query_id
stringlengths 32
32
| passage_id
stringlengths 32
32
| query
stringlengths 2
182
| passage
stringlengths 137
1.88k
| label
int64 0
1
|
---|---|---|---|---|
5fd300186870238569d3dced03e65343
|
8bc73893db50d55ebd745ad7f4e73402
|
አፍጋኒስታን በአጥፍቶ ጠፊ ጥቃት አርባ ሰዎች ተገደሉ
|
አፍጋኒስታን ውስጥ፣ አንድ አጥፍቶ ጠፊ፣ ቦምብ የያዘች መኪናውን፣ ከአንድ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት /ኔቶ/ ወታደራዊ ተሸርካሪ ጋር ዛሬ በማላተም፤ አነስተኛ ቁጥር ያላቸውን የውጪ አገር ወታደሮችና የአፍጋኒስታን ሲቪሎች ማቁሰሉን፣ ባለሥልጣናት አስታወቁ።በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ በሚካሄደውና ባግራም ውስጥ በሚገኘው ወታደራዊ ጦር ሰፈር ላይ የደረሰውን ጥቃት፣ ታሊባን “እኔ ነኝ” ያደረግሁት ብሏል።የቆሰሉት ሰዎች ወዲያውኑ እዚያው ባርግራም ውስጥ ወደሚገኘው ሐኪም ቤት የተወሰዱ መሆኑንና፣ አደጋው ግን በማናቸውም ሕይወት ላይ የሚያሰጋ አለመሆኑ ታውቋል።
| 0 |
57fb352b47f0257999f5adbb1929dc65
|
af18dfdec3958b1840719fcb3b41e31c
|
የፕሬዚዳንት ማክሮንን የኢትዮጵያ ጉብኝት ለማመቻቸት የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የፊታችን ቅዳሜ አዲስ አበባ ይመጣሉ
|
የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጅን ይቭስ ለ-ድርየን ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ነገ አዲስ አበባ ይገባሉ፡፡ሰኔ 1 ቀን 2010 ዓ.ም አዲስ አበባ የሚገቡት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በቆይታቸው ከኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጋር ተገናኝተው በሁለትዮሽዮና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ፡፡የፈረንሳይ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ከጊዜ ወደ ጊዜ የጨመረ ሲሆን 121 የፈረንሳይ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች በአገራችን የተመዘገቡ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 65ቱ በስራ ላይ ይገኛሉ፡፡የሁለቱ አገሮች ግንኙነት አንድ ምዕተ ዓመትን አስቆጥሯል፡፡ ግንኙነቱ የተጀመረው በ1890 ዓ.ም ነው፡፡5ኛው የኢትዮ ፈረንሳይ የቢዝነስ ፎረም በዚህ ዓመት መጋቢት ወር ላይ በአዲስ አበባ መካሄዱ ይታወሳል፡፡
| 0 |
71f22413acb6ec94426cffa87d18eb56
|
c584dad82482a0be3d054ab8fd08d06f
|
የሃይማኖት በዳዳ ገዳይ በቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ አስታወቀ
|
አዲስ አበባ ፣ዻጉሜ 5 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለፀጥታ ሲባል በአዲስ አበባ ማንኛውም ግለሰብ ርችት መተኮስ እንደማይችል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት የሚዲያ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ማርቆስ ታደሰ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በሰጡት መግለጫ÷ ርችትን ምክንያት በማድረግ የሽብር ጥቃት ለማድረስ እየተዘጋጁ ያሉ ግለሰቦች መኖራቸውን ፖሊስ በጥናት ደርሶበታል ብለዋል።ስለሆነም ወንጀልን ለመከላከል አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ማንኛውም ግለሰብ ርችት መተኮስ አይችልም ብለዋል። ይህንን ተላልፎ ርችት የሚተኩስ ማንኛውም ሰው በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንደሚውልም ተናግረዋል።በተያያዘ ዜናም በአዲስ አበባ በአስሩም ክፍለ ከተማ በጥናት በተደረገ ፍተሻ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር መዋሉን ገልጸዋል።በፍተሻው አንድ ቦምብ እና አራት ሽጉጦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ነው የተናገሩት።
ከጉዳዩ ጋር በተያያዘም የተጠረጠሩ 180 ግለሰቦች ተይዘው ፖሊስ ምርመራ እያደረገ መሆኑንም አመላክተዋል።ዋና ኢንስፔክትር ማርቆስ አያይዘውም ህብረተሰቡ የራሱን ሰላም በመጠበቅ፣ ሰላምን ሊያውኩ የሚችሉ ወንጀለኞችን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ህብረተሰቡ ለፀጥታ አካላት ጥቆማ በመስጠትና አስፈላጊውን ድጋፍ በመስጠት እንዲተባበርም ጥሪ አቅርበዋል።በመሰረት ደምሱ
የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
605e6f5ae9e0f1d520641928b1d0bbec
|
3278ae4b66613a25c8cfcca4e9d15d8c
|
በሦስት አገራት 800 ሺ ሕፃናትን ተጠቃሚ የሚያደርግ የትምህርት ፕሮጀክት ሊተገበር ነው
|
የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት በቀጣይ ተጨማሪ 72 ከተሞችን በማቀፍ በጠቅላላ በ83 ከተሞች እንደሚተገበር የኮንስትራክሽን ሚኒስትርና የፕሮጀክቱ ስትሪንግ ኮሚቴ ሰብሳቢ ኢ/ር አይሻ መሐመድ አስታወቁ።ኢ/ር አይሻ መሐመድ ባለፉት 5 ዓመታት ከ600 ሺህ በላይ ዜጎችን የዕለት ጉርስ ማሟላት እና ሕይወታቸውን ማስቀጠል መቻሉንም ገልፀዋል።የስትሪንግ ኮሚቴው በ2012 ሪፖርት እና በ2013 ዕቅድ ላይ እየተወያየ ነው።ፕሮጀክቱ በተተገበረባቸው ከተሞች ለከተሞች ፅዱነት እና አረንጓዴነት አስተዋፅኦ አድርጓል ብለዋል ኢ/ር አይሻ።የደሴ ከተማ ደግሞ በአርዓያነት በተነሳበት ውይይቱ ፕሮጀክቱ በቀጣይ ተጨማሪ 72 ከተሞችን በማቀፍ በጠቅላላ በ83 ከተሞች ይተገበራል ተብሏል።በፕሮጀክቱ የሥራ ዕድል ፈጠራን ለማካተት እና የስደተኞች የሥራ ዕድል ፈጠራም ለመተግበር በዝግጅት ላይ ነውም ተብሏል።
| 0 |
130cacc1cd48c8811f800fa0f87f78fc
|
ee6d68ed3f72929e67c022f91bbf6843
|
የቁም እንስሳትን ምርት ለውጭ ገበያ ለሚያቀርቡ ባለሃብቶች የሙያና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያገኙ ድጋፍ ይደረጋል
|
በአበባ ልማት ለሚሰማሩ ባለሀብቶች ሶስት ሺህ ሄክታር መሬት ማዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸርና የግብርና ኢንቨስትመንት ባለስልጣን አስታወቀ።የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አዱኛ ደበላ እንደገለጹት በባለሙያዎች የመሬት ተስማሚነት ጥናት በማድረግ በአበባ ልማት ለሚሰማሩ ባለሀብቶች የመሬት ዝግጅቱ ተጠናቋል።በዚሁ በተዘጋጀው መሬት ላይ መዋዕለ ነዋያቸውን ለማፍሰስና በአበባ ልማት ዘርፍ ለመሳተፍ የተለያዩ የውጭ አገራት ባለሃብቶት በኤምባሲዎቻቸው በኩል እና በአካል በመገኝት ጥያቄ ማቅረባቸውንም ነው የተናገሩት።በዚሁ ዘርፍ ለመሳተፍና በራሳቸው ገንዘብ መንቀሳቀስ ለሚፈልጉ ባለሃብቶች መንግስት ቅድሚያ እንደሚሰጣቸውም ገልጸዋል።በዘርፉ መሰማራት የሚፈልጉና ተሞክሮ ኖሯቸው በቂ ገንዘብ ለሌላቸው የውጭ ባለሀብቶች 30 በመቶውን ገንዘብ ካቀረቡ ቀሪውን 70 በመቶ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ በብድር ማግኘት የሚችሉበት ሁኔታም ተመቻችቷል ነው ያሉት።በአሁኑ ወቅት የአገር ውስጥ ባለሃብቶች በዘርፉ መሰማራት ቢፈልጉ የተሻለ ማበረታቻ እንደሚደረግላቸው አመልክተው 25 በመቶ ገንዘብ ቢያቀርቡ ቀሪውን በብድር እንዲያገኙ ይደረጋል ብለዋል።በቀጣዩ በጀት አመት የአበባ ልማት ዘርፉን ጨምሮ ከሆርቲካልቸር ልማት 433 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ለማግኘት መታቀዱን ገልጸዋል።በ2000 ዓ.ም ለአበባ ልማት ተሰጥቶ ከነበረው 1 ሺህ 500 ሄክታር መሬት ውስጥ ከ 80 እስከ 90 በመቶ የሚሆነው መልማቱንም አስታውሰዋል።የሆርቲካልቸር ዘርፍ የአበባ ልማት ብቻ እንዳልሆነ ጠቅሰው የአገር ውስጥም ሆኑ የውጭ ባለሀብቶች በተመሳሳይ በአትክልትና በፍራፍሬ ዘርፍ እንዲሰማሩ ጠይቀዋል።በኢትዮጵያ በሆርቲካልቸር ልማት የአገር ውስጥ ባለሃብቶች 26 በመቶ፣የውጭ ባለሃብቶች 65 በመቶና የተቀረው ድርሻ በሽርክና የሚካሔድ መሆኑን ከኢትዮጵያ ሆርቲካልቸርና ግብርና ኢንቨስትመንት ባለስልጣን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።በኢትዮጵያ የሆርቲካልቸር ምርቶች ከ80 በመቶ በላይ የሚሆነው ለአውሮፓ ገበያ የሚቀርብ ሲሆን ሰሜን አሜሪካ፣ መካከለኛው ምስራቅ፣ ሩቅ ምስራቅና አፍሪካ ሌሎች የገበያ መዳረሻዎች ናቸው።( ኢዜአ)
| 0 |
3c24c9b2bd6d5e274a35027f21b234f2
|
3c24c9b2bd6d5e274a35027f21b234f2
|
ህገወጡን የትህነግ ቡድን ለመመከት የትጥቅ እና የሥነ ልቦና ዝግጅት በማድረግ ወደ መከላከል ተግባር መግባታቸውን የሚሊሻ አባላት ተናገሩ፡፡
|
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 30/2013 ዓ.ም (አብመድ) ህገወጡንና ዘራፊውን የትህነግ ቡድን ለመመከት ከሀገር መከላከያ እና ከአማራ ልዩ ሀይል ጎን በመሰለፍ ሙሉ የትጥቅና የሥነ ልቦና ዝግጅት በማድረግ ወደ መከላከል መግባታቸውን ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ ግንባር የገቡ የሚሊሻ አባላት ተናግረዋል።ከጎንደር፣ ከቆላድባ፣ ከጠገዴ፣ ከሶሮቃና ከሌሎች አካባቢዎች የተወጣጡ የሚሊሻ አባላት ናቸው ሙሉ የትጥቅና የሥነ ልቦና ዝግጅት በማድረግ ወደ መከላከል ተግባር መግባታቸውን የገለጹት፡፡ የሚሊሻ አባላቱ ጥቃት በተሰነዘረበት አካባቢ በመድረስ አስፈላጊውን የመከላከል ሥራ እየሰሩ እንደሚገኙም ተናግረዋል።ዘራፊውና ጠብ አጫሪው የህወሃት ቡድን ህዝቦችን ለእንግልትና ለመከራ ሲዳርግ የነበረው ሳያንስ ለሀገር ሉዓላዊነት ሲል ራሱን አሳልፎ እየሰጠ ባለው የመከላከያ ሰራዊት ላይ ክህደት መፈጸሙ እንዳበሳጫቸውም ተናግረዋል፡፡‹‹ሁሉም የትግራይ ህዝብ ወንድምና እህታችን ነው›› ያሉት የሚሊሻ አባላቱ በውስጣቸው ያለውን ህገወጥ የህወሃት ጁንታ አናውቅህም በማለት ከትግላችን ጎን ሊሰለፍ ይገባል ብለዋል፡፡
| 1 |
dd0648db08c33b168eb6e86278341864
|
0aa86b3a8058e34c60bf177010d6b39a
|
በጉራጌ ዞን ቀቤና ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለፀ
|
በዲሞክራቲክ ኮንጎ ሪፐብሊክ በደረሰ የባቡር መገልበጥ አደጋ የ24 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለፀ፡፡ከአደጋው ሰለባዎች መካከል አብዛኞቹ ህጻናት መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን ከ30 የሚበልጡ ሰዎች ላይ የመቁሰል ጉዳት ደርሶባቸዋል ተብሏል፡፡ካሳይ በምትባለው ግዛት ውስጥ በደረሰው በዚህ አደጋ በጭነት ባቡር ላይ ተሳፍረው የነበሩ ሰዎች ናቸው ጉዳት የደረሰባቸው።ፖሊስ እንዳለው በርካታ የባቡሩ ፉርጎዎች ወንዝ ውስጥ በመግባታቸው የአደጋው ሰለባዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችልም ተሰግቷል።አደጋው በቅርብ ሳምንታት ውስጥ በአካባቢው የደረሰ 3ኛው አደጋ ነው ተብሏል።ኮንጎ ውስጥ የሚገኙት አብዛኞቹ ባቡሮች በ1960ዎቹ የተሰሩ ሲሆን የባቡር ሃዲዶቹም ተገቢው ጥገና አልተደረገላቸውም ነው የተባለው። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
| 0 |
52120697bfabf65a00eb333534ed2d83
|
8d2655c37b13bdb5a63a02e7fea6b428
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም በቤጂንግ ከቻይና ኩባንያዎች መከሩ
|
ቻይና እና አሜሪካ የገቡበት የንግድ ጦርነት መፍትሄ እስኪበጅለት ድረስ አሜሪካ የቀረጥ ጭማሪ ማድረጓን እንድታቆም ቻይና አስጠነቀቀች፡፡የቻይናዉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የሀገሪቱ ከፍተኛ የንግድ ተደራዳሪ ሊዉ ሂ ሁለቱ ሀገራት ለገቡበት የንግድ ዉዝግብ አንዳች ስምምነት ሳይፈፅሙ አሜሪካ ከቻይና በምታስገባቸዉ ምርቶች ላይ ተጨማሪ ቀረጥ መጣሏ ተገቢ አይደለም ሲሉ ወቅሰዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በለፈው አርብ እለት በዋሺንግተን ዲሲ የተካሄደዉንና በሁለቱ ሀገራት ወቅታዉዊ የንግድ ግንኙነት ላይ የመከረዉን ዉይይት ካጠናቀቀቁ በኋላ ለሀገራቸዉ ብዙሀን መገናኛዎች በሰጡት መግለጫ ነው ይህን የተናገሩት።በዉይይት የሁለቱም ሀገራት ተደራዳሪዎች የጋራ አቋም መያዝ ተስኗቸዉ ያለ ስምምነት መለያየታቸዉም ነው የተገለጸው።የሲኤንኤን ዘገባ እንዳመላከተዉ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ከዚህ ቀደም የቀረጥ ጭማሪ ባልተደረገባቸዉ የቻይና ምርቶች ላይ ተጨማሪ ቀረጥ የመጣሉ ሂደት እንዲጀመር ለሀገራቸዉ የንግድ ተደራዳሪ ሮበርት ላይትዘር ትዕዛዝ ማስተላለፋቸዉ ተሰምቷል።ተጨማሪ ቀረጡ 3መቶ ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር በሚገመት የምርት መጠን ላይ የሚጣል ስለመሆኑም ተነግሯል።የቻይናዉ ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ሊዉ ሂም ሀገራቱ የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያሰፍን አንዳች ስምምነት እስኪፈራረሙ ድረስ አሜሪካ ተመሳሳይ የታሪፍ ጭማሪ ከማድረግ እንድትቆጠብ ጠይቀዋል።በሁለቱ ወገኖች መካከል የሚደረገዉ የንግድ ድርድር በቤጂንግ እንደሚቀጥል የገለፁት የቻይናዉ ተደራዳሪ ሊዉ ሂ ፣ የቤጂንጉ ድርድር የተሻለ መግባባት የሚፈጠርበት እንደሚሆንም ተስፋ አድርገዋል።
| 0 |
ebd891ba3dd4d9459d5629889cd196cb
|
e4db72a8cd1ae095aecc63e74db281e3
|
ትረምፕ ኡሁሩ ኬንያታን በዋይት ኃውስ ተቀብለው አነጋገሩ
|
የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የኡሁሩ ኬንያታ ፕሬዚደንትነትን አፀደቀ ። ራይላ ኦዲንጋ ከጠቅላይ ፍርድ ቤቱ መግለጫ በኋላ ኬንያ አለም አቀፍ ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት ያስፈልጋታል ብለዋል፡፡ፕሬዝዳንት ኡሁሩ በፍርድ ቤት ትእዛዝ አማካኝነት ነሃሴ ወር ላይ ተካሂዶ የነበረውን የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ውድቅ በማድረግ ድጋሚ እንዲካሄድ ባዘዘው መሠረት ኡሁሩ ዋነኛ ተቀናቃኛቸው ራይላ ኦዲንጋ ባልተሳተፉበት ምርጫ 98 በመቶ ድምፅ በማግኘት አሸናፊ ሆነዋል፡፡የሃገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰኞ እለት ሲመክር ውሎ የኡሁሩን ፕሬዝዳንትነት በይፋ አፅድቆታል፡፡ ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታም ህዳር 19 ላይ ቃለ መሃላ ፈፅመው መንበረ ስልጣናቸውን ይረከባሉ ተብሎ ይጠበቃል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል፡፡በፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ውጤት ምክንያት ግጭት ውስጥ የገባችው ኬንያ በሃገሪቱ ፍርድ ቤት ትእዛዝ ምርጫው ዳግም እንዲካሄድ ተወስኖ ምርጫው በድጋሚ ቢካሄድም አሁንም ግን በሃገሪቱ መረጋጋት አይታይም፡፡በዳግም ምርጫው ላይ ራሳቸውን ያገለሉት የኬንያ ዋነኛ ተፎካካሪ ፓርቲ ናሳ መሪ የሆኑትን ራይላ ኦዲንጋን የሚደግፉ ዜጎች ኡሁሩ ኬንያታን በመቃወም አደባባይ ላይ መውጣታቸው ይታወሳል ።ተቃዋሚዎቹ በተለይም በአንድ ሌሊት የተገደሉባቸውን ሰዎች ለምን ይገደላሉ በማለት እሁድ ላይ እንደወጡ ነው የሮይተርስ ዘገባ የሚያሳየው፡፡ የሃገሪቱ ፖሊስም ኃይለሥላሴ ተብሎ በተሰየመው አደባባይ ላይ ተቃውሟቸውን ሲያሰሙ የነበሩ ዜጎቹን ለመበተን አስለቃሽ ጋዝ እና የጥይት ተኩስ መፈፀሙን ሲቲዝን ቲቪ ኬንያ የተባለው ቴሌቪዥን ጣቢያ በወቅቱ ዘግቧል፡፡ የአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘገባ እንደሚያሳየው ደግሞ ከውጭ ሃገር ቆይታቸው የተመለሱት የተፎካካሪ ፓርቲው መሪ ኦዲንጋን ለመቀበል በመዲናዋ ናይሮቢ የወጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ኬንያውያንን የሃገሪቱ ፖሊስ በትኗቸዋል፡፡ የሰብዓዊ መብት ቡድን ከምርጫው ጋር ተያይዞ 50 የሚደርሱ ዜጎች የሞቱ እንደሆኑ እና አብዛኞቹ በፖሊስ የተገደሉ መሆናቸውን ፕሬስ ቴሌቪዥን በዘገባው ጠቁሟል፡፡የተፎካካሪ ፓርቲው መሪ የሆኑት ባለ ሃብቱ ራይላ ኦዲንጋ እሳቸው ከውጭ ሃገር ቆይታቸው ከተመለሱበት ከዓርብ ጀምሮ ቢያንስ 31 ሰዎች እንደተገደሉ በመጥቀስ በኬንያ አስቸኳይ የዓለም አቀፍ ጣልቃ ገብነት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡ኦዲንጋ አክለውም ‹‹ጥቃቱ በመንግስት የተደገፈ የጭካኔ ተግባር ነው አስቸኳይ እርዳታ እንፈልጋለን፡፡›› ብለዋል፡፡
| 0 |
b9f1233ccd8c0cb1f686bdf20094a1ec
|
f78f205e9682fb4731cfd685dd1c1946
|
በባህርዳር ከተማ በእሳት አደጋ በ22 የመኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት ደረሰ
|
አንድ ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነ እቃ ጫኝ አውሮፕላን ቻይና ውስጥ በቆመበት የእሳት አደጋ እንደገጠመው ተዘገበ። ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነ እቃ ጫኝ አውሮፕላን በቻይናዋ ሻንግሃይ ውስጥ በሚገኝ የአውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ እቃ በሚጭነበት ወቅት ነው በእሳት መያያዙን አየር መንገዱ ያስታወቀው። አየር መንገዱ ስለክስተቱ ባወጣው አጭር መግለጫ ላይ እንዳመለከተው አውሮፕላኑ ቦይንግ 777 የምዝገባ ቁጥሩ ET-ARH እቃ ጫኝ አውሮፕላን እንደሆነና እቃ በመጫን ላይ ሳለ በእሳት መያያዙን አረጋግጧል።ጨምሮም በእሳቱ አደጋ ምክንያት በአውሮፕላኑ አብራሪዎችም ሆነ በየትኛው የአየር መንገዱ ሠራተኞች የደረሰባቸው ጉዳት አለመኖሩን የገለጸ ሲሆን፤ በአደጋው ሳቢያ በአውሮፕላኑ ላይ ስለደረሰው የጉዳት መጠን ግን ምንም የተገለጸ ነገር የለም። በማኅበራዊ የመገናኛ መድረኮች ላይ የሚዘዋወሩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች እንደሚያሳዩት የአውሮፕላኑ የኋለኛው ክፍል አቅራቢያ በእሳት ተያይዞ ሲነድና ጭስ ሲወጣ ይታያል።አውሮፕላኑ ከሻንግሃይ በአዲስ አበባ በኩል ወደ ወደ ደቡብ አሜሪካዋ ሳኦፓሎ ከተማ መደበኛ የጭነት በረራ ለማድረግ ዝግጅት ላይ እንደነበረ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባወጣው መግለጫ ላይ ተመልክቷል።በተጨማሪም በአውሮፕላኑ ላይ የተከሰተው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ሥር መዋሉና የእሳት አደጋው ምክንያትም እየተጣራ እንደሚገኝ አየር መንገዱ አስታውቋል።በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የአየር ትራንስፖርት ዘርፉ ክፉኛ በማዳከሙ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በርካታ የመንገደኛ አውሮፕላኖችን ወደ ጭነት አውሮፕላንነት በመቀየር የተለያዩ የጭነት አገልግሎቶችን በመስጠት በሥራቸው ላይ ከቀጠሉ ጥቂት የዓለማችን አየር መንገዶች አንዱ እንደሆነ ይነገራል።
| 0 |
6ccdb327c4c74151908e29403bce7caa
|
7dc3f8b4f77ded3d86a56b4bcfa8df8e
|
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ህዝቦች ነጻ አውጪ ንቅናቄ 95 አባላት ከኤርትራና ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ ገቡ
|
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን በዛሬው እለት ማካሄድ ጀምሯል።የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዓመት 5ኛ የስራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን ነው በዛሬው እለት በአሶሳ ከተማ ማካሄድ የጀመረው።በጉባኤው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የክልሉ መንግስት የ2011 በጀት ዓመት የመንግስት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ለምክር ቤቱ እያቀረቡ ሲሆን ውይይት የሚደረግበት ይሆናል።ምክር ቤቱ በቆይታው የተለያዩ አዋጆችን መርምሮ የሚያፀድቅ ሲሆን፥ የ2012 አጠቃላይ በጀት ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።በዛሬው እለት መካሄድ የጀመረው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ እስከ ሐምሌ 25 2011 ዓ.ም የሚቆይ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
| 0 |
c89e5a4abbc2e78de6e84a65eaf9c179
|
269bf11ba34263e9ab04fb6dda7ca391
|
ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ብክለትን በመዋጋት ረገድ የተሳካ ስራ እየሰራች መሆኑ ተገለጸ
|
የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን የንግድ መሪዎችና ሃምሳ የዓለም መሪዎችን ያሰባሰበ፣ የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት የሚያስፈልገውን ወጭ ማጠናከር ላይ ያተኮረ ጉባዔ ዛሬ ፓሪስ ውስጥ ከፍተዋል።የዛሬ የመሪዎች ጉባዔ የተከፈተው ወደሁለት መቶ የሚጠጉ ሃገሮች የፓሪሱን የአየር ንብረት ስምምነት ከፈረሙ ሁለት ዓመታት በኋላ መሆኑ ነው።ውሉ ሀገሮች የበካይ ጋዝ ልቀታቸውን መጠን እንዲገድቡ እና ባለጸጎቹ ሃገሮች ታዳጊዎቹን ሃገሮች በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚደርስባቸውን ጉዳት ለመቋቋም እንዲረዷቸው ይጠይቃል።የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ በፓሪሱ ጉባዔ ላይ እንዲካፈሉ አልተጋበዙም። ፕሬዚደንቱ የፓሪሱ ውል ሌሎች ሀገሮች የሚጠቀሙበት እና ዩናይትድ ስቴትስን የሚጎዳ ነው በማለት ሃገራቸውን ከውሉ ማስወጣታቸው ይታወሳል።
| 0 |
ab456cca7a573b2d3781d581db8e5cf0
|
242f77da3bfe3a0c0655cc4e8325e30c
|
ኢትዮጵያ - በእውኑ የሰው ዘር ምንጭ?
