query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
fe67ba06e717a91c553ba5b2e00c3a5b
fe67ba06e717a91c553ba5b2e00c3a5b
ዓለምቀፍ ተቋማት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ ያላቸው ተፅእኖ
ሰኔ ወር የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ መገደልን ተከትሎ በርካታ ዓለምቀፍ ተቋማት በኢትዮጵያ ስላለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት በተመለከተ የተለያዩ ሪፖርቶችና መግለጫዎችን አውጥተዋል። ከእነዚህ አንዱ 'Ethiopia Working Group' የተሰኘው የኢትዮጵያን ጉዳይ በቅርበት የሚከታተሉ ዲፕሎማቶችና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅት ወኪሎች ስብስብ ያወጣው መግለጫ ይገኝበታል።ይህን መግለጫና በአጠቃላይ ዓለምቀፍ ተቋማት የሚያወጧቸው መግለጫዎች በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ ስላላቸው ተፅእኖ በሚመለከት፣ ባለሙያዎችን ይዘናል።
1
4dd753d09bab4517b16eaee44800c13e
9ff53af9922a4491f91488633d7f8876
የአነስተኛና መካከለኛ ማምረቻ ኢንዱስትሪ ልማትን በማስፋፋት ፍትሃዊ፤ ዘለቄታዊና ተስማሚ የስራ እድል መፍጠር እንደሚገባ ተገለጸ
ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 08/2012ዓ.ም (አብመድ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ኢንዱስትሪ ፓርኩ ያለበትን ሁኔታ ለመመልከትና ወደ ኢንዱስትሪ ፓርኩ የገቡ አምራች ኩባንያዎች አፈጻጸማቸውን በተመለከተ ምልከታ አድርጓል፡፡ለሰራተኞች በሚከፈል ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም ማነስ ምክንያት የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ልማት ፓርክ ሊዘጋ እንደሚችል የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ልማት ፓርክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሕመድ ሰይድ ገልጸዋል፡፡ፓርኩ 2 ሺህ 147 ሰራተኞችን ያቀፈ ሲሆን ፣ በአንደኛው ሩብ አመት 628 ለሚሆኑ ወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር ታቅዶ 579 የሚሆኑ ወጣቶች ወደ ስራ መግባታቸው ተገልጿል።ይሁን እንጂ በደመወዝ ማነስና ተያያዥ ምክንያቶች በሩብ ዓመቱ 526ቱ ፓርኩን ለቅቀው እንደወጡ ኃላፊው አክለዋል፡፡‹‹የችግሩ አሳሳቢነት ፓርኩን ሊያዘጋው እንደሚችልና በፍጥነት የደመወዝና ጥቅማ ጥቅም ማሻሻያ ይደረግ ብለን ለሚመለከተው አካል ብናሳዉቅም ምላሽ አላገኘንም›› ብለዋል አቶ አህመድ፡፡
0
b002a50518e3ed44d844a8a40da84d2d
b002a50518e3ed44d844a8a40da84d2d
የአዳማ ከተማ ተጫዋቾች ወደ መደበኛ ልምምድ ተመልሰዋል
የአዳማ ከተማ ተጫዋቾች ያለፉትን ሶስት ወራት ደመወዝ ክፍያን ባለማግኘታቸው በትናንትናው ዕለት ልምምድ ማቋረጣቸውን መዘገባችን ይታወቃል።ከተጫዋች የደሞዝ ክፍያ ጋር ተያይዞ የሚቀርበው ጥያቄ ከሽረ ጨዋታ አስቀድሞ ተከፍሎ እንደሚጠናቀቅ ክለቡ ለሶከር ኢትዮጵያ የገለፀ ሲሆን ዛሬ ረፋድ ላይ ቡድኑ በተሟላ ሁኔታ መደበኛ ልምምዱን ሰርቷል። የፊታችን እሁድ ከስሑል ሽረ ጋር በሜዳው ለሚያካሂደው ጨዋታም በጥሩ መንፈስ እየተዘጋጀ መሆኑን ክለቡ ጨምሮ ገልጾልናል።የውድድር ዓመቱን ሁለተኛ አጋማሽ ከሜዳው ውጪ ባደረጋቸው ሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች የጀመረው አዳማ ከአቻ እና ሽንፈት ውጤቶች ለማገገም በ18ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ስሑል ሽረን አዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም ላይ እሁድ በ9:00 የሚያስተናግድ ይሆናል።
1
e624ef0f80690f50296f966cd3854eec
6a9443510479b0a2d4455b442315a1ab
የዩኒቨርሲቲዎች የመማር ማስተማር ስራ ሰላማዊና ውጤታማ ለማድረግ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታወቀ
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 14/2012 ዓ.ም (አብመድ) የሄፓታይተስ (የጉበት በሽታ) ምርመራ እና የሕክምና አገልግሎት ለማስፋትና ተደራሽ ለማድረግ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ10ኛ ጊዜ በኢትየጵያ ለ7ኛ ጊዜ የሚከበረው ዓለም አቀፍ ሄፓታይተስ ቀን ‘‘ከጉበት በሽታ ነፃ የሆነ ነገን እንፍጠር’’ በሚል መሪ ቃል ተከብሯል፡፡የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ደረጀ ዱጉማ (ዶክተር) በሰጡት መግለጫ ‘‘ኢትዮጵያ በሽታው በስፋት ተሰራጭቶ ከሚገኝባቸው ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን በ2017 (እ.ኤ.አ) የተሠራ የዳሳሳ ጥናት ያመለክታል’’ ብለዋል፡፡
0
156ef937026aaf3b4b44d34980dd74ba
11aadd1f53cf58a0966866838c0e9ebf
ኮቪድ-19 በደቡብ ሱዳን
በዩናይትድ ስቴትስ በአረጋውያን መጦሪያዎች ውስጥ የነበሩ 26ሺህ የሚሆኑ የዕድሜ ባለጸጎች፣ በኮቪድ-19 ሞተዋል። በአጠቃላይ በሀገሪቱ በቫይረሱ ምክንያት ከሞቱት ሰዎች ብዛት ወደ አንድ አራተኛው ይጠጋል ተብሏል።450 የሚሆኑ በአረጋውያን መጦርያዎች ውስጥ ይሰሩ የነበሩ ሰራተኞችም፣ በኮቪድ-19 ህይወታቸውን አጥተዋል።
0
a28ec22117879e1b7f367c5a4f0f6a58
0c2798bdf9f5c4a62e5b1140bb16fe1e
ከማል አካዳሚ ሁለተኛውን ማሰልጠኛ በወራቤ ከፍቷል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያን እና የጀርመን ወታደራዊ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ጉብኝት በሁርሶ ኮንቲጀት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ተካሄደ።የኢትዮጵያ አለም አቀፍ የስላም ማሰከበር ማሰልጠኛ ተቋም አዛዥ ተወካይ ኮሎኔል ታምራት አንዳርጌ እንደተናገሩት፥ የጉብኝቱ ትኩረት አዲስ የትራንስፖርት እና የጥገና ስራዎችን ለማቋቋም፣ ማሰልጠኛውን ዘመናዊነቱን ጠብቆ ለማደስ እና አገልግሎት መስጠት የሚችልበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ነው።የጀርመን ወታደራዊ አታች ኮሎኔል ቶማስ ሪበርሊንገ በበኩላቸው፥ ባደረግነው የመስክ ጉብኝት ቀጣይ ላቀድነው እና ለምንሰራቸው ስራዎቻችን ምቹ ሁኔታ ይፈጥርልናል ብለዋል።የጀርመን እና የኢትዮጵያ ወታደራዊ ትብብርም ተጠናክሮ ይቀጥላል ማለታቸውን ከኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ገፅ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
0
ccc706b5123699cbf1118e14d0dc156d
84cdf2d453153ee83e7b5b244bfefb1c
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች የሚጀመሩበትን ቀን ይፋ አደረገ፡፡
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 16፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለኢትዮጵያ 20ዓመት በታች የፕሪሚየር ሊግ እግር ኳስ ውድድር አሰልጣኞች የሙያ ማሻሻያ ስልጠና መስጠቱን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ከታህሳስ 14 እስከ 16 የቆየው ስልጠና የፌዴሬሽኑ ቴክኒክ እና ልማት ዳይሬክቶሬት መስጠቱ ታውቋል፡፡በሀገር ውስጥ ኢንስትራክተሮች የተሰጠው ስልጠና በንደፈ ሀሳብና በተግባር የተደገፈ ነበር ተብሏል፡፡በ2012 ከሚካሄደው የኢትዮጵያ ወጣቶች ፕሪምየር ሊግ ውድድር በፊት ለአሰልጣኞች ማነቃቂያ ለመስጠትና በቀጣይ ለሚታሰበው ከ20 ኣመት በታች የአፍሪካ ውድድር በየክለቡ የሚገኙ ወጣቶችን ብቁና ዝግጁ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተነግሯል፡፡በዚህ ስልጠና ላይ 17 ክለቦች መሳተፋቸውን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
764511e8cf56b7de45c7b2ec51dd6952
19ecadfaf1c8bb7f8d6e24abfe4f95d3
ነዋሪነታቸውን በአሜሪካ ያደረጉት ዶክተር አስረሱ ምስክር ለእምቦጭ አረም ማስወገድ ዘመቻ የ800 ሺህ ብር ቁሳቁሶችን ለገሱ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድና ቀደማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ዓለም ዓቀፍ የደም ልገሳ ቀንን በማስመልከት ደም ለገሱ፡፡ በኢትዮጵያ ለ16ኛ ጊዜ የሚከበረው ዓለም ዓቀፍ የደም ልገሳ ቀንን በማስመልከት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ደም ለግሰዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኅብረተሰቡ በፈቃደኝነት ላይ የተመሠረተ ነፍስ አድን ስጦታ ለማበርከት እንዲሳተፍ ጥሪ ማቅረባቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ባሳለፍነው ሰኔ 7/ 2011 ዓ.ም የተከበረውን የዘንድሮውን ዓለም ዓቀፍ የደም ልገሳ ቀን ሩዋንዳ ማስተናገዷን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡
0
36d13179e11b1bb2e95d89a2ddd11d1a
36d13179e11b1bb2e95d89a2ddd11d1a
የሰንደቅ ዓላማ ቀን መከበር ለአገሪቱ ህዳሴ መፋጠን ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፤ መስከረም 19/2005 (ዋኢማ) – የሰንደቅ አለማ ቀን በዓልን ስናከብር እስካሁን የተፈጠረውን ልማት፣ ዲሞክራሲና ሰላም በማስቀጠል የኢትዮጵያን ህዳሴ ለማረጋገጥ የሚያስችል መሰረት በመጣል እንደሚሆን በአዲስ አበባ አስተዳደር የሴቶች ፌዴሬሽን አስታወቀ። ስድስተኛውን የሰንደቅ ዓላማ ቀን አከባበርን አስመልክቶ ለሴቶች በተዘጋጀ የውይይት መድረክ የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ብዙዓለም ገበየሁ እንደገለጹት ወጣቱ የህብርተሰብ ክፍል ለሰንደቅ ዓላማ ክብርና ቀጣይነት የሚኖረው ሃላፊነት የጎላ ነው።ስድስተኛው ብሄራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን የብዝሃነታችን፣ የአንድነታችንና የህዳሴያችን መገለጫ ነው!” በሚል መሪ ቃል እንደሚከበር የገለጹት ወይዘሮ ብዙዓለም ወጣቱ ትውልድ ይህንን ሃላፊነቱን ለመወጣት በትምህርትና በስራ ፈጠራ ራሱን መቀየር ይጠበቅበታል ብለዋል። የውይይቱ ዋና ዓላማ ሴቶች ስለ ስንደቅ ዓላማ ያላችውን ግንዛቤ ለማጠናከር ያለመ እንደሆነም ገልጸዋል። ፕሬዚዳንቷ አያይዘውም ከአጠቃላይ የህብርተሰባችን ክፍል ግማሹን ቁጥር የሚይዙት ሴቶች የሰንደቅ ዓላማ እሴቶችን በማወቅ፣ በመጠበቅና ተግባራዊ በማድርግ ወሳኝ ሚና እንዳላቸው ተናግረዋል። የአዲስ አበባ ሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ቢሮ ኋላፊ ወይዘሮ ዛይድ ተስፋየ በበኩላቸው ውይይቱ የሰንደቅ ዓላማ ምንነት፣ እሴትና ፋይዳ የተረዳ የህብርተስብ እንዲኖርና በዕውቀት ላይ የተመስረተ የሰንደቅ ዓላማ ፍቅር እንዲጎለብት ለማድረግ ያግዛል ብለዋል። በዓሉም መስከረም 13/2006 ዓ.ም. በመላ አገሪቱ ይከበራል፡፡
1
9dcc722f5715e22807240fd0dd16763b
c537ed4c322bee5c502e7b2a27cae1f8
የከተማ አስተዳደሩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት አዳዲስ ሹመቶችን አፀደቀ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የግብር ይግባኝ ሰሚ ኮሚሽንን እንደገና ለማቋቋም የወጣውን ደንብ አፀደቀ፡፡በዚህም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለንግዱ ማህበረሰብ ቅሬታ አፋጣኝ ምላሽ ለመሥጠት እንዲያስችል የይግባኝ ሰሚ ኮሚሽን እንደገና ለማቋቋም የሚያስችል ደንብን ነው ያጸደቀው፡፡እንደገና የተቋቋመው የይግባኝ ሰሚ ኮሚሽን ተገልጋዮች ከግብር አገልግሎት ጋር በተያያዘ ፈጣን ምላሽ እንዲያገኙ ከማስቻሉም በላይ ግብር ከፋዩን የሚያጉላሉ አሠራሮችን በማስቀረት ከወቅቱ ጋር የሚሄድ የአደረጃጀት ለውጥም አድርጓል፡፡በመጨረሻም የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ የይግባኝ ሰሚ ኮሚሽን ዝርዝር መመሪያ የአቃቤ ህግ ቢሮ እንዲያዘጋጅ እና የታክስ አሰባሰብ እና ትመና ላይ ያለውን ቅሬታ ለመቅረፍ ኮሚሽኑ በፍጥነት ወደ ሥራ እንዲገባ ወስኗል ነው የተባለው፡፡ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከመርካቶ እና አከባቢው ግብር ከፋይ ነጋዴዎች ጋር በተወያዩበት መድረክ ላይ ከተነሱ ቅሬታዎች መካከል አንደኛው የታክስ ትመና ሥርዓቱ ላይ ያለው ቅሬታ እንደነበር ይታወሳል፡፡ (ምንጭ፡-የከንቲባ ጽህፈት ቤት)
0
226e40df492193c599c85ecffa345e8d
226e40df492193c599c85ecffa345e8d
የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ፎረም እንዲቋቋም ተወሰነ
በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ፎረም ለሟቋቋም ውሳኔ ላይ ተደረሰ ። የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ)፣ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራሮች በዛሬው እለት በጋራ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው ይህ የተገለፀው።የጋራ መግለጫውንም የኦዲፒ ምክትል ሊቀ መንበርና የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ፣ የኦፌኮ ሊቀ መንበር ዶክተር መረራ ጉዲና እና የኦነግ ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ናቸው የሰጡት።በመግለጫቸውም የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ፎረም እንዲቋቋም መወሰኑን ያስታወቁ ሲሆን፥ የፎረሙ መቋቋምም በየጊዜው ተመሳሳይ ውይይት ለማድረግ የሚያስችል መሆኑን ገልፀዋል።በፓርቲዎች መካከል ችግር ካጋጠመም ችግሩን በመደማመጥ እና በውይይት ለመፍታት የሚያስችል መሆኑንም ነው ያስታወቁት።የኦዲፒ ምክትል ሊቀ መንበርና የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ በመግለጫቸው አክለውም፥ መንግስት የህግ የበላይነትን ለማስከበር እየሰራ መሆኑን በመግለጽ፤ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ህዝቡ ድጋፍ እንዲያደርግ ጠይቀዋል።ኦሮሚያ ክልልን የብጥብጥ አውድማ ለማድረግ ሴራዎች እየተጠነሰሱ መሆኑን የገለጹት አቶ ለማ፥ የፖለቲካ ፓርቲዎችም ይሁን ህዝቡ ይህንን በንቃት መመልከት እንዳለበት መልእክት አስተላልፈዋል።እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ደግሞ ከሌሎች ጊዜያት በተለየ መልኩ በጋራ መቆም ወሳኝ መሆኑንም ነው ያስታወቁት።የኦፌኮ ሊቀ መንበር ዶክተር መረራ ጉዲና በበኩላቸው፥ አሁን የተመዘገበው ድል በእልህ አስጨራሽ መስዋእትነት የተገኘ በመሆኑ፤ የወጣቱ እና የህዝቡ እንድነት መጠናከር አለበት ብለዋል።የፖለቲካ ፓርቲዎችም የህዝቡን ጥቅም ለማስጠበቅ ሲሉ አንድነታቸው መጠናከር አለበት ያሉት ዶክተር መረራ፥ በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ያለው ልዩነትም በውይይት መፈታት እንዳለበት ገልፀዋል።የኦነግ ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳም፥ የህዝብን ችግር መቅረፍ የሚቻለው አንድነትን በማጠናከር እንደሆነ በመግለጫው ላይ ተናግረዋል።መዋሃድ የሚችሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንዲዋሃዱ፤ መዋሃድ የማይችሉ ደግሞ እርስ በእርስ በመተባበር የህዝቡን ጥቅም ለማስጠበቅ በጋራ መስራት ወሳኝ መሆኑንም ጠቅሰዋል።አቶ ዳውድ አያይዘውም፥ መንግስት የህግ የበላይነትን በሚያስከብርበት ጊዜ እኛም የሚጠበቅብንን ኃላፊነት እንወጣለን ብለዋል።(ኤፍቢሲ)
1
2f4fc88aad27d18cd39eda0235a57a6c
20e6d6f59e9cad536ce3e9d90e250f01
የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በአካባቢ ጥበቃ ላይ አዎንታዊና አሉታዊ ተጽዕኖ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃገሪቱ ከፍተኛ የዝናብ ስርጭት በሚያስከትለው የጎርፍ አደጋ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እንዳይባባስ ተጋላጭ የሆኑ ተፋሰሶች የቅድመ መከላከል ስራቸው በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አሳሰቡ።የተፋሰሶች ከፍተኛ ምክር ቤት 7ኛ መደበኛ ስብሰባ በምስል ተደግፎ ተካሄዷል።የምክር ቤቱ ሰብሳቢ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ እንደተናገሩት፥ ለጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎችን በመለየት እና የቅድመ መከላከል ስራዎችን በፍጥነት ማከናወን ይገባል።በጎርፍ ምክንያት የሚከሰተው አደጋ ኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመግታት የተጀመረውን ሃገራዊ ጥረት በእጅጉ እንደሚፈታተነው አስረድተዋል።ከፊት ለፊት የሚገጥሙ ውስብስብ ችግሮችን አስቀድሞ በቅድመ መከላከል ስራዎች በሚገባ መመከት የሚቻልበትን አቅም ሙሉ በሙሉ በመጠቀም የማህበረሰቡን ግንዛቤ ጎን ለጎን ማጎልበት ይገባልም ነው ያሉት።የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በበኩላቸው፥ የቅድመ መከላከል ስራዎች መካከል የወንዝ አቅጣጫ አመራር እና የጎርፍ መከላከል ዳይክ ስራና ጥገና እየተከናወኑ መሆኑን አስረድተዋል።የተጠናከረ የግድብ አስተዳደር እና የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎችን ደረጃ የማሳደግ ስራዎች በመከናወን ላይ እንደሆኑም ጠቁመዋል።በመጨረሻም ከክልሎች ጋር በመቀናጀት የኮቪድ-19 ወረርሽኝን አሳሳቢነት ከግንዛቤ በማስገባት፤ ከፍተኛ የጎርፍ ስጋት የተደቀነባቸውን አካባቢዎች ቅድሚያ በመስጠት ወጪ ቆጣቢ በሆነ አግባብ የቅድመ መከላከል ስራዎች እንዲጠናቀቁ ምክር ቤቱ አቅጣጫ አስቀምጧል።
0
58149b6afc53701a06af925b9583c0ae
58149b6afc53701a06af925b9583c0ae
የደቡብ ኮሪያ መንግስት በሀገሪቱ የተስፋፋውን ፆታዊ ጥቃትን ለማስቆም እሰራለሁ ብሏል
የደቡብ ኮሪያ መንግስት በሀገሪቱ የተስፋፋውን ፆታዊ ጥቃትን ለማስቆም የሚያስችል ጠንካራ ህግ እንደሚያወጣ ቃል ገብቷል፡፡በአለም ላይ አሁን አሁን ፆታዊ ጥቃት እየበረታ መጥቷል፡፡በተለይ ደግሞ በአሜሪካው በሆሊውድ የፊልም ኢንዱስትሪ ትልቅ ስምን የተጎናፀፉት የፊልም ተዋናዮች የዚህ ድርጊት ሰለባ ናቸው፡፡በአለማችን በፆታዊ ጥቃት ድርጊት ሴቶች በአብዛኛው የጥቃቱ ሰለባ ይሁኑ እንጅ ህፃናት እና ወንዶችም የዚሁ ጥቃት አካል ናቸው፡፡ፆታዊ ጥቃት ከተስፋፋባቸው ሀገራት ውስጥ ደግሞ ደቡብ ኮሪያ አንዷ ስትሆን የሀገሪቱ ዜጎች ይህንን ድርጊት ለማስቆም በአደባባይ ወጥተው በአለም የሴቶች ቀን ላይ አውግዘዋል፡፡የሀገሪቱ መንግስት ፆታዊ ጥቃትን ለማስቆም ጠንካራ የሚባል ህግ እና ቅጣቶችን እንዳወጣ ነው የተነገረው፡፡በተለይ ደግሞ ሃገሪቱን እያስተዳደረ በሚገኘው የዴሞክራቲክ ፓርቲ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰዎች ላይ ያነጣጠረውን ፆታዊ ጥቃት ለመቃወም ሲባል ጠንካራ ህግ እንደተላለፈ ነው የተገለፀው፡፡የደቡብ ኮሪያ የስነ ፆታ እና እኩልነት ሚኒስትር ቻንግ ሀይዋን ባክ በሲኦል የአለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አስመልክቶ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በሀገሪቱ እየተካሄደ ያለው ፆታዊ ጥቃት ሊያበቃ ይገባል በማለት በተለይ ሴቶች ከዚህ በላይ በእንደዚህ አይነት አፀያፊ ድርጊት ሰለባ ሊሆኑ አይገባም ብለዋል፡፡ቻንግ አያይዘውም ፆታዊ ጥቃትን ለመቃወም የተቋቋመውን አለም አቀፉን የሚ ቱ ዘመቻ ቡድንን በደቡብ ኮሪያም በማስፋት እና በማቀንቀን ይሰራል ነው ያሉት፡፡የደቡብ ኮሪያ መንግስት ፆታዊ ጥቃትን ለማስቆም አሁን ላይ ይበጃሉ ያላቸውን ህጎች እያወጣ ይገኛል፡፡በዚህም በማንኛውም የመንግስት ተቋማትም ሆነ የግል ድርጅቶች ለፆታዊ ጥቃት ያጋልጣሉ ያላቸውን ጉዳዮች የለየ ሲሆን ከሀገሪቱ የሰራተኛ ሚኒስቴር ጋርም በጋራ እንደሚሰራ ነው የገለፀው፡፡በደቡብ ኮሪያ የተስፋፋውን ፆታዊ ጥቃትን ለማስቆምም ሁሉም ደቡብ ኮሪያዊያን በጋራ መቆም እንደሚገባም የሀገሪቱ መንግስት ጥሪ አቅርቧል፡፡/ሮይተርስ/
1
4d19163409877d9aa132807af2288913
893a27ce24d391c21ba00b3aec0cfedc
በቀጣዩ ሳምንት 400 ኢትዮጵያውያን ወደ እስራኤል ይመጣሉ ሲሉ ኔታናሁ ገለጹ
ዛሬ መጋቢት 20/2012 በአዳማ ከተማ ባሉ ጎዳናዎች ‹‹ከአሁን ሰዓት ጀምሮ በከተማው ውስጥ አንገብጋቢ ካልሆነ በስተቀር እንቅስቃሴ ማድረግ ተከልክሏል›› የሚሉ ማስታወቂያዎች እየተነገሩ መሆኑን ነዋሪዎች ለአዲስ ማለዳ ተናገሩ።የከተማ አስተዳደሩ ትልልቅ የድምጽ ማጉያዎችን በጫኑ መኪኖች በአማርኛ እና በኦሮሚኛ ቋንቋዎች በዋና ዋና ጎዳናዎች ማስታወቂያውን እያሰራጨ መሆኑን ገልጸዋል።‹‹በየሰፈሩ የበሽታው ምልክቶች የታየበት ሰው የሚጠቆምበት ትስስር ተዘርግቷል፣ ጥቆማ ሲኖርም አንቡላንሶች በፍጥነት ይመጣሉ›› ያሉት አንድ ነዋሪ ‹‹ተጠርጥረው ማቆያ ከገቡ ሰዎች ጋር ግንኙነት የነበራቸው ጓደኞቼም ራሳቸውን አግልለው ቆይተዋል ብለዋል። ‹‹የተገለሉት ሰዎች ነጻ መሆናቸው እንደተነገረ ነው ከቤታቸው የወጡት›› ሲሉም አክለዋል።በከተማው ባሳለፍነው ሳምንት እጅ መታጠብ እና አካላዊ ርቀትን መጠበቅ የተመከለቱ ማስታወቂያዎች ሲነገሩ መቆየታቸውን የገለፁት ሌላኛው ነዋሪ ከዛሬ ጀምሮ ግን ከቤት አትውጡ የሚሉ መልክቶች መነገር ጀምረዋል ብለዋል። እኚሁ ምንጫችን እንደገለፁት ከተማዋ ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመዝጋት ውሳኔዎች ባይኖሩም እቅስቃሴዎችን ለመቀነስ የታሰበ ይመስላል ሲሉ ተናግረዋል።አዲስ ማለዳ ወደ ከንቲባ ጽህፈት ቤት በተደጋጋሚ ብትደውልም ሳይመለስ ቀርቷል፡፡ በአዳማ ከተማ ሶስት ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።
0
b6a3e10c8eebc5d6cb937a423f59e73a
b6fe623b91102303327c761905f27a65
ፕሪሚየር ሊግ ፡ የሸገር ደርቢ በቅዱስ ጊዮርጊስ አሸናፊነት ተጠናቀቀ
በቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር አዘጋጅነት የሚካሄደው የክቡር ይድነቃቸው ተሰማ መታሰብያ አመታዊ የታዳጊዎች ውድድር ዛሬ በአዲስ አበባ ስታድየም ፍፃሜውን አግኝቷል፡፡ ዘንድሮ ለ10ኛ ጊዜ የተካሄደው ውድድር በመንግስቱ ልጆች አሸናፊነት ዛሬ ረፋድ ተገባዷል፡፡በመጀመርያ ለደረጃ በተካሄደው ጨዋታ የአሰላ ልጆች አቢሲንያን 2-1 በማሸነፍ 3ኛ ደረጃ ማግኘታቸውን ሲያረጋግጡ ቀጥሎ በተካሄደው የፍፃሜ ጨዋታ የመንግስቱ ልጆች አፍሮ ፅዮን ኮንስትራክሽንን 1-0 በማሸነፍ የዋንጫ ባለቤት ሆኗል፡፡ከፍተኛ ውጥረት በነበረው ጨዋታ ከፍተኛ የመሸናነፍ ፉክክር የታየ ሲሆን የመንግስቱ ልጆችን የድል ግብ ዮሴፍ ታደሰ በ25ኛው ደቂቃ ከመረብ አሳርፏል፡፡ ከጨዋታው ፍፃሜ በኋላ ለውድድሩ ኮከቦች እና አሸናፊዎች ሽልማት የተበረከተ ሲሆን የመንግስቱ ልጆች አሰልጣኝ መንግስቱ አበበ በኮከብ አሰልጣኝነት ተመርጠዋል፡፡ በኮከብ ተጫዋችነት ደግሞ የአሰላ ልጆች አማካይ ኄኖክ ገብረህይወት ተመርጧል፡፡ ኄኖክ ወደፊት ድንቅ አማካይ እንደሚሆን ተስፋ የሚሰጥ እንቅስቃሴ ሲያሳይ ተስተውሏል፡፡ለ10ኛ ጊዜ የተካሄደው ውድድር 100 ተጫዋቾችን ለቅዱስ ጊዮርጊስ የታዳጊዎች አካዳሚ ያስመረጠ ሲሆን እንደከዚህ ቀደሙም በኢትዮጵያ ክለቦች የሚጫወቱ በርካታ ባለተሰጥኦ ተጫዋቾችን ያበረክታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
0
ed22f3a375a377abf6bd007d6f568bab
9406d53eb2dc5cc2c8f09e4fdbb005cb
የኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በህዳሴ ግድብ ዙሪያ በዋሽንግተን እየተወያዩ ነው
የኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና የግብፅ ከፍተኛ የሚኒስትሮች ስብሰባ በስኬት መጠናቀቁ ተገልጸዋል፡፡ለሁለተኛ ጊዜ በአዲስ አበባ የኢትዮጵያ፣ የሱዳን እና ግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፤ የውሃ፣ መስኖና ኢኔርጂ ሚኒስትሮች እንዲሁም በሀገራት የደህንነት ሀላፊዎች የሚመራውና ትኩረቱን በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያደረገው የሶስትዮሽ የጋራ ስብሰባ በስኬት መጠናቀቁ ተገልጿል።የሃገራቱ የውሀ ሀብት እንዲሁም ሌሎች ሀላፊዎች በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ከአንድ አመት በላይ ያደረጉት ውይይት ትናንት በስኬት መጠናቀቁን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ሃገራቱ የሶስትዮሽ መሠረተ ልማት ፈንድ ለማቋቋም፣ የህዳሴ ግድብ አሞላልን የሚያጠና ብሔራዊ ገለልተኛ የአጥኝዎች ቡድን ለማቋቋም እና ለአማካሪ ድርጅቱ ጥያቄና አስተያየት ለማቅረብ እንደተስማሙም ተገልጸዋል።የሀገራቱ መጀመሪያው የሶስትዮሽ ስብሰባ ከአንድ ወር በፊት በሱዳን ካርቱም መካሄዱ ይታወሳል።
0
449f8061292fac1966881c4457cf602e
ca86e1c9fbb8db4093cf5f3c7a41f843
የትግራይ ብልፅግና መሪዎች በሀገሪቱ የተለያዩ ከተሞች ከህዝብ ጋር እየተነጋገሩ ነው
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማና የእሥራኤሉ ጠቅላይ ሚንስትር ቤንጃሚን ነታንያሁ (Benjamin Netanyahu) በዛሬው እለት ዋሽንግተን ላይ ኦባማ “በእጅጉ አሳሳቢ እየሆነ የመጣ” ሲሉ በገለጹት የመካከለኛው ምሥራቅ የጸጥታ ሁኔታ ዙሪያ እየተነጋገሩ ነው።ወጣ ገባው የታየበት ግንኙነት ያላቸው ሁለቱ መሪዎች ለመጨረሻ ጊዜ ተገናኝተው ከተወያዩ ከአንድ ዓመት በላይ ሆኗቸዋል። በሌላ በኩል ያሁኑ የNetanyahu የዋይት ሃውስ ጉብኝት ዩናይትድ ስቴትስና ሌሎች አምስት ኃያላን መንግስታት በቴሕራን የኒዩክሌር ቅምመማ ፕሮግራም ዙሪያ ከኢራን ጋር ስምምነት ካደረጉ ወዲህ የመጀመሪያው ነው።ኬን ብረድሚየር (Ken Bredemeier) ያጠናቀረውን የዚህን አጭር ዘገባ ዝርዝር አሉላ ከበደ አቅርቦታል። የድምጽ ፋይሉን ያዳምጡ።
0
edbccc529a710bcfb3327df4f0317adb
e2899ba570f41af3c44c1eb3270e1804
ኢ/ር ታከለ ኡማ ከወሎ ሰፈር—ኡራኤል ያለውን የመንገድ ግንባታ ተመለከቱ
የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ በመድናዋ ባህል፣ ኪነ-ጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ ስር የሚገኙ የኪነ ጥበብ ተቋማት ላይ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ምክትል ከንቲባው ለረዥም ጊዜያት ተቋማዊ ችግር ያለባቸውን፣ ከይዞታ ጋር የተያያዘ ችግር መፍትሄ ያልተሰጣቸውን እና ፈፅመው በመረሳት እድሳት ሳይደረግላቸው የቆዩ ቴአትር ቤቶችን ከከተማ አስተዳደሩ የካቢኔ አባላት እና አንጋፋ የዘርፉ ባለሞያዎች ጋር በመሆን ነው የጎበኙት፡፡በመጀመርያ ከስምንት ዓመት በፊት የድሮ ህንፃው የፈረሰውን የራስ ቴአትር ቤትን የጎበኙ ሲሆን፣ የቀድሞ ይዞታው በመንገድ ግንባታ ምክንያት የተጣበበው የራስ ቴአትር የከተማ አስተዳደሩ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ እንዲገነባ በመልሶ ማልማት ወደ መሬት ባንክ ገቢ የተደረገው እና በተለምዶ አሜሪካ ጊቢ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ 4500 ካሬሜትር ቦታ ለዚሁ ማዕከል ግንባታ እንዲውል ወስኗል፡፡ጉብኝታቸውን በመቀጠልም ለአፍሪካ የመጀመርያ የሆነው እና በርካታ የቴአትር ባለሞያዎችን ያፈራውን የሃገር ፍቅር ቴአትር ቤትን ጎብኝተዋል፡፡በዚህም የቴአትር ቤቱን ይዞታዎች በማሻሻል ታሪካዊ ቅርፁን ሳይቀይር ተጨማሪ አዳዲስ የማስፋፊያ ግንባታዎች እንዲደረጉም ተወስኗል፡፡በመቀጠልም የግንባታ ሂደቱ በውል ወሳጅ ተቋራጭ ምክንያት የተጓተተውን የህፃናት እና ወጣቶች ቴአትር ቤትን በመጎብኘት ቴአትር ቤቱ በፍጥነት ግንባታው እንዲጠናቀቅ እና አገልግሎት መስጠት እንዲጀምር አሁን ያለውን ተቋራጭ ውል በማፍረስ ከሌላ ተቋራጭ ጋር አዲስ ውል እንዲፈራረም ተወስኗል፡፡በመጨረሻም ኢንጅነር ታከለ ኡማ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጥበባት ኮሌጅን ጎብኝተዋል፡፡ በዚህ ጉብኝታቸውም በቴአትር እና የስነ ጥበብ ዲፓርትመንቶች ላይ ያለውን የመማሪያ ህንፃ እና የመሠረተ ልማት ችግር በሚቀረፍበት ሁኔታ ላይ ከባለሞያዎች እና የዩኒቨርሲቲው አመራሮች ጋር ተወያይተው አቅጣጫም መስጠቱን ከከንቲባ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
30632a8d87341beb8bcffbbd66fd1487
30632a8d87341beb8bcffbbd66fd1487
ፍርድ ቤቱ አቶ ልደቱ አያሌው መከላከያ ማስረጃ እንዲያቀርቡ ብይን ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው በተከሰሱበት ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት ወንጀል መከላከያ ማስረጃ እንዲያቀርቡ ፍርድ ቤቱ ብይን ሰጠ። የኦሮሚያ ከልል የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ባለፈው ቀጠሮ የተሰማውን የዐቃቤ ህግ ምስክር ማስረጃን መርምሮ ብይን ለመስጠት ለዛሬ በያዘው ተለዋጭ ቀጠሮ መሰረት ተሰይሟል፡፡ በዚህ መሰረት ፍርድ ቤቱ አቶ ልደቱ በተከሰሱበት ወንጀል ዐቃቤ ህግ ያሰማቸውን ምስክሮች መከላከል የሚያስችል የመከላከያ ማስረጃ ካላቸው እንዲያቀርቡ ለህዳር 16 ቀን 2013 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ፍርድ ቤቱ ለአቶ ልደቱ በዚህ ክስ የ100 ሺህ ብር ዋስትና መፍቀዱ የሚታወስ ነው። ህገ መንግስቱን በኃይል ለማፍረስ በማሰብ የሸግግር መንግስት ሰነድ ማዘጋጀት ወንጀል ክስ ላይም አቶ ልደቱ አያሌው የጤና ሁኔታቸው አስጊ ደረጃ ላይ መሆናቸውን ገልጸው የሃኪም ማስረጃ በማቅረብ የጠየቁት የዋስትና ጥያቄን መርምሮ ትዕዛዝ ለመስጠት የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ ምድብ ችሎት ለህዳር 18 ቀን 2013 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠቱ ይታወሳል። በታሪክ አዱኛ
1
9359e74055873116ec3449868ed5bf88
aa5f1709aebe666db9b6c4813e52da8f
የቅዱስ ጊዮርጊስ ወጣት ተጫዋች በውሰት ወደ ደቡብ ፖሊስ አምርቷል
በጅማ አባ ቡና በውሰት ከውድድር ዘመኑ አጋማሽ ጀምሮ የቆየውና ምርጥ አቋሙን ያሳየው ኄኖክ ካሳሁን ከአዳማ ከተማ ጋር መለያየቱን ተከትሎ ወደ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አምርቷል፡፡ የቀድሞው የደደቢት አማካይ ክለቡን የለቀቀው አሸናፊ ሽብሩን ክፍተት ይሸፍናል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ሞገስ ታደሰ ሌላው ለቡድኑ የፈረመ ተጫዋች ነው፡፡ ሲዳማ ቡናን ለቆ ያለፉትን ሁለት አመታት በአዳማ ከተማ ያሳለፈው ሞገስ ወደ ድሬዳዋ ከተማ ለማምራት ተስማምቶ የነበረ ቢሆንም ሳይፈርም ቀርቶ ወደ ኤሌክትሪክ አምርቷል፡፡ በተጠናቀቀው የውድድር አመት በተከላካይ መስመር ላይ እጥረት የነበረበት ኤሌክትሪክ በሁለገቡ ተከላካይ አማራጩን ያሰፋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ኤሌክትሪክ ሁለቱ ተጫዋቾችን ከማስፈረሙ በፊት ጥላሁን ወልዴ እና ዮሀንስ በዛብህን ያስፈረመ ሲሆን አሸናፊ ሽብሩ ፣ ዳዊት እስጢፋኖስ ፣ አሳልፈው መኮንን እና ኢብራሂም ፎፋና ከክለቡ የለቀቁ ተጫዋቾች ናቸው፡፡
0
1d27812ee58d42fddda028a60a2b4ac3
214de985550f8ecef0c75483e7c076e9
ወይዘሮ ሙፈርያት ካሚል የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ሆነው ተመረጡ
ሴቶች በሰላምና በግጭት አፈታት ላይ ያላቸውን ሚና ለማጎልበት የተጠናከረ ሥራ መሥራት እንደሚገባቸው በዛሬው ዕለት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተካሄደው ውይይት ተገለጸ ።የሰላም ሚኒስቴርና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጋራ ሆነው ባዘጋጁት የሴት አፈጉባኤዎች መድረክ ላይ እንደተገለጸው ሴቶች በአገሪቱ ሰላምና ግጭት አፈታት ላይ ያላቸውን ሚና ይበልጥ ለማጎልበት እንደሚሠሩ ገልጸዋል ።በውይይት መድረኩ ላይ በዘጠኝ ክልሎች፣በሁለት ከተሞች ከወረዳ እስከ ክልልና ከተማ ምክር ቤቶች ውስጥ እያገለገሉ የሚገኙ አፈጉባኤዎች ተገኝተዋል ።ሴቶች ግጭትን በመፍታት ረገድና የሰላም እሴትን በመገንባት ረገድ ያላቸውን መሪ ሚና እንዴት ማሳደግ እንዳለባቸው የሚያሳይ ጥናታዊ ጽሑፍ በወይዘሮ ሙባ መሐመድ ቀርቧል ።ሴት አፈጉባኤዎችን ያሳተፈው ይህ ጉባኤ “ ሴት አፈጉባኤዎች ለሰላም” በሚል መሪ ቃል ነው የተካሄደው ።በመድረኩ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት አፈጉባኤ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ኬሪያድ ኢብራሂም ተገኝተዋል ።
0
89c9a475f91c87c7d3fdf2259d2f0760
3c4442b5f1b5eb6e64765c81e798511c
በኮቪድ 19 የተያዘ ሰው እንደተገኘባቸው ይፋ ያላደረጉ ሀገራት እነማን ናቸው?
