query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
8d98c8ac4974595f81e04b33461a2dda
89d35ef0f3db02ec63cb6bb9ef8b490f
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ በመካከለኛው ምስራቅ ከተወጣጡ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ተወካዮች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ተጨማሪ 3 ሺህ ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምስራቅ መላኳን አስታውቃለች።ዋሽንግተን ተጨማሪ ወታደሮችን ወደ ስፍራው የላከችውም የኢራኑ ጀኔራል ቃሲም ሱሊማኒ በፕሬዚዳንት ትራምፕ ትዕዛዝ እንዲገደሉ ከተደረገ በኋላ በቀጠናው ውጥረት መንገሱን ተከትሎ ነው።አሜሪካ በትናንትናው ዕለት በመካከለኛው ምስራቅ ከፍተኛ ተጽእኖ ፈጣሪ የነበሩትን የኢራን ብሄራዊ አብዮት ዘብ ጠባቂ ሃይል አዛዥ ጀኔራል ቃሲም ሱለይማኒን ኢራቅ ውስጥ መግደሏ ይታወሳል።የጀኔራሉን ህልፈት ተከትሎም በመካከለኛው ምስራቅ ቀጠና ከፍተኛ ውጥረት መንገሱ ነው የተነገረው።የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶላንድ ትራምፕ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፥የሀገራቸው ወታደሮች ባከናወኑት የተቀናጀ ዘመቻ ቀጠናውን በማተራመስ ግንብር ቀደም የሆኑትን ጀኔራል መግደላቸውን ተናግረዋል።ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ በአሜሪካ ዲፕሎማቶች እና የጦር መኮንኖች እንዲሁም በሀገሪቱ ዜጎች ላይ ጥቃት ለመፈጸም ሲያሴሩ የነበሩ መሆኑንም ፕሬዚዳንቱ ጠቁመዋል ።ጀኔራሉ የተገደሉትም በመካከለኛው ምስራቅ ቀጠና ብሎም በአሜሪካ ዜጎች እና ንብረት ላይ የሚፈጽሙትን ጥቃት ለማስቆም እንጂ አዲስ ጦርነት ለመጀመር አለመሆኑን አስገንዝበዋል።የኢራኑ መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሚኒ በበኩላቸው፥ የሀገሪቱን ታላቅ ጀኔራል የገደሉ እና እንዲገደል ትዕዛዝ የሰጡ አካላት ከባድ አጸፋዊ ምላሽ ይጠብቃቸዋል ሲሉ አስጠንቅቀዋል።ድርጊቱን ተከትሎ ቴህራን ልትወስድ የምትችለውን አጸፋዊ እርምጃ ለመከላከልም አሜሪካ ተጨማሪ 3 ሺህ ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምስራቅ መላኳን የሀገሪቱ ባለስልጣናት ተናግረዋል።እነዚህ ተጨማሪ ወታደሮችም በቅርቡ ወደ ኩዌት የተላኩትን 750 ወታደሮች የሚቀላቀሉ ይሆናል ነው የተባለው።ምንጭ ፥አልጀዚራ እና ቢቢሲ
0
4b154edeca68acba65c3f929973030cd
4b154edeca68acba65c3f929973030cd
በሃገር ውስጥና በውጭ ሀገር ባለሃብቶች ሽርክና 560 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች እየተተገበሩ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ካለፉት ስድስት ዓመታት ወዲህ 560 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች በሃገር ውስጥና በውጭ ሀገር ባለሃብቶች ሽርክና እየተተገበሩ መሆኑን የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ።የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር መኮንን ኃይሉ እንደተናገሩት የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ትግበራው የሀገሪቷን ምጣኔ ሃብታዊ ዕድገት ከማረጋገጥ ባለፈ የሀገር ውስጥ ባለሃብቶች የዕውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲያደርጉ ያግዛል።ከዚህ ባለፈም በዓለም አቀፍ ገበያ የተወዳዳሪነት ዕድል ይፈጥራል ነው ያሉት።ከሽርክና ኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶቹ መካከል 182ቱ ምርትና አገልግሎት መስጠትመጀመራቸውን ጠቅሰዋል።ሌሎች 114 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ደግሞ በትግበራ ሂደት ላይ ሲሆኑ ቀሪዎቹ 264 በቅድመ ትግበራ ሂደት ላይ መሆናቸውን ገልፀዋል።ቻይናውያን ባለሃብቶች ከኢትዮጵያውያን ጋር በሽርክና በመስራት ቀዳሚውን ስፍራ ሲይዙ የአሜሪካ፣ የሕንድ፣ የጃፓን፣ የካናዳ፣ የእንግሊዝ፣ የፈረንሳይ፣ የጀርመን፣ የጣሊያን፣ የጃፓን፣ የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች፣ የሳዑዲ ዓረቢያ፣ የደቡብ አፍሪካ፣ የሱዳንና የስፔን ባለሃብቶችም እንደሚገኙበት ተጠቁሟል።ባለሃብቶቹ ከሚሳተፉባቸው የኢንቨስትመንት መስኮች የማምረቻ ኢንዱስትሪ 350 ፕሮጀክቶችን በመያዝ ቀዳሚውን ድርሻ ይይዛል።ግብርና፣ ቤቶች ግንባታና ማሽነሪ፣ የግንባታው ዘርፍ፣ ሆቴልና ቱሪዝም፣ የማስጎብኘት አገልግሎትና ትራንስፖርት፣ ጤና፣ ትምህርትና ሌሎችም በሽርክና የሚሰሩባቸው ዘርፎች እንደሆኑ መናገራቸውን ከኢዜአ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
1
4d56e8f59498911524fc8bf34b7a4190
ae8397f7bcf094d0c1de4e115e0d05d6
ለከተማ ግብርናና ለችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተደረጉ ያሉ ዝግጅቶችን በተመለከተ ውይይት ተካሄደ
-የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ለ2009 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ በማፅደቅ ተጠናቀቀ። የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አቶ አብዱማሊክ በከር በክልሉ በ2008 በጀት ዓመት የተከናወኑ ተግባራት በአብዛኛው የተሻለ አፈጻጸም የታየባቸው ናቸው ብለዋል።11ኛውን የብሄር ብሄረሰቦች ህዝቦች በዓልን በክልሉ ለማክበር በመንግስትና በግል ባለሃብቶች የተጀመሩ ፕሮጀክቶች በታቀደላቸው ጊዜ ተግባራዊ እየተደረጉ መሆኑንም ምክር ቤቱ በጥንካሬ ገምግሞታል።የሐረር ከተማ ከበዓሉ አስተናጋጅነቷ በተጨማሪ የቱሪስት መዳረሻ መሆኗን ታሳቢ በማድረግ የከተማዋን ውበትና ፅዳት ለመጠበቅ በህብረተሰቡ የተሠሩ ሥራዎችም በምክር ቤቱ አድናቆት ተችሮታል ነው ያሉት አፈ ጉባኤው።በጉባኤው መጨረሻም የምክር ቤቱ አባላት የተራቆቱ ቦታዎችን ወደ ቀድሞ ይዞታቸው ለመመለስ የችግኝ ተከላ ማካሄዳቸውን፥ የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ያደረሰን መረጃ ያመለክታል።(ኤፍ ቢ ሲ) -የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ለ2009 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ በማፅደቅ ተጠናቀቀ። የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አቶ አብዱማሊክ በከር በክልሉ በ2008 በጀት ዓመት የተከናወኑ ተግባራት በአብዛኛው የተሻለ አፈጻጸም የታየባቸው ናቸው ብለዋል።11ኛውን የብሄር ብሄረሰቦች ህዝቦች በዓልን በክልሉ ለማክበር በመንግስትና በግል ባለሃብቶች የተጀመሩ ፕሮጀክቶች በታቀደላቸው ጊዜ ተግባራዊ እየተደረጉ መሆኑንም ምክር ቤቱ በጥንካሬ ገምግሞታል።የሐረር ከተማ ከበዓሉ አስተናጋጅነቷ በተጨማሪ የቱሪስት መዳረሻ መሆኗን ታሳቢ በማድረግ የከተማዋን ውበትና ፅዳት ለመጠበቅ በህብረተሰቡ የተሠሩ ሥራዎችም በምክር ቤቱ አድናቆት ተችሮታል ነው ያሉት አፈ ጉባኤው።በጉባኤው መጨረሻም የምክር ቤቱ አባላት የተራቆቱ ቦታዎችን ወደ ቀድሞ ይዞታቸው ለመመለስ የችግኝ ተከላ ማካሄዳቸውን፥ የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ያደረሰን መረጃ ያመለክታል።(ኤፍ ቢ ሲ)
0
21e228a8458b09d65ab795a7599a8f01
a2dc46b39b9950cedcf92a1616ffe78d
ታዋቂው ድምጻዊ ኤኮን በሴኔጋል የራሱን ከተማ እየገነባ ነው
በተለምዶ ቶታል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ቅዳሜ ጥር 23 /2012 አመሻሽ 11 ሰዓት አንድ አካባቢ አንድ የፌደራል ፖሊስ አባል የቀድሞ ፍቅረኛውን እና የራሱን ሕይወት በጠመንጃ እንዳጠፋ የክፍለ ከተማው ፖሊሰ መምሪያ የወንጀል ምርመራ ኃላፊ ኢንስፔክተር ተዘራ ክፍያለው ለአዲሰ ማለዳ ገለጹ።እንዲሁም የራሱን ሕይወት ወደ አንገቱ በተኮሰው ኹለት ጥይት ያለፈ ሲሆን የኹለቱም ሕይወት ሆስፒታል ሳይደርሱ እዚያው ማለፉንና በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በኩል አስከሬናቸው ወደ ምኒልክ ሆስፒታል ተልኮ ምርመራ መከናወኑንም አክለዋል።አዲስ ማለዳ ያነጋገረቻቸው የሟች አብሮ አደግ ገልፀዋል።
0
666bb804b7d7e2480081b55fb09211ba
5f86e8cb51c06b497c77c084176938ed
የኢትዮዽያ ከ20 አመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከአነጋጋሪ ጉዳዮቹ ጋር ጋናን ሊገጥም 3 ቀናት ብቻ ቀርቶታል
በ2018 ፈረንሳይ ለምታስተናግደው ከ20 አመት በታች የአለም ዋንጫ የመጀመርያ የደርሶ መልስ ማጣሪያ ጨዋታውን ከኬንያ ጋር የሚያደርገው የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከነገው ጨዋታ በፊት የመጨረሻ የሆነውን ልምምድ ዛሬ ጨዋታው በሚከናወነበት ሀዋሳ ኢንተርናሽናል ስታድየም አከናውኗል፡፡አሰልጣኝ ቴዎድሮስ ደስታ ከነሀሴ ወር አጋማሽ ጀምሮ ቡድኑን ሲያዘጋጁ የቆዩ ሲሆን ከአጥቂዋ ትደግ ፍስሀ በቀር ሁሉም በሙሉ ጤንነት ለጨዋታው ዝግጁ መሆናቸው ተገልጿል፡፡የቡድኑ አሰልጣኝ ቴዎድሮስ ደስታ ለሶከር ኢትዮጵያ በሰጡት አስተያየት ጨዋታውን ለማሸነፍ ወደ ሜዳ እንደሚገቡ ተናግረዋል፡፡ ” ጨዋታውን በሜዳችን እንደማድረጋችን ለማሸነፍ ወደ ሜዳ እንገባለን፡፡ የዝግጅት ቀን ማነስ ተፅዕኖ ሊያደርግብን ቢችልም በሳቢ ጨዋታም እንኳ ባይሆን የማሸነፍ ስሜትን ሰንቀን እንገባለን፡፡ ” ብለዋል፡፡ጨዋታው ነገ (እሁድ) 10:00 ሰአት ላይ በሀዋሳ አለም አቀፍ ስታዲየም ሲደረግ ዩጋንዳዊያን ዳኞች ጨዋታውን እንደሚመሩት ታውቋል፡፡
0
e36eb9bfc49fa51a295696711693e0e2
4beba382046381b6bc23e0ea340456a5
አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከተቋቋመው ኮሚቴ ጋር ተወያዩ
“የአማራና የኦሮሞ ህዝብ አንድና ህያው ነው” ብለዋል የኦሮምያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ትናንት አማራ ክልል ባካሄደው የሰላምና ምስጋና ቀን በዓል ላይ ተገኝተው ባሰሙት ንግግር።ባህር ዳር ከተማ የሚገኙ አንዳንድ ነዋሪዎች ደግሞ አቶ ሽመልስ በዚያው መድረክ ላይ “የአማራን ህዝብ ይቅርታ መጠየቅ ነበረባቸው” ብለዋል።።
0
4dd6a5c95e298a51fb07af1d50dd3e12
562913334942728490e106985e686069
ሙስሊሙ ኀብረተሰብ የተጀመረው ልማት እንዲቀጥል የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ
– በአገሪቱ በኢንዱስትሪው ዘርፍ ፈጣን የሆነ ዕድገት ለማስመዝገብ በየደረጃው የሚገኙ አስፈጻሚው አካላት የበኩላቸውን ሚና እንዲጫወቱ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ።ጥሪው የቀረበው ሚኒስቴሩ በሥሩ ከሚገኙት ተጠሪ ተቋማት ለተውጣጡ 150 አመራሮች በአገሪቱ ኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ ላይ ለሶስት ተከታታይ ቀናት በሰጠው ሥልጠና ማጠናቀቂያ ላይ ነው።የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ አብተው በወቅቱ እንደገለጹት የኢንዱስትሪ ልማቱን ዕድገት ለማፋጠን የአስፈጻሚ አካላት ሚና ወሳኝ ነው።የአስፈጻሚ አካላት ሚናቸውን እንዲወጡም በኢንዱስትሪ ልማት እስትራቴጂው ላይ ያላቸው ግንዛቤና የማስፈጸም ብቃት ወሳኝ እንደሆነም ሚኒስትሩ ተናግረዋል።ለሦስት ተከታታይ ቀናት የተሠጠው ሥልጠና አመራሩ በተግባር ወቅት የሚያጋጥሙትን ችግሮች እንዲፈታና በዘርፉ ያለውን ዕድገት ለማሻሻል እንደሚያግዝ ሚኒስትሩ መናገራቸውን ዋልታ ዘግቧል።
0
fb7b6ba3f7194d823d1de82d0e36692b
fb7b6ba3f7194d823d1de82d0e36692b
በአዲስ አበባ አዋሬ ገበያ አካባቢ የተነሳው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ውሏል
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 በተለምዶ አዋሬ ገበያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የተነሳው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡ከሌሊቱ 10 ሰአት አካባቢ የተነሳው የእሳት አደጋ በአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የእሳት አደጋ መከላከል ባለሙያዎች፣ ፖሊሶች እና የአካባቢው ወጣቶች በቁጥጥር ስር መዋሉን የየካ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ተክሌ ተናግረዋል፡፡የእሳት አደጋው መንስኤ እና ያደረሰው ጉዳት በፖሊስ እየተጣራ መሆኑም ዋና ስራ አስፈጻሚ ገልጸዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና ከየካ ክፍለ ከተማ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በቦታው ተገኝተው የጉዳቱን መጠን በመመልከት ጉዳት የደረሰባቸውን ነዋሪዎች አጽናንተዋል፡፡በእሳት አደጋው የደረሰውን ጉዳት እየተጣራ መሆኑንም ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
1
e69d1d5d2c4c6d58a4497650759178d1
e69d1d5d2c4c6d58a4497650759178d1
የኢትዮጵያ አሸናፊዎች አሸናፊ ጨዋታ የሚደረግበት ቀን ታውቋል
በመቐለ 70 እንድርታ እና በፋሲል ከነማ መካከል የሚደረገው የኢትዮጵያ አሸናፊዎች አሸናፊ ጨዋታ የሚካሄድበት ጊዜ ታውቋል።በ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊው መቐለ 70 እንድርታ እና በኢትዮጵያ ጥሎማለፍ ዋንጫ አሸናፊ ፋሲል ከነማ መካከል የሚደረገው የአሸናፊዎች አሸናፊ ጨዋታ ኅዳር 16 ቀን በአዲስ አበባ ስታዲየም እንደሚደረግ ተሰምቷል።የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ቀደም ብሎ ጥቅምት 23 ሊደረግ እንደነበር የሚታወስ ነው።
1
b515fb3f1aa220ce7d45007ad2b08f4b
9b6a2ed5e6929efbcdc46cb9187bd6d4
የመረጃ ነፃነት በኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ብሬድካስቲንግ ኮርፖሬሽንን (ኢቢሲ) የመረጃ አቀራረብ ሥርዓትን የተቸው ፓርላማው፣ በተቋሙ ሙያዊ ነፃነት ላይ በተለያየ መንገዶች ጣልቃ የሚገቡ አካላት እጃቸውን እንዲሰበስቡ ውሳኔ አስተላለፈ፡፡ፓርላማው ሚያዚያ 26 ቀን 2009 ዓ.ም. ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የሥራ አመራር ቦርድና ሥራ አስፈጻሚዎችን በመጥራት ተቋሙ የሕዝብ ድምፅ መሆን እንዳልቻለ፣ ከፍተኛ የንግድ ሥራ ላይ እንዳተኮረና በሥራ አስፈጻሚው ጣልቃ ገብነት የሙያ ነፃነቱን ያጣ ተቋም መሆኑን በመግለጽ ትችቶችን ስለመሰንዘሩ መዘገባችን ይታወሳል፡፡በዚሁ ስብሰባ የፓርላማው የባህል ቱሪዝምና መገናኛ ብዙኃን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ በተቋሙ ላይ ፓርላማው ሊወስድ ስለሚገባው ዕርምጃ የውሳኔ ሐሳብ ይዞ እንዲቀርብም ታዞ ነበር፡፡በዚሁ መሠረት ሐሙስ ግንቦት 3 ቀን 2009 ዓ.ም. ቋሚ ኮሚቴው የውሳኔ ሐሳቡን ይዞ ቀርቧል፡፡ በኮርፖሬሽኑ አሠራር ላይ በተለያዩ መንገዶች ጣልቃ የሚገቡ አካላት እጃቸውን እንዲሰበስቡ፣ ተቋሙ ለረዥም ዓመታት ከነበሩበት ችግሮች ተላቆ የሚጠበቅበትን ተልዕኮ ግልጽነትና ተጠያቂነት ባለው አኳኋን እንዲወጣ በማለት ውሳኔውን አሳልፏል፡፡ኮርፖሬሽኑ ሥር ነቀል ለውጥ ማምጣት እንደሚያስፈልገው ያመላከቱ ችግሮች መኖራቸው በምክር ቤቱ በመታመኑ የሚታዩትን የአመለካከት፣ የአሠራር፣ የአደረጃጀትና የኪራይ ሰብሳቢነት ተግባራት እንዲያስተካክል የአመራር ቦርዱ ጠንካራ የለውጥ አመራር ቡድን በጥናት ላይ ተመሥርቶ እንዲገነባ ውሳኔ ላይ ደርሷል፡፡የፓርላማ ውሎዎችን በመዘገብ ረገድ ፓርላማው ያስተዋላቸው እጥረቶችን የተመለከተ ሪፖርት በ15 ቀናት ጊዜ ውስጥ የኮርፖሬሽኑ አመራር እንዲያቀርብ ታዟል፡፡
0
4d0241262fa23325900b9a4a01789143
4d0241262fa23325900b9a4a01789143
በታይላንድ ዋሻ ውስጥ ከጠፉ ዘጠኝ ቀናት የሆናቸው ታዳጊዎች በህይወት ተገኙ
የታይላንድ የሀገር አስተዳደር ሚኒስትር በአሥራዎቹ ዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉትን 12 ልጆችና ጎልማሳ አሰልጣኛቸውን ለማተረፍ ባለሥልጣኖች የሚያደርጉትን ጥረት እንዲያፋጥኑ የከባድ ዝናብ አደጋ አስገድዷል ብለዋል። የእግር ኳስ ተጫዋቾቹ ልጆችና አስልጣኛቸው የገቡበት አልታወቀም ከተባለ ዘጠኝ ቀናት በኋላ ዋሻ ውስጥ በህይወት ተገኝተዋል።ልጆቹ ከ11 እስከ 16 ዓመታት ዕድሜ ክልል ውስጥ ሲሆኑ ታመ ሉንግ በተባሉት ዋሻዎች ነው የተገኙት። በተረጋጋ ሁኔታ እንደተገኙና ፕሮቲን የበዛበት ፈሳሽ ምግብና መድሃኒቶች እንዳቀረበላቸው ተገልጿል።የመድኅን ሠራተኛ ቡድኖች ልጆቹንና አሰልጣኛቸውን እንዴት ከዋሻዎቹ ማስወጣት እንዳሚቻል እያጠኑ ናቸው።
1
4e17758da18264af55d8a802a7413cd7
4e17758da18264af55d8a802a7413cd7
ትግራይ፡ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙ ተገለፀ
የኢትዮጵያ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።ፈተናው ባለው ወቅታዊ አገራዊ ሁኔታ ምክንያት መራዘሙን ነው የትምህርት ሚኒስትር ዲኤታው አቶ ሚሊዮን ማቴዎስ በዛሬው ዕለት [ኅዳር 15/ 2013 ዓ.ም] በሰጡት መግለጫ ያስታወቁት።ባለፈው ዓመት በተከሰተው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተራዝሞ የነበረው የ8ኛ ክልል ክልላዊ ፈተና ግን ከታኅሳስ 1 እስከ 30 ባለው ጊዜ ውስጥ እንደሚሰጥ ተገልጿል።የ8ኛ ክፍል ፈተና እንደየ ክልሎቹ ዝግጁነት የሚወሰን እንደሆነ የተጠቆመ ሲሆን ትምህርት ሚኒስቴሩ ባስቀመጠው ወቅትም ይሰጣል ተብሏል።የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና መቼ እንደሚሆን ጊዜ ባይጠቀስም የትግራይ ክልልን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄዱ ባሉ የሕግና ፀጥታን የማስከበር ሂደቶች መቋጫ እንዳገኙ እንደሚሰጥ አቶ ሚሊዮን ማቲዮስ ተናግረዋል።በዚህም ምክንያት ተማሪዎች በሚኒስቴሩ የተሰጠውን ውሳኔ ከግምት ውስጥ በማስገባት ለፈተና እየተዘጋጁ እንዲጠባበቁም ሚኒስቴር ዴኤታው አሳስበዋል። በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ትምህርት ቤቶችን መዝጋትና ፈተናዎች እንዲራዘሙ ያደረገችው ኢትዮጵያ የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ኅዳር 22 እና 23 ቀን 2013 ዓ. ም ለመስጠት ማቀዷ ይታወሳል።ከዚህም በተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከኅዳር 28 እስከ ታኅሳስ 1 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥም የትምህርት ሚኒስቴር ገልፆ ነበር።በአገሪቱ በተፈጠረው ግጭት ምክንያት ዩኒቨርስቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲያራዝሙም የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ወስኗል።ሚኒስቴሩ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ባስተላለፈው መልዕክት በተመደቡበት ያሉ ተማሪዎች በግቢያቸው እንዲቆዩ እና በየግቢያቸው የሚሰጧቸውን ማሳሰቢያዎችም እየተከታተሉ እንድትንቀሳቀሱ ብሏል። ከአካባቢያቸው ያልተነሱ ተማሪዎች በቀጣይ ተለዋጭ ማስታወቂያ እስኪወጣ ድረስ በያሉበት እንዲቆዩም ማሳሰቡ የሚታወስ ነው።ባለፈው ዓመት በመላው ዓለም የተከሰተውን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ የትምህርት ተቋማት መዘጋታቸው የሚታወስ ሲሆን፤ በዚህ ዓመት ግን በተለያዩ ደረጃዎች የመማር ማስተማሩ ሂደት ይጀምራል ተብሎ ዕቅድ ተይዞ የነበረ ቢሆንም በትግራይ ውስጥ በተከሰተው ወታደራዊ ግጭት ሳቢያ ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙ ይታወሳል።
