመልክቷል፡፡ በመረጃ መረብ (ቲ-24 ኮር ባንኪንግ ሶሉዩሽን) የባንካቹን 916 ቅርንጫፎች ማገናኘት መቻሉን መግለጫው ጠቁሟል፡፡ በስድስት ወራት ውስጥ የኤቲኤምና የፖስ ማሽኖችን በመጠቀም የክፍያ ሥርዓቱን ለማዘመን እየሠራ መሆኑን የገለጸው መግለጫው፣ 624,769 ካርዶችን ለደንበኞች ማሠራጨቱን፣ 305,365 ደንበኞች የሞባይል ባንክ አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውንና 14,009 የኢንተርኔት ባንክ አገልግሎት ተጠቃሚዎች እንዳሉትም አብራርቷል፡፡
0
03c125808e87b719ce24dd757d5d6ed9
03c125808e87b719ce24dd757d5d6ed9
ከፍተኛ ሊግ | ነገሌ አርሲ የአሰልጣኝ ቅጥር ፈፀመ
በ2011 የውድድር ዓመት በከፍተኛ ሊጉ ለተጋጣሚ ቡድን በሜዳው ፈተኝ የነበረው ነገሌ አርሲ አሰልጣኝ ታዬ ናኒቻን ለመቅጠር ተስማምቷል።ባለፈው የውድድር ዘመን የአንደኛ ሊጉ ዱከም ከተማን ሲመሩ የነበሩት አሰልጣኙ በታዳጊዎች ላይ ለረጅም ጊዜያት የሰሩ ሲሆን በተጨማሪም በኢትዮጽያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ቴክኒክ ክፍል ኃላፊነት እንዲሁም በሰበታ ከተማ በአሰልጣኝነት እና በስራ አስኪያጅነት ሰርተው አልፈዋል።ነገሌ አርሲ ከሁለገቡ ባለሙያ ታዬ ናኒቻ ጋር የአንድ ዓመት ቆይታ እንደሚያደርግ ክለቡ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልጿል።
1
762b9156d1e31ebf5532d62e87dfaf9f
b5e504676f5ec0508d1cc4ada34aff3b
አአ ከተማ ዋንጫ | ሳልሀዲን ሰዒድ የጊዮርጊስን ከምድብ የማለፍ ተስፋ አለመለመ
የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የምድብ ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገው ሲጠናቀቁ ወደ ሩብ ፍፃሜ የተሸጋገሩ ክለቦች በሙሉ ታውቀዋል። ወደ ከፍተኛ ሊግ በቀጥታ ለማለፍም ሐሙስ ይፋለማሉ።በባቱ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው በዚህ የማጠቃለያ ውድድር ትላንት ሊደረጉ የነበሩት የምድብ ሀ እና ለ የመጨረሻ ጨዋታዎች በዝናብ ምክንያት ወደ ዛሬ ተሸጋግረው የተካሄዱ ሲሆን በምድብ ሀ ኮልፌ ቀራኒዮ ላስታ ላሊበላን 2-0፣ አዲስ አበባ ፖሊስ ጎፋ ባሬንቼን 1-0 አሸንፈዋል። በዚህም መሠረት አአ ፖሊስ በ10 ነጥቦች ቀዳሚ ሆኖ ወደ ሩብ ፍፃሜ ሲያልፍ ኮልፌ ቀራኒዮ በ7 ነጥቦች ተከትሎት አልፏል።በምድብ ለ መቱ ከተማ ዳሞት ከተማን 2-0 ቢያሸንፍም ተያይዘው ከምድቡ መሰናበታቸውን አረጋግጠዋል። ጋሞ ጨንቻ ደግሞ ራያ አዘቦን 4-0 በመርታት ነጥቡን 10 አድርሶ በ9 ነጥቦች አስቀድሞ ማለፉን ያረጋገጠው ቂርቆስ አስከትሎ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅሏል።እሁድ እለት የምድብ ሐ እና መ ጨዋታዎች የተጠናቀቁ ሲሆን ባቱ ከተማ እና ሱሉልታ ከተማ ከምድብ ሐ፣ ሰሜን ሸዋ ደብረብርሀን እና ሰሎዳ ዓድዋ ደግሞ ከምድብ መ በቅደም ተከተል አንደኛ እና ሁለተኛ ሆነው ወደ ሩብ ፍፃሜ አልፈዋል።የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ሐሙስ የሚደረጉ ሲሆን አሸናፊዎቹ አራት ቡድኖች በቀጥታ ወደ ከፍተኛ ሊግ ማደረጋቸውን የሚያረጋጥጡ ይሆናል። ተሸናፊዎቹ አራት ቡድኖች ደግሞ ቅዳሜ ዕለት በሚያደርጉት የመለያ ጨዋታ የሚያሸንፉ ሁለት ቡድኖች 5ኛ እና 6 ሀላፊ ሆነው ከፍተኛ ሊጉን ይቀላቀላሉ።የሩብ ፍፃሜ መርሐ ግብር ሐሙስ ሐምሌ 18 ቀን 2011 3:00| አአ ፖሊስ ከ ሰሎዳ ዓድዋ (ጨዋታ 1) 5:00| ኮልፌ ቀራኒዮ ከ ሰ/ሸ/ደ/ብርሀን (ጨዋታ 2) 7:00| ጋሞ ጨንቻ ከ ሱሉልታ ከተማ (ጨዋታ 3) 9:00| ቂርቆስ ከ ባቱ ከተማ (ጨዋታ 4)የመለያ ጨዋታዎች ቅዳሜ ሐምሌ 20 ቀን 2011 3:00| ጨዋታ 1 ተሸናፊ ከ ጨዋታ 2 ተሸናፊ 5:00| ጨዋታ 3 ተሸናፊ ከ ጨዋታ 4 ተሸናፊ*ማስታወሻ – ሁሉም ጨዋታዎች በሼር ሜዳ ይደረጋሉ
0
0632e0e08a70f9ce21deea3e711dbe8b
d00961e99deb5dc36c8f67a3c7b15e72
ጉቴሬዥ ኀዘናቸውን ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሃጫሉን የገደለው ማንም ይሁን ማን ከህግ ማምለጥ እንደማይችል የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ።በተወዳጁና ጀግናው አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ሞት ከባድ ሀዘን ነው የተሰማኝ ብለዋል ወይዘሮ አዳነች።ሃጫሉ ቢሞትም መሞት የማይችል ስራ ሰርቷል ያሉት ጠቅላይ አቃቤ ህጓ ማንም ይሁን ማን ሃጫሉን የገደለው ሰው ከህግ ማምለጥ እንደማይችል አረጋግጠዋል።የእኩይ እና አስነዋሪ ስራውን ዋጋ በህግ ያገኛልም ብለዋል።ለአርቲስት ሃጫሉ ቤተሰብና ለመላው ህዝብ ትዕግስትን፣ ብርታትና መጽናናትንም ተመኝተዋል።
0
b4e371475792ca580e52421b788704a6
a4712938fe3015e0294d89a77d11f53c
ኡመድ ኡኩሪ ግብ ባስቆጠረበት ጨዋታ ኢኤንፒፒአይ ወደ ቀጣዩ የኮንፌዴሬሽንስ ካፕ ዙር አልፏል
ኢትዮጵያዊው አጥቂ ኡመድ ኡኩሪ በተሰለፈበት የግብፅ ፕሪምየር ሊግ 11ኛ ሳምንት ክለቡ ኤል ኤንታግ ኤል ሃርቢ ታላል ኤል ጋይሽን ከሜዳው ውጪ በጋዛል ኤል ሪያዳ ስታዲየም ገጥሞ 3-1 ማሸነፍ ችሏል፡፡ ሙሉውን የጨዋታ ግዜ ከቀኝ መስመር በመነሳት የተጫወተው ኡመድ በአዲስ ክለቡ የመጀመሪያ የሊግ ግቡንም ማስቆጠር ችሏል፡፡አህምድ መግዲ ክለቦቹ ወደ መልበሻ ቤት ከማቅናታቸው አስገድሞ የግብፅ የጦር ሚኒስቴሩን ክለብ ቀዳሚ ያደረገች ግብ አስቆጥሯል፡፡ ኡመድ በ51ኛው ደቂቃ በቀኝ እግሩ የፍፁም ቅጣት ምቱ ክልል ላይ የመታው ኳስ የኤሳም ሶብሂ መረብ ላይ አርፏል፡፡ የኤል ሃርቢን ሶስተኛ ግብ ሳላ አሚን ከዋሊድ ሃሰን የተቀበለውን ኳስ በግሩም ሁኔታ አስቆጥሯል፡፡ ለኤል ጋይሽ የመ፣ስተዛዘኛውን ግብ የቀድሞ የዛማሌክ ኮከብ አህመድ ኢድ በፍፁም ቅጣት በ82ተኛው ደቂቃ በስሙ አስመዝግቧል፡፡ኡመድ ከሁለት ዓመት በኃላ በኢትሃድ አሌክስአንደሪያ መለያ በግብፅ ፕሪምየር ሊግ ላይ ግብ ሲያስቆጥር ይህ የመጀመሪያው ነው፡፡ በዓመቱ መጀመሪያ ኤንፒን ለቆ በታዋቂው አሰልጣኝ ሻውኪ ጋርቢ ወደ ሚሰለጥነው ኤል ኤንታግ ኤል ሃርቢ በአንድ ዓመት ውል የመጣው ኡመድ በተደጋጋሚ በቋሚ አሰላለፉ ውስጥ በመግባት ላይ ይገኛል፡፡የግብፅን ፕሪምየር ሊግ አል አሃሊ በ29 ነጥብ ሲመራ ምስር ኤልማቃሳ በ27 ሁለተኛ ነው፡፡ በኤል ማቃሳ ሽንፈት የደረሰበት የሽመልስ በቀለው ፔትሮጀት በ22 ነጥብ አራተኛ ሲሆን ኤል ኤንታግ ኤል ሃርቢ በዘጠኝ ነጥብ 13ተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡በአስራ ሁለተኛው ሳምንት ፔትሮጀት ሰሞሃን በሜዳው ማክሰኞ ሲያስተናግድ ኤል ኤንታግ ኤል ሃርቢ ሐሙስ ኤል ናስር ታድን ይገጥማል፡፡ የኡመድን ግብ ለመመልከት ይህንን ሊንክ ይከተሉ
0
5c491391380f75aee29f91fbf1c5bdad
d2327d94f3a181626238626478ae6956
ኢራናውያን የዩክሬን የመንገደኞች አውሮፕላን ተመቶ መውደቁን ተከትሎ በመንግስት ላይ ተቃውሞ እያሰሙ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዚምባብዌ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ ሉክ ማላባ የዑጋንዳ ዳኞች የሀገራቸውን ዳኞች በፀረ ሙስና ዙሪያ ስልጠና እንዲሰጧቸው ግብዣ ማቅረባቸውን ተከትሎ ዚምባብዌያውያን ተቃውሞ እያሰሙ ነው።ተቃውሞው “ዑጋንዳ በፀረ ሙስና ትግል ዙሪያ ልንማርባት የምትችል ሀገር አይደለችም” ከሚል የመነጨ መሆኑም ተገልጿል።ይህንን ተከትሎም የሀገርን ሀብት ማባከን አቁሙ ሲሉም መንግስትን እየጠየቁ እደሚገኝም ነው የተነገረው።ታኩድዝዋ ሙናንግዋ የተባለ ግለሰብ በማህበራዊ ትስስር ገፁ “ዑጋንዳ ሙስናን ለመታገል ጥሩ ምሳሌ አይደለችም” ሲል ገልጿል፤ ምናልባት ሩዋንዳ፣ ሲንጋፖር ፣ ኔዘርላንድስ፣ ማሌዢያ እና ሌሎችም በማለት አስፍሯል።ሉካ ማላባ የዑጋንዳ ልዑክ በዚምባብዌ ዋና ከተማ ሀራሬ በፀረ ሙስና ዙሪያ ስልጠና እንደሚሰጥ ተናግረዋል።እርሳቸው ለዓመታት በጥፋተኞች ላይ እርምጃ ከወሰደችው ዑጋንዳ ዚምባብዌ በርካታ ነገሮችን ትማራለች ብለዋል።ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል ባወጣው የ2019 የሃገራት የሙስና ደረጃ ዑጋንዳ ከ180 ሀገራት በ137ኛ ስትቀመጥ ዚምባብዌ 158ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።ሆኖም የዚምባብዌ ጎረቤት የሆኑት ቦትስዋና፣ ናሚቢያ እና ደቡብ አፍሪካ በትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል የ2019 መረጃ ከዑጋንዳ በተሻለ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።ምንጭ፡- ቢቢሲ
0
273a04763454a549b025aedb78f05881
6322dfe3f421d0e2193cc2e310646d20
​መስከረም ታደሰ የካፍ የሴቶች እግርኳስ ሲምፖዚየም አዘጋጅ ኮሚቴ ውስጥ ተካታለች
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ውድድሮች የሚጀመሩበትን መነሻ ሰነድ ለክለብ ተወካዮች አቅርቦ ውይይት መደረጉ ይታወቃል። ነገር ግን በውይይቱ ላይ ስለሴቶች ውድድር ሃሳቦች አለመነሳታቸው አግራሞትን ፈጥሯል።በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን የወንዶች እንዲሁም የሴቶች 1ኛ እና 2ኛ የሊግ እርከን ላይ የሚወዳደሩ ክለቦችን በካፍ የልህቀት ማዕከል ሰብስቦ ውድድሮች የሚጀመሩበትን የመነሻ ሰነድ ማቅረቡ ይታወቃል። ሰነዱ ከቀረበ በኋላም በጉዳዩ ዙርያ ገንቢ ሃሳቦች ከክለብ ተወካዮች ሲሰነዘር ቆይቷል። ይሁን እና በመርሃግብሩ ላይ እንዲሳተፉ የተደረጉት ነገርግን ስለእነሱ ውድድር በመድረኩ ምንም ሃሳብ ያልተሰነዘረላቸው የሴቶች ክለብ ተወካዮች በሁኔታው ግራ መጋባታቸውን ታዝበናል።እንደ ዋናው የወንዶች ሊግ በስፍራው እንዲገኙ ጥሪ ቀርቦላቸው የነበረው የሴቶች ክለብ ተወካዮች መርሃግብሩን ወንዶች ሊግ ተወካዮች ጋር በመሆን እንዲከታተሉ ቢደረግም ከመድረኩ እነርሱን የሚመለከት ሃሳብ ሲሰነዘር አልተስተዋለም። በዚህም በስፍራው የተገኙ የክለቦቹ ተወካዮችም ሃሳብ እንደገባቸው ሲገልፁ አስተውለናል። በተለይ ተወካዮቹ ከወንዶች ፕሪምየር ሊግ አ/ማ ጋር ተደባልቀው ውይይት እንዲያደርጉ መደረጉ እና አክሲዮን ማኅበሩ ደግሞ ስለሴቶች ውድድር እንደማይመለከተው መግለፁ ክፍተት እንዲፈጠር አድርጎታል። እነሱን አግላይ አቅጣጫ በመድረኩ ሲሰነዘር መቆየቱን ተከትሎም በስፍራው የተገኙ የሴቶች ክለብ ተወካዮች ከውይይቱ መጠናቀቅ በኋላ ለብቻቸው ውይይቶችን ሲያደርጉ ታይቷል። በውይይታቸውም ወቅት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ተገኝተው እነሱን የሚያገል ሰነድ እንዳልተዘጋጀ እና ሰነዱ እነርሱንም እንደሚያቅፍ ጠቁመዋል።ክቡር ፕሬዝዳንቱ ጨምረውም የሴቶችን ውድድሮች የሚመሩ የውድድር እና ሥነ ስርዓት ኮሚቴ አባላት ሴቶችም ውድድሮችን ለማከናወን የሚያስችላቸውን ቅድመ ሥራዎች እንዲከውኑ ገልፀዋል። በተጨማሪም ፌደሬሽኑ የሴቶችን ውድድር ለማስቀጠል ከካፍ እና ፊፋ እንዲሁም ከመንግስት አካላት ጋር በመነጋገር ድጋፎችን እንደሚያደርጉ ጠቁመዋል።
0
607d9c96db2c82943a457bf4e783de7f
607d9c96db2c82943a457bf4e783de7f
ባለፈው አንድ ሳምንት በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ሲጨምር የሞት ቁጥር ግን ቀንሷል-የዓለም የጤና ድርጅት
በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ የተያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩንና የሞት ቁጥር ግን መቀነሱን የዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት አስታወቀ። በዚህም በዓለም አቀፍ ደረጃ ባለፈው አንድ ሳምንት ብቻ 2 ሚሊየን አዳዲስ ሰዎች በኮሮና ቫረስ ሲያዙ የሟቾች ቁጥር ግን መቀነሱን ድርጅቱ ገልጿል። ይህም ከሳምንት በፊት ከነበረው የቫይረሱ ስርጭት የ6 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱም ነው የተገለጸው ። ይህም ወረርሽኙ ከተከሰተ ጀምሮ በአንድ ሳምንት ውስጥ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተያዥ የተመዘገበበት ነው ሲል የአለም ጤና ድርጅት ገልጿል። በሁሉም የዓለም ክፍሎች በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ጭማሪ ያሳየ ሲሆን÷ በአውሮፓ 11 በመቶ በአሜሪካ ደግሞ 10 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱንን ድርጅቱ ገልጿል። ድርጅቱ አያይዞም በዓለም አቀፍ ደረጃ የወረርሽኙ ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ቢጨምርም የሞት ቁጥር ግን ቀንሷል ነው ያለው። በዚህም ካለፈው ሳምንት ጋር ሲነፃፀር ከቫይረሱ ጋር በተገናኘ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 10 በመቶ መቀነሱ ተገልጿል። በወረርሽኙ በጣም ከተጎዱ ሀገራት መካከል አንዷ የሆነችው አሜሪካ ባለፈው ሳምንት ያስመዘገበችው የሞት ቁጥር ከበፊት ሳምንት ጋር ሲነጻጸር 22 በመቶ እና በአፍሪካ ደግሞ 16 በመቶ መቀነሱ ተገልጿል። ይሁን እንጂ አሜሪካ እስካሁን ከተመዘገበው አዳዲስ የቫይረሱ ስርጭት ግማሹን እና ከተመዘገበው የሞት መጠን ደግሞ 55 ከመቶውን እንደምትወስድ ተመላክቷል። የሞት መጠን ከቀነሰባቸው ሀገራት መካከል ኮሎምቢያ ፣ ሜክሲኮ ፣ ኢኳዶር እና ቦሊቪያ ተጠቃሽ መሆናቸው ነው የተገለጸው ምንጭ፡-አልጀዚራ የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
1
ca7c1f6319e2bb0ce0cde97dd2631ecd
cffc60cad02443eb70bd68990f0d1ad7
ወ/ሮ አዳነች ተጥሎ በተገኘ የእጅ ቦምብ የሶስት የጎዳና ተዳዳሪዎች ህይወት በማለፉ የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ስልጤ መስኪድ ጀርባ በፈነዳ ቦንብ የሰው ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ዛሬ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ተኩል በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ስልጤ መስኪድ ጀርባ ለልማት በፈረሰ ክፍት ቦታ ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች ተጥሎ በተገኘ የእጅ ቦንብ ጎዳና ተዳዳሪ የሆኑ የሦስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በአምስት ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን ኮሚሽኑ ገልጿል።በኮሚሽኑ የልዩ ልዩና የተደራጁ ወንጀሎች ምርመራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮማንደር አለማየሁ አያልቄ ከፍንዳታው ጋር በተያያዘ ያለው የምርመራ ሂደት እየተጣራ መሆኑን ገልፀው፤ የምርመራ ውጤቱ እንደተጠናቀቀ ለህብረተሰቡ ግልጽ ይደረጋል ነው ያሉት።በተለያዩ ቦታዎች እንደ አልባሌ በሚጣሉ ቦንቦችና ፈንጂዎች ንፁሀን ሰለባ መሆናቸውን አስታውሰው ያሰታወሱት ዳይሬክተሩ፤ ህብረተሰቡ ምንነታቸው ያልታወቁ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙት ከመነካካት በመቆጠብ ለሚመለከታቸው የፀጥታ አካላት ጥቆማ ማድረግ እንደሚገባ መልዕክት ማስተላለፋቸውን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
77111d69850b06a1071adf4915f228bb
77111d69850b06a1071adf4915f228bb
ደደቢት የአፍሪካ ፈተናውን እሁድ ይጀምራል
የ2005 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮኑ ደደቢት በቅድመ ማጣርያው የዛንዚባሩን ኬኤምኬኤምን እሁድ በ10 ሰአት በአዲስ አበባ ስታዲየም ያስተናግዳል፡፡ ከ40 ቀናት በላይ በእረፍት ላይ የቆየው የአሰልጣኝ ንጉሴ ደስታ ቡድን ከዛንዚባር የእግርኳስ ደረጃ እና የክለቦች አንፃር በጨዋው ከባድ ፈተና ይገጥመዋል ተብሎ አይታሰብም፡፡አሰልጣኝ ንጉሴ ደስታ በቡድኑ ውስጥ ምንም የተጫዋቾች ጉዳት እንደሌለ እና ሁሉም በጥሩ አቋም ላይ እንደሚገኙ ገልፀው በውድድሩ እስከምድብ ድልድሉ የመጓዝ አላማ እንዳላቸው ተናግረዋል፡፡የዛንዚባሩ ሻምፕዮን ረቡእ አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን ትላንት በአአ ስታዲየም ልምምድ አድርገዋል፡፡ ኬኤምኬኤም የ2013 የዛንዚባር ሊግን ያሸነፈ ሲሆን ደደቢት አምና ክብሩን በ61 ነጥቦች ማሳካቱ ይታወሳል፡፡ጠቃሚ ነጥቦች-አምና በተመሳሳይ ወቅት ቅዱስ ጊዮርጊስ በቅድመ ማጣርያው ሌላውን የዛንዚባር ክለብ ጃምሁሪን በደርሶ መልስ ውጤት 8-0 አሸንፏል፡፡-ደደቢት በቻምፒዮንስ ሊግ ሲካፈል ዘንድሮ ለመጀመርያ ጊዜ ነው፡፡ ሰማያዊው ጦር ለ2 ጊዜያት ያህል በኮንፌድሬሽን ዋንጫ ተሳትፈዋል፡፡-ደደቢት እሁድ ካሸነፈ ከ6 ተከታታይ ግጥሚያዎች በኃላ የመጀመርያው ይሆናል፡፡ ቡድኑ ባለፉት 3 የሊግ እና 3 የሲቲ ካፕ ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻለም፡፡-የቀድሞው የመከላከያ እና የንግድ ባንክ አሰልጣኝ ንጉሴ ደስታ ለመጀመርያ ጊዜ በአፍሪካ ውድድር ላይ በአሰልጣኝነት ይቀርባሉ፡፡{jcomments on}
1
fbef2b9803a9ececdb745dedfdc1cc63
fbef2b9803a9ececdb745dedfdc1cc63
ኮሚሽኑ ለመተከል ተፈናቃዮች ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ለመተከል ተፈናቃዮች ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ቁሳቁሶች ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ፡፡በኮሚሽኑ የአሶሳ አስተባባሪ ቪክቶሪያ ኮፓ ድጋፉን ዛሬ በአሶሳ ከተማ ለክልሉ አደጋ ስጋት እና ስራ አመራር ኮሚሽን አስረክበዋል፡፡ አስተባባሪዋ ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት ኮሚሽኑ የመተከልን ተፈናቃዮች ለመደገፍ ከክልሉ ጋር በመቀናጀት እየሠራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ከድጋፉ መካከልም 13 ሺህ ብርድ ልብሶች እንዲሁም የአልጋ አጎበሮች፣ ምንጣፎች፣ የተለያዩ የምግብ ማብሰያ ቁሳቁሶች ይገኙበታል ተብሏል፡፡ይህም ከአራት ሺህ በላይ ቤተሰቦችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግም ነው አስተባባሪዋ የገለጹት፡፡ድጋፉን የተረከቡት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አደጋ ስጋት እና ስራ አመራር ኮሚሽነር አቶ ታረቀኝ ታሲሳ÷ በመተከል ዞን የተፈናቀሉትን ወገኖችን በመንግስት አቅም ብቻ ለመደገፍ አዳጋች በመሆኑ መንግሥት ኀብረተሰቡን ለማቋቋም የሚደረገውን ጥረት ረጂ ድርጅቶችም እንዲያግዙ ጥሪ መቅረቡን አስታውሰዋል፡፡ጥሪውን ተቀብሎ ኮሚሽኑ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለሰጠው ምላሽ ም ምስጋና አቅርበዋል፡፡ድጋፉ በዞኑ በርካታ ተፈናቃዮች በሚገኙበት ቡለን እና ድባጤ ወረዳዎች በአጭር ቀናት ውስጥ እንደሚደርስ መግለጻቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
12d32e391901e8e27efdeb14b70f909c
9030da62d73b3db4bb3a481d2d43e8a1
የኤርፖርት ታክሲዎች በዘመናዊ ተሽከርካሪዎች ሊቀየሩ ነው
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 14/2012 ዓ.ም (አብመድ) ሕይወት በባሕር ዳር ከተማ እንደተለመደው ቀጥላለች፤ በተለያዩ የከተማዋ የገበያ ሥፍራዎች እንደተለመደው ደምቀዋል፡፡ ታክሲዎች፣ ባጃጆች እና ሌሎች ተሽከርካሪዎችም ሕዝቡን ከቦታ ቦታ በማንቀሳቀስ የየለት ተግባራቸውን እንደቀጠሉ ነው፡፡ ይሁን እንጅ ሕይወት በአብዛኛው የዓለም ሀገራት እንደ ባሕር ዳር ደምቆ አይታይም፤ ምክንያቱ ደግሞ የኮረና ቫይረስ ወረርሽን የፈጠረው ስጋት ነው፡፡ በዓለማችን ከ300 ሺህ በላይ ሰዎች በበሽታው ተይዘዋል፤ ከ10 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ሕይወታቸውን አጥተዋል፡፡
0
90bbd8e0a85ac26090b5592d5c894415
920636efaf6c7124d5e8658b40251532
ትራምፕ ስልጣናቸውን እንደሚለቁ ቃል ገቡ
የቀድሞው የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ከአሁን ቀደም አስተባብለውት በነበረው ጉዳይ ይቅርታ ጠየቁ፡፡ አቤ ከአሁን ቀደም ጽህፈት ቤታቸው ከሃገሪቱ ጥብቅ የፖለቲካ ህግ ውጭ የደጋፊዎቻቸውን ወጪ ሸፍኗል መባሉን አስተባብለው ነበር፡፡ ሆኖም ዛሬ በነበራቸው መግለጫ ጽህፈት ቤቱ ምን ሲሰራ እንደነበር በውል የማያውቁ ቢሆንም የሞራል ተጠያቂነት እንዳለባቸው ገልጸዋል፡፡ በመሆኑም ለሰጡት ማስተባበያ ሲመሩት የነበረውን ህዝብ ይቅርታ ጠይቀዋል፡፡ ይህንንም ነገ በሃገሪቱ ፓርላማ ቀርበው እንደሚያስረዱ ነው የገለጹት፡፡ ጃፓን ፖለቲከኞች ለደጋፊዎቻቸው የገንዘብ ድጋፍ እንዳያደርጉ የሚከለክል ጥብቅ ህግ አላት፡፡ አቤን እምብዛም የመጫን ፍላጎት እንደሌላቸው የተነገረላቸው የጃፓን ነገረ ፈጆች ሳይወራረድ በቀረ 40 ሚሊዬን የን (386 ሺ 210 ዶላር) ምክንያት በጸሃፊያቸው ሂሮዩኪ ሃይካዋ ላይ ክስ እያደራጁ መሆኑን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ አቤ በገጠማቸው የጤና ዕክል ምክንያት ባሳለፍነው ወርሃ ነሃሴ መጨረሻ ስልጣናቸውን ለዮሺሂዲ ሱጋ ማስረከባቸው የሚታወስ ነው፡፡ በተያያዘ ሌላ ዜና የስልጣን ዘመናቸው የመጨረሻ ወቅት ላይ የሚገኙት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለቀድሞ ረዳቶቻቸው ይቅርታ አድርገዋል፡፡ ትራምፕ ይቅርታውን ያደረጉት ለቀድሞው የቀስቀሳ ዘመቻ አስተባባሪያቸው ፖል ማናፎርት እና ለቀድሞው አማካሪያቸው ሮጀር ስቶን ነው፡፡ ግለሰቦቹ ትራምፕ ወደ ስልጣን ከመጡበት ከ2016ቱ የአሜሪካ ምርጫ እና ሩሲያ በምርጫው ነበራት ከተባለው ጣልቃ ገብነት ጋር በተያያዘ ተከሰው ለእስር ጭምር ተዳርገውም ነበር፡፡ አማቻቸው እና ከፍተኛ አማካሪያቸው ለሆነው ለያሬድ ኩሽነር አባት ለሪል ስቴት ባለቤቱ ለቻርለስ ኩሽነርም በተመሳሳይ መልኩ ፕሬዝዳንትነታቸው የሚሰጣቸውን ስልጣን ተጠቅመው ይቅርታ አድርገዋል፡፡ ትራምፕ በድምሩ ለ26 ሰዎች ነው ትናንት ይቅርታ ያደረጉት፡፡ የ3 ተጨማሪ ሰዎች ቅጣትንም ከፊል እና ሙሉ በሙሉ ወደሚሉ የቅጣት ደረጃዎች ቀይረዋል፡፡ የፕሬዝዳንቱ የቀድሞ የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ማይክ ፍላይንም ይቅር ከተባሉት መካከል ናቸው፡፡
0
b5b0887e62655d7387c3b59b3ded2e0b
c3d297133c6ca7edeffc1da2c7aabcf7
የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃን ሰሞንኛ ይዞታና የአገሪቱ ሕጎች