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ተጨማሪ አንድ ሰው መገኘቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል። በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ የሚገኝበት ሰው ከተገኘ ወዲህ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ አንድ ተጨማሪ ሰው መገኘቱን ተከትሎ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 12 ደርሷል። ታማሚው የ34 ዓመት ኢትዮጵያዊ ሲሆን፥መጋቢት 10 ቀን 2012 ዓ.ም ከዱባይ ወደ ሀገር ውስጥ የገባ መሆኑን ዶክተር ሊያ ተናግረዋል። ግለሰቡ የህመም ምልክት የነበረው በመሆኑ መጋቢት 13 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ ጤና ተቋም መሄዱ ተመላክቷል። ለህክምና የሄደበት ተቋም ለኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሪፖረት በማድረጉ ግለሰቡ በተደረገለት የላብራቶሪ ምርመራ በቫይረሱ መያዙ ተረጋግጧል ነው ያሉት ሚኒስትሯ። በአሁኑ ወቅት ታማሚው በለይቶ ማቆያ ውስጥ የህክምና ክትትል እየተደረገለት ሲሆን፥ ጤንነቱ በመልካም ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል። ከታማሚው ጋር የቅርብ ግንኙነት የነበራቸው 15 ሰዎችን ለማግኘት እየተሰራ መሆኑንም ዶክተር ሊያ ጠቁመዋል። በ ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!https://t.me/fanatelevision
0
4cda1b206635b72ad3e87ab1e4f10df1
4cda1b206635b72ad3e87ab1e4f10df1
​የቴዲ አፍሮ ኮንሰርት ከመንግሥት ዕውቅና አላገኘም
የካቲት 26 ቀን 2008 ዓ.ም. እንዲካሄድ ዕቅድ ተይዞለት የነበረው የድምፃዊ ቴዲ አፍሮ (ቴዎድሮስ ካሳሁን) ኮንሰርት፣ እስካለፈው ዓርብ ድረስ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዕውቅና አላገኘም፡፡ኮንሰርቱን ያዘጋጀው ሐበሻ ዊክሊ ፕሮሞሽን ድርጅት ጉዳዩ በቀጥታ ከሚመለከተው የከንቲባው ጽሕፈት ቤት ምላሽ ባለማግኘቱ፣ ቅሬታውን ለመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ቢያቀርብም፣ ምላሽ ግን አለማግኘቱን አስታውቋል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ሥር የሚገኘው የሰላማዊና ሕዝባዊ ስብሰባዎች ፈቃድ ክፍል፣ ኮንሰርቱን ለማካሄድ ለቀረበለት ጥያቄ ግልጽ ምላሽ ባይሰጥም፣ ኮንሰርቱ እንዳይካሄድ መከልከሉን ግን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ሐበሻ ዊክሊ ፕሮሞሽን በግዮን ሆቴል ለማካሄድ ያቀደው ኮንሰርት እጅግ ውድ ኮንሰርት የተባለ ሲሆን፣ ለቴዲ አፍሮ 1.3 ሚሊዮን ብር ለመክፈል ዕቅድ ተይዞ እንደነበር ለማወቅ ተችሏል፡፡ቴዎድሮስ ከዚህ ገንዘብ ውስጥ 400 ሺሕ ብር ቅድሚያ እንደተከፈለው መረጃዎች ጠቁመዋል፡፡ የሐበሻ ዊክሊ ፕሮሞሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ አዶኒክ ወርቁ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ለድምፃዊው ከሚከፈለው በተጨማሪ ኮንሰርቱን ለማካሄድ ሦስት ሚሊዮን ብር በጀት ተይዟል፡፡ ከተያዘው በጀት ውስጥ አንድ ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ገንዘብ እስካሁን ለተለያዩ የማስታወቂያ ሥራዎች ወጪ መደረጉንም አክለዋል፡፡‹‹ኮንሰርቱ አንድ ሳምንት ጊዜ ብቻ ይቀረዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እስካሁን ምላሽ አለመስጠቱ በሥራችን ላይ ትልቅ ችግር ፈጥሮብናል፤›› ሲሉ አቶ አዶኒክ ገልጸዋል፡፡‹‹በርካታ ሰዎች የድምፃዊ ቴዎድሮስን ኮንሰርት በጉጉት እየጠበቁ ነው፡፡ እኛም ትልቅ ወጪ አውጥተናል፤›› በማለት አስተዳደሩ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ አቶ አዶኒክ ጠይቀዋል፡፡‹‹ኮንሰርቱን ለማዘጋጀት የሚያስችለንን ፈቃድ ዓርብ ማግኘት ይኖርብን ነበር፤›› ያሉት አቶ አዶኒክ፣ ‹‹ፈቃዱን ሰኞ የምናገኝ ከሆነ ቴዲ አፍሮ ተቀባይነት ያለው አርቲስት ስለሆነ ኮንሰርቱን የማካሄድ ዕድል ሊኖረን ይችላል፡፡ ፈቃዱ ካልተገኘ ግን ኮንሰርቱን ለዳግማ ትንሳዔ እናዛውራለን፤›› ሲሉ ያለውን አጠቃላይ ሁኔታ ተናግረዋል፡፡ዕጣ ፈንታው ያለየለት የቴዎድሮስ ኮንሰርት የመግቢያ ዋጋ 400 ብር ሲሆን፣ ግዮን ሆቴልና መንግሥት እስከ 2.5 ሚሊዮን ብር ገቢ ያገኛሉ ተብሎ ተገምቶ ነበር፡፡
1
22cdddb35becf5612b2e375a0eb17f10
c3cb573a428ca236f774a85b05684fd4
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-0 ባህር ዳር ከተማ
አምስት ግቦች ከተቆጠሩበት የባህር ዳር ከተማ እና የወልዋሎ ዓ/ዩ ጨዋታ በኋላ የባለሜዳዎቹ ቡድን አሰልጣኝ አስተያየታቸውን ሲሰጡ የወልዋሎው ዮሐንስ ሳሕሌ ሳይሰጡ ቀርተዋል። 👉 “ከባለፈው ጨዋታ ስሜት መውጣት ስለነበረብን ማሸነፋችን ደስ ብሎኛል” ፋሲል ተካልኝ (ባህር ዳር ከተማ)ስለ ጨዋታውጨዋታው ረጃጅም ኳሶች እና ብዙ የአካል ንክኪ የበዛበት ጨዋታ ነበር። ማሸነፋችን ግን ደስ ብሎኛል። ምክንያቱም ከባለፈው ጨዋታ (የሲዳማ ቡና) ስሜት መውጣት ስለነበረብን። በእኛ በኩል በእንቅስቃሴ ደረጃ ብቅ ጥልቅ የሚል ነገር አይቻለሁ። ለወደፊቱም ገና ብዙ የምናስተካክላቸው ነገሮች እንዳሉ ተመልክቼበታለሁ።በሁለተኛው አጋማሽ ስለተከተሉት ስልትተጋጣሚያችን ረጃጅም ኳሶችን ስለሚጠቀም ክፍተቶችን ለመዝጋት ሞክረናል። በተለይ በመጨረሻው ተከላካያችን እና በግብ ጠባቂያችን መካከል ቦታዎችን አግኝተው እንዳይጠቀሙ ጥረናል። ነገር ግን እኛ ያገኘናቸውን አጋጣሚዎች ባለመጠቀማችን ተጋጣሚያችን ቶሎ ቶሎ እንዲያጠቃን ሆኗል። በአብዛኛው ግን ተጨዋቾቼ ጨዋታውን እየመሩ ስለነበረ እና ከጨዋታው ሶስት ነጥብ ይዞ ለመውጣት በተፈጠረባቸው ጉጉት ወደ ኋላ አፈግፍገው ተጫውተዋል። ወደ ፊት ግን ጨዋታውን በጀመርንበት ፍጥነት እና ኃይል ማጠናቀቅ እንዳለብን ይሰማኛል።ቡድኑ እየመራ ግብ ስለሚያስተናግድበት ምክንያትየተከላካይ ክፍሉ መዘናጋት ሳይሆን መሸሹ ነው ዋጋ እያስከፈለን ያለው። ጎሎች ካገባን በኋላ ለተጋጣሚያችን በቂ የመጫወቻ ቦታ እየሰጠን ነው ግቦችን እያስተናገድን ያለነው። ይህንን ለመቅረፍ በልምምድ ሜዳ ላይ እየተነጋገርን ነው። ወደ ፊት ይህንን ችግራችንን ቀርፈን ከሜዳችን ውጪ ጨዋታዎችን ማሸነፍ መልመድ አለብን።ከደሞዝ ጋር በተገናኘ ቡድኑ ላይ እየተፈጠሩ ስላሉ ነገሮች?ይህ አስተዳደራዊ ጉዳይ ነው። እንደዚህ አይነት ጥያቄ ከተጨዋቾች ሲመጣ የቡድን ግንባታ ላይ ተፅዕኖ ይፈጥራል። የክለቡ ቦርድ ችግሮችን ለመቅረፍ ጠንክሮ እየሰራ እንደሆነ አውቃለሁ። ግን የከተማው መስተዳደር ይህንን ጉዳይ ትኩረት ሰጥቶ ሊያየው ይገባል።*የወልዋሎ ዓ/ዩ አሰልጣኝ ሃሳባቸውን ለጋዜጠኞች ለመስጠት ፍቃደኛ ባለመሆናቸው አስተያየታቸውን ማካተት አልቻልንም።
0
1330dfae6d74de2a78ec6bf80e13e2a2
aa11f2e3d1a96d32e497bc43a49f9699
ሀዲያ ሆሳዕና የሁለት ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል
የቅድመ ውድድር ዝግጀታቸውን ከጀመሩ ሁለት ሳምንታት ያለፋቸው የጦና ንቦቹ ሁለት ተጫዋቾችን የግላቸው አድርገዋል፡፡የመሐል ተከላካዩ አዩብ በቀታ ለወላይታ ድቻ የፈረመ ተጫዋች ነው፡፡ በሀዲያ ሆሳዕና በተሰረዘው የውድድር ዓመት በግሉ መልካም ጊዜ የነበረው ይህ ተጫዋች ባለፈው ወር ለከፍተኛ ሊጉ ክለብ አርባምንጭ ከተማ ለመጫወት ስምምነት ፈፅሞ የነበረ ቢሆንም ምርጫውን ወላይታ ድቻ በማድረግ የሁለት ዓመት ውል ፈርሟል፡፡ሌላኛው ክለቡን የተቀላቀለው ወጣቱ አማካይ አብነት ይግለጡ ነው፡፡ ከመከላከያ ወጣት ቡድን ተገኝቶ 2011 ወደ ዋናው ቡድን አድጎ መጫወት የቻለው አብነት የተሰረዘውን የ2012 የውድድር ዘመን በደቡብ ፖሊስ በመጫወት ከቆየ በኃላ ወደ ወላይታ ድቻ በሁለት ዓመት ውል አምርቷል፡፡©ሶከር ኢትዮጵያ
0
072a864e7b7de11b091db84ef693c710
5a6424fd75ccb285d9be6d324cc64d78
“የቀረበው ስሞታ በዓለም አቀፍ አሰራር ተቀባይነት ያለው አይደለም” -ም/ጠ/ዐ/ህግ ፍቃዱ ጸጋ
በ“ስቴም” ኤዱኬሽን ፒኤልሲ የሚተዳደረውና ሙሉ በሙሉ በውጭ ባለሀብቶች የተመሰረተው ኢንተሌክችዋል ት/ቤት 6ኛውንና በካምብሪጅ ሥርዓተ ትምህርት አገልግሎት የሚሰጠውን 6ኛ ቅርንጫፍ ከፈተ፡፡ ትምህርት ቤቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሶስተኛዋ የአለም አቀፍ ዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ መቀመጫ በሆነችዋ አዲስ አበባ የሚኖሩ አምባሳደሮች ዲፕሎማቶችና ዲያስፖራዎች በጠየቁት መሰረት መከፈቱንና ከ167 አገራት በላይ ተቀባይነት ባለው የካምብሪጅ ሥርዓተ ትምህርት የተቃኘ የትምህርት አገልግሎት ለመስጠት ፈረንሳይ ለጋሲዮን በተለምዶ ብረት ድልድይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የአውሮፓን ስታንዳርድ ጠብቆ መሰናዳቱን ባለፈው ሰኞ ት/ቤቱ አምባሳደሮች፣ የተማሪ ወላጆች የት/ት ቢሮ ኃላፊዎችና የት/ቤቱ ባለሀብቶች በተገኙበት በይፋ ተመርቆ ስራ በጀመረበት ወቅት ተገልጿል፡፡ ባለሀብቶቹ የዲፕሎማቶችን እና የዲያስፖራዎችን ጥያቄ ተቀብለው ከካምብሪጅ ዩኒቨርስቲ ጋር ለመስራት ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እንቅስቃሴ መጀመራቸው የተገለፀ ሲሆን፤ ህንፃውን ከኢትዮጵያዊ አከራይ ተከራይቶ ከወሰደ በኋላ ከአንድ ዓመት ላላነሰ ጊዜ ደረጃውን ጠብቆ ለመገንባትና ለትምህርት ምቹ ለማድረግ ከ30 ሚ. ብር በላይ ማፍሰሱን የት/ቤቱ ባለቤቶች አስታውቀዋል፡፡ ካምብሪጅ ዩኒቨርስቲ የት/ቤቱን ግንባታና አደረጃጀት ሲከታተልና ሲገመግም ከቆየ በኋላም እውቅና የሰጠው ሲሆን፤ ‹‹IGCSE›› በተሰኘው በዚሁ የካምብሪጅ ሥርዓተ ትምህርት እንዲያስተምር እውቅና ሰጥቶታል፡፡ በምርቃት ሥነ - ሥርዓቱ ላይ የተገኙ ዲያስፖራና ዲፕሎማት ወላጆች ኢንተሌክችዋል ት/ቤት ይህንን ቅርንጫፍ በመክፈቱ በአማራጭነት ቀርቦ እፎይታ እንደሰጣቸው ገልፀው፤ ልጆቻቸው እዚህ እስካሉ ድረስ ተምረው በስራ ምክንያት ወደየትኛውም ዓለም ቢዛወሩ ስርዓተ ትምህርቱ በዓለም ላይ ተቀባይነት ስላለው በሄዱበት ቦታ ልጆቻቸው ያለ ችግር ትምህርታቸውን ለመቀጠል ስለሚያስችላቸው ደስታ ተሰምቶናል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ኢንተሌክችዋል ት/ቤት በሳር ቤት፣ በዓለም ገና እና በመቀሌ አምስት ቅርንጫፎችን ከፍቶ ላለፉት 15 ዓመታት ኢትዮጵያን ጨምሮ የ60 አገር ዜጐችን ከኬጂ እስከ 12ኛ ክፍል ሲያስተምር የቆየ ሲሆን፤ ባለፈው ሰኞ ተመርቆ ስራ የጀመረው 6ኛው ዓለም አቀፍ ቅርንጫፉ እንደሆነም ታውቋል፡፡
0
1fc3a35bdbe672764c68b55a03ed4726
1fc3a35bdbe672764c68b55a03ed4726
አፍሪካ በጋዜጦች
አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።የኢትዮጵያ የኢንተርኔት ተደራሽነት ዕገዳ ፈተና እስከሚያልቅበት ጊዜ ድረስ እንደሚቀጥል ተገለፀ፣ ጥንታውያኑ ቅድመ ሰዎች በሁለት እግር ይራመዱ እንደነብር የሰላም ቅሬት አካል ማረጋገጡ ታወቀ፣ የኬንያ ከፍተኛ ፍጥነት ያለው የባቡር መጓጓዣ ተመርቆ ተከፈተ፡፡የሚሉትን ርዕሶች በዛሬው ቅንብራችን የምንመለከተው።የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
1
91bdfcb687f4a9e5bca161f1795966dc
0f945e6eac9a5eeea4d7f9b1a1de496d
ዲሞክራሲ በተግባር
በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ያለውን የድንበር ጉዳይ በዘላቂነት ለመፍታት “የኛ የመሪዎች ተገናኝቶ መነጋገር አስፈላጊ ነው” ብለዋል የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የክልሉ ገዥ ፓርቲ ህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል።ዶ/ር ደብረፅዮን ህወሓት የተመሠረተበትን 45ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ከአንድ የክልሉ ጋዜጣ ጋር ቃለ ምልልስ ሲያደርጉ “የሁለቱ ሀገሮች የድንበር ጉዳይ በሕግና በሥርዓት መቋጫ ሊደረግለት ይገባል” ብለዋል።ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ለጋዜጣው ከቀናት በፊት እንደሰጡት በተገለፀውና ትናንት ይፋ በተደረገ ቃለ ምልልሳቸው ላይ በክልላቸው የሰላምና የልማት እንቅስቃሴ፣ እንዲሁም በሃገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይም ተናግረዋል።
0
4a0d721f72b5f5d1354f29ef31a5fc62
b1a595b43c85cd137d4927a7baa1a31e
ትምህርት ሚኒስቴር አዋጁ በዩኒቨርሲቲዎች ሰላም እንዲሰፍን ማድረጉን ገለጸ
በየዩኒቨርስቲዎቹ እየታዩ ያሉትን ችግሮች ለመፍታት የፌደራል መንግስት ከፀጥታ አካላት ፣ ከክልል መንግስታትና ከዩኒቨርስቲዎች ቦርድ አመራሮች ጋር በመሆን እያደረገ ያለውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጥላየ ጌቴ ለዋልታ ቴሌቪዥን አስታውቀዋል፡፡በተለያዩ ክልሎች በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ልጆቻቸውን የላኩ ወላጆች አሰተማማኝ የፀጥታ ሁኔታ እየተፈጠረ ስለሆነ ልጆቻቸው ከዩኒቨርስቲዎቹ እንዳይወጡና ተረጋግተው በግቢ ሆነው ትምህርታቸውን ለመቀጠል ዝግጁ እንዲሆኑ ምክር እንዲለግሱ ሚኒስትሩ ጠይቀዋል::አሁንም ቢሆን በአንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ችግሮች እንዳሉ የገለፁት ዶር ጥላየ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ከፌደራል መንግስት፣ ከክልል መንግስታትና ከፀጥታ መዋቅር ጋር በመሆን በተደረገው ጥረት በአብዛኞቹ ዩኒቨርስቲዎች የመማር ማስተማር ሂደቱ እየቀጠለ ነው ብለዋል::ባለፉት ሁለት ቀናትም ከሁለት ሺ በላይ ተማሪዎች ወደ ሃሮማያ ዩኒቨርስቲ መንቀሳቀሳቸውንም ተናግረዋል::ሌሎች ችግር ያለባቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመለየትም ድጋፍ ማድረግ እንዲቻል ሁኔታዎች እየተመቻቹ መሆናቸውንና የተጀመረውን ፀጥታ የማረጋገጥ ስራ አጠናክሮ ለመቀጠል የፌደራል መንግስት ድጋፍ ሰጪ ልኡክ በቅርብ ቀናት ያሰማራል ብለዋል::
0
e23d1cf20b848d7c987e6070bca0f256
a76e1c5712538e7de08e8065ced9e71b
ቻይና ለሸገር ማስዋብ ፕሮጀክት ግንባታ የፋይናስ ድጋፍ ለማድረግ ተስማማች
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የቻይና ሬልዌይ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ኮርፖሬሽኑ ኢትዩጵያና ጂቡቲን የሚያገናኘዉን የባቡር ፕሮጀክት ላይ ተሳታፊ እንደነበሩ ተገልጿል::በቀጣይነትም የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስቱሪ ፓርክ ግንባታና የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ልማት ፕሮጀክቶች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎታቸዉን አሳይተዋል::እንዲሁም የሸገርን ማስዋብ ፕሮጀክት ላይ እንደሚካፈሉ ማሳወቃቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል::
0
3a9568761bc9bf2f40744a51a728fde6
5000f92be706ccb607ea68881479581a
ጦላይ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ተወስደው የነበሩ ወጣቶች መለቀቃቸውን ፖሊስ አስታወቀ
የተለያዩ ወታደራዊና የፖሊስ የደንብ ልብሶችን ጨምሮ የጦር መሳሪያዎችን በአንድ መጋዘን ውስጥ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። ፖሊስ እንዳለው የመከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንን ጨምሮ የተለያዩ ክልል ፖሊሶችን የደንብ ልብስ እንዲሁም የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶችን በመጋዘን ውስጥ ተከማችተው ማግኘቱን ገልጿል።በተጨማሪም አንድ ቦንብ፣ አንድ ሽጉጥና ከ250 በላይ ጥይቶች አብሮ መያዙን አመልክቶ እነዚህን ወታደራዊ አልባሳትና መሳሪያዎች "አከማችተው" አገኘኋቸው ያለቸውን አምስት ተጠርጣሪዎችንም ይዞ ምርመራ እያደረገ መሆኑን ኮሚሽኑ አመልክቷል። • • • የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ከበደ አስፋ እንዳብራሩት እፎይታ የገበያ ማዕከል አካባቢ የሚገኝን መጋዘንን የተከራዩ አንዲት ግለሰብ ከወታደራዊና የፖሊስ አልባሳቱ አርማዎች፣ ቀበቶዎች፣ መለዮችን፣ ጫማዎችን፣ ካቴናዎች እንዲሁም ወታደራዊ የውሃ መያዥ ኮዳዎችን አከማችተው መገኘቱን ገልጸዋል።ኃላፊው በተጨማሪም መጋዘኑን የተከራዩት ግለሰብ ቦታውን ለጫማ ማስቀመጫነት በሚል መሆኑን በምርመራ መረጋገጡን አመልከተው እንዲህ አይነቱን ድርጊት ለመቆጣጠር የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የፌዴራል እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በጋራ እየሰሩ መሆኑን ተናግረዋል።የወታደርና ፖሊስ የደንብ አላባሳትን እንዲሁም ቁሳቁሶችን ከተፈቀደላቸው አካላት ውጪ ይዞ መገኘት፣ ማከፋፈልና መሸጥ በሕግ የተከለከለ መሆኑን በመጥቀስ በወንጀሉ የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ የሚደረገው ምርመራ መቀጠሉን ተናግረዋል።
0
d3e703bd015239b3bacbb6e03d727c24
d3e703bd015239b3bacbb6e03d727c24
በ2011 የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ በቂ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን ተማሪዎችና መምህራን ገለጹ
በ2011 የትምህርት ዘመን የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ በቂ ዝግጅት እያደረጉ መሆናቸውን የተለያዩ የአዲስ አበባ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎችና መምህራን ገለጹ፡፡ዋልታ ያነጋገራቸው መምህራን እንደገለጹት በዘንድሮው የትምህርት ዘመን ካለፉት ጊዜያት የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ ከእቅድዝግጅት ጀምሮ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውኑ ቆይተዋል፡፡ተማሪዎችም የተጠናቀቀውን የ2010 ክረምት የተለያዩ አጋዥ መጻህፍትን በማንበብ ሲዘጋጁ መቆየታቸው አስረድተዋል፡፡የ2011 የትምህርት ዘመን መስከረም 14 እንደሚጀመራል ተብሎ ቢጠበቀም አንዳንድ ትምህርት ቤቶች ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቀው ነገር ግን መደበኛውን የመማር ማስተማር ሂደቱ አለመጀመራቸውን ለማወቅ ተችሏል ፡፡
1