1
cd6a8f81ca3eefeedb76db26d0c52e51
c27565c8c15644891d57b8fcc6a1d2ad
ካሜሩን 2019፡ ካፍ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎችን የሚዳኙ ዳኞችን ስም ይፋ አድርጓል
ወደ 2017 የካፍ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ምድብ ለመግባት የሚደረጉ የመጨረሻ ዙር የማጣሪያ ጨዋታዎች በ32 ቡድኖች መካከል በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት በተለያዩ የአፍሪካ ከተሞች ይደረጋሉ፡፡ካፍ ሊበርቪል ላይ ቅዳሜ ለሚደረግ ጨዋታ ኢትዮጵያዊንያን ዳኞችን መርጧል፡፡ የጋቦኑ ሲኤፍ ሞናና ከኮትዲቯሩ አሴክ ሚሞሳስ በስታደ አሚቴ የሚያደርጉትን ጨዋታ ኢትዮጵያዊው የፊፋ ኢንተርናሽናል የመሃል ዳኛ ባምላክ ተሰማ እና ረዳቶቹ ሃይለራጉኤል ወልዳይ እና በላቸው ይታየው እንዲመሩ ተመርጠዋል፡፡ ሲኤፍ ሞናና ከቻምፒየንስ ሊጉ በሞሮኮው ዋይዳድ ካዛብላንካ በመለያ ምት ተሸንፎ ወደ ኮንፌድሬሽን ዋንጫው ወርዷል፡፡ አሴክ በበኩሉ በኮንፌድሬሽን ዋንጫ የዘንድሮውን አመት ውድድር እየተካፈለ ይገኛል፡፡ባምላክ ከዚህ ቀደም በቻማፒየንስ ሊግ ጨዋታ ሶስ ላይ ኤቷል ደ ሳህል የኮትዲቯሩን ኤኤስ ታንዳን ያሸነፈበትን ጨዋታ መምራቱ ይታወሳል፡፡ በኮንፌድሬሽን ዋንጫ በዘንድሮው አመት ሁለት ጨዋታዎችን መምራት የቻለው ሃይለየሱስ ባዘዘው መሆኑ ይታወሳል፡፡
0
316a1082323a32475b71408e56ad9f8b
e5c11fc98b4a3b14f64e1a39b928ada3
ወጣቶች በምርጫው ምን መለወጥ ይፈልጋሉ? - በቪኦኤ የተካሄደ ክርክር
የጥቃቅንና አነስተኛ የልማት ዘርፎች የስራ ዕድል ስለሚፈጥሩና ፍትሃዊ የሃብት ክፍፍልን ስለሚያረጋግጡ ወጣቶች በአንድነት መንቀሳቀስ እንዳለባቸው ጠቅላይ ሚኒሰትር ኃይለማርም ደሳለኝ ገለጹ።ሰባተኛው የኦሮሚያ ክልል የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ሽግግርና የሞዴል አንተርፕራይዞች ሽልማት ስነ ስርዓት ትናንት በነቀምቴ ከተማ ተከናውኗል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም በወቅቱ እንዳገለጹት፤ በአገሪቷ እስካሁን ድህነትን ለማቃለል የሚያስችሉ ውጤታማ ስራዎች ተከናውነዋል፡፡ከነዚህ መካከል የወጣቶችን የሥራ አጥነት ችግር ለማቃለልና ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን ነው ያስረዱት።በተለይ ወጣቶች በጥቃቅንና አነስተኛ የልማት ዘርፎች ተደራጅተው ሕይወታቸውን እንዲቀይሩና ለሌሎችም የሥራ እድል እንዲፈጥሩ መደረጉን በመልካም ተግባርነቱ ነው የጠቀሱት።ዘርፉ ወጭ ቆጣቢ ፣ በርካታ ሰዎችን ማቀፍና ፍትሃዊ የሃብት ክፍፍል እንዲኖር የሚያስችል መሆኑን ነው ያመለከቱት፡፡በተጨማሪም "በከተሞች ያለውን የስራ አጥነት ችግር ለማቃለል ወጣቶችና ሴቶችን በማቀፍ አቻ የማይገኝለት ነው" ብለዋል፡በመሆኑም እንደ ኢትዮጵያ ብዙ ወጣቶች ባለቤት ለሆኑ አገሮች ጥቅሙ የጎላ በመሆኑ ወጣቶች ከዘርፉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በአንድነት ማንቀሳቀስ እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል።የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳ በበኩላቸው፤ ዘርፉ የሥራ እድል ለማመቻቸት ብቻ ሳይሆን ባለሃብቶች የሚፈጠሩበት መሆኑን ገልጸዋል፡፡በክልሉ ያለውን የወጣቶች የስራ አጥነት ችግር ለማቃለል በጥቃቅንና አነስተኛ ዘርፍ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን አብራርተዋል፡፡ዛሬ ወደ መካከለኛ ባለሃብትነት የተሸጋገሩ ወጣቶች ለዚህ ትልቅ ማሳያ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡በዚህ ዓመት "አንድ ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ወጣቶች ተለይተው እስካሁን ከዘጠኝ መቶ ሺ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች የስራ እድል ተፈጥሮላቸዋል" ያሉት ደግሞ የክልሉ የስራ ዕድል ፈጠራና የከተሞች የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ አወሉ አብዱ ናቸው፡፡ክልሉ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንትርፕራይዞች የሚሆኑ ዘርፎችን በመለየት የመሬትና የብድር አቅርቦት በስፋት እያመቻቸ እንደሚገኝ በመጠቆም ፡፡በዚሁ መድረክ 968 ኢንተርፕራይዞች ከአነስተኛ ወደ መካከለኛ ደረጃ ተሸጋግረዋል፡፡የዕለቱ ተሸላሚ ኢንተርፕራይዞች የተሰማሩበትን ስራ ሳይንቁ በመስራት መለወጥ እንደሚቻል ጠቁመው ፤ ሽልማቱ ወደፊት ይበልጥ ጠንክረው እንዲሰሩ እንዳነሳሳቸው አስተያይታቸው ነው የገለጹት -(ኢዜአ)፡፡
0
3491defef5d9892fda88fb8252207935
ef72dff1ea27dbe74a1b3e7754b1ae61
የኢትዮጵያና የአሜሪካ በፀጥታ ትብብር
ከአሶሳ ዩኒቨርስቲ ግጭት ጋር በተያያዘ ሦሰት የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የአሶሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቋል ። በግጭቱ በቁጥጥር ሥር የዋለውን ግለሰብ “ታምሚያለሁ” በሚል ወደ መኖሪያ ቤቱ እንዲሄድ በመፍቀድ በግለሰቡና በፀጥታ ኃይሎች መካከል ውጥረት በመፍጠር የተጠረጠሩ ሶስት የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ሥር የዋሉት ።የአሶሳ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማደር አኑር ሙስጠፋ እንዳስታወቁት በከተማው የወረዳ ሁለት መደበኛ ፖሊስ አባላት ባልደረቦች የሆኑ ሶስት ግለሰቦች ማምሻውን ትጥቃቸውን ፈትተው በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡የፖሊስ አባላቱ በቁጥጥር ሥር የዋሉት በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ግጭት ተጠርጥሮ በቁጥጥር ሥር የዋለው ግለሰብ ላቀረበው የ”ታምሚያለሁ” ጥያቄ ጉዳዩ ከሚመለከተው የወረዳው አካል ትዕዛዝ ሳያገኙ በራሳቸው ፈቃድ ግለሰቡን ወደ መኖሪያ ቤቱ በመውሰዳቸው ነው፡፡የጸጥታ ሃይሎቹ ተጠርጣሪውን ወደ ህክምና ተቋም መውሰድ ሲገባቸው ወደ መኖሪያ ቤቱ መውሰድ እንዳልነበረባቸው ኮማንደር አኑር አስረድተዋል፡፡ግለሰቡም ወደ መኖሪያ ቤቱ በተወሰደበት ወቅት ክላሽንኮብ በማውጣት በፀጥታ ኃይሎች ላይ ጥቃት ለማድረስ ሙከራ ማድረጉን አስረድተዋል፡፡ይህንኑ ተከትሎ በከተማው በተወሰኑ ቦታዎች አለመረጋጋት ታይቶ እንደነበረ ጠቅሰው በአሁኑ ወቅት ግን የከተማው ሁኔታ በጸጥታ ሃይሎች እና በህብረተሰቡ ትብብር ወደ ነበረበት እንደተመለሰ አስታውቀዋል፡፡ (ኢዜአ)
0
48c2c9c4573396d2bdb4411c5bce2a49
48c2c9c4573396d2bdb4411c5bce2a49
በዓሉ ህዝቦች ህገ መንግስቱን ከአደጋ ለመጠበቅ ቃላቸውን የሚያድሱበት ነው
የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ዜጎች የማንነት መገለጫ የሆነውን ህገመንግስቱን ከማንኛውም አደጋ ለመጠበቅ ቃላቸውን የሚያድሱበት ዕለት መሆኑ ተመለከተ፡፡ዛሬ በሀረሪ ክልል በተከበረው 11ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ላይ እንደተገለፀው ለዘመናት የህዝቦች ጥያቄ ምላሽ የሰጠውን ህገ መንግስት ከአደጋ መጠበቅ የህዝቦች ኃላፊነት ነው፡፡ ህገ መንግስቱንና ፌዴራላዊ ሥርዓቱን ለመናድ የሚንቀሳቀሱ የጥፋት ኃይሎችን ዕኩይ ድርጊት ለመከላከል ህዝቦች በተጠንቀቅ መቆም አለባቸው፡፡በቅርቡ በአገሪቱ የተወሰኑ አካባቢዎች ጥቂት የጥፋት ኃይሎች ድብቅ አጀንዳቸውን ለማስፈፀም ያደረጉት ሙከራ በህዝቡ የነቃ ተሳትፎ መክሸፉን አፈ ጉባዔው አስታውሰዋል፡፡ ህዝቡም ፀረ ሠላም ኃይሎችን በመቃወም ለሠላምና ለልማት ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር አረጋግጧል፡፡ኢትዮጵያ ወደ ቀድሞው ገናናዋ እንድትመለስ የተጀመረው የህዳሴ ጉዞ ዕውን እንዲሆን ህዝቦች በመቻቻልና ዲሞክራሲያዊ አንድነትን በማጠናከር ለልማት እንዲተጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡‹‹በዓሉ መንግስት ለህዝቡ ጥያቄዎች ተጨባጭ መልስ ለመስጠት ከምንግዜውም በላይ እየተንቀሳቀሰ ባለበት ወቅት መከበሩ የተለየ ያደርገዋል›› ያሉት ደግሞ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙራድ አብዱልሀዲ ናቸው፡፡የክልሉ መንግስት ለበዓሉ ዝግጅት በርካታ ልማቶችን ማከናወኑን የጠቆሙት ርዕሰ መስተዳድሩ እነዚህም የክልሉን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዕድገትን ለማፋጠን ጉልህ ሚና እንደሚጫወቱ ተናግረዋል፡፡የፍቅር፣የሠላምና የመቻቻል ተምሳሌት የሆነችው ሐረርን የቱሪስት መዳረሻና የንግድ ማዕከል ለማድረግ በዓሉ መልካም አጋጣሚ እንደፈጠረላቸውም አቶ ሙራድ አስገንዝበዋል፡፡ በለውጥ ጎዳና ላይ የምትገኘውን ታሪካዊ ከተማ ዕድገት ለማፋጠን የክልሉ መንግስትና ህዝብ እጅ ለእጅ ተያይዘው እየሰሩ መሆኑን ገልፀዋል፡፡የተፈጠረውን ከፍተኛ ንቅናቄ በመጠቀም ለዘመናት የቆየውን የሠላምና የመቻቻል አኩሪ ዕሴትን አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድሩ አስገንዝበዋል፡፡በበዓሉ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣የሱዳንና የጅቡቲ ፕሬዚዳንቶችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡የዘንድሮ በዓል ‹‹ህገ መንግስታችን ለዲሞክራሲያችንና ለአንድነታችን›› በሚል መሪ ቃል ተከብሯል፡፡
1
e2be98c716cf4fe151364e4859cb1e23
e45c9425cb6fc6345dfe5175983d4fe6
“ልዩ ድጋፍ የሚሹና ያልለሙ አካባቢዎችን በተሻለ መልኩ መለወጥ የሚያስችል የሦስት ዓመት ዕቅድ ይዘጋጃል” አቶ ደመቀ መኮንን
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 12/2013 (አብመድ) በአማራ ክልል የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ከመድረሳቸው በፊት ቀድሞ መከላከል የሚያስችል የ220 ሚሊዮን ብር በላይ ፕሮጀክት ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።በክልሉ በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች የማይበገር ማኅበረሰብ ለመፍጠር የሚደረገውን ሥራ የሚያግዝ የ220 ሚሊዮን ብር በላይ ፕሮጀክት ከነገ ጀምሮ ወደ ሥራ የሚገባ መሆኑን የአማራ ክልል አደጋ መከላከል፣ ምግብ ዋስትናና ልዩ ድጋፍ የሚሹ አካባቢዎች ማስተባበሪያ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘላለም ልጃለም ተናግረዋል።ፕሮጀክቱ የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ አሰጣጥ ስርዓትን ለማዘመን የሚያስችል የባለሞያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ለመስጠት የሚያግዝ መሆኑን ተናግረዋል።ፕሮጀክቱ በክልሉ ለአደጋ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎችን ቀድሞ መለየትና አደጋ ከተከሰተ በኋላ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል መሆኑንም ኮሚሽነሩ ጠቁመዋል።የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የአደጋ ስጋት ቅነሳ እና መልሶ ማቋቋም ዳይሬክተር አብርሃም አበበ እንደተናገሩት የአውሮፖ ኅብረት በኢትዮጵያ አራት ክልሎች የአደጋ ስጋትን ለመከላከልና ለመቀነስ በሚያስችል መልኩ ድጋፍ እያደረገ ነው፤ ይህ የአውሮፓ ኅብረት ፕሮጀክት አደጋ ከመከሰቱ በፊት ለመከላከል የሚያስችል እንደሆነና በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብ እና በሶማሌ ክልሎች ተግባራዊ እንደሚደረግ አስታውቀዋል። ፕሮጀክቱ ያልተማከለ የአደጋ ሥራ አመራር አደረጃጀትን በማዋቀር የሥራውን ተፈፃሚነት እንደሚከታተልም ተናግረዋል።
0
8ba1515758fa45e7f16563ad7bd9ab67
3aacf9e6524af149705f23948ea0dc1e
በትግራይና በአማራ ክልሎች የአተት በሽታን ለመከላከል ጥረት እየተደረገ ነው
በዘንድሮ የበጀት ዓመት ለድርቅ ተጋላጭ የሆኑ ወገኖች ቁጥር 7ነጥብ6 ሚሊዮን መድረሱን የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ ።የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዱ ለዋሚኮ እንደገለጹት በዘንድሮ ዓመት በዝናብ እጥረት ምክንያት ባስከተለው ድርቅ ከጥር ወር ጀምሮ 5ነጥብ6 ሚሊዮን ወገኖች ድጋፍ ሲደርግላቸው የቆየ ሲሆን ከሚያዚያ ወር ጀምሮ የተረጂዎች ቁጥር በ2ሚሊዮን 68ሺ ማደጉን ኮሚሽኑ አስታውቋል ።እንደ አቶ ደበበ ማብራሪያ የድርቅ ተረጂዎች ቁጥር ያደገው በኦሮሚያ ፣ በደቡብና በአማራ ክልሎች በበልግ የተጠበቀው ዝናብ ባለመዝነቡና ባለፈው የመኸር ወቅት በሦስቱም ክልሎች የውርጭ ክስተት በሰብል ላይ ጉዳት በማድረሱ ምክንያት ነው ።ኮሚሽኑ በዘንድሮ የበጀት ዓመት ከሚያዚያ እስከ ሰኔ ድረስ ለ2 ሚሊዮን 68ሺ ለሚደርሱ የድርቅ ተጎጂዎች የዕለት እርዳታ የሚውል ተጨማሪ 432ሺ 515 ሜትሪክ ቶን እህል ፣ አልሚ ምግብ፣ ጥራጥሬናዘይት ድጋፍ የሚያደርገው ከመጠባበቂያ የምግብ ክምችት በመውሰድ እየተሠራጨ መሆኑን አቶ ደበበ አመልክተዋል ። በዘንድሮ ዓመት በድርቅ ተጋላጭ የሆኑት አካባቢዎች የቆላማናአርብቶ አደሩ የሚበዛባቸው አካባቢዎች መሆናቸውን የጠቆሙት አቶ ደበበ ለሰውና እንስሳት የሚውል የውሃ እጥረትና የእንስሳት መኖን ለማዳረስ የተቀናጀ እንቅስቃሴ እየተካሄደ መሆኑን ገልጸዋል ።ድርቁ በተባባሰባቸው በኦሮሚያ ክልል በቦረና፣ ምዕራብ ጉጂ፣ ጉጂናባሌ ዞኖች በሁለት ዙር 260ሺ እሥር የእንስሳትመኖ ሣር መከፋፈሉን እንዲሁም በደቡብ ክልል ለጋሞጎፋ የሰገን ህዝቦች ዞን በአጠቃላይ 40ሺ እሥር የእንስሳት መኖ ሣር መዳረሱን አቶ ደበበ አብራርተዋል ።በሶማሌና በአፋር ክልሎች መስኖ መሰረት ያደረገ የእንስሳት መኖ ልማት እየተካሄደ መሆኑን የጠቀሱት አቶ ደበበ በአፋር በ1ሺ ሄክታር መሬት ላይና በሶማሌ ክልል በ300 ሄክታር መሬት ላየ የእንስሳት መኖ በማልማት ችግሩን ለመፍታት ጥረት እየተደረገ ነው ብለዋል ።በአገሪቱ የተለያዩ ክልሎች በዝናብ እጥረት ምክንያት የተከሰተውን ድርቅ ለመከላከል በክልሎች የሲቪል ሰርቪስ ሠራተኛውና ልማታዊ ባለሃብቱ የበኩሉን የእርዳታ ድጋፍ አስተዋጽኦ እያደረገ መሆኑን ኮሚሽኑ አመልክቷል ።
0
c31afc761c8b858b64af632bf4be8a79
15df4a140293a8b328096e2c9e02a7b5
አቤና ኦባማ ፐርል ሃርበርን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ፣ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ ፍሬአለም ሽባባው እና የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ሀላፊ ሜጀር ጄነራል ጥጋቡ ይልማ በቆቦ እና ወልዲያ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ጎበኙ፡፡
0
be422a1523c6c03a212620754951289d
be422a1523c6c03a212620754951289d
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘዉዴ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢስሌይ ጋር ተወያዩ፡፡ዋና ዳይሬክተር ድርጅታቸው በኢትዮጵያ እያደረገ ስላለው እንቅስቃሴ ለፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በበኩላቸዉ ድርጅቱ ለኢትዮጵያ ብሎም ለአፍሪካ እየሰራ ያለዉን እንቅስቃሴ አበረታተዋል፡፡ኢትዮጵያ የዓለም የምግብ ፕሮግራም ለአፍሪካ እያከፋፈለ ላለው የኮቪድ 19 መከላከያ ቁሳቁስ እንደ መነሻና እንደ ማከማቻ መመረጧን የፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት አስታውሷል።የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተሩ ዛሬ ረፋድ ላይ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጋር መወያየታቸው የሚታወስ ነው።
1
98dfa928a74d95c289d7edb5a1ae84ba
2b4617622483cc8cb907fa1bf34571bf
በአሜሪካ በአንድ ቀን ብቻ ከ100 ሺህ ሰው በላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኘበት
በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 56 ደርሷል በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 294 ሰዎች መካከል1 ግለሰብ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘበት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ይህም በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር ወደ 56 ከፍ አድርጎታል፡፡ ቫይረሱ እንዳለበት የተረጋገጠው ግለሰብ ትውልደ ኢትዮጵያዊና የካናዳ ዜግነት ያለው የ43 ዓመት ጎልማሳ መሆኑን በፌስቡክ ገፃቸው የገለፁት ሚኒስትሯ፤ የጉዞ ታሪክ ያለውና ከካናዳ ወደ ዱባይ፣ ከዚያም ከዱባይ ወደ ኢትዮጵያ የመጣና በለይቶ ማቆያ ውስጥ የሚገኝ መሆኑን ጠቁመዋል።በሌላ በኩል፤ለ14 ቀናት በለይቶ ማቆያ የነበሩ 554 ግለሰቦች በተደረገላቸው ምርመራ ከኮሮናቫይረስ ነጻ በመሆናቸው ከህብረተሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ መደረጉን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገልጸዋል፡፡ የለይቶ ማቆያ የኮሮናቫይረስ ሥርጭት እንዳይስፋፋ ከሚያደርጉ የዓለም የጤና ድርጅት ምክረ ሃሳቦች አንዱ መሆኑን ሚኒስትሯ አስታውሰዋል፡፡ ከተለያዩ ሀገራት ወደ ኢትዮጵያ የመጡ መንገደኞች፣ በራሳቸው ወጪ፣ በሆቴሎች ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑንና በአስገዳጅ ሁኔታ ከተለያዩ ሀገራት የተመለሱ ኢትዮጵያዊያንም በመንግስት ወጪ፣ በዩኒቨርሲቲዎችና በትምህርት ቤቶች ውስጥ እንዲቆዩ መደረጋቸውን የጤና ሚኒስትሯ ጠቁመዋል። በአሁኑ ወቅት 2 ሺህ 36 ሰዎች በለይቶ ማቆያ ውስጥ አስፈላጊው የጤና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑንም አክለው ገልጸዋል፡፡
0
11b77555e692d69775fb48740e61c106
605cb194ca326ae9a0481da63d483bf5
ኢራን ከስምምነት ውጪ ዩራኒየም ልታበለፅግ መሆኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢራን በፈረንጆቹ 2015 የኒውክሌር ስምምነት ላይ የተጣለውን ማንኛውንም እገዳ እንደማታከብር አስታውቃለች።ቴህራን በስምምነቱ ላይ ያላትን አቋም በገለጸችበት መግለጫ በምታበለጽገው ኒውክሌር መጠን ላይ ቅነሳ እንደማታደርግና ኒውክሌርን ለምርምርና ልማት መጠቀሟን እንደምትቀጥል አስታውቃለች።ኢራን በስምምነቱ የተጣለውን እገዳ አላከብርም ትበል እንጅ አሁንም ቢሆን ለድርድር በሯ ክፍት መሆኑን ገልጻለች።በፈረንጆቹ 2015 የተደረሰው ስምምነት ኢራን በምታበለጽገው የኒውክሌር መጠን ላይ ገደብ የጣለ ነበር።ከኢራን አቋም ጋር ተያይዞም የጀርመን መራሄተ መንግስት አንጌላ ሜርክልን ጨምሮ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና የብሪታኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ኢራን ስምምነቱን ከሚጥስ እርምጃዋ እንድትታቀብ ጥሪ አቅርበዋል።ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ቻይና እና ሩሲያ ከኢራን ጋር በስምምነቱ የቀሩ ሃገራት ሲሆኑ፥ አሜሪካ ባለፈው አመት ከስምምነቱ መውጣቷ ይታወሳል።ምንጭ፡-ቢቢሲ