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሕዝብን ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥሉ መልዕክቶችን በሚያስተላልፉ መገናኛ ብዙኃን ላይ የሚወሰደው እርምጃ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን ገለጸ።ባለሥልጣኑ የአገርን ሠላምና የሕዝብን አንድነት የሚሸረሽሩ መገናኛ ብዙኃን ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡም አሳስቧል።የባለሥልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ወንድወሰን አንዱዓለም ÷መገናኛ ብዙኃኑ ለዓመታት ከነበሩበት ጫና ወጥተው በነጻነት እንዲዘግቡና የሕዝቡን ሐሳብ እንዲያስተላልፉ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል ብለዋል።ይሁን እንጂ ይህን ነጻነት በአግባቡ የማይጠቀሙና የጋዜጠኝነትን ስነ-ምግባር የሚጥሱ መገናኛ ብዙኃን መፈጠራቸውን ጠቁመዋል።በመሆኑም የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ሞት ሽፋን በማድረግ የዜጎችን ሠላምና አብሮነት የሚሸረሽሩ መልዕክቶችን ሲያስተላልፉ የነበሩ ኦ.ኤም.ኤን እና ድምፀ ወያኔ ጣቢያዎች መታገዳቸውን ገልጸዋል።የትግራይ ቴሌቪዥን ጣቢያም ስርጭቱ እንዲቋረጥ በመንግስት እርምጃ እንደተወሰደበት አስታውሰዋል።ሰላም ለማስከበር ከወሰደው እርምጃ ጎን ለጎን መገናኛ ብዙኃኑን ተጠያቂ በማድረግ ረገድ ባለሥልጣኑ አዋጁ በሚፈቅድለት ሕግና ደንብ መሠረት ኃላፊነቱን የሚወጣበትና የማይታገስበት ጊዜ መሆኑን አቶ ወንድወሰን አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።መገናኛ ብዙኃን ድንጋይ መወራወሪያ ሳይሆን ለአገርና ለሕዝብ የሚጠቅሙ ሐሳቦች የሚፋጩባቸውና ሃሳብ የሚያሸንፍባቸው ሊሆኑ ይገባልም ብለዋል።ሕዝቡ እውነተኛና ትክክለኛ መረጃ እንዲኖረው ከማድረግ ይልቅ መቃቃርን የሚሰብኩ የመገናኛ ብዙኃን አሁንም መኖራቸውን ባለሥልጣኑ መታዘቡን አቶ ወንድወሰን አንስተዋል።የአንድ ወገንና ቡድንን ፍላጎት በሚያንጸባርቁና የተቋቋሙበትን ዓላማ በሚዘነጉ መገናኛ ብዙኃን ላይ አሁንም የእርምት እርምጃ የመውሰድ ተግባሩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።የችግራቸው መጠን ቢለያይም የመፍትሄ አካል ከመሆን ይልቅ የችግሩ አካል የመሆን አዝማሚያ በመገናኛ ብዙኃኑ እንደሚስተዋልም ነው የተናገሩት።ይህንን ከመሠረቱ ለማስቀረት ባለሥልጣኑ ሕግን በማስከበር መገናኛ ብዙኃኑ በትክክለኛ መንገድ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ያደርጋል ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
74e2531f64d0e81926207471fc12c2ab
fb8816f124f688cae3cbd3a087bf380b
በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ ከሲቪክ ማህበራት ተወካዮች ጋር ውይይት ተካሄደ
የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ አዲስ አበባ ከሚኖሩ የትግራይ ተወላጅ ወጣቶች ጋር ውይይት እያደረገ ነው፡፡ወጣቶቹ በወቅታዊ የሀገሪቷ ጉዳይ ላይ ውይይት እንዲያደርጉ ታስቦ የተዘጋጀ መድረክ እንደሆነ የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ስመኝ አድነው ለዋልታ ቴሌቪዥን ተናግረዋል፡፡ኃላፊው ወጣቶቹ በመድረኩ ላይ አሁን ክልሉ ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ እና በቀጣይ ጉዳይ ላይ ያተኮረ ሃሳብ እንደሚያነሱ ይጠበቃል ብለዋል፡፡ፅንፈኛው የህወሃት ቡድን በሀገር እና በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመውን ክህደት በመውገዝ መንገግስት የጀመረውን ህግ የማስከበር ስራ እና መልሶ ግንባታ ሃሳብን በመረዳት ሁሉም የክልሉ ወጣቶች ከመንግስት ጎን እንዲሰለፉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡በቀጣይ በክልሉ የተለያዩ አምስት ከተሞች በመገኘት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከክልሉ አዲሱ ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር በመሆን እንደሚሰሩ ተናግረዋል፡፡ በመድረኩ ላይ በከተማዋ የሚኖሩ ከ500 ያላነሱ ወጣቶች እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡(በሚልኪያስ አዱኛ)
0
d79a82c1a6aa732ee3551e7190c9fe53
d79a82c1a6aa732ee3551e7190c9fe53
ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት በነፃ ተለቀቁ
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 28 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሁከትና አመጽ በማስነሳት በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ ወንጀል ተጠርጥረው በፖሊስ ምርመራ ሲደረግባቸው የነበሩት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት በነፃ ተለቀቁ።የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ አራዳ ምድብ ተረኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት መርማሪ ፖሊስ በኢንጂነር ይልቃል ላይ ሲያከናውን የነበረውን ምርመራ ማጠናቀቁን እና መዝገቡንም ለዐቃቤ ህግ መስጠቱን ለችሎቱ መግለፁን ተከትሎ ችሎቱም አቃቤ ህግ በ10 ቀን ውስጥ ክስ እንዲመሰርት ነሃሴ 13 ቀን 2012 ዓመተ ምህረት ብይን ሰጥቶት ነበር፡፡ሆኖም አቃቤ ህግ በተሰጠው የክስ መመስረቻ ጊዜ ውስጥ ክስ መመስረት አለመቻሉን እና ሌላ ማጣራው መስረጃ አለኝ ማለቱን ተከትሎ ኢንጂነር ይልቃል በነፃ ተለቀዋል። በታሪክ አዱኛ
1
20e56483501fd32fc8e5566f8d532d7b
20e56483501fd32fc8e5566f8d532d7b
የአሠልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-0 ኢትዮጵያ ቡና
በሀዋሳ ከተማ አንድ ለምንም አሸናፊነት ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሠልጣኞች የድህረ ጨዋታ አስተያየታቸውን ለሱፐር ስፖርት ሰጥተዋል። ሙሉጌታ ምህረት – ሀዋሳ ከተማከሁለት ተከታታይ ሽንፈት በኋላ ዛሬ ስላገኙት ድል…ተከታታይ ሽንፈቶችን ካስተናገድን በኋላ ነጥብ ያስፈልገን ነበር። እርግጥ ከሰበታ ከተማ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ማገኘት ይከብዳል። ምንም ቢሆንም ግን በራሳችን ላይ ህልውናችንን ወስነን ነበር የመጣነው። ነጥቡ እንደሚያስፈልገን አምነን ነበር፣ ይህም ተሳክቶልናል።ግብ ካስቆጠሩ በኋላ ስለተከተሉት የጨዋታ መንገድ…ኢትዮጵያ ቡና በአንድ ሁለት የኳስ ቅብብል ተጫውቶ ተጋጣሚን ማጥቃት የሚፈልግ ክለብ ነው። እኛም ግብ ካገባን በኋላ ያገኘነውን ነጥብ አስጠብቀን ክፍተቶቻችንን ለመድፈን ከተቻለም የተሻለ ነገር ለማግኘት አስበን ነበር ስንጫወት የነበረው። በአጠቃላይ ግን ነጥቡ ስለሚያስፈልገን አጨዋወታችንን ገድበን ተጫውተናል።ካሳዬ አራጌ – ኢትዮጵያ ቡናስለ ጨዋታው…ሀዋሳዎች መሐል ሜዳ ላይ የነበረውን ክፍተት አጥበው ነበር ሲጫወቱ የነበረው። ከዚህም መነሻነት ከእረፍት መልስ በመስመር ላይ ጥቃቶችን ለመሰንዘር አልመን ስንጫወት ነበር። በተለይም የመስመር ተከላካዮቻችንን ሀይሌ እና አስራትን ጨምሮ የመስመር ላይ እንቅስቃሴያችንን አጠናክረን ነበር። ምክንያቱም እነሱ መሐል ሜዳ ላይ የቁጥር ብልጫ ስለወሰዱብን። በዚህ መንገድ ለመጫወት ብናስብም በመልሶ ማጥቃት እንደምንጠቃ እናውቅ ነበር። በዚህም ብዙ ኳሶች ወደ እኛ መጥተው ነበር። ብዙዎቹን የመልሶ ማጥቃት እንቅስቃሴዎች ብንቆጣጠርም አንድ ኳስ በተፈጠረ ስህተት ተቆጥሮብናል።ሌላ የጨዋታ አማራጭ ስላለመጠቀማቸው…አንድ ቡድን መሐል ላይ ተከማችቶ ሲጫወት መስመሩን ይለቅልሃል። በዚህ ደግሞ መስመሩን በመጠቀም የግብ እድል መፍጠር አልያም መስመሩን በመጠቀም መሐሉን ማስከፈት ነው የምትችለው። ሌላው አማራጭ ተጋጣሚ የተከማቸበት ቦታ ላይ ረጅም ኳሶችን መጣል ነው። ሌላ የተለየ አማራጭ ግን አይኖርም። ግን በዝግ ቦታዎች ላይ ክፍተቶችን ፈልጎ ማግኘት የተጫዋች ብቃት ይጠይቃል።
1
4a8a714e0384d66bd47bf7b6c8a55f2c
25b111449184194e57e5eef41a213a23
በሚያዚያ ወር ከወጪ ንግድ ከ329 ሚሊዮን በላይ የአሜሪካን ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2012 በጀት ዓመት በ9 ወራት በግብርና ምርቶች ከ600 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ የውጪ ምንዛሪ መገኘቱን ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ወንድሙ ፍላቴ ÷ በበጀት ዓመቱ 9 ወራት 690ሺህ840 ቶን ምርት ለውጪ ገበያ በማቅረብ 818 ሚሊየን 611 ሺህ 770 ዶላር ገቢ ለማግኘት ታቅዶ 473 ሚሊየን 959 ሺህ 69 ቶን ምርት በመላክ 658 ሚሊየን 200 ሺህ 550 የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን ገልጸዋል።በዚህም 255 ሺህ 340 ቶን የቅባት እህሎች በመላክ 339 ሚሊየን 718 ሺህ ዶላር ገቢ ለማግኘት ታቅዶ ከተላከው 162 ሺህ 782 ቶን ውስጥ 240 ሚሊየን 775 ሺህ 740 ዶላር የተገኘ ሲሆን ÷ ከተላኩት 367 ሺህ 189 ቶን የጥራጥሬ ሰብሎች ውስጥ ደግሞ 231 ሚሊየን 329 ሺህ 070 ዶላር ለማግኘት ታቅዶ 249 ሺህ 637 ነጥብ 44 ቶን ተልኮ 154 ሚሊየን 663 ሺህ 650 ዶላር እንዲሁም 1 ሺህ 203 ቶን የተፈጥሮ ሙጫና እጣን በመላክ 4 ሚሊየን 164 ሺህ ዶላር ገቢ ለማግኘት ታቅዶ 977 ነጥብ 15 ቶን ተልኮ 4 ሚሊየን 204ሺህ6መቶ ዶላር ገቢ ተገኝቷል ነው የተባለው።በተመሳሳይ 46 ሺህ 232 ቶን ጫት በመላክ 240ሚሊየን 406ሺህ ዶላር ለማግኘት ታቅዶ 44 ሺህ 930ነጥብ 26 ቶን ተልኮ 256 ሚሊየን0373ሺህ 10 ዶላር፣ 657 ቶን የብዕርና አገዳ እህሎች በመላክ 618000 የውጪ ምንዛሪ ለማግኘት ታቅዶ 927 ነጥብ 97 ቶን በመላክ 969 ሺህ 310 ዶላር የተገኘ ሲሆን ከባህር ዛፍ 2ሚሊየን 376 ሺህ 7መቶ የውጪ ምንዛሪ ለማግኘት ታቅዶ 1 ሚሊየን 549ሺህ930 ዶላር መገኘቱን ከኢንዱስትሪና ንግድ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል ። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
46a88e649c25fa61f5c6f7cf43c156ee
f38cd9fcc0c85c3fdafa4ff568125350
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) 27ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚያስችሉ ስራዎች በመስራትና የገባውን ቃል በማደስ እንደሚያከብር አስታውቋል።የኦህዴድ ሊቀመንበር እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ መጋቢት 17/ 2009 ዓ.ም የሚከበረውን 27ኛ የድርጅቱን የምስረታ በዓል አስመልክቶ ትናንት መግለጫ ሰጥተዋል።ርዕሰ መስተዳድሩ በመግለጫቸው የኦህዴድን የምስረታ በዓል የሚከበረው በጥልቅ ተሃድሶ እንቅስቃሴ ወቅት የተለዩ ችግሮችን መነሻ በማድረግ ለኦሮሞ ህዝብ ተጠቃሚነት ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ለመስራት ቃል በመግባት ነው ብለዋል።ለህዝቡ ቃል የተገባውን ስራ ከግብ ለማድረስም የድርጅቱ አባላት፣ የስራ አመራሮች እና የክልሉ ህዝብ ተቀናጅቶ መስራት አለባቸው ነው ያሉት ።የዘንድሮው የምስረታ በዓል የሚከበረው ለህዝቡ የተገባውን ቃል በማስታወስ እና ወደ ተጨባጭ ስራ በመቀየር የኦሮሞ ህዝብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ በሚያስችል ደረጃ በመስራት ነው ማለታቸውን የኦሮሚያ ራዲዮና ቴሌቭዥን ድርጅት ዘገባ ያመለክታል። በተያያዘ የኦህዴድ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ በከር ሻሌ 27ኛ የኦህዴድ ምስረታ በዓልን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ “የዘንድሮውን የምስረታ በዓል የምናከብረው የጥልቅ ተሃድሶ እንቅስቃሴን መነሻ በማድረግ ህብረተሰቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች ለመመለስ በመስራት ነው” ብለዋል። አቶ በከር በመግለጫቸው፤ ኦህዴድ ከተመሰረተበት ጊዜ አንስቶ ባካሄደው ትግል በፖለቲካ፣ በማህበራዊ እና በኢኮኖሚው ዘርፍ በርካታ ድሎችን አስመዝግቧል፤ የኦሮሞ ህዝብንም ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አንስተዋል።በዚህ የትግል ወቅት ከህብረተሰቡ የተነሱበትን ትችቶች በማዳመጥ የተስተዋሉ ክፍተቶችን ከመሰረታቸው ለመቅረፍ ድርጅቱ ወደ አዲስ ምእራፍ ተሸጋግሯል ነው ያሉት አቶ በከር። ህብረተሰቡ ለጠየቀው ጥያቄ ምላሽ የመስጠት ሂደቱም ለህዝቡ በመወገን የሚካሄድ ሲሆን፤ እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎችም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።የዘንድሮውን ኦህዴድ 27ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በተለያዩ የፓናል ውይይቶች ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን ተመልክቷል ።በዓሉ የፊታችን እሁድ በጭሮ ከተማ በክልል ደረጃ እንደሚከበር ከኦሮሚያ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል-(ኤፍ.ቢ.ሲ)።