bb6df5d1235e0060e825bad0d70d32b8
a326e36e1934c14983ca7995808a5e1e
“የኢትዮጵያን አንድነትና ሉዓላዊነት ወደ ኋላ የሚመልስ አንዳች ሃይል የለም” - አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ ሁለንታናዊ ግንባታ ክልሉ ከፌዴራል መንግስት ጋር ተቀናጅቶ በትብብር እንደሚሰራ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ።ጁንታው የተሰጠውን ይቅርታ ወደ ጎን በመተው በንቀት ወደ ክህደት በመግባቱ ራሱን በራሱ በልቷል ብለዋል አቶ ሽመልስ አብዲሳ።አቶ ሽመልስ እንዳሉት ጁንታው የኦሮሞ ወጣቶች፣ ምሁራንና ታዋቂ ግለሰቦች ጭምር የበላ ነው ።ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ ግንባታ የኦሮሚያ ክልል ከፌዴራል እና ከክልል መንግስታት ጋር በትብብር ይሰራል ብለዋል።አሁን አልፈን ከመጣነው ችግር በላይ ውስብስብ የሆኑ ማነቆዎች ይጠብቁናል፤ ህዝቡን ከድህነት ማላቀቅ፣ በዕውቀትና ቴክኖሎጂ ራስን ማብቃት፣ የሀገሪቱን ህዝቦች የምትመስል ሀገርና ሥርዓት መገንባት ላይ አሁንም በትኩረት እንሰራለን ማለታቸውን ኦቢኤን ዘግቧል።ሚዲያ የህዝብ ልሳን እንዳይሆን ጁንታው ሲሰራ ነበር ያሉት ደግሞ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ ናቸው።ህግን በማስከበር ሂደት መረጃን ለህዝብ በማድረስ ለተሳተፉ የኦቢኤን ጋዜጠኞች እውቅና ተሰጥቷል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
fd3762fff71d346840a5b1667b0a67e1
e7250d3879d8dacce4fe3fa42b4112bf
ጂማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 409 ተማሪዎች አስመረቀ
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 03/2005 (ዋኢማ) – ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ የተመረቁ ኤርትራዉያን ተማሪዎች የኢትዮጵያ መንግስት ስለሰጣቸዉ የነጻ የትምህርት እድል ምስጋናቸውን ገለጹ።ዩኒቨርስቲው በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች እያሰለጠናቸው ከሚገኙት 150 ኤርትራዊያን ስደተኞች መካከል በዘንድሮው ዓመት 16 ተማሪዎችን በተለያዩ የትምህርት መስኮች ተመርቀዋል።ተማሪዎቹ ከኢትዮጵያ እያገኙት ያለው ድጋፍ የሁለቱን ሃገራት ህዝቦች የሚያቀራርብና ወዳጅነታቸውን ይበልጥ የሚያጠናክር ነው ብለዋል። በኢትዮጵያ 80 ሺህ ኤርትራውያን ስደተኞች ሲኖሩ ከመካከላቸውም 70 በመቶ የሚሆኑት ወጣቶች ናቸው።እነዚህ ወጣቶችም ከአንደኛ ደረጃ እስከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ የትምህርት ዕድል እንዲያገኙ የኢትዮጵያ መንግስት ድጋፍ እያደረገላቸው ነው።እንደ ኢዜአ ዘገባ በአሁኑ ወቅትም ከ1ሺህ 200 በላይ ኤርትራዊያን ወጣቶች በተለያዩ የትምህርት ተቋማት ነጻ የትምህርት እድል ተሰጥቷዋቸው ትምህርታቸዉን እየተከታተሉ ይገኛሉ።
0
0b8db4df9787fa659d87321e55c38785
250a2e8e46b28c47e36c3abd59e97d90
‹‹የአሜሪካው ፕሬዘዳንት በተያዘው አመት የህዳሴ ግድብን ድርድር የመጨረስ ፍላጎት አላቸው›› ኢትዮጵያ
የሱዳን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦማር ቀመረዲን እስማኤል፣ ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር የገባችበትን የድንበር ውዝግብ ለመፍታት በሁለቱ ሀገራት መካከል በቅርቡ ስምምነት እንደሚደረስ ገልጸዋል፡፡ ቀመረዲን ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በአጎራባች ሀገራቱ መካከል የድንበር ውዝግቦች የተለመዱ እንደሆኑ እና በድርድር እንደሚፈቱ አመልክተዋል ፡፡ ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሀገራቸው ከኢትዮጵያ እና ከሌሎች ጋር ባላት የድንበር ውዝግብ ሁሉንም ዓለም አቀፋዊ ህጎች እና ደንቦች እንደምታከብር ፣ እንዲሁም በሌሎች ሀገሮች የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ እንደማትገባም ነው ያነሱት፡፡ የህዳሴ ግድብን ድርድር በማስመልከት ባደረጉት ንግግር “በህዳሴ ግድብ ዙሪያ በአዲስ መልክ ወደ ድርድር ለመመለስ እየተዘጋጀን ነው ፤ ከውይይት ውጭ ምንም አማራጭ የለም” ብለዋል፡፡ “የአፍሪካ ህብረት ባለሙያዎች በግድቡ ድርድር ላይ የላቀ ሚና እንደሚኖራቸው እንጠብቃለን” ሲሉም አክለዋል፡፡ “ሱዳን እና ግብፅ በህዳሴ ግድብ ሙሌት እና አስተዳደር ላይ አስገዳጅ የሆነ ስምምነት እንዲደረስ ጥሪ ማቅረባቸውን ቀጥለዋል” ያሉት ተጠባባቂ ሚኒስትሩ ሀገራቸው ከቀደመው ስርዓት ከባድ ውርስ እንደወረሰች በመግለጽ ሱዳንን እንደገና መገንባት ረጅም ጊዜ እንደሚወስድ ገልጸዋል፡፡
0
4eb31d6bc6a1695103e450ac04f91793
c2ba40ddd9c681c0dbaa738a85a53170
ኤጀንሲው በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ለከፋ ችግር ለተጋለጡ ቤተሰቦች የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር አካሄደ
ወደ አራት ወራት በሚጠጋ ጊዜ ውስጥ በኮቪድ-19 የሞቱትን ከመቶ ሺህ የላቀ ቁጥር ያላቸውን አሜሪካዊያን በክብር ለመዘከር የፊታችን ሰኞ ብሔራዊ የኀዘን ትውስታ ጊዜ እንዲታወጅ የሁለቱም ገዥ ፓርቲዎች እንደራሴዎች የሚገኙበት አንድ የሴናተሮች ስብስብ ጉትጎታውን አጠናክሯል።“ሃገራችን ይህንን የጭለማ ጊዜ በአንድነትና በጠራ አዕምሮ ማሰብ አለባት - ብለዋል ዴሞክራቲኩ ሴናተር ብራያን ሻልትዝ - በዚህ ሊታሰብ የማይችል የጉዳት ጊዜ እያንዳንዷን ሕይወት ቆም ብለን ማክበር፤ አብረንም ማዘን ይገባናል”ሪፐብሊካኗ ሴናተር ሊሳ መርኮውስኪ ደግሞ “የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በሃገራችን ላይ እጅግ የከበደ መከራ አድርሷል፤ እጅግ ብዙ ቤተሰቦች የሚወድዷቸው ሲሰቃዩ አይተዋል። በወረርሽኙ ምክንያት የተከተለው መዘጋትም በፈጠረው የበረታ መለያየት ዘመድ ወዳጆቻቸውን ያጡ ሁሉ ለቤተሰቦቻቸው ኀዘን ለመቀመጥ አልቻሉም፤ የመጨረሻውን ስንብት ወግ ለማድረስና እርማቸውን ለማውጣት እንኳ አልታደሉም” ብለዋል።በሕግ መምሪያው ውስጥ የቀረበ ሌላ ሃሣብ ደግሞ እንደራሴዎቹ ሸንጎ በተቀመጡ ቁጥር በየዕለቱ የኅሊና ፀሎት እንዲያደርጉ፤ ወረርሽኙ ካበቃ በኋላም ስላለፉት ብሄራዊ የኀዘን ቀን እንዲታወጅ ይጠይቃል።ከዓለም የኮሮናቫይረስ መዛመት መጠንና ከኮቪድ-19 ሞትም ወደ ሲሦ የሚሆነው የደረሰው ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ነው።
0
d43a4ecf9c7db4d07e29046c768b5964
bc5c691afd7009077165d699121462a0
ቢሮው በብዙሃን ትራንስፖርት ላይ አተኩሮ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ
ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 30/2012ዓ.ም (አብመድ) የጣና ሐይቅ ትራንስፖርት ድርጅት በሐይቅ ላይ ትራንስፖርት አገልግሎት 3 ሚሊዮን 813 ሺህ 382 ብር ገቢ ማግኘቱ ታውቋል፡፡ከሀገር ውስጥና ከውጭ ሀገራት ጎብኝዎች፣ ከዕቃ ማጓጓዝ፣ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሁም ከወደብ ኪራይ የተገኘ መሆኑን ከጣና ሐይቅ ትራንስፖርት ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡ የተጠቀሰውን ገንዘብ የተገኘው እስከ ሕዳር መጨረሻ ነው፡፡ከተገኘው ገቢ መካከል 1 ሚሊዮን 49 ሺህ ገደማ ብሩ በጣና ሐይቅ ደሴቶች የሚገኙ ገዳማትን ከጎበኙ የሀገር ውስጥ ጉብኝዎች የተገኘ ነው፤ ከውጭ ሀገራት ጎብኝዎች 872 ሺህ 743 ብር እንደተገኘም ተጠቁሟል፡፡ይሁን እንጅ ድርጅቱ የትራንስፖርት አሰጣጡንም ሆነ የወደብ አገልግሎቱን ቢያዘምን ከዚህ የበለጠ ተጠቃሚ መሆን እንደሚችል የባሕር ትራንስፖርት ተጠቃሚ የአካባቢው ነዋሪዎች አመላክተዋል፡፡ በባሕር ዳር ዙሪያ ወረዳ ደቅ ቀበሌ ነዋሪው አቶ ሃይማኖት አረጋ ለአብመድ እንደተናገሩት የድርጅቱ የሕዝብ ማመላለሻ ጀልባዎች አገልግሎት አሰጣጥ ፈጣንና ቀልጣፋ አይደለም፡፡ የተሟላ የወደብ አገልግሎት ባለመኖሩም እርሳቸውን ጨምሮ ሌሎችም የአካባቢው ነዋሪዎች እየተቸገሩ ነው፡፡አብመድ በጉዳዩ ላይ የጣና ሐይቅ ትራንስፖርት ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ሙላት ፀጋን አናግሯል፡፡ እንደ እርሳቸው ገለጻ የጀልባዎቹን ጥራትና ምቾት ለማሳደግ፣ የወደቦችን ደረጃ ከፍ ለማድረግና የመዝናኛ ቦታዎቹን ለማሻሻል ጥረት እየተደረገ ነው፡፡
0
77a46d9e6befdf5bf405c165bf1f061a
77a46d9e6befdf5bf405c165bf1f061a
የኢጋድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት 70ኛ ስብሰባ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት /ኢጋድ/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት 70ኛ ስብሰባ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።ምክር ቤቱ በስብሰባው የደቡብ ሱዳን የቅድመ መንግስት ምስረታ ሂደትን በዝርዝር ገምግሟል።የሀገሪቱ ተቀናቃኝ ሀይሎች የክልሎችን ብዛት እና ወሰንን በተመለከተ እስካሁን መስማማት እንዳልቻሉ ተመልክቷል።በተጨማሪም የሀገሪቱን ብሄራዊ ጦር ምስረታን በተመለከተም እንዲሁም ስምምነት ላይ አልደረሱም።ምክር ቤቱ የሽግግር መንግስት ለመመስረት የቀረው 13 ቀን መሆኑን በማንሳት እንደማይራዘም እና ሁሉም ተቀናቃኝ ሀይሎች በቀረው ጊዜ ልዩነት ባላቸው ጉዳዮች ላይ ከስምምነት እንዲደርሱ ነው ያሳሰበው።በስብሰባው አሁን ላይ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የተከሰተውን የአንበጣ መንጋ በጋራ መከላከል የሚቻልበት ሁኔታንም ተመልክቷል።ዛሬ ከሰዓት በኋላ ደግሞ 34ኛው የኢጋድ የመሪዎች ስብሰባ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል። በስላባት ማናየ ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
1
2843ce0433ce86f469e74f8ef87d3a1a
cda3e206ab404f6e9de9b139c3683ddf
ደደቢት ይግባኝ ጠየቀ
ባሳለፍነው የካቲት ወር ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አዳማ ከተማ በአዲስ አበባ ስታድየም በተደረገው ጨዋታ መገባደጃ ደቂቃዎች ላይ ለተፈጠረው ሁከት ተጠያቂ የተደረገው ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን 1 ጨዋታ በዝግ ስታዲየም እንዲጫወት እና የ180ሺህ ብር ቅጣት መጣሉ የሚታወስ ነው። ከውሳኔው በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅጣቱ አግባብ አይደለም በሚል ይግባኝ ማለቱን ተከትሎ የቅጣት ውሳኔው በይደር ቆይቶ ሲታይ የሰነበተ ሲሆን የፌዴሬሽኑ ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴም አንድ ጨዋታ በዝግ ስታድየም እንዲካሄድ የተወሰነውን ውሳኔ በመሻር በተመልካች ፊት እንዲካሄድ ፣ የገንዘብ ቅጣቱንም ወደ 140ሺህ እንዲቀንስ ወስኗል።በውሳኔው መሰረት ቅዱስ ጊዮርጊስ በነገው እለት በሜዳው ፋሲል ከተማን የሚያስተናግድበት ጨዋታ በተመልካች ፊት የሚደረግ ይሆናል።
0
9f712d3dc45414df7951154893a56069
85fecc6d8003550d575617c01d3fd757
ከፍተኛ ሊግ| በፌዴራል ፖሊስ ክስ ዙርያ ውሳኔ ተሰጠ
ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ፤ከአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተገናኘ በተለያዩ ቦታዎች በተፈጠረው ሁከት በሰው እና በንብረት ላይ የደረሰውን ጉዳት በኹለት ወር ውስጥ በቅንጅት የምርመራ ሥራ በማከናወን በፌዴራል ደረጃ በ114 መዝገቦች ከ3 ሺ በላይ ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መመስረቱን አስታወቀ። ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት በእቅድ ዝግጅት ምዕራፍ፣ ሕግን ከማስከበር እና የወንጀል ህጉን ከማስፈጸም እንዲሁም የሕግ ማዕቀፎችን አስመለክቶ በተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በመግለጫው ላይም ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር ) ወደ ዐቃቤ ሕግ ከተመሩ መዝገቦች መካከል በፍርድ ቤት ክርክር እየተደረገባቸው ያሉ 33,714 መዝገቦች ላይ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ክርክር የተደረገ መሆኑን ጠቅሰዋል። በሦስት ወራት ውስጥ የመጨረሻ የፍርድ ቤት ውሳኔ ያገኙ 2480 መዝገቦች ሲሆኑ ከዚህ ውስጥ በ2371 መዛግብት ላይ ተከሳሾቹ የጥፋተኛነት ውሳኔ የተሰጠባቸው መሆኑን የተናገሩት ጢሞቲዎስ፤ቀሪዎች ተከሳሾች ደግሞ በነጻ እንደተሰናበቱ ጠቁመዋል፡፡ ከዚህ በተጫማሪም የኢኮኖሚ ወንጀሎች በተመለከተ ጥፋተኛ ተብለው የተያዙ ሰዎችን በፍርድ ውሳኔ መሰረት ማስቀጣት ብቻ ሳይሆን በወንጀል ስራቸው ያገኙትን ሀብት ይዘው እንዳይቀጥሉ በማድረግ ሀብት የማስመለስ ተግባር ላይ አትኩሮ የሚሰራ የስራ ክፍል በአዲስ መልክ መደራጀቱን ጢሞቲዎስ አስታውቀዋል። በመሆኑም የሥራ ክፍሉ በሠራው ሥራ 412 ሚሊዩን ብር የሚገመት ገንዘብ ወደ መንግስት ለማስመልስ በሂደት ላይ ይገኛል ብለዋል፡፡መረጃው የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ነው
0
78a1955fe7bc8030f099c3a1a81d72e0
9c53d19c992957b0eac4aca00d87d41c
“የትምህርት ሴክተሩ ከሙስና የፀዳ እንዲሆን እየተሠራ ይገኛል” ትምህርት ሚኒስቴር
የኢትዮጵያ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተሃድሶ አገልግሎት ማስፋፊያ ቡድን አስተባባሪ አቶ መርዕድ መንገሻ ለዋልታ እንገለጹት፤ሚኒስቴሩ አካል ጉዳተኞች በማህበራዊና በኢኮኖሚያዊ መስኮች በአግባቡ የሚጠቀሙበት ስርዓት እየዘረጋ ይገኛል ፡፡መስሪያቤቱ የአካላል ጉዳተኞች ጉዳይ ሴክተሮች አቀናጅቶ መስራት እንዳለበት በአዋጅ የተሰጠው ስልጣን አለ ያሉት አስተባሪው፤በቅርቡም በሀገሪቱ የሚገኙ 25 ሚኒስቴር መስሪያቤቶች እና ሌሎችም ተጠሪ ተቋማት ያከታተተ ስልጠና መሰጠቱን ገልጸዋል፡፡እያንዳንዱ ሚኒስቴር የትምህርት ፣የጤናና ሌሎች መብቶችም ተገንዝቦ በየሴክተሩ በሚሰራው ስራ ላይ የአካል ጉዳተኞችን ጉዳይ ታሳቢ ሊያደርግ እንደሚገባው ግንዛቤ መፈጠሩን ነው ያመለከቱት ፡፡ከነዚህ ውስጥ ትምህርት ሚኒስቴር ለ5 ዓመት የሚቆይ በአንደኛ ደረጃ ትምህርት የአካል ጉዳተኛ ህጻናት ከትምህርት ገበታቸው እንዳይሰተጓጎሉ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል ፡፡የኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒሰቴር ልዩ ፍላጎተ ማስተር ፕላን እያዘጋጀ መሆኑን በመጠቆም፡፡ዓምና ኢትዮጵያ ማህበራዊ ጥበቃ ፖለሲ ማጽደቋን ጠቁመው፤ይህን አስፈጸሳሚ አካላት ተገንዝበው በአካል ጉዳተኞችና በተጋላጭ ህብረተሰብ ዙሪያ ሁሉም በስራው ላይ አካቶ እንዲሰራ መግባባታቸውን አስረድተዋል ፡፡በተለይም ለአካል ጉዳተኞች የትምህርት ተደራሽነት ያካተተተው ትምህርት ምንነት ፣ትምህርት ቤቶች ምን መምሰል እንዳለባቸው ፣ከሰው ሃብት ጋር ምን መሟላት እንዳለበት ማበራዊ መስሪያቤቱም ምን ተባብሮ መሰራት እንዳለባቸው የሚመለከቱ ጉዳዮች መለየታቸውን አብራርተዋል ፡፡በኢትዮጵያ ከነጥብ ሚሊየን በላይ የአካል ጉዳተኞች መኖራቸውን የገለጹት አቶ መርዕድ እንዚህ ግን ተገቢው የመሰረተ ልማት፣ የትራንሰፖርት፣ የማህበራዊ አገልግሎትና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነታቸው እጅግ ዝቅተኛ መሆኑን አስረድተዋል ፡፡
0
9e0b996e82edb1616e63785b9041723a
7e79096e4ebb9e2fa700bc5fabae9c6e
ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕረዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሱዳንና እስራኤል ግንኙነታቸውን ማዳሳቸውን ባለፈው አርብ ባስታወቁበት ወቅት የታላቁ ህዳሴ ግድብ ጉዳይንም አስንስተው ነበር። ከእስረኤልና ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትሮች ጋር በስልክ ሲነጋገሩ ነው የህዳሴ ግድብን ጉዳይ ያነሱት።ትራምፕ በስልኩ ንግግራቸው ወቅት ታላቁን የህዳሴ ግድብን አስመልክቶ ስለሚደረገው ድርድርም ያነሱት ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ነበር። ኢትዮጵያ ከድርድሩ በመውጣትዋ ግብጽ ደስተኛ አይደለችም። ስለሆነም ግብጽ “ግድቡን ታፈነዳለች” ብለዋል።የኢትዮጵያ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በጉዳዩ ላይ ያወጣውን መገለጫ መልስካቸው አመሃ ያሰማናል። ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።
0
2bd187e6b3ec3882d95a4e2c04fffec0
5fc0e6a52b8f717b4bfe3595d6dd549f
በኢትዮጵያ በመጪው የግንቦት ወር ከ21 ሺህ በላይ ዜጎች የጎርፍ አደጋ ሊደርስባቸው እንደሚችል ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012(ኤፍቢሲ) በኢንዶኔዥያ መዲና ጃካርታ በጎርፍ አደጋ 21 ሰዎች መሞታቸው ተነገረ።አውሎ ነፋስ በቀላቀለው ከባድ ዝናብ የተከሰተው የጎርፍ አደጋ አዲስ አመትን ለመቀበል አደባባይ በወጡ ዜጎች ላይ ጉዳት አድርሷል።ከባድ ዝናብ እና የወንዞች የውሃ መጠን መጨመር ለጎርፍ አደጋው መባባስ ምክንያት ሆኗል ነው የተባለው።በጎርፍ አደጋው ሳቢያ የሃገር ውስጥ በረራ የሚሰጠው አውሮፕላን ማረፊያ ሲዘጋ፥ 20 ሺህ መንገደኞችን ከጉዞ ተስተጓጉለዋል ተብሏል።ከጃካርታ ወጣ ብላ በምትገኝ አካባቢም በጎርፉ ሳቢያ የመሬት መንሸራተት አደጋ ማድረሱም ተነግሯል።አሁን በመዲናዋ የጣለው የዝናብ መጠን ከአመታዊ የዝናብ መጠን በሶስት እጥፍ የበለጠ ነው።ምንጭ፦ አልጀዚራ
0
a9b5a89c783b9891c1dcea7c5d5d6259
5cfbbbfaadb7745bb8e56aabe3f2b39f