0
9f34e3a17d66a8e66142f7385296bac3
9f34e3a17d66a8e66142f7385296bac3
​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጅቡቲ 10 ሺህ ዶላር ካሳ ያገኛል
የጅቡቲ ብሔራዊ ቡድን በ2018ቱ የአፍሪካ ሃገራት ሻምፒዮና (ቻን) የመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ተደልድሎ በመጀመሪያው ጨዋታ 5-1 ከተሸነፈ በኋላ የመልሱን ጨዋታ ሳያደርግ ራሱን ከውድድሩ ማግለሉን ተከትሎ በአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ቅጣት ተጥሎበታል።ዛሬ በሞሮኮ ራባት የተሰበሰበው የቻን አዘጋጅ ኮሚቴ የውድድሩን ደንብ አንቀፅ 59 በመጥቀስ በጅቡቲ እና ከኢኳቶሪያል ጊኒ ጋር ከነበራት ጨዋታ በፊት ራሷን ያገለለችው ጋቦን ላይ የ10,000 ዶላር ቅጣት አስተላልፏል። ከገንዘብ ቅጣቱ በተጨማሪ ሁለቱ ሃገራት በ2020 ኢትዮጵያ ታዘጋጃለች ተብሎ በሚጠበቀው የቻን ውድድር ላይ እንዳይሳተፉ ከማጣሪያ ውጪ ይሆናሉ። የጅቡቲ ብሔራዊ ቡድን የመጀመሪያውን ጨዋታ በሃገሩ ካስተናገደ በኋላ ለመልሱ ጨዋታ ወደ አዲስ አበባ ሳይጓዝ በመቅረቱም የሃገሪቱ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ተጨማሪ የ10,000 ዶላር ካሳ እንዲከፍል ተወስኖበታል።ዋልያዎቹ ምንም እንኳን ጅቡቲን ማለፍ ቢችሉም በመጨረሻው ዙር በሱዳን፣ እንዲሁም ካፍ በድጋሚ በሰጣቸው ዕድል በሩዋንዳ ተሸንፈው ከውድድሩ መቅረታቸው ይታወሳል።
1
2a4863fdcc925d3265000fbda88a1166
7ae11225b422e5322da15d1d09bacf19
ባለሥልጣኑ በአየር ተቆጣጣሪ ሠራተኞች ምክንያት ተፈጥሮ የነበረው ችግር መቀረፉን አስታወቀ
አፍሪካ በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚደርስባትን ጉዳት ለመቆጣጠር ሳይንሳዊና አስተማማኝ የሆነ የውሃና ሚትዮሮሎጂ መረጃ ስርዓት እንደሚያስፈልጋት የአፍሪካ ህብረት የገጠር ኢኮኖሚና ግብርና ኮሚሽን ገልጿል።በሚትዮሮሎጂ ላይ የአፍሪካ ሚኒስትሮች ጉባዔ ( አምኮሜት) የውሃና ሚትዮሮሎጂ አገልግሎት ፎረም በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እየተካሄደ ነው።የህብረቱን የገጠር ኢኮኖሚና ግብርና ኮሚሽነርን ወክለው በጉባኤው የተገኙት ሚስተር ሁሴን ያምቢ እንዳሉት፤ እኤአ ከ1970 ጀምሮ ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ አገሮች ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር ተያይዞ አንድ ሺህ የሚደርሱ ጉዳቶች ተመዝግበዋል። ከሰሃራ በታች የሚገኙ የአፍሪካ አገሮች በአማካይ ከአስራ አንዱ ስምንቱ በአየር ንብረት ለውጥ በሚከሰት ችግር ምክንያት በድህነት ውስጥ እንደሚገኙ የተናገሩት የኮሚሽነሩ ተወካይ፤ ጉዳቱ በተለይ በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ የከፋ እንደሆነ ጠቁመዋል።በፎረሙ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚንስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በበኩላቸው እንደተናገሩት፤ በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚከሰት ጉዳት አፍሪካ እያስመዘገበችው ያለውን የኢኮኖሚ እድገት እየተፈታተነው ይገኛል ብለዋል።(ኢዜአ)
0
9e75282cd0fe0f56bcdf347ecc58ec91
5fbb8c338a49dceecf8626479a724c9d
“የመልሱ ጨዋታ ከዚህ የተለየ ይሆናል” የሌሶቶ አሰልጣኝ ታቦ ሴኖንግ
የ2022 የዓለም ዋንጫ የአፍሪካ ዞን የማጣርያ ድልድል ዛሬ ሲወጣ ኢትዮጵያ በቅድመ ማጣርያው ከሌሶቶ ጋር ተደልድላለች።28 ሀገራት እርስ በእርስ በሚፋለሙበት በዚህ ቅድመ ማጣርያ ውድድር 14 አሸናፊ ሀገራት ወደ ምድብ ማጣርያው የሚገቡ ሲሆን ኢትዮጵያም ደቡባዊ አፍሪካዊቷ ሀገር ሌሶቶን የምትገጥም ይሆናል። የመጀመርያ ጨዋታው ነሐሴ 26 በኢትዮጵያ ሜዳ ሲከናወን የመልሱ ጨዋታ ደግሞ በሳምንቱ ሌሶቶ ላይ የሚከናወን ይሆናል።ሁለቱ ሀገራት ለ2017 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ በአንድ ምድብ እንደነበሩ የሚታወስ ሲሆን ባህር ዳር ላይ በተደረገው ጨዋታ ኢትዮጵያ በጋቶች ፓኖም እና ሳላዲን ሰዒድ ጎሎች 2-1 ስታሸንፍ በተመሳሳይ ሌሶቶ ላይም በጌታነህ ከበደ ሁለት ጎሎች ኢትዮጵያ 2-1 ማሸነፏ የሚታወስ ነው።ኢትዮጵያ ከ ሌሶቶ ሶማሊያ ከ ዚምባብዌ ኤርትራ ከ ናሚቢያ ቡሩንዲ ከ ታንዛኒያ ጅቡቲ ከ ኢስዋቲኒ ቦትስዋና ከ ማላዊ ጋምቢያ ከ አንጎላ ላይቤርያ ከ ሴራሊዮን ሞሪሸስ ከ ሞዛምቢክ ሳኦቶሜ ከ ጊኒ ቢሳው ደቡብ ሱዳን ከ ኢኳቶርያል ጊኒ ኮሞሮስ ከ ቶጎ ቻድ ከ ሱዳን ሲሸልስ ከ ሩዋንዳ
0
018b8314287778dc76fb7b1145c4ff16
018b8314287778dc76fb7b1145c4ff16
“የሕወሓት ቡድን የሚያሰራጫቸውን መረጃዎች ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በጥንቃቄ ማየት ይኖርበታል”- የፍራንስ24 ሚዲያ የውጭ ጉዳዮች ኃላፊ
የሕወሓት ቡድን በኢትዮጵያ ባለው ሁኔታ ዙሪያ የሚያሰራጫቸውን የተለያዩ መረጃዎች ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በጥንቃቄ ማየት እንደሚኖርበት የፍራንስ24 ሚዲያ የውጭ ጉዳዮች ኃላፊ ሮበርት ፓርሰን ገለጹ።ሮበርት ፓርሰን ከፍራንስ24 ጋር ባደረጉት ቆይታ ጁንታው የሕወሓት ቡድን የሚያሰራጫቸው የድል አድራጊነት መረጃዎችን ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ እውነት ስለመሆናቸው በጥንቃቄ ሊያይ ይገባል ብለዋል።ቡድኑ “የኤርትራ ሠራዊት ከመንግሥት ጎን ሆኖ በሕግ ማስከበር ዘመቻው ላይ ተሳትፏል፣ ተዋጊ ጀት ጥለናል እንዲሁም ከመቐለ ከተማ ወጣ ባሉ ቦታዎች ውጊያው ቀጥሏል” የሚላቸው መረጃዎች ከእውነት የራቁ መሆናቸውን ነው የገለጹት።እንዲሁም ቡድኑ የመከላከያ ሠራዊት ላይ ከፍተኛ የሆነ ድል መጎናጸፉን እና የአክሱም ከተማን በድጋሚ ተቆጣጥሬያለሁ የሚለውን እንማይቀበሉት ጠቁመዋል።መንግሥት በትግራይ ክልል የጀመረውን የሕግ ማስከበር ዘመቻ በአጭር ጊዜ ውስጥ ማጠናቀቁም አስገራሚ ነው ብለዋል።ቡድኑ ዋነኛዋ ይዞታው የነበረችው መቐለን ለቅቆ የሸሸው ጥቃት ሲበረታበት አፈገፈገ እንጂ ከዚህ በፊት እንደሚለው ለወታደራዊ ስትራቴጂ ነው በማለት የሚያሰራጨው መረጃ መሬት ላይ ያለውን እውነታ አያሳይም ሲሉም ተናግረዋል።የሕወሓት ቡድን በቀጣይ ከተደበቀበት ስፍራ ሆኖ ውጊያ የሚያስቀጥል አቅም ይኖረዋል የሚል እምነት እንደሌላቸው ሮበርት ፓርሰን ገልጸዋል።የሕወሓት ቡድን ወደነበረበት ለመመለስ የሚያደርገው ጥረት ከ1970ዎቹ ጀምሮ ወደ ሥልጣን እስከመጣበት ጊዜ ድረስ ካካሄደው የትግል እንቅስቃሴ ጋር የአሁኑ ይለያያል ብለዋል።የሕወሓት ቡድን ከኤርትራን እየወነጀለ፣ የጎረቤት ሀገራት ድንበር ላይ ቁጥጥር እያለ እና በክልሉ በቂ ድጋፍ ሳይኖረው ያጣውን መልሶ ለማግኘት የሚችል አይመስለኝም ሲሉ ሐሳባቸውን ማካፈላቸውን ፍራንስ24ን ጠቅሶ ኢዜአ ዘግቧል።
1
e0b7efb08a48d53291242705d08b90cb
05b07ad8692bfde1cfc75de33a096721
የየአገሩ ምሳሌያዊ አባባል
በማራቶን የዓለም የሁለት ጊዜ ቻምፒዮኑ ኬንያዊ ኢሉድ ኪፕቾጌ በሳምንቱ መጨረሻ ማራቶንን ከ2ሰዓት በታች የመግባት ሙከራውን በኦስትሪያ ቬና ያደርጋል። ኪፕቾጌ እ.አ.አ በ2018 የበርሊንን ማራቶን የገባበት 2፡01.39 የሆነ ሰዓት የዓለም ክብረወሰን ሲሆን፤ ይህንን በማሻሻል 1ሰዓት ከ59 ደቂቃ የመግባት ሙከራ ያደርጋል። አትሌቱ ለሙከራው እንዲሁም «የሰው ልጅ ዓቅም አይወሰንም» የሚለውን አባባል በተግባር ለማሳየት የሚችልበት አቋም ላይ እንደሚገኝም ተገልጿል። ናይኪ የተባለው የስፖርት ትጥቅ አምራች የተያዘው ይህ ፕሮጀክት ሙከራውን ከዓመታት በፊት የጀመረ ሲሆን፤ ዛሬ በቬና በያዘው ቀጠሮም ይሳካል የሚል እምነት አሳድሯል። አትሌቱ ለሩጫው ያመቸው ዘንድ ልዩ የመሮጫ ጫማ የተዘጋጀለት ሲሆን፤ ከተማዋም በዛፍ የተከበበችና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ ያላት በመሆኑ አትሌቱ ያሰበውን ለማሳካት ይረዳዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት አትሌቱ በጣሊያኗ ሞንዛ ከተማ ባደረገው ሙከራ በ26 ሰከንዶች ዘግይቶ ዓላማውን ማሳካት አልቻለም ነበር፤ አሁን ግን የከተማዋ የቦታ አቀማመጥ እንዲሁም አሯሯጮች የተዘጋጁ በመሆኑ ሰዓቱን እንደሚያሻሽል ተስፋ ተጥሎበታል። ኢሉድ ኪፕቾጌ ሙከራውን በተመለከተ በሰጠው አስተያየትም «ከሁለት ሰዓት በታች የመግባት ሙከራውን ለማድረግ ተዘጋጅቻለሁ። ዝጅግቴም ጥሩ ነበር፤ ይህንንም በተግባር አሳይቼ የሰው ልጅ አቅም ገደብ እንደሌለው አስመሰክራለሁ» ሲል ለኒውስ 24 ገልጿል። ከአትሌቱ ጋር በአሯሯጭነት በሙከራው ላይ የሚሳተፉት 41አትሌቶች የታወቁ ሲሆን ዘ ዋሽንግተን ፖስትም ታዋቂዎቹን በስም ጠቅሷል። በ1ሺ500 ሜትር የዓለም ቻምፒዮን የሆነው አሜሪካዊው ማቲው ሴንትሮዊትዝ፣ በዶሃው የዓለም ቻምፒዮና የ5ሺ ሜትር የብር ሜዳሊያ ተሸላሚው ሰለሞን ባረጋ፣ በ3ሺ ሜትር የዓለም ቀዳሚው ሰዓት ባለቤት ኡጋንዳዊው ሮናልድ ሙሳጋላ እንዲሁም ሌሎች ጠንካራ አትሌቶች ተካፋይ ይሆናሉ።አዲስ ዘመን ጥቅምት 1/2012 ብርሃን ፈይሳ
0
08393ffd07d58c69c8ab6c233fd377ec
779f102338a73222778467027afc4980
CECAFA U17| Red Foxes Final Squad Revealed
Alexandria based outfit Smouha SC have reached the Egypt Cup final after beating Alassiouty SC 4-3 on penalties. Oumod Okuri has become the second Ethiopian player to reach a cup final in Egypt following Salahdin Said that achieved the feat in 2013 with Wadi Degla.Smouha have a remake of the 2014 final as they set a date with Cairo giants Zamalek. The Blue Waves took a lead in the 72nd minute but were conceded a late penalty as the teams headed to additional 30 minutes and later on penalty shootouts. Oumed headed wide a good free kick delivery from the right flank in the first interval. Both sides stood firm at the back where scoring chances were limited.Smouha broke the deadlock in the second half when midfielder Ahmed Temsah’s strick from range awkwardly bounced and past the Alassiouty custodian. Temsah scored the opener barely minute after his introduction while Oumed was substituted out 10 minutes before full time. Namibian forward Benson Shilongo calmly converted a late penalty to tie the score at 1-1. Smouha won the duel 4-3 on penalty shootout. Alassiouty reached the semi-final of the Egypt Cup having beaten league champions Al Ahly 1-0 in the quarter final.On Monday Zamalek trounced Ismaily 4-1 in the other semi-final encounter.The Egypt Cup champions will be playing in the 2019 CAF Total Confederation Cup.
0
06b03b0f3722a687118ba328bd91b9b6
06b03b0f3722a687118ba328bd91b9b6
በኢንዱስትሪ ፓርኮች በቀን 50 ሺህ ማስክና 10 ሺህ የጤና ባለሙያዎች ራስ መጠበቂያ ቁሳቁስ እየተመረተ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በኢንዱስትሪ ፓርኮች በቀን 50 ሺህ ማስክና 10 ሺህ የጤና ባለሙያዎች ራስ መጠበቂያ ቁሳቁስ እየተመረተ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ የሚገኙ የኢንዱስትሪ ፓርኮች በቀን 50 ሺህ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስክ እንዲሁም 10 ሺህ የጤና ባለሙያዎች ራስ መጠበቂያ ቁሳቁስ እያመረቱ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ። የኢንዱስትሪ ፓርኮቹ ወደ ማስክና የህክምና ባለሙያዎች ራስ መጠበቂያ ቁሳቁስ ማምረት ተግባር የገቡት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን የመከላከል ጥረትን ለማገዝ ጭምር እንደሆነ ተገልጿል። በተጨማሪም በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ስራ ላይ የሚገኙት 12 የኢንዱስትሪ ፓርኮች ከ70 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሰራተኞች የስራ ዕድል መፍጠር ተችሏል። እነዚሁ ፓርኮች ወረርሺኙ በአገር ላይ የከፋ ጉዳት እንዳያስከትል የተለያዩ ስራዎች እያከናወኑ እንደሆነ ከኢዜአ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
1
a60a2aa80d2f8bf3f8d0de25084fb86a
a60a2aa80d2f8bf3f8d0de25084fb86a
የሮማው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ፍራንሲስ የቺሌ ጉብኝት
የሮማው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ፍራንሲስ በመጀመሪያው የቺሌ ጉብኝታቸው፣ ሕፃናት ላይ በካህናት ለደረሰው ወሲባዊ ወከባ ምሕረት ጠየቁ። ይህ የካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያንን ክብር ያጎደፈ የተባለው ቅሌት "የማይጠገን ጉዳት" እንደሆነና፤ በአቡኑ ጉብኝት ላይም መጥፎ ገፅታ እንዳሳደረ ተነግሯል።ይቅርታ መጠየቅና ጉዳተኞቹንም ለመደገፍ አስፈላጊ የሆነውን ጥረት ሁሉ ማድረግ ትክክለኛ እርምጃ እንደሆነ የተናገሩት አባ ፍራንሲስ፣ ይህ ዓይነቱ አድራጎት ዳግም እንደማይፈጸምም ገልፀዋል። አቡኑ፣ ሳንቲያጎ ውስጥ የቺሌው ፕሬዚደንትና ሌሎችም ከፍተኛ ባለሥልጣናት በተገኙበት ባሰሙት ንግግራቸው ውስጥ፣ ከዚህ ቀደም በዚሁ የወሲብ ቅሌት ስማቸው የተነሳውንና በዕድሜ ልክ ንሥሐና ፀሎት ውስጥ እንዲሆኑ የተበየነባቸውን ቄስ፣ ፈርናንዶ ኻራዲማን በስም አልጠቀሱም።የቄስ ካራዲማ ሰለባዎች፣ ተደጋጋሚ ዕሮሮና ክሥ ለቤተ ክርስትያን ባለሥልጣናት ሲያቀርቡ ኖረው፣ እአአ በ2010 በይፋ ማጋለጣቸው አይዘነጋም።
1
04a8f65bb77d796803444e76bbc9f1b4
6e01e743630de48c69900acac66cf035
በቤንሻንጉልና በኦሮሚያ በአምስት ቀናት ውስጥ 67 ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ
በቡርኪናፋሶ ፅንፈኛ ታጣቂዎች ትናንት ታህሳስ 14 ቀን 2012 ዓ.ም. በፈጸሙት ጥቃት 35 ንፁሀን ዜጎች የተገደሉ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 31 የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸውን የሀገሪቱ ባለስልጣናት ገልፀዋል፡፡ ለጥቃቱ አፀፋዊ ምላሽ በመስጠት ላይ የነበሩ 7 ወታደሮችና ከታጣቂዎቹም 80 የሚጠጉ መገደላቸው ተነግሯል፡፡ እስካሁን ለጥቃቱ ሀላፊነት ወስዳለሁ ያለ አካል አልተገኘም፡፡ በወሩ መጀመሪያ መሳሪያ የታጠቁ ሰዎች በቤተ አምልኮ በከፈቱት ተኩስ 14 ሰዎች ህይወታቸውን ማጣታቸውን ቢቢሲ አስታውሷል፡፡ በሀገሪቱ ከ2015 ወዲህ የሽብር ጥቃቶች ተጠናክረዋል አንፃራዊ ሰላም የነበራት ቡርኪናፋሶ በጎረቤት ሀገር ማሊ ከመሸጉ ታጣቂዎች ጋር በተያያዘ የሽብር ጥቃት ሰለባ እየሆነች መጥታለችም ተብሏል፡፡ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ሮች ማርክ ክሪስቲያን ካቦሬ ለጠፋው የንፁሃን ህይወት የሁለት ቀናት ብሄራዊ ሀዘን አውጀዋል፡፡
0
38c35c10ee00512e1c403fc8c679aaf5
daeda52a11ce4d7c7ab8adea1eb0d956
ሰበር ዜና;በቤንሻንጉል ጉሙዝ ከተከሰተዉ አለመረጋጋት ጋር በተያያዘ 4 የስራ ሃላፊዎች ታገዱ
የግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር በ2009/10 መኸር ምርት ዘመን በ13 ሚሊዮን ሔክታር መሬት ላይ የለሙ የተለያዩ ሰብሎችን ለመሰብሰብ ዕቅድ በመያዝ እስካሁን በዘጠኝ ሚሊዮን ሔክታር ላይ ያለ ምርት ሰብስቢያለሁ አለ፡፡ በሰብል የተሸፈነው 13 ሚሊዮን ሔክታር መሬት በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በትግራይ፣ በደቡብና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል እንደሆነ ሚኒስቴሩ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል፡፡የግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ተስፋዬ መንግሥቴ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፣ በሰብል ከተሸፈነው 13 ሚሊዮን ሔክታር መሬት 345 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ እንደታቀደ አስታውቀዋል፡፡ የሰብል አሰባሰብ አፈጻጸሙ በኦሮሚያ ክልል 3.77 ሚሊዮን ሔክታር፣ በአማራ 3.26 ሚሊዮን ሔክታር፣ ትግራይ 1.24 ሚሊዮን ሔክታር፣ በደቡብ 567 ሺሕ ሔክታር እንዲሁም በቤንሻንጉል ጉሙዝ 233 ሺሕ ሔክታር እንደሆነ አስረድተዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪም ሚኒስቴሩ በበጀት ዓመቱ 3.3 ሚሊዮን ሔክታር በመስኖ በማልማት 469 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት ዕቅድ እንደተያዘ አስታውቋል፡፡ ከዚህ ውስጥ ከ1.5 ሚሊዮን ሔክታር በላይ በሰብል ተሸፍኗል ብሏል፡፡ ምርት በወቅቱ ባለመሰብሰቡና በአያያዝ ችግር ከ25 እስከ 30 በመቶ የሚሆን ምርት እንደሚባክን በጥናት እንዳረጋገጠም ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡
0
0c87bddf507b3da57f2a2c77e57d7afc
5194e1896816b49f24df46a970daea67
“ከምንተስኖት ውጪ አብዛኞቹ የብሔራዊ ቡድኑ ግብ ጠባቂዎች ኪሎ ጨምረው ነው የመጡት”
በትግራይ ክልል ዋንጫ ምርጥ ብቃታቸው ካሳዩ ግብ ጠባቂዎች አንዱ የሆነው ይህ የ38 ዓመት አንጋፋ ግብ ጠባቂ ከዚህ በፊት የእስራኤሉ ክለብ ሃፖል አሽከሎን እና የሀገሩ ክለብ ሰንሻይን ስታርስን ጨምሮ ለስምንት ክለቦች የተጫወተ ልምድ ያለው ግብ ጠባቂ ነው።ሃገሩ ናይጄርያን ወክሎ አራት ጨዋታዎች ተሰልፎ የተጫወተው ይህ ግዙፍ ግብ ጠባቂ በ2011 በሳምሶን ሲያስያ በሚሰለጥነው ብሔራዊ ቡድን ጥሪ ቀርቦለት ከኢትዮጵያ ጋር 2-2 በተለያዩበት ጨዋታ ላይ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ ነበር።ሮቴሚ ባለፈው የውድድር ዓመት ክረምት ወደገጅማ አባ ጅፋር በመምጣት ጥሩ የሙከራ ጊዜ አሳልፎ ክለቡ የማስፈረም ፍላጎት አሳይቶ የነበረ ቢሆንም ያልተጠናቀቀ ውል የነበረው በመሆኑ ጅማ የናይጄርያዊውን ግብ ጠባቂ ዝውውር በመተው ዳንኤል አጄይን ማስፈረሙ የሚታወስ ነው።
0
f6e00bc07892343e31b83dd458538df9
b5426efcef837cfb8721dd24683650fe
ሴናፍ ዋቁማ ወደ አውሮፓ…?