0
0321edd72e09ec391ca68af7cee35a5f
0321edd72e09ec391ca68af7cee35a5f
የሰሀላ ሰየምት ወረዳ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታዮች ሰልፍ እያካሄዱነው፡፡
ባሕር ዳር፡ መስከረም 18/2012 ዓ/ም (አብመድ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰሀላ ሰየምት ወረዳ መሸሀ ከተማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ሰልፍ እያካሄዱ ነው፡፡ሰልፉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንና ምዕመኖቿ ላይ እየደረሱ ያሉ በደሎችን የሚያወግዝና በጥፋተኞች ላይ መንግሥት ተጠያቂነትን እንዲያሰፍን የሚጠይቅ ነው፡፡ፎቶ፡- የሰሀላ ሰየምት ወረዳ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት
1
ab5f059a6f08101c679fdc237a2715aa
e3e6b7a503c4de4907ed1078d461d6cf
በትግራይ ክልል ጭላ ወረዳ በአንድ አካባቢ ጁንታው ደብቋቸው የነበሩ ከ140 በላይ ከባድና ቀላል ተሽከርካሪዎች ከጦር መሳሪያ ጋር ተገኙ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት በሊቢያ ከጦር መሳሪያ ጋር በተያያዘ በሶስት ድርጅቶች ላይ ማዕቀብ መጣሉን አስታውቋል ። የአውሮፓ ህብረት በሶስት ኩባንያዎች ላይ ማዕቀብ የጣለው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሊቢያ ላይ ከጦር መሳሪያ ጋር በተያያዘ የጣለውን ማዕቀብ ጥሰዋል በሚል ነው። በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባወጣው ሪፖርት÷ ሩሲያ ፣ ቱርክ ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና ሌሎች መንግስታት በሊቢያ ላይ የሚደረገውን አለም አቀፍ የጦር መሳሪያ እቀባን በግልጽ ጥሰዋል ሲል ከሷቸዋል። በብራሰልስ የተካሄደው የአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በሶስቱ ኩባንያዎች ላይ ያሳለፈው ውሳኔ የንብረት እቀባን ያካተተ መሆኑ ተገልጿል። ኩባንያዎቹ የቱርክ፣ የካዛኪስታንና የጆርዳን መሆናቸውም ነው የተነገረው። ከዚያም ባለፈ ህብረቱ በሁለት ግለሰቦች ላይ ከሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ ማዕቀበ መጣሉን አስታውቋል ። ይህ የህብረቱ ማዕቀብ በሀገሪቱ ለሚከሰቱ ለውጦች ምላሽ ለመስጠትና ያለውን የፖለቲካ ሂደት በመደገፍ ያለፈ እና ሊከሰቱ የሚችሉ የህግ ጥሰቶች እና አመጾችን ለመከላከል ያለመ መሆኑንም ነው በመግለጫው የተገለጸው። በሊቢያ ለረጅም ጊዜ በስልጣን የነበሩት ሙአመር ጋዳፊ በአውሮፓውያኑ 2011 በኔቶ ድጋፍ በሚያገኙ ኃይሎች ከስልጣን ተወግደው ከተገደሉ ወዲህ ሊቢያ ግጭት ውስጥ መሆኗ ይታወቃል። ምንጭ፡-ቢቢሲ የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
cd1d60505e1c7251b5d85ae54c57033f
d4940e968e306716c039e6eae817d689
በአዲስ አበባ ከነገ ጀምሮ 560 አውቶብሶች ወደ ስምሪት እንደሚገቡ ተገለጸ
ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 06/2012ዓ.ም (አብመድ) የኢትዮጵያ የአጭር፣ መካከለኛው የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል፣ እርምጃና የሜዳ ተግባራት አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከነገ ጀምሮ በአዲስ አበበ ስታዲየም ይካሄዳል፡፡በሻምፒዮናው ከ28 ቡድኖችና ተቋማት የተውጣጡ አትሌቶች ይሳተፋሉ ተብሏል፡፡በውድድሩ የመክፈቻ ዕለት የአሎሎ ውርወራ ማጣሪያና ፍፃሜ፣ የስሉስ ዝላይ ማጣሪያና ፍፃሜ፣ እንዲሁም ከ100 ሜትር እስከ 800 ሜትር የማጣሪያ ውድድሮች እንደሚካሄዱ ይጠበቃል፡፡ምንጭ፡-የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
0
7d5724312cbe81f7906ae67d110f6d19
7d5724312cbe81f7906ae67d110f6d19
የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን መከሰስ የፓርቲያቸው አባላት ጭምር እየደገፉ ነው
ዲሞክራቶች ፕሬዝዳንት ትራምፕን ጥቂት ቀናት ከቀረው ሥልጣናቸው ለማባረር የሚያደርጉት ጥረት ከሪፐብሊካን ፓርቲ አባላትም ድጋፍ እያገኘ መሆኑ ተነገረ።ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከሥልጣን እንዲባረሩ የሚጠይቀው ክስ እንዲመሰረትባቸው ድጋፋቸውን ከገለጹት መካከል በተወካዮች ምክር ቤት ከፍተኛዋ የሪፐብሊካን ፓርቲ እንደራሴ ሊዝ ቼኒ፤ ባለፈው ሳምንት ዋሺንግተን ውስጥ ከነበረው ግርግር ጋር በተያያዘ ፕሬዝዳንቱ እንዲከሰሱ ድምጽ እንደሚሰጡ በይፋ ተናግረዋል።ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለሳምንት ያህል ድምጻቸውን አጥፍተው ከቆዩ በኋላ ማከስኞ ምሽት በሰጡት ቃል ደጋፊዎቻቸው በአገሪቱ ምክር ቤት ላይ ለፈጸሙት ጥቃት ኃላፊነቱን እንደማይወስዱ ገልፀዋል።የዛሬ ሳምንት በአዲሱ ተመራጭ ፕሬዝዳንት የሚተኩት ዶናልድ ትራምፕን ከቀሯቸው የሥልጣን ቀናት በውርደት እንዲባረሩ ዲሞክራቶች ግፊት እያደረጉ ነው።የአገሪቱ ምክር ቤት በፕሬዝዳንቱ ላይ አመጽ በማነሳሳት በሚቀርብባቸው ክስ ላይ በዛሬው ዕለት ድምጽ የሚሰጥ ሲሆን፣ በዚህም ፕሬዝዳንት ትራምፕ በአሜሪካ ታሪክ በስልጣን ዘመናቸው ሁለት ጊዜ የተከሰሱ መሪ ይሆናሉ።የቀድሞው የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ዲክ ቼኒ ሴት ልጅ የሆኑት ሊዝ ቼኒ ባወጡት መግለጫ ላይ ትራምፕ “በሕገ መንግሥቱና በገቡት ቃል ላይ ክህደት ፈጽመዋል” ብለዋል።የዋዮሚንግ ግዛት ተወካይ የሆኑት ሊዝ ጨምረውም ፕሬዝዳንቱን “አመጸኞቹን ጠርተው በማሰባሰብ የጥቃቱን እሳት ለኩሰዋል” ሲሉ ከሰዋቸዋል።ሁለት ተጨማሪ የፕሬዝዳንቱ ፓርቲ አባላትም በትራምፕ ላይ የሚከፈተውን ክስ በመደገፍ ድምጻቸውን እንደሚሰጡ ተናግረዋል።በምክር ቤቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ መሪ የሆኑትና የትራምፕ ወዳጅ ኬቭን ማካርቲ ክሱን እንደሚቃወሙት የገለጹ ሲሆን፣ የፓርቲያቸው አባላት በሙሉ በምክር ቤቱ ውስጥ የተቃውሞ ድምጽ እንዲሰጡ ጥሪ እንደማያደርጉ ገልጸዋል።ኒው ዮርክ ታይምስ ጋዜጣ በሕግ መወሰኛው ምክር ቤት የሪፐብሊካን ፓርቲ መሪ የሆኑት ሚች ማኮኔል ለቅርብ ሰዎቻቸው ተናገሩት ብሎ እንደዘገበው፣ ፕሬዝዳንቱን በዲሞክራቶች መከሰሳቸው ትራምፕን ከፓርቲው ለማስወገድ ይረዳል ብለው እንደሚያምኑ አመልክቷል።ማኮኔል ለተባባሪዎቻቸው ጨምረው እንደተናገሩት ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሊያስከስስ የሚችል ጥፋት ፈጽመዋል ብለው እንደሚያምኑ ዋሽንግተን ፖስት ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል።
1
7e04a1ff4a0f774ec63d93c5713712d9
77a08f586f8d6657ecc32a057b4ab8b8
የኦነግ ዓላማ ለማስፈጸም ተንቀሳቅሰዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሰዎች ተከሰሱ
የመከላከያ ሰራዊቱ ከፍተኛ አዛዦች የተገኙበት አንድ አጣሪ ቡድን ሞያሌ ላይ በንጹሃን ዜጎች ላይ የደረሰውን ጉዳት ለማጣራት ወደ ስፈራው ማቅናቱ ተገለጸ።ቡድኑ የተጎጂ ቤተሰቦችንና ህብረተሰቡን በማነጋገር እንደሚያጽናና እና የማረጋጋት ስራውንም እንደሚሰራ የኮማንድ ፖስቱ ሴክሬቴሪያት ተወካይ ሌተናል ጄኔራል ሃሰን ኢብራሒም ለኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።በደረሰው ጉዳትም ኮማንድ ፖስቱ የተሰማውን ሀዘን እንደሚገልጽ ነው ሌተናል ጄኔራሉ የተናገሩት።በአገሪቷ የተፈጠረውን ሁኔታ ለማባባስ ያለመ የኦነግ ኃይል በሶስት አቅጣጫ ወደ አገሪቷ ሰርጎ ለመግባት ያደረገውን እንቅስቃሴ ለመቆጣጠር ወደ ሞያሌ የተጓዘው አንድ የሻለቃ ጦር የተሳሳተ መረጃ በመያዝ በተፈጠረ ግጭት የግዳጅ አፈጻጸም ደንቡን ባልተከተለ አኳኋን እርምጃ በመውሰዱ የሰው ህይወት ላይ ጉዳት መድረሱ ነው የተገለጸው።በዚህ ተግባር ላይ በተሳተፉ የመከላከያ ሰራዊቱ አባላት ላይ ትጥቅ የማስፈታትና በቁጥጥር ስር የማዋል የመጀመሪያ እርምጃ መወሰዱን የተናገሩት ሌተናል ጀነራሉ፤ የማጣራቱና የምርመራ ስራ እንደተጠናቀቀም ወደ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ተወስደው እንደሚዳኙ ገልጸዋል።ለወደፊቱም በየቦታው ያሉ አዛዦች የግዳጅ አፈጻጸም ደንቡን በአግባቡ እንዲያስፈጽሙ አሳስበው፤ ህብረተሰቡም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ኮማንድ ፖስት መመሪያ ለማስፈጸም በሚንቀሳቀሱ የጸጥታ አካላት ጋር ሰላሙን ለማስጠበቅ መስራት እንዳለበት ጥሪ አስተላልፈዋል።ኮማንድ ፖስቱ እንዳስታወቀው በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ አካባቢ አምስት የመከላከያ ሰራዊት አባላት የተሳሳተ መረጃ ይዘው ባደረጉት እንቅስቃሴ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፤ በ12 ሰዎች ላይ ደግሞ የመቁሰል አደጋ መድረሱ ይታወሳል።(ኢዜአ)
0
e8ab2fb669bb31ca7adb7e62e04bab39
80d6066ce3545ddd4fae7f9e9c128eea
ፕሬዚዳንት ኤል ሲሲ ከኢትዮጵያ የህዝብ ዲፕሎማሲ ቡድን ጋር ተወያዩ
ባለፈው ሳምንት ከ ኤል ጎውና ጋር የተለያየው ኢትዮጵያዊው አማካይ ጋቶች ፓኖም ወደ ሌላው የግብፅ ክለብ በማምራት ሃራስ ኤል ሆዳድን ተቀላቅሏል።ባለፈው ዓመት መጀመርያ መቐለ 70 እንደርታን ለቆ ወደ አዲስ አዳጊዎች ኤል ጎና በመቀላቀል ከክለቡ ጋር ጥሩ ዓመት ያሳለፈው ይህ ግዙፍ አማካይ ከክለቡ ጋር ቀሪ ውል እያለው በስምምነት ተለያይቶ ነው ኤል ሰውሐሎችን የተቀላቀለው።ባለፈው ዓመት በኤል ጎና ቆይታው በአሰልጣኙ ቀዳሚ ተመራጭ የነበረው አማካዩ በቀጣይ የውድድር ዓመትም በአሰልጣኝ ታሪቅ ኤል አሽርይ ቀዳሚ ተመራጭ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።በአራት አጋጣሚ የአፍሪካ ውድድር ላይ የተሳተፈው አዲሱ የጋቶች ፓኖም ክለብ ከዚ በፊት በሁለት አጋጣሚ (በ2010 እና 2011) ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ከደደቢት እና ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር መጫወቱ ይታወሳል።
0
90cb43548f84f39b3e698245c594b77f
fdc161a2ab2e1a5e2eee4d6e362647fa
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሁለት ተጫዋቾቹን ሲለቅ ብራያን ኡሞኒን ማስፈረሙ እየተነገረ ነው