የ4 አገራት 20 ሚ. ዜጎች ለከፋ ርሃብ ሊጠቁ እንደሚችሉ ተመድ አስጠነቀቀ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ከ83 ሺህ እስከ 190 ሺህ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ በመጀመሪያው ዓመት ብቻ ህይዎታቸው ሊያልፍ እንደሚችል የዓለም ጤና ድርጅት አስጠነቀቀ።ድርጅቱ ትናንት ባወጣው መግለጫ በአፍሪካ ሃገራት ቫይረሱን ለመከላከል የወጡ መመሪያና ህጎች ተግባራዊ እየተደረጉ አለመሆኑን እና እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎችም በቂ አለመሆናቸውን አስታውቋል።ቫይረሱ ወደ አህጉሪቱ ዘግይቶ ቢገባም ለበርካታ ጊዜ የሚቆይ ወረርሽኝ ሊሆን ይችላልም ነው ያለው።በተጨማሪም ቫይረሱን በፍጥነት በቁጥጥር ስር ማዋል ካልተቻለ ከ29 እስከ 44 ሚሊየን ሰዎችን ሊይዝ እንደሚችልም ነው ያስጠነቀቀው።የአሁኑ የድርጅቱ መረጃ በ47 የአፍሪካ ሀገራት የሰራውን ጥናት መሰረት አድርጎ የወጣ ነው ተብሏል።ከሃገራቱ መካከል ደቡብ አፍሪካ፣ አልጄሪያ እና ካሜሩን በቫይረሱ ክፉኛ ሊጠቁ የሚችሉ ሃገራት ይሆናሉ በሚልም ስጋቱን አስቀምጧል።በጥናቱ ግብጽ፣ ሊቢያ፣ ቱኒዚያ፣ ሞሮኮ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን፣ ሶማሊያ እና ጂቡቲ አልተካተቱም።በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ በ47 ሃገራት ከ35 ሺህ በላይ ሰዎች ሲያዙ፥ ከ1 ሺህ 200 በላይ ደግሞ ሕይወታቸው ማለፉን ድርጅቱ ገልጿል።ምንጭ፦ ቢቢሲየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
eeae548ade61beb2716738829380f525
1e39403f0189c83811f05b10db231ba3
በአዲስ አበባ ለቀጣይ አራት ወራት የሚቆይ የወጣቶች የአረንጓዴ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ስራ ተጀመረ
በአገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የአካባቢ ተጽዕኖ ጥናትና ግምገማ የሚያካሄዱ አማካሪ ድርጅቶች የሚወክላቸውን ማህበር ማቋቋም እንደሚገባቸው የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር አስታወቀ ።በሚኒስቴሩ የአካባቢ ጥበቃ ፈቃድ ዳይሬክተር ወይዘሮ ሙሉብርሃን ታሪኩ እንደገለጹት በአገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የአካባቢ ተጽዕኖ ጥናትና ግምገማ የሚያካሄዱ ድርጅቶች ማህበር እንዲያቋቋሙ ያስፈለገው ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ያወጣቸውን ህግና ደንቦች ለማህበሩ ለማሳወቅና በቀላሉ ከድርጅቶቹ ጋር ግንኙነቶችን ለመፍጠር እንዲያሰችል ነው ። በአካባቢ ጥበቃ ላይ የተሠማሩት ድርጅቶች የሚክሉት አንድ ማህበርን በመጠቀም ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በወቅታዊ የአካባቢ ጥበቃ የአሠራር ሁኔታዎች ላይ መመካከርና መወያየት ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር እንደሆነ ወይዘሮ ሙሉብርሃን ተናግረዋል ።እስካሁን በአገሪቱ 52 የሚደርሱ ድርጅቶች በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የተመዘገቡ የአካባቢ ጥበቃ ድርጅቶች እየተንቀሳቀሱ ሲሆን በሥራቸው ስምንት የአካባቢ ጥበቃ አማካሪወችን ማቋቋም ችለዋል ።በአገሪቱ የአካባቢ ጥበቃ አዋጅ መሠረት ማንኛውም በአካባቢ ጥበቃ ሥራና የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ ሥልጠና ያገኘ ግለሰብ በቅፉ ያለውን ልምድ በማቅረብ የአካባቢ ጥበቃ አማካሪ ፈቃድን ማግኘት እንደሚችል ወይዘሮ ሙሉብርሃን አያይዘው ገልጸዋል ።ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባትና እኤአ በ2025 ተግባራዊ ለማድረግ ያስቀመጠችውን ግብ ለማሳካት በአገር ውስጥ እየተንቀሰቀሱ የሚገኙ የአካባቢ ጥበቃ ድርጅቶችና አማካሪዎች የበኩላቸውን ሚና ይጫወታሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል ።( ትርጉም: በሰለሞን ተስፋዬ)
0
5f8748909e6220a1bdc57e3bed91e72f
57e0fdc6c4781bca058fea33b5d76d6e
አሳልፈው መኮንን ወደ ወልዲያ አምርቷል
አሰልጣኝ ዘማርያም ወ/ጊዮርጊስ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ የሾመውና ከ13 በላይ አዳዲስ ተጫዋቾችን ያስፈረመው ወልዲያ ካስፈረማቸው ተጫዋቾች መካከል አራቱ ከክለቡ ጋር የነበራቸውን ልዩነት መፍታታቸው ታውቋል፡፡በዝውውር መስኮቱ ወደ ክለቡ ከመጡ አራት ተጨዋቾች መካከል ፍፁም ገ/ማርያም ፣ ብሩክ ቀልቦሬ ፣ ቢያድግልኝ ኤልያስ እና ምንያህል ተሾመ አስቀድሞ ከስምምነት የደረስነው ክፍያ መፈፀም ሲገባው አልተፈፀመም በማለት በተፈጠረው ውዝግብ ዝግጅት ከጀመሩ በኋላ ማቋረጣቸው ይታወቃል። ሆኖም በክለቡና በተጨዋቾቹ መካከል የተፈጠረው ውዝግብ እልባት አግኝቶ ከአራቱ ተጫዋቾች ሦስቱ ወደ ወልዲያ በማቅናት ከቡድኑ ጋር በመቀላቀል ልምምድ እንደጀመሩ የተሰማ ሲሆን ከኢትዮዽያ ብሔራዊ ቡደን ጋር ወደ ሞሮኮ ያቀናው ብሩክ ቃልቦሬ ከብሔራዊ ቡድን መልስ ከቡድኑ ጋር የሚቀላቀል ይሆናል፡፡የኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊግ ሊጀመር ከአንድ ወር ያነሰ እድሜ በቀረው በአሁኑ ወቅት በተጫዋቾቹና በክለቡ መካከል የተፈጠረው ችግር መቀረፉ ለዋናው አሰልጣኝ ዘማርያም ወ/ጊዮርጊስ ቡድኑን በተረጋጋ ሁኔታ ለውድድር ለማዘጋጀት እንደ መልካም ዜና ይወሰዳል።ወልዲያ በሊጉ የመጀመርያ ሳምንት ጥቅምት 18 መሐመድ ሁሴን አሊ አልአሙዲ ስታድየም ላይ አዳማ ከተማን ያስተናግዳል፡፡
0
68a809c6a36f0078c7338425e81041b5
68a809c6a36f0078c7338425e81041b5
የአፍጋኒስታን ፕሬዚዳንት አሽራፍ ጋኒ ፓርዋን ከሞት ተረፉ
ዛሬ በደረሰው ጥቃት 24 ሰዎች ተገድለው ከ30 በላይ ቆስለዋል። አንድ ሞተር ቢስክሌት የሚነዳ አጥፍቶ ጠፊ፣ ሰው በተሰበሰበበት ወታደራዊ ቦታ አጠገብ ፈንጂውን ሲያፈነዳ ፕሬዚዳንቱ ንግግር ለማደረግ ቀርበው እንደነበር ተዘግቧል። ህንፃው ውስጥ ከነበሩት ሰዎች ጉዳት የደረሰበት የለም። የምርጫ ዘመቻውም ከጥቃቱ በኋላ ቀጥሏል ሲሉ የአፍጋኒስታን የሀገር ውስጥ አስተዳደር ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ናስራት ራሂሚ በትዊተር ጠቁመዋል።
1
08f320bef47325837527421f725f8bc4
b3ae42a46142331b7790c729223cc6f3
ከአዲስ አበባ ካርቱም የየብስ ትራንስፖርት በነሐሴ ወር ሊጀመር ነው
በሳምንት ኹለት ቀናት ከአዲስ አበባ በመነሳት ጅቡቲ የሚዘልቀውን የባቡር ትራንስፖርት በማስቀረት አዲስ የጉዞ መስመር ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅት መጨረሱን የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር ጥላሁን ሳርካ ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል። ዋና ስራ አስኪያጁ እንደተናገሩት ከአዲስ አበባ ድሬዳዋ እና ከድሬዳዋ ጅቡቲ ያለው የመንገደኞች ቁጥር ተመሳሳይ በመሆኑ ከወጪ አንፃር ስለ ማይመጣጠን አዲሱን የጉዞ መስመር ተግባራዊ ለማድረግ እንደታሰበ አስረድተዋል።በዚህም መሰረት በሳምንት ኹለት ቀናት የነበረው ከአዲስ አበባ የሚነሳው እና ጅቡቲ የሚዘልቀው የባቡር መስመርን በየቀኑ በማድረግ መጀመሪያ ከአዲስ አበባ ድሬዳዋ ማድረግ ቀጥሎ ሌላ ተቀባይ ባቡር ከድሬዳዋ በመነሳት እስከ ጅቡቲ መዝለቅ እንዲችል መርሃ ግብር ተይዞለታል። ኢንጅነር ጥላሁን ለአዲስ ማለዳ ሲናገሩ አንዱ ባቡር ሠላሳ ፉርጎዎች ያሏቸው ሲሆን በአንድ ጊዜ 2ሽሕ መንገደኞችን በተለያየ በሦስት የተለያዩ ማዕረጎች ማጓጓዝ እንደሚችሉ አስረድተዋል። ይሁን እንጂ አሁን በአማካኝ በየቀኑ አምስት መቶ መንገደኞችን ብቻ እያስተናገደ እንደሚገኝ ለአዲስ ማለዳ ጨምረው ገልፀዋል።የ19 ወራት ዕድሜ ያለው ኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር፤ በሳምንት ኹለት ቀናት ከጅቡቲ በመነሳት ወደ አዲስ አበባ በሚያደርገው ጉዞ አዲስ አበባ የሚደርስበት ሰዓት ከምሽቱ 4 ሰዓት አንዳንዴም 6 ሰዓት ድረስ ስለሚቆይ መንገደኞች ላይ ትልቅ የደኅንነት ስጋት እና የትራንስፖርት ችግር እንደሚገጥማቸው ለማወቅ ተችሏል። አዲስ የሚጀመረው መስመር ግን ከድሬዳዋ አዲስ አበባ ስለሚሆን ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ አዲስ አበባ የሚደርስ ስለሚሆን በጊዜ መንገደኞች ወደ ቤታቸው መግባት እንደሚችሉም ጥላሁን ሳርካ ተናግረዋል።በቻይናው የግንባታ ኩባንያ ሲሲኢሲሲ እና ሲአርኢሲ የተገነባው የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር መስመር መንገደኞችን ከማጓጓዝ ባለፈም ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ እና ወጪ ምርቶችንም በማመላለስ ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገልጿል።
0
adddb951705505203cde3ec3b4b93878
d2db3f317fb6f37ede7f5e9c42d4ff58
የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 0-2 ወላይታ ድቻ
ገብረክርስቶስ ቢራራ የወላይታ ድቻ አሰልጣኝ ሆነው ተሹመዋል።ወላይታ ድቻ የውድድር ዓመቱን አጋማሽ በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ እየተመራ ከነበረበት የመውረድ ስጋት አገግሞ የተሻለ ውጤት በማስመዝገብ በሊጉ መቆየቱን ማረጋገጡ ይታወቃል። ቡድኑ ከአሸናፊ ጋር በቀጣይ አብሮ ይቆያል ተብሎ ቢታሰብም አሰልጣኙ ምርጫቸውን የቀድሞ ክለባቸው አዳማ ከተማ አድርገዋል።በዚህም ምክንያት አዲስ አሰልጣኝ የመቅጠር ግዴታ ውስጥ የገባው ወላይታ ድቻ ባሳለፍነው ሳምንት የአሰልጣኝ ቅጥር ማስታወቂያ ማውጣቱን ተከትሎ አስር አሰልጣኞች የስራ ልምዳቸውን በማስገባት ለውድድር ቀርበዋል። የክለቡ የቴክኒክ ኮሚቴ በወጣው መስፈርት መሠረት አነፃፅረው አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው እና አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራን የመጨረሻ ዕጩ በማድረክ ለክለቡ የስራ አስፈፃሚ ቦርድ አቅርበዋል። በመጨረሻም የስራ አመራሩ ቦርድ በቀረቡለት ዕጩዎች ዙርያ ሰፊ ውይይት ካደረገ በኃላ አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራን ቀጣዩ የወላይታ ድቻ አሰልጣኙ አድርጎ ሾሟል።አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ከዚህ ቀደም በዲላ ከተማ እና ደቡብ ፖሊስ መስራታቸው ይታወቃል።
0
bae2cc93add81cb9b8ca2e7081cdde3d
ed6c35e27bf1a520a51d764a4db308dd
ሽመልስ በቀለ በሊጉ የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታ 2 ግቦች አስቆጥሯል
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንት የቀኑ ብቸኛ ጨዋታ በመቐለ ተካሄዷል።መቐለ ላይ በተካሄደው ጨዋታ ፋሲል ከነማ መቐለ 70 እንደርታን 2 ለ 0 በማሸነፍ የፕሪሚየር ሊጉ መሪ ሆኗል።የፋሲል ከነማ የማሸነፊያ ግቦች የፕሪሚየር ሊጉን ኮኮብ አግቢነት እየመራ የሚገኘው ሙጅብ ቃሲም በ12ኛ እና 45ኛ ደቂቃዎች ላይ አስቆጥሯል።
0
b8ac600539f6850cf9060167868c137c
80c9453f9561690961d0fb2b0c51558f
ደቡብ አፍሪካ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት የጣለቻቸውን ገደቦች ልታላላ ነው
በኮሮናቫይረስ ሰበብ በተከሰቱ ቀውሶች ሳቢያ ኢትዮጵያን ጨምሮ በበርካታ አገራት ውስጥ በወረርሽኙ ከሚሞቱ ሰዎች ቁጥር የሚበልጡ በረሃብ ምክንያት ለሞት ሊዳረጉ እንደሚችሉ ኦክስፋም አስታወቀ። ኦክስፋም እንዳለው ኮቪድ-19 ለወትሮው በረሃብ እየተሰቃየ ባለው ዓለም ላይ የከፋ ረሃብን አስከትሏል። በዚህም በተለይ አስር አገራት ክፉኛ ችግር እንደሚገጥማቸው የገለጸ ሲሆን ኢትዮጵያም አንዷ እንደሆነች አመልክቷል።ድርጅቱ ባወጣው የአስር አገራት ዝርዝር ውስጥ አብዛኞቹ የሚገኙት በአፍሪካና በእስያ አህጉር ሲሆን እነሱም ኢትዮጵያ ፣ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሱዳን፣ የመን፣ ሶሪያ፣ አፍጋኒስታን፣ ቬንዝዌላ፣ ምዕራብ ሳህል እና ሄይቲ ናቸው።ኦክስፋም ጉዳዩን በሚመለከት ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳመለከተው ኮሮናቫይረስ በዓለም ላይ የነበረውን የረሃብ ቀውስ ከማባባሱም በላይ ረሃብ ተከስቶባቸው የማያውቁ አዳዲስ አካባቢዎችን እየፈጠረ ነው ብሏል። በዚህም መሰረት ከወራት በኋላ በየቀኑ ከ6ሺህ እስከ 12 ሺህ የሚደርሱ ሰዎች በኮቪድ-19 ምክንያት በሚከሰት ረሃብ ሳቢያ በዓለም ዙሪያ ለሞት ሊዳረጉ ይችላሉ ብሏል። ይህም አሃዝ የኮሮናቫይረስ ከሚገድላቸው ሰዎች በከፍተኛ ደረጃ የሚልቅ እንደሚሆን ኦክስፋም አስጠንቅቋል። የተራድኦ ድርጅቱ እንዳለው፤ ሥራ አጥነት፣ ምግብ አምራቾች በእንቅስቃሴ ገደብ ምክንያት መሥራት አለመቻላቸው እንዲሁም እርዳታ ለማከፋፈል አዳጋች መሆኑ ረሃቡን ያባብሰዋል።መንግሥታት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን መስፋፋት ለመግታት ከሚያደርጉት ጥረት ጎን ለጎን የተጋረጠውን የረሃብ ቀውስ ለመቆጣጠር አፋጣኝ እርምጃ እንዲወስዱም ጠይቋል። ድርጅቱ እንዳለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በዓለም ላይ እየጨመረ በነበረው የረሃብ ችግር ላይ አባባሽ ምክንያት ሆኗል። ባለፈው የፈረንጆች ዓመት በዓለም ዙሪያ 821 ሚሊዮን ሰዎች የምግብ ዋስትና ችግር ያጋጠማቸው ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ በከባድ ወይም በከፋ ረሃብ ለስቃይ የተዳረጉት 149 ሚሊዮን ሰዎች ይሆናሉ። በአሁኑ ወቅትም ኮሮናቫይረስ በየአካባቢው ከሚከሰቱ ግጭቶች፣ እየጨመረ ከመጣው የኑሮ ልዩነትና እየተባባሰ ካለው የአየር ጸባይ ለወጥ ጋር ተዳምሮ የተዳከመውን የዓለም የምግብ አቅርቦት ሥርዓት በመጉዳት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ድሆችን ወደ ረሃብ አፋፍ አድርሷቸዋል ብሏል።
0
aae3eddc58fda824a39976c77468e309
aae3eddc58fda824a39976c77468e309
በኮንሶና በአሌ ልዩ ወረዳ በተቀሰቀሰ ግጭት ሰዎች ተገደሉ
በደቡብ ክልል በኮንሶና በአሌ ልዩ ወረዳ በመሬት ይዞታ ምክንያት ተቀስቅሶ የቆየው ግጭት እንደቀጠለ ሲሆን በዚሁ ሰበብ በዘመን መለወጫ ቀናትም ከሁለቱም በኩል አራት ሰዎች መገደላቸውና ቤቶች መቃጠላቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል።የመንግሥት ባለሥልጣናትን ጨምሮ ለግጭቱ ሰበብ ሆነዋል የተባሉ የፖለቲካ ሰዎች በህግ እንዲጠየቁ እየተደረገ ነው ሲል የክልሉ የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ገልጿል።በሁለቱ አዋሳኝ ቀበሌዎች ውስጥ የሚገኘው የደን መሬት “ይገባኛል” በሚል በተነሳው ግጭት የብዙ ሰው ህይወት የጠፋ ሲሆን ከሃያ ሺህ በላይ ሰው መፈናቀሉም ተነግሯል።ኮንሶ ዞንና አሌ ልዩ ወረዳ ከለውጡ በፊት «የሰገን አከባቢ ህዝቦች ዞን» ተብሎ ከአማሮ፣ ከቡርጂና ከደራሼ ጋር በአንድነት የነበሩ ሲሆን ኮንሶ፤ ዞን ሆኖ ብቻውን ከተደራጀ በኋላ አሌም እንደተቀሩት በልዩ ወረዳነት የተደራጀ መዋቅር ነው።።
1
eebb38abcc38bca0e18cc148b0cdfcc9
eebb38abcc38bca0e18cc148b0cdfcc9
የክልሉ አትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ ትኩረት ተነፍጎታል፡፡
በአማራ ክልል ከሌሎች ክልሎች የሚገቡ የአትክልትና ፍራፍሬ ዘሮች በበሽታ የተጠቁ መሆን፣ በደንብ ያልበሰሉ መሆን እና በሕገ ወጥ መንገድ በተለያዩ ባለሙያዎች በመገዛታቸው ለብልሽት እየተዳረጉ ነው፡፡ የክልሉ የዕፅዋት ዘርና ሌሎች የግብርና ግብዓት ጥራት ቁጥጥር ኳራንታይን ባለስልጣን የዘር ጥራት ቁጥጥር ዳይሬክተር ጉርሜሳ ኤጀታ ‹‹ችግሩ ከአስር ዓመታት በፊት የጀመረ ነው›› ብለዋል፡፡ በክልሉ በተለያዩ ቦታዎች በአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ላይ የገባው በሽታ ጥራቱን የጠበቀና በባለሙያ የተመከረ ዘር ከመውሰድ የቀሩ ስህተቶች ውጤት መሆኑንም ተናግረዋል፡፡በየወቅቱ የሚፈጠሩ የዕፅዋት በሽታዎችን ለመቆጣጠር ተቋማቸው በመሥራቱ ነፃ የሆኑ አካባቢዎች እንዲፈጠሩ ቢያደርግም ከሌሎች አካባቢዎች የሚመጣው ዘር በዘርፉ ተፅዕኖ መፍጠሩ አይቀሬ መሆኑንም አቶ ጉርሜሳ ተናግረዋል፡፡‘‘ከሌሎች አካባቢዎች የሚመጡ የዕፅዋት ዘሮችን ግዥ የሚፈፅመው ግብርና ቢሮ ነበር’’ ያሉት ዳይሬክተሩ ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ባለስልጣኑ በ2012 ዓ.ም ሙሉ በሙሉ ከክልሉ ውጭ የሚመጡ ዝርያዎች እንዳይኖሩ ማድረጉን አስታውቀዋል፡፡የአትክልትና ፍራፍሬ ዘሮች ፍላጎትን መመለስ የሚችል በክልሉ በሰሜን ሸዋ ሦስት ወረዳዎች፣ በባሕር ዳር ደቅ እና በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ጃዊ አካባቢዎች የሚባዙ ዘሮችን መጠቀም የሚያስችል አሠራር መዘርጋታቸውን ገልጸዋል፡፡የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ መስኖ ውኃ አጠቃቀም ዳይሬክተር ይበልጣል ወንድምነው ደግሞ ‘‘ከሌላ ክልል የሚመጡ ዝርያዎች በበሽታ መጠቃት ብቻ ሳይሆን የጥራት ጉድለት የነበራቸው ናቸው’’ ብለዋል፡፡ ዘሮችን ሄደው ማምጣት እና የጥራት ደረጃቸውን መቆጣጠር የክልሉ ኳርንታይን ባለስልጣን ሥራ ነበር፤ ይሁን እንጂ በሰው ኃይል እጥረት ምክንያት በግብርና ባለሙያዎች እየተሸፈነ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ በየዓመቱ በሚሊዮኖች ብር እየተበጀተ ከሚገዙት ችግኞች 50 በመቶዎቹ በጥራት ችግር ሳይበቅሉ የሚቀሩ እንደነበሩም ተናግረዋል፡፡ ከክልል ውጭ የሚመጡ አትክልትና ፍራፍሬዎች እንዲቀሩ በተደረገው መሠረትም እየሠሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ማንጎ በዚህ ወቅትም በበሽታ መጠቃቱን የተናገሩት አቶ ይበልጣል አማራ ክልል መፍትሔ ለመፈለግ እየሠራ መሆኑን ጠቅሰው ሌሎች ክልሎች ግን በበሽታው ምክንያት ከማንጎ ምርት እየወጡ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
1
426c4dee5dd7fa699826eabaf7b57090
426c4dee5dd7fa699826eabaf7b57090
ቶታል ኢትዮጵያ የመነሻ ካፒታል ለመሸለም ዕጩዎችን እያወዳደረ ነው
ቶታል ኢትዮጵያ “Startupper of the year by total” በሚል ርዕስ ባዘጋጀው የመነሻ ካፒታል ሽልማት ውድድር ላይ ዕጩዎች እንዲወዳደሩ ጋብዟል፡፡ ከ1-3 ለሚወጡ አሸናፊዎች ከ350ሺ ብር እስከ 150ሺ ብር ይሸልማል ተብሏል፡፡ ውድድሩ ማንኛውም ዕድሜው 35 ዓመት ወይም ከዚያ በታች ለሆነ ኢትዮጵያዊ ነፃና ክፍት ሲሆን ተወዳዳሪዎች ፕሮጀክታቸውን በኢንተርኔት (ኦንላይን) ማቅረብ ይችላሉ ተብሏል፡፡ ለውድድር የሚቀርቡት ፕሮጀክቶች አዲስ ፈጠራ፣ ፈር ቀዳጅ፣ ሊያድጉ የሚችሉና የሰዎችን ኑሮ የሚያሻሽሉ መሆን እንዳለባቸው ተጠቁሟል፡፡ እጩ ተወዳዳሪዎች ፕሮጀክታቸውን እስከ ጥር 22 ቀን 2008 ዓ.ም ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 10 ፕሮጀክቶች በመስፈርቶች መሰረት በዳኞች ከተመረጡ በኋላ የስም ዝርዝር ከየካቲት 20 በፊት በዌብ ሳይት እንደሚገለጽ፣ ድርጅቱ ለተመረጡ ተወዳዳሪዎች የተለያዩ ድጋፎችን እንደሚያደርግ ተመልክቷል፡፡ ተወዳዳሪዎች ከመጋቢት 6 በፊት የመጨረሻ ፉክክር (ፕሬዘንቴሽን) ካደረጉ በኋላ በዳኞች የተመረጡ ፕሮጀክቶች የሚሸለሙ ሲሆን 1ኛ የወጣው ፕሮጀክት 350 ሺህ ብር፣ 2ኛው 200 ሺህ ብር፣ 3ኛው 150ሺህ ብር እንደሚሸለሙ ታውቋል፡፡