|
የቻይናው ግብርናና ገጠር ጉዳዮች ሚኒስቴር ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የግብርና መሳሪያዎችና ቁሳቁስ ለግብርና ሚኒስቴር አበርክቷል፡፡ርክክቡ ሲካሄድ የቻይናው አምባሳደር ሚስተር ታን ጄይን እንዲሁም በኢትዮጵያ በኩል የግብርናው ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን ተገኝተዋል፡፡ርክክብ ከተደረገባቸው መሳሪያዎች መካል ትራክተር፣ ዘር መዝሪያ ማሽን፣ የአፈር መከስከሻ ማሽን፣ የሩዝና ስንዴ መውቂያ ማሽን፣ የጥጥ ዘር መፈልፈያ፣ ጀነሬተሮች እና የቢሮ መገልገያ እቃዎች ይገኙባቸዋል፡፡መሳሪያዎቹ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለማስተዋወቅና ግብርናን ለማዘመን ከፍተኛ ሚና ያላቸው መሆኑ ተገልጿል፡፡የቻይና መንግስት ለኢትዮጵያ ግብርና እድገት እያደረገ ላለው ድጋፍ የግብርናው ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን ከፍተኛ ምስጋና ማቅረባቸውን ከግብርና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
| 0 |
07ca0ecbd46c4d98c0d1fd35076b8f75
|
b032ca1f1ee9e8f49925d140ed0951e6
|
የኦህዴድ 28ኛ አመት በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል
|
የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት /ኦህዴድ/ ማእካለዊ ኮሚቴ ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ የነበረውን መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ በትናንትናው እለት አጠናቋል።የኦህዴድ ማእከላዊ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን መጠናቀቅ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፥ 9ኛው የኦህዴድ ድርጅታዊ ጉባዔ ከመስከረም 8 እስከ 10 2011 ዓ.ም እንደሚካሄድ መወሰኑን አስታውቀዋል።9ኛው የኦህዴድ ድርጅታዊ ጉባዔ “አሸናፊ ሀሳብ ለተሻለ ድል” በሚል መሪ ቃል በጅማ ከተማ እንደሚካሄድም ወይዘሮ አዳነች ተናግረዋል።ወይዘሮ አዳነች አክልወም፥ ላለፉት ሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የኦህዴድ ማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ለ9ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ ግብአት የሚሆኑ ውሳኔዎችን በማሳለፍ መጠናቀቁንም ገልፀዋል።የኦህዴድ ማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ከዚህ በተጨማሪም የድርጅቱን የ2011 በጀት እቅድን ተመልክቶ ያፀደቀ ሲሆን፥ የተለያዩ ክልላዊ እና ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በመወያየት አቅጣጫዎችን እና ውሳኔዎችን ማሳለፉን አስታውቀዋል።ማእከላዊ ኮሚቴው በስብሰባው ማጠቃለያ ላይም የድርጅቱ የትግል ደረጃ፣ የኦሮሞን ባህል እና ወግ መሰረት በማድረግ የኦህዴድን ስያሜ፣ ሎጎ፣ መዝሙር እንዲሁም የመተዳደሪያ ደንብን ለመለወጥ በቀረበው ረቂቅ የውሳኔ ሀሳብ ላይ በመወያየት በድርጅታዊ ጉባዔው ለውሳኔ እንዲቀርብ አቅጣጫ ማስቀመጡንም ተናግረዋል።ወይዘሮ አዳነኝ አክለውም፥ 9ኛው የኦህዴድ ድርጅታዊ ጉባዔ የኦሮሞ ህዝብ ትግል ወሳኝ ምእራፍ ላይ በደረሰበት ወቅት የሚያካሄድ በመሆኑ ታሪካዊ ያደርገዋል ሲሉም ተናግረዋል።ጉባዔው ዴሞክራሲያዊ፣ የህዝቡን ጥያቄ እና ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ታሪካዊ ውሳኔዎች የሚተላለፉበት ይሆናል ተብሎ እንደሚጠበቅም አንስተዋል።ኦህዴድ የኦሮሞን ህዝብ ትግል በመምራት ለድል ያበቃ ድርጅት ነው ያሉት ወይዘሮ አዳነች፤ አሁን የተገኘው ድል ሳይሸራረፍ እንዲቀጥል ለማድረግና የበለጡ ድሎችን ለማስመዝገብ ዝግጁ መሆኑንም ገልፀዋል።የተገኘውን ለውጥ በብቃት ለመምራትም በኦህዴድ 9ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ ላይ የሚሳተፉ አባላት ባላቸው እውቀት፣ ብቃት እና ተቆርቋሪነት ላይ ተመስርቶ በከፍተኛ ትኩረት ሊመረጡ እንደሚገባ ማእከላዊ ኮሚቴው አቅጣጫ ማስቀመጡንም ወይዘሮ አዳነች አስታውቀዋል። (ኤፍ.ቢ.ሲ)
| 0 |
32fb76e1d0d6693caad0cbaa68f1090a
|
32fb76e1d0d6693caad0cbaa68f1090a
|
የጨዋታ ሪፖርት | ፋሲል የውድድር ዘመኑን የመጀመርያ የሜዳ ጨዋታ በድል ተወጥቷል
|
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 4ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ቀጥለው ሲከናወኑ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረዉ የፋሲል ከተማ እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ በባለ ሜዳዎቹ 2-1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡9:00ሰዓት የጀመረው ጨዋታ በአስደናቂ የደጋፊ ድባብ ሲከናወን ፋሲል ከተማዎች በውድድር ዘመኑ የመጀመሪያ የሜዳ ላይ ጨዋታ በደጋፊያቸው ታጅበው ሶስት ነጥብ ማሳካት ችለዋል፡፡ጨዋታዉ ከመጀመሩ በፊት የፋሲል ከተማ ደጋፊዎች ለአዳነ ግርማ የማስታወሻ ስጦታ ሲያበረክቱ የደጋፊ ማህበሩም ለቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ሞቅ ያለ አቀባበል ሲያደርጉላቸው ተስተወሏል፡፡በጨዋታው ፋሲል ከተማዎች በሜዳ ላይ የተሻሉ የነበሩ ቢሆንም ያገኙዋቸውን የግብ እድሎች በመጠቀም ረገድ ክፋተት ነበረባቸዉ፡፡ ጨዋታው በተጀመረ በ12ኛ ደቂቃ ሳላዲን ሰኢድ የፋሲል ተከላካዮች እና ግብ ጠባቂው ዮሃንስ ሽኩር አለመግባባትን ተጠቅሞ ቅዱስ ጊዮርጊስን መሪ ማድረግ ችሏል፡፡ከግቡ መቆጠር በኋላ ፋሲሎች የአቻነት ግብ ለማግኘት ጥረት ቢያደርጉም ጠንካራ ሙከራ ለማድረግ 20 ደቂቃዎች ፈጅቶባቸዋል፡፡ አብዱራህማን ሙባረክ በ32ኛው እና 34ኛው ደቂቃ የሞከራቸው ኳሶች የሮበርት ኦዶንካራ ጥረት ታክሎባቸው ግብ ሳይሆኑ ቀርተዋል፡፡የመጀመርያው 45 ሊጠናቀቅ በተቃረበበት ደቂቃ ፋሲሎች የሞከሩት ሙከራ በተከላካዮች ሲመለስ ከ1 ጨዋታ ቅጣት የተመለሰው አብዱራህማን ሙባረክ አግኝቶት አፄዎቹን አቻ ማድረግ ችሏል፡፡በሁለተኛው ግማሽ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ሁለቱም ቡድኖች ኢላማቸውን የጠበቁ ሙከራዎች ማድረግ ያልቻሉ ሲሆን ቅዱስ ጊዮርጊሶች በተስፋዬ አለባቸው ፣ ፋሲሎች በአብዱራህማን ሙባረክ አማካኝነት ያደረጓቸው ሙከራዎች ኢላማቸውን ከሳቱ ሙከራዎች የሚጠቀሱ ነበሩ፡፡በ87ኛው ደቂቃ ቶጓዊው አጥቂ ኤዶም ሆሶውሮቪ በቅዱስ ጊዮርጊስ የግብ ክልል ተጠልፎ በመውደቁ የተሰጠውን የፍጹም ቅጣት ምት ራሱ ኤዶም መትቶ ፋሲልን ከመመራት ተነስቶ እንዲያሸንፍ ያስቻለችውን ኳስ ከመረብ አሳርፏል፡፡ ጨዋታውም በፋሲል ከተማ 2-1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ከጨዋታው መጠናቀቅ በኃላ የፋሲል ደጋፊዎች ደስታቸውን በመላዉ ከተማዋ ሲገልፁ አምሽተዋል፡፡—-
የጨዋታውን እንቅስቃሴ እና ድባብ የሚገልጹ ፎቶዎችን በዘገባው ለማካተት ያደረግነው ጥረት በኢንተርኔት መዘግየት ምክንያት ሳይሳካ ቀርቷል፡፡
—
| 1 |
f926b50c4bbef0f29cdec142abfd1636
|
6d4b2f12fcef28a1bd50b76015e891bb
|
ለዶክተር ነጋሶ የቀብር ሥነ ስርዓት ብሄራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ተቋቋመ
|
የቀድሞውን ገዢ ፓርቲም በማፍረስ የሀገሪቱ አፍሪካ ዲሞክራሲ ተቃውሞ ሰልፈኞች ያቀረቧቸውን ሁለቱን ዋና ዋና ጥያቄዎች አከናውነዋል።የሱዳን የፍትህ ሚኒስትር ነስረዲን አብደልባሪ በሰጡት ቃል ባለፈው ዓርብ የህዝባዊ ሥነ ስርዓት ህጉ መሰረዝና ብሄራዊ ኮንግሬስ ፓርቲ እንዲፈርስ የተሰጠው ድምፅ ለሱዳን አብዮት ትልቅ ድል ነው ብለዋል።በህዝባዊ ሥነ ስርዓት ደንቡ በርካታ ቤተሰቦች ተደብድበዋል ተዋክበዋል የታሰሩም አሉ ብለዋል፡፡
| 0 |
cc68a0d266eb8d7f810f38e3c16527b5
|
27c54e0e7f59671bb8a34e8c3da819fa
|
ሴካፋ U20 | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ ዩጋንዳ አመራ
|
ቶኪዮ በ2020 ለምታስተናግደው የኦሊምፒክ ውድድር ለማለፍ የመጀመርያ ማጣሪያ ጨዋታቸውን ትላንት በአዲስ አበባ ስታድየም ከዩጋንዳ ጋር አድርገው 3-2 ያሸነፉት ሉሲዎቹ ለመልሱ ጨዋታ ዛሬ ጠዋት ወደ ካምፓላ በረዋል።በፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሶፊያ አልማሙን የተመራው የልዑካን ቡድን 28 አባላት የያዘ ሲሆን 20 ተጫዋቾችን ጨምሮ የአሰልጣኝ ቡድን፣ የህክምና እና የህዝብ ግንኙነት በመያዝ ማለዳ 2:30 ላይ በረራውን አከናውኗል።ጨዋታው ቅዳሜ መጋቢት 28 ቀን 2011 ካምፓላ በሚገኘው ፊሊፕ ኦሞንዲ ስታድየም ከቀኑ 10:00 ሲከናወን ኢትዮጵያ የ3-2 ድሏን አስጠብቃ ወደ ተከታዩ ዙር ካለፈች በቀጣይ ካሜሩንን ትገጥማለች።
| 0 |
61eb3ff1fe4fb963f98b25aea517b6a8
|
61eb3ff1fe4fb963f98b25aea517b6a8
|
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የሰላም ጉባዔ
|
የሰላም ጉባዔው በዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች መካከል ተፈጥሮ በነበረው ግጭት የተቋረጠውን ትምህርት በጥሩ መንፈስ የማስጀመር ዓላማ ያለው ነው ተብሏል።የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የ2 ተማሪዎችን ሞት ተከትሎ ተዘግቶ የነበረ ሲሆን ባለፈው ሳምንት ሃሙስና አርብ ተማሪዎችን ዳግም መዝግቧል፣ በትላንትናው ዕለትም በይፋ ዳግም ትምህርት መጀመሩን አስታውቆ ነበር።በተያያዘ የዩኒቨርሲቲው ምክትል ፕሬዝዳንት ከሃላፊነት መነሳታቸውም ተገልጿል።
| 1 |
3324fb042342aed77287684983aa2855
|
8440f930134ac687768e24b869e31939
|
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ረቂቅ ደንቦች ላይ ውሳኔ አሳለፈ
|
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለመንግስት ሠራተኞች የደመወዝ ማስተካከያና የጡረተኞች አበል ጭማሬ ከጥር 1 ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆኑ ውሳኔ አሳለፈ።የሚኒስትሮች ምክር ቤቱ ዛሬ 22ኛ መደበኛ ስብሰባ አካሂዷል።በስብሰባው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽንን ለማቋቋም በተዘጋጀ ረቂቅ ደንብና ኢትዮጵያ ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር በተስማማችባቸው የብድር ስምምቶች ላይም ውሳኔዎችን አሳልፏል።ምክር ቤቱ ጽሕፈት ቤት ለኢዜአ በላከው መግለጫ፤ ለመንግስት ሠራተኞች የደመወዝ ማስተካከያ እንደሚደረግ ቃል በተገባው መሰረት ተጠንቶ የቀረበለትን ማስተካከያ ተግባራዊ እንዲሆን ወስኗል።የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር ለመንግስት ሠራተኞች ደመወዝ ማስተካከያ በተመለከተ ባቀረበው ጥናት ላይ ምክር ቤቱ ከተወያየ በኋላ ነው ከጥር 1 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን የወሰነው።በተጨማሪም በመንግስትና በግል ሠራተኞች ጡረተኞች የአበል ጭማሪ ላይ ከተወያየ በኋላ ከጥር 1 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን መወሰኑን መግለጫው አመልክቷል።የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲን የአደረጃጀት፣ የአሰራርና የሰው ኃይል ችግሮችን በመፍታት ተቋሙ ተልዕኮውን በውጤታማነት ለመፈጸም እንዲችል ጥናት መደረጉን መግለጫው አመልክቷል።በገበያ ሂሳብ ቤቶች የማልማት፣ የማከራየት፣ የመጠገንና የማስተዳደር ተልዕኮ ያለው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ተዘጋጅቶ መቅረቡንም አትቷል።ምክር ቤቱ በቀረበው ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ ማሻሺያዎችን በመጨመር ደንቡ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ እንዲወጣና በሥራ ላይ እንዲውል መወሰኑንም መግለጫው ያሳያል።ኢትዮጵያ በመስኖ ልማት፣ መጠጥ ውኃ፣ መንገድ ግንባታ፣ በኤሌትሪክ አገልግሎት እንዲሁም በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ተርሚናል ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ ከዓለም አቀፍ ድርጅቶችና ተቋማት ጋር ያደረገቻቸውን የብድር ስምምነቶች በተመለከተ መወያየቱ ተመልክቷል።ምክር ቤቱ ከአገሪቷ የብድር ስምምነቶች ጋር የሚጣጣሙ መሆናቸውን ተቀብሎ ይጸድቁ ዘንድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፉ መወሰኑንም መግለጫው ያመለክታል።(ኤዜአ)
| 0 |
d45cc04ad390a13769f813a69f5496c1
|
ff1a37de73177156d327f7ae268e112c
|
የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር፣ ከግንቦት 7 ተለየሁ ይላል
|
ባሕር ዳር፡ መስከረም 24/2012 ዓ/ም (አብመድ) ሰሞኑን በማዕከላዊ ጎንደር አካባቢ በተፈጠረ የሠላም መደፍስ የሰው ሕይወት ጠፍቷል፤ ንብረትም ወድሟል፡፡ በጠፋው የሰው ሕይወት እና በወደመው ንብረት ማዘናቸውን የአማራ ክልል የጀግኖች አርበኞች ማኅበር ሊቀ መንበር አቶ ዳኝነት አያሌው ገልጸዋል፡፡አቶ ዳኝነት ‹‹ሰሞኑን እየተፈጠረ ያለው ጉዳይ አሳዛኝ ነው፡፡ ቅማንት እና አማራ በምንም ዓይነት ሁኔታ ተለያይተው አያውቁም፤ የተጋባ የተዋለደ፤ በደም የተሳሰረ ሕዝብ ነው፡፡ ይሁን እንጅ የኢትዮጵያን አንድነት የማይወዱ ኃይሎች አንድ ሆነው የኖሩትን ሕዝቦች ለመከፋፈል፤ ልማቱም እንዲደናቀፍ፤ ፀጥታውም እንዲደፈርስ ለማድረግ የሚሸርቡት ሴራ እያጋጨው ነው›› ብለዋል፡፡የአማራ እና የቅማንት ሕዝቦች ለቅጥረኞች ቦታ ሳይሰጡ እና ክፍተት ሳይፈጥሩ አንድነታቸውን አጠናክረው መኖር እንዳለባቸውም ሊቀ መንበሩ መክረዋል፡፡ ‹‹አማራ እና ቅማንት አንድ ናቸው፤ የአንድ እናት ልጆች፤ ወንድማማቾች እንዲጣሉ ሲደረግ መንቃት ያስፈልጋል፤ እንድነታቸውንም ማጠናከር አለባቸው፤ የአማራ ሕዝብ ሠላሙን ነቅቶ መጠበቅ አለበት፤ ወጣቱም እየተሠራ ያለውን ሴራ በመገንዘብና መንቃት ይኖርበታል›› ብለዋል አቶ ዳኝነት ለአብመድ ሲናገሩ፡፡በሁለቱ ሕዝቦች መካከል እየገባ ልዩነት የሚፈጥረውን ወጣቱ መቀበል እና በስሜት መነዳት እንደሌለበትም አሳስበዋል፡፡
የአማራ ክልል ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ሙዚየም አስጎብኝ አቶ አበበ ማሞ ደግሞ ‹‹ድርጊቱ የሚያሳዝን ነው፤ ሕዝቡ የአባቶቹን ታሪክ ሊደግም ይገባዋል እንጅ እርስ በርሱ የሚጋጭ መሆን የለበትም› ብለዋል፡፡ ‹‹ከሦስት ዓመት ወዲህ እየሆነ ያለው ነገር አሳዝኖናል፤ የሰው ልጅ እየተጎዳ መሆኑን ስንሰማ ስሜታችንን ነክቶታል፤ አካባቢው በታሪክ የምንኮራበት ነው፤ እንዲህ በታሪክ የምንኮራበት አካባቢ ዛሬ እንዳለው አካባቢ መሆን የለበትም፤ በመሆኑም አካባቢው የአባቶቹን እና የቅድመ አያቶቹን ታሪክ ይዞ ነው መጓዝ ያለበት›› ብለዋል፡፡
| 0 |
d025d8ecc52791b5f74b6c22740388bc
|
4d251b3f0379d875f00842bad3ea5268
|
ሀዲያ ሆሳዕና የስታዲየም ማሻሻያ ግንባታውን አጠናቋል
|
ከከፍተኛ ሊግ ካደጉ ክለቦች መካከል አንዱ የሆነው ሀዲያ ሆሳዕና ሄኖክ አርፊጮን ከአንድ ዓመት በኋላ ወደ ቡድኑ መልሷል።የግራ መስመር ተከላካዩ ሄኖክ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ሆሳዕናን በመልቀቅ በወላይታ ድቻ ቆይታ ያደረገ ሲሆን ዳግም ለሁለተኛ ጊዜ ከቀድሞው አሰልጣኙ ጋር ያገናኘውን ዝውውር በማጠናቀቅ ወደ ክለቡ መቀላቀል ችሏል፡፡ የቀድሞ የቡድኑ አምበል ለአንድ ዓመት ውል ነው ነብሮቹን የተቀላቀለው።ሆሳዕና ከሄኖክ በተጨማሪ እስካሁን የአሰልጣኙ ግርማ ታደሰን ውል ለተጨማሪ አንድ ዓመት ሲያድስ ደስታ ጊቻሞ፣ ብሩክ ኤልያስ እና አብዱልሰመድ ዓሊን ወደ ክለቡ አምጥቷል፡፡
| 0 |
724d11d397066dd620f7c22dec056d4e
|
6b0cd990360a8f5499c16a48205abc8d
|
ደስታ ጊቻሞ ስሑል ሽረ አምርቷል
|
ስሑል ሽረ ለቀጣይ ዓመት የሚጫወትበት ሜዳ ደረጃን የማሻሻል ሥራ ለመጀመር የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ።በ2011 ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ያደገው ስሑል ሽረ የሜዳው ጨዋታዎቹን ሲያከናውንበት የነበረው ሽረ ስታዲየም የፕሪምየር ሊግ መመዘኛ የማያሟላ በመሆኑ በቀጣይ ዓመት ሜዳውን አድሶ ይቀርባል ወይስ ሌሎች ሜዳዎች ላይ ይጫወታል የሚለው አነጋጋሪ ነበር። በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ደንብ በፕሪምየር ሊጉ ጨዋታ እንዲደረግባቸው መመዘኛ የማያሟሉ ስታዲየሞች ለአንድ የውድድር ዓመት ብቻ አስተካክለው እንዲቀርቡ ጊዜ የሚሰጣቸው ሲሆን መመዘኛውን ካላሟሉ በተለዋጭ ሜዳ ጨዋታ ለማድረግ ይገደዳሉ። በዚህም ምክንያት ዘንድሮ ወልዋሎ የሜዳው ጨዋታዎቹ ወደ መቐለ እንደዞሩ የሚታወስ ነው።የመጀመርያዎቹን ሦስት የሜዳው ጨዋታዎች በገለልተኛ ሜዳ እንዲጫወት የተቀጣው ክለቡ በዚህ ዙርያ ያለውን ሁኔታም ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋል። “የመጀመሪያዎቹ ሦስት የሜዳችን ጨዋታዎችን ሜዳችን ላይ እንዳንጫወት ቅጣት አለብን። ይህንን ይግባኝ ብለናል፤ ነገር ግን ይግባኙ ውድቅ ከተደረግብን በትግራይ ኢንተርናሽናል ስታዲየም እንጫወታለን። ” ብለዋል።
| 0 |
8de22c3035107775d2e20b1a3616c91b
|
321b55cc3515462b646fbfbe97aad51a
|
በኬንያ የሚገኙ ስደተኞች በሀገሪቱ የኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ተሳትፎ ጥያቄ አቀረቡ
|
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 10/2012 ዓ.ም (አብመድ) የባሕር ዳር ከተማ አስተዳድር ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኃይሌ አበበ በሀገሪቱ የተነደፉ አዳዲስ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን መሪዎች እንዲገነዘቧቸውና እንዲተገብሯቸው ለማድረገ ስልጠና መስጠት ማስፈለጉን ገልጸዋል፡፡ ፓርቲው የሚከተላቸውን መርሆዎች፣ የሚተገብራቸውን እና የሚጠበቁ ውጤቶችን በአግባቡ ተገንዝቦ ተግባራዊ የሚያደርግ ጠንካራ እና ዘመኑን የሚመጥን የመሪ አቅም ለመገንባት በማስፈለጉ ስልጠናው መዘጋጀቱን አቶ ኃይሌ ገልጸዋል፡፡የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አብርሃም አለኸኝ እንደገለጹት ደግስልጠናው በሀገራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርገው በተዘጋጁ ሰነዶች ላይ የሚያተኩር ነው፡፡ የቀጣይ አቅጣጫም ይቀመጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ከዚህ በፊት 10 ሺህ የሚሆኑ ከፍተኛ እና መካከለኛ መሪዎች በክልል ደረጃ በስልጠናው መሳተፋቸው ተገልጧል፡፡ በቀጣይም ከ40 ሸህ በላይ በተለያዬ ደረጃ የሚገኙ መሪዎችን ለማሰልጠን መታሰቡን አቶ አብርሃም ገለጸዋል፡፡ የባሕርዳር ከተማ አስተዳድር የቀበሌና መሠረታዊ ድርጅት መሪዎች ስልጠና ከ400 በላይ ሰልጣኞች እየተሳተፉበት ነው፡፡ስልጠናው ከዛሬ ጀምሮ ለ5 ተካታታይ ቀናት እንደሚሰጥ መርሀ ግብሩ ያመላክታል፡፡ዘጋቢ፡- ዳግማዊ ተሠራ
| 0 |
4ab606f495653c72423e6310f5f2172f
|
90aeb5904055db1a82165a9647150957
|
ሀዋሳ ከተማ እና ሲዳማ ቡና በቅርቡ ካስፈረሟቸው ተጫዋቾች ጋር ተለያይተዋል
|
ለካሜሩኑ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ኒጀርን በደርሶ መልስ የሚገጥመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለሀያ አራት ተጫዋቾች ጥሪ ማድረጉን ፌዴሬሽኑ አስታውቋል፡፡ ከ24 ተጫዋቾች መካከል ሰዒድ ሀብታሙ፣ ዮናታን ፍስሀ፣ ግርማ ዲሳሳ እና ሚኪያስ መኮንን በዋናው ቡድን ደረጃ የመጀመርያ ጥሪ ሲደርሳቸው ይድነቃቸው ኪዳኔ እና ታደለ መንገሻ ከረጅም ጊዜ በኋላ ተጠርተዋል። አምበሉ ሽመልስ በቀለ ደግሞ ብቸኛው ከውጪ ሀገር ክለቦች የተመረጠ ተጫዋች ነው።የተመረጡ ተጫዋቾች ዝርዝርግብ ጠባቂዎች (3)ሰይድ ሀብታሙ (ጅማ አባጅፋር)
ተክለማርያም ሻንቆ (ኢትዮጵያ ቡና)
ይድነቃቸው ኪዳኔ (ወልቂጤ ከተማ)ተከላካዮች (7)ፈቱዲን ጀሚል (ኢትዮጵያ ቡና)
አህመድ ረሺድ (ኢትዮጵያ ቡና)
አስቻለው ታመነ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
ደስታ ደሙ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
አንተነህ ተስፋዬ (ሰበታ ከተማ)
ረመዳን የሱፍ (ስሑል ሽረ)
ዮናታን ፍሰሀ (ሲዳማ ቡና)አማካዮች (8)ታፈሰ ሰለሞን ( ኢትዮጵያ ቡና)
ሀይደር ሸረፋ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
ታደለ መንገሻ (ሰበታ ከተማ)
ግርማ ዲሳሳ (ባህርዳር ከተማ)
ይሁን እንዳሻው (ሀድያ ሆሳዕና)
ከነአን ማርክነህ (አዳማ ከተማ)
ሱራፌል ዳኛቸው ( ፋሲል ከነማ)
ሽመልስ በቀለ (ምስር አልመቃሳ /ግብፅ)አጥቂዎች (6)አማኑኤል ገብረሚካኤል (መቐለ70 እንደርታ )
መስፍን ታፈሰ (ሀዋሳ ከተማ)
አዲስ ግደይ (ሲዳማ ቡና)
አቤል ያለው (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
ሚኪያስ መኮንን (ኢትዮጵያ ቡና)
አቡበከር ናስር (ኢትዮጵያ ቡና)ጥሪ የደረሳቸው ተጫዋቾች የፊታችን ቅዳሜ በፌዴሬሽኑ በመገኘት ሪፖርት የሚያደርጉ ሲሆን ለዝግጅት ወደ ባህር ዳር እንደሚያመሩ ሶከር ኢትዮጵያ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል፡፡
© ሶከር ኢትዮጵያ
| 0 |
665e7f2e371c3c7d3ec2b14bce582b6b
|
75dd2ca58ab9ca2370aeeaffcdfa11d8
|
ማራዶና የተሳካ የአንጎል ቀዶ ህክምና ተደረገለት
|
“ጉዞ ሉሲ ለሰላምና ለፍቅር” በሚል ከአዲስ አበባ የተነሳው የሉሲ/ድንቅነሽ/ ቅሪተ አካል ትናንት ጠዋት አፋር ክልል ሰመራ ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት፡፡በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ሰመራ የደረሰው የሉሲ ቅሪተ አካል በብሄራዊ እርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላት በሆኑት በሻለቃ ደራርቱ ቱሉ እንዲሁም በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ አመራር ሙፍቲ ሃጅ ኡመር ኢድሪስ መሪነት ነው፡፡ከነዚሁ አባላት ጋር የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አህመድ አብዱቃድርና የቀድሞ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ እስማኤል አሊሴሮን ጨምሮ የተለያዩ ባለድርሻ አካላትም ይገኙበታል፡፡የሉሲ ቅሪተ አካል ሰመራ ሲደርስ የክልሉ ፖሊስ ማርሽ ቡድን የተለያዩ ጣዕመ-ዜማዎችን በማሰማትና የአፋር ወጣቶችም ባህላዊ ጭፈራዎች ደማቅ ቀባበል ተደርጎላታል፡፡በአቀባባሉ ስነስርዓት የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የሃገር ሽማግሌዎች፣ የኃይማኖት አባቶችና የሰመራ-ሎግያ አካባቢ ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡በቀጣይ ቅሪተ አካሉን በክልሉ የብሔር ብሔረሰቦች አዳራሽ በህዝብ እንደሚጎበኝ ፣ ስለሰላምና የህዝቦች አብሮነት እዲሁም ፍቅር የሚሰብኩ ህዝባዊ ውይይቶች እንደሚካሄዱ ለዝግጅቱ ከወጣው ፕሮግራም ማወቅ ተችሏል፡፡” ጉዞ ሉሲ ለሠላምና ለፍቅር” የሽኝት መርሃ ግብር ትናንት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሉሲ /ድንቅነሽ/ን ቅሪተ አካል ወደ መገኛዋ አፋር ክልል መሸኘቱ በወቅቱ ተገልጿል፡፡ይህንን መርሃ ግብር ያዘጋጀው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴርና ከሌሎች ተባባሪ አካላት ጋር መሆኑ ታውቋል፡፡በአፋር ክልል አዋሽ ሸለቆ ውስጥ በሚገኝ ሃዳር በተሰኘ አካባቢ የተገኘው የሉሲ ቅሪተ አካል ኢትዮጵያ የሰው ልጅ መገኛ ምድር መሆኗን አረጋግጧል።(ኢዜአ)
| 0 |
8eaa46b00742c26b3cdc9cef86ce4fa0
|
d7bbbd82a635b0c8f7f1eeaceeb99b00
|
ኦባማ “ትራምፕን ለማስገደል አሲረዋል” የሚለው የጎግል መረጃ እያነጋገረ ነው
|
የአዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የሚካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ የተሳሳተ ትርጓሜ የመስጠት ዝንባሌ እንዳለ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል።የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለውን ህግን የማስከበር ዘመቻን አስመልክቶ በሚተላለፉ የተሳሳቱ መልእክቶች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥቷል።የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ማብራሪያ ከሰጠባቸው ጉዳዮች ውስጥም “ኢትዮጵያ ወደ እርስ በርስ ጦርነት እየገባች ነው” የሚለው አንዱ ነው።የህግ ማስከበር ዘመቻው ግልፅ እና የተወሰነ ግብ ያለው ነው ያለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ፥ ዋናው አላማውም የፅንፈኛው ህወሓት አባላትን ለህግ ማቅረብ ነው፤ ዘመቻውም በቅርቡ ይጠናቀቃል ብሏል።“የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የትግራይ ከተሞችን እየደበደበ ነው እና ሰራዊቱ መቀሌን በአየር እየደበደበ ነው የሚለው ሌላኛው የተሳሳተ መሆኑን በመጥቀስ ማብራሪያ የሰጠበት ነው።እንዲሁም “በመቀሌ ከተማ በሚካሄደው ዘመቻ ምህረት የለም” ተብሏል በሚል የሚሉ የተሳሳቱ ትርጓሜ የተሰጠባቸው መረጃዎች መሰራጨታቸውንም አስታውቋል።
| 0 |
1e04e748f475a4b6a1d626045e7195b4
|
e798c3dc88f6cdec39d753ece4b59897
|
የደቡብ ክልል የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት እያካሄዱ ነው
|
አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በደሴ ፣ኮምቦልቻ እና ድሬዳዋ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ውይይቱ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱን ለማጠናከርና ህዝቡ በህወኃት በሚነዙ አፍራሽ እና መሰረት የሌላቸው መረጃዎች ሳይደናገር በአብሮነት የመኖር እሴትን እንዲያጠናክር ያለመ ነው ተብሏል።የሳይንሰ እና ክፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ሙሉ ነጋ እና የትግራይ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ኃላፊ አቶ ነብዩ ሱሁል ሚካኤል ውይይቱን መርተዋል።በከተሞቹ የሚገኙ የትግራይ ክልል ተወላጆች ነባራዊ ሁኔታውን ተገንዝበው ኢህአዴግ ከግንባር ወደ ውህደት የመጣበትን አስፈላጊነት እንዲረዱ የመነሻ ጽሁፍ ቀርቧል።ከዚህም ባሻገር የብልጽግና ፓርቲ ፍልስፍና፣ ዓላማ እና የትኩረት አቅጣጫዎች እንዲሁም ህወኃት እየሄደበት ያለውን አፍራሽ አካሄድ ግልጽ የሚያደርጉ ነጥቦችም ቀርቧል።ውይይቱ የትግራይ ህዝብ ከብልጽግና ፓርቲ ሀገራዊ ሂደት አንጻር እንዴት እንደሚታይ ህብረ ብሄራዊ አንድነትን ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይም ማተኮሩ ነው የተገለጸው።በተመሳሳይ በድሬዳዋ ከተማ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች የፌዴራል መንግስትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔዎች የትግራይን ህዝብ ለመጉዳት ያለመ ነው እያሉ ህዝቡን ለማደናገር ጥቂት በህወኃት አመራሮችና ሚዲያዎች የከፈቱት ዘመቻ ላይ የውይይትና ምክክር መድረኮችን በማዘጋጀት ግልጽነት ሊፈጠር ይገባል ብለዋል፡፡የህወኃት አመራሮች የትግራይን ህዝብ አይወክሉም ያሉት ተሳታፊዎቹ የትግራይን ሕዝብ ባልተገባ መንገድ ቀስቅሰው ወደ ጦርነት ለማስገባት የሚያደርጉትን ውዥንብር የፌዴራል መንግስት እርምጃ በመውሰድ ህገ ወጦችን ከህዝቡ መነጠል አለበትም ብለዋል፡፡በአንድነት ናሁሰናይ
| 0 |
ac6532d7c7bd718a62b50525f7f835ab
|
c21dc328e8a7c0a6d51c0dfc60c42c68
|
በኢትዮጵያ ከ2.5 ሚሊየን በላይ ሕዝብ መፈናቀሉ ተረጋገጠ
|
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማዋን የ2012 በጀት 2 ቢሊየን 834 ሚሊየን 440 ሺህ ብር አድርጎ አፀደቀ፡፡የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ የቆየውን 2ኛ የስራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ጉባኤ በትናንትናው ዕለት አጠናቋል፡፡መደበኛ ጉባኤው በአስተዳደሩ የ2011 በጀት አመት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ውይይት ማድረጉ ነው የተነገረው፡፡በጉባኤው ማጠናቀቂያ ላይም ምክር ቤቱ ለሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ ሃላፊነት በእጩነት የቀረቡት የወይዘሮ ከሪማ አሊን ሹመት አፅድቋል፡፡
| 0 |
5374fbe88733d72666c78a478eb0e8cc
|
5374fbe88733d72666c78a478eb0e8cc
|
በረቂቅ የንግድ ህግ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ
|
በሚኒስትሮች ምክር ቤት ፀድቆ ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተላከው ረቂቅ የንግድ ህግ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ፡፡1952 ዓ.ም የወጣውና ከ60 ዓመታት በላይ ሲያገለግል የቆየው የንግድ ህግ ሀገሪቱ ከደረሰችበት የንግድ እንቅስቃሴና ዘርፉ ከሚፈልገው አሰራር አንፃር ክፍተቶች ስለነበሩበት እንዲሻሻል ሆኗል፡፡የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የህግ ጥናት፣ ማርቀቅና ማጠቃለል ዳይሬክተር ጀነራል አቶ በላይሁን ይርጋ ከዚህ ቀደም የነበረው የንግድ ህጉ እስካሁን በተግባር ያልተፈተሹ ድንጋጌዎችን መያዙ እንደ ዋንኛ ክፍተት መቀመጡንና ሌሎች ክፍተቶችም በህጉ መኖራቸውን ተናግረዋል፡፡ከተለያዩ ተቋማት የመጡ ባለድርሻ አካላት በረቂቅ ህጉ ላይ ቢካተቱና ቢሻሻሉ ያሏቸውን የተለያዩ ሀሳቦች ያቀረቡ ሲሆን፣ የንግድ ህጉ አርቃቂ ቡድን አባል የሆኑት ዶ/ር ስዩም ዮሐንስ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል፡፡በተጨማም በስራ ላይ ያለው የንግድ ህግ ነጋዴ ማነው? በሚለው ላይ ትርጓሜ ሲሰጥ ጥቂት የስራ መስኮችን በማካተቱና አዲስ ለተፈጠሩ ስራዎች ዝግ በመሆኑ ረቂቁ ላይ ተሻሽሎ እንዲቀርብ መደረጉንም ዶ/ር ስዩም ተናግረዋል፡፡በረቂቅ ህጉ ላይ ከባለድርሻ አካላት ግብዓት የመሰብሰብ ሂደቱ የሚቀጥል ሲሆን፣ የተሰበሰቡ ግብዓቶች ከተካተቱበትና ማሻሻያዎች ከተደረገበት በኋላ ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ (በትዕግስት ዘላለም)
| 1 |
3287c57a3e3c2f8de3abaf1bfb5edb69
|
3287c57a3e3c2f8de3abaf1bfb5edb69
|
የትራምፕ የፌደራል ኃይል ስምሪትና የከንቲባዎች ተቃውሞ
|
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ወንጀልና ህገወጥነት ሰፍኖባቸው ጨርሶ ከቁጥጥር ውጭ ሆነዋል ብለው ወደጠሯቸው ወደ ቺካጎና ዴሞክራት ከንቲባዎች ወደሚያስተዳደሯቸው ሌሎች ከተሞች የፌደራል ኃይሎችን የማሰማራት እቅዶቻቸውን ገፍተውበታል፡፡ሃገሪቱ ቀውስ ውስጥ ናት የሚለውን በምርጫ ቅስቀሳቸው ለማጉላት ክፍለ ግዛቶችን በፌዴራል ኃይል የመቆጠጠር ፖሊሲያቸውን ለጥቅምቱ ምርጫ “የህግና ሥርዐት መሪ” እጩ ተብለው ለማሸነፊያ እየጠቀሙበት ነው በማለት በዋይት ሓውስ የቪኦኤ ዘገቢ ፓትሲ ውዳክስዋራ ዘገባ ነው።
| 1 |
79b525a3053fb9476c82ec98fbf4fb94
|
79b525a3053fb9476c82ec98fbf4fb94
|
የሽሬ-ዓዲ ጎሹ-ሑመራ-ሉግዲ የመጀመሪያ ምዕራፍ የመንገድ ግንባታ ተጠናቀቀ
|
Normal 0 false false false MicrosoftInternetExplorer4 /* Style Definitions */
table.MsoNormalTable
{mso-style-name:”Table Normal”;
mso-tstyle-rowband-size:0;
mso-tstyle-colband-size:0;
mso-style-noshow:yes;
mso-style-parent:””;
mso-padding-alt:0in 5.4pt 0in 5.4pt;
mso-para-margin:0in;
mso-para-margin-bottom:.0001pt;
mso-pagination:widow-orphan;
font-size:10.0pt;
font-family:”Times New Roman”;
mso-ansi-language:#0400;
mso-fareast-language:#0400;
mso-bidi-language:#0400;}መንገዱ ከትግራይ ብሔራዊ ክልል ሽሬ ከተማ በመነሳት ሸራሮ፣ ዓዲ ጎሹ፣ ሑመራ ማይካድራና ሌሎችም ትናንሽ ከተሞችን አቋርጦ የሚሄድ እንደሆነም ገልጸዋል።ይኸው መንገድ የኢትዮጵያ አዋሳኝ ወደ ሆነችው የሉግዲ ከተማ የሚዘልቅ በመሆኑ የግንባታው መጠናቀቅ የአካባቢውን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴ እንዲነቃቃ በማድረግ በኩል ፋይዳ የላቀ መሆኑን ዳይሬክተሩ አመልክተዋል።ሉግዲ ከጎረቤት አገር ሱዳን በቅርብ ርቀት የምትገኝ ከተማ እንደመሆኗ በሁመራ አካባቢ በሰሊጥና በሌሎች ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶችን በማምረት ለተሰማሩ ባለኃብቶች ቀልጣፋ የንግድ ትስስር ለመፍጠር መንገዱ ወሳኝ እንደሆነ ነው አቶ ሳምሶን ያስታወቁት። በአሁኑ ወቅት የመንገዱ የመጀመሪያው ክፍል ግንባታ ሙሉ ለሙሉ የተጠናቀቀ ሲሆን ለግንባታውም ከ6 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጓል ብለዋል።የሽሬ-ዓዲ ጎሹ-ሑመራ-ሉግዲ ሁለተኛው ክፍል የመንገድ ፕሮጀክት 168 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ሲሆን በአሁኑ ወቅት የግንባታው 85 በመቶ መጠናቀቁን አቶ ሳምሶን ገልጸዋል። ከመንገዱ አጠቃላይ ሽፋን 134 ኪሎ ሜትር ያህሉም ሙሉ በሙሉ አስፋልት ሲለብስ ለመንገዱ ግንባታም ከ1 ቢለዮን ብር በላይ በጀት ተመድቦለታል።አጠቃላይ የመንገድ ፕሮጀክቱ በመጪው ታህሳስ ወር ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለአገልግሎት ሲበቃ ከሽሬ ተነስቶ ሑመራና ማይከድራ ለመድረስ 10 ሰዓት ይወስድ የነበረው ወደ 4 ሰዓት ዝቅ እንዲል የሚያደርገው ይሆናል። መንገዱ ለጉዞ ይወስድ የነበረውን ጊዜ ከማሳጣሩ ባሻገር ከሱዳን የሚያገናኝ በመሆኑ ለአካባቢው የተፋጠነ ዕድገትና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ይጠበቃል። እንደ ኢዜአ ዘገባ የአካባቢው ኅብረተሰብና የመስተዳድር አካላትም በግንባታው ሂደት እንዳሳዩት ሁሉ መንገዱን በመንከባከብ በኩል የድርሻቸውን እንዲወጡ ባለሥልጣኑ ጠይቋል።
| 1 |
4d5db8d1ae4a281243f8d6ef565068e5
|
4d5db8d1ae4a281243f8d6ef565068e5
|
የሳውዲ ተመላሾችን በዘላቂነት ለማቋቋም መንግሥት ትኩረት ሠጥቶ እየሠራ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
|
የሳዑዲ ተመላሾች አገራቸው ገብተው በዘላቂነት የሚቋቋሙበትን ሁኔታ መንግስት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም ለዋሚኮ እንደገለጹት መንግሥት በተቀሩት አስራ አንድ ቀናት ውስጥ ተመላሾች ያለምንም ችግር አገራቸው እንዲገቡ እየሠራ ነው ፡፡እስካሁን ባለው መረጃም 82 ሺ 343 ኢትዮጵያውያን ለመመለስ የጉዞ ሰነድ የወሰዱ ሲሆን ከሠላሳ ሺህ በላይ የሚሆኑት አገራቸው ገብተዋል ብለዋል አቶ መለስ ፡፡ስደተኞችን ከመመለሱ ስራ ጎን ለጎን ወደ ትውልድ ቀዬያቸው አቅንተው ከቤሰቦቻው ጋር እንዲገናኙ የማድረጉም ስራ ከክልል መንግስታት ጋር እየተሰራበት እንደሆነም ቃል አቀባዩ ተናግረዋል፡፡
| 1 |
3a6da4e0db37a214f46c9e4e9eab535e
|
8cc0fe6844cef1c794824c6bf580df66
|
የቀድሞ እና የአሁን የኢትዮጵያ ቡና ተጫዋችች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
|
አሜሪካ ለኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት 2.9 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ ድጋፍ አደረገችአሜሪካ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትን አቅም ለማጠናከር የሚውል የሥልጠና እና የቁሳቁሶች ድጋፍ ማድረጓን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታወቀ።በዚህ ወር አሜሪካ የመከላከያ መሥሪያ ቤት 2.9 ሚሊየን ዋጋ የሚያወጣ የሥልጠናና የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል። ድጋፉ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በሶማሊያ የሚንቀሳቀሰውን አል-ሻባብ እና ሌሎች አሸባሪ ቡድኖች የሚያደርሱትን አደጋ ለመመከት የሚያደርገውን ጥረት ለመደገፍ መሆኑን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲው ገልጿል።ድጋፍ ከተደረጉ ቁሳቁሶች መካከልም ላንድ ክሩዘር ተሽከርካሪዎች፣ የወታደር ተሽከርካሪዎች፣ አምቡላንስ፣ የጭነትና የነዳጅ መኪናዎች፣ የውሃ ማጠራቀሚያዎች፣ ለዘመቻ ማዕከላት የሚሆኑ ኮምፒዩተሮች እና ለምሽት አሰሳ የሚውሉ መሳሪያዎች ይገኙበታል።የአሜሪካ መከላከያ መሥሪያ ቤት ከኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስቴር ጋር በትብብር እየሰራ መሆኑን የገለፀው ኤምባሲው፤ የተደረገው ድጋፍም የዚሁ አካል መሆኑን አስታውሷል። አሜሪካ እና ኢትዮጵያ የወታደራዊ ስልጠና፣ የሰላም ማስከበር እንዲሁም የፀረ ሽብር ዓላማዎችን የሚደግፉ የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን ያካተተ ለረዥም ጊዜ የቆየ አጋርነት ፈጥረዋል።
| 0 |
a4a02565c3403c2436f97d4a58b5684c
|
2f0bd0c0b67598a15e3f9aba63994d0c
|
የትግራይ ክልላዊ መንግሥት መግለጫ በወቅታዊ ጉዳይ
|
በአማራ ክልል አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ጃዊ ወረዳ ፈንድቃ ከተማ ጣና በለስ የስኳር ልማት ፕሮጀክ ሰራተኞች እሁድ ዕለት ጥቃት ተፈፅሞ ሦስት ሰዎች ከተገደሉና ሌላ አንድ ሰው ላይ ከባድ ጉዳት እንደደረሰ የክልሉ መንግሥትና ለደኅንነታቸው የሰጉ ምስክሮች ተናገሩ።ህይወታችን አደጋ ላይ ስለሆነ የሚመለከተው አካል ከሥፍራው ያስወጣን ሲሉ በሥፍራው የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች ተማፀኑ።በትናንትናው ዕለት የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ጥቃቱን በማውገዝ አጥፊዎች ህግ ፊት እንዲቀርቡ ለፌደራል መንግሥትና የክልሉ መንግሥት ጥሪ ማቅረቡ ይታወሳል።የአማራ ክልል መንግሥት ሁኔታውን የሚያጣራ ቡድን ልኮ ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ መደረጉን የአማራ ክልል መንግሥት ቃል አቀባይ በፌስቡክ ገፃቸው አስፍረዋል።።
| 0 |
d9f241b71dd2a5b59f72e2d924db0afa
|
29063584efaf396d2971803b6a85b25a
|
በቃፍታ ሽራሮ ብሔራዊ ፓርክ ሰደድ እሳት አጋጠመ
|
በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ ዳግም የተቀሰቀሰውን እሳት ለማጥፋት ከኬንያ ሄሊኮፕተር ለመዋስ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው በዘላቂነት ችግሩን ለመፍታትም ሀገሪቱ የራሷን የእሳት ማጥፊያ ሄሊኮፕተር እንዲኖራት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየተሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡ቃጠሎውን ለማጥፋት ህብረተሰቡ ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ መሆኑን የፓርኩ የቁጥጥር ሓላፊ አቶ ሲሳይ መኳንት ገልጸዋል፡፡ከዚህ ጋር ተያይዞ የፌዴራል መንግስት የተጠየቀውን የተሽከርካሪ፣ የነዳጅና የጎማ ድጋፍ ማድረጉም ተገልጿል፡፡የእሳት ቃጠሎው በደጋማው እና በሜዳማው የፓርኩ አካባቢ የቀነሰ ቢመስልም በቆላማው አካባቢ መቀጠሉ ተጠቁሟል፡፡አካባቢው ተራራማና ገደላማ መልክአ ምድር ያለው በመሆኑ እሳቱን በፍጥነት ለመቆጣጠር እንደከበደም ነው አቶ ሲሳይ የገለፁት፡፡(ምንጭ፡- ኢቢሲ)
| 0 |
773e3341ad1c6f35084da2e4efa76347
|
756485a24e7b51b0a7c7d1e2fb4f2055
|
የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሀመት ለገና በዓል የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ
|
ቻዳዊው ሙሳ ፋቂ መሃማት የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ።በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 28ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ነው ሙሳ ፋቂ መሃማት ህብረቱን ለቀጣይ አራት አመታት በሊቀመንበርነት ለመምራት የተመረጡት።ጋናዊው ክዌሲ ቋርቴይ ደግሞ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው ተሹመዋል።ምርጫው እስከ 7ኛ ዙር የተካሄደ ሲሆን በመጨረሻው ዙር ነው ቻዳዊው ሙሳ ፋቂ መሃማት ያሸነፉት። የ56 አመቱ ሙሳ መሃማት እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ከ2003 እስከ 2005 የቻድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ማገልግል ችለዋል።ፖለቲካኛው ሙሳ ከ2007 እስከ 2008 ባለው ጊዜም የሀገሪቱ የኢኮኖሚ፣ የማህበራዊና የባህል ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሆነው ሰርተዋል።በዚያው ዓመት የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ማገልገላቸው ግለ ታሪካቸው ያሳያል።ሙሳ የአገሪቷን ሁለት ተቋማት በሚኒስትርነት የመሩና የቻድ የስኳር ኩባኒያንም በዋና ዳይሬክተርነት መምራታቸው ታውቋል።የፕሬዚዳንት ኢድሪስ ዴቢ ካቢኔ ዳይሬክተርና የ2001 ምርጫ ዘመቻ ኃላፊ ሆነውም አገልግለዋል።የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሚና መሐመድ፣ ቦትስዋናዊቷ ፔሎኖሚ ቬንሰን-ሞታይ፣ የኢኳቶሪያል ጊኒ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አጋፒቶ ምባ ሞኩይ እና ሴኔጋላዊው ዶክተር አብዱላዪ ባዚልይ ከሙሳ ፋቂ መሃማት ጋር ህብረቱን በሊቀመንበርነት ለመምራት ተፎካክረዋል።ዶክተር ኒኮሳዛና ድላሚኒ ዙማ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽንን ላለፉት አራት አመታት በሊቀመንበርነት መምራታቸው ይታወቃል- ።
| 0 |
6cf05c4729adacc4239381da24916a36
|
24f91f9536a58e6a557e9f6ed6d09a67
|
የኤርትራ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ
|
አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 12 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ እና ልኡካቸው የሁለት ቀን ይፋዊ የኤርትራ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ሐምሌ 12 ቀን 2012 ማምሻውን አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ጉብኝቱ የኢትዮጵያንና የኤርትራ የሰላም ስምምነት አዲስ ምዕራፍ ከተደረሰ እና የሀገራቱ መልካም ጉርብትናና የዲፕሎማሲያዊ የግንኙነት ከተበሰረ ሁለት ዓመት በኋላ የተካሄደ ነው፡፡ሁለቱ መሪዎች በሁለትዮሽ እና በቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ እንዲሁም የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችንም ጎብኝተዋል፡፡
| 0 |
a4fee5411df07a55b64050f3e408cf3e
|
a4fee5411df07a55b64050f3e408cf3e
|
ኢትዮጵያ በአቢዬ በተናጠል የተካሄደውን ህዝበ ውሳኔ እንደማትቀበለው አስታወቀች
|
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 23/2006 (ዋቀኢማ) – በአዲስ አበባ በሁለቱ ሱዳኖች መካከል ለተፈረመው የሰላም ስምምነት ተፈፃሚነት ኢትዮጵያ ከሁለቱ ሱዳኖች ጋር ተባብራ እንደምትሰራ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ገለፁ፡፡የሱዳኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ካርቴን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ በአብዬ መፃዒ እጣ ፈንታ ዙሪያ በተናጠል የተካሄደውን ህዝበ ውሳኔ መንግስታቸው እንደማይቀበለው ገልፀውላቸዋል፡፡ኢትዮጵያ በአገሮቹ ሰላም ለማስፈን በአዲስ አበባ የተደረሰው ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንዲሆን እንደምትፈልግም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ገልጸዋል።በአብዬ ሕጋዊ ዕውቅናና ዓለም አቀፍ መስፈርት የማያሟላውን ውሳኔ ሕዝብ እንደማትቀበለውም አስታውቀዋል።በደቡብ ሱዳን ጋባዥነት ወደ ጁባ የተጓዙት የሱዳኑ ፕሬዝዳንት አል በሽር በሁለቱ ሱዳኖች መካከል ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ የሚያትት መልዕክት ይዘው ነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አሊ ካርቴ ኢትዮጵያ የገቡት፡፡በተጨማሪም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በመጪው ታህሳስ የመጀመሪያ ሳምንት በሱዳን ካርቱም ስለሚካሄደው የጋራ ኮሚሽን ጉባዔ ዙሪያም ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ጋር ተወያይተዋል፡፡ኢትዮጵያ ከሱዳንና ከደቡብ ሱዳን ጋር ባላት ጠንካራ ወዳጅነት ሁለቱን ሱዳኖች እያወዛገበ ባለው አብዬ ግዛት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የተሰማራው የሰላም አስከባሪ ኃይል በብቸኝነት ያሰማራች አገር መሆኗ ይታወቃል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
| 1 |
16e81e25011786bee645553a3a99d992
|
49a3ba276d9828669e378e3ba0bcbe46
|
በፒትስበርግ በግድያ የተከሰሰው ፍ/ቤት ቀርቦ "ጥፋተኛ አይደለሁም" አለ
|
ባሕር ዳር፡- ጥር 17/2012ዓ.ም (አብመድ) በቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ወምበራ ወረዳ ሰዎችን በመግደል እና በማፈናቀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች መያዛቸውን የክልሉ የሰላም ግንባታ እና ጸጥታ ቢሮ ገልጧል፡፡ባለፈው ጥር 8/2012 ዓ.ም በቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ወምበራ ወረዳ ኮንግ ቀበሌ በሰላማዊ ዜጎች ላይ ጥቃት መፈጸሙን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ በጥቃቱም የሰዎች ሕይወት አልፏል፤ ንብረት ወድሟል፤ ብዙዎችም ተፈናቅለዋል፡፡በድርጊቱ የተጠረጠሩ ሰዎች በአካባቢው ማኅበረሰብ ጥቆማ፣ በፌዴራል ፖሊስ እና በመከላከያ ሠራዊት አባላት ክትትል ትናንት ጥር 16/2012 ዓ.ም እንደተያዙ የልልሉ የሰላም ግንባታ እና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አበራ ባዬታ በተለይ ለአብመድ ገልጸዋል፡፡በቁጥጥር ሥር የዋሉት 13 ግለሰቦች ናቸው፤ ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ በግድያ፣ ቀሪዎቹ ደግሞ ንብረት በመዝረፍ የተጠረጠሩ ናቸው ብለዋል አቶ አበራ፡፡በግድያ ከተጠረጠሩት ውስጥ አንደኛው ከአንድ የእጅ ቦምብ ጋር እንደተያዘም ነው ያስታወቁት፡፡ እንደ ቢሮ ኃላፊው መረጃ ቀሪ ዘጠኝ ተጠርጣሪዎችን ለመያዝ የፀጥታ አካላትና የአካባቢው ማኅበረሰብ በጋራ እየሠሩ ነው፡፡አሁን ላይ የመከላከያ ሠራዊት አባላት፣ የፌዴራል ፖሊስ፣ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች እና የአካባቢው የጸጥታ አካላት ሕዝቡን እያረጋጉ እንደሆነና ከተጎጅዎች ጋርም ውይይት እየተደረገ መሆኑን አቶ አበራ ተናግረዋል፡፡
| 0 |
bf81125ed0e7fff5ed05fdb68fae01ff
|
2a3c4e9770c66b92b70a3beab8dda0d3
|
በደሴ ከተማ የሚገኙ የሙስሊሙ ማኅበረሰብ አባላት በእምነት ተቋማት ላይ የደረሰውን ጥቃት አወገዙ፡፡
|
ኦሮምያ የተለያዩ አካባቢዎች በእምነት መሪዎች ላይ እየደረሰ ነው ያለው ጥቃት እንደሚያሳስበው በመግለፅ መንግሥት አጣርቶ አፋጣኝ እርምጃ እንዲወስድ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሥራ አመራር ቦርድ ባወጣው መግለጫ አሳስቧል።በሌላ በኩል “የሥራ አመራር ቦርድ ፅህፈት ቤቱ ያወጣው መግለጫ በጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት ከሚመራው የኡለማዎች ምክር ቤት ዕውቅና ውጪ ነው” ሲል የኡለማዎቹ ምክር ቤት ተቃውሟል። “ቦርዱ እንዲህ ዓይነት መግለጫ የማውጣት ሥልጣንም የለውም” ብሏል ምክር ቤቱ አክሎ።የኦሮምያ ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ በበኩሉ ሀሳሳ ላይ የተፈጠረው ስህተት መሆኑን መገምገሙን እና በሌሎች አካባቢዎች የተከናወነው ግን ሕግን የማስከበር ሥራ እንደሆነ ገልጿል።