በግንቦት ወር አጋማሽ የሚካሄደው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ላይ የሚካፈለው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ለውድድሩ የሚያደርገውን ዝግጅት በነገው እለት ይጀምራል። የሉሲዎቹ አሰልጣኝ ሰላም ዘርዓይ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያው የተጠቀመችባቸው ተጫዋቾችን በአመዛኙ ይዛ የምትቀጥል ሲሆን የመጀመርያ ጥሪ ደርሷቸው ኋላ ላይ የተቀነሱት አለምነሽ ገረመው፣ ፅዮን እስጢፋኖስ እና ቤተልሄም ሰማን እንዲሁም እንደአዲስ ጥሪ የደረሳት ታሪኳ በርገና ወደ ስብስቡ ሲካተቱ ዘለቃ አሰፋ፣ ሲሳይ ገብረወልድ፣ ሰርካዲስ ጉታ እና ማርታ በቀለ ካለፈው ስብስብ የተቀነሱ ናቸው።አሰልጣኝ ሰላም ከ24 ተጫዋቾች ስብስብ መካከል በዝግጅት ወቅት ሊቀነሱ እና ሌሎች ያልተመረጡና በሊጉ ጥሩ አቋም እያሳዩ የሚገኙ ተጫዋቾች ሊተኩ እንደሚችሉ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፃለች።ለሴካፋ ዝግጅት የተጠሩት ተጫዋቾች የሚከተሉት ናቸውግብ ጠባቂዎች (3)አባይነሽ ኤርቄሎ (ሀዋሳ ከተማ) ፣ ንግስት መዓዛ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) ፣ ታሪኳ በርገና (ጥረት)ተከላካዮች (8)መሠሉ አበራ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ፀጋነሽ ተሾመ (ድሬዳዋ ከተማ) ፣ ፅዮን እስጢፋኖስ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) ፣ ብዙዓየሁ ታደሰ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ቤተልሄም ከፍያለው (ኤሌክትሪክ) ፣ መስከረም ካንኮ (ደደቢት) ፣ ታሪኳ ደቢሶ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) ፣ ገነሜ ወርቁ (ጌዴኦ ዲላ)አማካዮች (7)ሠናይት ቦጋለ (ደደቢት) ፣ አረጋሽ ከልሳ (አካዳሚ) ፣ ዙሌይካ ጁሀድ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) ፣ ቤዛዊት ተስፋዬ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ህይወት ደንጊሶ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) ፣ እመቤት አዲሱ (መከላከያ) ፣ አለምነሽ ገረመው (ኢትዮ ኤሌክትሪክ)አጥቂዎች (6)ምርቃት ፈለቀ (ሀዋሳ ከተማ) ፣ ሎዛ አበራ (ደደቢት) ፣ ትዕግስት ዘውዴ (ደደቢት) ፣ ሴናፍ ዋቁማ (አዳማ ከተማ) ፣ ረሂማ ዘርጋ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) ፣ ቤተልሄም ሰማን (ቅዱስ ጊዮርጊስ)የውድድሩ መጀመርያ ቀን በይፋ ያልተገለፀው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ በግንቦት ወር አጋማሽ እንደሚጀምር ይጠበቃል። በቀጣይ የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ ማጣርያ ከአልጄርያ ጋር ወሳኝ ፍልሚያ ለሚጠብቃት ኢትዮጵያም ውድድሩ ጥሩ መዘጋጃ ይሆንላታል።
0
e820e2c63c5f5bab491a4f9a11515b6f
156f63a60e32906f79a8f9862086e85a
የጋምቤላ ክልል የ2012 በጀት 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ሆነ ፀደቀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት 38 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የ2013 የክልሉ መንግስት በጀትን አጽድቋል።የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን በሀዋሳ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል።የክልሉ ምክር ቤት በዛሬው ውሎውም የ2013 የየደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት በጀትን ተመልክቷል።ምክር ቤቱ ለ2013 በጀት ዓመት 38 ቢሊየን 21 ሚሊየን 970 ሺህ 828 ብር ሆኖ የቀረበለት የክልሉ መንግስት በጀት ላይም ተወያይቷል።በጀቱ ከፌደራል መንግስት ድጎማ፣ ከውስጥ ገቢና ከሌሎች የገቢ አማራጮች የሚገኝ እንደሆነ በጉባኤው ላይ መነሳቱን ከክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በዚህም ከአጠቃላይ በጀት ውስጥ 28 ቢሊየን ከፌደራል መንግስት የሚገኝ ድጎማ ሲሆን፥ 9 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የሚሆነው ደግሞ ከክልሉ ልዩ ልዩ ገቢዎች የሚሸፈን ይሆናል ተብሏል።የክልሉ መንግስት የ2013 በጀት ዓምናው ማለትም ከ2012 በጀት ዓመት ጋር ሲነፃር የ12 ነጥብ 24 በመቶ ብልጫ ያመው መሆኑም ተጠቁሟል።የክልሉ ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው በበጀቱ ላይ በሰጡት ማብራሪያም፥ በ2013 በጀት በሁሉም ዘርፎች የበጀት አቅምን ባገናዘበ መልኩ የተጀመሩ ፕሮጀክቶችን ለመጨረስ እንደሚሰራ ገልፀዋል።የበጀት ክፍተት ከተገኘ ደግሞ አዳዲስ የልማት ፕሮጀክቶች በጥናት ላይ በመመርኮዝ እንደሚሰራም ነው አቶ ርስቱ ያብራሩት።የክልሉ ምክር ቤትም በቀረበለት የ2013 የክልሉ መንግስት ረቂቅ በጀት ላይ ከተወያየ በኋላ በአብላጫ ድምጽና በአንድ ድምፀ ታቅቦ አጽድቆታል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
58cff989a5824c337b5a1b739a87aee1
b2fc9570325e07f7ad4f36b807fd95c4
ባለፉት 17 ዓመታት በአማጺያን እና በመንግስት መካከል በተደረገ ዉጊያ በ100 ሺዎች የሚቆጠር ህዝብ ረግፏል
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 120 የላቦራቶሪ ምርመራ 142 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።በአጠቃላይ በሀገሪቱ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 486 መድረሱን ነው ሚኒስቴሩ በእለታዊ የኮቪድ-19 ሪፖርቱ ይፋ ያደረገው።በ24 ሰዓታት ውስጥ ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች መካከል 84 ወንዶች እና 57 ሴቶች መሆናቸው ነው ያስታወቀው።የእድሜ ክልላቸውም ከ7 እስከ 78 ዓመት ውስጥ የሚያርፍ ሲሆን፥ ከዜግነት አንፃር 140 ኢትዮጵያውያን እና ሁለት የፖርቹጋልና ጅቡቲ ዜግነት ያላቸው መሆናቸው በሪፖርቱ ተመልክቷል።126 ሰዎች ከአዲስ አበባ፣ ሁለት ሰዎች ከአፋር፣ ሰባት ሰዎች ከኦሮሚያ፣ ስድስት ሰዎች ከአማራ እና አንድ ሰው ከሶማሌ ክልሎች ናቸው።ሚኒስቴሩ በመግለጫው የላቦራቶሪ ውጤቶቹ ቫይረሱ በህብረተሰቡ ውስጥ ባለው ስርጭት ምክንያት ቫይረሱ የሚገኝባቸው ሰዎች ቁጥር ከእለት ወደ እለት እየጨመረ መምጣቱን የሚያሳዩ መሆኑን አስታውቋል።ለዚህም ማሳያ በማለት ባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ቫይረሱ የሚገኝባቸው ሰዎች ቁጥር በ300 በመቶ መጨመሩን ጠቅሷል።ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘም የሶስት ኢትዮጵያውያን ህይወት አልፏል።የመጀመሪያዋ የ71 ዓመት ሴት የአዲስ አበባ ነዋሪ፣ ሁለተኛ የ46 ዓመት ወንድ የኦሮሚያ ክልል ነዋሪ እና ሶስተኛ የ40 ዓመት ወንድ የደቡብ ክልል ነዋሪ ሲሆኑ፥ የመጀመሪያዋ ግለሰብ በሆስፒታል ውስጥ ህክምና ሲከታተሉ የቆዩ ሲሆን ሁለቱ ህይወታቸው አልፎ ለአስክሬን ምርመራ በሆስፒታል በተደረገ ምርምራ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 17 ደርሷል።በሌላ መልኩ በትናንትናው ዕለት አስራ አምስት ሰዎች (ዘጠኝ ከሶማሊ ክልል እና ስድስት አዲስ አበባ) ያገገሙ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 246 ነው።
0
86b5a940997918d6f66633e3a744c8a1
73054be936a46b6d480ff9db8c126ef4
ወጣት ስራ አጥ ሀኪሞችን ቁጥር ለመቀነስ እየተሰራ ነው ተባለ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንድና ባንግላዴሽ በአውሎ ነፋስ ስጋት ሳቢያ በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎቻቸውን ከመኖሪያቸው እያሸሹ ነው።የአየር ትንበያ ባለሙያዎች አምፋን የተባለውና በደረጃ 5 የተመደበው አውሎ ነፋስ በሁለቱ ሃገራት ከሰዓታት በኋላ በወጀብ የታጀበ ከባድ ዝናብና ጎርፍ እንደሚያስከትል አስጠንቅቀዋል።ይህን ተከትሎም ዜጎችን አውሎ ነፋሱ ጉዳት ያደርስባቸዋል ከተባሉ አካባቢዎች የማራቅ ስራ እየተሰራ ነው ተብሏል።በቀን ስራ የሚተዳደሩ ዜጎች እና ስደተኞች የአውሎ ነፋሱ ዋነኛ ተጠቂ እንዳይሆኑም ስጋት አለ።ወደ ቤንጋል የባህር ወሽመጥ የተጠጋው አውሎ ነፋስ የምስራቃዊ ህንድ የባህር ዳርቻዎችን እና ደቡባዊ ባንግላዴሽን እንደሚመታ ይጠበቃል።በሃገራቱ በተጠቀሱት አካባቢዎችም መኖሪያ ቤቶች፣ የመሰረተ ልማት አውታሮች፣ ሰብልና አዝመራ ውድመትን ጨምሮ የሃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥም ነው የአየር ትንበያ ባለሙያዎቹ የገለጹት።የሚደርሰውን ጥፋት ለመቀነስ በርካታ ነዋሪዎችን ወደ ሌሎች አካባቢዎች የማዛወር ስራ እየተሰራ ነው።አውሎ ነፋሱ አሁን ላይ የዓለም ትልቁ ስጋት ከሆነው ኮሮና ቫይረስ ጋር ተዳምሮ ለሃገራቱ ትልቅ ፈተና መሆኑንም ነው ከስፍራው የሚወጡ መረጃዎች የሚያመላክቱት።አሁን ላይም በአንዳንድ አካባቢዎች መጠነኛ ወጀብ ያዘለ ዝናብ መኖሩን የአየር ትንበያ ምስሎች ያመላክታሉ።ምንጭ፦ ሲ ኤን ኤን እና ቢቢሲ#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
1ea3e6f4ea19104da77c63a1d9adbfdb
1ea3e6f4ea19104da77c63a1d9adbfdb
ኢትዮ ቴሌኮም በመጀመሪያው ሩብ ዓመት 10 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰቡን ገለጸ
ኢትዮ ቴሌኮም በተያዘው በጀት ዓመት በመጀመሪያው ሩብ ዓመት 10 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰቡን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ገልጸዋል።ዛሬ ጥቅምት 6/2012 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ሥራ አፈፃጸም በተመለከተ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮ ቴሌኮም በተያዘው በጀት ዓመት መጀመሪያ ሩብ ዓመት ላይ የተለያዩ የአሰራር ማሻሻያዎች ሲያደርግ መቆየቱን ተናግረዋል።በዚህም የእቅዱን 98 በመቶ ማሳካት መቻሉን እና ከባለፈው ተመሳሳይ ሩብ ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ 21 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን የገለጹ ሲሆን ከተሰበሰበው ገቢ ውስጥ 56 በመቶው ከድምጽ አገልግሎት 29 በመቶው ደግሞ ከሞባይል ዳታ የተገኘ መሆኑን አንስተዋል።እንዲሁም ከተሰበሰበው ገቢ ውስጥ 41 ነጥብ 1 ሚሊዮን ዶላሩ ከዓለም አቀፍ አገልግሎቶች የተገኘ መሆኑን ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ተናግረዋል።በሌላ በኩል በሩብ ዓመቱ የኢትዮ ቴሌኮም አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር 44 ነጥብ 4 ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን የደንበኞች ቁጥርም 10 በመቶ መጨመሩ በመግለጫው ተጠቅሷል ።ኢትዮ ቴሌኮም ከ74 ሚሊዮን ብር በላይ ማህበራዊ ፋይዳ ባላቸዉ አገራዊ ጉዳዮች ላይ በመሳተፍ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ተወጥቷል። ከአዲስ አበባ ዉጭ ለሚገኙ ተማሪዎች የ32 ሺሕ ደብተር እገዛ ያደረገ ሲሆን በጤና፣ በግብርና፣ በማህበራዊ አገልግሎቶች፣ ሕጻናትን፣ ሴቶችን፣ ወጣቶችን፣ አረጋዊያንን በማገዝ እና በአከባቢ ጥበቃ ዘርፎች ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል ተብሏል።
1
321fb9da4317312c2ec13eb46cb6aac4
bc6273308028b5b977194b79fdca6175
የዕቃ አስተላላፊዎች ዓለም አቀፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ ይካሄዳል
ባሳለፍነው አርብ ዕለት ኢትዮጵያ ቡና ከመቐለ ሰባ እንደርታ ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ በመጪው ማክሰኞ እንዲካሄድ ተወሰነ። በፀጥታ ስጋት ምክንያት በተደጋጋሚ ሳይካሄድ የቆየው ይህ ጨዋታ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ስታድየም ይካሄዳል ተብሎ ሲጠበቅ ነበር።ሆኖም በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተሰጠ በሚገኘው ፈተና ምክንያት በፀጥታ አካላት ላይ ጫና በመኖሩ ፈተናው ከተጠናቀቀ በኋላ ጨዋታው እንዲካሄድ ፖሊስ በመጠየቁ ለማክሰኞ መዘዋወሩን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጂራ አስታውቀዋል። ፖሊስም ሆነ የእግር ኳስ ክለቦቹ ኃላፊነት የሚወስዱ መሆናቸውን በመግለፃቸው ጨዋታው ደጋፊዎች በተገኙበት ማክሰኞ በ10 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታድየም ይካሄዳል።አዲስ ዘመን ሰኔ 9/2011
0
e5cbdbbdf6589c7ba08564041ccff1f4
6de45405bf045bde060aa587c6f2caf1
የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውጤታማነት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የ400 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ፡፡የገንዘብ ሚኒስቴር በትዊተር ገጹ እንዳስታወቀው ድጋፉ የከተማ ሴፍቲኔት ፕሮግራምን ለመደገፍ የሚውል ነው፡፡ከዚህ ውስጥ 50 ሚሊየን ዶላሩ ስደተኞች በሚገኙበት አካባቢ እንዲሁም በኢትዮጵያ ለሚኖሩ ስደተኞች የስራ እድል ፈጠራ የሚውል መሆኑምም ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡
0
a39464231b4228cbb41b83e9b415d4e1
ab92ead0eedb395babcef5e9e88f28a4
ጠ/ሚ ዐቢይ የፈረንጆቹን አዲስ አመት አስመልክተው መልካም ምኞታቸውን ገለጹ
የካቢኔ አባላት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በመገኘት ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ በመሆናቸው የተሰማቸውን ደስታ ገለጹ።በዚሁ ወቅት የካቢኔ አባላቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የወርቅ ሀብል በማበርከት ለአመራራቸው እና ለተገኘው ስኬት ያላቸውን አድናቆት ገልጸዋል፡፡በአፍሪካ ካርታ አምሳያ የተሰራው የወርቅ ሐብል "እውነት ፍቅር ያሸንፋል" የሚል ጽሑፍ ተቀርጾበታል። (ምንጭ፡- የጠ/ሚ ጽ/ቤት)
0
f1d9ada268979ae8c452395b66bbea09
d4b42f5e611dea0d1221821407ab3a98
የበረሃ አንበጣ መንጋ በትግራይ ክልል
ባሕር ዳር፡ መስከረም 22/2013ዓ.ም (አብመድ) በምሥራቅ አማራ የተከሰተውንና ጉዳት ያደረሰውን የበረሃ አንበጣ መንጋ ለመከላከል በርጭት ሥራ ላይ የነበረችው ሄሊኮፕተር ዛሬ መስከረም 22 ቀን ከረፋዱ 4:30 ላይ በወረዳው 014 ቀበሌ ተከስክሳለች፡፡ ሄሊኮፕተሯ የተከሰከሰችው በቴክኒክ ብልሽት ነው ተብሏል፡፡የሄሊኮፕተሯ አብራሪ በሰመራ ሆስፒታል የሕክምና እርዳታ እየተደረገለት ሲሆን በመልካም ጤንነት ላይ ይገኛል፡፡ሄሊኮፕተራ በተከሰከሰችበት ስፍራ የአብራሪውን ሕይወት ለመታደግ ከፍተኛ ርብርብ አድርገዋል፡፡የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አበባው ጌቶን ጨምሮ የደቡብ ወሎ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊና የወረባቦ ወረዳ አስተዳዳሪ የአደጋውን ስፍራ ተመልክተዋል፡፡ አርሶ አደሮች ላደረጉት ትብብርም ምስጋና አቅርበዋል፡፡የሄሊኮፕተሯ መከስከስ በአካባቢው ያለውን የበረሃ አንበጣ መንጋ በመከላከሉ ሥራ ላይ ከፍተኛ ጫና ይፈጥራልም ተብሏል፡፡ዘጋቢ፦ አሊ ይመር -ከወረባቦ አራባቲ
0
3fc0c25ed25311b52769da3bb140c687
7c902baff4185cb601bf210353ae0cdd
ቬልቬክስ ፣ ዞይ የተባሉ የእጅ ማፅጃ ኬሚካል( ሳኒታየዘሮች) እና የፓዮኔር ቀይ ወይን ጭማቂ ጥቅም ላይ እንዳይውሉ ተከለከለ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስኳርን ከተለያዩ ባዕድ ነገሮች ጋር በመቀላቀል ማር ነው በማለት ሲያዘጋጁ የነበሩ ሁለት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ድርጊቱን ሲያከናውኑ የነበረው በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ቦታው በተለምዶ ፋንታ ሰፈር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ነው።በአምስት በርሜል ሲዘጋጅ የነበረ ማር እና ተዘጋጅቶ ለገበያ ሊውል የነበረ ዘጠኝ ማዳበሪያ ማር መሰል ነገር ተይዟል።ተጠርጣሪዎቹ ማሩን ለማዘጋጀት ምንነቱ ያልታወቀ ኬሚካል፣ ቀይ እና ነጭ ዱቄት ፓውደር እንዲሁም ስኳር ተጠቅመዋል ነው የተባለው።አሁን ላይም በተጠርጣሪዎቹ ላይ የምርመራ መዝገብ በማደራጀት እየተጣራ መሆኑ ነው የተገለጸው።ሁሉም ሰው በየአካባቢው በጥርጣሬ እና ትኩረት በመስጠት በማንኛውም ጊዜ ከፖሊስ እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ በመሆን ህገ ወጥ ተግባራትን ሊከላከል ይገባል መባሉን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
900833149670b3f61dc725944b5d06a3
900833149670b3f61dc725944b5d06a3
250 ሚሊየን አፍሪካውያን በአንድ አመት በኮሮና ቫይረስ ሊያዙ ይችላሉ – የዓለም ጤና ድርጅት
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት 250 ሚሊየን አፍሪካውያን በአንድ አመት ውስጥ በኮሮና ቫይረስ ሊያዙ እንደሚችሉ አስጠነቀቀ።የዓለም ጤና ድርጅት ተመራማሪዎች በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ሩብ ቢሊየን አፍሪውያን በቫይረሱ ሊያዙ ይችላሉ ብለዋል።ከዚህ ውስጥ 5 ነጥብ 5 ሚሊየን አፍሪካውያን የሆስፒታል እንክብካቤ እንደሚያስፈልጋቸውም በግሎባል ሄልዝ ይፋ ባደረጉት ጥናታቸው አስታውቀዋል።ከ150 ሺህ እስከ 190 ሺህ አፍሪካውያን ደግሞ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት ሊዳረጉ ይችላሉም ነው ያሉት።ይህ መሆኑ ደግሞ አሁን ላይ ወባን፣ ሳንባ ነቀርሳን እና ኤች አይ ቪ ኤድስን ለማከም ከሚደረገው ጥረት ጋር ተያይዞ አገልግሎት አሰጣጡን አስቸጋሪ ያደርገዋልም ነው ያለው። የዓለም ጤና ድርጅት ቫይረሱ በአፍሪካ ሁለንተናዊ ቀውስ የማስከተል አቅሙ ከፍተኛ ስለመሆኑም ይገልጻል።እስካሁን ባለው ሂደት ቫይረሱ በአፍሪካ የመስፋፋት አቅሙ ዝቅተኛ መሆኑንም ነው ድርጅቱ የገለጸው።ይሁን እንጅ በደቡብ ሱዳን የስደተኞች መጠለያ ካምፕ ቫይረሱ ያለባቸው ስደተኞች መገኘታቸውን ተከትሎ፥ ቫይረሱ መዛመት የሚችልበትን እድል አግኝቷል ሲል ስጋቱን ገልጿል።ምንጭ፦ ቢቢሲየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
1
5ea948465747e6eb4f32348958d88753
5ea948465747e6eb4f32348958d88753
የቀድሞው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
የቀድሞው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ተገኔ ጌታነህ ባደረባቸው ድንገተኛ ሕመም ዛሬ ኅዳር 22/2012 ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ከጥር 2001-2008 ለሰባት ዓመታት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት በመሆን ያገለገሉ ሲሆን፤ ትላንት አመሻሽ ላይ ባደረባቸው ድንገተኛ ሕመም ወደ ሕክምና የተወሰዱ ሲሆን ዛሬ ኅዳር 22/2012 ሕይወታቸዉ ማለፉ ታውቋል። የስርዓተ ቀብሩን የሚያሥፈፅም ኮሚቴ የተቋቋመ ሲሆን የቀብር ስነ ስርዓቱም በክብር ፕሮቶኮል እንደሚፈፀም አዲስ ማለዳ ከጠቅላይ ፍርድ ቤት ያገኘችው መረጃ ያመለክታል።
1
d76484297a7bac6624224bcd83023208
369dc2ff32f1e66a24176916a941def8
ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር ምን ማለት ነው?
በአውሮፓውያኑ ኅዳር 3 ቀን 2020 የተካሄደው የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ “ተጭበርብሯል” በሚል ውንጀላ ሲያቀርቡ የነበሩት ተሰናባቹ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ መሸነፋቸውን አመኑ፡፡ “ምርጫው ተጭበርብሯል” በሚል ውትወታ ላይ የነበሩት ትራምፕ በመጨረሻም ቢሆን የሥልጣን ሽግግሩ እንደሚካሄድ መግለጻቸውን ሲኤንኤን ዘግቧል፡፡ ለሁለተኛ ጊዜ ባለመመረጣቸው ብስጭት ውስጥ የቆዩት ትራምፕ ምርጫውን እርሳቸው እንዳሸነፉ ሲገልጹ መቆየታቸው ቢታወስም ትናንትና ግን 12 ቀናት በኋላ ማለትም ጥር 20 ቀን 2021 ከኋይት ሀውስ እንደሚወጡ ተናግረዋል፡፡ ከሰሞኑ በአሜሪካ የካፒቶል ሂል የተካሄደው በጉልበት የታገዘ አመጽ አሰቃቂ ነበር ያሉት ትራምፕ በድርጊቱ እንደ ሁሉም አሜሪካውያን እርሳቸውም እንደተከፉና አንደተቆጡ ገልጸዋል፡፡ ተሰናባቹ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ቢደን የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት ባያስተላልፉም የስልጣን ሽግግር እየተደረገ እንደሆነና ይህም እንደሚቀጥል አምነዋል ፡፡ ከሰሞኑ በአሜሪካ የካፒቶል ሂል የተካሄደው በጉልበት የታገዘ አመጽ አሰቃቂ ነበር ያሉት ትራምፕ በድርጊቱ እንደ ሁሉም አሜሪካውያን እርሳቸውም እንደተከፉና አደንደተቆጡ ገልጸዋል፡፡ ድርጊቱ በትራምፕ ደጋፊዎች እንደተደረገ የተገለጸ ሲሆን ዓለም ሁሉ ድርጊቱን በአሳፋሪነት ተመልክቶታል፡፡ ትራምፕ ከቤተ መንግስት ላለመውጣት ያቀናበሩት አመጽ ነው የተባለ ሲሆን ትራምፕ መሸነፋቸውን ማመን አለባቸው በሚል የሪፐብሊካን ሰዎች ጭምር በቁጣ አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ ትራምፕ ግን ብሔራዊ የጸጥታ ሀይልና የፌዴራል ሕግ አስከባሪ ኃይል እንዲላክ ማዘዛቸውንም አስታውቀዋል፡፡ ተሰናባቹ ፕሬዚዳንት ከዚህ ሁሉ በኋላም ቢሆን ከ12 ቀናት በኋላ የኋይት ሀውስ አለቃ እንደማይሆኑ አምነዋል፡፡ ይህንን ያሉበት ንግግር በኋይት ሀውስ በቪዲዮ ተቀርጿል፡፡ ቪዲዮው እንዲቀረጽ ያደረጉት በርካታ ባለሥልጣናት ከሥልጣን እየለቀቁባቸውና እርሳቸውም እንዳይከሰሱ በመስጋት መሆኑን የኋይት ሀውስ አማካሪ ከከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በተወያዩበት ወቅት ተናግረዋል፡፡ አማካሪው የተሰናባቹ ፕሬዚዳንት ትራምፕ መከሰስም የማይቀር እንደሆነ መግለጻቸውን ሲኤንኤን ዘግቧል፡፡ ጥር 20 ቀን 2021 አዲስ አስተዳደር ቦታውን እንደሚረከብ የተናገሩት ዶናልድ ትራምፕ ዋና ትኩረታቸው የተረጋጋና ሥነ ስርዓቱን የጠበቀ የሥልጣን ሽግግር እንዲኖር ማድረግ ነው ብለዋል፡፡