ወደ ፕሪምየር ሊጉ ያደገውና በርካታ ተጫዋቾችን በማስፈረም ላይ የሚገኘው ደቡብ ፖሊስ የሶስት ተጫዋቾችን ዝውውር በዛሬው እለት አጠናቋል። ሳምሶን መሉጌታ፣ መስፍን ኪዳኔ እና ፍርዳወቅ ሲሳይም ክለቡን የተቀላቀሉ ተጫዋቾች ሆነዋል።በ1991 ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዋናው ቡድን ካደገ በኋላ እስከ 2003 ድረስ በክለቡ ተጫውቶ ያሳለፈው ሳምሶን የመጨረሻዎቹን ሶስት አመታትም ቡድኑን በአምበልነት መርቷል። በንግድ ባንክ ለሁለት ዓመታት፣ በኢትዮጵያ መድን ደግሞ እስከ ተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ድረስ መጫወት ችሏል። በደቡብ ፖሊስ ለአንድ የውድድር ዓመት ለመጫወት የተስማማው ሳምሶን ከአንድ ወር በኋላ የሚጀመረው የ2011 ፕሪምየር ሊግ አንጋፋው ተጫዋች እንደሚሆንም ይጠበቃል።ፍርዳወቅ ሲሳይ ወደ ሀዋሳ የመለሰውን ዝውውር አድርጓል። በሀዋሳ ከተማ በ2006 ከታዳጊ ቡድን ባደገበት ዓመት ተስፈኛ እንቅስቃሴን ሲያሳይ የነበረው ፍርዳወቅ ያለፉትን ሁለት የውድድር አመት የተጠበቀውን ያህል መሆን ሳይችል ቀርቶ በ2010 የውድድር ዘመን በአዳማ ከተማ ለስድስት ወራት ያክል ቆይታን ካደረገ በኋላ አሁን ደግሞ ደቡብ ፖሊስን መቀላቀል ችሏል።ሌላኛው ፖሊስን የተቀላቀለው አማካዩ መስፍን ኪዳኔ ነው። ከቅዱስ ጊዮርጊስ ወጣት ቡድን 2000 ላይ ካደገ በኃላ በክለቡ ጥሩ ጊዜን አሳልፎ ወደ ደደቢት በ2006 አምርቶ ሁለት ዓመታትን በሰማያዊዎቹ ቤት ካሳለፈ በኃላ በመከላከያ እንዲሁም በ2010 ግማሽ ዓመት በወልዲያ ተጫውቷል።ከአዳዲሶቹ ፈራሚዎች ጎን ለጎን የወሳኝ ተጫዋቾቹን ውል በማራዘም ላይ ሲገኝ ኤሪክ ሙራንዳ ለተጨማሪ አንድ ዓመት በክለቡ የሚያቆየውን ውል ማኖሩን ክለቡ ገልጿል። በተጨማሪም 5 ተጫዋቾች ሙከራ ላይ ሲሆኑ በቀጣይ ቀናት ጥሩ እንቅስቃሴ ያደረጉትን እንደሚያስፈርም ታውቋል።
0
365c4c499447503b7e680d80d94307fe
2f9b252b280b8556cf0e6dbd8cfc9c3f
የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 1-3 ቅዱስ ጊዮርጊስ
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከሁለት ወራት በኋላ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታውን የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በጅማ ለሚያርደርገው ዝጅግት 28 ተጫዋቾች ተጠርተዋል።አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ባደረጉት ጥሪ አመዛኞቹ ተጫዋቾች ከዚህ ቀደም ከኒጀር ባደረጉት ጨዋታ የተጠቀሙባቸው ሲሆኑ ጥሩ አቋም ላይ የሚገኙት ፍሬው ጌታሁን፣ ፋሲል ገብረሚካኤል፣ ኤልያስ አታሮ፣ ቶማስ ስምረቱ እና አብዱልከሪም ወርቁን የመሳሰሉ አዳዲስ ፊቶች ተካተዋል።ኤልያስ ማሞ እና ዳዋ ሆሄሳ ደግሞ ከረጅም ጊዜ በኋላ ወደ ስብስቡ የተጠሩ ተጫዋች ናቸው።ከኒጀሩ ጨዋታ ስብስብ እንደ አዲስ ግደይ፣ ከነዓን ማርክነህ፣ አቤል ማሞ፣ ይሁን እንደሻው፣ አማኑኤል ዮሐንስ እና ሱራፌል ዳኛቸውን የመሳሰሉ ተጫዋቾች ያልተካተቱ ተጫዋቾች መሆናቸውን ሶከር ኢትዮጵያ ዘግቧል።የተጫዎቾች ዝርዝርግብ ጠባቂዎችተክለማርያም ሻንቆ (ኢትዮጵያ ቡና)፣ ጀማል ጣሰው (ወልቂጤ)፣ ፍሬው ጌታሁን (ድሬዳዋ)፣ ፋሲል ገብረሚካኤል (ሰበታ ከተማ)ተከላካዮችሱሌይማን ሀሚድ (ሀዲያ ሆሳዕና)፣ አሥራት ቱንጆ (ኢትዮጵያ ቡና)፣ አስቻለው ታመነ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ያሬድ ባየህ (ፋሲህ ከነማ)፣ ቶማስ ስምረቱ (ወልቂጤ ከተማ)፣ ወንድሜነህ ደረጄ (ኢትዮጵያ ቡና)፣ ኤልያስ አታሮ (ጅማ አባ ጅፋር)፣ ረመዳን የሱፍ (ወልቂጤ ከተማ)፣ አምሳሉ ጥላሁን (ፋሲል ከነማ)አማካዮችታፈሰ ሰለሞን (ኢትዮጵያ ቡና)፣ መስዑድ መሐመድ (ሰበታ ከተማ)፣ አብዱልከሪም ወርቁ (ወልቂጤ ከተማ)፣ ሀብታሙ ተከስተ (ፋሲል ከነማ)፣ ኤልያስ ማሞ (ድሬዳዋ ከተማ)፣ ሀይደር ሸረፋ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ፍፁም ዓለሙ (ባህር ዳር ከተማ)፣ ጋዲሳ መብራቴ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ሽመክት ጉግሳ (ፋሲል ከነማ)አጥቂዎችጌታነህ ከበደ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ አቤል ያለው (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ አቡበከር ናስር (ኢትዮጵያ ቡና)፣ አማኑኤል ገብረሚካኤል (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ዳዋ ሆቴሳ (ሀዲያ ሆሳዕና)፣ ሙጂብ ቃሲም (ፋሲል ከነማ)ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
078dc7f131cc1ad057039172aedf6456
e6ca47222260f17494600fed6af982e4
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ አዲስ አገራዊ መለያ ይፋ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የማኅበረሰብ ውይይት ለማካሄድ በኮንታ ልዩ ወረዳ ጉብኝት አድርገዋል።በልዩ ወረዳው በተገኙበት ወቅትም ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።በኮንታ ልዩ ወረዳ የመጀመሪያ ጉብኝታቸውን ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፣ ኮንታ ለዘርፈ ብዙ የልማት ፕሮጀክቶች በሚሆኑ የተፈጥሮ ሀብቶች የተትረፈረፈች መሆኗን ገልጸዋል።የኢንቨስትመንት ፍሰትን ለማበረታታት፣ የኮይሻ ግልገል ጊቤ ፕሮጀክትን አፋጥኖ በማጠናቀቅ ኃይል የማመንጨት ሥራውን ማስጀመር እንደሚገባ ጠቁመዋል።አካባቢው ያለው ታላቅ የተፈጥሮ ሀብት፣ ኮንታን በኢንቨስትመንት ለመለወጥ እና ዘላቂ ብልጽግናን ለማስገኘት የሚያስችል አቅም አለውም ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።
0
6c0ed6b60671dea203666621da50da3b
1203adf881407d5b067787147908c0f8
የእስያ ፓሲፊክ ሃገራት ትልቁን የንግድ ህብረት መሰረቱ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 28ኛ መደበኛ ስብሰባ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ስምምነት አዋጅን አፅድቋል፡፡የጸደቀው አዋጅ የአፍሪካ አህጉር ነፃ የንግድ ቀጠና ስምምነት የአፍሪካ ህብረት አባል አገራትን በኢኮኖሚ እርስ በእርስ የሚያስተሳስር፣ ሰፊ የገበያ እድሎችን የሚፈጥር ከሌሎች አህጉራት የንግድ ህብረት ጋር ጠንካራ ግንኙነት ለመፍጠር እንደሚያስችል በዉይይቱ ወቅት ተገልጿል።ይህ የአፍሪካ አህጉር ነፃ የንግድ ቀጠና ስምምነት ከ49 በላይ አገራት የፈረሙት ሲሆን ይህም የህብረቱ አባል አገራትን የኢኮኖሚ ትስስር ለመፍጠር እንደሚያስችል ተገልጿል።እስካሁን 21 አባል አገራት አዋጁን ያፀደቁት ሲሆን 22 አገራት ሲያፀድቁት ወደ ስራ ይገባል ተብሏል።ኢትዮጵያ ወደ ዉጭ ከምትልካቸው 30 በመቶ በላይ መዳረሻ የአፍሪካ አገራት በመሆናቸዉ ስምምነቱ ከመስራች ፈራሚ አገራት ጋር ቀዳሚ ሆና ማፅደቋ ጠቀሜታዉ የጎላ መሆኑን ተገልጿል።የአፍሪካ ህብረት በአውሮፓውያኑ 2011 ባወጣው የትግበራ አቅጣጫ መሰረት ይህ የነጻ ንግድ ቀጠና ስምምነት በቀጣዮቹ አስርት አመታት በአፍሪካ ሀገራት መካከል የሚካሄደውን የንግድ ግንኙነት ከ25 እስከ 30 በመቶ ያሳድጋል ነው የተባለው።
0
101e779eb054e91666f7d74d7ec79786
52493272e07d5ea526d89b40591a72fe
“የሠላም እና ወዳጅነት ዋንጫ” የሚጀምርበት ጊዜ ታውቋል
በሲዳማና በወላይታ ሕዝቦች መካከል ያለውን ትስስር ለማጠናከር የሚያግዝ የዕርቅና የሰላም ኮንፈረንስ በሓዋሳ ከተማ በሲዳማ ባህል አዳራሽ ትናንት ተካሄደ።በእርቁ ሥነ ሥርዓት ላይ ከሲዳማና ወላይታ ዞን የተወጣጡ የኃይማኖት መሪዎችና አባቶች፣ ከሁለቱም ዞኖች የተወጣጡ የባህል ሽማግሌዎችና ወጣቶች፣ የመንግስት ኃላፊዎች፣ የኦሮሞ አባ ገዳዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ነዉ የዕርቅና የሠላም ኮንፈረንሱ የተካሄደዉ።በኮንፈረንሱ የተገኙት የደኢህዴን ሊቀ መንበርና የኢፌደሪ የሠላም ሚኒስቴር ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሀት ካሚል፥ በሲዳማና በወላይታ ሕዝቦች መካከል በተፈጠረው የዕርቅና የሠላም ኮንፈረንስ ላይ በመገኘታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል።ይህን ዕርቅ እንዲመጣ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላደረጉት ሁሉ አክብሮታቸውንና አድናቆታቸዉን አቅርበዋል። (ኤፍ.ቢ.ሲ)
0
96f15b3803d28f8d59e5996f2fc36b3d
7096c00d8e2b819ec9d23b1174ac3d2b
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በከፊል ተዘግተው የነበሩ የፌደራል መስሪያ ቤቶች እንዲከፈቱ ተስማሙ
ፕሬዚዳንትት ዶናልድ ትራምፕ፣ ከግራና ቀኝ በመጣ ከፍተኛ ውርጅብኝ ውስጥ ናቸው። ይህም፣ በነጭ ብሔርተኞች ተዘጋጅቶ ባለፈው ቅዳሜ በሻርለትስቪል ቨርጂንያ ለተፈፀመው አመፅ ተጠያቂው ማን እንደሆን የሰጡትን አስተያየት በመለዋወጣቸው ነው።ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከትናንት ቤሽቲያ ማክሰኞ ሲናገሩ፣ በሁለቱም ወገን ያሉት ለአመፅ ተጠያቂዎች ናቸው ስላሉ፣ ከዴሞክራቶችም ከሪፖብሊካኖቹም ውግዘት ደርሶባቸው ነበር። ይህም በፕሬዚዳንቱ ላይ የሚሰጠው የሕዝብ አስተያየት መለኪያ ሰንጠረዥ ባሽቆለቆለበት ወቅት መሆኑ ነው።“ትራምፕ ታወር” በሚባለው በኒው ዮርኩ መኖሪያ ቤታቸው ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ዱላ ቀረሽ መግለጫ፣ ፕሬዚደንቱ በቨርጂንያ የቻርለትስቪልቩ አመፅ፣ በሁለቱም ወገን የነበሩ ተሰላፊዎች ተጠያቂ ናቸው በሚለው በቀደመ አቋማቸው ፀንተዋል።
0
26edbbbaea073e8131b6188e85f43d3d
6eefe7630edebc54b089be344979df47
ኢትዮጵያ የፓን አፍሪካ የአረንጓዴ ግንብ ኤጀንሲ ስምምነትን ልታጸድቅ ነው
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 28/2012 ዓ.ም (አብመድ) አምስት ቢሊዮን ችግኞች የሚተከሉበት የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ቀን በመላው ኢትዮጵያ ዛሬ ተጀምሯል፡፡ የመርሀ ግብሩን መጀመር አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ባስላለፉት መልእክት ኢትዮጵያ በአራት ዓመታት 20 ቢሊዮን ችግኞችን በመትከል የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖዎችን ለመቋቋም እየሠራች እንደሆነ አስታውቀዋል፡፡
0
b128ad4809cbf69ad60e96c5f1a2a167
a67cc473c45b8aa3b01b06306c38280f
የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 4-0 ደደቢት
የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሰላም ዘርዓይ ለ2019 የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ ማጣርያ ዝግጅት ከመረጠቻቸው 36 ተጫዋቾች መካከል 11 ተጫዋቾችን በመቀነስ የመጨረሻዎቹ 25 ተጫዋቾችን አሳውቃለች።ሉሲዎቹ ከሊቢያ ጋር ለሚያደርጉት የመጀመርያ ዙር የማጣርያ ጨዋታ ዝግጅት ሲያደርጉ የቆዩ ሲሆን ተጠርተው ከነበሩ ተጫዋቾች መካከል ገነት አክሊሉ ፣ ሽብሬ ካንቦ ፣ እፀገነት ብዙነህ ፣ ፅዮን እስጢፋኖስ ፣ መዲና ጀማል ፣ አለምነሽ ገረመው ፣ ሜላት ደመቀ ፣ ልደት ቶላ ፣ ቤቴልሄም ሰማን ፣ ፎዝያ መሐመድ እና ትዝታ ፈጠነ የተቀነሱ ተጫዋቾች ናቸው።የመጨረሻ 25 ተጫዋቾች ዝርዝርግብ ጠባቂዎችማርታ በቀለ (መከላከያ) ፣ አባይነሽ ኤርቄሎ (ሀዋሳ ከተማ) ፣ ትዕግስት አበራ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)ተከላካዮች መሠሉ አበራ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ፀጋነሽ ተሾመ (ድሬዳዋ ከተማ) ፣ ዘለቃ አሰደፋ (ደደቢት) ፣ ብዙአየሁ ታደሰ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ቤተልሄም ከፍያለው (ኤሌክትሪክ) ፣ መስከረም ካንኮ (ደደቢት) ፣ ታሪኳ ደቢሶ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) ፣ ገነሜ ወርቁ (ጌዴኦ ዲላ)አማካዮችሠናይት ቦጋለ (ደደቢት) ፣ አረጋሽ ልኬሳ (አካዳሚ) ፣ ዙሌይካ ጁሀድ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) ፣ ቤዛዊት ተስፋዬ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ህይወት ደንጊሶ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) ፣ እመቤት አዲሱ (መከላከያ) ፣ ብሩክታዊት ግርማ (ደደቢት)አጥቂዎችምርቃት ፈለቀ (ሀዋሳ ከተማ) ፣ ሎዛ አበራ (ደደቢት) ፣ ትዕግስት ዘውዴ (ደደቢት) ፣ ሴናፍ ዋቁማ (አዳማ ከተማ) ፣ ረሂማ ዘርጋ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) ፣ ሰርካዲስ ጉታ (አዳማ ከተማ) ፣ ሲሳይ ገብረወልድ (አካዳሚ)ሉሲዎቹ ዝግጅታቸውን ከየካቲት 27 ጀምሮ እያደረጉ የሚገኙ ሲሆን የመጀመርያ የማጣርያ ጨዋታቸውን ከሊቢያ ጋር ከሜዳቸው ውጪ ከመጋቢት 22 እስከ 24 ባሉት ቀናት ያደርጋሉ። የመልሱን ጨዋታ አአ ላይ ከአንድ ሳምንት በኋላ ሲያደርጉ ይህን ዙር ካለፉም በቀጣይ የማጣርያ ዙር የሴኔጋል እና አልጄርያ አሸናፊን የሚገጥሙ ይሆናል።