| 0 |
5e937b0458d42c1407eb3d6962413a6e
|
7158cc20941d28d44982457563d913e8
|
ኢትዮጵያ ሰፊ የሰው ኃይልና የገበያ ዕድል የያዘች ምቹ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ናት – ጠ/ሚ ጀስቲን ትሩዶ
|
አዲስ አበባ፣መጋቢት 4፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ባለቤት ሶፊ ትሩዶ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ።የጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለቤት ከለንደን ከተመለሱ በኋላ የቫይረሱ ምልክት ባለፈው ረቡዕ ምሽት ላይ እንደታየባቸው ተገልጿል።በተደረገላቸው ምርመራም ቫይረሱ የተገኘባቸው ሲሆን፥ ለብቻቸው እንዲቆዩ መደረጉም ነው የተገለጸው።ጠቅላይ ሚኒስትር ትሩዶ የቫይረሱ ምልክት ባይታይባቸውም ራሳቸውን አግልለው ስራቸውን ይሰራሉ ተብሏል።ጠቅላይ ሚኒስትር ትሩዶ በትዊተር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ እስከተወሰነ ጊዜ ድረስ ከህብረተሰቡ ጋር ያለኝን ግንኙነት እንድገድብ ምክር ተሰጥቶኛል ብለዋል።በአሁኑ ጊዜ በካናዳ 103 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መጠቃታቸው ተነግሯል።በሌላ በኩል የብራዚል ፕሬዚዳንት ጃየር ቦልሶናሮ ረዳት ፋቢዮ ዋጂንጋርተን በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።ባለስልጣኑ ባለፈው ቅዳሜ በአሜሪካ ፍሎሪዳ ከፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ለስራ ስብሰባ መገናኘታቸውን መረጃዎች ያመላክታሉ።የፕሬዚዳንት ቦልሶናሮ ልጅ ኤድዋርዶ ቫይረሱ በረዳታቸው ላይ ከተገኘ በኋላ አባቱ ምርመራ ማድረጋቸውንና ውጤቱን በመጠባበቅ ላይ መሆናቸውን ገልጿል።የኮሮና ቫይረስ ስርጭት የስፖርቱን ዓለም ያዳረሰ ሲሆን፥ የአርሰናሉ አሰልጣኝ ሚካኤል አርቴታ እና የቼልሲው ተጫዋች ሀድሰን ኦዶይ የቫይረሱ ተጠቂዎች ሆነዋል።ከዚህ ባለፈም የማንቼስተር ሲቲው ተከላካይ በርናንድ ሜንዲ የቤተሰቡ አባላት ሆስፒታል በተደረገላቸው ምርመራ የቫይረሱን ምልክት ማሳየታቸውን ተከትሎ ራሱን ማግለሉም ተሰምቷል።በተጨማሪም ስማቸው ያልተጠቀሰ ሶስት የሌሲስተር ሲቲ ተጫዋቾች የቫይረሱን ምልክት በማሳየታቸው ራሳቸውን አግልለዋል።ምንጭ፦ ቢ.ቢ.ሲ እና አልጀዚራትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 0 |
44d5813fbc705f04a61027b108464a0a
|
44d5813fbc705f04a61027b108464a0a
|
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የ9 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን ዛሬ ገምግሟል ፡፡
|
በባለስልጣን መስራቤቱ የሶስተኛው የሩብ አመት የእቅድ አፈጻጻም ሪፖርት የቪዲዮ ኮንፈረንሱ ላይ የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች ዳይሬክተሮች አማካሪዎችና የቡድን መሪዎች ታድመዋል።በሪፖርቱም ባሳለፍነው 9 ወራት በዋና መንገዶች ማጠናከርና ደረጃ ማሻሻል 77 ኪ .ሜ መንገድ እና በአገናኝ መንገዶች ደረጃ ማሻሻልና ግንባታ እንዲሁም በመንገዶች ከባድ ጥገና 1 ሺህ 183 ኪ .ሜ ተሰርቷል ተብሏል፡፡በተመሳሳይም በመንገዶች ወቅታዊ ጥገና 377 ኪ. ሜ እና በመደበኛ ጥገና 6 ሺህ 519 ኪ .ሜ ማከናወን የቻለ ሲሆን በድምሩ 8 ሺህ 156 ኪ .ሜ በላይ የፊዚካል የመንገድ ግንባታ ስራዎችን ማከናወኑ ተገልጿል፡፡ በዚህም ባሳለፍነው ዘጠኝ ወራት አጠቃላይ አፈጻጻሙ በዋና ዋና የመንገድ ግንባታ ስራዎች 70 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል።በውይይቱም ለመንገድ ፕሮጀክቶች መዘግየት መንስኤዎች ከወሰን ማስከበር እና ከካሳ ክፍያ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች እንዲሁም የተቋራጮች አቅም ማነስ ዋነኛዎቹ መሆናቸው ተጠቅሷል፡፡የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር ሃብታሙ ተገኘ በዘርፉ ያሉ መሰል ችግሮችን ለመቅረፍ በተለይም ከባለድርሻ አካላት ጋር አሁንም በቅርበት በመስራት የዘርፉን አፈጻጻም ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ ትኩረት እንደሚደረግ ተናግረዋል ።በበጀት አመቱ ዕቅድ ከተያዘላቸው የመንገድ ግንባታ ጨረታዎች መካከል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 15 የመንገድ ፕሮጀክቶች የግንባታ ውል ስምምነት የተፈረመ ሲሆን በተጨማሪም የ42 ፕሮጀክቶችን የግዥ ሂደት ለማጠናቀቅ እና 26 ፕሮጀክቶችን ወደ ግዥ ሂደት ለማስገባት ታቅዶ እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡ባለስልጣን መ/ቤቱ ፕሮጀክቶችን በቅርበት ከመከታተልና ከመደገፍ ባለፈ የተቋሙን የአቅም ግንባታ የሚመለከቱ በርካታ ሥራዎች በበጀት አመቱ እያከናወነ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ከእነዚህም ሥራዎች ውስጥ የሞደርናይዜሽን እና ትራንስፎርሜሽን ጥናቱ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ወደ ተግባር መሸጋገሩ ተመላክቷል ።
ከምህንድስና ግዥ፣ ከዲዛይን፣ ከኮንትራት ማኔጅመንት፣ ከመንገድ ሀብት ማኔጅመንት እና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር በተገናኘ እየተሰሩ የሚገኙ የሞደርናይዜሽን ጥናቶች ወደ ስራ ተቀይረው ተስፋ ሰጪ ውጤቶችን እያስገኙ እንደሆነ መገምገሙንም ከመንገዶች ባለስልጣን መ/ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመክታል።
| 1 |
6edc8067c70fd7c01239753eaca91f02
|
11ba05026a43318b302c9e670b6f112b
|
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአቶ በረከት ስምዖን እና በአቶ ታደሰ ካሳ ላይ የቅጣት ውሳኔ ለማሳለፍ ለሚያዝያ 30 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
|
የቀድሞው ከፍተኛ የመንግሥትና የገዥው ፓርቲ ባለሥልጣን የአቶ በረከት ስምኦን ከቀረቡባቸው የሙስና ክሶች በሁለቱ ሌላው የቀድሞ ባለሥልጣን አቶ ታደሰ ካሳ ደግሞ በሦስቱም ጥፋተኛ ናቸው ሲል የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ በዋለው ችሎት ውሳኔውን አሳውቋል።
አቶ በረከት ስምኦንና አቶ ታደሰ ካሳ ከጥረት ኮርፕሬ ጋር በተያያዘ ከተለያዩ ድርጅቶች ጋር በነበሩ የሥራ ውሎች የጥረት ኮርፖሬትን ጥቅም በሚጎዳ መልኩ ተንቀሳቅሰዋል የሚሉ አራት የሙስና ክሶች ቀርበውባቸው ከአንድ ዓመት በላይ ጉዳያቸው በፍ/ቤት ሲታይ መቆየቱ ይታወሳል።
| 0 |
fe781309f38ba846bc317ae32b3a79d4
|
be0f06f580482a4ce0308168130a58d6
|
ጠ/ሚ ዐቢይ የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ ቅድመ ዝግጅትን በተመለከተ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተወያዩ
|
በደባርቅ ዩኒቨርስቲ 21ሺህ ችግኝ ሲተከል፤700 ሰው ተሳትፏል የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ምክንያት በማድረግ በአማራ ክልል በሚገኙ አስር የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የችግኝ ተከላ እየተካሄደ ነው፡፡ የችግኝ ተከላው ሰኔ 9 ቀን 2012 ዓ.ም በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ፣በጮቄ ተራራ የተጀመረ ሲሆን በዚህ መርሃ ግብር ከእያንዳንዱ ዩኒቨርስቲ 20 አባላት መሳተፋቸው ታውቋል:: በነጋታው ሰኔ 10 ደግሞ በአጠቃላይ የአካባቢ ሥነ ምህዳርን ከመጠበቅ አንፃር ዩኒቨርስቲዎቹ ምን ማድረግ አለባቸው በሚለው ርዕሰ ጉዳይ ላይ የፓናል ውይይት ተደርጓል፡፡ የችግኝ ተከላው በባህርዳር ዩኒቨርስቲ አስተባባሪነት፣ በባህርዳር ከተማ የቀድሞው ቤተ መንግስት አካባቢ የተከናወነ ሲሆን ቀጣዩ መርሃ ግብር በደባርቅ ዩኒቨርስቲ አስተባባሪነት በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ “ምጭብኝ” በተሰኘ ቦታ ከ21ሺህ በላይ አገር በቀል ችግኞች ተተክለዋል:: በዚህ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ሁሉም የአማራ ክልል ዩኒቨርሲቲ ተወካዮች እንዲሁም የደባርቅ ከተማ ነዋሪዎችን ጨምሮ ወደ 700 የሚጠጉ ሰዎች ተሳትፈውበታል፡፡ በዚህ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሳውን ጨምሮ የሰሜን ጐንደር ዞን ከፍተኛ አመራሮችና የደባርቅ ከተማ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ ከችግኝ ተከላው በኋላ ሚኒስትሯ ዶ/ር ሂሩት ባደረጉት ንግግር፤ የክልሉ ዩኒቨርስቲዎች የአረንጓዴ አሻራን መርሃ ግብር ለማሳካት የወሰዱትን ተነሳሽነትና ጥምረት አድንቀው፣በዕለቱ የተተከሉት ከ21ሺህ በላይ ችግኞች ዘርፈ ብዙ ተግዳሮቶች ያሉበትን የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በመታደግም ሆነ ለአባይ ግድብ ዘላቂ ልማት የላቀ አስተዋጽ ያደርጋል ብለዋል፡፡ የደባርቅ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጀጃው ደማሙ በበኩላቸው፤ የዛሬ 3 ዓመት የመጀመሪያ ዙር ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር የጀመረው ዩኒቨርስቲው ሲገነባ ጀምሮ የአካባቢውን የተፈጥሮ ዛፎች ባሉበት አስቀጥሎ ከመንከባከቡም በላይ አረንጓዴ ዩኒቨርስቲ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን ጠቁመው፤አሁንም በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የተተከሉትን ችግኞች በጋራ በመንከባከብና የፓርኩን ደህንነት በመጠበቅ ረገድ ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የችግኝ ተከላው በቀጣይ በደብረ ብርሃን፣ በወሎና በወልዲያ ዩኒቨርስቲዎች እንደሚቀጥል የአማራ ክልል ዩኒቨርስቲዎች ፎረም አስታውቋል፡፡
| 0 |
975cd354a9d5b12f6c16d621a838f410
|
e65663e8b1ac4e960da5182686f37c70
|
ከ 58 ዓመት በፊት የወጡ የፍትሃ ብሔር ህጎችን ለማሻሻል እየተሠራ ነው
|
120 ሺህ ኢትዮጵያውያንን ከስደት ወደ ሀገራቸው በመመለስ ለማቋቋም እየተሠራ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ገለፀ፡፡የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬተሪያት ኃላፊ ንጉሱ ጥላሁን ዛሬ በሰጡት መግለጫ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዚህ በፊት ወደ ተለያዩ ሀገራት ባደረጓቸው ጉዞዎች ዜጎች አብረዋቸው እንዲመለሱ ማድረጋቸውን አስታውሰዋል፡፡ይህንን ተከትሎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተከታታይ ሥራ በመሥራቱ 120 ሺህ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱና የማቋቋም ሥራው እንዲቀጥል እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡በመግለጫቸው እንዳመላከቱት በሳዑዲ ዐረቢያ፣ ሱዳን፣ ግብጽና በሌሎችም ሀገራት በእስር ቤት የነበሩ ዜጎች ከእስር እንዲለቀቁ በማድረግ እንዲቋቋሙ ሥራዎች ተከናውነዋል፡፡
| 0 |
bdfc2648860ec60795b9f48fcfb8ba68
|
bdfc2648860ec60795b9f48fcfb8ba68
|
የፕሪምየር ሊግ አመራር ዐቢይ ኮሚቴ ነገ ስብሰባውን ያደርጋል
|
በቅርቡ ፕሪምየር ሊጉን ለመምራት በተመረጡ አባላት የተዋቀረው የፕሪምየር ሊግ ዐቢይ ኮሚቴ ከሰሞኑን ተዟዙረው ሲመለከቷቸው በነበሩ የክለቦችን የመጫወቻ ሜዳዎች ዙርያ እና በሌሎች ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት ያደርጋል፡፡ነገ ረፋድ በፌዴሬሽኑ አዲሱ ህንፃ ላይ ለሁለተኛ ጊዜ በሚያካሂደው ስብሰባ ላይ በዋናነት በፕሪምየር ሊጉ ተካፋይ የሆኑ ክለቦች የሚያከናውኑባቸው ሜዳዎች ብቁነትን የሚገምግም ሲሆን በያዝነው ሳምንት ይህ ኮሚቴ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በቡድን በመሰማራት የሁሉንም የፕሪምየር ሊግ ክለቦች የመጫወቻ ሜዳዎች በመዟዟር ሲመለከት እንደነበረ ሶከር ኢትዮጵያ በአንድ አንድ ቦታዎች ተገኝታ ተመልክታለች።ቡድኑ ባያቸው ጉድለቶች እና ክፍተቶች መሻሻል ያለባቸው እና በአፋጣኝ መስተካከል ስላለባቸው ሜዳዎችም ነገ በግልፅ ውይይት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ነገ ይህ ስብሰባ ከሜዳ ግምገማነቱ በዘለለ ባለፈው ዓመት በነበሩ ክፍተቶች እና ዘንድሮ መሻሻል ስላለባቸው እንዲሁም ፕሪምየር ሊጉን በምን አይነት መንገድ እንምራው ስለሚሉ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቶ ለክለቦች በፅሁፍ ተዘጋጅቶ በሰነድ መልክ እንደሚልክም ሰምተናል፡፡
| 1 |
2bd187e6b3ec3882d95a4e2c04fffec0
|
9d10df125cf999a43351e84113e41a72
|
በኢትዮጵያ በመጪው የግንቦት ወር ከ21 ሺህ በላይ ዜጎች የጎርፍ አደጋ ሊደርስባቸው እንደሚችል ተገለጸ
|
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 3 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዋሽ ወንዝ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ ተጎጂዎች ለውሃ ወለድ በሽታ እንዳይጋለጡ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ያሲን ሀቢብ እንደገለጹት ÷ ተጎጂዎች በሚገኙባቸው አካባቢዎች በተንቀሳቃሸ ክሊኒክ የህክምና ቡድን ተሰማርቶ የህክምና አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ተናግረዋል።በወባ በሽታ በዘንድሮ አመት በክልሉ 100 ሺህ 92 ሰዎች መታመማቸውን ያስታወሱት ሃላፊው÷አሁንም የጎርፍ ውሃው ክምችት ከሞቱ እንስሳት ብክለት ጋር ተያይዞ ሊከሰት የሚችል የወባ እና የኮሌራ በሽታን ቀድሞ ለመከላከል በጥናት ተለይቶ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።የአፋር ህብረተሰብ ጤናና ምርምር ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር አቶ ሐመዱ አህመድ በበኩላቸው÷ በመደበኛነት ይሰራጭ የነበረው የመኝታ አጎበር ከወረዳዎች ጋር በመሆን ተጎጂዎች ባሉበት ስፍራ ስርጭቱ እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።ሃላፊው አያይዘውም በአደጋው የተፈናቀሉ ሰዎችን ጤና ለመጠበቅ ከባለድርሻ አካላት ጋር የሚሰሩ ስራዎች ተጠናክረው የሚቀጥሉ ይሆናል ብለዋል።በመለሰ ምትኩ#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
d08f8a07de637f31b61ea5ffb1e70ccb
|
d08f8a07de637f31b61ea5ffb1e70ccb
|
የእስራኤሉ ትድሃር ኮንስትራክሽን ኩባንያ ባለቤት በጉቦና ታክስ ስወራ ተጠርጥረው ተከሰሱ
|
የእስራኤሉ ትድሃር ኤክስካቬሽን ኤንድ ኧርዝ ሙቪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ባለቤት፣ ጉቦ በመስጠትና ታክስ ስወራ ወንጀል ተጠርጥረው ሐምሌ 13 ቀን 2007 ዓ.ም. ክስ ተመሠረተባቸው፡፡የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ሕግ፣ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት ክስ የመሠረተባቸው፣ የኩባንያው ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ ሚስተር ሚናሼ ሌቪና ኩባንያቸው ትድሃር ኤክስካቬሽን ኤንድ ኧርዝ ሙቪግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ናቸው፡፡ሚስተር ሌቪ ክስ የተመሠረተባቸው፣ ለኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ሦስት ኦዲተሮች ለእያንዳንዳቸው 500 ሺሕ ብር በድምሩ 1.5 ሚሊዮን ብር በመስጠትና ለባለሥልጣኑ ሊከፍሉ ይገባ ከነበረው ታክስ 52,797,779 ብር ውስጥ 46,883,009 ብር ለግል ጥቅማቸው በማዋል ተጠርጥረው መሆኑን የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ ክስ ያስረዳል፡፡የባለሥልጣኑ ኦዲተሮች ከግለሰቡ ጋር በመመሳጠር፣ ለመንግሥት ገቢ መደረግ የሚገባውን ገንዘብ ቀንሰው 6,114,770 ብር ብቻ እንዲከፍሉ በማድረግ በመንግሥት፣ በሕዝብ ጥቅም ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሳቸውንም ክሱ ይገልጻል፡፡ተጠርጣሪዎቹ የዋስትና መብታቸው ታልፎ በማረሚያ ቤት እንዲቆዩ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ የድርጅቱ ባለቤት በአጠቃላይ ከ140 ሚሊዮን ብር በላይ የታክስ ገቢ አጭበርብረዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሲሆን፣ የወንጀሉን ዝርዝር ድርጊት የሚያስረዱ 11 ክሶች ቀርበውባቸዋል፡፡ትድሃር ኤክስካቬሽን ኤንድ ኧርዝ ሙቪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፣ በአዲስ አበባ በመገንባት ላይ ከሚገኙት መንገዶች ውስጥ ከዊንጌት እስከ አቡነ ጴጥሮስ (ማዘጋጃ ቤት ድረስ) ከስድስት ኪሎ (አንበሳ ግቢ) እስከ ፈረንሳይ ጉራራና ከመገናኛ የውኃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ድረስ ያሉትን መንገዶች በመገንባት ላይ ያለ ኩባንያ ነው፡፡የክስ መቃወሚያ ካለ ለማሰማትና ክሱን ለማንበብ ለሐምሌ 23 ቀን 2007 ዓ.ም. ተቀጥሯል፡፡
| 1 |
ab29a417024435b9be8005e9ff7c0c29
|
0444618b80dfe87d5f5539c017bb05fc
|
በወንጀል ተግባር የተሳተፉ በቁጥጥር ሥር እየዋሉ ነው
|
ግምቱ ከ121 ሚሊዮን ብር በላይ የሆነ ወይም 52.6 ኪሎ ግራም ኮኬይን አደንዛዥ ዕፅ የያዙ አንድ አሜሪካዊና አምስት ብራዚላውያን፣ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡አሜሪካዊውና ብራዚላውያኑ በቁጥጥር ሥር የዋሉት፣ በጉምሩክ የክትትል (ኢንተለጀንስ) ሠራተኞች፣ በኢንተርፖል አባላትና በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሠራተኞች ትብብር መሆኑን፣ ገቢዎች ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ እንዳስረዳው፣ መነሻውን ከብራዚል ሳኦፖሎ ያደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ET-507 ኅዳር 7 ቀን 2012 ዓ.ም. ቦሌ ኤርፖርት ይደርሳል፡፡ በፀጥታ ኃይሎች ትብብር በቁጥጥር ሥር የዋለው አሜሪካዊው ዜጋ መዳረሻው ህንድ ቢሆንም፣ ከሻንጣው ውስጥ በፍተሻ የተያዘው 5.2 ኪሎ ግራም አደንዛዥ ዕፅ ወይም ኮኬይን ከ12 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት መሆኑን አብራርቷል፡፡ ከአንድ ቀን በፊት በቁጥጥር ሥር የዋሉት አምስቱ ብራዚላውያን ደግሞ መነሻቸውን ከብራዚል አድርገው መዳረሻቸውን ታይላንድ፣ ሩዋንዳና ደቡብ አፍሪካ ሊያደርጉ ያሰቡ ቢሆንም፣ ቦሌ ኤርፖርት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን፣ 47.4 ኪሎ ግራም ኮኬይን አደንዛዥ ዕፅ ከ109 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት እንዳለውም ተገልጿል፡፡አምስቱ ብራዚላውያን በቁጥጥር ሥር የዋሉትም በኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ኢት-507 ተጓጉዘው፣ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ሲደርሱ በተደረገ ፍተሻ ነው፡፡ አደንዛዥ ዕፅ አዘዋዋሪዎቹ በቁጥጥር ሥር ሊውሉ የቻሉት፣ የዓለም አቀፍ ጉምሩክ ድርጅት የምሥራቅና ደቡብ አፍሪካ አካባቢያዊ ቢሮ የክትትልና መረጃ ቡድን ባደረሰው መረጃ መሆኑን ገቢዎች ሚኒስቴር ይፋ ካደረገው መረጃ ማወቅ ተችሏል፡፡
| 0 |
be33cae94b4fd02f39835bf7459faf13
|
e03ffd2cdf8bd3fa640722f425ff9dab
|
የሰንደቅ ዓላማ ቀን ጥቅምት ወር የመጀመሪያው ሰኞ እንዲከበር ተወሰነ
|
– ስድስተኛውን የብሄራዊ የሰንደቅ አላማ ቀንን በድሬዳዋ ከተማ በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አስታወቀ፡፡የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ቢፍቱ መሀመድ ለዋልታ እንደገለጹት በመጪው ሰኞ ለሚከበረው የሰንደቅ አላማ ቀን የሚያስፈልጉ የአደረጃጀት፣ የሎጂስቲክስና ሌሎች ቅድመ ዝግጅቶች ሙሉ በሙሉ ተጠናቀዋል፡፡ ሰንደቅ አላማችን የሉዓላዊነታችን የብዝሃነታችንና የአንድነታችን መገለጫ ነው ያሉት ክብርት ወ/ሮ ቢፍቱ ይህንኑ አላማ የሚያስገነዝቡ መርሃ ግብሮች በመፈጸም ላይ እንደሆኑ አስታውቀዋል፡፡ የበአሉን መከበር ምክንያት በማድረግም በተማሪዎች መካከል የጥያቄና መልስ ውድድር፣ ህብረተሰቡን በራዲዮ የሚያሳትፍ ውይይትና የጥያቄና መልስ ዝግጅቶች እንዲሁም የፅዳት ዘመቻዎች እየተካሄዱ መሆናቸውን አፈጉባኤዋ ተናገረዋል፡፡በተጨማሪም በሰንደቅ አላማ ምንነት፣ አያያዝና አጠቃቀም፣ በተከለከሉ ድንጋጌዎች እንዲሁም አዋጁ ላይ ግንዛቤ የሚፈጥሩ መድረኮችም በሁሉም የከተማና የገጠር ቀበሌዎች እየተካሄዱ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ዘንድሮ ለ6ኛ ጊዜ መስከረም 13/ 2006 “ሰንደቅ አላማችን የብዝሃነታችን፣ የአንድነታችንንና የህዳሴያችን መገለጫ ነው” በሚል መሪ ቃል በሚከበረው በዓል ላይ ከ20 ሺህ በላይ የሚሆኑ የከተማው ነዋሪዎች ይገኛሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ወ/ሮ ቢፍቱን ጠቅሶ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል፡፡
| 0 |
cee9aeaae63ad15c6d1c7d426edb3f87
|
cee9aeaae63ad15c6d1c7d426edb3f87
|
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ግዙፍ ምጣኔ ሃብት እየገነባች የምትገኝ አገር መሆኗ ተገለጸ
|
ኢትዮጵያ የምጣኔ ሃብቷን በፍጥነት በማሳገድ በምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር በግዙፍነቱ ከኬንያ የተሻለ ምጣኔ ሃብት እየተገባች መሆኑ ተገለጸ ። ኢትዮጵያ እንደ ሓዋሳ የመሳሰሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን በመገንባትና የተለያዩ የኢንዱስትሪ ምርቶችን ለአሜሪካና አውሮፓ ገበያ በማቅረብ በክፍለ አህጉሩ ግዙፍ የሆነ የምጣኔ ሃብትን አቅምን ለመገንባት እየተንቀሳቀሰች ትገኛለች ።የሓዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ በአገሪቱ ይገነባሉ ተብለው ከታቀዱት 16 የኢንዱስትሪ ፓርኮች መካከል አንዱ ሲሆን ሁሉም የኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታቸው ተጠናቆ ወደ ሥራ ሲገቡ የአገሪቱን ምጣኔ ሃብት ወደ የላቀ ደረጃ ያሸጋግራል ተብሎ ይጠበቃል ። እኤአ በ2015 በአዲስ አበባ ከተማ ከሳሃራ በታች ካሉት አገራት የመጀመሪያ የሆነው ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሪክ የሚሠራ የቀላል የባቡር መሥመር በመገንባት ለአገልግሎት መብቃቱ ትልቅ እመርታን ያሳየ ተግባር መሆኑ ተመልክቷል ።በተጨማሪም እኤአ በ2020 ኢትዮጵያ ከጎረቤት አገራት ጋር የሚያገናኛትን 5ሺህ ኪሎሜትር የሚረዝም የባቡር መሥመርም ለመዘርጋት የተለያዩ ጥረቶችን በማድረግ ላይ ትገኛለች ።የኢትዮጵያ ምጤና ሃብት ባለፉት 10 ዓመታት እያስመዘገበ ያለውን የ10 ነጥብ8 በመቶ ዓመታዊ አማካኝ ዕድገት በማስቀጠል በሚቀጥሉት ጥቂት ዓመታትም ከኬንያን ምጣኔ ሃብት ብልጫ በመውሰድ በክፍለ አህጉሩ ግዙፍ ምጣኔ ሃብትን ባለቤት ትሆናለች ተብሎ ይጠበቃል ።እኤአ በ2014 የኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት አማካሪ የነበረው ዴሎቴናተች ኩባንያ እንዳመለከተው በኢትዮጵያ የተመዘገበው ምጣኔ ሃብት “ አስደናቂ ውጤት እያስመዘገበ ” ነው ብለዋል ።በኢትዮጵያ በሥራ ፈጠራ ላይ የተሠማራው እስጢፋኖስ ሳሙኤል እንደተናገረው የአገሪቱ ምጣኔ ሃብት በቀጣይም እንደሚያድግ መንግሥት የተለያዩ አስቻይ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑንና ኢንቨስትሮችም ወደ አገሪቱ እንዲሳቡ በማድረግ ላይ ይገኛል ብሏል ።የኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ከኬንያ የተሻለ ውጤት እያስመዘገበ ያለው መንግሥት የማምረቻ ዘርፉ እንዲያድግ መጠነ ሰፊ የውጭ ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ በማድረጉ ምክንያት መሆኑን እስጢፋኖስ አክሎ ገልጿል ።( ምንጭ: ዴቼቬሌ)