0
d7a11bb023ca496a384a466d44c1b154
040b3b29b0cee28e888a6f616512b5fc
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ከአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር ቲቦር ናዥ ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋቢ አሽክናዚ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ የስልክ ውይይት አድርገዋል፡፡አቶ ደመቀ መንግስት በትግራይ ክልል እያካሄደ ስለሚገኘው የህግ ማስከበር ዘመቻ ለጋቢ አሽክናዚ ገለጻ አድርገውላቸዋል፡፡የኢትዮጵያ መንግስት በሃገር ውስጥ የተረጋጋ ሰላምና ጸጥታ እንዲኖር ለማድረግ በትግራይ የመሸገውን አመጸኛ የህወሓት ቡድን ይዞ ለፍርድ ለማቅረብ ቁርጠኛ ሆኖ እየሰራ መሆኑንም ነው የገለጹት፡፡እንዲሁም የታላቁ የህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በደቡብ አፍሪካ አደራዳሪነት እየተካሄደ እንደሚገኝ አንስተውላቸዋል፡፡በተጨማሪም የእስራኤል መንግስት በኢትዮጵያ የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ ለመከላከል ለኬሚካል መርጫ የሚሆኑ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን በመስጠት እንዲሁም የባለሙያ ግብረ ኃይል በመላክ ላደረገው ድጋፍ አቶ ደመቀ ምስጋና አቅርበዋል፡፡የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋቢ አሽክናዚ በበኩላቸው የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በቅርብ እየተከታተሉት እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡የታላቁ የህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድርም ወደ ውጤት እንደሚደርስ እምነታቸው መሆኑንም ጠቅሰዋል።አቶ ደመቀ መኮንን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው በመሾማቸውም እንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል።ኢትዮጵያና እስራኤል ያላቸውን ዘመናትን ያስቆጠረ ታሪካዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እንደሚሰሩ ሁለቱ ወገኖች በነበራቸው ውይይት መግባባት ላይ መድረሳቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
0
afd6c7054774eae97003eb70faf4b652
afd6c7054774eae97003eb70faf4b652
ተቃውሞ የበረታባቸው የቤላሩሱ ፕሬዚዳንት ሉካሼንኮ ከ ፑቲን ጋር ለመምከር ወደ ሩሲያ አቅንተዋል
ተቃውሞ የበረታባቸው የቤላሩሱ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ከሩስያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ጋር ለመምከር ወደ ሶቺ አቅንተዋል። ሉካሼንኮ አገራቸው ከአንድ ወር በፊት ያደረገችውን ምርጫ ተከትሎ ተቃውሞ በርትቶባቸዋል። በምርጫው ሉካሼንኮ ማሸነፋቸው የሚታወስ ሲሆን፥ የተቃዋሚ አመራሯ ወደ ጎረቤት ሀገር ተሰደዋል። በትናንትናው ዕለት ብቻ በዋና ከተማዋ ሚኒስክ 100 ሺህ የሚደርሱ ሰዎች ለተቃውሞ አደባባይ መውጣታቸው ተነግሯል። የሁለቱ መሪዎች ውይይት ስትራቴጂካዊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ እንደሚያተኩር የተነገረ ሲሆን፥ በኃይል፣ በንግድ እንዲሁም ባህላዊ ባሏቸው ፕሮጀክቶች ላይ እንደሚመክሩ ይፋ አድርገዋል፡፡ በምዕራባውያን እየተገፉ የመጡት የ65 ዓመቱ ሉካሼንኮቭ ወደ ሩስያ ያቀኑት የፑቲንን ድጋፍ ለማግኘት ነው ተብሏል። ፕሬዚዳንት ሉካሼንኮቭ በምስራቅ አውሮፓ የምትገኘው ቤላሩስን ለ26 ዓመታት መርተዋል።
1
ac4059cbb8a0feec7ddab79f2cd1b664
213bd2fe5f2665741889d746f089b343
ኢትዮጵያ በቅድመ ማጣርያው ሳኦቶሜን ትገጥማለች
ኢትዮጵያ በቻን ማጣሪያ ሀዋሳ ላይ ሱዳንን በመካከለኛው እና ምስራቅ ዞን ስታስተናግድ ዛምቢያ ከደቡብ አፍሪካ ጋር ትጫወታለች፡፡ ሁለቱም ሃገራት ከፊታቸው ላለባቸው ጨዋታ እንዲረዳቸው ነው የአቋም መለኪያ ጨዋታውን ለማድረግ የተስማሙት፡፡ ኢትዮጵያ ጅቡቲን እንዲሁም ዛምቢያ ስዋዚላንድ በቀላሉ አሸንፈው ወደ ሁለተኛው ማጣሪያ ዙር መሻገራቸውን ተከትሎ ጠንካራ የአቋም መለኪያ ጨዋታ ለማግኘተ ሲፈልጉ እንደነበረም ተነግሯል፡፡ዛምቢያ እና ኢትዮጵያ በሰኔ ወር በተደገረው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ መጀመሪያ ጨዋታ አስቀድሞ የወዳጅነት ጨዋታ ለማድረግ አቅደው የነበረ ቢሆን በግዜ መጣበብ ምክንያት ዛምቢያ ጨዋታውን መሰረዟ ይታወሳል፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዝግጅቱን አዳማ ላይ እያደረገ ሲሆን ሐሙስ ወደ ሉሳካ ያመራል፡፡ በሳምንቱ መጨረሻ እሁድ ጨዋታውን ካደረገ በኃላም ሰኞ ወደ አዲስ አበባ እንደሚመለስ ተነግሯል፡፡ኢትዮጵያ እና ዛምቢያ ለመጨረሻ ግዜ የተገናኙት በአቋም መለኪያ ጨዋታ በ2007 አዲስ አበባ ላይ ሲሆን ዛምቢያ 1-0 ማሸነፏ ይታወሳል፡፡
0
cc79fa2c5e5a83ef1ec86e9fd131c1a1
cc79fa2c5e5a83ef1ec86e9fd131c1a1
ኮቪድ-19 በፓኪስታን
ፓኪስታን ባለፉት በርካታ ቀናት የኮሮናቫይረስ ተጠቂዎችዋ ቁጥር ማሻቀቡን ተከትሎ የእንቅስቃሴ እገዳዎቹን እያፈራረቀች ሥራ ላይ እንድታውል የዓለም የጤና ድርጅት አሳሰበ።ፓኪስታን የቫይረሱ ተያዦች ቁጥር ከ113ሺህ ማለፉን የሞቱትም ከሁለት ሺህ መብለጡን ተናግራለች።ትናንት የአንድ መቶ አምስት ሰው ህይወት በኮቪድ 19 ሳቢያ እንዳለፈ ታውቋል፤ ይህም አሃዝ እስካሁን በአንድ ቀን ውስጥ ከሞቱት ሁሉ ከፍተኛው እንደሆነ ተገልጿል።የዓለም የጤና ድርጅቱ የፓኪስታን ተጠሪ ለትልቁ የሀገሪቱ ክፍለ ግዛት ፑንጃብ የጤና ባለሥልጣናት በላኩት ደብዳቤ እንቅስቃሴ እገዳዎቹን በየሁለት ሳምንቱ እያፈራረቁ ሥራ ላይ እንዲያውሉ መክረዋል፤ በቀን ሃምሳ ሺህ ሰው መመርመር መቻል እንዳለባቸውም አሳስበዋል።በሌላ ዜና በቻይና ኮሮናቫይረስ መጀመሪያ የተቀሰቀሰባት ውሃን ከተማ የሚገኘው ተዘግቶ የከረመው ቆንስላው ሥራ እንደሚጀምር የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።ቻይና ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ከተማዋን መዝጋትዋን ተከትሎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ በጥር ወር የቆንስላውን ሰራተኞችና ቤተሰሰቦቻቸውን ማውጣቱ ይታወሳል።
1
d93d2199b85656ab22f011a9cad66ed2
d93d2199b85656ab22f011a9cad66ed2
ሰበር፡ አዲስ አበባ የሚስተናገደው የፊፋ ኮንግረስ ተራዘመ
ዓለምአቀፉ የእግርኳስ አስተዳዳሪ አካል ፊፋ በመጪው ግንቦት በአዲስ አበባ ሊያካሂደው የነበረውን ስብሰባ ማራዘሙን አስታወቀ።የዓለማችን የወቅቱ ስጋት የሆነው የኮርና ቫይረስ (COVID-19) ስርጭት እየተስፋፋ መምጣት እግርኳሱ ላይም በተለያየ መንገድ ተፅዕኖ እየፈጠረ የሚገኝ ሲሆን የተለያዩ የሊግ ውድድሮች እና የብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎች እየተቋረጡ ይገኛሉ። በዚህ ቫይረስ ስርጭት ስጋት የባው ፊፋም በአዲስ አበባ ግንቦት 28 ቀን 2012 ሊያካሂደው የነበረውን ስብሰባ ወደ መስከረም 8 ቀን 2013 መራዘሙን ይፋ አድርጓል።ፊፋ ጨምሮም የዛሬ ሳምንት ሊያካሂደው የነበረውን መደበኛ ስብሰባም ወደ ሌላ ጊዜ ማዛወሩን አስታውቋል።© ሶከር ኢትዮጵያ
1
fea0e2aab170235793d864d4e61e6490
0273cc0ce335d30eb83423aeea706bd7
የሀገርን አንድነት ለመናድ የሚሰሩ ሁሉ ከድርጊታቸዉ እንዲቆጠቡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ አሳሰቡ።
15ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አገር አቀፍ የሲምፖዚየም መርሃ-ግብር እየተካሄደ ነው።የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ሲምፖዚየሙን በይፋ ሲከፍቱ የህብረ ብሄራዊ አንድነታችን መገለጫ የሆነው ልዩነታችን ውበታችን ነው፤ ይህ ከየቦታው መጥቶ በአንድ ላይ እንደሚፈስ ወንዝ ነው ብለዋል።የኢትዮጵያ ብሄሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ሀገራዊ አንድነት ማጠናከር ይገባቸዋልም ብለዋል።የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ላለፉት አመታት ሀገሪቱን በእኩይ ተግባሩ ሲያምስና ሲንቀሳቀስ የነበረው የህወሓት ጁንታ ቡድን የተወገደበት በመሆኑ ልዩ እንደሚያደርገው በመግለጽ ዋጋ ለከፈሉት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር ይገባል ብለዋል።የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አደም ፋራህ በበኩላቸው የኢትዮጵያ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ለሚከፋፍላቸው እድል ሳይሰጡ ሕብረ ብሔራዊነት አንድነታቸዉን ማጠናከር እንዳለባቸው አስታውሰዋል።ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በማክበርና ፍትሐዊ ተጠቃሚነትትን በማረጋገጥ የጋራ እሴቶች ላይ መስራት እንደሚገባም አንስተዋል።በሲምፖዝየሙ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች፣ የብሔር ብሔረሰብ ተወካዮች ፣ የሀገር ሽማየግሌዋች እና የሐይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል “እኩልነትና ህብረ ብሔራዊ አንድነት ለጋራ ብልፅግና” በሚል መርህ አዲስ አበባ፣ የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ጨምሮ በሁሉም ክልሎች ተከብሯል። (በህይወት አክሊሉ)
0
debd9ca5001c83dffac4a84e25c1cbef
debd9ca5001c83dffac4a84e25c1cbef
ከማዕድን ዘርፍ ተጠቃሚ ለመሆን ግልጽነት ያለዉ አሰራር ያስፈልጋል – የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር
በኢትዮጵያ የሚገኘውን የማዕድን ሀብት በአግባቡ ለመጠቀም ግልጽነት የሰፈነበት አሰራር መኖር እንዳለበት ተጠቆመ።ዛሬ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው ዓለም አቀፍ የማዕድን ግልፀኝነት ኢኒሼቲቭ የቦርድ ጉባኤ ላይ የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርካቶ ኢትዮጵያ በማዕድን ሀብት የበለፀገች ብትሆንም ሀብቱ በሚፈለገው ደረጃ ጥቅም ላይ እንዲውል እየተደረገ አለመሆኑ ገልጸዋል።በመሆኑም ከዘርፉ የበለጠ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ህብረሰተቡን ያሳተፈ ግልፀኝነት የሰፈነበት አሰራር መኖሩ አስፈላጊ መሆኑን ሚኒስትሩ አስታውቀዋል፡፡ሚኒስቴሩ ችግሩን ለማቃለል በእቅድ እየሰራ መሆኑንና፣ በተለይም የህብረሰተቡን ግንዛቤ በማሳደግ በዘርፉ ላይ የተሰማሩ ተቋማት እና መንግስት በጋራ እንዲሰሩ እየተደረገ መሆኑን ዶክተር ሳሙኤል አክለው ገልጸዋል፡፡በዓለም አቀፉ የማዕድን ግልፀኝነት ኢኒሼቲቭ የቦርድ ጉባኤ ከ52 ሀገራት የተውጣጡ ተሳታፊዎች በዘርፉ የተከናወኑ ስራዎችን ገምግመዋል፡፡ኢትዮጵያ አለም አቀፉ የማዕድን ግልጸኝነት ኢኒሼቲቭን የተቀላቀለችዉ በአውሮፓውያ የጊዜ አቆጣጠር በ2012 እንደነበር ይታወሳል፡፡
1
34ed4510f49fe07bb27f1697c99edea2
011774f0c6a3c648db971698e53c78b9
በአፍሪቃ የምግብ እጦት እንዳያጋጥም ስትራተጂ የሚቀይስ ስብሰባ ተካሄደ
ደቡብ ኮሪያ እና ዩናይትድ ስቴትስ ወደ ኮሪያ ልሳነ ምድር መላክ ስለሚችሉ ሌሎች የዩናይትድ ስቴትስ ስትራተጂያዊ አካላት እየተወያዩ መሆናቸውን አንድ የደቡብ ኮሪያ ባለስልጣን ተናገሩ።ዩናይትድ ስቴትስ ሰሜን ኮሪያ በቅርቡ ላካሄደችው የኒውክሊየር መሳሪያ ሙከራ ምላሽ ለመስጠት መሆኑ በሚያስታውቅ ርምጃ ትናንት ባለረጅም ርቀት ቦምብ ጣይ ኣውሮፕላን በደቡብ ኮሪያ የአየር ክልል ላይ አብርራለች።
0
a5c4fc40ec3b0c5a0d7f1d46e1670980
e3e6b7a503c4de4907ed1078d461d6cf
የአውሮፓ ፓርላማ ኢትዮጵያን አስመልክቶ ያሳለፈው ውሳኔ ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ለማሳነስ የሞከረ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት በሊቢያ ከጦር መሳሪያ ጋር በተያያዘ በሶስት ድርጅቶች ላይ ማዕቀብ መጣሉን አስታውቋል ። የአውሮፓ ህብረት በሶስት ኩባንያዎች ላይ ማዕቀብ የጣለው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሊቢያ ላይ ከጦር መሳሪያ ጋር በተያያዘ የጣለውን ማዕቀብ ጥሰዋል በሚል ነው። በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባወጣው ሪፖርት÷ ሩሲያ ፣ ቱርክ ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና ሌሎች መንግስታት በሊቢያ ላይ የሚደረገውን አለም አቀፍ የጦር መሳሪያ እቀባን በግልጽ ጥሰዋል ሲል ከሷቸዋል። በብራሰልስ የተካሄደው የአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በሶስቱ ኩባንያዎች ላይ ያሳለፈው ውሳኔ የንብረት እቀባን ያካተተ መሆኑ ተገልጿል። ኩባንያዎቹ የቱርክ፣ የካዛኪስታንና የጆርዳን መሆናቸውም ነው የተነገረው። ከዚያም ባለፈ ህብረቱ በሁለት ግለሰቦች ላይ ከሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ ማዕቀበ መጣሉን አስታውቋል ። ይህ የህብረቱ ማዕቀብ በሀገሪቱ ለሚከሰቱ ለውጦች ምላሽ ለመስጠትና ያለውን የፖለቲካ ሂደት በመደገፍ ያለፈ እና ሊከሰቱ የሚችሉ የህግ ጥሰቶች እና አመጾችን ለመከላከል ያለመ መሆኑንም ነው በመግለጫው የተገለጸው። በሊቢያ ለረጅም ጊዜ በስልጣን የነበሩት ሙአመር ጋዳፊ በአውሮፓውያኑ 2011 በኔቶ ድጋፍ በሚያገኙ ኃይሎች ከስልጣን ተወግደው ከተገደሉ ወዲህ ሊቢያ ግጭት ውስጥ መሆኗ ይታወቃል። ምንጭ፡-ቢቢሲ የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
d5b004288bf6bf58dbf869fc043c3a6d
7ce80f99ef976291b7e5c4af9a9e8073
የአየር ቅኝት ያካሄዱት ሩስያና ቻይና
- አንድ ጠርሙስ ኦክስጂን 27.99 ዶላር ይሸጣልበቻይና የአየር ብክለት እየተባባሰ መምጣቱን ተከትሎ፣ ቪታሊቲ ኤር የተሰኘው የካናዳ ኩባንያ ከተራሮች ላይ ተወስዶ በጠርሙስ የታሸገ ንጹህ አየር ለቻይናውያን እየሸጠ እንደሚገኝ ዘ ኢንዲፔንደንት ዘገበ፡፡በዚህ ወር መጀመሪያ የቻይና የአየር ብክለት መጠን ከፍተኛው ደረጃ ላይ መድረሱንና ለጤና ጎጂ መሆኑ ታምኖበት በመዲናዋ ቤጂንግ ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉና የግንባታ ስራዎች እንዲቋረጡ መደረጉን ያስታወሰው ዘገባው፣ ቪታሊቲ ኤር የተሰኘው የካናዳ ኩባንያም ከሰሞኑ የታሸገ አየር ለቻይና ማቅረብ መጀመሩን ገልጧል፡፡ኩባንያው ፕሪሚየም ኦክስጂን በሚል አሽጎ የሚሸጠው ንጹህ አየር በጠርሙስ 27.99 ዶላር እየተቸበቸበ ነው ያለው ዘገባው፣ የኩባንያው ተወካይም ገበያው እንደደራላቸውና ምርቱ በቻይና ገበያ ውስጥ ከፍተኛ ተፈላጊነት ሊያገኝ መቻሉን መናገራቸውን አስታውቋል፡፡የኩባንያው ተወካይ ሃሪሰን ዋንግ እንዳሉት፤ ኩባንያው በመጀመሪያ ዙር ለቻይና ገበያ ያቀረበው 500 ጠርሙስ የታሸገ ንጹህ አየር ተሸጦ ያለቀ ሲሆን፣ ተጨማሪ 700 ጠርሙስ የታሸገ ንጹህ አየርም በሁለት ሳምንታት ጊዜ ውስጥ ቻይና ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
0
5849630b0ebdc9de739bcfb3ee527bcd
cb27555920ddceb38b9dc4065b5d521f
የቀድሞው የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ነጋሶ ጊዳዳ አስክሬን ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገባ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሙሀመድ አሊ ዮሱፍ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ማምሻውን አዲስ አበባ ገብቷል።የልዑካን ቡድኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አቀባበል አድርገውለታል።
0
f64ff791a320165655462a5a407abea9
bbd5dd155e8b8af8187c006cc80d0c45
ተቋማቱ ለሃገር ልማት እንዲረባረቡ ጥሪ ቀረበ
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 01/2012 ዓ.ም (አብመድ) በምዕራብ ጎንደር ዞን አዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ የነጋዴ ባሕር ቁጥር አንድ ትምህርት ቤት ከትናንት በስቲያ ነፋስ ቀላቅሎ በጣለ ከባድ ዝናብ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል፡፡ ከቀኑ ስድስት ሰዓት አካባቢ ጉዳቱ እንደደረሰ ነው የትምህርት ቤቱ ርእሰ መምህር እያያው አዱኛ የተናገሩት።ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት፣ ከትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ወላጆች፣ መምህራን ኅብረት ጋር ተወያይተው ትምህርት ቤቱን ጥገና እንደሚያደርጉለትም ተናግረዋል፡፡የአዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ የሺዋስ ገላጋይ ደግሞ ትምህርት ቤቱ ያለበትን ሁኔታ ከተመለከቱ በኋላ ድጋፍ ማድረግ የሚችሉ ሁሉ እንዲረባረቡ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ዘጋቢ፡- ዳንኤል ወርቄ
0
d13fc4ecf0be093ed6da50b099206556
638a40a357153517ee64cb85299ee553
ሚስ አና ጎሜሽ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በአውሮፓ ፓርላማ አባላት መጋበዛቸውን አርጋገጡ
የዘንድሮው ኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ተካሄደ፡፡ የምርጫውን ሂደት የታዘበው ብቸኛ ዓለምአቀፍ ተቋም የአፍሪካ ኅብረት ነው፡፡ለወትሮ የኢትዮጵያን ምርጫዎች ይታዘቡ የነበሩትና አሁንም በዓለም ዙሪያ እየተንቀሣቀሱ የሚታዘቡት የአውሮፓ ሕብረትና የአሜሪካው የካርተር ማዕከል ግን አልተገኙም፡፡ ለምን?የአውሮፓ ፓርላማ አባል የሆኑትና የ1997ቱ ምርጫ የኅብረቱ የታዛቢዎች መሪ የነበሩት አና ጎምሽ የአውሮፓ ኅብረት ያልታዘበው ምርጫው “ቧልት ስለሆነ ነው” ብለዋል፡፡“የአውሮፓ ኅብረት የታዛቢዎችን ቡድን በመላክ ለገዥው ፓርቲ ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ያካሄደ የማስመሰያ ማኅተም መስጠት ስላልፈለግን የደረስንበት የፖለቲካ ውሣኔ ነው” ብለዋል፡፡ለመሆኑ የኢትዮጵያ መንግሥት አሁን ባለው አቋሙ ዴሞክራሲያዊ፤ ፍትሐዊና ነፃ ምርጫ ለማካሄድ ብቁ ነው?“አይደለም ብሎ የሚያሣምነኝ እስካልመጣ፤ አዎ ብቁ ነው” ይላሉ በደቡብ ሱዳን የፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ልዩ አማካሪ እንዲሆኑ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የላካቸው፤ በዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት የአፍሪካ ስፔሻሊስት ሆነው ለሃያ አራት ዓመታት ያገለገሉት አቶ ቴዎድሮስ ዳኘ፡፡“ኢትዮጵያ ውስጥ የፖለቲካ ችግር አለ የሚባል ከሆነ ብዙውን ጊዜውን እርስ በራሣቸው በመጣላትና በውጭ ሃገሮች በመኖር ጊዜያቸውን የሚያጠፉት ተቃዋሚ ፓርቲዎችም ተጠያቂነቱን ሊወስዱ ይገባቸዋል” ብለዋል አቶ ቴዎድሮስ፡፡ለተጨማሪ ከሁለቱም ጋር በተደረጉ ቃለምልልሶች ላይ የተዘጋጀውን ቅንብር የያዘውን የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
f818ee3854d0b1cf1ac84e0754e2154b
b9679c30b14b568d74a437e4c68099c1
የደቡብ ሱዳናዊያን የሚስማሙባቸውም የማይስማሙባቸውም ነጥቦች አሉ
የአለማቀፉ የእግርኳስ የበላይ አካል ፊፋ የ2016 የመጨረሻ የሃገራት ደረጃን ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡ ኢትዮጵያም በህዳር ወር ከነበራት 291 ነጥቦች በአምስት ጨምራ 296 ነጥቦች በመሰብሰብ ከነበረችበት 115ኛ ወደ 112ኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ ችላለች፡፡ኢትዮጵያ በነሃሴ ወር መጨረሻ በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ የመጨረሻ ጨዋታ ሲሸልስን 2-1 ሃዋሳ ላይ ካሸነፈች በኃላ አንድም ጨዋታ ማድረግ አልቻለችም፡፡ እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ ተመሳሳነጥብ የሰበሰበችው ቦትስዋና ከኢትዮጵያ ጋር 112ኛ ደረጃን ተጋርታለች፡፡ከአፍሪካ ሃገራት ሴኔጋል በደረጃው ላይ ቀዳሚ ስትሆን የ2015 የአፍሪካ ቻምፒዮኗ ኮትዲቯር እና የሰሜን አፍሪካዎቹ ቱኒዚያ፣ ግብፅ እና አልጄሪያ ተከታዮቹን ደረጃዎች ይዘዋል፡፡ ከሴካፋ ዞን ሃገራት ደግሞ ሰኞ ለአፍሪካ ዋንጫው ጠንካራ ዝግጅት የጀመረችው ዩጋንዳ ቀዳሚ ሆኗለች፡፡ ዩጋንዳ ከአለም 72ኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ የቻለች ሲሆን ኬንያ 89ኛ ሩዋንዳ 92ኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ፡፡ የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅዋ ጋቦን 110ኛ ላይ ተቀምጣለች፡፡ አንጊላ፣ ባሃማስ፣ ጅቡቲ፣ ኤርትራ፣ ጅብላታር፣ ሶማሊያ እና ቶንጋ ያለምንም ነጥብ የመጨረሻው 205ኛ ደረጃ ላይ ለመቀመጥ ተገደዋል፡፡የ2016 የመጨረሻ ወር የሃገራት ደረጃ መምራት የቻለችው አርጀንቲና ነች፡፡ የደቡብ አሜሪካ የአርጀንቲና ባላንጣ ብራዚል ሁለተኛ እንዲሁም ጀርመን ሶስተኛ ሲሆኑ ቺሊ፣ ቤልጂየም፣ ኮሎምቢያ፣ ፈረንሳይ፣ ፓርቹጋል፣ ዩራጉአይ እና ስፔን እስከ10 ያሉትን ደረጃዎች ይዘዋል፡፡የሴቶች ደረጃ በነገው ዕለት የሚወጣ ሲሆን በነሃሴ ወር 105ኛ የነበሩት ሉሲዎቹ የደረጃ መሻሻል ሊያሳዩ ይችላሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ሉሲዎች በሴቶች የሴካፋ ዋንጫ መስከረም ወር ላይ ጂንጃ ዩጋንዳ በተዘጋጀበት ወቅት ሶስተኛ ሆነው ውድድራቸውን ማጠናቅ ችለዋል፡፡
0
af6709749a2f5414b75ae291753996d6
fe744ffaae4238a14ff99b6045680879
የፊፋው ፕሬዚዳንት የአፍሪካ ዋንጫ በ4 ዓመት አንድ ጊዜ እንዲካሄድ እንደሚፈልጉ ገለፁ