0
c4663dcf3a07c455db910c862b642fec
ded05e5fcaacc24668507097fc3dfae7
ጠ/ሚ ዐቢይ ከኢጋድ አባል ሃገራት መሪዎች ጋር በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡በውይይታቸው የሁለቱ ሃገራት የሁለትዮሽ ግንኙነቶች እና በአፍሪካ ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ምክክር ማድረጋቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው አስፍረዋል፡፡ሲሪል ራማፎሳ የአፍሪካ ህብረትን የወቅቱ ሊቀመንበርነት ተረክበው መንቀሳቀስ ከጀመሩ አንስቶ ፤ የአፍሪካ ጉዳዮች በአፍሪካውያን እንዲፈቱ እያደረጉት ላለው ጥረት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለፕሬዚዳንቱ ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡
0
05fc65c255c8a5f3018d33a8a5a13f3a
05fc65c255c8a5f3018d33a8a5a13f3a
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርት ለማስጀመር የተቋማቱን ዝግጅት የተመለከተ ግምገማ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮቪድ 19 ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ትምህርት ለማስጀመር የተቋማቱን ዝግጅት የተመለከተ የመጨረሻ ግምገማ እየተደረገ ነው።የግምገማው አላማ የኮሮና ቫይረስን እየተከላከሉ መደበኛውን ትምህርትና ስልጠና ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማስቀጠል ነው ተብሏል።በግምገማ መድረኩ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው፣ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ፣ የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች፣ የግል እና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶች፣ የቦርድ ሰብሳቢዎች፣ የሰላምና ጸጥታ ተቋማት ተወካዮች እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እየተሳተፉ ይገኛል።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ እንዳሉት ከፍተኛ የትምህርትና ስልጠና ተቋማት ሰላማዊ እና የተረጋጋ አሰራር መፍጠር እንዲችሉ የሚመለከታቸው አካላት ሊያግዟቸው ይገባል።የሳይንስ እና ከፍተኛ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ በበኩላቸው የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማቱ ሰላማዊ እና ጤናማ እንዲሆኑ ከተለመደው አሰራር ወጣ ባለ መልኩ እንደሚሰራ ተናግረዋል።የትምህርት ተቋማቱ የፈጠራ እና እውቀት ማእከል እንጂ የጫጫታ፣ የሁከት እና ግጭት መፈጠሪያ መሆናቸው ሊያበቃ ይገባልም ብለዋል።በይስማው አደራው
1
ee9e4016eb3d4a8ad022de1d45bf94f4
7c197e82021b89093735de1ca69ad07b
ትላንት ሌሊት በተለያዩ የአሜሪካ ከተሞት ዘረፋና ብጥብጥ ተካሄደ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለውጡንና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን በመደገፍ በለገጣፎ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ።በድጋፍ ሰልፉ በርካታ ቁጥር ያላቸው የለገጣፎ ለገዳዲ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል።ሰልፈኞቹ በመደመር የብልፅግና ጉዧችንን እናሳካለን፣ ሃገር በሃሳብና በስራ ይገነባል፣ ከብልፅግና ጋር መጭው ጊዜ ብሩህ ነው የሚሉና ሌሎች መፈክሮችን አሰምተዋል።ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ የድጋፍ ሰልፎች በተለያዩ ከተሞች መካሄዳቸው ይታወሳል።በአዳማ፣ በጅማ፣ በምዕራብ ሃረርጌ እና በሶማሌ ክልል ተመሳሳይ የድጋፍ ሰልፎች መካሄዳቸው የሚታወስ ነው።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
c584dad82482a0be3d054ab8fd08d06f
4d134ed6a41166a96b86cca984630bb1
በአዲስ አበባ ለፀጥታ ሲባል የርችት ተኩስ መከልከሉን ፖሊስ ገለፀ
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 21/2005 (ዋኢማ) የሽብር ድርጊት ፈፅመዋል በሚል ተጠርጥረው በፍርድ ቤት ጉዳያቸው እየታየ ያሉ ግለሰቦች ይፈቱሉን በሚል የተወሰኑ የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች ዛሬ ሀምሌ 19/2005 ዓ.ም ሁከት ለመፍጠር መሞከራቸውን የፌደራል ፖሊስ ገለፀ፡፡የረመዳን ፆም በሙስሊሙ ህብረተሰብ ዘንድ እጅግ በጣም የተከበረና ምእመናኑ በልዩ ፀሎትና ሀይማኖታዊ ስርአት የሚያሳልፈው ታላቅ ወር ነው፡፡ምእመናኑ በአቅራቢያው በሚገኙ መስጊዶች በመገኘት ፀሎቱን ያደርሳል፡፡ ከዚህ በተፃራሪ በዛሬው እለት በአዲስ አበባ በአንዋርና ቤኒን መስጊዶች የሙስሊሙ ህብረተሰብ የሶላት ስርአቱን በሰላም እያካሄዱ ባሉበት ወቅት የአመፅና የህውከት ተግባራት ተከናውኖዋል፡፡በሀይማኖት ሽፋን የሽብር ድርጊት ፈፅመዋል በሚል ተጠርጥረው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት እየታዪ ያሉት ግለሰቦች ይፈቱ፣ የሼህ ኑሩ ግድያ ድራማ ነው የሚሉ መፈክሮች ሲያሰማዋቸው ከነበሩት መሃካል ተጠቃሾች ናቸው፡፡እንዲሁም እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ለአገሪቱ ሰንደቅ አላማ ክብር መስጠትና በአያያዝም ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል የሚለውን አዋጅ የጣሰ ድርጊትም አከናውነዋል፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ እጅግ በጣም የተበጣጠሰና የተቀዳደደ የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ሲያውለወለቡ ነበር፡፡በአካባቢው የነበሩ የህዝብና የመንግስት ንብረቶች ላይም ጉዳት አድርሰዋል፡፡
0
e4ec0d6b8e320146b7b9799e084605e6
e4ec0d6b8e320146b7b9799e084605e6
የአፍሪካ ሃገራት የተፈጠሩ የኢንቨስትመንት ትብብር ዕድሎችን በጥንቃቄ መጠቀም ይገባቸዋል – ም/ጠ/ ሚ አቶ ደመቀ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሃገራት የተፈጠሩ ዓለምአቀፍ የኢንቨስትመንት ትብብር ዕድሎችን በጥንቃቄ መጠቀም እንደሚገባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አስታወቁ።ሃያ የሚጠጉ አፍሪካ ሃገራት መንግሥታት የታደሙበት የብሪታኒያ -አፍሪካ የኢንቨስትመንት ጉባኤ በለንደን ተጀምሯል።በመድረኩ ላይ ኢትዮጵያን እና የአፍሪካ ሃገራትን በመወከል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀመኮንን ንግግር አድርገዋል።ለአፍሪካ አህጉራዊ ሽግግር ሃገራት የተፈጠሩ ዓለም አቀፋዊ የኢንቨስትመንት ትብብር ዕድሎችን በጥንቃቄ መጠቀም ይገባቸዋል ብለዋል።ከብሪታኒያ ጋር የተፈጠረው አህጉራዊ የኢቨስትመንት ትብብር ትልቅ አወንታዊ ማሳያ በመሆኑ የተፈጠረውን ዕድል ወደ ውጤት መቀየር ተገቢነቱን አንስተዋል።በየደረጃው የተመዘገቡ ውጤቶች አፍሪካን ከከፋ ድህነት ለማላቀቅ እና ከውጭ ዕርዳታ ለመገላገል መሰረት እንደሚጥሉ ጠቁመዋል።በአህጉር አቀፍ ደረጃ ትርጉም ያለው የኢኮኖሚ ሽግግር የማረጋገጥ ስኬት፤ የኢትዮጵያን የዕድገት ጉዞ በአብነት ልምድ መጋራት እንደሚቻል አስታውሰዋል።የኢንቨስትመንት ትብብር የማጠናከር ተልዕኮ ፖለቲካዊ እርምጃ የሚጠይቅ መሆኑን አስረድተዋል።በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ ተግባራዊ እያደረገች ያለችውን የፖለቲካ፥ የማህበራዊ እና የኢኮኖሚ ማሻሻያ ተግባራትን አብራርተዋል።በመጨረሻም የጎደለውን በማረም፤ የተሻለውን በማስፋት ለላቀ አህጉራዊ ስኬት መረባረብ እንደሚገባ ማስመዝገባቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በጉባኤው ላይ በአፍሪካ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች የሚቀርቡ ሲሆን፥ ይህም በአህጉሪቱ ያለውን የኢንቨስትመንት አማራጭ ስፋት እና ጥራት ለማስተዋወቅ እንደሚረዳ ታምኖበታል።የኢንቨስትመንት ጉባኤው አፍሪካንና ብሪታኒያን በኢንቨስትመንት እና በንግድ በማስተሳሰር የስራ እድል ለመፍጠር ያለመ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡መሰል ጉባኤዎች የኢንቨስትመንት ማነቆዎችን ለመፍታት እና ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት ወሳኝ ሚና እንደሚጫወቱ ተገልጿል፡፡
1
40a864babc4701280da0436b8f7cdf26
94f53ce011c2efd3689344b3aa3c269a
ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በህዳሴ ግድብ የውኃ አሞላልና አለቃቀቅ የመጨረሻ የስምምነት ረቂቅ ለማዘጋጀት እየተወያዩ ነው
የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ፣ እንደዚሁም የድርቅ አስተዳደር መርኅ፣ ያለስምምነት የቀጠሉ ጉዳዮች መሆናቸውን የኢትዮጵያ የውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትር ዶ/ር ኢኒጂነር በቀለ ለአሜሪካ ድምጽ አብራርተዋል።ዩናይትድ ስቴትስና የዓለም ባንክ በውይይቶቹ በታዛቢነት እንዲሳተፉ መስማማት ጥቅምን አሳልፎ መስጠት እንደሆነ ተደረጎ የሚናፈሱ መረጃዎችን አጣጥለዋል ሚኒስትሩ።የኢትዮጵያ የውሃ መስኖና ኃይል ሚኒስትር ዶ/ር ኢኒጂነር ስለሽ በቀለ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የሥራ መልቀቂያ ጥያቄ አስገብተዋል በሚል የተናፈሱ አንዳንዱ መረጃዎችንም አስተባብለዋል።
0
a503e1f9e54d0440cf0d394457711f0e
a503e1f9e54d0440cf0d394457711f0e
629 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ19 ሰዎች ህይወት አልፏል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7 ሺህ 454 የላቦራቶሪ ምርመራ 629 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል ።በዚህም በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 92 ሺህ 858 ደርሷል።በሌላ በኩል በ24 ሰዓታት 724 ሰዎች ያገገሙ ሲሆን በዚህም ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 46 ሺህ 842 ደርሷል።እንዲሁም ከቫይረሱ ጋር ተያይዞ የ19 ሰዎች ህይወት ማለፉ የተገለፀ ሲሆን÷ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ እስካሁን በቫይረሱ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 419 መድረሱ ተጠቁሟል።306 ያህል ሰዎች ደግሞ በጽኑ ሕክምና ላይ መሆናቸውም ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ አመልክቷል።