| 1 |
d54910290d4c3474d49149aa9e47173b
|
d54910290d4c3474d49149aa9e47173b
|
ተቋሙ ከ1ነጥብ8 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር መሥጠቱን አስታወቀ
|
የአዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም ከ1ጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር ለተጠቃሚዎች መሥጠቱን አስታወቀ ።የተቋሙ የገበያ ጥናት አገልግሎት ማሻሻያ የሥራ ሂደት ኃላፊ አቶ መስፍን ፊጡማ ለዋልታ እንደገለጹት፤ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ለ47 ሺህ ተጠቃሚዎች 2 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በብድር መልክ ለመሥጠት ታቅዶ ለ29ሺ447 የሚሆኑ ተጠቃሚዎች 1 ቢሊዮን 871 ሚሊዮን 183 ሺ 815 ብር በብድር መልኩ ተከፋፍሏል ።የተቋሙ የብድር አፈጻጻም ከባለፈው የበጀት ዓመት ተመሳሳይ ጊዜ ከነበረው ጋር ሲነጻጻር በተበዳሪ ብዛት በ8ነጥብ7 በመቶ ያነሰ መሆኑን ያብራሩት አቶ መስፍን የተሠጠው የብድር መጠን ግን በ2ነጥብ 6 በመቶ ዕድገት አስመዝግቧል ብለዋል ። በአዲስ አበባ ከተማ በማኑፋክቸሪንግ ፣ በኮንስትራክሽን ፣ በአገልግሎት፣ በንግድ፣ በከተማ ግብርና በትራንስፖርት ዘርፎች የተሠማሩ ነዋሪዎች ከተቋሙ ብድር ወስደው ወደ ሥራ መግባታቸውን ጠቁመዋል ።ከተሠጠው የብድር ገንዘብ 70 በመቶ ወጣቶች ሲሆኑ 47 በመቶ ደግሞ ሴቶች መሆናቸውን አመልክተዋል ።ተቋሙ ከአባላቱ 1 ቢሊዮን 540 ሚሊዮን ብር ቁጠባ ለማሰባሰብ አቅዶ 1 ቢሊዮን 849 ሚሊዮን 637ሺ 756 ብር ወይም የዕቅዱን 120 በመቶ ለመሰብሰብ መቻሉን አቶ መስፍን ገልጸዋል ። መንግሥት ወጣቶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ የፈቀደውን ተንቀሳቃሽ ፈንድ ጥቅም ላይ ለማዋል ባደረገው እንቅስቃሴ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 81 መረጃ ያሟሉ ኢንተርፕራይዞች 15 ሚሊየን ብድር መሥጠቱ ተመልክቷል ።አዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም በ1993 ዓም የተቋቋመ ሲሆን ከ4 ቢሊዮን ብር በላይ እያንቀሳቀሰ ይገኛል ።
| 1 |
b1f391471232f86ef40ecf1f0fd8ffc4
|
73f039355e9b90c22085a3f4c846cbb0
|
ጄኔራል አደም መሃመድ ከሰሞኑ ከሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር አል ቡርሃን ጋር በካርቱም ተወያተዋል
|
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራው ልዑክ ከሱዳን ሉዐላዊ ም/ቤት እና የሽግግር ወታደራዊ ም/ቤት ምክትል ሊቀ መንበር ሌተናንት ጄኔራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ ጋር ተወያየ።በሱዳን ካርቱም በተካሄደው ሁለተኛው የኢትዮ- ሱዳን የድንበር ጉዳዮች የከፍተኛ አመራር የፖለቲካ ውይይት ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ከሱዳን ሉዐላዊ ም/ቤት እና የሽግግር ወታደራዊ ም/ቤት ምክትል ሊቀ መንበር ሌተናንት ጄኔራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ ጋር ተወያይቷል።ልዑኩን የመሩት አቶ ደመቀ መኮንን ሲሆኑ በውይይቱም የሁለቱን ሀገራት ትብብርና ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ርዕሶች ላይ መክረዋል።በተጨማሪም ወቅታዊ የሁለቱ ሀገራት ጉዳዮች እና አከባቢያው ሰላም ላይ ተወያይተዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
70e77db86d6331e97501fd7b4cca6927
|
060045229a1a02ec7cf2f6c180d2c4dd
|
የኦሮሚያ ገቢዎች ባለስልጣን ለ152ግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች እዉቅና ሰጠ
|
የሕዝብን ጥያቄ መመለስ የሚችል እና ጠንካራ መንግስት የሚፈጠረው ሀቀኛ ግብር ከፋይ ሲፈጠር መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ገለጹ።ርዕሰ መስተዳድሩ በኦሮሚያ ክልል ለ1 ዓመት በሚቆየው የግብር ንቅናቄ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት ላይ ንግግር አድርገዋል።አቶ ለማ ማንኛውም የልማት ጥያቄ ለመመለስ ግብርን በአግባቡ መሰብሰብ እንደሚስፈልግ ገልጸው፣ ሕብረተሰቡ ግዴታውን በመወጣት መብቱን መጠየቅ ይኖርበታል ሲሉ አክለው ገልጸዋል።ንቅናቄው የተሻለ ግንዛቤ በመፍጠር መሰብሰብ ያለበት ገቢ እንዲሰበሰብ የሚያስችል መሆኑንም ተናግረዋል።በኦሮሚያ ገቢዎች ባለስልጣን ላይ በተሰራው የሪፎርም ስራ ከ10 ዓመት በፊት ከ600 ሚሊየን ብር የማይበልጠው ገቢ በአሁን ወቅት 19 ቢሊየን ብር መድረሱን አስታውቀዋል።ሆኖም ከዚህ ገቢ አብላጫው የሚሰበሰበው ከሰራተኞች በመሆኑ ይህም ክልሉ ከሚያመነጨው ገቢ አንፃር ቀሪ ስራዎች እንዳሉ ያመላከተ ነው ተብሏል።ከግብር የሚሰበሰበውን ገቢ በማሳደግ የህዝቡን የልማት ጥያቄ በተሻለ መልኩ ምላሽ እንዲያገኝ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በርብርብ ሊሰሩ እንደሚገባ ተነግሯል።ለአንድ አመት የሚቆየው የግብር ንቅናቄ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት “ግዴታዬን እወጣለሁ መብቴንም እጠይቃለው” በሚል በመሪ ቃል የተካሄደ ሲሆን በስነ ስርዓቱ ላይ ከ1 ሺህ እንግዶች ተሳፈዋል።በኦሮሚያ ክልል በ2011 ዓ.ም. በጀት ዓመት 18 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብን ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል። (ምንጭ፡-ኤፍ.ቢ.ሲ)
| 0 |
3b6e11d78c5b3007de5f1b780e75cfd7
|
fe66f5927b6599017ddb385608b13dab
|
መንግሥት ለሳዑዲ ዓረቢያ የምሕረት ተመላሾች ዕቃዎቻቸውን ከቀረጥ ነፃ እንዲያስገቡ ፈቀደ
|
ከውጭ አገሮች ለሚገቡ ዕቃዎች ለባለሀብቶችና ለተቋማት ሲሰጥ የቆየው የቀረጥ ነፃ መብት፣ የፖሊሲና የአፈጻጸም ማስተካከያ ሊደረግበት መሆኑ ተገለጸ፡፡ማክሰኞ ኅዳር 22 ቀን 2010 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የስድስት ወራት ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት ነበር ይኼ የተገለጸው፡፡ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ሞገስ ባልቻ ለምክር ቤቱ እንደገለጹት፣ መንግሥት ለባለሀብቶችና ለተለያዩ ተቋማት በሰጠው የቀረጥ ነፃ መብት በአብዛኛው የሚገቡ ዕቃዎች ለታለመላቸው ዓላማ ቢውሉም፣ ጥቂት የማይባሉ ባለሀብቶች (ግለሰቦች) መብቱን ያላግባብ እየተጠቀሙ መሆናቸውን በባለሥልጣኑ በተደረገው የኢንተለጀንስ ጥናት መረጋገጡን አስረድተዋል፡፡‹‹ከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ጋር ያለው ቅንጅታዊ አሠራር አሁንም ጥብቅ አይደለም፤›› ካሉ በኋላ፣ በርካታ ባለሀብቶች ከቀረጥ ነፃ ያስገቧቸውን ዕቃዎች ለሌላ ትርፍ ማግኛ እንደሚያውሉና ችግሩ መስተካከል እንደሚገባው ጠቁመዋል፡፡‹‹በሒደት ያለውን ችግር ለመቅረፍ አገራዊ ጥናት ተከናውኖ እየተጠናቀቀ ስለሆነ፣ በሚቀርበው ምክረ ሐሳብ መሠረት የፖሊሲና የአፈጻጸም ማስተካከያ ይደረጋል፤›› ሲሉ ለምክር ቤቱ አስረድተዋል፡፡ከዚህ ጋር በተያያዘ ማብራርያ የሰጡት አቶ ሞገስ፣ ባለፉት ስድስት ወራት በሕግ ለተፈቀደላቸው የቀረጥ ነፃ ማበረታቻ መብት ተጠቃሚዎች 32.4 ቢሊዮን ብር የሚገመት የቀረጥ ነፃ አገልግሎት ተሰጥቷል ብለዋል፡፡ ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ከተሰጠው የቀረጥ ነፃ አገልግሎት 36.9 ቢሊዮን ብር ጋር ሲነፃፀር በ2.7 ቢሊዮን ብር ወይም በ7.38 በመቶ ዝቅ ያለ ነው ሲሉ አክለዋል፡፡ የቀረጥ ነፃ መብት የተሰጣቸው 26.04 በመቶ ለኢንቨስትመንቶችና ለአምራች የግል ድርጅቶች፣ 27.27 በመቶ ለመንግሥታዊና መንግሥታዊ ላልሆኑ ድርጅቶች፣ 11.7 በመቶ ለመንግሥት ልማት ድርጅቶች፣ 4.04 በመቶ ለሕክምና መሣሪያዎች፣ ሁለት በመቶ ለኤምባሲዎችና ለአምባሳደሮች ሲሆኑ፣ ቀሪው 28.95 በመቶ ደግሞ ለሌሎች አካላት የተሰጠ አገልግሎት መሆኑ ተገልጿል፡፡ በዚህ መሠረት መንግሥት ለቀረጥና ለታክስ የተወው ገንዘብ በግማሽ ዓመቱ ከተሰበሰበው ጠቅላላ 90.8 ቢሊዮን ብር ገቢ ጋር ሲነፃፀር የ37.1 በመቶ ድርሻ እንዳለው ሪፖርቱ ያመላክታል፡፡ በዚህም ምክንያት ባለሥልጣኑ ከግማሽ በላይ የሆነውን አገልግሎት መስጫ ጊዜውን በመንግሥት ለተሰጡ የቀረጥ መብቶች መስተንግዶ እንደሚያውለው በሪፖርቱ ተካቷል፡፡
| 0 |
640260699f62342445fc77743214ea0a
|
640260699f62342445fc77743214ea0a
|
የደቡብ ሱዳን ተፋላሚዎች፣ ተኩስ አቁሙን እየጣሱ ነዉ
|
የምስራቅ አፍሪቃ የልማት በየነ መንግስታት ድርጅት (IGAD) የክትትልና ቁጥጥር ስልት ስምምነቱ ከተፈረመ በኋላም ቢሆን የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች የተኩስ አቁሙን የሚጥሱ ተግባራት እየፈጸሙ መሆኑን አስታዉቋል። ይኸዉ የክትትልና ቁጥጥር ስልት ሰሞኑን እንዳስታወቀዉ የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች እስከ ቅርብ ቀናት ድረስ የተለያዩ የተኩስ አቁም ጥሰቶችን ፈጽመዋል።ሙሉዉን ዘገባ እስክንድር ፍሬዉ ከላከዉ የድምጽ ፋይል ያድምጡ።
| 1 |
bdf04c8dd63bc4f6b65dfb1ca1d7f6a8
|
aaa2df606dd6b309ce29be2c900aec0b
|
የኢራን መንግሥት ላይ የኢኮኖሚ ማዕቀብ እንዲጣል ታዘዘ
|
የዋይት ኃውስ ቤተ መንግሥት ኢራን በእሥራኤል በተያዘው ጎላን ሀይትስ የሮኬት ጥቃቶች መክፈቷ አውግዟል።“ተቀባይነት የሌለውና ለመላ መካከለኛው ምሥራቅ እጅግ አደገኛ ክስተት ነው” ብሎታል።የዋይት ኃውስ ቤተ መንግሥት ዛሬ ማለዳ ባወጣው መግለጫ “የኢራን እሥላማዊ የአብዮት ጥበቃ ጓድ ኃላፊነት ለጎደለው ተግባሩ ሙሉ በሙሉ ተጠያቂ ይሆናል።” ካለ በኋላ የአብዮት ጥበቃውና ተወካዮቹ ተጨማሪ “ተንኳሽ እርምጃ” ያለውን እንዳይወዱ አስጥንቅቋል።እሥራኤል በበኩሏ ሌሊቱን ሦርያ ውስጥ ያሉትን በርካታ የኢራን ወታደራዊ ዒላማዎችን በመምታት ምላሽ መስጠትዋን ዛሬ ገልፃለች።የእሥራኤል ወታደራዊ ኃይል የአየር ድብደባ በሥለላ ቦታዎች፣ በጦር መሳርያ ማከማቻና በሎጂስቲካ ማዕከሎች ያተኮረ ነበር ይላል። ተዋጊ ጄቶቹ በርካታ የሦርያን የአየር መከላከያ ሥርዓትን ደምስሰዋል ሲሊም አክሏል።የኢራን አደጋ ሦርያ ውስጥ ሥር እንዲሰድ እንደማይፈቅና የሦርያ መንግሥት በግዛቱ ለሚፈፀም ሁሉ ተጠያቂ ይሆናል ሲል አስጠንቅቋል።
| 0 |
91c1cca6c160bedcd8e83a005df162c8
|
6db47152dbd58743245133b7621f207d
|
የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋች ተስፋዬ ኡርጌቾ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ
|
የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ማኅበር ያቀረበውን ጥሪ ተከትሎ የቀድሞ እና የአሁኖቹ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች ከፍተኛ ወጪ የሚያወጣ ቁሳቁስ ልገሳ አድርገዋል።የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በሀገራችን ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ የሚፈጠረውን ማኀበራዊ ችግር ለመቀነስ በማሰብ የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ማኀበር ያስተላለፈውን ጥሪ በመቀበል በቅርቡ የቀድሞ እና የአሁን የኢትዮጵያ ቡና ተጫዋችች የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጋቸው ይታወቃል። ዛሬ ደግሞ የቀድሞ እና የአሁኖቹ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች በአዲስ አበባ ስታዲየም ከሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽት የቆየ የንፅህና መጠበቂያ ፣ የምግብ እህሎች፣ የምግብ ዘይቶች እና የተለያዮ ቁሳቁሶችን በግላቸው እና ከደጋፊዎች በማሰባሰብ ለማኀበሩ አስረክበዋል።በዚህ መልካም ተግባር ላይ አዳነ ግርማ፣ ደጉ ደበበ፣ አሉላ ግርማ፣ ፍፁም ገብረ ማርያም፣ ምንተስኖት አዳነ፣ አቤል ያለው፣ ሀይደር ሸረፋ የተገኙ ሲሆን እንዲሁም ሌሎችም ተጫዋቾች ከያሉበት አካባቢ በመሆን ድጋፍ ማድረጋቸውን ለማወቅ ችለናል።በቀጣዮቹ ቀናትም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኞች እና ሌሎች ክለቦችም ይህን ዘመቻ እንደሚቀላቀሉ ጉዳዮን በዋናነት ትኩረት በመስጠት እያስተባበረ የሚገኘው የቀድሞ የኢትዮጵያ ቡና ተጫዋች ኤፍሬም ወንድወሰን ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግሯል።ከማኀበሩ ጎን በመሆን ይህን በጎ ተግባር ለማገዝ የምትፈልጉ ሌሎች አባሎች እና የስፖርት ቤተሰቦች ለዚህ አላማ ማኀበሩ ባዘጋጀው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ድጋፍ ማድረግ የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል።© ሶከር ኢትዮጵያ
| 0 |
224810747ea57028e5eac150ed58058f
|
5168939bd0c8c4cd288f5306f3c09358
|
ኢትዮጵያ ቡና 3 ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል
|
ከበርካታ ነባር ተጫዋቾቹ ጋር የተለያየው አዲሱ የፕሪምየር ሊግ ክለብ ደቡብ ፖሊስ ስምንት ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል።ከስምንት ዓመታት በኃላ ወደ ፕሪምየር ሊጉ የከፍተኛ ሊግ ሻምፒዮን በመሆን ያደገው ደቡብ ፖሊስ ራሱን አጠናክሮ በሊጉ ተፎካካሪ ለመሆን በርካታ ለውጦች እያደረገ ይገኛል። አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራውን ከረጅም ጊዜ በኋላ ዳግም ከቀጠረ ጊዜ ጀምሮም ከሃያ የሚበልጡ ነባር ተጫዋቾችን በኮንትራት ማለቅ እና በአሰልጣኙ ፍላጎት አሰናብቷል። በለቀቁት ምትክም አዳዲስ ልምድ ያላቸው እና ወጣት ተጫዋቾችን እያመጣ ሲገኝ አሁን ደግሞ ስምንት የሚደርሱ ተጫዋቾችን በሙከራ እና በቀጥተኛ ፊርማ የቡድኑ አካል አድርጓል፡፡ከፈራሚዎቹ አንዱ የሆነው የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ብሩክ አየለ በኤሌክትሪክ ፣ ሀዋሳ ፣ ሲዳማ ቡና እና ወልዲያ ያሳለፈ ሲሆን ከወራት በፊት በገጠመው ጉዳት ከሜዳ ርቆ ቆይቶ ካገገመ በኋላ ወደ ፖሊስ አምርቷል። ሌላኛው አማካይ ወንድሜነህ ዘሪሁን በመከላከያ ፣ አዳማ ፣ ኤሌክትሪክ ፣ ሀዋሳ እና አርባምንጭ የእግር ኳስ ህይወቱን አሳልፏል። ያለፉትን ስድስት ወራት አርባምንጭን ለቆ በሲዳማ ቡና እምብዛም ስኬታማ ጊዜን ሳያሳለፍ ለአዲስ አዳጊው ክለብ ፈርሟል።አንጋፋው አጥቂ ኄኖክ አየለም ዳግም የፖሊስ ተጫዋች ሆኗል። ኄኖክ ከዚህ ቀደም በደቡብ ፖሊስ ነበር እግር ኳስን የጀመረው። ወደ አዳማ ከተማ ካመራ በኋላ ያለፈውን የውድድር ዓመት በዲላ ከተማ ቆይቶ ወደ ቀድሞው አሰልጣኙ እና ክለቡ ተመልሷል። በተጨማሪም ብሩክ ተሾመ (ተከላካይ ከጅማ አባጅፋር) ፣ አሸናፊ ባልቻ (የግራ ተከላካይ ከካፋ ቡና) ፣ ዳኜ ዳንኤል (አጥቂ በባንክ ተስፋ ቡድን የነበረ) ፣ አረጋኸኝ ማሩ (ተከላካይ ከነጌሌ ከተማ) እና ዘነበ ኃይሌ (ተከላካይ ከካፋ ቡና) ክለቡን የተቀላቀሉ አዳዲስ ተጫዋቾች ናቸው፡፡እስከ አሁን ከ16 በላይ የሚደርሱ ተጫዋቾችን ያመጣው ክለቡ አሰልጣኝ ዘላለም ከመምጣታቸው በፊት ፈርመው የነበሩት አሳምነው አንጀሎን እና ናትናኤል ጌታሁንን በተለያዩ ምክንያቶች ያሰናበተ ሲሆን እስከ አሁን አምና ከነበሩት ተጫዋቾቹ ሰባቱን ብቻ አስቀርቷል።
| 0 |
f6682427ae2283fe28743ca474280c8a
|
87ad01b9bcc6c71a3ff14fbc2024ab6f
|
በመተከል ዞን እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር እርምጃ የታጠቁ ሃይሎች እጃቸውን እየሰጡ ነው
|
በመተከል ዞን በተደጋጋሚ የደረሰው ሞት፣መፈናቀል እና የንብረት መውደም ለሀገሪቱ ትልቅ ስጋት መሆኑን መንግሥት ሊረዳው እንደሚገባ ተፈናቃዮች ተናገሩ።ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 19/2013 ዓ.ም (አብመድ) በመተከል ዞን ከተለያዩ አካባቢዎች የተፈናቀሉ ዜጎች በደረሠባቸው ሞት እና የንብረት መውደም ለችግር መጋለጣቸውን ለአብመድ ተናግረዋል።ወጣት እሱባለው ካሱ “በመተከል ዞን ለሀገር አንድነት ደንታ የሌላቸው አረመኔዎች በንጹሃን ዜጎች ላይ ጭፍጨፋ ፈጽመዋል” ብሏል።ጭፍጨፋውን የፈጸሙት አረመኔዎች በተውሰኑ የክልሉ አመራሮች እየተደገፉ መሆኑን የተናገረው ወጣት እሱባለው አማራውን ሆንብሎ የማሳደድ ሥራ ከዓመታት በፊት መጀመሩን ተናግሯል። ሌላው በጥቃቱ ሶስት ልጆቹንና ባለቤቱን በሞት ያጣው አቶ አለሙ በየነ የታጠቁ ኀይሎች ንጹሃን የአማራ ተወላጆችን ለማሳደድ ዘመናዊ ስልጠና ሲወስዱ መቆየታቸውን ተናግረዋል።የችግሩን አሳሳቢነት ለሚመለከተው አካል በተደጋጋሚ ጥቆማ ቢሰጡም የሚሰማ አካል እንዳላገኙ ገልጸውልናል። በአሁኑ ወቅት በመተከል ዞን እየደረሰ ያለው ጅምላ ጭፍጨፋ በዚህ ከቀጠለ የሀገር ህልውና አደጋ ላይ እንደሚወድቅ አስረድተዋል።“አሁንም በየቀኑ ተጨማሪ አስክሬን እየተገኘ ነው” የሚሉት አቶ ዓለሙ መንግሥት ፈጣን ርምጃ ወሥዶ ቀሪ ወገኖችን እንዲታደግና አካባቢው ተረጋግቶ ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ጠይቀዋል፡፡ሌላዋ ተፈናቃይ ትግሥት ተስፋየ “የአማራ ተወላጆች ተለይተው ከቤታቸውና ከእርሻ ቦታቸው እየተገደሉ ነው፤ በመተከል ዞን በተደጋጋሚ የሚደርሰው ሞት እና መፈናቀል ዘርን መሰረት ያደረገ ነው” ብላለች፡፡ጭፍጨፋው አሳዛኝና ጭካኔ የተሞላበት መሆኑን ነው የተናገረችው፡፡ ሁሉም የኢትዮጵያ ሕዝብ ጭፍጨፋውን ሊቃወመው ይገባል ብላለች።
| 0 |
36b509a4b040231b012636c22cf5116a
|
67d424053347640f35b500d3ab9dc2cf
|
የትግራይ ክልላዊ መንግሥት በጣና በለስ የስኳር ፕሮጀክት ሠራተኞች ላይ የደረሰውን ጥቃት አወገዘ
|
ባሕር ዳር፡- ጥር 16/2012ዓ.ም (አብመድ) የግንባታ ቁሳቁስ መዘግየት በታሰበው ጊዜ ለማጠናቀቅ ሥጋት ሆኗል።የጣና በለስ የተቀናጀ የሥኳር ልማት ፕሮጀክት ግንባታው 2003 ዓ.ም ላይ ነበር የተጀመረው፡፡ በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የተጀመረው ፕሮጀክቱ የግንባታ ጥራት ችግር ከመስተዋሉ ባለፈ መዘግየቱ በመረጋገጡ የተነሳ በ 2010 ዓ.ም እንዲቋረጥ መደረጉ ይታወሳል፡፡ይጠናቀቃሉ ከተባሉበት ጊዜ በእጅጉ ከዘገዩት የሀገሪቱ የሥኳር ፕሮጀክቶች አንዱ ነው የጣና በለስ የተቀናጀ የሥኳር ልማት ፕሮጀክት። ከዚህ ውስጥ ጣና በለስ ቁጥር አንድ የሥኳር ፋብሪካ ግንባታን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ በሚል “ካምስ” ለተባለ የቻይና ኩባንያ ውል ተሰጥቷል።በኩባንያው የኘሮጀክቱ ዋና ተጠሪ ዛንግ ሚንግ ያንግ የፋብሪካውን ግንባታ ለማካሄድ በአውሮፖውያኑ 2019 መስከረም ወር ውል እንደተወሰደ ተናግረዋል። በውሉ መሠረት ምእራፍ አንድን በስምንት ወራት፣ ምእራፍ ሁለትን ደግሞ በስድስት ወራት ማጠናቀቅ ይጠበቅበታል። ይህም ማለት የምእራፍ አንድ የጣና በለስ ቁጥር አንድ የሥኳር ፋብሪካ ግንባታ በያዝነው ዓመት ግንቦት ላይ መጠናቀቅ ይጠበቅበታል።
| 0 |
87c060eb7eb7789beb3d44eb2f0f6488
|
355fc934ad9e1721c5a46c5e400e4e8a
|
በጎንደር ከተማ የጎርፍ አደጋ በህይወትና በንብረት ጉዳት አደረሰ
|
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 27 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ሲ.ኤም.ሲ አሊታድ ሚካኤል በደረሰው የእሳት አደጋ ተጎጂ የሆኑ ግለሰቦችን አጽናንተዋል፡፡በዛሬው ዕለት ከ6 ሰዓት ከ30 ደቂቃ ጀምሮ በተከሰተው የእሳት አዳጋ 12 ሚሊየን ብር የሚገመት 18 የንግድ ሱቆች ፣11 መጋዘኖች እና አንድ ባርና ሬስቶራንት ጉዳት ደርሶባቸዋል።ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ጉዳት በደረሰበት አካባቢ በመገነኘት በንብረት ላይ የደረሰው ጉዳት ከባድ ቢሆንም በሰው ሕይወት ላይ ጉዳት ባለመድረሱ ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸው የከተማ አስተዳደሩ በአደጋው የተጎዱ ወገኖችን ለማቋቋም አስፋላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ አቶ ጉልላት ጌታነህ የእሳት አደጋው ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይስፋፋ የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የአደጋ መከላከል ሰራተኞች፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ እና የአካባቢው ማህበረሰብ በመተባባር አደጋውን በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን መግለፃቸውን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።48 ሚሊየን የሚሆን ንብረት ደግሞ ከእሳት አደጋው ለማዳን መቻሉ የአዲስ አበባ ከተማ የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ አቶ ጉልላት ጌታነህ ገልጸዋል፡፡
| 0 |
d5f78ba1633a7087e2661fe6bb041dd0
|
501c5734c326290c1af6bfefc7e56370
|
በአማራ ክልል 960 የተማሩ ወጣቶች ወደ መሥኖ ልማት ሊገቡ ነው፡፡
|
ባሕር ዳር፡ መስከረም 10/2012 ዓ.ም (አብመድ) የንግድ ትርኢቱ የእንስሳት መኖ ልማት አምራቾችን፣ መኖ አቀናባሪዎችና ሸማቾችን ለማስተሳሰር ያለመ ነው።በአማራ ክልል የሚገኙ 22 ወተት፣ የስጋና የእንቁላል እንስሳት መኖ አምራች እንዲሁም መኖ አቀናባሪ ማኅበራት ምርቶቻቸውን ለዕይታ አቅርበዋል።የንግድ ትርኢቱን የአማራ ክልል እንስሳት ሀብት ልማት ኤጀንሲ ከኤሲዲ አይ ቮካ ጋር በመተባበር ነው ያዘጋጀው። የአማራ ክልል እንስሳት ሀብት ልማት ኤጀንሲ ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ፈንቴ ቢሻው በክልሉ በርካታ የእንስሳት ሀብት ቢኖርም የሚጠበቀውን ያክል ምርት እየሰጠ አለመሆኑን አስረድተዋል።ዘርፉን ለማሳደግም የሌሎች አጋር አካላት ቅንጅታዊ አሠራር ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል።
በእንስሳት ልማት ዘርፉ የሚታዩ ችግሮችን በመቅረፍ ውጤታማ ለመሆን ዓላማ ያደረገ የግማሽ ቀን የፓናል ውይይት ይካሄዳል ተብሎም ይጠበቃል።ዘጋቢ:- ሀይሉ ማሞ
| 0 |
73aec6f79fd62b9eee4befb4ac76424a
|
25d30bf2152ec0b3620d9e0605c37223
|
ኢትዮጵያና ግብፅ በውጭ ጉዳይ ሚኒሰትሮች ደረጃ እየተነጋገሩ ነው
|
አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ. ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ለቀናት በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ በዋሽንግተን ዲሲ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ ድርድር ተጠናቀቀ። ባለፈው ማክሰኞ ተጀምሮ በሁለት ቀናት ውስጥ መጠናቀቅ የነበረበት ድርድሩ እስከ ዛሬ ድረስ ቀጥሎ ነበር። ሚኒስትሮቹ ድርድራቸውን ዛሬ ሲያጠናቅቁ የጋራ መግለጫ በማውጣት መሆኑንም ነው የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ማምሻውን የገለፁት። በዋሽንግተኑ ውይይት ላይ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ጨምሮ የሁሉም ሀገራት የውጭ ጉዳይ እና የውሃ ሚኒስትሮች፣ የውኃ ዘርፍ እና የህግ ባለሙያዎች ተሳትፈዋል። በተጨማሪም የአሜሪካ የግምጃ ቤት ኃላፊ እና የአለም ባንክ ተወካዮች በታዛቢነት ተሳትፈዋል። በድርድሩ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን የውሃ ሙሌት እና አለቃቀቅ በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ ትኩረት የተደረገ ሲሆን፥ በድርቅ ( Drought)፣ በአመታት የተራዘመ ድርቅ (prolonged drought) እንዲሁም በተራዘመ አመታት አነስተኛ የወንዝ ፍሰት (prolonged periods of dry years) ወቅት የሚኖረው የአሞላል ሥርዓት ላይ መሰረታዊ መግባባት መደረሱን ነው የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያስታወቀው። ስምምነት ያልተደረሰባቸው ቀሪ ጉዳዮች በቀጣይ ውይይቶች መፍትሄ የሚያገኙ ሲሆን፥ የሙሌት እና ውሃ አለቃቀቅ ዝርዝር ረቂቅ ሰነድ እንደሚዘጋጅ ገልጿል። በሕዳሴው ግድብ የውሃ አሞላል እና አለቃቀቅ ላይ የሚደረገው ድርድር በግድቡ ብቻ ላይ የተወሰነ መሆኑን፣ እንዲሁም የሀገራችንን ነባር እና የወደፊት በአባይ ወንዝ የመጠቀም መብት በሙሉ የሚያስከብር ማድረግ የኢትዮጵያ መንግስት የማይቀየር አቋም መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። በኢትዮጵያ ሕዝብ ገንዘብ እየተሰራ የሚገኘው የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ራስን ችሎ የመልማት መብት እንዲሁም የትብብር መገለጫ ነው ብሏል ሚኒስቴሩ። መንግስት ግንባታውን አጠናቆ ወደ ስራ ለማስገባት የሚያደርገው ጥረት የቅድሚያ ትኩረት የሚሰጠውም ነው ብሏል። መንግስት በቀጣይ በጉዳዩ ዙሪያ ዝርዝር መረጃዎችን ለሕዝብ እንደሚያሳውቅ አመልክቷል።