መስከረም 10 ቀን 2010 |የትግራይ ዋንጫ በድጋሚ የሚጀምርበትን ቀን አራዝሟል።በትግራይ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት የክልሉን አራት ክለቦች እና ሌሎች ተጨማሪ ክለቦችን በማሳተፍ በመቐለ ስታድየም ከመስከረም 19- 26 እንዲካሄድ ቀነ ቀጠሮ ተይዞለት የነበረው ውድድሩ ለአንድ ሳምንት ተራዝሟል። ከዚህ ቀደም ከመስከረም 12 ቀን ጅምሮ እንደሚካሄድ ተወስኖ የነበረው ይህ ውድድር የሽረ እንደስላሴን የከፍተኛ ሊግ ውድድር ዘግይቶ መጨረስ ምክንያት አድርጎ ነበር ለአንድ ሳምንት የተራዘመው።ሆኖም ውድድሩ የሚጀምርበትን ቀን ለተጨማሪ አንድ ሳምንት በማራዘም በድጋሜ ማሻሻያ አድርጓል። የዚህ ውሳኔ ምክንያት ደግሞ የአምናው የኢትዮጵያ ዋንጫ አንድ የሩብ ፍፃሜ እንዲሁም የግማሽ ፍፃሜ እና የፍፃሜ ጨዋታዎች የመከናወኛ ቀን ከመስከረም 12-19 በመሆኑ ነው። የመርሀ ግብሮቹን መጋጨት ለማስቀረትም የትግራይ ዋንጫ ከመስከረም 26 እስከ ጥቅምት 4 ድረስ እንደሚደረግ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በተመሳሳይ የአዲስ አበባ ዋንጫም ከሊጉ ጅማሮ ጋር እንዲስተካከል በማሰብ የቀን ለውጥ ማድረጉ ይታወሳል።
0
3faf2c834b5324a9027f58f0892baefb
3faf2c834b5324a9027f58f0892baefb
የዓለም ገንዘብ ድርጅት ልዑክ የሀገሪቱን ዓመታዊ ኢኮኖሚ ለመገምገም አዲስ አበባ ገባ
የዓለም ገንዘብ ድርጅት (አይ.ኤም.ኤፍ) ልዑክ የሀገሪቱን የአውሮፓውያኑ የ2018 ዓመታዊ ኢኮኖሚ ግምገማ ለማድረግ አዲስ አበባ ገብቷል።በሚስተር ጁሊዮ ኤስኮላኖ የሚመራው ይህ ልዑክ በኢትዮጵያ በሚኖረው ቆይታ በኢኮኖሚ ዕድገት፣ በፊሲካል ፖሊሲ፣ በገንዘብና ፋይናንስ ዘርፍ እና በውጭ ዘርፍ ዙሪያ አፈጻጸሞችን እንደሚገመግም ይጠበቃል።ቡድኑ በዋናነት በ2010 የማክሮ ኢኮኖሚ አፈጻጸሞችና በቀጣዮቹ ዓመታት ዕይታ ላይ ግምገማ እንደሚያደርግ የሚጠበቅ ሲሆን፥ በመጨረሻው የግምገማው ምዕራፍም የግምገማ ረቂቅ ሪፖርት በማዘጋጀት ለሀገሪቱ ፖሊሲ አውጭዎች እንደሚያቀርብ ይጠበቃል።በተጨማሪም ልኡኩ በቆይታው ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጋር ተገናኝቶ በጉዳዩ ላይ ሀሳብ በመለዋወጥ እንደሚመክርም ከገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።የዓለም ገንዘብ ድርጅት ልኡኩ በዛሬው እለት ስራውን የጀመረ ሲሆን፥ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዶክተር አብረሃም ተከስተ እና ከብሔራዊ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ ጋር ተገናኝቶ ውይይት አድርጓል።በተጨማሪም ከገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር የፊሲካል ፖሊሲ ዳይሬክቶሬት የሥራ ኃላፊዎችም ጋር በ2010 የፊሲካል ፖሊሲ አፈጻጸምና በ2011 በጀት ላይ የመጀመሪያውን ስብሰባው አካሄዷል፡፡በቀጣይም ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተለያዩ የሥራ ክፍሎች እና የፌዴራል መስሪያ ቤቶች እንዲሁም ከግል ዘርፍ ተቋማትና ከልማት አጋሮች ጋር በሚመለከታቸው የማክሮ ኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ውይይት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
1
359fc98c78f6de69cd19fdc0e055daa9
359fc98c78f6de69cd19fdc0e055daa9
አንድ ኢትዮጵያዊ ተጫዋች ለሙከራ ወደ ግብፅ ያመራል
ከ2007 ጀምሮ በኢትዮጵያ ቡና ከ17 ዓመት በታች ቡድን በመጫወት ያሳለፈው እና ማዳጋስካር አዘጋጅታው በነበረው የአፍሪካ ከ17 ዓመት በታች ዋንጫ ኢትዮጵያ ሁለት የደርሶ መልስ የማጣሪያ ጨዋታዎችን ከግብፅ እና ከማሊ ጋር ስትጫወት በአሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ ዕምነት ተጥሎበት በአማካይ ስፍራ ላይ በሁሉም የማጣርያ ጨዋታዎች ተሰላፊ በመሆን አቅሙን ያሳየው እሱባለው ጌታቸው ለሙከራ ወደ ግብፅ ሊያመራ ነው።እሱባለው ከብሔራዊ ቡድን መልስ ከ2009 ጀምሮ ወደ ዋናው የቡናማዎቹ ቡድን በማደግ ተቀይሮ በመግባት ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ ያደረገ ሲሆን 2010 ላይ በልምምድ ወቅት ባጋጠመው ጉዳት ለአራት ወራት ከሜዳ ከራቀ በኋላ በፍጥነት ወደ ሜዳ ሳይመለስ በመቅረቱ የተነሳ ወደ ትክክለኛ አቋሙ ሳይመለስ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ዘንድሮ ተለያይቷል።ተጫዋቹ ምንም እንኳን ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ቢለያይም አሁን ከጉዳቱ አገግሞ በመመለሱ የጋቶች ፓኖም ህጋዊ ወኪል የሆነው ዴቪድ በሻህ የግብፅ ሙከራው ዕድል አግኝቶለታል። ለጊዜው የሚሄድበት ክለብ ስም ባይታወቅም የግብፅ ሁለተኛ ሊግ ቡድን ሊሆን እንደሚችል ተገምቷል። እሱባለው ሰሞኑን በኢትዮጵያ የሚገኘው የግብፅ ኤምባሲ ቪዛ ከመታለት በኋላ ወደ ግብፅ የሚያቀና ይሆናል።ምንም እንኳ የተሳካ ባይሆንም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያዊያን ተጫዋቾች የሆኑት ሚኪያስ መኮንን ፣ ጫላ ተሺታ (ቱኒዚያ) ፣ ሙጂብ ቃሲም (ሞሮኮ) ፣ ሚኪያስ ግርማ (ታይላንድ) ፣ ከነዓን ማርክነህ (ሰርቢያ) በመሄድ ሙከራ ጊዜ አሳልፈው መምጣታቸው ይታወቃል።
1
788360b62e37fda8778db6897a87855b
0977dda182b6c33f2090c204ef809b71
ናይጀሪያ ለዛሬው ምርጫ ደህንነት ሁሉንም ድንበሮቿን ዘጋች
የናይጀሪያ ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ የዩናይትድ ስቴትሱን አቻቸውን ዶናልድ ትረምፕን ለማግኘት የመጀመሪያው የጥቁር አፍሪካ ሃገር መሪ ሆነዋል።ሁለቱ መሪዎች በዛሬ የዋይት ሃውስ ቤተመንግሥት ስብሰባቸው ወቅት የሽብር ፈጠራን ሥጋትና በሕዝቧ ብዛት በ200 ሚሊየን ሰዋ ከአፍሪካ ቀዳሚ በሆነችው ናይጀሪያ ምጣኔኃብት ጉዳይ ላይ ይወያያሉ።የናይጀሪያ ጦር ቦኮ ሃራምና እሥላማዊ መንግሥት በሚባሉት የሽብርና የሁከት ቡድኖች ላይ የሚያካሂደውን ዘመቻ በከፍተኛ ቴክኖሎጂ በተደራጁ ጄቶችና በመሣሪያ ለመደገፍ፣ እንዲሁም በአደንዛዥ ዕፅዋትና ቅመማቅመም፣ በጦር መሣሪያና በሕገወጥ የሰዎች ሽግግርና ዝውውር ላይ የሚደረገውን ቅኝት ለማጠናከር የትረምፕ አስተዳደር ባለፈው ዓመት የ6 መቶ ሚሊየን ዶላር እርዳታ አፅድቆ ነበር።በሁለቱ ሃገሮች መካከል የነበረው ተመሣሣይ የመደጋገፍ ንግግር የቀደመው የኦባማ አስተዳደር ይገልፃቸው በነበሩ ከሰብዓዊ መብቶች ረገጣዎች ጋር የተያያዙ ሥጋቶች ምክንያት ተደናቅፎና ቆሞ እንደነበር ተገልጿል።ፕሬዚዳንት ቡሃሪ ከፊታቸው ለተደቀነው ምርጫ እንደገና ለመቅረብና ለማሸነፍ ባለፈው የምረጡኝ ቅስቀሳቸው ወቅት ቦኮ ሃራምን እንደሚያጠፉ የገቡትን ቃል ለመጠበቅ የዩናይትድ ስቴትስ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው እየተነገረ ነው።
0
4fa68776c8ccc91b7ab1979ac3166ce3
4fa68776c8ccc91b7ab1979ac3166ce3
ቅሬታ አቅራቢዋ በነፃ ጥብቅና የሚቆምላቸው የሕግ ባለሙያ አገኙ
«ሚዛናዊነቱን የሳተ ውሳኔ» በሚል ርዕስ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ሐምሌ 17 ቀን 2011 ዓ.ም በቀረበው ዘገባ የቀበሌ ቤታቸው ለዳኛ ተከፍሎ በመሰጠቱ ለችግር ለተጋለጡት ወይዘሮ ፅጌ በሻህ በነፃ ጥብቅና የሚቆምላቸው የሕግ ባለሙያ አገኙ፡፡ አቤቱታቸውን መነሻ አድርጎ የተስተናገደውን ዘገባ የተመለከቱት በፌዴራል ማንኛውም ፍርድ ቤት ጠበቃ አቶ አባይነህ ባደግ በነፃ ጥብቅና እንደሚቆሙላቸው ተናግረዋል፡፡አቶ አባይነህ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ የቅሬታ አቅራቢዋን መረጃዎች በመመልከት ነፃ የጥብቅና አገልግሎት ሊሰጧቸው ዝግጁ ናቸው። ሆኖም ወደ ፍትሕ ሚኒስቴር በማምራት ይህንኑ የማሳወቅና ፈቃድ የማግኘት ሥራ ቀዳሚው ይሆናል፡፡ ይህም ወደ ፍርድ ቤት ሲያመሩም ሆነ ከጉዳዩ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ተቋማት ጋር ሲሄዱ ውክልና ሳያስፈልግ ለመንቀሳቀስ ይረዳቸዋል፡፡ ይህ ካልተደረገ ሥልጣኑን ከየት እንዳገኙት ጥያቄ ማጫሩ ስለማይቀር እርሳቸው ሙሉ ፈቃደኛ እንደሆኑና ሌላው ሒደት በሚመለከተው አካል የሚያልቅ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡ወይዘሮ ፅጌ በበኩላቸው ከ30 ዓመታት በላይ የኖሩበትን የቀበሌ ቤት የወረዳው አስተዳደር ከፍሎ ለዳኛ በመስጠቱ በአስቸጋሪ የኑሮ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ በመግለጽ ቅሬታቸውን ይዘው የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ፍትሕ እንዲሰጧቸው ቢመላለሱም ሚዛናዊ ውሳኔ ግን ማግኘት አለመቻላቸውን አስታውሰዋል፡፡ በዚህም በቤታቸው ውስጥ በደረደሩት ወንበር በእንብርክክ ሲወጡና ሲገቡ ለበርካታ ጊዜያት የመሰበር አደጋ አጋጥሟቸዋል፡፡ ራሳቸው ያስገቡት የቧንቧ ውሃ፣ ያሠሩት ማዕድ ቤትና መፀዳጃ ቤታቸውም ተወስዶባቸው ችግር ላይ መውደቃቸውን በተመ ለከተ በጋዜጣው በመውጣቱ በአሁኑ ወቅት ነፃ ጥብቅና አገልግሎት የሚሰጣቸው የሕግ ባለሙያ እንዳገኙና ዳግም የመኖር ተስፋን እንዳ ለመለ መላቸው ለዝግጅት ክፍላችን በደስታ ገልጸ ዋል።አዲስ ዘመን ረቡዕ ሐምሌ 24/2011 ፍዮሪ ተወልደ
1
2adc369a32800120494746495f4b4db9
2adc369a32800120494746495f4b4db9
ኤጄንሲው ከአንድ መቶ 24 ሄክታር በላይ መሬት ለልማት ማዘጋጀቱን አስታወቀ
የአዲስ አበባ ከተማ መሬት ልማትና ከተማ ማደስ ኤጄንሲ ከአንድ መቶ 24 ሄክታር በላይ መሬት ለልማት ማዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡ለልማት ጥያቄ መሬቱን ለማቅረብ እየሰራን ነው ያለው ኤጄንሲ የመልሶ ማልማት ስራው ህብረተሰቡን ያማከለ እንዲሆን እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡የኤጄንሲው ዋና ስራአስኪያጅ አቶ ሚሊዮን ግርማ ለልማት የሚነሱ ህብረተሰብ ክፍሎች የኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ መሰረቱ ሳይናጋ ሊቀጥል የሚችልበትን ሁኔታ ለማመቻቸት እንደሚሰራ ነው ከዋልታ ጋር በነበራቸው ቆይታ የገለጹት፡፡ለልማት ተነሺዎች ከካሳ ክፍያ ማሻሻል ጀምሮ ህብረተሰቡን ሊጠቅሙ እና ከልማቱ ተቋዳሽ የሚያደርጉ የተለያያዩ ለውጦች እንደተጀመሩም አስታውቋል፡፡ወደፊት ለሚገነባባቸው ፕሮጀክቶች ዝቅተኛ ክፍያ 552 ሺህ ብር ሆኖ የአመታዊ የቤት ክራይ ለግል ተነሺዎች እንደሚከፈል የገለጹት ስራአስኪያጁ የቀበሌ ቤት ተነሺዎች እስከ ስድስት ወር የቤት ክራይ እንዲያገኙ ተደርገው የህም 5 ሺህ 200 ብር በየወሩ እንዲከፈላቸው አድርገናል ነው ያሉት፡፡በሽግግር ጊዜ አንዳንድ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችን ነዋሪዎቹ ተቋቁሞ አካባቢውንም ህይወቱንም ለመቀየር ከመንግስት ጎን ቆሞ ማገዝ እንዳለበትም ጠይቀዋል፡፡መንግስትም የህብረተሰቡን ጥያቄዎች ለይተው መመለስ እንዳለበትም ጠቁመዋል፡፡
1
73ef2dff133fa2279bd53c8bccaf0743
3e4c343b1924c00966d1d01d4d052f62
የኦሮሚያ ጠቅላይ ኦዲተር በክልሉ የመንግሥት ተቋማት 2.7 ቢሊዮን ብር ጉድለት አገኘ
የአማራ ክልል ጤና ቢሮ በክልሉ ውስጥ ካሉ የግል ጤና ተቋማት መካከል 159 ላይ ዕርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡በአማራ ክልል ጤና ቢሮ የጤና ተቋማትና ባለሙያዎች ቁጥጥር ጊዜያዊ ኃላፊ አቶ መንበሩ ፍፁም ዓርብ ግንቦት 4 ቀን 2009 ዓ.ም. ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ 21 የመድኃኒት መደብሮች፣ አምስት የባህል ሕክምና ተቋማት፣ ሃያ ዘጠኝ ክሊኒኮችና 104 የምግብና ጤና ነክ ተቋማት ከባድ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል፡፡እንደ አቶ መንበሩ ገለጻ ቢሮው አምስት የመድኃኒት ችርቻሮ መደብሮችና ሰባት የጤና ተቋማትንም እንዲዘጉ አድርጓል፡፡ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የዘጠኝ ወራት ሪፖርቱን ሲያቀርብ እንደገለጸው፣ ከ21,651 ብር በላይ የሚገመቱ ሕገወጥና ጊዜው ያለፈባቸው መድኃኒቶችና 741,665 ብር በላይ የሚያወጡ የተበላሹ ምግቦች እንዲወገዱ አድርጓል፡፡እንደ አቶ መንበሩ ገለጻ፣ እነዚህ የግል የጤና ተቋማት ከከባድ ማስጠንቀቂያ እስከ መዝጋት ድረስ ዕርምጃ የተወሰደባቸው አራቱን የጥራት ማረጋገጫ መሥፈርቶች አሟልተው ባለመገኘታቸው ነው፡፡ እነዚህም መስፈርቶች የተቋማቱ መገልገያ ሕንፃዎች ጥራት፣ የሕክምና መገልገያዎች በበቂ ሁኔታ መሟላት፣ የሰው ኃይልና በተሰጣቸው የንግድ ፈቃድ መሠረት መሥራት ናቸው፡፡የመንግሥት የጤና ተቋማትን በተመለከተም ከደረጃ በታች የነበሩትን ከ400 በላይ የሚሆኑ ተቋማት ወደ ደረጃ እንዲገቡ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ ከዓመታት በፊት 400 የመንግሥት የጤና ጣቢያዎች በከባድ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸው እንደነበር፣ አሁን በተደረገው ድጋፍና ክትትል ቁጥሩን ወደ 113 ዝቅ ማድረግ መቻሉን ጠቁመዋል፡፡ ሃያ መካከለኛ የመንግሥት ክሊኒኮች ግን አሁንም ድረስ አደገኛ በሚባል ደረጃ ላይ እንደሚገኙ አቶ መንበሩ አስረድተዋል፡፡
0
a02c2113eecc6e61a314328c44c1dec5
c2d522217e5017d77968f0536f76af55
በኢትዮጵያ ተጨማሪ ዘጠኝ ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገ 4,853 የላቦራቶሪ ምርመራ ተጨማሪ 195 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው እንዲሁም ተጨማሪ 2 ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው ማለፉን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።በዚህም እስካሁን በሀገሪቱ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3,954 ደርሷል።ዶክተር ሊያ እንደገለፁት ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው 90 ወንድና 105 ሴቶች ሲሆኑ እድሜያቸውም ከ 1 ዓመት እስከ 85 ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ መሆናቸው ታውቋል፡፡በዜግነት ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ናቸው፡፡በተጨማሪም በቫይረሱ ምክንያት የተጨማሪ 2 ሰዎች (የ80 ዓመት ወንድ የአዲስ አበባ ነዋሪ በህክምና ማዕከል በህክምና ላይ የነበሩ)፣(የ60 ዓመት ሴትየአዲስ አበባ ነዋሪ በህክምና ማዕከል በህክምና ላይ የነበሩ) ሕይወት ያለፈ ሲሆን በዚህም በአጠቃላይ በሀገራችን በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 65 ደርሷል፡፡በሌላ በኩል ተጨማሪ 85 ሰዎች (73 ከአዲስ አበባ፣ 5 ከኦሮሚያ ክልል፣ 5 ከአማራ ክልል እንዲሁም 2 ከትግራይ ክልል) ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ 934 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።ቫይረሱ በሀገራችን እንደተገኘ ከተረጋገጠበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን በአጠቃላይ 202,214 የላብራቶሪ ምርመራዎች ተካሂደዋል።
0
97d414689469131d075a34a32d8eae8e
03d26e4d5c39f1eb5763d2c06f0a99ef
ከወልቃይትና ራያ አካባቢዎች ታፍነው የተወሰዱ ሰዎች የደረሱበት እንዳልታወቀ ተገለፀ
በባህርዳር ከተማ ትናንት በተካሄደውና የተለያዩ መልዕክቶች የተላለፉበት ሰልፍ በሰላም ተጠናቀቀ።በሰልፉ ላይም ከወልቃይትና ከራያ ማንነት ጥያቄዎች ጋር በተያያዘ እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች ህጋዊ በሆነ መንገድ እንዲፈቱ የሰልፉ ተሳታፊዎች ጠይቀዋል።ከሰልፉ አስተባባሪዎች መካከል አቶ መላኩ ቦጋለ እንደገለጹት የሰላማዊ ሰልፉ ዓላማ በማንነት የመብት ጥያቄ ምክንያት የሚደርስ በደል እንዲቆምና ችግሩ በአስቸኳይ ምላሽ እንዲያገኝ ለመጠየቅ ነው።የጣና ሃይቅ በእምቦጭ ምክንያት የተጋረጠበተን የመድረቅ አደጋና በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ላይ እየደረሰ ያለው አደጋ በፌዴራል መንግስቱ ትኩረት እንዲሰጠው ለማሳሰብ መሆኑንም ተናግረዋል።መነሻውን ፓፒረስ ሆቴል መዳረሻውን ርዕሰ መስተዳደር ጽፈት ቤት ባደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ከተላለፉ መፈክሮች መካከልም ከወልቃይትና ከራያ ጋር የተያያዙ ጥያቄዎችን ጨምሮ ፣ጣና ይፈወስ፣ ላሊበላ ይታደስና ሌሎችም መልዕክቶች ተላልፈውበታል።የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ አማረ አለሙ ሰላማዊ ሰልፉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ህዝቡ የራሱን ጸጥታ በማስከበርና በራሱ እየመራ ማስኬዱን አመስግነዋል።የማንነትና የወሰን ጥያቄዎችም ሆኑ የጣና ሃይቅና ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ጉዳይ ተገቢውን ትኩረት አግኝተው መፍትሄ እንዲሰጣቸው የከተማ አስተዳደሩ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተባብሮ እንደሚሰራ ተናግረዋል።በሰላማዊ ሰልፉ ሴቶች፣ ወጣቶች፣ሽማግሌዎች፣ ተማሪዎችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈውበታል።ተመሳሳይ ይዘትና ዓላማ ያላቸው ሰልፎች በክልሉ በደሴ፣ደብረ ብርሃን፣ሰቆጣና ወልዲያ በዛሬው እለት ተካሒደዋል።የማንነት ጥያቄዎች የሚነሱባቸው አካባቢዎች ለክልሉ ቀርበው ምላሽ የሚሰጥባቸው ሲሆን በዚህ ያልረካ አካል ስርዓቱን ጠብቆ ለኢፌዴሪ የፌዴርሽን ምክር ቤት ማቅረብ ምላሽ ማግኘት እንደሚችል ይታወቃል።በዛሬው ሰልፍ ላይ የተነሱ የማንነትና የመብት ጥያቄዎች የቀረበባቸው አካባቢዎችም በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ስር የሚተዳደሩ ናቸው።(ኢዜአ)
0
66507a1c73e649a6934739d53d468e34
4e7d595cfcd5e826e0fa2b2f6021cbcc
የኢትዮ ጂቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ታሪፍ ይፋ ሆነ
ከመቐለ እስከ ጂቡቲ ታጁራ ወደብ ድረስ በ3.2 ቢሊዮን ዶላር ለሚገነባው የባቡር ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ሊጣል ነው፡፡ የመሠረት ድንጋይ የሚጣለው የካቲት 11 ቀን 2007 ዓ.ም. በመቐለ ከተማ፣ የካቲት 18 ቀን 2007 ዓ.ም. ደግሞ በወልዲያ (ሃራ ገበያ) መሆኑ ታውቋል፡፡የመሠረት ድንጋይ የሚቀመጠው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በተገኙበት እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት ውል የተገባለት በ2005 ዓ.ም. ቢሆንም፣ በፋይናንስና በወረቀት ሥራዎች መጓተት ምክንያት ግንባታውን ለመጀመር አለመቻሉ ተገልጿል፡፡ነገር ግን በአሁኑ ወቅት እነዚህ ሥራዎች በመጠናቀቃቸው ከሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) 40ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ጋር ተያይዞ የመሠረት ድንጋይ እንዲቀመጥና ግንባታውም እንዲጀመር ቀን መቆረጡን፣ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ አቶ ደረጄ ተፈራ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ የሕወሓትን የምሥረታ በዓልን ለማክበር ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በሚገኙበት ፕሮግራም ላይ የመሠረቱ ድንጋይ እንደሚቀመጥ ተገልጿል፡፡757 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በሁለት ክፍል ተከፍሎ የሚካሄድ ነው፡፡ የመጀመሪያው ከመቐለ እስከ ወልዲያ (ሃራ ገበያ) የሚገነባውን 368 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር ቻይና ኮሙዩኒኬሽንስ ኮንስትራክሽን ካምፓኒ (ሲሲሲሲ) ተረክቧል፡፡ ይህ ግንባታ 1.6 ቢሊዮን ዶላር የሚፈልግ ሲሆን፣ ገንዘቡ ከቻይና ኤግዚም ባንክ አንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ቀሪውን 389 ኪሎ ሜትር ግንባታ የሚያሂደው የቱርክ ኩባንያ ያፒ ማርከንዚ ነው፡፡ ይህ ግንባታ 1.7 ቢሊዮን ዶላር የሚፈልግ ሲሆን፣ ገንዘቡ ከቱርክ መንግሥትና ከክሬዲት ስዊስ መገኘቱ ተገልጿል፡፡ ለፕሮጀክቶቹ የኢትዮጵያ መንግሥት የራሱ የገንዘብ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገልጿል፡፡የባቡር መስመሩ ሰሜን ኢትዮጵያን ከማዕከላዊው የአገሪቱ ክፍል ከማገናኘቱም በተጨማሪ፣ የኢትዮጵያ ዋነኛ የወጪና ገቢ ንግድ በር ከሆነው ጂቡቲ ወደብ ጋር ያገናኛል፡፡አቶ ደረጀ እንዳሉት፣ ሁለቱ ኮንትራክተሮች ግንባታውን ለመጀመር ቅድመ ዝግጅት አጠናቀው ለግንባታው የሚያስፈልጉ ዕቃዎችን በማጓጓዝ ላይ ይገኛሉ፡፡ ይህ የባቡር መስመር ተርሚናሎችና ታናሎች የሚኖሩት ሲሆን፣ የባቡር አገልገሎቱ ለዕቃና ለሰዎች ማጓጓዣ አገልገሎት ይውላል፡፡ ፕሮጀክቱ በሦስት ዓመት ተኩል ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ለማወቅ ተችሏል፡፡
0
4e9380b30b8d819682ac91a763646f79
44056e3330a2bbaad6633663381ea17c
በአፍጋኒስታን መንገድ ላይ የተቀበረ ፈንጅ ፍንድቶ ከሠላሳ በላይ ሰዎች ሞቱ
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፓኪስታን ደቡብ ምእራብ ኩዌታ ከተማ በመስጊድ ላይ በተፈፀመ የቦብም ጥቃት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 15 መድረሱን ፖሊስ አስታወቀ።በአርብ ፀሎት ላይ በነበሩ ሰዎች ላይ በተፈፀመው የቦምብ ጥቃቱ ከሞቱት ሰዎች በተጨማሪም ከ20 በላይ ሰዎች ላይ የተለያየ መጠን ያለው ጉዳት መድረሱንም ነው የገለፀው።በመስጊድ ላይ ለተፈፀመው ጥቃትም በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው የአሸባሪው ኢስላሚክ ስቴት (አይ.ኤስ) ቡድን ኃላፊነት መውሰዱ ተነገሯል።በሽብር ጥቃቱ በአፍጋኒስታን የሚንቀሳቀሰው የታሊባን ቡድን አመራሮች ተገድለዋል ቢባልም፤ ታሊባን ግን አመራሮቼ ላይ ጉዳት አልደረሰም ሲል አስተባብሏል።ምንጭ፦
0
ff4d2ef2b3501f22be984cdcc1ac411c
c775ecc4794fe4b388759c4f0837822a
ኮቪድ-19 በደቡብ አፍሪካ
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 3 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ኮቪድ 19 ለመመርመር የሚውሉ 100 ሺህ ኪቶች በድጋፍ መገኘታቸውን አስታውቀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ ÷ዛሬ በልገሳ የቀረቡ 100 ሺህ መመርመሪያ ኪቶችን ተረክበናል ብለዋል። አያይዘውም የኮቪድ 19 ምርመራን በስፋት በምናካሂድበት በዚህ ወቅት፣ የአጋሮቻችን ድጋፍ ስላልተለየን እናመሰግናቸዋለንም ነው ያሉት ። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
0958210c4bbf55d0906c76bcf3a65568
0958210c4bbf55d0906c76bcf3a65568