1
ad432f181221da4353aa6c8fe52faa94
d8b76cbcfff43b8199deb2448cfed6ab
ሀዋሳ ከተማ የኮንትራት እድሳት እና የደሞዝ ጭማሪ አድርጓል
የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ የ201 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የእውቅና ፈቃድ ሙሉ መረጃ ይፋ አድርጓል፡፡መረጃው በ2012 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመዝግበው መማር ለሚፈልጉ ተማሪዎች የሚያገለግል መሆኑንም ነው ኤጀንሲው የገለፀው፡፡ወቅታዊ መረጃው እስከ 2011 ዓ.ም መጨረሻ ያለውን የሚያካትት ሲሆን በሂደት ላይ ያሉትን ተከታትሎ እንደሚያሳውቅም ገልጿል፡፡ይደርሳል በሚል የእውቅና ፈቃድ ወይም የእውቅና ፈቃድ እድሳት ሪፖርት ባልወጣለት የትምህርት ተቋም ቀድሞ መመዝገብ ክልክል እንደሆነም ነው ኤጀንሲው ያስታወቀው፡፡
0
48e8eb8eca689239e2797f254ea29ca2
fe4921232a0ed58429429e0c1ee27675
የቱርክ ፕሬዚዳንት በሞስኩ
የቱርክ ኃይሎች ሰሜናዊ ሦርያ ውስጥ በዛሬው ቀን ጥቃት ማካሄዳቸው ተነገረ።ይህ የኩርድ ሚሊሽዎችን ከአፍሪን አካባቢ ጨርሶ ለማስወጣት የተወሰደው እርምጃ በቶሎ እንደሚጠናቀቅ፣ ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።የኩርድ ሚሊሽያም በበኩሉ፣ ከቱርክ ኃይሎች ጋር ዛሬ ሰኞ ሰሜናዊ ምዕራብ አፍሪን ውስጥ ግጭት መካሄዱን አመልክቷል።የቱርክ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር መህመት ሲምሴክ አጠር ባለ ገለፃቸው፣ ወታደራዊ የማጥቃት እርምጃው፣ ቱርክን ከሽብር አደጋ የማዳን አካል ነው ብለዋል።አንካራ፣ አፍሪንን የሚቆጣጠው “ዋይፒጂ” ሚሊሽያ ቱርክ ውስጥ ከአማፅያን ጋር ግንኙነት አለው በማለት ትከሳለች።
0
880cdb1a8b727be7b669d0c92808d664
880cdb1a8b727be7b669d0c92808d664
በክልልና በሀገር ዓቀፍ ደረጃ የሚንቀሳቀሱ 11 ፓርቲዎች ባህርዳር ከተማ እየተወያዩ ነው
በአማራ ብሔራዊ ክልል እና በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚንቀሳቀሱ አስራ አንድ የፖለቲካ ፓርቲዎች በባህር ዳር ከተማ ውይይት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡በውይይቱ ላይ የብአዴን ሊቀመንበር እና የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮነን እና የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ገዱ አንዳርጋቸው የተገኙ ሲሆን መድረኩ “የአማራ ህዝብ ጥያቄዎች እና የፖለቲካ ፓርቲዎች ሚና” በሚል መሪ ቃል ነው ውይይቱ እየተካሄደ የሚገኘው፡፡በመሪ ቃሉ ዙሪያ ለውይይቱ መነሻ ፅሁፍ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር የሆኑት ዶክተር ዳዊት መኮንን እና አቶ ኢያሱ በካፋ በመቅረብ ላይ ይገኛል፡፡በውይይቱ የሚሳተፉት 11 የፖለቲካ ፓርቲዎች ብአዴን፣.መዐህድ፣ አብን፣ አገዴፓ፣ አዴሀን፣ የአማራ ህልውና ፓርቲ፣ መኢአድ፣ ኢዴፓ፣ ኢራፓ፣ ሰማያዊ ፓርቲ እና አርበኞች ግንቦት ሰባት ናቸው::መድረኩ የተዘጋጀው በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አስተባባሪነት ሲሆን ፓርቲዎቹ በክልሉ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት በጋራ ጉዳዮች ላይ በጋራ በሚሰሩበት፤ በተናጠል በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ ሊደረግላቸው ስለሚገባው ድጋፍ እና መሰል ጉዳዮች ላይ እንደሚመክሩ ተገልጸዋል፡፡
1
b32d2163f8383e7d3a317f7ab2f126bd
33d3c1d1d4d8d0151d425853828ac1f3
የለይቶ ማቆያ አስተባባሪ ኮሚቴ 2500 ሰዎችን ማስተናገድ የሚችሉ ቦታዎችን ተረከበ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 74 ሰዎች ውስጥ 6 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ።ይህም በኢትዮጵያ ውስጥ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር 35 እንዳደረሰው የጤና ሚኒስቴር ገልጿል።በቫይረሱ መያዛቸው ከተረጋገጡት ውስጥ አምስቱ ከአዲስ አበባ አንደኛው ደግሞ ከድሬዳዋ ሲሆን፥ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው።በአዲስ አበባ ከተያዙት ውስጥ ሁለቱ የጉዞ ታሪክ ያላቸው የ35 ዓመት እና የ30 አመት ወንዶች ሲሆኑ፥ መጋቢት 10 መጋቢት 8 ቀን 2012 ዓ.ም ከዱባይ የመጡ ናቸው ተብሏል።ሁለቱም ዜጎች አስገዳጅ የለይቶ ማቆያ ተግባራዊ ከመደረጉ በፊት የገቡ መሆናቸውንም ነው ሚኒስቴሩ የገለጸው።ሶስተኛው የ28 ዓመት ወጣት፣ አራተኛው የ56 ዓመት ወንድ፣ አምስተኛው የ30 ዓመት ወንድ የጉዞ ታሪክ የሌላቸው ናቸው።ሰዎቹ ያላቸው ግንኙነት እየተጣራ መሆኑም ተገልጿል።ስድስተኛዋ ሰው የ33 ዓመት ሴት ስትሆን በድሬዳዋ ከዚህ በፊት በኮሮና ቫይረስ መያዙ ከተገለጸው ሰው ጋር ግንኙነት የነበራት መሆኑም የኢዜአ ዘገባ ያመለክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
667dcab80f2cc610bdefa3ec43f1af39
0c0927ba4b94f4a63a75fa01ccb64537
የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር በወላይታ ሶዶ ከተማ የእሳት አደጋ የተከሰተበትን የገበያ ስፍራ ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር 355 ተሽከርካሪዎችን ለሁሉም ዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች አስረከቡ፡፡በዚህ ወቅትም ተሽከርካሪዎቹ በክልሉ የጸጥታ መዋቅሩን ለማጠናከር የሚኖራቸው ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ተሽከርካሪዎቹ በክልሉ ለሁሉም ዞኖች፣ ልዩ ወረዳዎች እና ወረዳዎች የሚከፋፈሉ ይሆናል ብለዋል፡፡በግዢ ከቀረቡት ተሽከርካሪዎች ውስጥ 46 ያህሉ ለሲዳማ ክልል የሚሰጡ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡በውስን በጀት የተገዙትን ተሽከርካሪዎች በጥንቃቄ መያዝ እንደሚገባ መናገራቸውን ከደቡብ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
0
50700e62df547659c8a599f392388790
50700e62df547659c8a599f392388790
የብልጽግና ፓርቲ ለክልልና ከተማ አስተዳደር የፓርቲው ጽ/ቤቶች የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶችን አስረከበ
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ለክልልና ከተማ አስተዳደር የፓርቲው ፅህፈት ቤቶች የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶችን አስረከበ፡፡ዋና ጽህፈት ቤቱ 98 ሺህ ማስኮችንና 24 የሙቀት መለኪያዎችን ነው ለክልልና ከተማ አስተዳደር ጽህፈት ቤት ሃላፊዎች ያስረከበው፡፡የፅህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ብናልፍ አንዱዓለም በርክክቡ ላይ እንደተናገሩት ÷ጥሩ እየተቆጣጠርን የነበረው የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በመሃል ባጋጠሙ ችግሮችና እየታየ ባለው መዘናጋት ምክንያት ከፍ እያለ ነው፡፡የኮሮና ቫይረስ በመከላከል ላይ አሁን እየታየ ያለውን መዘናጋት ለማስቀረት አመራሩ ጠንክሮ መስራት እንደሚገባ ሃላፊው አሳስበዋል፡፡በተለይ ደግሞ ከአዲስ አበባ ውጭ እየታየ ያለው መዘናጋት የከፋ ዋጋ ሊያስከፍል ይችላል ሲሉም ነው የተናገሩት፡፡በመሆኑም የመከላከያ ቁሳቁሶችን በመጠቀም አመራሩ፣ የፓርቲው ጽህፈት ቤቶች ሰራተኞች እና ሌሎች የመንግስት መስሪያ ቤቶች ሰራተኞች ጥንቃቄ በማድረግ አርዓያ ይገባል በማለት አሳስበዋል።ከዚህ ጎን ለጎን የክረምት በጎ አድራጎት ስራ፣ የአረንጓዴ አሻራ ስራና የመህር ምርት ስራም ትኩረት እንዲሰጣቸው ጨምረው ማሳሰባቸውን ከፓርቲው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
1
fcb37ba57fd5ac0da2a251678b2afa6d
fcb37ba57fd5ac0da2a251678b2afa6d
ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ጋር ተወያዩ፡፡ከኦስማን ዲዮን በተጨማሪም በኢትዮጵያ ካሉት የዓለም ባንክ አመራሮች ጋር የከተማዋን መሰረታዊ ችግሮች በአጋርነት ለመፍታት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት አካሄደዋል።በውይይታቸውም ዓለም ባንክ የከተማዋን ራዕይ ለማሳካት እየተሰሩ ያሉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች በተለይም የውሃ፣ የመኖሪያ ቤት፣ የትራንስፖርት፣ የመሬት አስተዳደርና የስራ እድል ፈጠራ ላይ ቅድሚያ በመስጠት የከተማ አስተዳደሩን ለማገዝ ቁርጠኛ መሆናቸውን ዳይሬክተሩ መናገራቸውን ከአዲስ አበባ ከተማ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
1
952fcea2667140e5a33f382f542b6412
420ef8e903e740b1170db02419349254
ኢትዮጵያን ከደቡብ ሱዳን ጋር የሚያገናኝ መንገድ እየተገነባ ነው
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን የሞጆ ሐዋሳ የፍጥነት መንገድ አካል ለሆነው የዝዋይ - አርሲ ነገሌ መንገድ ግንባታ ኮንትራክተሮች እንዲወዳደሩ ጨረታ አወጣ፡፡ባለሥልጣኑ ጨረታውን ያወጣው ሐምሌ 15 ቀን 2008 ዓ.ም. ሲሆን፣ በፕሮጀክቱ ላይ ፍላጎት ያላቸው ኩባንያዎች እ.ኤ.አ. እስከ ኦክቶበር 25 ቀን 2016 ድረስ ለፕሮጀክቱ ግንባታ የሚያቀርቡትን የገንዘብ ፍላጎት ሰነድ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፡፡ለመወዳደር የሚፈልጉ ኩባንያዎች የገንዘብ ፍላጎት ሰነዳቸውን በሚያስገቡበት ጊዜ፣ 500 ሺሕ ዶላር የጨረታ ማስረከቢያ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡202 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የሞጆ - ሐዋሳ የፍጥነት መንገድ አካል ሲሆን፣ ከዝዋይ (ባቱ) አርሲ ነገሌ ያለው መንገድ ርዝመት 57.1 ኪሎ ሜትር እንደሆነ ፕሮጀክቱን በገንዘብ ከሚደግፈው የዓለም ባንክ ድረ ገጽ ለመረዳት ተችሏል፡፡በአጠቃላይ ከሞጆ - ሐዋሳ የሚዘረጋው የፍጥነት መንገድ ከሐዋሳ - ሞያሌ በመቀጠልም ከሞያሌ - ናይሮቢ ሞምባሳ ወደብ የሚዘልቅና ኢትዮጵያን በኬንያ በኩል ከወደብ የሚያገናኝ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡የዚህ ፕሮጀክት የመጀመርያ ምዕራፍ ከሞጆ - መቂ የሚገነባው 56.8 ኪሎ ሜትር መንገድ ሲሆን፣ የቻይናው ቻይና ሬልዌይ ሰቭንዝ ግሩፕ ውል ተፈራርሟል፡፡ ኩባንያው ፕሮጀክቱን በ3.66 ቢሊዮን ብር እንደሚገነባና በ42 ወራት እንደሚያስረክብ ይጠበቃል፡፡ሁለተኛው ምዕራፍ ከመቂ - ባቱ የሚገነባው 37 ኪሎ ሜትር መንገድ ሲሆን፣ የኮሪያ መንግሥት ባቀረበው 82 ሚሊዮን ዶላር ብድር የሚገነባ ነው፡፡ ለግንባታውም የተመረጠው ዳዎ ኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ኩባንያ ነው፡፡የሦስተኛው ምዕራፍ ከባቱ - አርሲ ነገሌ ለሚገነባውና በአሁኑ ወቅት ጨረታው ለወጣው መንገድ ግንባታ የዓለም ባንክ 370 ሚሊዮን ዶላር ብድር አቅርቧል፡፡
0
905f218996d88c8f67d50c7572aa39aa
905f218996d88c8f67d50c7572aa39aa
መንግስት የዘጋቸውን 264 ድረ-ገጾች መክፈቱ ተነገረ
ኦኤምኤን ቴሌቪዥን ዛሬ ከአዲስ አበባ ስርጭቱን ይጀምራል መንግስት አገልግሎት እንዳይሰጡ ዘግቷቸው የነበሩ 264 የተለያዩ ድረ-ገጾችና የጦማርያን ገጾችን በመክፈት አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረጉን፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሃላፊው አቶ ፍጹም አረጋ ትናንት በትዊተር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡በአሜሪካ ፍቃዱን አግኝቶ የሚሰራጨው የኦሮሞ ሚዲያ ኔትዎርክ (OMN) ቴሌቪዥን፣ በዛሬው ዕለት ከአዲስ አበባ ሥርጭቱን እንደሚጀምር ታውቋል፡፡ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብትን ማረጋገጥ፣ ለሌሎች መብቶች መከበር መሰረታዊ ጉዳይ መሆኑን የገለጹት አቶ ፍጹም፤ በመስኩ የማሻሻያ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ የሚገኘው የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ መንግስት፣ ተዘግተው የነበሩ ድረ-ገጾችን በመክፈት፣ አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረጉን አመልክተዋል፡፡ነጻ የመረጃ ፍሰት እንዲኖር ማድረግ፣ በአገሩ ጉዳይ ተሳታፊና ሃላፊነት የሚሰማው ዜጋ ለመፍጠር ቁልፍ ሚና ይጫወታል ያሉት አቶ ፍጹም፤ መንግስት የተዘጉ ድረገጾችን ከመክፈት በተጨማሪ የኢሳትና የኦኤምኤን የቴሌቪዥን ስርጭቶች በነጻነት እንዲታዩ መፍቀዱንም ገልጸዋል፡፡ አሶሼትድ ፕሬስ በበኩሉ፤ መንግስት ዘግቷቸው የነበሩት ብዙዎቹ ድረ-ገጾች በአሜሪካና በሌሎች ውጭ አገራት የተከፈቱ እንደሆኑ በመጠቆም፣ በአገሪቱ ታስረው የነበሩ ከሞላ ጎደል ሁሉም ጋዜጠኞችና ጦማሪያን በአዲሱ የጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ መንግስት ከእስር መለቀቃቸውንና መንግስትን በመተቸት በሚታወቁ አክቲቪስቶች ላይ ተመስርተው የነበሩ ክሶች መቋረጣቸውን ዘግቧል፡፡
1
fd42486d70aa6d227722fec4540b4fd0
b7f5c8af3ffedc47bc80a0657797f191
የ2ኛው ምዕራፍ የምግብ ዋስትና መርሃ ግብር በ72 ከተሞች ሊተገበር ነው
የአዲስ አበባ የመጀመሪያው ዙር የልማታዊ ሴፍቲኔትና የምግብ ዋስትና ፕሮግራም ተጠቃሚ ወረዳዎች መለየታቸው ተገለፀ።ፕሮግራሙ በመዲናዋ 10 ክፍለ ከተሞች በሚገኙ ወረዳዎች ከድህነት ወለል በታች የሚኖሩ የማኅበረሰብ ክፍሎችን በጥናት ለይቶ በተለያዩ የስራ መስኮች በማሳተፍና የቀጥታ የምግብ ዋስትና ድጋፍ በመስጠት ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።በጥናቱ መሰረት ለዕጣ ከቀረቡት ወረዳዎች መካከል 35ቱ የመጀመሪያው ዙር ተጠቃሚ ሆነው የተመረጡ ሲሆን በፕሮግራሙ በከተማና አረንጓዴ ልማት ዘርፍ፣ በደረቅ ቆሻሻ አያያዝና ማስወገድ፣ በከተማ ግብርናና መሰል ዘርፎች የስራ እድል ለመፍጠር ታስቧል።በተጨማሪም መስራት ለማይችሉ አቅመ ደካሞች፣ አካል ጉዳተኞችና ህፃናት የቀጥታ ድጋፍ በማድረግ የአጭር ጊዜ የምግብ ፍላጎታቸውን ለማሟላት ጥረት እንደሚደረግ ተገልጿል።ለፕሮግራሙ ማስፈፀሚያ 450 ሚሊዮን ዶላር የተበጀተ ሲሆን 150 ሚሊዮን ዶላር በመንግስትና ቀሪው 300 ሚሊዮን ከዓለም ባንክ የተገኘ ድጋፍ ነው።ከጠቅላላ በጀቱ 70 በመቶው ለአዲስ አበባ ቀሪው በሌሎች የክልል ከተሞች ተግባራዊ ይሆናልም ተብሏል።የመዲናዋ ከንቲባ ድሪባ ኩማ እንደገለጹት ፕሮግራሙ ከድህነት ወለል በታች ያሉ ነዋሪዎችን ከመርዳትና ራሳቸውን እንዲችሉ ከማድረግ ባሻገር ፅዱና አረንጓዴ ከተማ ለመፍጠር ጉልህ ሚና ይኖረዋል።ዕጣው ከሁሉም ክፍለ ከተሞች በጥናት የተለዩትን ወረዳዎች ያካተተ ሲሆን ከአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01፣ 11፣ 03 እና 09፤ ከየካ ወረዳ 02፣ 01፣ 06 እና 12፤ ከልደታ ወረዳ 04፣ 01፣ 02 እና 05፤ ከአራዳ ወረዳ 08፣ 01፣ 05 እና 03 ከአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05፣ 03፣ 08 እና 09 ዕጣ የወጣላቸው ናቸው።በተጨማሪም ከቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03፣ 10፣ 01 እና 07 ከጉለሌ ወረዳ 04፣ 07፣ 01 እና 09 ከንፋስ ስልክ ላፍቶ ወረዳ 02፣ 05 እና 06 ከኮልፌ ቀራኒዮ ወረዳ 15፣ 11 እና 09 ከቦሌ ወረዳ 11 በዕጣው የተካተቱ ሲሆን በድምሩ 35 ወረዳዎች በአንደኛው ዙር የፕሮግራሙ ተጠቃሚ ይሆናሉ።ፕሮግራሙ በወረዳዎቹ በዚህ ዓመት የሚጀምር ሲሆን ለሁለተኛው ዙር የልማታዊ ሴፍቲኔትና የምግብ ዋስትና ፕሮግራም 55 ወረዳዎች የሚመረጡ ይሆናል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
0
64c48d2779a05247c041421215a791c5
64c48d2779a05247c041421215a791c5
የደቡብ ሱዳን የፓለቲካ ሀይሎች የሽግግር መንግስት ምስረታ ስምምነቱን በፍጥነት ወደ ተግባር ሊቀይሩት ይገባል- አንቶኒዮ ጉቴሬዝ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ሱዳን የፓለቲካ ሀይሎች የደረሱበትን የሽግግር መንግስት ምስረታን ሳያራዝሙ ወደ ተግባር እንዲቀይሩ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጠየቁ።ዋና ፀሃፊው አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሀመት ጋር ውይይት አድርገዋል።ከውይይቱ በኋላም በሰጡት መግለጫ የሀገሪቱ የፓለቲካ ሀይሎች ከመቸውም ጊዜ በላይ ለህዝባቸውና ለሀገራቸው ሰላምና ደህንነት ቅድሚያ ሰጥተው የሚሰሩበት ወቅት ነው ብለዋል።ዋና ፀሃፊው ምክንያት እያስቀመጡ የሽግግር መንግስት ምስረታውን ለማስረዘም የሚደረግ እንቅስቃሴ ተቀባይነት የለውም ነው ያሉት።በሌላ በኩል በሊቢያ ፣ ሳሃል ቀጠና እና በቻድ ሀይቅ አካባቢ የሚፈፀሙ ሽብር ጥቃቶች እና የሚፈጠሩ ግጭቶችን ለመፍታት በሚደረገው ጥረት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከአፍሪካ ህብረት ጋር የተጠናከረ ስራ እያከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።በአፍሪካ የሚከሰቱ ግጭቶን ከአህጉሪቱ ውጭ በሚመጡ ሰላም አስከባሪዎች ከማረጋጋት ይልቅ የአፍሪካ ሰላም አስከባሪዎችን አቅም በማጠናከር በራስ አቅም ሰላምን ማስፈን እንደሚገባ ገልፀዋል።ዋና ፀሃፊው አፍሪካ ከሉላዊነት እና ከአለም አቀፍ ንግድ ፍትሃዊ ድርሻ እንዲኖራት የተሻለ ስራ መስራት እንደሚገባ ጠቅሰዋል።ከሀምሌ ወር ጀምሮ የሚተገበረው አህጉራዊ የንግድ ቀጠና ለአህጉሪቱ እድገት የራሱ ሚና እንደሚኖረውም ዋና ፀሃፊው ተናግረዋል።ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ በሰጡት መግለጫ÷ የማግለል አካሄድን በማስወገድ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል አለም አቀፍ ትብብር እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል።እንዲሁም በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ የሚገኘውን የበረሃ አንበጣ በጋራ መከላከል እንደሚገባ ጠቁመዋል።በስላባት ማናየትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይ ያድርጉ!