| 0 |
c19a690bd58d15c8cc21255db40ec490
|
d3930f8ec9b14da637d3c05a4212e9ac
|
ከዚህ ቀደም በለንደን ተመሳሳይ ድርጊት መፈጸሙ ይታወቃል
|
ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት 400 ከሚሆኑ የፕሮቴስታንት አብያተ ክርስቲያናት መሪዎች ጋር ይወያያሉ፡፡ከውይይቱም በተጨማሪ በቤተመንግስቱ የጉብኝት ሥነ ሥርዓት እንደሚኖር የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ከዚህ ቀደም ጠቅላይ ሚንስትሩ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት ማድረጋቸው የሚታወሰ ሲሆን፣ የተደረጉት ውይይቶችም ከፍተኛ ሀገራዊ ፋይዳ እንደ ነበራቸውም ተጠቁሟል።ወደፊትም ተመሳሳይ ውይይቶች እንደሚቀጥሉም ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል፡፡
| 0 |
2c5719a7e00df950578b8687b9e02338
|
b4f5da9c32db60a70e27b2882b044744
|
ቅዱስ ጊዮርጊስ አምስተኛ የውጪ ተጫዋች አስፈረመ
|
ከትላንት በስቲያ ባስፈረሟቸው አራት ተጫዋቾች ወደ ዝውውር የገቡት ድሬዳዋ ከተማዎች ፍሬዘር ካሳን አምስተኛ ፈራሚ አድርገዋል።ከቅዱስ ጊዮርጊስ የታዳጊ ቡድን የተገኘው እና ያለፉትን ሦስት ዓመታት በዋናው ቡድን ያሳለፈው ፍሬዘር በተለይ በ2009 ድንቅ ጊዜ ከቡድኑ ጋር ማሳለፍ ችሎ ነበር። በኦሊምፒክ ብሔራዊ ቡድንም ጨዋታዎችን አድርጓል። ሆኖም ያለፉትን ሁለት የውድድር ዘመናት በቂ የመሰለፍ ዕድል አለማግኘቱን ተከትሎ ክለቡን በመልቀቅ የአሰልጣኝ ስምዖን ዓባይን ክለብ ማረፊያውን አድርጓል፡፡በቀኝ እና መሐል ተከላካይነት መጫወት የሚችለው ፍሬዘር ከሌላው ሁለገብ ዘሪሁን አንሼቦ እና የቀድሞ የቡድን ጓደኛው ዘካርያስ በመቀጠል በተከላካይ ስፍራ ላይ የፈረመ ሦስተኛው ተጫዋች ሆኗል።
| 0 |
a79f6051f3afc616d6282c8fed039209
|
a79f6051f3afc616d6282c8fed039209
|
“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሀ ግብር በተለያዩ ሃገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ተካሄደ
|
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሀ ግብር በተለያዩ ሃገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ተካሄደ፡፡መርሃ ግብሩ በአፍሪካ፣ አውሮፓ እና መካከለኛው ምስራቅ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ነው የተካሄደው፡፡በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዲፕሎማቶችና የማህበረሰቡ አባላት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ክብርና ድጋፍ ገልጸዋል፡፡በተያያዘም በሱዳን መርሃ ግብሩ የተካሄደ ሲሆን የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮን ጨምሮ የሚሲዮኑ ዲፕሎማቶች፣ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች እና የመከላከያ አታሼ ባልደረቦች ተሳትፈዋል፡፡እንዲሁም በኬንያ ናይሮቢ፣ ኡጋንዳ ካምፓላ እና በግብጽ ካይሮ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችም ዲፕሎማቶችና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ክብርና አጋርነት አሳይተዋል፡፡በተመሳሳይ በሳዑዲ ዓረቢያ ሪያድ እና በኳታር ዶሃ በሚገኘው የኢፌዴሪ ኤምባሲ ዲፕሎማቶች “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሀ ግብርን አከናውነዋል፡፡በመርሃ ግብሩ ላይ በሪያድ የኢትዮጵያ አምባሳደር አብዱልአዚዝ አሕመድ፣ ዲፕሎማቶችና መላው የኤምባሲው ማሕበረሰብ ተሳትፈዋል።ሁሉም ተሳታፊዎች ለአንድ ደቂቃ ቀኝ እጃቸውን በግራ ደረታቸው ላይ አድርገው በመቆም ለመከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ክብር የገለፁ ሲሆን፤ በመርሐ ግብሩ ህግን በማስከበር በህዝብና መንግስት የተጣለባቸውን ግዳጅ ሲወጡ በጁንታው ሀይል ክህደት የተሰው የመከላከያ ሰራዊት አባላትም ተዘክረዋል።በተጨማሪም በእንግሊዝ ለንደን በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ መርሃ ግብሩ የተካሄደ ሲሆን፥ ዲፕሎማቶችና የማህበረሰቡ አባላትም ለሃገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ክብር ገልጸዋል፡፡በቤልጂየም ብራሰልስም መርሃ ግብሩ ሲካሄድ ዲፕሎማቶች እና የኤምበሲው ማህበረሰብ አባላት ለሰራዊቱ ያላቸውን ክብርና አጋርነት አሳይተዋል፡፡እንዲሁም በስዊድን እና በጀርመን በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች መርሃ ግብሩ ተከናውኗል፡፡በመርሃ ግብሩ ላይም ዲፕሎማቶችና የማህበረሰብ አባላት ለሰራዊቱ ክብርና ድጋፋቸውን አሳይተዋል፡፡“ለሃገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብሩ በተመሳሳይ መልኩ በጣሊያን እና ፈረንሳይ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችም ተካሄዷል፡፡መርሃ ግብሩ በእስራኤል እና በሩሲያ ሞስኮ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቶች እና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞችም ለሰራዊቱ ያላቸውን ክብርና አጋርነት በማሳየት ተከብሮ ውሏል፡፡
| 1 |
56294483f9c860aef1b1a21c790df5ee
|
dad260e6c9ae57390e8f09ef99ef25ab
|
የኬንያው ፕሬዝደንት ዓመታዊ ንግግር ለምክር ቤት ሲያቀርቡ ያቋረጧቸው የተቃዋሚ አባላት ከምክር ቤቱ እንዲወጡ ተደረገ
|
– የ2006 ረቂቅ በጀት የሀገሪቱን ድህነት ለመቀነስ፣ መልካም አስተዳደርን ለማስፈንና ልማቱን በማፋጠን የእድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅዱን ለማሳካት እንደሚያስችል የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2006ዓ.ም የ154 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር ዝርዝር በጀት ላይ ሰኔ 26/2005 ተወያይቷል፡፡ረቂቅ በጀቱም ከዓምናው በጀት ዓመት የ17.1 ቢሊዮን ብር ጭማሪ አሳይቷል፡፡ምክር ቤቱ በረቂቅ በጀቱ በኢኮኖሚ፣ አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት እንዲሁም በማህበራዊ ዘርፎች ላይ ትኩረት በማድረግ ተወያይቷል፡፡በውይይቱ ላይ የፋይናንስና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር አቶ ሶፊያ አህመድ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡በሀገሪቱ በአንዳንድ የመንገድና የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ ለማካሄድ በጀት ያለመመደብ፣ በጀት የተመደበላቸው ፕሮጀክቶችም ግንባታቸው መዘግየት፣ የጥራት ጉድለት እና የገቢ አሰባሰብ ሁኔታ ከምክር ቤቱ አባላት ከተነሱ ጥያቄዎች ይገኙበታል፡፡ለምክር ቤቱ ማብራርያ የሰጡት የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ አቶ ሶፍያን አህመድ በግዙፍ የመሰረተ ልማቶች ላይ የበጀትና የአጠቃቀም ችግር መፍትሔ መቀመጡንም ገልፀው ፕሮጀክቶቹ በተሸለ ፍጥነትና ጥራት ለማጠናቀቅ የተለያዩ የዝግጅት ሂደቶች መቀመጣቸውንም ጠቁመዋል፡፡በሀገሪቱ በገቢ ማሰባሰብ ላይ የተሰራው ስራ አበረታች እንደሆነና በ2006 በጀት በአጠቃላይ እስከ 100 ቢሊዮን ብር ገቢ ይሰበሰባል ተብሎ ቢጠበቅም አሁንም ከታክስ የሚገኘው ገቢ አንስተኛ በመሆኑ በፌዴራልና በክልሎች ያለውን የታክስ ስርዓት ወጥ በማድረግ ዜጎችና የመንግስት አስፈጻሚ አካላት በገቢ ማሰባሰብ ስራው ላይ የተሻለ ስራ መስራት እንደሚገባቸው አሳስበዋል፡፡የኤሌክትሪክ ሀይል ኮፖሬሽን የተመደበለትን በጀት በመጠቀም አገልግሎቱን ለህብረተሰቡ ተደራሽ ሲያደርግ ክፍተቶች አሉበት ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄም ሚኒስቴሩ ኮርፕሬሽኑ አገልግሎቱን ለተጠቃሚው ሲሰጥ የተለያዩ እጥረቶች ቢታዩበትም በበጀት አፈጻጸሙ ችግር እንደሌለው አስረድተዋል፡፡ በረቂቅ በጀቱም ለመደበኛ ወጪ ከ32.5 ሚሊዮን ብር በላይ፣ ለካፒታል ወጪ ከ64 ቢሊዮን ብር በላይ ፣ ለክልሎች ለሚደረገው ድጎማ ከ43 ቢሊዮን ብር በላይ እንዲሁም የምእተ ዓመቱን ልማት ግቦች ለማስካት 15 ቢሊዮን ብር መመደቡን ይታወሳል፡፡
| 0 |
c8ed8b965c221c2358dcae6645f43773
|
6a7818d1fbab812f1c1a4979acf29d75
|
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ ጭነት አገልግሎቱን ለህክምና ቁሳቁስ ማጓጓዣነት በስፋት ማሰማራቱን ገለፀ
|
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሁለት አዳዲስ ኤርባስ A-350 አውሮፕላኖችን በዛሬው እለት ተረክቧል።ሁለቱም ኤርባስ A-350 አውሮፕላኖች በዛሬው እለት አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ደርሰዋል።ኤርባስ A-350 አውሮፕላኖቹ ወደ አዲስ አበባ ሲመጡም ለኢትዮጵያ ድጋፍ የተደረጉ የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶችን ጭነው መምጣታቸውንም ከአየር መንደጉ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በዛሬው እለት በተካሄደው ስነ ስርዓት ላይም ኤርባስ A-350 አውሮፕላኖቹ ጭነውት የመጡት የህክምና ቁሳቁስ ለጤና ሚኒስቴር ተበርክተዋል።
| 0 |
452e2eae0e3a49fe8de3e0ed69e170e3
|
7004c1051a2de114a50b6e3ac1fae9a7
|
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ጌዲኦ ዲላ የአሰልጣኙን ውል ሲያራዝም በርካታ ተጫዋቾችንም አስፈርሟል
|
በሴቶች እግር ኳስ ውስጥ ከሚጠቀሱ ጠንካራ ክለቦች መካከል አንዱ የሆነው ሀዋሳ ከተማ ባለፈው የውድድር ዓመት ያሳየውን ደካማ ውጤት ለማሻሻል ያለመ እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል። የአሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድን ውል ሲያድስ አስር አዳዲስ ተጫዋቾችንም አስፈርሟል።በክለቡ ረጅም ጊዜ የቆየው አሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድ ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት በክለቡ ውስጥ ለመቆየት ፊርማውን አኑሯል። ዮሴፍ ሀዋሳ ከተማ በሴቶች ፕሪምየር ሊግ በተከታታይ ዓመታት ንግድ ባንክ እና ደደቢትን ተከትሎ የሶስተኛ ደረጃን እንዲሁም 2009 ደደቢትን በመርታት የጥሎ ማለፍ ቻምፒዮን እንዲሆንም ያስቻለ አሰልጣኝ ነው ፡፡ከአሰልጣኙ የኮንትራት ዕድሳት በኃላ ክለቡ ልምድ ያላቸውን እና ከፕሮጀክቶች በድምሩ 10 ተጫዋቾች አምጥቷል። ከሁለት አመት በፊት ሀዋሳ ከተማን ለቃ ወደ አዳማ ከተማ አምርታ የነበረችው አማካይዋ መቅደስ ማሞን ጨምሮ ርብቃ ጣሳው ( ተከላካይ ከንግድ ባንክ) ፣ ምህረት ተስፋዓምላክ (ተከላካይ ከአዳማ) ፣ መቅደስ ተሾመ (የመስመር አጥቂ ከጌዲኦ ዲላ) ፣ ፍሬህይወት በድሉ (አማካይ ከቅ/ማርያም) ፣ ወርቅነሽ መሠለ (አማካይ ከአቃቂ ቃሊቲ) ፣ ዝናቧ ቡጤ (አማካይ ከአርባምንጭ) ፣ ዓይናለም ወንድሙ እና ማዕረግነሽ ማቲዮስ ( ከዱራሜ ፕሮጀክት) ፣ እሙሽ ዳንኤል (ከሲዳማ ፕሮጀክት) የፈረሙ ተጫዋቾች ናቸው። ከሊግ ክለቦች የመጡት ተጫዋቾች የአንድ እና የሁለት ዓመታት ውል ሲሰጣቸው ከፕሮጀክት የመጡት ደግሞ በሦስት ዓመት ውል ነው ክለቡን የተቀላቀሉት።ሀዋሳ ከአዲስ ፈራሚዎች በተጨማሪ የተጫዋቾችን ውል። በማደስ ላይም ይገኛል። ተከላካዮቹ አረጋሽ ፀጋ እና ፀሀይ ውላቸው ሲታደስ በቀጣይ ቀናት ደግሞ ከታዳጊ ቡድኑ ተጫዋቾች እንደሚያሳድግ እና የ2009 የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ ጠባቂዋ ትዕግስት አበራን ከንግድ ባንክ መልሶ ለማስፈረም መቃረቡን ሶከር ኢትዮጵያ ከክለቡ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል፡፡
| 0 |
37ad63da23583d16e8dd456bd195bdee
|
5e4e7d7322fa9083314d0b5b3d2588fb
|
ናሬንድራ ሙዲ የፊታችን ማክሰኞ ኡጋንዳን ይጎበኛሉ
|
ሚያንማር ውስጥ(የቀድሞዋ በርማ) ያለውን አመፅ በመሸሽ የተሰደዱ የሮሒንግያ ሙስሊሞችን ቁጥር የመገናኛ ብዙሃን አጋኖታል ሲሉ፣ የሀገሪቱ ጦር ጠቅላይ አዛዥ ዛሬ ሐሙስ ተናገሩ። “አመፁ ከዘር ማፅዳት ጋር የተያያዘ ነው” የተባለውን ዘገባም በብርቱ ተቃውመዋል።ጀነራል ሚኒ ኦን ሃላይንግ ከዩናይትድ ስቴትሱ አምባሳደር ስኮት ማርሴል ጋር በተገናኙበት ወቅት፣ ግጭቱ እንዳይበርድ መገናኛ ብዙኃኑ ነዳጅ በመጨመር አባብሶታል ሲሉ በትዊተር እንዳሰራጩ ተናግረዋል።ወደ ባንግላዴሽ የተሰደዱት የሮሒንግያ ሙስሊሞች ቁጥር ከፍተኛ ነው ብሎ መዘገብ፣ ነገርን ማጋነን ነው ያሉት ጀነራልጦር ኃይሉ አደረሰ የተባለውንም ከልክ ያለፈ ጥቃት አጣጥለዋል።በተመድ ዘገባ መሠረት፣ ራከሄኒ ግዛት ውስጥ ባለው አመፁ ምክንያት፣ ከ500,000 በላይየሮሒንግያ ፍልሰተኞች ናቸው እአአ ከነሐሴ 25 ቀን ጀምሮ፣ ወደ ጎረቤት ባንግላዴሽ የተሰደዱት።የተመድ ዛሬ ሐሙስ ይፋ እንዳደረገው፣ የዩናይትድ ስቴትስ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የፖለቲካ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር ጀፈሪ ፌልትማን ከነገ ዐርብ ጀምሮ እስከ መጪው ማክሰኞ ድረስ ማያንማርን ይጎበኛሉ።
| 0 |
9b4f2af6e0fe9156197a158e41fc1c26
|
5553deecad1f5307d1a2f0e277482a98
|
የኮሮና ወረርሽኝ በበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላይ ተጽዕኖ እያሳደረ መሆኑ ተገለጸ
|
አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና በቅርቡ ስልጣናቸውን በሚረከቡት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር ላይ ተጽዕኖ ለማሳደር እየጣረች መሆኑን የአሜሪካ የደህንነት ባለስልጣናት አስታወቁ፡፡በሀገሪቱ ብሔራዊ የደህንነት ተቋም ውስጥ ባልደረባ የሆኑት ዊሊያም ኢቫኒና እንደገለጹት ቻይና በባይደን ቡድን ውስጥ የሚሰሩ ግለሰቦችን ኢላማ ማድረጓን ነው የገለጹት፡፡ኢቫኒና በባይደን ቡድን ላይ የተደረገው ተጽዕኖ የተጠናከረ ነበር ብለዋል፡፡በተጨማሪም ቻይና አሜሪካ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ለማግኘት በምታደርገው ጥረት እና በቅርቡ በተካሄደው ምርጫ ጣልቃ ለመግባት መሞከሯን ነው ያስረዱት፡፡ኢቫኒቫ ቀጣዩ አስተዳደር ይህንን የቻይና ተፅዕኖ መረዳት መቻል አለበትም ነው ያሉት፡፡2020 በተደረገው የምርጫ ቅስቀሳ ወቅት ትራምፕ ቻይና ባላቸው የባንክ ደብተር እንዲሁም ባይደን ልጃቸው ሃተር ከቻይና ጋር ባካሄደው የንግድ ስምምነት ዙሪያ ስማቸው ሲነሳ እንደነበር ይታወሳል፡፡ ምጭ፡-ቢቢሲ
| 0 |
9dfb772fb92c536442f080cfb1363ea5
|
9dfb772fb92c536442f080cfb1363ea5
|
ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው የሰበታ ዓይነ ስውራን ትምህርት ቤትን ገበኙ
|
ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው የሰበታ ዓይነ ስውራን ትምህርት ቤት በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል።ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው በጉብኝታቸው ከተለያዩ የባለድርሻ አካላት ጋር በትምህርት ቤቱ ሁኔታ ውይይት አደርገዋል።በቆይታቸውም በትምህርት የተለያዩ ችግሮች ዙሪያ እና በመፍትሄዎቻቸው ላይ ውይይት አድርገዋል።በውይይቱ ላይ የተማሪዎች ማደሪያ ክፍል (ዶርሚተሪ) እጥረት እንዳለ የተገለፀ ሲሆን፥ በተለይም ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ከዶርሚተሪ ውጭ ለመኖር መገደዳቸው ተጠቅሷል።
| 1 |
6b7b323c6f4b66200507d404e1cdbfa3
|
004642b700991fd9ff8ce14a4b96f57e
|
ሰበር ዜና፡ ፊፋ የፌድሬሽኑ ምርጫን በተመለከተ ደብዳቤ ልኳል
|
የኢትዮዽያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የፕሬዝዳንታዊ እና የስራ አስፈፃሚ ምርጫ ለሦስተኛ ጊዜ ተራዝሞ የካቲት 24 በአፋር ሰመራ ከተማ ይደረጋል ተብሎ ቀነ ቀጠሮ እንደተያዘለት ይታወቃል።ከጅምሩ እያወዛገበ እና እያጨቃጨቀ አሁን ላይ የደረሰው ምርጫው ላይ አሁን እየተሰማ ያለው ጉዳይ ደግሞ ይበልጥ የምርጫውን አሰልቺ ሂደት የሚያንፀባርቅ ነው። ፊፋ ከዘጠኝ ቀን በፊት ምርጫውን አስመልክቶ በቀጣይ ሊደረግ ስለሚገባው ጉዳይ መልዕክት አዘል ደብዳቤ የላከ ሲሆን የደብዳቤው ሀሳብም ” ምርጫውን በካፍ እና በፊፋ የምርጫ ኮድ እንዲሁም በሀገራችሁ የምርጫ መተዳደርያ ደንብ መሰረት አካሂዱ” የሚል እና የዋና ፀሀፊዋ ፋትማ ሳሞራ ፊርማ ያረፈበት ነበር።ሆኖም የኢትዮዽያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ይህን ለዘጠኝ ቀናት ያህል ያስቆጠረውን ደብዳቤ ለህዝቡ እና ለሚዲያው ሳያሳውቅ መቅረቱ እያነጋገረ ይገኛል። እስከ ዛሬ ይህ ደብዳቤ ሳይገለፅ ለምን ማስቀመጥ አስፈለገ? የሚለውን ጥያቄ ይዘን ላቀረብነው ጥያቄ ” እስካሁን ለህዝቡም ሆነ ለሚዲያ ይፋ ያላደርግነው አብዛኛዎቹ የፌዴሬሽኑ አባላት ለቻን ውድድር እና ካፍ ኮንግረስ ወደ ሞሮኮ በመሄዳቸው ነው። በዛሬ እና በነገው እለት ለሚዲያው እናሳውቃለን” የሚል ምላሽ ነው ያገኘነው።ወደ የካቲት 24 ቢገፋም በእለቱ ለመካሄዱ ምንም ዋስትና ያላገኘው የኢትዮዽያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ምርጫ በአሰልቺነቱና በሴራ ንድፈ ሀሳብ ጉዞው ቀጥሎበታል።
| 0 |
264501c9b2698efa04b37f8c7a86d957
|
3674a29e528b932a713cff34313bb922
|
የመጀመሪያው የገለልተኛ ብሔራዊ የኢኮኖሚ ምክር ቤት አባላት ተመረጡ፡፡
|
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አራት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላትን ሹመት አፀደቀ፡፡ ምክር ቤቱ ከትናንት በስቲያ ባካሄደው 44ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀረቡትን አራት የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላት ሹመት አጽድቋል፡፡ በዚሁ መሰረትም አቶ ውብሸት አየለ፣ ወ/ሪት ብዙወርቅ ከተተ፣ ዶ/ር ጌታሁን ካሣ እና ዶ/ር አበራ ደገፉ የቦርዱ አባል ሆነው ተሹመዋል፡፡ ተሿሚዎቹም በምክር ቤቱ ቀርበው ቃለ መሀላ ፈጽመዋል፡፡ ቀደም ሲል ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን በሰብሳቢነት የሚመሩት ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ፤ አሁንም በሰብሳቢነታቸው እንደሚቀጥሉ የተገለፀ ሲሆን፤ አቶ ውብሸት አየለ ምክትል ሰብሳቢ ሆነው ተሹመዋል፡፡ ብሔራዊ ምርጫ፣ ቦርድ ከምርጫው እየተቃረበ መሄድ ጋር ተያይዞ ሥራውን በአግባቡ ለመስራት እንዳይችል እንቅፋት ሆኖ የቆየው የአባላቱ አለመሟላት ችግር፣ አሁን መፍትሔ በማግኘቱ በቀጣይ ቦርዱ ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠትና ከምርጫ ዝግጅት ጋር የተያያዙ ሥራዎችን በአግባቡ ለማከናወን ዕድል የሚያገኝ መሆኑን የምክር ቤት አባላት ተናግረዋል፡፡
| 0 |
934e2f045bb91e27c3a93e3417b3b089
|
3d1165803f2ff3e4c9b593ea91a03323
|
በአፍጋኒስታን አጥፍቶ ጠፊ ባፈነዳው ቦምብ ፖሊሶች ተገደሉ
|
አፍጋኒስታን በሚገኘው ትልቁ የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ሰፈር ላይ ዛሬ በፈነዳው ከባድ ቦምብና በተከፈተው የተኩስ ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው አብዛኞቹ ሲቪሎች መሆናቸው ታውቋል።የሀገሪቱ ወታደራዊ ባለሥልጣኖች በገልጹት መሰረት፣ አንድ አጥፍቶ ጠፊ፣ ፓርዋን በተባለው ክፍለ-ሀገር በሚገኘው፣ ባግራም የአውሮፕላን ማረፍያ አጠገብ ባለ፣ የማይሰራ ሆስፒታል በር ላይ፣ በፈንጂ የተሞላ መኪናን አፈነዳ። ታሊባን ለጥቃቱ ሃላፊነት ወስዷል።
| 0 |
ddf8b1ac7647ff1a5050ea37c606d1b6
|
ddf8b1ac7647ff1a5050ea37c606d1b6
|
የአምቦ የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት መንገድ ግንባታ ዛሬም አልተጠናቀቀም
|
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በ532 ሚሊየን ብር ወጪ ከ4 ዓመት በፊት የተጀመረው የአምቦ የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት መንገድ ግንባታ አሁንም አልተጠናቀቀም።የከተማዋ ነዋሪዎች ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባቀረቡት ቅሬታ፥ ለዓመታት የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት ደረጃ መንገድ እንዲገነባ ሲጠየቅ ቢቆይም ፈጣን ምላሽ አለማግኘቱን አንስተዋል።በ2008 ዓ.ም የተጀመረው የአምቦ የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት ደረጃ መንገድ ግንባታም ከጅምሩ የግንባታው ፍጥነት ዘግይቶ ዛሬም አለመጠናቁን ነው ነዋሪዎች የሚናገሩት።መንገዱ ከተማዋን በስድስት ስፍራዎች ውስጥ ለውስጥ በማገናኘት ብቸኛውን የአስፓልት ደረጃ መንገድ አጋዥ ይሆናል ቢባልም፥ በርካታ ምክንያቶች እየተደረደሩ በሚፈለገው ልክ እየተሰራ አለመሆኑንም ጠቅሰዋል።ግንባታውን የሚያከናውነው የገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን የፕሮጀክቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ኦሊያድ ተፈሪ፥ የውስጥ ለውስጥ መንገዱ መዘግየት ሃላፊነት ሊወስድ የሚገባው አሰሪው አካል መሆኑን ይናገራሉ።15 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው አጠቃላይ ፕሮጀክት ከስድስቱ ምዕራፎች ሁለቱ ብቻ የወሰን ማስከበር ስራ የተጠናቀቀባቸው መሆኑን ያነሱት ስራ አስኪያጁ፥ ይዞታ የማስከበሩ ስራ ዓመታትን የመውሰዱ ምክንያትም የድርጅታቸው አካባቢው ዝግጁ ሆኖ ባለመረከባቸው የተፈጠረ መሆኑን ይናገራሉ።የአምቦ ከተማ ከንቲባ አቶ ተረፈ በዳዳ በበኩላቸው፥ የከተማ አስተዳደሩ የዲዛይን እና የይዞታ ማስከበር ውስንነቶች እንደነበሩበት ጠቅሰው፥ በችግሩ ዙሪያ በዋነኛነት በወቅቱ የነበረው የከተማ አስተዳደር ተጠያቂ መሆኑን ተናግረዋል።በአሁኑ ወቅትም 10 ኪሎ ሜትሩን የመንገድ ግንባታ ዝግጁ በማድረግ በ7 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትሩ ላይ ተቋራጩ ወደ ስራ እንዲገባ ተደርጓል ነው ያሉት።በቀጣይም ያልተነካውን ቀሪ 5 ኪሎ ሜትር የዲዛይን ችግር በመፍታት መንገዱን ለማጠናቀቅ በትኩረት ይሰራል ነው ያሉት።የኦሮሚያ መንገዶች ባለስልጣን ደግሞ የከተማዋ ከንቲባ የሚያነሱትን የ5 ኪሎ ሜትር የመንገድ ግንባታ ዲዛይን ችግር መፍታቱን ይገልፃል።በኦሮሚያ የመንገዶች ባለስልጣን የኮንትራት አስተዳደር ቡድን መሪ አቶ ወንዴ ደሳለኝ፥ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ጅምር ላይ ለሆነው የመንገድ ፕሮጀክቱ የአስተዳደሩ ትኩረት ማጣትን እንደ ችግር አንስተዋል።ከ22 እስከ 30 ሜትር ስፋት ያለው የአምቦ የውስጥ ለውስጥ የኮንክሪት አስፓልት መንገድ 532 ሚሊየን ብር በጀት ተመድቦለታል።በሃይለየሱስ መኮንን
| 1 |
4a9530b76cae154785f50915b8d07b45
|
4fcd4ce261908a9d67f7580504b6c2cc
|
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 1ኛ ዙር ግምገማ ዛሬ ተካሄደ
|