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በትግራይ በምሥራቅና በምዕራብ ግንባሮች ወሳኝ ድሎችን መቀዳጀቱ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዛሬ ኅዳር 8 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በትግራይ በምሥራቅና በምዕራብ ግንባሮች ወሳኝ ድሎችን ተቀዳጅቷል።በምሥራቁ ግንባር ራያ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል፤ ጨርጨር፣ ጉጉፍቶ መሖኒን ሠራዊቱ ነጻ አውጥቷል። በየቦታው የነበሩ ወሳኝ የኮንክሪት ምሽጐችንም አፍርሷል። ሠራዊቱ በአሁኑ ጊዜ ወደ መቀሌ በመገሥገሥ ላይ ነው።በምዕራብ ግንባር ደግሞ በአዲ ነብሪድና በአዲ ዳእሮ የሚገኙ ከባድ ምሽጎችን በማፍረስ ሽሬን ተቆጣጥሮ ወደ አኩስም በመገሥገሥ ላይ ይገኛል።በውጊያው እጅግ ብዙ መሣሪያዎች ከመማረካቸውም በላይ ህወሓት ለክፉ ዓላማው ያሰለፋቸው የትግራይ ልዩ ኃይል አባላት በቁጥጥር ሥር ውለዋል።የመከላከያ ሠራዊቱ የህወሓት ጁንታን በሕግ ቁጥጥር ሥር ለማዋል እየገሠገሠ ሲሆን የጁንታው ኃይል የመከላከያ ሠራዊቱን ክንድ መቋቋም አቅቶት ወደኋላ እየሸሸ መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ ያወጣው መረጃ ያመለክታል።
1
3b21bb76f5ba8f6cb8b290cd6d1aab99
2281fb0267690128add92b8daebb003d
የእስር ማዘዣ ወጥቶባቸው ያልተያዙ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ሳይውሉ አይቀሩም ተባለ
በሕጋዊ አሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ስም በሕገወጥ መንገድ ተቀናጅተው ከሚንቀሳቀሱ ግለሰቦች ጋር በመመሳጠር፣ የወንጀል ድርጊት በመፈጸም የተጠረሩ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረያ የሚሠሩ የኢሚግሬሽን ኃላፊዎችና ሠራተኞች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ፡፡ በኤጀንሲዎች ስም በሕገወጥ መንገድ ተደራጅተው የሚንቀሳቀሱት ግለሰቦች (ደላሎች) ሕጋዊ መስፈርቶችን አሟልተው ከአገር መውጣት ካልቻሉ ዜጎች ከፍተኛ ገንዘብ በመቀበልና በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርንጫፍ ከሚሠሩ የኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነቶች ኤጀንሲ አመራሮችና ሠራተኞች ጋር በመካፈል፣ ዜጎች በሕገወጥ መንገድ ከአገር እንዲወጡ ሲያደርጉ መቆየታቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ያወጣው መግለጫ ያስረዳል፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከትናንት በስቲያ ታኅሳስ 26 ቀን 2013 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ ከፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ጋር በጋራ ባደረገው የተቀናጀ ክትትል፣ በወንጀል ድርጊቱ በመሳተፍ የተጠረጠሩ 21 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡ የኢሚግሬሽን አመራሮችና ሠራተኞች በሕገወጥ መንግድ በአሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ሥም ተደራጅተው ከሚንቀሳቀሱ ሕገወጦች ጋር በጥቅም ተሳስረው ሲሠሩ መቆየታቸውን የሚጠቁሙ መረጃዎችን አግኝቷል፡፡ ለጥቅም ትስስሩ ከፍተኛ ኔትወርክ እንዳላቸው ጠቁሞ፣ በሦስት ተጠርጣሪዎች ቤት ባደረገው ድንገተኛ ፍተሻም ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ፣ የተለያዩ የባንክ ደብተሮችና ሰነዶች መገኘታቸውን ገልጿል፡፡ በኤጀንሲዎቹ ስም ለሚንቀሳቀሱ ግለሰቦች ቤት የሌሎች ሰባት ሰዎች ፓስፖርቶች መያዛቸውንም አክሏል፡፡ በአጠቃላይ በተጠርጠሪዎች ቤት በተደረገ ፍተሻ 37 የባንክ ደብተሮችና ለሕገወጥ ሥራቸው የሚጠቀሙባቸው የተለያዩ ቁሳቁሶች መያዛቸውንም ጠቁሟል፡፡ በቁጥጥር ሥር ከዋሉት ውስጥ 16ቱ ተጠርጣሪዎች የኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነቶች ኤጀንሲ አመራሮችና ሠራተኞች መሆናቸውን፣ አምስቱ ደግሞ የአሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ሠራተኞች መሆናቸውንም ተናግሯል፡፡ ቀሪዎቹ ተጠርጣሪዎች በኤጀንሲዎቹ ስም ሕገወጥ ተግባራት ሲፈጽሙ የነበሩ መሆናቸውንም ገልጿል፡፡
0
804df5300413e64f3dcfe04a59e8b1a1
d553674205554a292e5212104cbf92a3
አሜሪካ በቀጣዩ ወር የኮሮና ቫይረስ ክትባት ልትሰጥ እንደምትችል አስታወቀች
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ሞደርና የኮቪድ 19 ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቃድ ሰጠች፡፡የሃገሪቱ የምግብ መድሃኒት እና ቁጥጥር ባለስልጣን የሞደርና ክትባት በአሜሪካ ሁለተኛው ክትባት ሆኖ ያገለግል ዘንድ እውቅና ሰጥቷል፡፡ባለስልጣኑ ከሳምንት በፊት የፋይዘር/ባዮንቴክ ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቃድ ሰጥቶ ነበር፡፡አሁን ላይም ዋሽንግተን 200 ሚሊየን የሞደርና ክትባት ለመግዛት ስምምነት ላይ የደረሰች ሲሆን ከዚህ ውስጥ 6 ሚሊየን የሚሆነው ክትባት ለስርጭት ዝግጁ መሆኑ እየተነገረ ነው፡፡የሞደርና ጥቅም ላይ መዋል በቫይረሱ በርካታ ዜጎቿን ላጣችው አሜሪካ ቫይረሱን ለመቆጣጠር ለምታደርገው ጥረት ጉልህ ድርሻ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ክትባቱ 94 በመቶ ሰዎችን ከቫይረሱ የመከላከል አቅም እንዳለው ይነገርለታል፡፡በአሜሪካ ከ17 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲኖርባቸው ከ313 ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ምንጭ፦ ቢቢሲከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
d7bbbd82a635b0c8f7f1eeaceeb99b00
d7bbbd82a635b0c8f7f1eeaceeb99b00
የህግ ማስከበር ዘመቻውን የተሳሳተ ትርጓሜ የመስጠት ዝንባሌ እንዳለ ተገለፀ
የአዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የሚካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ የተሳሳተ ትርጓሜ የመስጠት ዝንባሌ እንዳለ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል።የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለውን ህግን የማስከበር ዘመቻን አስመልክቶ በሚተላለፉ የተሳሳቱ መልእክቶች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥቷል።የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ማብራሪያ ከሰጠባቸው ጉዳዮች ውስጥም “ኢትዮጵያ ወደ እርስ በርስ ጦርነት እየገባች ነው” የሚለው አንዱ ነው።የህግ ማስከበር ዘመቻው ግልፅ እና የተወሰነ ግብ ያለው ነው ያለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ፥ ዋናው አላማውም የፅንፈኛው ህወሓት አባላትን ለህግ ማቅረብ ነው፤ ዘመቻውም በቅርቡ ይጠናቀቃል ብሏል።“የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የትግራይ ከተሞችን እየደበደበ ነው እና ሰራዊቱ መቀሌን በአየር እየደበደበ ነው የሚለው ሌላኛው የተሳሳተ መሆኑን በመጥቀስ ማብራሪያ የሰጠበት ነው።እንዲሁም “በመቀሌ ከተማ በሚካሄደው ዘመቻ ምህረት የለም” ተብሏል በሚል የሚሉ የተሳሳቱ ትርጓሜ የተሰጠባቸው መረጃዎች መሰራጨታቸውንም አስታውቋል።
1
e8f3bfff5b8f92d9d27f07a329bc33c7
7d889d36a9e2b1c51657d93f4b7a7d27
ጉግል የአሜሪካ ምርጫን ለመቀልበስ ሩሲያ የሥራችውን ማስታወቂያ አጋለጠ
ሩሲያ በንግድና ኢኮኖሚ ጥምረት፣ በፖለቲካ፣ በኢነርጂና ቴክኖሎጂ እንዲሁም ቢዝነስ ዘርፎች ላይ ከአፍሪካ ጋር በጋራ መስራት እንደምትፈልግ የሃገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላብሮቭ ገልጸዋል፡፡ላብሮቭ ይህንን ያሉት ከወቅቱ የአፍርካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር በአዲስ አበባ በተወያዩበት ወቅት ነው፡፡ከዚህም በተጨማሪ ሩሲያ በንግድ፣ ኢኮኖሚና በሰብዓዊ መብት እርዳታ ላይ ድጋፍ የማድረግ ፍላጎት እንዳላትም ላብሮቭ አስረድተዋል፡፡ሙሳ ፋኪ ማሃማት በበኩላቸው ሩሲያ ከአፍሪካ ጋር በትምህርት፣ በሰው ሃይል ልማት እና የውጭ ጉዳይ ፖሊሲን በማጠናከር ዙሪያ እንድትሰራ ጠይቀዋል፡፡በነዚህ ዘርፎች ከአፍሪካ ጋር መስራት የሩሲያ ፍላጎት መሆኑን ላብሮቭ ጠቁመው በአህጉሪቱ የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በመደገፍ እንዲሁም እንዲሁም ለወጣቶች በአህጉሪቱ ውስጥና በዉጭ ሃገራት ስልጠና በመስጠት ሽብርተኝነትን፣ አክራሪነትን እና የአደንዛዥ እጽ ዝውውርን ለመዋጋት እንሰራለንም ብለዋል፡፡በተጨማሪም አፍሪካ የ2063 አጀንዳዋ ተግባራዊ እንዲሆንና በመንግስታቱ ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ተጽዕኖ ፈጣሪ እንድትሆን ሩሲያ ድጋፏን እንደምትሰጥም ጠቁመዋል፡፡
0
3f0b16b60049a38d3e5c226931d665bb
9ffd4cb268607166b26bc41e93924cda
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል በመገኘት ሠራተኞችን አበረታቱ
አዲስ አበባ ፣ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ114 የእድሜ ባለፀጋ ከኮሮና ቫይረስ ሙሉ በሙሉ አገግመው ከኤካ ኮተቤ ሆስፒታል መውጣታቸው ተገለፀ። አዛውንቱ ለተጨማሪ ህክምና የካቲት 12 ሆስፒታል እንደሚገኙ የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ያሬድ አግደው በፈስቡክ ገፃቸው ላይ አስፍረዋል። ዋና ስራ አስፈፃሚው አዛውንቱ በአሁኑ ሰዓት በጥሩ ጤንነት ላይ እንዲመገኙም በመግለፅ ለዚህ ስኬትም ለጤና ባለሞያዎች ምስጋና አቅርበዋል። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዘናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
b6913f8877a42ed8c147eaaa3295a1fe
5e205b5da65dc0c9dc560a3347a81b74
ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከአውሮፓ ህብረት የውስጥ ጉዳዮች ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ
የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከሚሲሲፒ ዩኒቨርሲቲ እና ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኔቨራስካ ከመጡ ልዑካን ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ተወያይተዋል፡፡ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ካለፈው አንድ አመት ወዲህ በፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ እና ማህበራዊ መስኮች ውጤታማ ሪፎርሞች እያከናወነች እንደምትገኝ አስረድተዋል፡፡የልዑካን ቡድኑ አባላት በበኩላቸው ከሀገሪቱ የካቢኔ አባላት ቁጥር 50 በመቶ የሚሆነው በሴቶች እንዲያዝ መደረጉ እንዲሁም የሀገሪቱ ርዕሰ ብሄር እና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ጭምር ሴቶች እንዲሆኑ መደረጋቸው ትልቅ እርምጃ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ በቀጣይም ዩኒቨርሲቲዎቹ ለሰላም ሚኒስቴር የልምድ ልውውጥ መድረክ፣ የአጭርና የረጅም ጊዜ ስልጠናዎችን ድጋፍ በማድረግ ሀገሪቱ የጀመረችውን የትራንስፎርሜሽ ጉዞ እንደሚደግፉ ገልጸዋል፡፡(የሰላም ሚኒስቴር)
0
dc639faa0e3828ee86ddabb05b103b92
957a3556d73375ed90e00602c4f87303
415 ኢትዮጵያዊያን ከፑንትላንድ በድንበር በኩል ወደ አገራቸው ይመለሳሉ- የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር
በሳዑዲ ዓረቢያ በእስር ላይ የነበሩ 450 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።እነዚህ ዜጎች የሳዑዲ ዓረቢያ ህግ በማይፈቅዳቸው ተግባራት ላይ ተሳትፈው በጂዛንና በተለያዩ 10 ማረሚያ ቤቶች ውስጥ በእስር ላይ የቆዩ ናቸው ተብሏል።ተመላሽ ኢትዮጵያውያኑ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በደረሱበት ወቅትም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም አቀባበል አድርገዋል ።በተጨማሪ 450 የሚሆኑት ዜጎች ደግሞ የፊታችን ታህሳስ 5 ቀን 2011 ዓም ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱም ቃል አቀባዩ አስታውቀዋል።ቀደም ሲል የውጭ ጉዳይ ሚስቴር ከሳዑዲ መንግስት ጋር ባደረገው ስምምነት መሰረት ነው ዜጎቹ ከእስር ተፈተው ወደ እናት ሀገራቸው እንዲገቡ የተደረገው ።ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በተለያዩ አገሮች ደህንነታቸው ለአደጋ እየተጋለጡ እየመጡ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው የማስመለስ ሂደቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል። በሌላ በኩል ባለፈው ሳምንት በህገ ወጥ መንገድ ቀይ ባህርን አቋርጠው ሳዑዲ ዓረቢያ የገቡ 1 ሺህ 500 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት ለመመለስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እየሠራ መሆኑን ገልጿል ። ሚኒስቴሩ ዜጎቹን ወደ አገራቸው ለመመለስም ሳዑዲ ዓረቢያ በሚገኘው የኢፌዴሪ ቆንስላ ጽህፈት ቤት በኩል አስፈላጊውን ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል ።(ምንጭ:የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት )
0
7b57b3ea4f274098ee8953aae09c4efd
59dec7cba0d67c2a779fd8240c04915c
ኤምባሲው ካይሮ መቀመጫቸውን ላደረጉ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች መንግስት እየወሰደ ስለሚገኘው ህግን የማስከበር እርምጃ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሼኬዲ ጋር ተወያዩ።አቶ ደመቀ በነበራቸው ቆይታ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከፕሬዚዳንቱ ጋር ውይይት አድርገዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ ባለፉት ሁለት ቀናት በኬንያ፣ ሩዋንዳ እና ኡጋንዳ ባደረጉት ጉብኝት ከሀገራቱ መሪዎች ጋር መወያየታቸው የሚታወስ ነው።በቆይታቸውም የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል እየወሰደ የሚገኘውን ህግ የማስከበር ዘመቻ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
0
1176e39f63dbbdf61e583bc4e4df1f77
a4422ee972b820b08f3c041bb3e377c6
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለጨመረው ኪራይ የእፎይታ ጊዜ ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ባለፉት 28 ዓመታት ተቋርጦ የነበረውን የኮርፖሬሽኑን የቤት ግንባታ መርሃ ግብር አስጀመረ።ኮርፖሬሽኑ በአሁኑ ወቅት በሁለት ዙር የተለያዩ የቤት ግንባታዎችን እያከናወነ ይገኛል።በመጀመሪያው ዙር በአምስት የተለያዩ የግንባታ ስፍራዎች ለመኖሪያና ለንግድ የሚሆኑ ቤቶች ግንባታ ያከናውናል።በሁለተኛው ዙር ደግሞ በአራት የግንባታ ስፍራዎች የተለያዩ የቤት ግንባታዎችን እንደሚያከናውን የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ ረሻድ ከማል ተናግረዋል።ኮርፖሬሽኑ አሁን እያስገነባቸው ካሉ ቤቶች በተጨማሪ በስሩ ያሉና እድሳት የሚፈልጉ ከ20 በላይ ህንጻዎችን አሳድሷል።በአሁኑ ወቅት የኮርፖሬሽኑ የሀብት መጠን 71 ቢሊየን ብር ይገመታል።በጥበበስላሴ ጀንበሩ
0
0226df562358cdc5c53a5948aa3bfd10
e56c4c61fb3098968922444ac7b2b993
ኢንጀንደር ሄልዝ ኢትዮጵያ ከ8 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ለአማራ ክልል ጤና ቢሮ ድጋፍ አደረገ፡፡
በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህወሓት ጁንታ ቡድን በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት ላይ በከፈተው ጦርነት ሳቢያ በተለያዩ አጎራባች ክልሎች በሕግ ማስከበር ሥራ ለተሳተፉ የልዩ ኃይል እና የሚሊሻ አባላት እንዲሁም የተፈናቀሉ ዜጐችን ለመደገፍ ቃል በገባው መሠረት 2ሺህ 400 ኩንታል እህል ለአፋር ክልል አስረክቧል።ድጋፉን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ምክትል ኃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ እና የአዲስ አበባ ከተማ አቃቢ ሕግ ቢሮ ኃላፊ አብዱልቃድር መሀመድ ለአፋር ክልል የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኃላፊ ለአቶ መሀመድ ሁሴን አስረክበዋል።የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በተወካያቸው በኩል ባስተላለፉት መልዕከት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ላደረገው ድጋፍም በክልሉ ሕዝብ ስም ምስጋና አቅርበዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጁንታው የጥፋት እኩይ ተግባር ምክንያት ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን ለመደገፍ ለአፋር ክልል 6 ሚሊዮን ብር የሚገመት የዓይነት እና 94 ሚሊዮን ብር በጥሬ ገንዘብ በጠቅላላው 100 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጉን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪ የተገኘው መረጃ ያመለክታልአዲስ ዘመን ታህሳስ 19/2013
0
0b59dfd1c1aa1b82fc54d4d918795913
0b59dfd1c1aa1b82fc54d4d918795913
ቀጣይ ስራዎች በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት እንዲከናወኑ ይደረጋል…የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ
የብሔረ አማራ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ስራዎች ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ለመተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ስብሰባ መጀመሩን አስታወቀ።የማዕከላዊ ኮሚቴ ጽሕፈት ቤት ኃላፊው አቶ አለምነው መኮነን ማምሻውን ለኢዜአ እንዳስታወቁት ስብባው እንደ ብአዴንም ሆነ እንደ ኢህአዴግ ቀደም ሲል የተካሔደውን ዝርዝር ግምገማና የተቀመጠውን አቅጣጫ መሰረት ያደረገ ነው።"በዚህ መሰረትም ማዕከላዊ ኮሚቴው በገጠርና በከተማ የሰብል ልማት፣ በስራ እድል ፈጠራ፣ በመልካም አስተዳደር፣ በትምህርት፣ በጤናና መሰል ስራዎች ዙሪያ በአተገባበራቸው ላይ ይመክራል" ብለዋል።እንዲሁም የመልካም አስተዳደር፣ የመሰረተ ልማት ግንባታና ሌሎች የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በሚያረጋግጡ ወቅታዊና መደበኛ ስራዎች በሚከናኑበት ሁኔታ ላይም እንደሚመክር አስረድተዋል።አቶ አለምነው አያይዘውም "የልማት የማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች አፈፃፀምና የቀጣይ አቅጣጫ ከበጀት ዓመቱ እቅድና ከሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ጋር ተገናዝቦ ይታያልም" ብለዋል።ለሁለት ቀናት በሚቆየው በዚህ ስብሰባ ላይ ቀደም ሲል ተገምግሞ በአመራሩ፣ በድርጅት በአባሉና በህብረተሰቡ ዘንድ በተደረሰው ስምምነት መሰረት የልማት ስራዎቹ ውጤታማ ሆነው በሚተገበሩበት ዙሪያ እንደሚመክር ገልጸዋል።
1
93408b90a77376decc5c1aa299ba9d10
1a30506ca37088923a2db097c5b13afe
ሦስት ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል::
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሶስት ሰዎች መገኘታቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ።የሚኒስቴሩ ዛሬ ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 87 ሰዎች የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎላቸው በቫይረሱ የተያዙ ሶስት ተጨማሪ ሰዎች መገኘታቸውን አስታውቋል።ይህንንም ተከትሎ በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 19 ደርሷል፡፡የመጀመሪያዋ ታማሚ የ26 ዓመት ኢትዮጵያዊ ስትሆን መጋቢት 8፣ 2012 ከብራሰልስ ቤልጅየም እንዲሁም መጋቢት 10፣2012 ዓ.ም ወደ ካሜሮን የጉዞ ታሪክ የነበራት ሲሆን ግለሰቧ የበሽታው ምልክት ስለታየባት ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ አድርጋለች፡፡ተቋሙም ለኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሪፖርት በማደረጉ በተደረገላት የላብራቶሪ ምርመራ በመጋቢት 19፣2012 ዓ.ም በቫይረሱ መያዟ ተረጋግጧል፡፡ሁለተኛ እና ሶስተኛ ታማሚዎች የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ የ14 እና የ48 ዓመት የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች የሆኑ ኢትዮጵያውያን ናቸው፡፡ግለሰቦቹ የበሽታውን ምልክት ባያሳዩም ከዚህ በፊት በቫይረሱ ከተያዘ ግለሰብ ጋር የቅርብ ንክኪ ስለነበራቸው በለይቶ ማቆያ ክትትል እየተደረገላቸው ነበር፡፡ በመጋቢት 19 በተደረገላቸው የላቦራቶሪ ምርመራ በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
0
258d0a3da2887622afadba36432237c1
258d0a3da2887622afadba36432237c1
አዳማ ከተማ አጥቂ አስፈረመ
አዳዲስ ተጫዋቾች በማስፈረም እና የነባሮችን ውል በማራዘም ላይ የሚገኙት አዳማ ከተማዎች አጥቂው በላይ ዓባይነህ አስፈርመዋል።ድሬዳዋ ከተማ በአሰልጣኝ መሠረት ማኔ እየተመራ ወደ ፕሪምየር ሊግ ባደገበት የብሔራዊ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ሆኖ ያጠናቀቀው ይህ ተጫዋች ወልዲያ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ እንዲሁም ባለፈው የውድድር ዓመት ቤንች ማጂ ቡና የተጫወተባቸው ክለቦች ሲሆኑ በመሐል እና የመስመር አጥቂነት መጫወት ይችላል።በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ እየተመሩ ዝግጅታቸው በማድረግ ላይ የሚገኙት አዳማዎች ሁለት የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች ከአንድ የባቱ እና ከአንድ የመተሐራ ቡድኖች ጋር አድርገው በሰፊ ውጤቶች ያሸነፉ ሲሆን ዛሬ ደግሞ ቢሾፍቱ ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስን 2-0 አሸንፈዋል።