1
6103190b29028b02f95c025883bfaa6f
77d51e842bce471a3bdc10e7a2dbeb96
ሴክሬታሪያቱ የግብርና ምርምር ዉጤቶችን ተደራሽ ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ጋር መከረ
የማዳበሪያ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች ያሉባቸው ዘርፈ ብዙ ችግሮች ተቀርፈው በአስቸኳይ ወደ ሥራ መግባት እንዳለባቸው፣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ቋሚ ኮሚቴው በግብርና ግብዓት አቅርቦትና ተግዳሮቶች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሂዷል፡፡የግብርና እና የእንስሳት ሀብት ሚኒስቴር የምጥን ማዳበሪያ ፋብሪካዎችን ችግር ለመፍታት እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ አስመልክቶ፣ ለቋሚ ኮሚቴው ዝርዝር ሪፖርት አቅርቧል፡፡በቀረበው ሪፖርትም በማዳበሪያ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎችና በግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ተከማችቶ የሚገኘው ፈርቲኮት ኬሚካል ጥናት ተደርጎበት ጥቅም ላይ እንዲውል፣ አገልግሎት ላይ የማይውለውን የፖታሽ ማዳበሪያ ለማስወገድ እንደታሰበም ተገልጿል፡፡ ነገር ግን ቋሚ ኮሚቴው የሚኒስቴሩን ሪፖርት ከችግሩ ግዝፈትና ካለው አሳሳቢነት አንፃር ‹‹ችግር ፈቺ አይደለም›› ሲል አጣጥሎታል፡፡ እንዲሁም በበጀት ዓመቱ ሁሉም የማዳበሪያ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች ሥራ ለቆሙበት ጊዜ ለመጋዘን ኪራይ፣ ለባንክ ወለድ፣ ለሠራተኛ ደመወዝ ክፍያና ለሌሎች አላስፈላጊ ወጪዎች በመጋለጣቸው ከፍተኛ ኪሳራ እየደረሰባቸው እንደሚገኙ የቋሚ ኮሚቴው አባላት ገልጸው፣ ችግሮችን በአስቸኳይ ለመቅረፍ ርብርብ ሊደረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡ በሌላ በኩል የግብርናውን ዘርፍ ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር በሚስተዋሉ ችግሮች ላይ በሰፊው መወያየት እንዳለባቸው፣ አላስፈላጊ ወጪዎች ሊቆሙ እንደሚገባና ለተፈጠረው ችግር ተጠያቂ የሆኑ አካላት በሕግ ተጠያቂ መሆን እንዳለባቸው የቋሚ ኮሚቴው አባላት አሳስበዋል፡፡የግብርና እና እንስሳት ሀብት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ካባ ኡርጌሳ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ ለችግሮቹ ዩኒየኖች ጠያቂ ብቻ ሳይሆኑ የመፍትሔ አካል ሆነው እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ ገልጸው፣ በቀጣይ ጥቅም የሚሰጠው ማዳበሪያ ተለይቶ ለአርሶ አደሩ ለማሠራጨት እንደታሰበ አስረድተዋል፡፡የግብርና እና እንስሳት ሀብት ሚኒስትር ዴኤታ ኢያሱ አብርሃ (ዶ/ር)፣ የሚስተዋሉ ውስብስብ ችግሮች በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲቀረፉ የኦዲት ክፍሉ ሥራውን በተገቢው መንገድ እያከናወነ እንደሚገኝ ገልጸው፣ በቀጣይ በሕግ ተጠያቂ የሚሆኑ አካላት እንደሚኖሩም ጠቁመዋል፡፡ ተፅዕኖ ማድረሱና አላስፈላጊ ንብረቶችን በማስወገዱ ረገድ ክፍተቶች መኖራቸውን ተናግረዋል፡፡የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በየደረጃው ያሉ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት የተጣለባቸውን ተልዕኮ በአግባቡ ለመወጣት ከፍተኛ ርብርብ ማድረግ እንዳለባቸው፣ የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ወ/ሮ አልማዝ አሳስበዋል፡፡
0
6e7fdcc3e3b45729cd95037197545ff2
ca8dcc3ffc906f4667246e367509832c
የሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ 25ኛ ዓመት በአዲስ አበባ ታስቧል
በሩዋንዳ የአንድ በዘር ፍጅቱ መሣተፉን ያመነ ሰው እና ከፍጅቱ በሕይወት በተረፈ ቤተስብ አባል ልጆች መካከል ጋብቻ ተፈጽሟል። ይህም በፍጅቱ ሳቢያ የተፈጠረውን ቂም በቀል ለማስወገድ አዲስ ምክንያት ሆኗል።24 ዓመታት በፊት ነበር ሲላስ ቢሂዚ ሌሎች የሁቱ ብሄረሰብ አባላትን ተቀላቅሎ አምስት የቱትሲ ጎረቤቶቹን የገደለው።ሲላሰ ቢሂዚ ለ13 ዓመታት ታሥሮ ከተፈታ በኋላ ግድያውን አውግዞና መፀፀቱን ገልፆ ማኅበረሠቡን ተቀላቅሏል።አሁን ነገሮች ተረጋግተው በገዳይ ወንድ ልጅና በሟች ሴት ልጅ መካከል ጋብቻ መፈፀሙ በአካባቢው ጥሩ ስሜት ማሳደሩ ተዘግቧል።
0
37f1816f1ca477688241981a9647a6c3
37f1816f1ca477688241981a9647a6c3
የኢትስዊች ዋና ሥራ አስፈጻሚ ከኃላፊነታቸው ለቀቁ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክን ጨምሮ ሁሉንም የአገሪቱን ባንኮች ባለአክሲዮን በማድረግ የተቋቋመው ኢትስዊች አክሲዮን ማኅበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብዙነህ በቀለ ከኃላፊነታቸው ለቀቁ፡፡የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት፣ አቶ ብዙነህ ከኃላፊነታቸው ለመልቀቅ የሥራ መልቀቂያ ጥያቄያቸውን ለኩባንያው ቦርድ ካቀረቡ በኋላ ቦርዱ ጥያቄያቸውን ተቀብሎታል፡፡በእሳቸውና በቦርዱ እንዲሁም ከአንዳንድ ባንኮች ጋር ተግባብተው ለመሥራት አለመቻላቸው ከኃላፊነታቸው እንዲለቁ ምክንያት መሆኑን ምንጮች የሚጠቅሱ ሲሆን፣ በደብዳቤያቸው ላይ ግን ለሥራ መልቀቃቸው እንደ ምክንያትነት ያቀረቡት ነገር መኖር አለመኖሩ አልታወቀም፡፡ሆኖም ቦርዱ ለጥያቄያቸው ወዲያው አዎንታዊ ምላሽ መስጠቱና እንዲሰናበቱ መወሰኑ፣ በመካከላቸው አለ የሚባለውን ችግር አሳይቷል የሚል አስተያየት ይደመጣል፡፡ኢትስዊች ዘመናዊ የባንክና የክፍያ አገልግሎቶችን ለማስፋፋት ታስቦ የተቋቋመው ሲሆን፣ ኩባንያው በተለይ የሁሉንም ባንኮች ኤቲኤሞች በማስተሳሰር የባንክ ደንበኞች በየትኛውም ባንክ ኤቲኤሞች እንዲገለገሉ የሚያስችለውን አሠራር በመተግበርና በማዕከል መምራት ከሥራዎቹ መካከል ይጠቀሳሉ፡፡
1
a62e7feb382cb159268315b489b0deb1
963f634c2468cd9fcb3d0ae505444481
አቢሲንያ ባንክን ለመዝረፍ የሞከሩ ተጠርጣሪዎች ተያዙ
ዩጋንዳ ዋና ከተማ ካምፕላ ውስጥ ለህክምና ወደውጭ ሀገር ለመሄድ የሞከሩ ታዋቂ ተቃዋሚን ፖሊሶች ማሰራቸውን ተከትሎ ተቃውሞ መቀስቀሱ ተዘግቧል።በቅፅል ስማቸው ቦቢ ዋይን ተብለው የሚታወቁት የቀድሞ የሙዚቃ ኮከብ የአሁኑ የዩጋንዳ ምክር ቤት አባል ሮበርት ሮበርት ኪያጉላኒ ትናንት ማታ ካምፓላ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ ታስረዋል።ጠበቃቸው ለቪኦኤ እንደተናግሩት ከሆነ ቦቢ ዋይንን በርግጥ ታመው እንደሆነ ባለሥልጣናት እንዲያጣሩ ተብሎ ወደ መንግሥት ሆስፒታል ተወስደዋል።ኪያጉላኒ በጥሩ ጤና ላይ ስላልሆኑ ለምርመራ ወደዩናይትድ ስቴትስ እንዲሄዱ በተሰጣቸው ምክር መሰረት ነው ሊጓዙ የነበረው።ዛሬ ፖሊሶች ለህክምና ወደውጭ ሃገር ሊጓዙ የነበሩ ፍራንሲስ ዛአኪ የተባሉ ሌላ የምክር ቤት አባል አስረዋል።
0
20768e95d4d101f8d8a51496abd4fd12
20768e95d4d101f8d8a51496abd4fd12
በአዲስ አበባ በኮሮና የተያዙ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 625 ደረሰ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 625 መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ አስታወቀ።ቢሮው ባለፉት 24 ሰአታት በተደረገው ምርመራ በከተማዋ 115 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸውም ጠቅሷል።ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ትናንት ሰባት ሰዎች ከአዲስ አበባ ከኮሮና ቫይረስ ማገገማቸውንም አስታውቋል።
1
a3cacf8c699248fd273dca0417627095
a3cacf8c699248fd273dca0417627095
ድሬዳዋ ከተማ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማማ
ብርቱካናማዎቹ ግብ ጠባቂው ሀምዲ ጠፊቅን ሦስተኛ አዲስ ተጫዋች ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡በድሬዳዋ ከተማ 2010 መጫወት የጀመረው ይህ ግብ ጠባቂ በዛኑ ዓመት ግማሽ ላይ በውሰት ለናሽናል ሲሜንት ተሰጥቶ ተጫውቷል፡፡ በ2011 ለወልቂጤ ከተማ ፈርሞ በከፍተኛ ሊጉ ወልቂጤ ጥሩ ውጤት ይዞ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ሲገባ የካሜሩናዊው ግብ ጠባቂ ቢሊንጌ ኢኖህ ተጠባባቂ ሆኖ አሳልፏል።አሰልጣኝ ደረጀ በላይን ተከትሎ ወደ ዲላ ከተማ ካመራ በኃላ ዘንድሮ በከፍተኛ ሊጉ እየተጫወተ የነበረው ይህ ግብ ጠባቂ ለቀጣዩ ዓመት የውድድር ዘመን ከሳምሶን አሰፋ፣ ፍሬው ጌታሁን እና ዛሬ ውሉን ለማደስ ከተስማማው ምንተስኖት የግሌ ጋር ለቋሚ ተሳላፊነት ይፎካከራል፡፡ሀምዲ ቀደም ብለው ከተስማሙት አስጨናቂ ሉቃስ እና ሱራፌል ጌታቸው በመቀጠል ሦስተኛ የድሬዳዋ ከተማ አዲስ ተጫዋች ሆኗል።
1
26edbbbaea073e8131b6188e85f43d3d
e4f89bf4e58cdb5436ea3e069407e0ee
ኢትዮጵያ የፓን አፍሪካ የአረንጓዴ ግንብ ኤጀንሲ ስምምነትን ልታጸድቅ ነው
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኢትዮጵያ ከተለያዩ አገራት ጋር ያላትን የትብብር ስምምነት ማዕቀፍ የሚያጠናክር 8 ረቂቅ አዋጆችን አፀደቀ፡፡ምርክ ቤቱ ትናንት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው ካፀደቃቸው አዋጆችና ስምምነቶች መካከል የዲፕሎማቲክ፣ የሰርቪስ ወይም ልዩ ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የሚያስችሉ ይገኙበታል።በዚሁ መሠረትም ኢትዮጵያ ከሲሼልስ፣ ከቱኒዚያና ከቱርክ ሪፐብሊክ መንግስት ጋር የዲፕሎማቲክ፣ የሰርቪስ ወይም ልዩ ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የሚያስችሉ ስምምነት ረቂቅ አዋጅ አፅድቃለች፡፡ስምምነቶቹ ከሀገራቱ ጋር ያለውን የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ከማጠናከር ባሻገር በቪዛ ምክንያት የሚባክነውን ጊዜና የአገልገሎት አሰጣጥ መጓተትን የሚያስቀር ነው ተብሏል፡፡እንደዚሁም ስምምነቱ የሀገራቱ ተወካዮች ኃላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥርም ተጠቁሟል፡፡በተጨማሪም ከሴኔጋል፣ ከቶጎ፣ ከሌሴቶና ከኡራጋይ ኦሪየንታል ሪፐብሊክ መንግስት ጋር የተደረጉ የትብብር ስምምነቶችና አዋጆችንም ያፀደቀ ሲሆን፥ አዋጆቹ በአፍሪካና በመላው ዓለም ሰላምና ፀጥታ እንዲሰፍን ለመተባበር፣ በትምህርት፣ በንግድ፣ በጤናና በሌሎች ዘርፎች የሚደረገውን ትብብር ለማጠናከር እንደሚያግዙም ነው የተገለፀው፡፡በተመሳሳይም ስምምነቱ ኢትዮጵያ ከደቡብ አሜሪካ አገራት ጋር ለመጎዳኘት የምታደርገውን እንቅስቃሴ እንዲጎለብት እንደሚያደርግ ተገልጿል።ከፀደቁት አዋጆች መካከል በኢትዮጵያ እና በሴኔጋል ሪፐብሊክ መንግስት መካከል የተደረገው የጋራ ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅም አገራቱ በአፍሪካና ዓለም አቀፋዊ ግጭቶች ላይ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ያግዛል ተብሏል።ምክር ቤቱ በቋሚነት ከሚሳተፍባቸው የባለብዙ ወገን የፓርላማ ዲፕሎማሲ መድረኮች መካከልም የፓን አፍሪካ ፓርላማ ላይ የሚሳተፉ 5 አባላት በአብላጫ ድምፅ ሰይሟል ።በዚሁ መሠረትም ወይዘሮ ሽታዬ ምናለ ሰብሳቢ፣ አቶ አጽብሃ አረጋዊ፣ አቶ ሆርዶፋ በቀለ፣ ወይዘሮ ሰሃርላ አብዱላሂ እና አቶ ተክሌ ተሰማ በአባልነት እንዲሳተፉ ተወሰኗል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)