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ።በመድረኩም የመስኖ ልማት ኮሚሽን በባለቤትነት የሚያስገነባቸው የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የጥናት፣ የዝርዝር ዲዛይንና ክለሳ፣ የግንባታ ፕሮጀክቶች እና የወጣቶች መስኖ ልማት ፕሮጀክት አፈፃፀም ተመልክቷል።በግምገማው ላይ በውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ መሪነት የዘርፉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች በተገኙበት በትናንትናው እለት ተካሂዷል።በግምገማው ወቅት ጥናት፣ ዝርዝር ዲዛይንና ክለሳ 22 ፕሮጀክቶች ፣ 9 ነባር የግንባታ ፕሮጀክቶች ፣ በ2013 በጀት ዓመት የሚጀመሩ 14 አዲስ ፕሮጀክቶች እንዲሁም የወጣቶች መስኖ ልማት ፕሮጀክት ባለፉት ሶስት ወራት ውስጥ ከታቀደው ዕቅድ አንፃር ያሉበት ደረጃ አጠቃላይ ሪፖርት ቀርቧል።የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር በሩብ ዓመቱ ውስጥ ከፍተኛ ዝናብ የነበረበትና ለፕሮጀክቶች ግንባታ ስራ ከባድ መኪኖችና ማሽነሪዎችን ማንቀሳቀስ አስቸጋሪ መሆኑ ቢታወቅም በቀጣይ 9 ወራት ውስጥ ያለፉት ሶስት ወራት ውስጥ ያልተከናወኑትን በማካካስ የሚሰራበትን ዕቅድ በማውጣት በጥብቅ ክትትል እንዲፈፀም አሳስበዋል።ሚኒስቴር መስሪያቤቱም ክትትልና ድጋፍ እንደሚያደርግ ማስታወቃቸውን ከውሃ፣ ከመስኖ ልማት ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
| 0 |
91182e2571c757dcc35c9be84015bc5d
|
1262997bc1a3ca0fc662eddc6629b21f
|
ስለፊፋ የሰሞኑ ግርግር
|
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2008 (ዋኢማ) – በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋሉ ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ በውይይት መፍታት እንደሚገባ የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ አሳሰበ።ከሰሞኑ በአንዳንድ የሀገሪቱ ክፍሎች በተቀሰቀሰው ሁከትና ግርግር በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ የሚታወቅ ነው።የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤም ይህን በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ጉዳት ያደረሰውን ሁከትና ግርግር አስመልክቶ በዛሬው እለት መግለጫ ሰጥቷል።አለመግባባቱ የወለደው ሁከትና ግርግር ሰላም ወዳዱን የህብረተሰብ ክፍል የእለት ተእለት እንቅስቃሴውን የሚያስተጎጉል እንደሆነም ነው በመግለጫው የተነሳው።የጉባኤው የበላይ ጠባቂ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያሪክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ፥ ህዝቡ የሚያነሳቸው ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ ቀርበው በውይይት እና ምክክር ምላሽ ቢያገኙ መልካም መሆኑን ተናግረዋል።ምዕመኑ በየቤተ እምነቱ ለሀገሪቱ ሰላም ተግቶ ሊጸልይ ይገባል ያሉት ብፁዕነታቸው፥ በሰውና በንብረት ላይ በደረሰው ድንገተኛ አደጋም በሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ስም የተሰማቸውን ልባዊ ሀዘን ገልጸዋል።የጉባኤውን መግለጫ ያቀረቡት የጉባኤው የቦርድ አባል አባ ሀይለማሪያም መለሰ፥ የጉባኤው አባላትና የሀገሪቱ የሀይማኖት መሪዎች የሀገሪቱና የህዝቡ ሰላም በእጅጉ ያሳስበናል ብለዋል።ምዕመኑም በመከባበር ላይ የተመሰረተ የአብሮነት እሴቶችን ማጎልበት እንደሚገባው ጠቅሰው፥ የየቤተ እምነቱ የሀይማኖት መሪዎችና ሰባኪያነ ወንጌልም ሰላምን አብዝተው ሊሰብኩ ይገባልም ነው ያሉት፡፡ለሀገርና ለወገን የሚበጁ ጥያቄዎችን ማንሳት መሰልጠን ነው ያሉት አባ ሃይለማሪያም፥ ምላሹን በልበ ሰፊነትና በትዕግስት መጠበቅ ተገቢነት አለው ሲሉም ምክራቸውን አስተላልፈዋል።አያይዘውም በተለያዩ የመንግስት የስራ ሀላፊነት ላይ የተቀመጡ ግለሰቦች የተጣለባቸውን፥ ሀገርና ህዝብን የመምራት ከባድ አደራ በአገልጋይነት መንፈስ መወጣት እንደሚገባቸውም አንስተዋል።ጉባኤው የሀገር ሽማግሌዎች፣ የጎሳ መሪዎችና በህዝቡ ዘንድ ተቀባይነት ያላቸው ወገኖች ሁሉ፥ ህዝብን በማረጋጋትና በመምከር ሀገራዊና ሀይማኖታዊ ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ አስገንዝቧል።በተለያዩ ማህበራዊ ድረ ገጾች የሚነዙ ሀሰተኛ ወሬዎችን ህዝቡ አምኖ ከመቀበሉ አስቀድሞ መመርመር ይገባዋልም ብሏል።(ፋብኮ)
| 0 |
f13e3cc811ec4387f3562e36e009b75f
|
383db178bde85d72f1df13e7a46e5bf8
|
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል ጋር ተወያዩ
|
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ከሚገኙት የኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ሃም ሳንግ ውክ ጋር ተወያዩ፡፡በውይይቱ አቶ ገዱ ኢትዮጵያ እና ኮሪያ ያላቸው ግንኙነት በሀሉም መስክ ጠንካራ መሆኑን ገልጸዋል።የሁለቱ ሃገራት ግንኙነት በደም የተሳሰረ መሆኑንና ይህንን ግንኙነት ይበልጥ በህዝብ ለህዝብና አቅም ግንባታ ዘርፍ ለማጠናከር ኢትዮጵያ እንደምትሰራም ተናግረዋል፡፡ኢትዮጵያ የኮቪድ19 ወረርሽኝን ለመከላከል ለምታደርገው ጥረት ኮሪያ እያደረገች ላለው ድጋፍም አቶ ገዱ ምስጋና አቅርበዋል።የኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ሃም ሳንግ ውክ በበኩላቸው በአቶ ገዱ አንዳርጋቸው ስለተደረገላቸው አቀባበል አመስግነዋል፡፡በሌላ በኩል ከደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካንግ ዩንግ ውሃ የተላከን መልዕክት ለአቶ ገዱ አንዳርጋቸው አስረክበዋል።በኮሪያ ጦርነት ወቅት ኢትዮጵያ ወታደሮቿን በመላከ ስላደረገችው ድጋፍ ማመስገናቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ኢትዮጵያ የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል እያደረገች ያለውን የተሳከ ጥረት ኮሪያ እንደምታደንቅና ሃገራቸው ኢትዮጵያ የኮቪድ19 ወረርሽኝን ለመከላከል ለምታደርገው እንቅስቃሴ ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋገጠዋል።
| 0 |
54302321668e4a785b1eb4223136fdbd
|
54302321668e4a785b1eb4223136fdbd
|
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዙር ግምገማ በቀጣዩ ሳምንት ይደረጋል
|
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛው ዙር ግምገማ በቀጣዩ ሳምንት ቅዳሜ የሚደረግ ሲሆን መጋቢት 23 ደግሞ ሁለተኛው ዙር ይጀመራል፡፡አስራ አንድ ክለቦችን ተካፋይ የሚያደርገው የ2012 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ውድድር የፊታችን ዕሁድ በሚደረግ አንድ ቀሪ ጨዋታ የመጀመሪያውን ዙር ያጠናቀቃል፡፡ ይህንንም ተከትሎ በአንደኛው ዙር የነበሩት አጠቃላይ ደካማ እና ጠንካራ ጎን ጨምሮ የውድድሩ ሙሉ ሒደት የሚገመግም የውይይት መድረክ በቀጣዩ ሳምንት ቅዳሜ መጋቢት 12 ከ3:00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ሆቴል የክለብ ተወካዮች በመገኘት እንደሚያካሂዱ የሴቶች ልማት ኮሚቴ እና ውድድር ዳይሬክቶሬት ለክለቦች በላከው ደብዳቤ ገልጿል፡፡በተያያዘም የአንደኛ ዲቪዚዮን የፕሪምየር ሊግ ውድድር ሁለተኛው ዙር መጋቢት 23 የሚጀመር ሲሆን አስር ክለቦችን ተሳታፊ የሚያደርገው የሁለተኛ ዲቪዚዮን ሁለተኛ ዙር መጋቢት 19 እንደሚጀምር ከፌዴሬሽኑ ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል፡፡© ሶከር ኢትዮጵያ
| 1 |
87a712090cf0e33d9fd65168bea5b9b7
|
87a712090cf0e33d9fd65168bea5b9b7
|
የደኢህዴን ወጣቶች ሊግ 4ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ በሐዋሳ እየተካሄደ ነው
|
የደኢህዴን ወጣቶች ሊግ 4ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዛሬ በሀዋሳ መካሄድ ጀምሯል።ጉባኤው ምክኒያታዊ ወጣት ለሀገራዊ ለውጥ በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው።የኢህአዴግ ወጣቶች ሊግ 4ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ከፊታችን ጥር 19 ቀን ጀምሮ በሀዋሣ ከተማ ይካሄዳል።የዘንድሮው የወጣቶች ሊግ 4ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ከጥር 19 እስከ ጥር 21 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ የሚካሄድ ይሆናል።ጉባኤውን ለማካሄድ የሚያስችል ዝግጅት የተጠናቀቀ ሲሆን፥ የአራቱ ብሄራዊ ድርጅቶች የሊግ ተወካዮችና ተጋባዥ እንግዶች እንዲሁም የኢህአዴግ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት የሚካሄድ ይሆናል።ጉባኤው በ3ኛው መደበኛ ጉባኤ የተላለፉ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎችን መነሻ በማድረግና አፈጻጸማቸውን በመገምገም፥ ጥንካሬዎች የሚጎለብቱበትና እጥረቶች የሚታረሙበት አቅጣጫ እንደሚያስቀምጥ ይጠበቃል፡፡(ምንጭ: የኢህአዴግ ምክር ቤት ፅህፈት ቤት)
| 1 |
f32c43ffbd8509d30b9812c7e5657e8c
|
49f889a47c7624bc0e1dc1b48afc4e71
|
የመንግሥት የማስፈጸም አቅምን ለመገንባትና የህዝብን ተሳትፎ ለማጉልበት ከፍተኛ ጥረት ይደረጋል – ፕሬዚደንት ዶክተር ሙላቱ
|
አዲስ አበባ፤ ጥር 6/2006 (ዋኢማ) – ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ የጃፓኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ሽንዞ አቤን በብሄራዊ ቤተ-መንግስት ተቀብለው አነጋገሩ።ሁለቱ ከፍተኛ ባልስልጣናት የየአገሮቻቸውን ግንኙነት ለማጠናከር በሚቻልበት ጉዳይ ላይ መክረዋል።ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ጃፓን በኢትዮጵያ ለሚካሄዱ የተለያዩ የልማት ስራዎች እያደረገች ላለው ጠንካራ የልማት ድጋፍ አመስግነዋል።ለረዥም አመታት የዘለቀው የኢትዮ-ጃፓን የሁለትዮሽ የትብብር ግንኙነት በኢንቨስትመንትና ንግድ ረገድም የበለጠ እንዲጠናከር ዶክተር ሙላቱ ጠይቀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ሽንዞ አቤ በበኩላቸው የኢትዮ-ጃፓን የኢኮኖሚና የንግድ ግንኙነት በእጥፍ ለማሳደግ መንግስታቸው አስፈላጊውን ጥረት እንደሚያደርግም አረጋግጠዋል።የመሪዎችን ውይይት የተከታተሉት በጃፓን የኢትዮጵያ አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ሁለቱ ባለስልጣናት በአብዛኛው በሁለትዮሽ የንግድና ኢንቨስትመንት የትብብር ጉዳዮች ላይ በሰፊው መነጋገራቸውን ለኢዜአ ገልጸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጃፓን መንግስት ድጋፍ በ1950ዎቹ የተሰራውንና በብሄራዊ ቤተ-መንግስት ቅጽር ግቢ የሚገኘውን የጃፓን መናፈሻ ከባለቤታቸውና ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ጋር በመሆን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።መናፈሻው እኤአ በ1956 ቀዳማዊ ሃይለስለሴ በጃፓን ይፋዊ የስራ ጉብኘት አድርገው ከተመለሱ በኋላ የተገነባ ነው።እኤአ በ1960 የጃፓን አልጋ ወራሽ ልዑል አኪሂቶና ባለቤታቸው የመናፈሻ ስፍራውን መጎብኘታቸው ተጠቅሷል።እንደ ኢዜአ ዘገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ሽንዞ አቤ በኢትዮጵያ ለሁለት ቀናት የሚያደርጉትን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አጠናቀው በዛሬው እለት ወደ አገራቸው ይመለሳሉ ተብሎ ይጠበቃል።
| 0 |
503ff43e41b8b29223301551c0fff3f7
|
503ff43e41b8b29223301551c0fff3f7
|
150 ቀናት የተያዘላቸው 1ሺ170 ቤቶች ግንባታ በሐምሌ መጨረሻ ይጠናቀቃል
|
አዲስ አበባ፤ በቦሌ አራብሳ በ150 ቀናት እንዲጠናቀቁ ታቅዶ የተጀመሩ 15 የኮንዶሚኒየም ህንጻዎች ጥራታቸውን ጠብቀው በፍጥነት እየተገነቡ መሆኑን እና በሐምሌ ወር መጨረሻ ቀለም ተቀብተው እንደሚጠናቀቁ የልደታ ቤቶች ግንባታ ጽህፈት ቤት አሳውቋል። በአዲስ አበባ ቤቶች የልደታ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አረጋ አባተ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ ከቤቶቹ ውስጥ 224ቱ ስቱዲዮ፣ 423ቱ
ባለአንድ መኝታ፣ 454ቱ ደግሞ
ሁለት መጥታ እንዲሁም 69ኙ የንግድ ቤቶች
ናቸው። የካቲት ወር ውስጥ የተጀመሩት የኮንዶሚኒየም ቤቶች በፍጥነት እና በጥራት እየተገነቡ ስለመሆናቸው ቁጥጥር እየተደረገ ይገኛል። ቤቶቹ በሐምሌ ወር መጨረሻ ከነቀለም ቅባቸው ተጠናቀው ለተጠቃሚዎች ይተላለፋሉ ተብሎ ይጠበቃል። ግንባታዎቹ አሁን 66 ነጥብ 2 በመቶ ላይ ናቸው። እንደ አቶ አረጋ ከሆነ፣ ቤቶቹ እየተገነቡ የሚገኙት ቦሌ አራብሳ ሲሆን፣ በካሳ ክፍያ ምክንያት እስከ 2011 ዓ.ም አጋማሽ ሳይገነቡ የቀሩት ናቸው። በመሆኑም ሲጠናቀቁ በቀጥታ እጣ ውስጥ ገብተው ለተጠቃሚ ይተላለፋሉ። በግንባታው ላይ የእነ ቶሎ ቶሎ ቤት አይነት የጥራት ችግር እንዳይፈጠር ካለፉት ጊዜያት በበለጠ ትኩረት ተሰጥቷል። አንዱ ኮንትራክተር ጋር ግብአት እጥረት ሲፈጠር ከሌላው እየወሰደ እንዲጠቀም በማድረግ በፍጥነት እንዲሰሩ የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ ተደርጎባቸዋል። የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት የኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ጋሻው ተፈራ በበኩላቸው እንደገለጹት፤ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ኃላፊ ኢንጂነር ሰናይት ዳምጠው ዛሬ በግንባታ ቦታዎቹ ተገኝተው አስፈላጊውን መመሪያ ይሰጣሉ። እስከአሁንም ኢንጂነሯ ቤቶቹ በጥራት እና በፍጥነት እንዲጠናቀቁ አስፈላጊውን መመሪያ እየሰጡ ክትትል አድርገዋል። እንደ አዲስ አበባ ቤቶች ልማት ጽህፈት ቤት መረጃ ከሆነ፣ እየተገነቡ የሚገኙት 1ሺ170 ቤቶች ከሌሎች ቤቶች ጋር አንድ ላይ ለ20/80 የኮንዶሚኒየም ቤቶች በእጣ መልክ ለነዋሪዎች ይተላለፋሉ።አዲስ ዘመን ቅዳሜ ሰኔ
8/2011
| 1 |
cffce329dfed3ed3c5be2de016616671
|
cffce329dfed3ed3c5be2de016616671
|
«ለውጡ፡ ኢህአዴጋዊ፣ ሕገ-መንግሥታዊና ሕዝባዊ ነው»- አቶ ፍቃዱ ተሰማ የኢህአዴግ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል
|
አዲስ
አበባ፡- እንደ አገር የመጣው ለውጥ በግለሰቦች ፍላጎት የተካሄደ ሳይሆን ኢህአዴግ በውስጡ የመራውና በህዝብ ተጠንስሶ የተወለደ፤
ሕገ መንግሥታዊ መሆኑን ኢህአዴግ ገለጸ፡፡የኢህአዴግ
ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል እና የኢህአዴግ ጽህፈት ቤት የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የአጋር ድርጅቶችና የሲቪክ ማህበራት ማስተባበሪያ ዘርፍ
ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ በተለይ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደተናገሩት፤ ለውጡ በህዝብ ተጀምሮ ለውጤት የበቃ ቢሆንም፤
ኢህአዴግ በውስጡ በጀመረው የለውጥ እርምጃ መርቶታል፡፡ ሂደቱም ሕገ-መንግሥታዊና የህግ መሰረትን ጠብቆ የተከናወነ ነው፡፡‹‹ለውጡን
በመቀስቀስ ረገድ ህዝቡ ከፍተኛ ሚና ነበረው፡፡ አርቲስቱ፣ አትሌቱ፣ አክቲቪስቱ፣ ሚዲያው ከፍተኛ ሚና ነበራቸው፡፡ ወጣቱም ደረቱን
እስከመስጠት ሄዷል፡፡ በየቤቱ ያለው ሁሉም ኢትዮጵያዊ የለውጡ ባለቤት ነው፡፡ የለውጡ ጠባቂም ህዝቡ ነው፡፡›› ያሉት አቶ ፍቃዱ፣
ኢህአዴግም እንደ መሪ ድርጅት ወይ ሪፎርሙን መርቶ ለዚህ ደረጃ ማድረስ፤ አለበለዚያ መጥፋት ነበረበት ብለዋል፡፡ ከዚህ አኳያ ትክክለኛውን
አማራጭ በመያዝ አሁን ለተደረሰበት ደረጃ ማድረስ መቻሉንም ተናግረዋል፡፡«ለውጡ
ከኢህአዴግ መርህ የወጣና በግለሰቦች ፍላጎት እየሄደ እንደሆነ አድርገው በማውራት የግለሰቦች አድርገው የሚያዩም አሉ፤» ያሉት አቶ
ፍቃዱ፤ ሂደቱን በመምራትና ትክክለኛውን መስመር በማስያዝ ግለሰቦች ሚና የላቸውም ባይባልም ለውጡን ኢህአዴግ የመራው እንደመሆኑ
መጠን ለውጡ ኢህአዴጋዊ ነው ሲሉ አብራርተዋል፡፡ በመሆኑም ለውጡን ከኢህአዴግ መርህ የወጣና በግለሰቦች ፍላጎት የሚጓዝ አድርጎ
የማሰቡ ሂደትመታረም እንዳለበትም ገልጸዋል፡፡የለውጡ
ሕገ መንግሥታዊነትም ከዚህ ጋር ተያይዞ መታየት እንደሚገባው ተናግረዋል፡፡ ምክንያቱም በለውጥ ሂደቱ ኢህአዴግ ሊቀመንበሩን ሲመርጥም
ሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲሾሙ የፓርቲውንም ሆነ የፓርላማውን አሠራር በመከተል መሆኑን አመልክተዋል፡፡ እንደ
አቶ ፍቃዱ ገለጻ፤ ከለውጡ በኋላም ከሕገ መንግሥቱ ውጪ የተደረገ ነገር የለም፡፡ ለምሳሌ፣ ሕገ መንግሥቱ ሰው ያላግባብ እሰሩ፣
አሰቃዩ አይልም፡፡ እናም እስረኞች መፈታታቸው ህገ መንግሥታዊ ነው፡፡ ሕገ መንግሥቱ የሃሳብ ነፃነትን፣ በነፃነት መንቀሳቀስን ይፈቅዳል፤
እናም ይሄን የሚገድቡ አዋጆች መነሳትና መሻሻላቸውም ተገቢ ነው፡፡ ከዚህ አኳያ ሲታይ ለውጡ ኢህአዴጋዊ፣ ሕገ-መንግሥታዊና ህዝባዊ
ነው ብሎ መውሰድ ይቻላል፡፡አዲስ
ዘመን የካቲት 5/2011
በወንድወሰን
ሽመልስ
| 1 |
a9c41da8fcb4cc2e5de790af4f0f5ffe
|
15de8536baf570e67c778a8802c44e43
|
በእነ አቶ እስክንድር ነጋ ጉዳይ አካልን ነጻ የማውጣት ክስ እንደሚመሰርት ባልደራስ አስታወቀ
|
በሽብር ተግባር ተጠርጥረው ጥቅምት 20 ቀን 2007 ዓ.ም. ክስ የተመሠረተባቸው እነ ዘለዓለም ወርቅ አገኘሁ በተጠረጠሩበት ወንጀል፣ በመከላከያ ምስክርነት የቆጠሩት ፍርደኛው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ቀርቦ እንዲመሰክር ፍርድ ቤት ትዕዛዝ የሰጠ ቢሆንም፣ የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ለማቅረብ እንደሚቸገር ታኅሳስ 6 ቀን 2008 ዓ.ም. በደብዳቤ አስታወቀ፡፡የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ታኅሳስ 4 ቀን 2008 ዓ.ም. ለፌዴራልና ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት በጻፈው ደብዳቤ እንደገለጸው፣ ፍርድ ቤቱ ለሁለት ጊዜያት መከላከያ ምስክሩን እንዲያቀርብ ቢያዘውም አላቀረበም፡፡ ያላቀረበበት ምክንያት ጋዜጠኛ እስክንድር በመዝገብ ቁጥር 112546፣ 18 ዓመት ጽኑ እስራት የተፈረደበት ታራሚ በመሆኑ ነው፡፡ እስካሁን ድረስም ጽኑ እስራት የተወሰነባቸው ታራሚዎች ለምስክርነት የማይጠሩና ከማረሚያ ቤት የማይወጡ በመሆናቸው፣ ከጥበቃ አንፃር መከላከያ ምስክሩን ለማቅረብ የሚቸገር መሆኑን በመግለጽ፣ በዕለቱም እንዳላቀረበው በማረሚያ ቤቱ የፍርድ ሪከርድ ማኅደር ቡድን መሪ ሱፐር ኢንቴንደንት ጥላሁን አያሌው ፊርማ ለፍርድ ቤቱ የተላከው ደብዳቤ ያብራራል፡፡እነ ዘለዓለም ወርቅአገኘሁ ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለመገርሰስ ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸዋል ተብሎ፣ ከእነ ሀብታሙ አያሌው ጋር በድምሩ አሥር ሰዎች ክስ እንተደመሠረተባቸው መዘገባችን ይታወሳል፡፡ የቀድሞው አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ (አንድነት) ፓርቲ አመራሮች ሀብታሙ አያሌውና ዳንኤል ሺበሺ፣ የአረና ፓርቲ አመራር አብርሃ ደስታና የሰማያዊ ፓርቲ አመራር የሺዋስ አሰፋ በነፃ መሰናበታቸውንና ሌሎቹ ተከላከሉ መባላቸውንም መዘገባችን አይዘነጋም፡፡ በሥር ፍርድ ቤት በነፃ የተሰናበቱት እነ ሀብታሙ አያሌው በይግባኝ ጉዳያቸው ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመታየት ላይ ይገኛል፡፡
| 0 |
10c413a7274bc6da07ef78726fd5fb92
|
10c413a7274bc6da07ef78726fd5fb92
|
ቤንሻንጉል ጉምዝ ውስጥ በተፈፀመ ጥቃት ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ
|
ቤንሻጉል ጉምዝ ክልል፤ ጉባ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች ውስጥ የታጠቁ የአካባቢው ተወላጆች በአማራ ተወላጆች ላይ ከትናንት በስቲያ ፈፀሙት በተባለ ጥቃት አሥራ አራት ሲቪሎች መገደላቸውንናስድስት ሰዎች መቁሰላቸውን የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።ጥቃቱ “የብሄር ማንነትን ለይቶ የተካሄደ ነው” ብለዋል ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ።የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የአስተዳደርና ፀጥታ ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አብዱልአዚዝ መሀመድ ደግሞ “ጥቃቱ ብሄርን መሠረት ያደረገ አይደለም፤ የኅዳሴ ግድብ ውኃ ሙሌት መጠናቀቁን ተከትሎ ስኬቱን ለማደናቀፍ ተላላኪዎች የፈጠሩት ጥቃት ነው” ብለዋል።።
| 1 |
10009d71300b436df922c185ebac9a70
|
f4a4d66226247068b36c370169f73c65
|
የቅዱስ ጊዮርጊሱ አሰልጣኝ ከክለቡ ተሰናበቱ
|
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሳምንት ጨዋታ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታ በፈረሰኞቹ 2-1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ ትላንት ምሽት በድንገተኛ የመኪና አደጋ ከዚህ አለም በሞት የተለየው ተክለወልድ ፍቃዱን ለማሰብ በ1 ደቂቃ የህሊና ፀሎት ጨዋታው የተጀመረ ሲሆን የመጀመርያው 45 ብዙም የግብ እግሎች ያልተፈጠሩበት ሆኖ ተጠናቋል፡፡በሁለተኛው አጋማሽ ቅዱስ ጊዮርጊሶች በ56 እና 62ኛው ደቂቃ አጥቂዎቹ አዳነ ግርማ እና ብሪያን ኡሞኒ ባስቆጠሯቸው ግቦች 2-0 መምራት ችለዋል፡፡ ከ10 ደቂቃዎች በኋላ ደግሞ የቀድሞ የቅዱስ ጊዮርጊስ አጥቂ ኤሪክ ሙራንዳ የመታት ቅጣት ምት በተከላካዮች ተጨርፋ ግብ ሆናለች፡፡ ከግቧ መቆጠር በኋላ ሲዳማዎች ጫና ፈጥረው ለመንቀሳቀስ ቢሞክሩም ተጨማሪ ግብ ሳያስቆጥሩ ጨዋታው ተጠናቋል፡፡ድሉን ተከትሎ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥቡን ከሲዳማ ቡና እኩል 35 በማድረስ በግብ ልዩነት መሪነቱን ተረክቧል፡፡ ከጨዋታው በኋላ አስተያታቸውን የሰጡት የቅዱስ ጊዮርጊሱ አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚፈልጉትን እንዳሳኩ ተናግረዋል፡፡ ‹‹ በመጀመርያው አጋማሽ ሲዳማዎች አፈግፍገው በመጫወታቸው እንደፈለግን መጫወት አልቻልንም፡፡ በሁለተኛው አጋማሽ ግን የተሻለ ተንቀሳቅሰን ግብ ማስቆጠር ችለናል፡፡ ይህንን ጨዋታ ማሸነፋችን ትልቅ ነገር ነው፡፡ ምክንያቱም ከፊታችን ከባድ ጨዋታዎች ይጠብቁናል፡፡ ዛሬ ባናሸንፍ ኖሮ የነጥብ ልዩነታችን ሰፍቶ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እንገባ ነበር፡፡ በሁለተኛው አጋማሽ ቀይረን የገባነው ሲስተም ጨዋታውን እንድናሸንፍ ሙሉ ለሙሉ ረድቶናል ብዬ አላስብም፡፡ የተጫዋቾቼ የማሸነፍ ስሜት ጥሩ መሆኑ ለድላችን ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክቷል፡፡ ›› ብለዋል፡፡የሲዳማ ቡናው አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው በበኩላቸው የመከላከል ስህተቶች ዋጋ እንዳስከፈላቸውና ወደ መመሪነት መመለሳቸው እንደማይቀር ተናግረዋል፡፡ ጨዋታው ጠንካራ ጨዋታ ነበር፡፡ የነጥብ ልዩነታችንን ለማስጠበቅ አስበን በመምጣታችን ቢያንስ የአቻ ውጤትይዘን ለመመለስ ተጫውተናል፡፡ ነገር ግን በሁለተኛው አጋማሽ በፈጠርናቸው ስህተቶች የፈጠርናቸው ስህተቶች ዋጋ አስከፍሎናል፡፡ ከግቦቹ በኋላ ሲስተማችንን ቀይረን ለማጥቃት ሞክረናል፡፡ ሙሉ ለሙሉ ባይሳካም አንድ ግብ ማስቆጠር ችለናል፡፡ ዛሬ ብንሸነፍም በሌሎቹ ቡድኖች ጨዋታ የሚፈጠረውን ውጤት ተጠቅመን ወደ መሪነት እንደምንመለስ አምናለሁ፡፡
| 0 |
f3cde75bbf385973db020b1297e677fd
|
f3cde75bbf385973db020b1297e677fd
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የሰጡት መግለጫ
|
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ በዛሬው እለት መግለጫ ሰጥተዋል።የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦የተከበራችሁ የሀገሬ ሕዝቦች!