1
c7e93bc7aa5d4ac60b00ff81e84790bb
f2beb0c63752b46ad5f7c0e1957cc6cb
ኢትዮጵያውያን በታሪካችን መተሳሰብ እንጂ እርስ በእርስ መጠፋፋት አይመጥነንም – ፕሬዝዳንት ሳለወርቅ ዘውዴ
ስፖርት ለአገር ግንባታ እና ብሔራዊ አንድነት ለመፍጠር ያለውን ትልቅ ዋጋ መጠቀም ተገቢ መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡በዴንማርክ በተካሔደው 43ኛው የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና ከዓለም አንደኛ በመሆን ላጠናቀቀው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን መንግስት የተለያዩ የገንዘብና የሰርተፊኬት ሽልማቶችን ትላንት ምሽት አበርክቷል፡፡በስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ስፖርት የተለያዬ ዘር፣ ፖለቲካዊ አመለካከትና እምነት ያላቸውን ሰዎች በአንድ ላይ አሰባስቦ በጨዋታው ህግና መርህ ብቻ እንዲመሩ የማድረግ ፀጋ እንዳለው ተናግረዋል፡፡ይህንን የስፖርት ልዩ ውበት ለአገር ግንባታ እና ለህዝቦች አንድነት መጠቀም እንደሚገባም ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡(ምንጭ፡-ፕሬዝዳንተ ጽህፈት ቤት)
0
70467d8f365c6beb00ea766d6f54c830
70467d8f365c6beb00ea766d6f54c830
የህወሓት መግለጫ
የተዘጉ መገናኛ ብዙሃንና የኢንተርኔት አገልግሎት እንዲከፈቱ እንዲሁም የታሰሩ ፖለቲከኞች ይፈቱ ሲል ህወሓት ጠይቋል። ፓርቲው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባወጣው መግለጫ ሃገርን ከመፍረስ ለማዳን ሁሉን አቀፍ ሃገራዊ መድረክ እንዲጠራ ጠይቋል።በሌላ ዜና የትግራይ ክልልን ምርጫ ይመራሉ የተባሉ የምርጫ ኮሚሽን መሪዎች ከነገ በስቲያ ሀሙስ ክልሉ ምክር ቤት ፊት ቀርበው እንደሚሾሙ ተገልጿል። ኮሚሽኑን የሚመሩትን ህዝብ እንዲጠቁም በተደረገው ጥሪ መሠረት በአለፉት ሦስት ቀናት ከ7መቶ ሃምሳ በላይ ዕጮዎች መጠቆማቸው ተገልጿል።
1
ba73142a7ebd59638f68586f613e58c2
9d73dae9edf4fcb6c32acb9116179db4
በሰሃላ ሰየምት ወረዳ የተከሰተው ድርቅ ዘርፈ ብዙ ችግሮችን ከማስከተሉም በላይ የመሠረተ ልማት አለመኖር የቁጥጥር ሥራውን አዳጋች አድርጎታል ተባለ፡፡
በህንድ ለሁለት ተከታታይ አመታት የዝናብ እጥረት መከሰቱንና የሙቀት መጠን በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ተከትሎ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የተከሰተው ድርቅ ከ330 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን ተጠቂ እንዳደረገ የአገሪቱ መንግስት ማስታወቁን ቢቢሲ ዘገበ፡፡በአብዛኞቹ የአገሪቱ አካባቢዎች የሙቀት መጠኑ ከ40 ዲግሪ ሴንቲግሬድ በላይ ሆኗል ያሉት የአገሪቱ ባለስልጣናት፣ የውሃ እጥረትና ሌሎች ችግሮች ተጠቂ የሆኑት የአገሪቱ ዜጎች ቁጥር በቀጣይም ይጨምራል ተብሎ እንደሚጠበቅ መናገራቸው ተዘግቧል፡፡በአገሪቱ ላለፉት ሁለት ተከታታይ አመታት የዝናብ እጥረት መከሰቱን የጠቆመው ዘገባው፣ ይህም ከፍተኛ የውሃ እጥረት መፍጠሩንና ተላላፊ በሽታዎች በርካታ ዜጎችን ለህልፈተ ህይወት እየዳረጉ እንደሚገኙና ድርቁ፣ የአገሪቱን ሩብ ያህል ግዛት በሚሸፍኑ 256 አውራጃዎች መስፋፋቱን ገልጧል፡፡በአንዳንድ አካባቢዎች ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸውና የዕለት ከዕለት እንቅስቃሴዎች መስተጓጎላቸው የተነገረ ሲሆን፣ በዝናብ እጥረት ሳቢያ ላለፉት ሁለት አመታት ምርታማነት መቀነስ መታየቱ በቀጣይ የከፋ ርሃብ ሊያስከትል ይችላል የሚል ስጋት መፍጠሩንም ዘገባው አስረድቷል፡፡የአገሪቱ መንግስት ለዜጎች ውሃ ከማቅረብ ባለፈ፣ ከድርቁ ጋር ተያይዞ የተከሰቱ ችግሮችን ለመቅረፍ እየተረባረበ እንደሚገኝም ተነግሯል፡፡
0
af4b3f4b2a1f0bd2a6779ca61360a4ad
af4b3f4b2a1f0bd2a6779ca61360a4ad
ኮቪድ-19 በአፍሪካ
የቦትስዋ ጋባሮኔ ኮቪድ-19 በአዲስ መልክ በመዛመቱ፣ በድጋሚ ለሁለት ሳምንታት ያህል እንቅስቃሴ አግዳለች። ይህ የሆነው የዓለም የጤና ድርጅት፣ በመላ አፍሪካ ኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚድረጉ እገዳዎች እንዳይላሉ፣ ባስጠነቀቅበት ወቅት ነው።አፍርካ ውስጥ የኮሮናቫይረስ መዛመት መጠን፣ ባለፈው ወር በእጥፍ እንደጨመረ፣ የዓለም የጤና ድርጅት ጠቁሟል።ከ20 በላይ የሚሆኑ የአፍሪካ ሀገሮች፣ ካለፈው ሳምንት የበዙ አዲስ የቫይረሱ በሽተኞች እንደተገኙባቸው መግለፃቸውን፣ በአፍሪካ የዓለም የጤና ድርጅት ቀጠናዊ ሥራ አስኪያጅ ማተሺዲሶ ምየቲ አስገንዝበዋል። ቫይረሱ በብዛት የተዛመተው፣ ደቡብ አፍሪካ ቢሆንም ኬንያ፣ ማዳጋስካር፣ ናይጀርያ፣ ዛምቢያና ዚባብዌ፣ የቫይረሱ መዛመት መጨመሩን ምየቲጠቁመዋል።ኡጋንዳ፣ ሲሸልስና ሞሪሸስ፣ ቫይረሱን በመቆጣጠር በኩል፣ ጥሩ እየሰሩ መሆናቸውን ምየቲ ግልጸዋል።እስካሁን ባለው ጊዜ ቫይረሱን በመከላከል ተግባር፣ ስኬት አግኝታ የቆየችው ኩባ፣ ትናንት ዘጠኝ አዲስ የቫይረሱ በሽተኞች ማግኘቷን ገልጻለች። በያዝነው ሳምንት ቀደም ሲል ደግሞ፣ 37 አዲስ በሽተኞች እንዳሉ አስታውቃ ነበር።
1
4d6dcd35a24a1e2e705bec4b25ad47c1
ceeccea5bd8a301400012a3c3d7615a8
በቀድሞው የፓኪስታን ፕሬዚዳንት ፐርቬዝ ሙሻራፍ ላይ የተላለፈው የሞት ቅጣት ተነሳ
ላለፉት 30 አመታት አዲስ አበባ በሚገኘው የጣሊያን ኤምባሲ ተጠልለው በነበሩት የደርግ ባለስልጣናት ላይ ተላልፎ የነበረው የሞት ፍርድ ወደ እድሜ ልክ እስራት ተሻሻለ፡፡ማሻሻያውንም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በፊርማቸው አጽድቀዋል። ማሻሻያው የጸደቀላቸው ለሌተናል ኮሎኔል ብርሃኑ ባየህና ሌተናል ጄኔራል አዲስ ተድላ ናቸው።ከፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንዳመለከተው በቀድሞዎቹ ባለስልጣናት ላይ ተላልፎ የነበረው የሞት ፍርድ ወደ እድሜ ልክ እስራት ተሻሽሎላቸዋል፡፡
0
20d5b5b1d31d4faed4a6f7939a83ab35
b5b0887e62655d7387c3b59b3ded2e0b
እስራኤል ጥገኝነትን አስመልክቶ ያወጣችውን ፖሊሲ በመተግበሯ በርካታ አፍሪካዊያን ከሃገሪቱ እየወጡ ነው
የኢትዮጵያ መንግስት ባለፉት ቅርብ ወራት ያሰራቸውን የኢንተርኔት አምደኞችና ጋዜጠኞች፤ ጉዳይ ጨምሮ በተለያዩ ጊዜያት የወሰዳቸው እርምጃዎች ተከትሎ የተለያዩ ትችቶች ለመገናኛ ብዙኃን መብት የቆሙ ወገኖችን ጨምሮ ከተለያዩ አቅጣጫዎች እየተሰሙ ነው።ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በቅርቡ ለአገሪቱ ፓርላማ ባሰሙት ንግግራቸው የግል ጋዜጦችንና ሞያውን አስመልክቶ የሰጡትን አስተያየት ተከትሎ፤ ”የኢትዮጵያ መንግስት ጋዜጠኞችንና ጋዜጠኝነትን አስመልክቶ እያራመደ ያለው ፖሊሲ ለአገሪቱ የንግግርና የፕሬስ ነጻነት አይበጅም፤” ሲል ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት CPJ ተችቷል።በሰሞንኛው የመንግስቱ እርምጃዎችና በንግግር ነጻነት መብት ላይ አንድምታ ባላቸው የተለያዩ የአገሪቱ ሕጎች ዙሪያ ከኅግ ባለሞያ ጋር የተካሄዱ ተከታታይ ቃለ ምልልሶች ከዚህ ያድምጡ።ሞያዊ ትንታኔውን ያቀረቡት የሕግ ባለ ሞያው አቶ ሙልጌታ አረጋዊ ናቸው።
0
5a28e7839ead3d1735b083a88d8cff35
5a28e7839ead3d1735b083a88d8cff35
“የወልቃይት ስኳር ፋብሪካ በጦር ጀት ተደብድቧል” ተብሎ የቀረበው መረጃ ከእውነት የራቀ ነው­- ስኳር ኮርፖሬሽን
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን “የወልቃይት ስኳር ፋብሪካ በጦር ጀት ተደብድቧል” በማለት ያናፈሰው ወሬ የሀሰት ፕሮፖጋንዳ መሆኑን የስኳር ኮርፖሬሽን አስታወቀ።የአጥፊው የህወሓት ቡድን መሪ ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የወልቃይት ስኳር ፋብሪካ በጦር ጀት ተደብድቧል ሲሉ ትናንት ምሽት የራሳቸው ልሳን በሆነው ሚዲያ ገልፀዋል።የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጉዳዩን ለማጣራት የስኳር ኮርፖሬሽን የፕሮጀክት ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አብርሃም ደምሴን አነጋግሯል።አቶ አብርሃም በወልቃይት ስኳር ፋብሪካ ላይ በመንግስት የጦር ጀት ድብደባ ተፈፅሟል ተብሎ በዘራፊው የህወሓት ቡድን የሚነዛው ወሬ ከእውነት የራቀ መሆኑን አረጋግጠዋል።የወልቃይት ስኳር ፋብሪካ ፕሮጀክት በስኳር ኮርፖሬሽን የሚተዳደርና ንብረትነቱም የፌዴራል መንግስት መሆኑን ጠቅሰው የደረሰበት ጉዳት አለመኖሩን አስታውቀዋል።የወልቃይት ስኳር ፋብሪካ በዓመት አራት ሚሊየን 840 ሺህ ኩንታል ስኳርና 41 ሚሊየን 654 ሊትር ኢታኖል እንዲያመርት ታቅዶ በ2009 ዓ.ም ነው ግንባታው የተጀመረው።ይሁን እንጂ ፋብሪካው በታቀደለት ጊዜ ባለመጠናቀቁ ከመዘግየቱ ጋር ተያይዞ በአካባቢው ነዋሪዎች ቅሬታ አሳድሯል።ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚው ፕሮጀክቱ የዘገየበትን ምክንያት ሲያስረዱ የአዋጭነት ጥናት ተጠንቶ ችግሮች እንዳሉበት እየታወቀ በወቅቱ ስልጣን ላይ በነበረው አካል ውሳኔ ተሰጥቶበት ወደ ስራ በመግባቱ መሆኑን ይገልፃሉ።ኮርፖሬሽኑ በዚሁ ቡድን ተጽዕኖ ውስጥ የነበረ በመሆኑ ለአገዳ ልማት የውሃ አማራጭ ምቹ አለመሆኑ እየታወቀ ወደ ስራ መግባቱና የዲዛይን ችግሩ ለመዘግየቱ ምክንያቶች ናቸው ብለዋል።የመጀመሪያ ምዕራፍ የፋብሪካው ግንባታ 92 በመቶ፤ የሁለተኛው ምዕራፍ ደግሞ 88 በመቶ መድረሱንም አብራርተዋል።ይሁን እንጂ በቅርቡ ዘራፊው የህወሓት ቡድን በመከላከያ ሠራዊት ላይ ጥቃት ሲያደርስ ፋብሪካውን ይጠብቁ የነበሩ የፌዴራል ፖሊስ አባላትም ቡድኑ ባደራጃቸው ታጣቂዎች ጥቃት ከአካባቢው እንደወጡ ተናግረዋል።ሌሎች ፋብሪካውን ይጠብቁ የነበሩ ሠራተኞችን ዘራፊው ቡድን ለራሱ ዓላማ ማስፈፀሚያ ስለወሰዳቸው በፋብሪካው የሚገኝ የስራ ተቋራጮች ንብረት እየተዘረፈ እንደሆነም ጠቁመዋል።አጥፊው የህወሓት ቡድን ሰሞኑን ኅብረተሰቡን ለማደናገር የተለያዩ ሐሰተኛ መረጃዎችን እያሰራጨ ስለመሆኑ መገለፁ ይታወሳል።የዚህ ቡድን መሪዎች ለፕሮፖጋንዳ በአንድ ጉዳይ ላይ ሁለት የሚጣረሱ ሀሳቦችን ሲሰጡ እየተስተዋለ መሆኑንም የኢዜአ ዘገባ ያመለክታል።
1
757b0daac76db1cf319168b2a4d6fd22
7b428c8ba91c076a87809899689d723d
የተፈናቃዮች አቤቱታ
ወደ ጋምቤላ ክልል አቦቦ ወረዳ ሄደው የነበሩ ስምንት ጋዜጠኞች “በመንግሥት ባለሥልጣናት ተደበደብን፣ ተዋከብን፣ ታገትን፣ ያለአግባብ በቁጥጥር ሥር ዋልን” ሲሉ አቤቱታ አሰምተዋል። የወረዳው አስተዳደር አስተባብሏል።በሌላ በኩል ደግሞ በክልሉ ውስጥ “ነዋይ እያፈሰስንና የልማት ሥራ ላይ ተሠማርተን ሳለን ወከባ፣ ሙስናና እንግልት ይደርስብናል” ሲሉ ቁጥራቸው በርከት ያለ ባለሃብቶች ቅሬታቸውን እየገለፁ ናቸው።ባለሃብቶቹ አቤቱታና በጋዜጠኞች ላይ የደረሰውን ወከባና ጥቃት አስመልክቶ የወረዳው አስተደዳሪ ለቪኦኤ በሰጡት ምላሽ የጋዜጠኞቹን ክሥ ሙሉ በሙሉ አስተባብለው ከአንድ ባለሃብት ላይ ‘ያለአግባብ ተሰጥቶ ነበር’ ያሉትን የከሰል ምርት ፍቃድ ወረዳው ከማንሣቱ በስተቀር ለባለሃብቶች ጥበቃ እንደሚደረግ ተናግረዋል።ጋዜጠኞቹ ያቀረቡትን አቤቱታ ቃላቸውን ተቀብሎና ከወረዳው ባለሥልጣናትም ጋር እየተፃፃፈ መሆኑን የገለፁው የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ጉዳዩን እየመረመረ መሆኑን ገልጿል።ፌደራሉ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በዚህ የጋዜጠኞቹ አቤቱታና በሌሎችም ከመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች አሠራርና የሕግ ጉዳዮች ጋር በተያያዙ ጥያቄዎች ላይ ማብራሪያ እንዲሰጡ ከቪኦኤ የቀረበላቸውን ጥያቄ ተቀብለው ቀጠሮ ሰጥተዋል።ለሙሉው ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
0
eda34d947f0b4c08a022348fbf875824
c73b5a8793d6a686d3dde47ed5991510
በበጀት አመቱ አጋማሽ 85 ነጥብ 629ቢሊዮን ብር ብድርና እርዳታ ተገኝቷል
አዲስ አበባ፦ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌዴራል መንግስት ወቅታዊ ችግሮችን ለማለፍ ይረዳው ዘንድ የጠየቀውን ተጨማሪ የ48 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር በጀት አጸደቀ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ልዩ ስብሰባውን ትናንት ባካሄደበት ወቅት መንግስት ወቅታዊ ችግሮችን ለማለፍ ይረዳው ዘንድ የጠየቀውን ተጨማሪ የ48 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት አጽድቋል።የመንግስት ረዳት ተጠሪ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት በወቅቱ ለምክር ቤቱ በተጨማሪ በጀቱ ዙሪያ በሰጡት ማብራሪያ፤ እስካሁንም በ2012 በጀት ዓመት ከተፈቀደው ውስጥ ከ12 እስከ 15 ቢሊዮን የሚደርስ ገንዘብ ወረርሽኙን ለመከላከል ጥቅም ላይ እየዋለ እንደሚገኝ አስታውቀዋል ።ወረርሽኙን በአግባቡ ለመከላከል ተጨማሪ 48 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ማስፈለጉን አመልክተው፤ ይህንን ወጪ ለመሸፈንም ከልማት አጋሮች በበጀት ድጋፍ መልክ 28 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር እርዳታና ብድር መገኘቱንም ጠቁመዋል።የተቀረው 20 ቢሊዮን ብር ደግሞ ከአገር ውስጥ ብድር ለመሸፈን መታቀዱንም ገልጸዋል።በጥቅሉ የጸደቀው በጀት የወረርሽኙን ስርጭት ለመግታት የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን ለማቅረብና ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል እንደሆነም አስታውቀዋል ።የጸደቀው ተጨማሪ በጀት በአጠቃላይ በአገሪቷ የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ እያስከተለ ያለውን ምጣኔ ሀብታዊ ጫና ለመቋቋም የሚያግዝ እንደሆነም አመልክተዋል ።አዲስ ዘመን ግንቦት 22 /2012 ዓ.ምበጋዜጣው ሪፖርተር
0
e77c8cdf844041ce5f3d8592548e431c
e77c8cdf844041ce5f3d8592548e431c
አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም የመልቀቅያ ደብዳቤ አስገቡ
ባለፈው ዓመት በሁለተኛው ዙር ወልዋሎን በመያዝ ከቡድኑ ጋር የአንድ ዓመት ቆይታ ያደረጉት አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ዛሬ ከክለቡ ጋር በስምምነት ለመመያየት የይልቀቁኝ ጥያቄ አቅርበዋል።በ2010 የውድድር ዓመት የካቲት ወር ላይ ወልዋሎ ዓ/ዩን በመረከብ በሊጉ እንዲቆይ ያስቻሉት አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ዘንድሮም ከክለቡ ጋር አብረው ቀጥለዋል። በዚህ ዓመት መጀመሪያ ቡድኑ መጥፎ አጀማመር ካደረገ በኃላም በተከታታይ ጨዋታዎች አሸንፎ ወደ ውጤት መንገድ በመመለስ ደረጃው ቢያሻሽልም ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች ደግሞ ዳግም ወደ ሽንፈት ተመልሷል። ያስተናገዳቸውን ሽንፈቶች ተከትሎም አሰልጣኙ ከአንዳንድ የክለቡ ደጋፊዎች ተቃውሞ ሲደርስባቸው መቆየቱ ይታወቃል።በ11ኛው ሳምንት ባህርዳር ከተማን ከጨዋታ ብልጫ ጋር ካሸነፈ በኃላ ይታዩ የነበሩትን ተቃውሞዎችን ጋብ ማድረግ ችለው የነበሩት አሰልጣኙ ከሜዳ ውጪ ያሉት በርካታ ያልተፈቱ ጉዳዮች በቡድኑ ውጤት ፣ ተነሳሽነት እና አጠቃላይ የቡድን መንፈስ ላይ ከባድ ተፅዕኖ ማሳደራቸውን በመግለፅ ከክለቡ ጋር በስምምነት ለመለያየት ጥያቄ አቅርቧል። በዚህም መሰረት ክለቡ በቀጣይ ቀናት የሚሰጠው ምላሽ ይጠበቃል። ወልዋሎ እስካሁን ካደረጋቸው አስራ ሁለት ጨዋታዎች አራት አሸንፎ ፤ አራት ጊዜ አቻ ወጥቶ በአምስት ጨዋታዎች ደግሞ ሽንፈት አስተናግዶ በዘጠነኛ ደረጃ ይገኛል።
1
9cd32f148d3b4109762bab983af9e8c8
f2326a0223223f1a2ce7c7445e3fc43a
ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ከ134 ሚ. ብር በላይ ማትረፉን አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ህዳር 29 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግብር ከፋዮች ያቀረቡትን 209 ሃሰተኛ ደረሰኞች በባለሙያዎች መርምሮ ውድቅ በማድረግ ከ134 ሚሊየን ብር በላይ የተጭበረበረ የመንግስት ገቢ እንዲከፈል ማድረግ መቻሉን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ገለጸ።በቢሮው የግብር እቅድና ጥናት የስራ ሂደት ሃላፊ አቶ አትንኩት በላይ ለኢዜአ እንደተናገሩት÷ በክልሉ ጠንካራና ታማኝ ግብር ከፋይ ማህበረሰብ ለመፍጠር በየደረጃው የማስተማርና ግንዛቤ የመፍጠር ስራ እየተከናወነ ነው።የግብር አሰባሰቡን በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ ከማድረግ ባለፈም ግብር ስወራና ማጭበርበርን ለመከላከል በተደረገው ጥረት ባለፉት ወራት 267 ግብር ከፋዮች ጥፋተኛ ሆነው መገኘታቸውን አስረድተዋል።ህገ ወጥ ደረሰኝ መጠቀም፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ደረሰኝ አለመቁረጥ፣ ገቢን አሳንሶ ማሳወቅ፣ ወጪን ማብዛትና ግብር ማጭበርበር የፈጸሟቸው ጥፋቶች መሆናቸውን ሃላፊው አመላክተዋል።ግለሰቦቹን በፈጸሙት ጥፋት ልክ በህግ ለመጠየቅ ምርመራ እየተደረገባቸው እንደሚገኝም ተናግረዋል።58 ግብር ከፋዮች ደግሞ ያጭበረበሩትን 8 ሚሊዮን 500 ሺህ ብር ለመንግስት ገቢ በማድረግ ጉዳያቸው በህግና አስተዳደራዊ ጉዳይ ታይቶ እንዲቀጡ ተደርጓል ብለዋል።የግብር ስወራና ማጭበርበርን ለመከላከል የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀው÷ ግብር መሰወር ሀገርን የመዝረፍ ወንጀል በመሆኑ ግብር ከፋዩ ህብረተሰብ ይህንን በመገንዘብ በሰራውና ባገኘው ገቢ ልክ የሚጠበቅበትን ግብር መክፈል እንዳለበት ማስገንዘባቸውን ኢዜአ ዘግቧል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
f2c0bc449c5ae0bcdc405424a9c58dc3
ef72dff1ea27dbe74a1b3e7754b1ae61
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ኮሮናን ለመከላከል እንዲያግዝ አምስት ሚሊዮን ብር ለገሰ
ከአሶሳ ዩኒቨርስቲ ግጭት ጋር በተያያዘ ሦሰት የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የአሶሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቋል ። በግጭቱ በቁጥጥር ሥር የዋለውን ግለሰብ “ታምሚያለሁ” በሚል ወደ መኖሪያ ቤቱ እንዲሄድ በመፍቀድ በግለሰቡና በፀጥታ ኃይሎች መካከል ውጥረት በመፍጠር የተጠረጠሩ ሶስት የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ሥር የዋሉት ።የአሶሳ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማደር አኑር ሙስጠፋ እንዳስታወቁት በከተማው የወረዳ ሁለት መደበኛ ፖሊስ አባላት ባልደረቦች የሆኑ ሶስት ግለሰቦች ማምሻውን ትጥቃቸውን ፈትተው በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡የፖሊስ አባላቱ በቁጥጥር ሥር የዋሉት በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ግጭት ተጠርጥሮ በቁጥጥር ሥር የዋለው ግለሰብ ላቀረበው የ”ታምሚያለሁ” ጥያቄ ጉዳዩ ከሚመለከተው የወረዳው አካል ትዕዛዝ ሳያገኙ በራሳቸው ፈቃድ ግለሰቡን ወደ መኖሪያ ቤቱ በመውሰዳቸው ነው፡፡የጸጥታ ሃይሎቹ ተጠርጣሪውን ወደ ህክምና ተቋም መውሰድ ሲገባቸው ወደ መኖሪያ ቤቱ መውሰድ እንዳልነበረባቸው ኮማንደር አኑር አስረድተዋል፡፡ግለሰቡም ወደ መኖሪያ ቤቱ በተወሰደበት ወቅት ክላሽንኮብ በማውጣት በፀጥታ ኃይሎች ላይ ጥቃት ለማድረስ ሙከራ ማድረጉን አስረድተዋል፡፡ይህንኑ ተከትሎ በከተማው በተወሰኑ ቦታዎች አለመረጋጋት ታይቶ እንደነበረ ጠቅሰው በአሁኑ ወቅት ግን የከተማው ሁኔታ በጸጥታ ሃይሎች እና በህብረተሰቡ ትብብር ወደ ነበረበት እንደተመለሰ አስታውቀዋል፡፡ (ኢዜአ)
0
eb3dd81e658dc09828548123725b4ca3
3c2c7c8071a72eea685ddeaee82d2b2e
በአዲስ አበባ 102 ህገ-ወጥ ሽጉጦችና ሌሎች የጦር መሳሪያዎች ተያዙ
በከተማው በአቦስቶ ፍተሻ ጣቢያ ከተያዙት የጦር መሳሪያዎች ውስጥ 8 ክላሾች፣ 7 ሽጉጦችና 32 ኋላ ቀር የጦር መሳሪይዎች እንደሚገኙበት የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አህመድ አላዲን ጀማል ገልጸዋል ።በተለየ መልኩ ለህገወጥ ጦር መሳሪያ ዝውውር ታቅዶ በተዘጋጀ አይሱዙ ተሽከርካሪ ከሻኪሶ ተጭነው ሀዋሳ ከዚያም አዲስ አበባ እንዲገቡ የታቀደ ቢሆንም በፍተሻ ጣቢያው መያዛቸውን አብራርተዋል ።ህገወጥ ጦር መሳሪያዎቹ በሀገሪቱ ሁከት እና ግርግር ለመፍጠር ጥቅም ላይ ሊውሉ እንደነበርም ነው ምክትል ኮሚሽነሩ ያስረዱት።የጦር መሳሪያዎቹ በፀረ ሰላም ሀይሎች እጅ ቢገቡ በዜጎች ሰላም እና ደህንነት ላይ የሚያደርሰውን አደጋ ከባድ ይሆን እንደነበር አመልክተዋል ፡፡ምክትል ኮሚሽነሩ በቀጣይ የሀገርን ሰላም ለማወክ የሚታትሩ አፍራሽ ኃይሎችን ሴራ ለማክሸፍ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የተጠናከረ ስራ እንደሚሰራ ገልጸዋል ።ህብረተሰቡም ፀረ ሰላም ሀይሎች እንቅስቃሴ ለመግታት ፖሊስ የሚያደርገውን ጥረት እንዲያግዝ መጠየቃቸውን የዘገበው ኢቢሲ ነው ።
0
b84c50a7ff0d0398b8957e74301bf831
4c2d854851afb26a0a021d790e13c121
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢትዮጵያ አዲስ አምባሳደር ሊሾሙ ነው
ዶናልድ ትራምፕ የዩናይትድ ስቴትስ 45ኛ ፕሬዚዳንት ሆነው ከተመረጡ ስድሥት ወራት ሆኗል።ትራምፕ ለፕሬዚዳንትነት የተመረጡት በአሜሪካ ታሪክ ከፍተኛ ክፍፍል ከታየባቸው የምርጫ ሂደቶች አንዱ በሆነው ነው።ትራምፕ የተወዳደሩትም የፖለቲካ ትርምስ በመፍጠር ዘዴ ነው። ይሁንና እስካሁን ባለው ጊዜ በፕሬዚዳንትነት ዐብይ ሊባል የሚችል ሥራ ሲያከናውኑ አልታየም።በቀድሞው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አስተዳደር ወቅት ለሥምንት ዓመታት ያህል የዋይት ሃውስ አስተዳደርን ተቆጣጥረው የቆዩት ዲሞክራቶች በበኩላቸው አዲሱ ሚናቸው ምን እንደሚሆን እያሠላሰሉ ናቸው።ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
0