0
b7482a3cc54b1cc72bd3c3c9af4bf0d1
1ee8a4b5ef392de3b29e66ea4df103f4
አምባሳደሮች የትግራይ ክልልን የኢንቨስትመንት አማራጮች እንዲያስተዋውቁ ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ጥሪ አቀረቡ
ኢትዮጵያ ከቱርክ ጋር ያላትን ሁለንተናዊ የኢንቨስትመንት ግንኙነት ለማሳደግ ጥረቷን እንደምትቀጥል ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ አረጋገጡ።ዶክተር ሙላቱ ትናንት በብሔራዊ ቤተ-መንግስት የቱርክን ኤልስ አዲስ ኢንዱስትሪያል ልማት የግል ኩባንያ ከፍተኛ የስራ አመራሮችና ባለሃብቶችን ያካተተውን የልዑካን ቡድን አነጋግረዋል።ኢትዮጵያ ባሏት ምቹ የኢንቨስትመንት ፖሊሲዎችና በአገሪቱ ያለው የተረጋጋ ሰላም በኢንቨስትመንት ዘርፍ የበርካታ አገራት ባለሀብቶችን ትኩረት እያገኘች መሆኗን ገልጸዋል።የቱርክ ባለሃብቶች በኢንቨስትመንት ዘርፍ ያላቸው ተሳትፎ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገና በተለያዩ ዘርፎች አበረታች ውጤት እያስመዘገቡ መሆኑ ከልዑካን ቡድኑ ጋር ለመጡ የቱርክ ጋዜጠኞች አረጋግጠዋል።ኢትዮጵያ ከቱርክ ጋር ያላትን የረጅም ጊዜ ታሪካዊ ግንኙነት በሌሎች የኢንዱስትሪ የኢንቨስትመንት አማራጮች ለማሳደግ ፅኑ ፍላጎት እንዳላትም አስታውቀዋል። የኤልስ አዲስ ኢንዱስትሪያል የልማት የግል ኩባንያ የቦርድ ሰብሳቢ ሰይፈቲን ኮካክ በበኩላቸው የኢትዮጵያ መንግስት ለኢንቨስትመንት ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት አድንቀዋል።ኩባንያቸውን ጨምሮ በርካታ የቱርክ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት የመሳተፍ ፍላጎት እያደገ መምጣቱን ገልጸዋል። ሚስተር ሰይፈቲን ቱርክ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁለገብ ግንኙነት ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ ጠንክራ እንደምትሰራም አረጋግጠዋል። በርካታ የቱርክ ባለሃብቶችና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች በመሳተፍ ውጤታማ ስራዎች እያከናወኑ መሆናቸውንም የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዘገባ ያስረዳል።
0
74f791a87833ae2efd4c2255c0052363
74f791a87833ae2efd4c2255c0052363
ኢትዮጵያ የጎብኚዎች መዳረሻ ስፍራዎቿን በኦን ላይን ማስተዋወቅ ጀመረች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያን የጎብኚዎች መዳረሻ ስፍራዎች በኦን ላይን ማስተዋወቅ መጀመሩን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ሚኒስቴሩ የቱሪዝም ዘርፉ ኮሮና ወረርሽኝ ያሳደረበትን ተጽዕኖ የሚያገግምበትን አቅጣጫ በማስቀመጥ 3 በሊዮን ዶላር ለማግኘት ማቀዱን በሚኒስቴሩ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር ተወካይ አቶ እንደገና ደሳለኝ ለኢዜአ ገልጸዋል፡፡በተጠናቀቀው በጀት አመት በኢትዮጵያ ኮሮና ባስከተለው ቀውስ ከዘርፉ ለማግኘት ከታቀደው ሁለት ሦስተኛውን ገቢ ብቻ ማሳካት መቻሉንም ዳይሬክተሩ አስታውሰዋል፡፡ባለፈው በጀት አመት ኢትዮጵያን ይጎበኛሉ ተብለው ከተጠበቁ 1 ሚሊየን በላይ የውጭ ሃገር ጎብኚዎች ውስጥ 541 ሺህ ሰዎች ብቻ ጎብኝተዋል፡፡ችግሩ የጉብኚዎችን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ከመቀነሱ ምበተጨማሪ ቆይታቸውን አሳጥረው ወደ መጡበት እንዲመለሱ ማድረጉንም አንስተዋል፡፡ወደዚህ ለመምጣትም የሆቴል ምዝገባና መሰል ነገሮችን የጨረሱ ጎብኚዎች ባሉበት እንዲቆዩ ተገደዋልም ነው ያሉት፡፡በበጀት ዓመቱም 2 ነጥብ 71 ቢሊየን ዶላር ከጎብኚዎች መገኘቱንም ተናግረዋል፡፡በሃገር ውስጥ በቱሪዝም ዘርፉ የሚተዳደሩ ተቋማትንና ሰዎችን ለመደገፍ መንግስት 3 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወለድ አልባ ብድር መስጠቱንም ጠቅሰዋል፡፡በያዝነው በጀት አመት ኢትዮጵያን ከሚጎበኙ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን የውጭ ሃገር ጎብኚዎች ከ3 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ለማግኘት መታቀዱንም አስረድተዋል፡፡ፎርብስ መጽሔት ከኮሮና በኋላ ሊጎበኙ ከሚገባቸው 10 ሃገራት መካከል ኢትዮጵያን በሰባተኝነት ማስቀመጡ ይታወሳል፡፡
1
061a36193023b347c9e71ed6615fc954
5f218e34dddee4949e223b679f669b6b
የአየር ብክለት በአፍሪካ በየአመቱ ከ700 ሺህ በላይ ዜጎችን ህይወት እየቀጠፈ ነው
የህገ መንግስቱ አንቀፅ 39 በአስቸኳይ እንዲሰረዝ መኢአድ ጠየቀ በሶማሌ ክልል ለበርካታ ዜጎች ህይወት መጥፋት ምክንያት በሆነው የሰሞኑ ግጭት የተሳተፉ የመንግስት ባለሥልጣናት በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ ሰማያዊ ፓርቲ የጠየቀ ሲሆን መኢአድ በበኩሉ፤ በሃገሪቱ ለሚፈጠሩ መሠል ግጭቶች ምክንያት ነው ያለው የህገ መንግስቱ አንቀፅ 39 በአስቸኳይ እንዲሰረዝ ጠይቋል፡፡ በሶማሌና በሌሎች የሃገሪቱ ክፍሎች የሚፈጠሩ ግጭቶች ዘላቂ አልባት እንዲያገኙ በየጊዜው ግጭቶችን የሚፈጥሩና የሚያነሳሱ የመንግስት አመራሮችን በህግ መጠየቅ ወሳኝ ነው ያለው ሰማያዊ ፓርቲ፤ ህግ የማስከበሩንና በህግ የማስጠየቁን ጉዳይም የፌደራል መንግስቱ በጥንካሬ ሊያከናውን ይገባል ብሏል፡፡ የተጀመረውን የለውጥ እንቅስቃሴ በመንግስት የስልጣን መዋቅር ላይ ተቀምጠው ወደ ኋላ ለመመለስ የሚጥሩ ወገኖች አሉ የሚለው ፓርቲው፤ የለውጡ ሃይሎች ይህን በአፋጣኝ ማጥራት አለባቸው ብሏል፡፡ “ሃገር ለማፍረስ የተቀመጠው አንቀፅ 39 የወለደው ችግር የበርካታ ዜጎችን ህይወት እየቀጠፈ ይገኛል” በሚል ርዕስ መግለጫ ያወጣው የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) በበኩሉ፤ በሃገሪቱ ለሚፈጠሩ መሠል ግጭቶች ምክንያቱ፣ በቋንቋና ብሄር ላይ የተገነባው ፌደራሊዝም በመሆኑ እንደገና መፈተሽ አለበት ብሏል፡፡ በሶማሌ ክልል ለተፈጠረው ግጭትም የህገ መንግስቱ አንቀፅ 39 ወሣኝ ሚና መጫወቱን የጠቆመው መኢአድ፤ በአስቸኳይ የህገ መንግስት ማሻሻያ እንዲደረግ ጠይቋል፡፡ አያይዞም፤ ዜጎች ከቦታ ቦታ ተዘዋውሮ የመኖር መብታቸው እንዲጠበቅ፣ መንግስት ለዜጎች ጥበቃ የማድረግ ሃላፊነቱን እንዲወጣ እንዲሁም የተዘረፉና የፈረሱ አብያተ ክርስቲያናትና ቤቶች መልሰው እንዲሰሩ፣ በድርጊቱ ተሳታፊ ናቸው የተባሉ ባለስልጣናትም ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠይቋል፡፡
0
c56dd405f951ad58df3748b6802c9002
5b9d4fbcaa6dc8a2fbaedca74f396f1d
‹‹ለኅብረተሰባችን ፈውስ እንጅ ሕመም ላለመሆን እንማራለን፡፡›› የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 05/2013 ዓ.ም (አብመድ) ህገወጡ የህወሀት ቡድን እና ኦነግ ሸኔ በሚፈጽሙት ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት አለማቀፉ ማህበረሰብ በሽብርተኝነት እንዲፈርጃቸው ማድረግ እንደሚገባ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች እና የህግ ምሁር አስገንዝበዋል፡፡ህገወጡ የህወሀት ቡድንም ይሁን ተልዕኮ ተቀባዩ ኦነግ ሽኔ ባለፉት አመታት አንድም በእጅ አዙር ሌላ ጊዜ ደግሞ በቀጥታ ሰዎችን ለጉዳት ሲዳርጉ ቆይተዋል፡፡ ቡድኖቹ የሽብር ስራን በንጹሀን ዜጎች ላይ ሲፈጽሙና ዘር የለየ ጥቃት ሲያደርሱ ቆይተዋል፤ በመሆኑም እነዚህ ህገወጥ ቡድኖች በአለማቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ ሽብርተኛ ተብለው እንዲፈረጁ መንግስት ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል ብለዋል፡፡ትህነግ እና ኦነግ ሸኔ ባለፉት አመታት እየተናበቡ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በጉራፈርዳ፤ በምዕራብ ወለጋ፤ በቤኒሻንጉል፤ በሱማሌ፤ በደቡብ ክልል እና በተለያዩ አካባዎች አንድ ጊዜ በማንነት ሌላ ጊዜ በሃይማኖት የሽብር ስራዎችን ሲፈጽሙ መቆየታቸውን የተናገሩት የጎንደር ነዋሪዎች ይህን ማስረጃ ለአለማቀፉ ማህበረሰብ ማሳወቅ እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡የተወካዮች ምክር ቤት ጉዳዩን በልዩ ሁኔታ በማየት በሽብርተኝነት በመፈረጅ የቡድኑን ስም መጠሪያ መጠቀም እንዳይቻል መደረግ አለበት ነው ያሉት፡፡በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህግ ምሁሩ ረዳት ፕሮፌሰር አበበ አሰፋ ህወሀት መንግስት በነበረበት ጊዜ መንግስታዊ ሽብር ይፈጽም እንደነበረ በርካታ ማስረጃዎችን ማቅረብ እንደሚቻል አስገንዝበዋል።ህገወጡ ቡድን ከስልጣን ከተባረረ በኋላም እጁን ሰዶ የሚፈጽማቸውና በተልዕኮ የሚያስፈጽማቸው ወንጀሎች እንደነበሩ ገልጸዋል፤ ይህም የሽብር ስራ እንደሆነ ነው የህግ ምሁሩ የተናገሩት፡፡ከፈጸሙት የጥቃትና የዘር ማጥፋት ድርጊት አኳያ ሲታይ በአለማቀፉ ማህበረሰብ የሽብር ድንጋጌ ሽብርተኛ ብሎ ለመፈረጅ ቢያንስ እንጅ አይበዛም፤ ለዚህም በቂ ማስረጃ ማቅረብ ይቻላል ነው ያሉት የህግ ምሁሩ፡፡ከሽብርተኝነት አዋጁ አንጻር ያገባኛል የሚሉ ድርጅቶች፤ አለማቀፉ ማህበረሰብ፣ ምሁራን እና መንግስት በጋራ ተቀናጅተው በመረጃ ቡድኖቹን በአለም አቀፍም ይሁን በሀገር ውስጥ በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ብለዋል ረዳት ፕሮፌሰሩ፡፡
0
34fb857da5341d0b0a3e0ad83ab39fbb
34fb857da5341d0b0a3e0ad83ab39fbb
በኤሌክትሪክ ማመንጨት ለሚሰማሩ የግል ኩባንያዎች የተቀመጠው የማመንጫ ጊዜ ገደብ ሊራዘም ነው
ታዳሽ የኃይል ማመንጫዎችን በመጠቀም የኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት ለሚሳተፉ የግል ኩባንያዎች ይሰጥ የነበረው የጊዜ ገደብ ሊራዘም ነው፡፡የጊዜ ገደቡን ለማራዘም የኢነርጂ አዋጅ ቁጥር 810/2006 ማሻሻል የሚጠበቅ ሲሆን፣ የዚህ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅም ማክሰኞ ታኅሳስ 3 ቀን 2010 ዓ.ም. ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡በሥራ ላይ የሚገኘው የኢነርጂ አዋጅ ኤሌክትሪክ ለማመንጨት፣ ለማስተላለፍ፣ ለማከፋፈልና ለመሸጥ፣ ወደ አገር ውስጥ በማስገባት ወይም ወደ ውጭ አገር በመላክ ሥራ ላይ የግል ኩባንያዎች መሰማራት እንዲችሉ ይፈቅዳል፡፡የግል ኩባንያዎች ያመነጩትን ኃይል ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በድርድር ታሪፍ እንዲሸጡ ነው የሚፈቀደው፡፡ ነገር ግን ኩባንያዎች የማመንጨት ፈቃድ ከወሰዱበት ጊዜ አንስቶ ኃይል ማመንጨት እንደሚጠበቅባቸው የቀድሞው አዋጅ ይደነግጋል፡፡ይሁን እንጂ ይህ የጊዜ ገደብ በቂ ባለመሆኑና ይህ አዋጅ ካወጣበት ጊዜ አንስቶ ፍላጎት ያሳዩ ኩባንያዎች በዚህ የጊዜ ገደብ ምክንያት ሲሸሹ እንደቆዩ ማብራሪያው ያሳያል፡፡ ከሌሎች እንደ ኢንዶኔዥያ ካሉ አገሮች ተሞክሮ በመውሰድ ይህ የጊዜ ገደብ እንዲራዘም በመንግሥት መወሰኑን ይገልጻል፡፡ በመሆኑም በውኃ ኃይል ማመንጫ ለሚሰማሩ የአምስት ዓመት የጊዜ ገደብ ለፀሐይ፣ ለንፋስ፣ ለባዮ ማስ፣ ለድንጋይ ከሰልና ለተፈጥሮ ጋዝ ማመንጫዎች ደግሞ ሦስት ዓመት እንዲሆን በረቂቅ አዋጁ ቀርቧል፡፡ ረቂቁ ለዝርዝር ዕይታ ለተፈጥሮ ሀብት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
1