ሰሞኑን በተከሠተው እጅግ አሳዛኝ ግጭት በዜጎቻችንና በንብረታቸው ላይ በደረሰው ሁሉ ማዘኔን አስቀድሜ ለመግለጥ እወዳለሁ።ያጋጠመን ፈተና ኢትዮጵያውያን ካልተባበርንና አንድ ሆነን ካልቆምን መንገዳችን ምን ያህል አስቸጋሪና አስፈሪ ሊሆን እንደሚችል ማሳያ ነው፡፡ ችግሩ የብሔርና የሃይማኖት መልክ እንዲኖረው ለማድረግ ተሞክሯል፡፡ በዚህም የተነሣ ወገኖቻችን በአሰቃቂ ሁኔታ መሥዋዕት ሆነዋል።የጸሎት ቤቶች ተቃጥለዋል፡፡ የንግድ ድርጅቶችና የመኖሪያ ቤቶች ወድመዋል።
የተፈናቀሉ ወገኖች በተለያዩ ቦታዎች ተጠልለዋል፡፡ መተላለፊያ ያጡ ዜጎችም በየከተሞቹ ከርመዋል፡፡ እንኳንስ ለማየት ለመስማት የሚዘገንን እኩይ ተግባር በወገናችን ላይ ተፈጽሟል፡፡በልብ ሰባሪው ክሥተት ብናዝንም ኢትዮጵያውያን ዛሬም ታላቅ ሕዝቦች፣ አስተዋዮችና አመዛዛኞች መሆናቸውንም አይተናል፡፡ ቤተ ክርስቲያን እንዳይቃጠል የሚከላከሉ ሙስሊሞች፣ መስጊድ እንዳይቃጠል ዘብ የሚቆሙ ክርስቲያኖች አሉን፡፡ከእነርሱ ብሔር ውጭ ለሆነው ወገናቸው ሲሉ መሥዋዕትነት የከፈሉ ኢትዮጵያውያን አሉን፡፡ ሰላምና ደኅንነትን ለማውረድ ሌት ተቀን የሚደክሙ ሽማግሌዎች አሉን፡፡ቤት ንብረታቸውን ላጡ መጠለያ የሚሆኑ፣ መንገድ ለተዘጋባቸው ማደሪያ የሚያዘጋጁ ብዙ ወገኖች አሉን፡፡ የፈተናው ዓላማ ተስፋ እንድንቆርጥና መንገዳችንን እንድንቀይር መሆኑን ተረድተው፣ ዛሬ በሆነው ነገር ሳይደናገጡ፣ ነገን አሻግረው የሚመለከቱ ዜጎች አሉን፡፡ ለሕግና ለኅሊና የሚቆሙ የመከላከያና የፖሊስ አባላት አሉን፡፡ይህ ሁሉ ለምን እንደመጣብን እናውቃለን፡፡ ከዚህ የበለጠ ፈተና ቢያጋጥመንም እንኳን የጀመርነውን ጉዞ አናቋርጥም፡፡ አረሙን እየነቀልን፤ ስንዴውን እየተከባከብን እንሄዳለን እንጂ ለአረሙ ስንል ስንዴውን አንተወውም፡፡በመንገዳችን የሚያጋጥመንን ዕንቅፋት እያነሣን መንገዳችንን እንቀጥላለን እንጂ ወደ ቀኝም ወደ ግራም ወለም ዘለም አንልም፡፡ ፈታኞቻችን ያልተገነዘቡት ነገር ቢኖር የተከፈለውን መሥዋዕትነት ሁሉ ከፍለን የኢትዮጵያና የሕዝቦቿን ብልጽግና የምናረጋግጥ መሆናችንን ነው፡፡የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥና አጥፊዎች በሕግ ፊት ቀርበው ተገቢው ሁሉ እንዲያገኙ ያለማወላወል እንሠራለን፡፡ በተፈጠረው አሳዛኝ ክሥተት የተጎዱት እንዲያገግሙ፤ ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉት እንዲመለሱ፣ ንብረታቸው የጠፋባቸው እንደገና እንዲቋቋሙ ከሕዝባችን ጋር ሆነን በጽናት እንሠራለን፡፡
| 1 |
72eba76cf7caca57bf3a0e8b1d09d1ef
|
99461775f38835dd79b0d80226af2c26
|
የአዲስ ዓመት የበጎ አድራጎት ተግባራት እንደ ባህል ተቆጥረው ሊቀጥሉ ይገባል -ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር አቶ ደመቀ መኮንን
|
አዲስ አበባ፤ ህዳር 16/2006 (ዋኢማ) ¬- በቻይና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሊዩ ያንዶግ የሚመራ የልዑካን ቡድን ዛሬ አዲስ አበባ ገባ፡፡ የሣይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ መሐሙዳ አህመድ ጋዓስ የልዑካን ቡድኑን አዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት ተገኝተው ተቀብለዋል፡፡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሊዩ ያንዶግ የሚመራው የልዑካን ቡድን በሁለቱ አገራት መካከል ስላለው የባህል፣ የሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ የትምህርት እና የማህበራዊ ግንኙነት ላይ ውይይት ያካሂዳል፡፡ የልዑካን ቡድኑ ከዛሬ ጀምሮ በሶስት ቀናት ቆይታው የጥሩነሽ ቤንጂንግ ሆስፒታል፣ የምስራቅ የኢንዱስትሪ ዞንና የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን ይጎበኛል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሊዩ በአገራቸው የባህል፣ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፣ የትምህርት እና የማህበራዊ ዘርፍን የሚመሩ በመሆናቸው ይህን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ስምንት የመግባቢያ ሰነዶች ይፈረማሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ እንደ ኢዜአ ዘገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቻይናው አቻቸው ጋር ውይይት እንደሚያካሂዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አንድ ከፍተኛ ባለሥልጣን አስታውቀዋል፡፡
| 0 |
cc4a7a9e029797c6e08fc54fe8457a00
|
cc4a7a9e029797c6e08fc54fe8457a00
|
በወልቃይት ጠገዴ ዳንሻ አካባቢ ዲቪዥን የሠፈራ ጣቢያ ለጥፋት አላማ ሊውል የነበረ ከፍተኛ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር ዋለ
|
አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በወልቃይት ጠገዴ ዳንሻ አካባቢ ዲቪዥን የሠፈራ ጣቢያ ለጥፋት አላማ ሊውል የነበረ ከፍተኛ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር መዋሉን በሰሜን እዝ የ5ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ጄኔራል ሙሉአለም አድማሱ አስታወቁ።በቁጥጥር ስር የዋሉ የጦር መሳሪያዎችም 207 ክላሽ፣ 9 ሺህ 80 ጥይት፣ 26 አርባ ጎራሽ ፣ 18 አስር ጎራሽ ፣ የተለያዩ ሽጉጦች እና ማካሮፍ 26፣ ስታር 5፣ fort five 4፣ Breta 1፣ 2 ካርታ እንዲሁም 108 የተለያዩ የቦምብ አይነቶች ናቸው ።ከ1986 ዓ.ም ጀምሮ ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ሰዎች እንዲሠፍሩ ሲደረግበት በቆየው የመኖሪያ ጣቢያ በተደረገ ኦፕሬሽን ያለምንም የተኩስ ልውውጥ በልዩ ወታደራዊ ጥበብ መሳሪያዎቹ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ጄነራሉ ገልፀዋል።
| 1 |
2c329b1fe73099af8d6fa641221d0d0d
|
eef87f312b2d2cd9a8efef3bc9b61634
|
በአፍሪካ ኢንቨስት የሚያደርግ ባለሀብት ውጤታማ ይሆናል፡-ጠ/ሚ ኃይለማርያም
|
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመግለጫቸው በፕሬዚዳንት ትራምፕ አስተዳደር ለረጅም ጊዜ የዘለቀው የአሜሪካና የኢትዮጵያ ወዳጅነት ወደ ላቀ ደረጃ ከፍ እንደሚል እምነታቸውን ገልጸዋል።ለዘመናት ለዘለቀው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እና በሁለቱ ሃገራት መካከል ያለው የንግድ ትስስር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እምነታቸው መሆኑንም ነው ያመለከቱት።ለተመራጩ ፕሬዚዳንት መልካምና ውጤታማ የስራ ዘመን መመኘታቸውን፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን ጠቅሶ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ዘግቧል-(ኤፍ.ቢ.ሲ)።
| 0 |
d07c0210dfb93802b931067dce3d7cbe
|
1a91c21c0eafb4e48e8a45913a5906ae
|
መኪና ሲያሽከረክሩ የተያዙ የሳኡዲ ሴቶች በሽብርተኝነት ሊከሰሱ ነው
|
አዲስ አበባ:- የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ የልማት ተነሺ ሆነው የተደራጁ 35 የአርሶ አደር ቤተሰብ ሴቶች በፓርኩ ቅጥር ግቢ ውስጥ በፅዳት አገልግሎት የስራ ዕድል የተፈጠረላቸው መሆኑ ተገለፀ። በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ የአሰራርና ፋይናንስ አገልግሎት ኃላፊ አቶ ሲሳይ አስፋው በተለይም ለአዲስ ዘመን እንደገለፁት፤ ከኢንዱስትሪ ፓርኩ የልማት ተነሺ ሆነው በአካባቢው የሚገኙ የአርሶ አደር ቤተሰብ ሴቶች ፓርኩ የስራ ዕድል እንዲፈጥርላቸው ተደራጅተው ጠይቀዋል፡፡ ተደራጅተው የመጡት ሴቶች በቀለም ትምህርት ብዙ ያልዘለቁ በመሆናቸው ምክንያት በፓርኩ ቅጥር ግቢ ውስጥ የፅዳት አገልግሎት እንዲሰሩ ተደርጓል፡፡ ፓርኩ ተደራጅተው ለመጡት 35 የተነሺ ቤተሰብ ሴቶች በወር መቶ አስር ሺህ ብር ለመክፈል የተስማሙ መሆኑን ተናግረዋል። በተጨማሪም ሴቶቹ ወደ ስራው ሲገቡ መነሻ ገንዘብም ሆነ ቁሳቁስ ያልነበራቸው በመሆኑ ፓርኩ ለፅዳት አገልግሎት የሚውሉ መጥረጊያ፣ መወልወያና መሰል ግብዓቶችን ያሟላላቸው መሆኑን ገልፀዋል፡፡ በአሁን ወቅት ሴቶቹ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ መሆን የቻሉና በየወሩም ተቀማጭ ሂሳብ እንዳላቸው አብራርተዋል። የተነሺ አርሶ አደር ልጅ የሆነችው ሺብሬ አለሙ፤ እሷን ጨምሮ ሌሎች 34 የልማት ተነሺ ሴቶች በማሰባሰብ ወደ ፓርኩ በመምጣት የስራ ዕድል እንዲፈጠርላቸው ማድረጓን ተናግራለች። የማህበሩ ሰብሳቢና ስራአስኪያጅ የሆነችው ሽብሬ፤ ስራውን ከጀመሩ ሁለት ወራትን እንዳስቆጠሩ በማስታወስ፤ ፓርኩ የተለያየ ድጋፍ እንደሚያደርግላቸው ተናግራለች።ፓርኩ በወር መቶ አስር ሺህ ብር ሊከፍላቸው የተስማማ መሆኑን የገለፀችው ሽብሬ፤ እያንዳንዳቸው በወር አንድ ሺህ አስራ አራት ብር የወር ገቢ የሚያገኙ እንደሆነና በማህበሩ ስም በተከፈተ አካውንት ደግሞ ከወጪ ቀሪ በወር 20 ሺህ ብር ድረስ ተቀማጭ እያደረጉ መሆኑን ገልፃለች። በቀጣይ ቆሻሻ ማንሺያ መኪና ለመግዛትና ስራውን በስፋት መስራት የሚችሉበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ያቀዱ መሆኑን ተናግራለች። የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ በሁለት ምዕራፎች የተከፈለና አንደኛው ምዕራፍ ከ18 ሺህ 700 በላይ ለሚደርሱ ዜጎች የስራ ዕድል ከፍቶ ማምረት የጀመረ ሲሆን፤ ከ18 ሺህ 700 ሰራተኞች መካከል 95 በመቶ የሚሆኑት ወጣት ሴቶች ናቸው።አዲስ ዘመን የካቲት 30/2012ፍሬህይወት አወቀ
| 0 |
6e65a26c6d3b1b086a2c4de059e7c92d
|
297bce8d4f738776c6ce2adb4b6a95c9
|
የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት ዴቪድ ማልፓስ ኢትዮጵያን ይጎበኛሉ
|
በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ክፍል ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናጂ ከመጪው ማክሰኞ አንስቶ እአአ እስከ ታህሳስ 8 ቀን ባለው ጊዜ ውስጥ ኢትዮጵያን፣ ጂቡቲን፣ ኤርትራን፣ ኬንያንና ጀርመንን እንደሚጎበኙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ መግለጫ ገልጿል።በጉብኝታቸው ወቅት የሚያተኩሩት በዩናይትድ ስቴትስና በአፍሪካ መካከል የንግድ ግንኙነት እንዲጠነክር፣ የአፍሪካ ወጣቶች መሰረትን መገንዘብ፣ በአጋርነት በኩል ሰላምና ፀጥታ እንዲዳብር እንዲሁም ዩናይትድ ስቴትስ ለአፍሪካ ህዝብና ሃገሮች ባላት ቁርጠኝነት በማስመር ላይ መሆኑ ናጂ አስረድተዋል።በአፍሪካው ጉብኝታቸው ወቅት ከመንግሥት ባለሥልጣኖች፣ ከንግድ መሪዎችና ከወጣት አፍሪካውያን መሪዎች መርኃ ግብር ተሳታፊዎች ጋር እንደሚነጋገሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ድረ ገፅ ላይ የወጣው መግለጫ ጠቁሟል።
| 0 |
c6497e2b4c690dde94a7b30606c1cccb
|
cb559b0e00709e1e446acd5182e1b986
|
በክልሉ የተደረጉ ሠላማዊ ሰልፎች በሠላም መጠናቀቃቸውን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
|
ባሕር ዳር፡ መስከረም 24/2012 ዓ/ም (አብመድ) የአማራ ክልል መንግሥት የአማራና ቅማንት ሕዝቦች በሠላም በፍቅር እና በአንድነት እንዲኖሩ ዕድል ፈጥሮ እያለ ሰሞኑን በአዲስ መልክ የሕዝቦችን ሠላም እና አንድነት የማይፈልጉ አካላት “የቅማንት ማንነት እና የራስ አስተዳድር ጥያቄ አልተመለሰም” በሚል የፖለቲካ አሻጥር ሠላማዊ ዜጎችን እርስ በርስ በማጋጨት በሰው እና ንብረት ላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል፡፡የክልሉ መንግሥት የቅማንት ብሔረሰብ ያነሳውን የማንነት እና የራስ አስተዳድር ጥያቄ የመለሰበት አግባብ ዴሞክራሲያዊና ለሌሎች ምሳሌ ሊሆን በሚችል መልኩ እንደሆነ በፌዴሬሽን ምክር ቤት የሕገ መንግሥት ትርጉምና የማንነት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ወርቁ አዳሙ ለአብመድ ተናግረዋል፡፡
“‘የቅማንት የማንነት እና የራስ አስተዳደር ጥያቄ አልተመለሰም’ የሚሉ አካላት ትክክል አይድሉም ጥያቄዉ እንደተመለሰላቸዉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ተቀብሎ አጽድቋል፤ ‘ሌሎች ተጨማሪ ሦስት ቀበሌዎች ወደ ቅማንት ይካለሉ’ የሚሉ ጥያቄዎችም ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ቀርበዋል፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤትም የጥናት ቡድን ልኮ ቀበሌዎቹ ኩታ-ገጠም አለመሆናቸዉን አረጋግጧል፤ ስለዚህ ጥያቄያቸው ተገቢ አይደለም ተብሏል” ነው ያሉት አቶ ወርቁ፡፡
| 0 |
88d797621913429f7c15d580540b33e9
|
3e7e513fed56889d621b3f14aa2cc1ca
|
የአሁኑ ትውልድ ዕውቀቱን ለሰላምና ልማት ሊያውል ይገባል-ልጅ ዳንኤል ጆቴ
|
አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዳዲስ ፈጠራን እና ዘመኑ የሚጠይቀውን የተወዳዳሪነትን መስፈርት ማሟላት የሚችል ትውልድ ለመፍጠር ትኩረት ተሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ታንኳይ ጆክ አስታወቁ፡፡
| 0 |
0c725c126629a23537ec2abaa6a257ad
|
fa8d450bd50001e10ccf81d4f31bcaf6
|
የኢሬቻ በዓል በሆራ ፊንፊኔ ተከበረ
|
“የሆራ ፊንፊኔ” የኢሬቻ ሩጫ እሁድ መስከረም 11 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።ሩጫው መስከረም 24 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ የሚከበረውን የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሚካሄድ እንደሆነ ተገልጿል፡፡በዚህ የሩጫ ውድድር ላይ ከ50 ሺህ በላይ ሰዎች ይሳተፉበታል ተብሎ እንደሚጠበቅ የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አድማሱ ዋቅጋሪ ለኢዜአ ተናግረዋል። እንደ አቶ አድማሱ ገለጻ የሩጫው ቲ-ሸርት በፌዴራልና በክልሉ በመሰራጨት ላይ ያለ ሲሆን፣ ሽያጩም አንዱ ቲ-ሸርት በ250 ብር እየተካሄደ ይገኛል።የቲ-ሸርቱ የመሸጫ ቦታዎች በፌዴራልና በክልሉ መስሪያ ቤቶች የሚገኙ ሰራተኞች እንዲሁም በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞንና በአዲስ አበባ የሚገኙ ነዋሪዎች ከኦሮሞ ባህል ማዕከል ማግኘት እንደሚችሉ ተናግረዋል።በክልሉ ሌሎች ዞኖች የሚገኙ ነዋሪዎች ደግሞ በዞን እና በወረዳ እንዲሁም በሁሉም ከተሞች ባሉት የባህልና ቱሪዝም ቢሮዎች ማግኘት ይችላሉ ብለዋል።
| 0 |
9a22dbb6c238ff04191fcbebee848fb3
|
1c682304744470ca3c52367376904ff0
|
አሜሪካ ኢትዮጵያን አመሠገነች
|
ሰኔ 21 ቀን 2008 ዓ.ም. በኒውዮርክ በተካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ ያልሆኑ አባላት ምርጫ ኢትዮጵያ አባል ሆና ተመረጠች፡፡ ድምፃቸውን ከሰጡ 190 አገሮች መካከል የ185ቱን ድጋፍ አግኝታለች፡፡ኢትዮጵያ ለምርጫው የአፍሪካ ኅብረትን ይሁንታ ባለፈው ጥር ወር ያገኘች ሲሆን፣ ከአፍሪካ ብቸኛ ተወዳዳሪም ነበረች፡፡ ኢትዮጵያ በምክር ቤቱ ከጥር ወር 2009 ዓ.ም. ጀምሮ ለሁለት ዓመታት ታገለግላለች፡፡ኢትዮጵያ ከዚህ በፊትም ሁለት ጊዜ ቋሚ ያልሆነች የፀጥታው ምክር ቤት አባል ሆና ተመርጣ ነበር፡፡ እ.ኤ.አ. ከ1967 እስከ 1968 በንጉሡ ጊዜና እ.ኤ.አ. ከ1989 እስከ 1990 በደርግ ጊዜ አባል ነበረች፡፡ለሦስተኛ ጊዜ የምትመረጥ ከሆነ ኢትዮጵያ የአፍሪካና በማደግ ላይ ያሉ አገሮችን ጥቅም ለማስከበር እንደምትሠራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ከምርጫው በፊት ገልጸው ነበር፡፡ ኢትዮጵያ በደኅንነትና በሰላም ጉዳዮች በተለይም ሽብርተኝነትን ለመዋጋት ያሳየችው ቁርጠኝነት የአፍሪካውያንን ድጋፍ እንዳስገኘ ገልጸዋል፡፡ሪፖርተር ያነጋገራቸው ዲፕሎማሲያዊ ምንጮች እንደገለጹት አሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ፈረንሣይ፣ ጀርመንና ካናዳ ኢትዮጵያ እንድትመረጥ ትልቁን አስተዋጽኦ አድርገዋል፡፡ ኢትዮጵያን ያልመረጡት አምስት አገሮች ኤርትራ፣ ኳታር፣ ግብፅ፣ ሴኔጋልና ሳዑዲ ዓረቢያ መሆናቸውንም ገልጸዋል፡፡ ምንጮቹ ከኤርትራ ውጭ ያሉ አገሮች ጋር ከፍተኛ የዲፕሎማሲ ሥራ መሠራት እንዳለበት ውጤቱ አመላካች እንደሆነም አክለዋል፡፡ ኢትዮጵያ በአባልነት መመረጧ በአካባቢው የደኅንነትና ሰላም አጀንዳዎች ላይ የምትጫወተውን ቁልፍ ሚና እንደሚያጠናክረውም አመልክተዋል፡፡ የኢትዮጵያን ተሰሚነትና ተፅዕኖ ፈጣሪነትም ይበልጥ ያጠናክራል ብለው እንደሚጠብቁ ተናግረዋል፡፡የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት አምስት ድምፅን በድምፅ የመሻር መብት (Veto Power) ያላቸው አባላት (አሜሪካ፣ ፈረንሣይ፣ እንግሊዝ፣ ሩሲያና ቻይና) እና አሥር ቋሚ ያልሆኑ አባላት አሉት፡፡ የምክር ቤቱ ውሳኔ በአምስቱ ቋሚ አባላትና በአራት ቋሚ ያልሆኑ አባላት መፅደቅ አለበት፡፡
| 0 |
879f283b82a886e45376f819fdf0a61e
|
fd5f9fcff36551626432bc0c57ec6a34
|
የ2012 ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ የሚለይበት መንገድ ይፋ ተደረገ
|
ነገ የዕጣ ማውጣት ስነ-ሥርዓቱ የሚከናወነው የ2012 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሊራዘም የሚችልበት አጋጣሚዎች እየተፈጠሩ እንደሆነ መረጃዎች እየወጡ ይገኛል።ፕሪምየር ሊጉን እንዲመሩ ሰባት አባላት ያሉት አዲስ የተዋቀረው ዐቢይ ኮሚቴ የዘንድሮ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኀዳር 13 እና 14 እንደሚጀመር ማሳወቁ ይታወቃል። ሆኖም ውድድሩ በሁለት መነሻ ምክንያቶች ሊራዘም እንደሚችል ቴውቋል።የመጀመርያው ምክንያት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ከሁለት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታዎች መልስ እረፍት ሳያገኙ በቀጥታ ወደ ውድድር ማስገባት ይከብዳል በሚል ሲሆን ሁለተኛው በየክልሉ (የአዳማ ከተማ ፣ የትግራይ እና የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ) ውድድሮች እየተካሄዱ መሆኑና ውድድሮቹ ፍፃሜ የሚያገኙት ፕሪምየር ሊጉ በሚጀምር ወቅት በመሆኑ ነው።በመሆኑም እነዚህን ሁኔታዎች ለማስታረቅ ሲባል ዐቢይ ኮሚቴው ዛሬ ቀትር ላይ ባደረገው መደበኛ ስብሰባ ሊጉን ለተወሰኑ ጊዜያት ለማራዘም ማሰቡን ሰምተናል። ይልቁኑም ነገ በአዳማ ከተማ ከጠዋቱ 03:00 ጀምሮ በኤክስኪዮቲቭ ሆቴል በሚደረገው የዕጣ ማውጣት ሥነ ስርዓት ላይ 16 የፕሪምየር ሊግ ክለቦች እንደ አጀንዳ ቀርቦ እንደሚወያዩበት ለማወቅ ችለናል።
| 0 |
88ef4b5c3a128203d8720b03655671c5
|
93fa2f90d78a4ac608b9a9dfa294af75
|
መቐለ ቡርኪናፋሷዊ አማካይ ለማስፈረም ሲቃረብ ፅዮን መርዕድን ሳያስፈርም ቀርቷል
|
የፕሪምየር ሊጉ መሪ ሀዲያ ሆሳዕና የልዩ ዝውውር ደንብን ተጠቅሞ የአጥቂ አማካይ አስፈርሟል።የመቐለ 70 እንደርታው አማካይ ዮናስ ገረመው የአሸናፊ በቀለን ስብስብ የተቀላቀለ ተጫዋች ነው። የቀድሞው የኢትዮጵያ ቡና፣ ንግድ ባንክ፣ ድሬዳዋ ከተማ እና ጅማ አባ ጅፋር አማካይ በጅማ እና መቐለ ለተከታታይ ዓመታት የሊጉን ዋንጫ ያነሳ ሲሆን በትግራይ ክልል የሚጫወቱ ተጫዋቾች ለዚህ ዓመት ወደ ሌሎች ክለቦች አምርተው እንዲጫወቱ በወጣው ልዩ የዝውውር ደንብ መሠረት ሀዲያ ሆሳዕናን መቀላቀል ችሏል።ዝውውሩን ተከትሎ በተለያዩ የአማካይ ክፍል ሚናዎች መጫወት የሚችለው ዮናስ ለአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ተጨማሪ የማጥቃት ኃይል እንደሚሆን ይጠበቃል።
| 0 |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.