1
24066eba7e679fc1f3747443474e92f5
d7740435c5aa5b598cf138b3c7f9ede3
አዴኃን ከሌሎች የአማራን ሕዝብ ጥቅም ለማስከበር ከሚታገሉ ፓርቲዎች ጋር ያለውን ተቀራርቦ የመሥራት ጅማሮ እንዲያጠናክር ተጠየቀ፡፡
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 6/2011 ዓ.ም(አብመድ) የህልውና ፈተናዎችን ለማሸነፍና ቅጥ ያጣውን የሀገሪቱን ፖለቲካ ለመግራት የአማራ ሕዝብ በጠንካራ አንድነት ላይ እንዲቆም ተጠየቀ።የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆነው በቅርቡ ሥራ የጀመሩት አቶ ጌትነት ይርሳው ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የአማራ ሕዝብ በ2012 በአንድነት በመቆም ድህነትንና የህልውና ፈተናዎችን የሚወጣበት እንደሚሆን ተናግረዋል፡፡
0
562bc679046bc2353d9eb1f0efa43ce5
3e1078de02d349641037ac753157b2cc
ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ስደተኞች የሚውል አዲስ የስደተኞች ካምፕ ልትከፍት ነው
"ከስምንታችን መሃከል አንድ እርሡ ወንድሜ ብቻ ነው የታሰረው። እንደሚመስለኝ ወንድሜ ተዋጊ ወታደር መስሏቸው ይሆናል። ነገር ግን እርሱ ተዋጊ ወታደር አይደለም።" ግሬስ ገበ ቁጥሩ 30 ሺህ የሚደርስ ስደተኛ በማስተናገድ ላይ በምትገኘው የድንበር ከተማ አባ ከተጠለሉ ደቡብ ሱዳናውያን አንዷ።“አንዳንዶች ቀድሞ የነበራቸውን የተዋጊነት ማንነታቸውን ጥለው በስደተኝነት መቀጠል ሲመርጡ፤ ሌሎች ደግሞ ቆይተው ወደ መጡበት በመመለስ በውጊያው ለመሳተፍ ያቅዳሉ። ማን በእርግጥ ውጊያውን እርግፍ አድርጎ ለመተው እንደወሰነ፤ ማንኛው ደግሞ አገግሞና ራሱን አጠናክሮ፣ ለውጊያው ለመሰናዳት እንደመጣ መለየት በእጅጉ አዳጋች ነው።” Alan Boswell የስደተኞች ጉዳይ አጥኚ።የኮንጎ ዲሞክራሲያዊት ሪፑብሊክ፤ የሚበዙት የደቡብ ሱዳን አማጽያን ሳይሆኑ እንዳልቀሩ የተጠረጠሩ ድንበሯን አቋርጠው በመጉረፍ ላይ የሚገኙ ስደተኞች ሁኔታ የከሰተውን ለመቋቋም ብርቱ ጥረት ይዛለች።የጦር ሠራዊቷ በበኩሉ እስካሁን ዘጠኝ ያህል ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉ ይፋ ተደርጓል። የቤተሰብ አባላቶቻቸው ግን “የተያዙት ሰዎች፤ ተራ ስደተኞች እንጂ የአማጽያን ቡድኑ አባላት አይደሉም” ሲሉ እንዲለቀቁላቸው እየጠየቁ ነው።የደቡብ ሱዳን መንግስት በአንድ የአገሪቱ ደቡብ ምዕራብ ግዛት የሚገኝ የአማጽያኑ የጦር ካምፕ ከተቆጣጠረበት ካለፈው ሳምንት አንስቶ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች አካባቢውን ጥለው ወደ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊት ሪፑብሊክ በመፍለስ ላይ ናቸው።ከእነኚህም ውስጥ አንዳንዶቹ የአማጽያኑ ሚሊሻዎች በመሆናቸው፤ ግጭቱ ድንበር ተሻግሮ እንዳይቀጥል የሰጋችው ኮንጎ ታዲያ በአማጽያኑ ተዋጊነትና ጀሌነት የጠረጠረቻቸውን በማሰር ላይ ነች። ስደተኛ አባላቱ ግን የተያዙት ወጣቶች በምኑም የሌሉበት ናቸው እያሉ ነው።የደቡብ ሱዳን የእርስ በእርስ ውጊያ በቀጠለበት፤ የኮንጎም ፈተና፤ ከደቡብ ሱዳን በሚያዋስናት ድንበራሯ ከሁለት ወገኑ ተዋጊዎች ጉዳይ ጋር የተያያዘው ግብ-ግቧ ቀጣይነት አይቀሬ ነው።
0
2c59a6027f0e0cdd82ff8e66c740930f
2c59a6027f0e0cdd82ff8e66c740930f
አቶ በረከት ስምኦን እና አቶ ታደሰ ካሳ ለተመሰረተባቸው ክስ መከላከያ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ በረከት ስምኦን እና አቶ ታደሰ ካሳ ዓቃቤ ህግ ለመሰረተባቸው ክስ የመከላከያ ማስረጃ በዛሬው ዕለት አቅርበዋል።የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ህዳር 24 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት አቶ በረከት ስምኦን እና አቶ ታደሰ ካሳ በተከሰሱባቸው ክሶች ላይ የመከላከያ ማስረጃ ታህሳስ 30 ቀን 2012 ዓ.ም እንዲያቀርቡ ትዕዛዝ መስጠቱ ይታወሳል።ተከሳሾቹ የመከላከያ ማስረጃ ሰነድ እና አሉን ካሏቸው 11 የቃል ምስክሮች ውስጥ ሶስቱን አቅርበዋል።የተከሳሽ ጠበቆች በአንደኛው ክስ ካቀረቧቸው አራት የቃል ምስክሮች አንዱ በማረሚያ ቤት እንደሚገኝ በመጥቀስ በሁለተኛው ክስ በፅሁፍ ያቀረቧቸው የቃል ምስክሮች ግን ሊቀርቡ አለመቻላቸውን ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል።አቃቤ ህግ በበኩሉ ጠበቆች የቃልና የሰነድ የመከላከያ ማስረጃቸውን ለፍርድ ቤት ሲያስገቡ ለአቃቤ ህግ በተገቢው ጊዜ እንዳልሰጡ ጠቅሷል።በመሆኑም የቃል ምስክሮች ከሰነዶች ተነስተው የምስክርነት ቃላቸውን ሊሠጡ ስለሚችሉ ሰነዶችን መርምሮ ለመከራከር ተለዋጭ ቀጠሮ ይሰጠኝ ሲል ፍርድ ቤቱን ጠይቋል።የተከሳሽ ጠበቆች በበኩላቸው ምስክሮች ከአዲስ አበባ የመጡ መሆናቸውን በመጥቀስ ለአላስፈላጊ ወጪ እንዳይዳረጉ የምስክርነት ቃላቸውን እንዲሠጡ ፍርድ ቤቱን ጠይቀዋል።የግራ ቀኙን የተመለከተው ፍርድ ቤትም ጠበቆች ታህሳስ 23 ቀን 2012 ዓ.ም የቃልና የሰነድ ማስረጃዎችን ለፍርድ ቤት ዳኞች ሲያቀርቡ ለዓቃቤ ህግም ማቅረብ እንደነበረባቸው አስታውቋል።ስለሆነም የቃል ምስክሮች ከሰነዶች ተነስተው የምስክርነት ቃላቸውን ሊሠጡ እንደሚችሉ ግምት ውስጥ በማስገባት ለጥር 4 ቀን 2012 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።በናትናኤል ጥጋቡ
1
8339e2f28da6cc8b37fc9ad85b361f82
86656dee081f9395317a1888efeccc92
መሳይ ተፈሪ ከወላይታ ድቻ አሰልጣኝነታቸው ተነሱ
አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠረው ወላይታ ድቻ የመጀመሪያ ፈራሚው ዘላለም ኢሳይያስን አድርጓል።የተጠናቀቀውን የውድድር ዓመት በደቡብ ፖሊስ ያሳለፈው የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ በግሉ ጥሩ ጊዜ ያሳለፈ ሲሆን በሊጉ በርካታ ጎል የሆኑ ኳሶችን በማመቻቸት ከሚጠቀሱ ተጫዋቾች አንዱ ነበር። በደቡብ ፖሊስ የእግርኳስ ህይወቱን ጀምሮ በድሬዳዋ ከተማ ቆይታ በማድረግ ዐምና ወደ አሳዳጊ ክለቡ ተመልሶ የነበረው ዘላለም በአንድ ዓመት ውል በተቀላቀለው ወላይታ ድቻ ከቀድሞ አሰልጣኙ ጋር የሚገናኝ ሲሆን በአብዱልሰመድ ዓሊ እና ፍፁም ተፈሪ መልቀቅ የተፈጠረውን የአማካይ ክፍል ክፍተት ለመሸፈን ይረዳል ተብሎ ይጠበቃል።
0
6c531f624b6b67877a5e289047686c26
0a6ff2631fa6ab04bf72fe2e81933d30
የእንግሊዙ ጠ/ሚ አገሬን በሞባይሌ ማስተዳደር እችላለሁ አሉ
”ግብርን በአግባቡ የሚከፍል ማህበረሰብ መፍጠርና መብቱን በአግባቡ የሚጠይቅ ህብረተሰብ መገንባት ለአገር እድገት የሚኖረው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው” ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ።”ግዴታዬን እወጣለሁ፣ መብቴን እጠይቃለሁ” በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ የሚገኘው የግብር ንቅናቄ አካል የሆነው “ ” የኪነ-ጥበብ ዝግጅት በሚሊኒየም አዳራሽ በትላንትናው ዕለት ተካሂዷል፡፡በዚህ ወቅት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እንዳሉት፤ ‘ግብር በመክፈሌ የሌላውን ዜጋ ህይወት እለውጣለሁ አገሬን እወዳለሁ’ የሚል ዜጋን ለማፍራት ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል።መንግስት ግብር የማይከፍሉ ዜጎች ላይ እርምጃ ከመውሰድ በፊት ማስተማር ይቀድማል በሚል መድረኩ እንደተዘጋጀም ተናግረዋል፡፡ግብር ለአንድ አገር ህዝብ መሰረታዊ ፍላጎት መሟላት ወሳኝ በመሆኑ ሁሉም ሊረባረብ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።”የግብር ግዴታውን በመወጣት የሌላውን ዜጋ ህይወት እለውጣለሁ” የሚል አገሩን የሚወድ አስተሳሰብ ያለውን ዜጋን ማፍራት ያስፈልጋል ብለዋል።ግብር የአንድን አገር ህልውና ለማስቀጠል፣ የህብረተሰቡን የመሰረተ ልማትና የጤና፣ የትምህርትና ሌሎች ፍላጎቶች ለማሟላት ወሳኝ ሚና ስላለው ሁሉም የግብር ግዴታውን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል። (ኢዜአ)
0
7ee05a667932a80e03ea53d240c7b070
13462b7d804662d31ed42ef718a4c612
በአዲስ አበባ በግለሰብ ቤት የተከማቸ ከ2 ሚሊየን በላይ አዲሱ የብር ኖት ተያዘ
ባሕር ዳር፡ መስከረም 29/2013ዓ.ም (አብመድ) በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ጓጉሳ ሽኩዳድ ወረዳ በአሽፋ ባህራ ደረዋ ቀበሌ ሐሰተኛ 80 ሺህ ባለአንድ መቶ የብር ኖት የያዘ እጅ ከፈንጅ ተይዞ በቁጥጥር ስር እንደዋለ የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት የወንጀል ምርመራ ክፍል ኃላፊ ኢንስፔክተር ንጉሴ ዓለሙ እንደገለፁት የእንጅባራ ነዋሪ የሆኑት አቶ ያረጋል ጥላሁን እና አቶ ግርማው ታፈረ ትናንት መስከረም 28/2013 ዓ.ም ከቀኑ 12፡00 አሽፋ ገበያ ሐሰተኛ ብር ይዘው ሲንቀሳቀሱ እንደተገኙ ተናግረዋል፡፡
0
25c0195bc2813d2f47b43f32867a89dc
cc31c9d9f573ccedd08889c23cc32bd3
ጠ/ሚ ዐቢይ ለአዲሱ የማላዊ ፕሬዚዳንት የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ
የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ም/ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ አዲሱን ዓመት በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት 2012 ዓ.ም የህዝባችንን ተጠቃሚነት በይበልጥ የምናረጋግጥበት ዘመን ይሆናል ብለዋል፡፡የኦሮሞ ህዝብ የክረምቱ ዝናብና ጨለማ አልፎ ወደ ጸደይ ብርሃን ሲገባ፣ ጨለማውን አሳልፎ ብርሃኑን ላሳየው ዋቃ ምስጋናን ያቀርባል፣ ለሰራው መልካም ሥራዎች ምስጋና ያደርሳል፣ የጎደለውን ለመሙላት ወደፊት ያልማል ብለዋል አቶ ሽመልስ ባስተላለፉት መልዕክት፡፡አዲሱ ዘመን እንደ ብረት በጠነከረው አንድነት የህዝቡን ሕይወት ለመቀየር ሌት ተቀን በመትጋት የህዝቡ ፍላጎት የሚሟላበት ዘመን ይሆን ዘንድም ተመኝተዋል፡፡አቶ ሽመልስ “አዲሱ አመት በጎ በጎውን አስበንና ሰርተን የህዝባችንን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ህይወት የምንለዉጥበትና ብሩህ ተስፋን የምንሰንቅበት ዘመን ይሁንልን” በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡
0
65eb72c20664fa11e2b0435968a08845
65eb72c20664fa11e2b0435968a08845
የትግራይ ክልላዊ መንግሥት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሰጠው መግለጫ
በትግራይ ክልል የነበረውን የጦር መሳሪያ ሁሉ በቁጥጥር ሥር አውለናል አሉ የክልሉ መሪ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል። ዶ/ር ደብረፅዮን ለክልሉ መገናኛ ብዙሃን ዛሬ በሰጡት መግለጫ አሁንም የምንመርጠው የሰላም መንገድ ነው ካስፈለገ ግን የሚመጣብንን ሁሉ እንከላከላለን ብለዋል።
1
3bdd14e537ea0f932333fd2decbc630a
1ad05b1300499e76a919eaebf3b08021
ቡሩንዲ የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ እንዲዘጋ አዘዘች
የሳዑዲ አረቢያ ጋዜጠኛ የሆነውና ለዋሺንግተን ፖስት ጋዜጣ የሚፅፈው የጃማል ኻሾጊ ደብዛ ድንገት መጥፋት በጥልቅ ያሳሰባቸው መሆኑን የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ ሚድያ ኤጀንሲ /ዩ.ኤስ.ኤ.ጂ.ኤም./ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጃን ላንሲንግ አስታወቁ።ኻሾጊ የሚገኝበት ቦታና ሁኔታ እንዲታወቅ እየጎተጎቱ ካሉ የሚድያ፣ የመንግሥታትና የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቋማት መሪዎች የተባበረ ጥረት ጋር እንደሚቀላቀሉም ሚስተር ላንሲንግ ዛሬ በፅሁፍ ባወጡት መግለጫ አመልክተዋል።“ይህ አጋጣሚ፤ በሚያሳዝን ሁኔታ በፕሬስ ላይ በዓለም ዙሪያ እያደገ የመጣው ሥጋት አካል ነው” ብለዋል ላንሲንግ። “የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ ሚድያ ኤጀንሲ መረብ አካላት ለሆኑት ለአሜሪካ ድምፅ፣ ለነፃ አውሮፓ ራዲዮ /ራዲዮ ሊበርቲ/፣ ለኩባ ብሮድካስቲንግ ቢሮ፣ ለነፃ እስያ ራዲዮና ለመካከለኛው ምሥራቅ ብሮድካስቲንግ መረብ የሚሠሩ ጋዜጠኞችን ጨምሮ በመላው ዓለም ያሉ ጋዜጠኞች እውነትን ለመዘገብ ሲንቀሣቀሱ በየዕለቱ በሕይወታቸውና በኑሯቸው ላይ አደጋ ይደቀንባቸዋል” ብለዋል በማከል። ዋና ሥራ አስፈፃሚው በመቀጠልም “በዓለም ዙሪያ ያሉ በሙስና የተዋጡና ጨቋኝ መንግሥታት መረጃን የመቆጣጠርና ነፃ ሚድያን የማፈን ባሕርይን ይጋራሉ” ብለዋል።“ነፃ ጋዜጠኞች ሥጋት ስለሚያሳድሩባቸው የእነዚያን ጋዜጠኞች መተኪያ የሌለው ተግባር በወንጀልነት ይፈርጁታል” ሲሉ አመልክተዋል የዩ.ኤስ.ኤ.ጂ.አም. ዋና ሥራ አስፈፃሚ።“ማንም ቢሆን፤ በተለይ መንግሥታት የጋዜጠኞችን አንደበት እንዲዘጋ ሊፈቀድለት አይገባም” ብለዋል ላንሲንግ በዛሬው መግለጫቸው።“ልክ ኻሾጊ እንደሚረዳው ሁሉ፤ የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ ሚድያ ኤጀንሲም ያወቀ ዓለም ደኅንነቱ የተሻለ ዓለም እንደሆነ ይገነዘባል ­- ያሉት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጃን ላንሲንግ ­- ዴሞክራሲ እንዲሠራም እንደዚያ ዓይነት ዓለም በቅድሚያ ሊኖር ይገባል” ብለዋል።
0
cccdd78a0078c73d7ae8f6566264d1f6
569776dd65f37814f24ee11324e6f5f8
የጆ ባይደን የምረጡኝ ቅስቀሳ - ፍሎሪዳ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በምርጫ ጉዳዮች ላይ የደህንነት ኃላፊያቸውን ማሰናበታቸውን አስታወቁ፡፡ከኃላፊነት የተባረሩት ክሪስ ክሬብስ የበይነ መረብ ደህንነትና የጸጥታው ኤጀንሲ የመሰረተልማት ኃላፊ ነበሩ፡፡ትራምፕ ኃላፊውን ያባረሩት ምርጫው ተጭበርብሯል በሚል የሚያቀርቡትን ክስ ውድቅ በማድረጋቸው ነው ተብሏል፡፡ፕሬዚዳንቱ እስካሁን በምርጫ መሸነፋቸውን ያላመኑ ሲሆን በአንጻሩ ክሪስ ክሬብስን ጨምሮ ምርጫውን የሚመሩ ኃላፊዎች በአሜሪካ ታሪክ ደህንነቱ የተጠበቀ ምርጫ እንደነበር ይፋ አድርገዋል፡፡የኃላፊው መባረር በዴሞክራቶች ዘንድ ቁጣን የቀሰቀሰ ሲሆን የጆ ባይደን ቃልአቀባይ ኃላፊው የሀገሪቱን የምርጫ ደህንነት ማረጋገጥ በመቻላቸው ምስጋና ሊቸራቸው ይገባል ብለዋል፡፡ከምርጫ ኃላፊው በተጨማሪ ባለፈው ሳምንት የመከላከያ ሚኒስትሩ ማርክ ኤስፐርን ከስልጣን አንስተዋል፡፡ፕሬዚዳንቱ ስልጣናቸውን ለቀጣዩ ፕሬዚዳንት ከማስረከባቸው በፊት የኤፍ ቢ አይና የሲ አይ ኤ ዳይሬክተሮችንም ከስልጣን ሊያነሱ ይችላሉ እየተባለ ነው፡፡ ምንጭ፡-ቢቢሲ
0
7eb3609f336741481b19da9235476bdd
8e9535a7f48a276cfb1262bd26da24c9
የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን አዲስ አበባ ገቡ
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ከሰሀራ በታች አፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚያደርጉት ጉብኝት ኢትዮጵያን፣ ሴኔጋልንና አንጎላን እንደሚጎበኙ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አስታውቋል፡፡ የፖምፒዮ የአፍሪካ ጉብኝት የሚደረገው የቀድሞው የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን ኢትዮጵያን ጨምሮ በ5 የአፍሪካ ሀገራት ጉብኝት ባደረጉ ልክ በሁለተኛው ዓመት ነው፡፡ ፖምፒዮ በሶስቱ ሀገራት ከየካቲት 7-11 በሚያደርጉት ቆይታ ከመሪዎቻቸው ጋር ውይይት ያደርጋሉ ተብሏል፡፡ ሚኒስትሩ ጉብኝታቸውን በዳካር የሚጀምሩ ሲሆን በቆይታቸውም ከሴኔጋል መሪዎች ጋር የሁለቱን ሀገራት የኢኮኖሚና የደህንነት ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚችሉበት ጉዳይ ላይ ይመክራሉ፤ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ ሞርጋን ኦርታጉስ እንዳስታወቁት፡፡ የአንጎላ ትኩረታቸው ደግሞ ሀገሪቱ የጀመረችውን የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ እና የጸረ-ሙስና ትግል፣ አሜሪካ መደገፍ በምትችልበት ጉዳይ ዙሪያ መወያየት ነው፡፡ በኢትዮጵያ ቆይታቸው በዋናነት በታሪካዊው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሪፎርም ዙሪያ እንደሚመክሩ ይጠበቃል፡፡ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር በሚኖራቸው ውይይት ሪፎርሙን ለማስቀጠል በትብብር ስለመስራት ይነጋገራሉ ሞርጋን በመግለጫቸው እንዳሉት፡፡ በአፍሪካ ህብረትም ተገኝተው ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የሀገራቸው ጠንካራ ወዳጅ ወደሆነችው ሳዑዲ አረቢያ ያቀናሉ፡፡ ቀጥሎም ኦማን የጉብኝታቸው ማሳረጊያ ሀገር ትሆናለች ነው የተባለው፡፡
0
dbfd0018c4027e2f3679c5803ab7ce94
d5e832b31ea08bd8628c592f8ec1b7cd
የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች በዓል የሕብረ-ብሔራዊ አንድነት ችቦ በጅግጅጋ ከተማ ተለኮሰ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 15ኛው የብሄር ብሄረሰቦች በዓል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተከበረ፡፡በዓሉን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ፣የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ እና ሌሎች የመንግስት ስራ ሃላፊዎች የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በዓል ችቦን በጋራ በመያዝ በእግር ጉዞ አክብረዋል፡፡የእግር ጉዞው ከሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በቸርችል ጎዳና እስከ ማዘጋጃ የተካሄደ ነው።በእግር ጉዞው ላይ ከአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ እና ከሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር በተጨማሪ የአዲስ አበባ ምክር ቤት አፈጉባዔ ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ንጉሴ እና ሌሎች የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡በበዓሉ ላይ የተለያዩ የብሄር ብሄረሰቦች ተወካዮች መገኘታቸው ተገልጿል፡፡እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ የመከላከያ ሰራዊቱ ድል ደስታ መግለጫ መርሃ ግብር መካሄዱ ነው ተጠቁሟል።የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችም በድሉ የተሰማቸውን ደስታ የገለጹ ሲሆን ÷የመከላከያ ሰራዊት ማርች ባንድ የተለያዩ ጣዕመ ዜማዎችን እያሰማ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ተዘዋውሯል።በዚህ ወቅት ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የመከላከያ ሰራዊቱ በጁንታው ላይ በተጎናጸፈው ድል እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።የዘንድሮውን በዓል ልዩ የሚያደርገው በዓሉ በብሄር ብሄረሰቦች ስም ሲነግድ የነበረው ጁንታ ድል በተነሳበት ማግስት የሚከበር በመሆኑ ነው ብለዋል።እውነተኛ ዲሞክራሲ እንዲረጋገጥ ሁሉም ብሄር ብሄረሰቦች በጋራ እንዲሰሩም ጥሪ አቅርበዋል።ምክትል ከንቲባዋ በሃገር ውስጥ እና በውጭ ላሉ የትግራይ ተወላጆችም የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡15ኛውን የብሔር ብሔረሰቦች ቀን የወከለውን የኢትዮጵያ የድል ብስራት ችቦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተረክቧል።በምስክር ስናፍቅ
0
a6375b900a23b27578a501649d723496
0ebec5712bcfeb515cc27a7a5d28dab9
የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ለገበታ ለሀገር የ1 ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ቃል ገቡ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አምነስቲ ኢንተርናሽል ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ ላይ ያወጣው ዘገባ ስህተት መሆኑን ገልጾ ይቅርታ ጠየቀ፡፡ አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተሰኘው ድርጅት ከሰሞኑ ኢትዮጵያን በተመለከተ ለቆት የነበረው የቪዲዮ ይዘት የተሳሳተ መረጃ መሆኑን በማረጋገጥ ከገፆቹ ላይ ያነሳ ሲሆን የተሳሳተ መረጃ በማውጣቱም ይቅርታ ጠይቋል፡፡ ይኸው ድርጅት ግንቦት ወር ላይ 2012 ዓመተ ምህረት በኢትዮጵያ በተለይም በኦሮሚያና አማራ ክልሎች ስላለው የሰብዓዊ መብት አያያዝ ሪፖርት ማውጣቱ የሚታወስ ነው፡፡ ይህን ተከትሎ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የማጣራት ተግባር በማከናወን የአምነስቲ ኢንተርናሽናል ሪፖርት መንግስት ሕግ ለማስከበር የሚወስደውን እርምጃዎች ሁሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰት አድርጎ የማጠልሸት ዝንባሌ የሚስተዋልበት መሆኑን የሚገልፅ መግለጫ አውጥቶ ነበር፡፡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ በዚህ መግለጫውም የአምነስቲ ኢንተርናሽናል ሪፖርት በአብዛኛው ገለልተኘነት የጎደለው፣ የማስረጃ ምዘና ችግር ያለበት፣ የሃገሪቱን ነባራዊ ሁኔታ እና ዐውድ ያላገናዘበ እና ሌሎችም መሰርታዊ ግድፈቶች ያሉበት እንደሆነ በመግለጽ ድርጅቱ ካወጣቸው ሪፖርቶችና በከፊል ተዐማኒነት ካላቸው ጉዳዮች መካከልም ቢሆን በርካቶቹ ጉዳያቸው በአምነስቲ ሪፖርቱ ከመውጣቱም በፊት በመንግስት ታውቀው የምርመራ ስራ ሲከናወንባቸው እንደነበር በመግለጽ በሪፖርት አዘጋጆቹ ዘንድ የፖለቲካ ወገንተኛነት እንደሚታይ አስታውቆም ነበር። አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተሳሳተ መረጃ በማውጣቱ ይቅርታ መጠየቁን ተከትሎ የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ባወጣው መግለጫ እንደ አምነስቲ ኢንተርናሽል አይነት ትልቅ ድርጅት የአንድ ሀገርን ገጽታ ሊያበላሽ የሚችል ስህተት መስራትና ማሰራጨት ከድርጅቱ የማይጠበቅ መሆኑን ጠቅሷል፡፡ በመሆኑም ለወደፊቱ ተዓማኒነት የሌላቸው መረጃዎችን ከማሰራጨቱ በፊት ስለመረጃው ትክክለገኛነት ከሚመለከተው አካል ማጣራት ተገቢ መሆኑን ነው ያመለከተው፡፡
0
262d865d470e3afdcb6a1be22aabb36a
262d865d470e3afdcb6a1be22aabb36a
የካንሰር ህመምን ለመከላከል በሚከናወነው ስራ የአፍሪካ ሀገራት ትኩረት እንዲሰጡ ተጠየቀ
የካንሰር ህመምን ለመከላከል በሚከናወነው ስራ የአፍሪካ ሀገራት ትኩረት እንዲሰጡ ተጠየቀ፡፡በአፍሪካ የካንሰር ህመም ላይ የሚመክር አህጉራዊ ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡በአፍሪካ የካንሰር ህመም ከግንባር ቀደም ገዳይ በሽታዎች ተርታ መሆኑ በወርክሾፑ ላይ የተጠቀሰ ሲሆን፣ ችግሩን ለመከላከል ሀገራቱ የበለጠ ትኩረት ሊሰጡ ይገባል ተብሏል፡፡ኢትዮጵያን ጨምሮ በአንዳንድ ሀገራት ለውጦች እየታዩ ቢሆንም አሁንም ተጨማሪ ስራዎችን በትኩረት መስራት እንደሚገባና ስራውንም በቴክኖሎጂ ማገዝ እንደሚገባ ተገልጿል፡፡በስብሰባው ላይ የተሳተፉት የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር ዶክተር አሚር አማን ኢትዮጵያ ድምፅ አልባ ለሆነው የካንሰር ህመም ትኩረት ሰጥታ እየሰራች እንደሆነ ተናግረው፣ ኢትዮጵያ በትንባሆና በአልኮል መጠጦች ላይ ያወጣቻቸውንና የጣለቻቸውን ገደብ ጠቁመዋል፡፡በተያዘው በጀት ዓመትም ተጨማሪ መሰል ገደቦችን የሚጥሉ መሰል ህጎች ይወጣሉ ብለዋል፡፡በሌላ በኩል ስራውን በቴክኖሎጂ የማገዝና ቅድመ መከላከል ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል ፡፡
1
b53aeccdd0fbc8d2fd6da9f512ff97af
9b53a4e71fcf2ef679899f6b23686ada
በበጀት ዓመቱ 12 ሺህ ሕገ ወጥ ቤቶችን ለማፍረስ መዘጋጀቱን የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 26/2012 ዓ.ም (አብመድ) የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ መሐሪ ታደሰ (ዶክተር) ዛሬ ረፋዱን ለከተማዋ ነዋሪዎች በኮሮና ወረርሽኝ እና የመከላከያ መንገዶቹ ዙሪያ ግንዛቤ ሲፈጥሩ አርፍደዋል፡፡ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባው በመኪና ላይ በተገጠመ የድምጽ ማጉያ እየተዘዋወሩ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ግንዛቤ ሲፈጥሩ አርፍደዋል፡፡ባሕር ዳር በእንቅስቃሴ ገደብ የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት ጥረት እያደረገች ቢሆንም በተለይ በውስጥ ለውስጥ መንደሮችና አንዳንድ አካባቢዎች ሰዎች ከቤት ወጥተው በጋራ ሲንቀሳቀሱና ሲዝናኑ ይስተዋላል፡፡በአንዳንድ የማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች የሚሰጡ ተገቢ ያልሆኑ ምክሮችን ከመፈጸም ተቆጥበው በጤና ባለሙያዎችና በትክክለኛ የመገናኛ ብዙኃን የሚሰጡ መረጃዎችን መሠረት አድርገው ራሳቸውን ከቫይረሱ እንዲጠብቁም ነዋሪዎችን አሳስበዋል፡፡ዘጋቢ፡- በቀለ ተሾመ
0
7eea1032cbc63cf824181fbfe66ffbe0
eef613e04e3aed24721c58db8d75370c
ተጨማሪ 723 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 500 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 414 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 250 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ ፡፡ሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ቫይረሱ የተገኘባቸው 158 ወንድ 92 ሴቶች መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ከዚህ ውስጥ 177 አዲስ አበባ፣ 21 ትግራይ ክልል፣ 20 አማራ ክልል፣ 18 ጋምቤላ ክልል፣ 8 ኦሮሚያ ክልል፣ 4 ሶማሌ ክልል፣ 1 ድሬዳዋ እና 1 ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ናቸው፡፡ከዚህ በተጨማሪም በትናንትናው እለት የ8 ሰዎች ህይወት (7 ከአዲስ አበባ እና 1 ከድሬዳዋ) ማለፉም ተገልጿል፡፡ይህን ተከትሎም በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 89 ደርሷል፡፡በሌላ በኩል በትናንትናው እለት 144 ሰዎች (123 ከአዲስ አበባ፣ ከአማራ እና ትግራይ ክልሎች ሰባት ሰባት፣ ከሶማሌ ክልል 5 እንዲሁም ከኦሮሚያ ክልል 2) ከቫይረሱ ሲያገግሙ በአጠቃላይ 1 ሺህ 688 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል፡፡እስካሁን ለ237 ሺህ 464 ሰዎች የለቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 5 ሺህ 425 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡
0
4fdc5d5f94415e6c5e6ff41213aeb1fd
4fdc5d5f94415e6c5e6ff41213aeb1fd
በሱማሌ ክልል የሰብዓዊ መብት ጥሰት የፈጸሙ በህግ ተጠያቂ እየሆኑ ነው
አዲስ አበባ፡- በሱማሌ ክልል በሰብዓዊ መብት ጥሰትና ንብረት በማውደም የተጠረጠሩ ግለሰቦች በህግ ተጠያቂ እየሆኑ እንደሆነ የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህገ አስታወቀ፡፡የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ትናንት ለመገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ የኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተሩ አቶ ዝናቡ ቱኑ እንደተናገሩት፤ በሱማሌ ክልል ከሃምሌ 28 እስከ 30 ቀን 2010 ዓ.ም የተፈፀመውን ኢሰብዓዊነት የተሞላበት ድርጊት አስመልክቶ ተሳትፈዋል ተብለው ከተጠረጠሩ 46 ግለሰቦች የክልሉን የቀድሞ ርዕሰ መስተዳድር ጨምሮ በስድስቱ ላይ ክስ የተመሰረተ ሲሆን፤ 40ዎቹ በሌሉበት ክስ የተመሰረተባቸው በሌሉበት ነው፡፡በሱማሌ ክልል በተፈጸመው ጥቃት የ58 ሰዎች ህይወት ማለፉን ያስታወሱት አቶ ዝናቡ፤ በ266 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን ተናግረዋል፡፡ በርካታ ዜጎች መፈናቀላቸውንም አመልክተዋል፡፡ 412 ሚሊዮን 468 ሺ ብር የሚመገት ንብረት የወደመ ሲሆን፤ የግለሰብ ንብረቶች፣ የመንግስት ተቋማትና ቤተ እምነቶች መውደማቸውን ተናግረዋል፡፡እንደ ኃላፊው ገለጻ፤ በዚህ ተግባር ውስጥ የተሳተፉ ተጠርጣሪዎችን ለህግ አስተላልፎ የመስጠቱ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡ ከተጠርጣሪዎች ውስጥ ያልተያዙ ቢኖሩም በህግ ከለላ ስር መሆናቸው አይቀሬ ነው፡፡ ያለመከሰስ መብት ያላቸው አካላትም ጉዳይ በህግ አግባብ እየታየ ይገኛል፡፡ ወንጀሉ በተጠና መንገድ በመፈጸሙ የማጣራት ሥራውን ውስብስብ አድርጎታል ያሉት አቶ ዝናቡ፤ በክልሉ በወንጀልን በሙስና የተጠረጠሩ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ከተጠያቂነት ለማምለጥ ጥረት እያደረጉ መሆኑን አብራርተዋል፡፡ በተደራጀ ሁኔታ የተፈፀመ ወንጀል በመሆኑ ምርመራው ጊዜ ወስዷል፤ የፍርድ ቤት ምልልስም ከዚሁ ጋር የተያያዘ ነው ብለዋል፡፡በተያያዘ ዜና የቀድሞ የብሄራዊ መረጃና ደህንነት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው አሰፋ ከፈተጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ጋር ተያይዞ በመጠርጠራቸው ወደ ህግ ለማቅረብ ከትግራይ ክልል ጋር አስፈላጊ ተግባራት እየተከናወነ መሆኑ በመግለጫው ተመልክቷል፡፡አዲስ ዘመን ጥር 18/2011ክፍለዮሐንስ አንበርብር
1
87f3b50f836f74f7811c60dd435dd08d
9aa5fedd94ff28fa7f2e01b754693f6b
በክልሉ ልማት ላይ በመሳተፍ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የትግራይ ጦር ጉዳተኞች ማህበር አስታወቀ
ከሶስት ቀናት በፊት በፌደራል መንግሥት ትግራይ ላይ የተጀመረው እርምጃ በስኬት መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ አስታውቀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በብሔራዊ ቴሌቪዥን ቀርበው በሰጡት መግለጫ ህወሃት በትግራይ የሚገኘው የመከላከያ ካምፕ ላይ ያደረሰው ጥቃት ድንገተኛ መሆኑን ገልፀው የመጀመሪያው ዙር ዘመቻ ብለው የጠሩት የሃይል እርምጃ ሙሉ ለሙሉ ተሳክቷል ብለዋል። የፌደራል መንግሥቱ የተለያዩ እቅዶችን ይዞ እንደተነሳ የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በመጀመሪያም ጥቃትን መግታት እንደነበር አስረድተዋል። "በሰራዊቱ፣ በፖሊስ ላይና በአንዳንድ ወሳኝ የመሰረተ ልማቶች ላይ የሚደርሰውን በሁሉም አቅጣጫ የሚሰነዘር ጥቃት መግታት ተችሏል" ብለዋል።የክልሉ ኃይል ጥቃት የሚሰነዝርባቸው አካባቢዎች የመከላከያ ኃይሉ በብዛት ያልሰፈረበት እንደነበር ገልፀው የሰራዊቱ አባላትንም ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በማንቀሳቀስ ጥቃት መሰንዘር ወደማይቻልበት ደረጃ ላይ መደረሱን ተናግረዋል።ከዚህም በተጨማሪ በባድመ፣ በፆረና እና በዛላንበሳ የሚገኙ የሰራዊት አባላት፣ ወሳኝ የጦር መሳሪያዎችን እና ትጥቆች በሙሉም "ከክልሉ ኃይል ውጭ መደረጋቸውንም" ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመግለጫቸው ጠቅሰዋል።በተጨማሪም በዳንሻ ግንባር ላይ የነበረውን የክልሉን ጦር ሙሉ በሙሉ ተደምስሶ አካባቢው መቆጣጠር ተችሏል ብለዋል።የአማራን ክልል በሚያዋስነው የምዕራብ ትግራይ ድንበር በኩል ግጭቶች እንዳሉና ውጊያው መቀጠሉን የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት ደብረፅዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) በትናንትናው እለት ገልፀዋል።ደብረፅዮን (ዶ/ር) ውጊያው የአማራ ክልል በሚያዋስነው ድንበር አካባቢ ቀጥሏል ከማለታቸው ውጭ የትኛው ግዛት (ግዛቶች) እንደሆኑ አልጠቀሱም። የአማራ ልዩ ኃይልና የፌደራል ሰራዊቱ በጥምረት በመሆን የትግራይ ኃይል ጋር መዋጋታቸውን ተናግረዋል።የትግራይ ኃይል በክልሉ የሚገኙትን የመከላከያ ሰሜን ዕዝ ጦር መሳሪያም ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር አውሏል ብለዋል።
0
ff4d62ef960280e852619d489c9cad14
bc56f42b4cf33424a0edbd85694c9e02
ቡሩንዲ ከዓለምአቀፉ ችሎታ እወጣለሁ አለች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ቡሩንዲ የአለም ጤና ድርጅት ተወካይ ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች።ምስራቅ አፍሪካዊቷ ሃገር የአለም ጤና ድርጅት ተወካይን ጨምሮ ሶስት ባለሙያዎች ሃገሪቱን በ48 ሰዓታት ውስጥ ለቀው እንዲወጡ አዛለች።የሃገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውሳኔውን ምክንያት ከመግለጽ ተቆጥቧል።የቡሩንዲ መንግስት የኮሮና ቫይረስ በሀገሪቱ እየተስፋፋ ባለበት ወቅት ለምርጫ እየተዘጋጀ መሆኑ ጠንካራ ትችት አምጥቶበታል።ዓለም አቀፍ የቀውስ ቡድን ባወጣው መግለጫ የብሩንዲ መንግሥት ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የሚወጡ መረጃዎችን እየተቀበለ አይደለም ሲል ተችቷል።በአገሪቱ እስካሁን 15 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሲያዙ የአንድ ሰው ህይወት አልፏል።ምንጭ፦ ቢቢሲ
0
889821239dddde752daa4502eeecaf99
889821239dddde752daa4502eeecaf99
የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የ2006/07 የመኸር ዝግጅት ስራ በእቅዱ መሰረት እየተከናወነ መሆኑን አመለከተ
የኢትዮጵያ አብዮታዊ ዴሞክራሲ ህዝቦች ግንባር ኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የ2006/07 የመኸር የዝግጅት ስራ በተቀመጠለት አቅጣጫ እየተከናወነ መሆኑን አመለከተ።ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ትናንት ማምሻውን ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው በ2006/07 የመኸር ዝግጅት ስራ እና በሌሎች አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ አቅጣጫዎች ማስቀመጡን የኢህአዴግ ምክር ቤት ፅሕፈት ቤት በላከው መግለጫ አስታወቋል።ኮሚቴው የ2006/07 የመኸር ስራ በመስኩ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የመጨረሻ ዘመን በመሆኑ ፥ የዕቅድ ዝግጅቱ በዋናዋና የምግብ ሰብሎች ፣ በኤክስፖርት ምርቶችና በኢንዱስትሪ ግብአቶች ላይ እንዲሆን ያስቀመጠው አቅጣጫ በትክክል እየተከናነወ መሆኑን ገምግሟል።በምርጥ ዘርና ማዳበሪያ አቅርቦት በኩል በዋናዋና ሰብሎች የ20 በመቶ ዕድገት ለማስመዝግብ የተቀመጠውን ግብ ለማሳካት የሚያስችል አቅርቦትና ስርጭት መኖሩን አረጋግጧል።የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ትኩረት ሰጥቶ የተወያየበት ሌላው ጉዳይ ወቅታዊ ሁኔታዎችን የተመለከተ ሲሆን ፥ በተለይም በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በሚገኙ አንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች የተከሰቱትን ግጭቶች ገምግሟል።በግምገማው ለግጭቱ መነሻ የሆኑትን ጉዳዮች በሰላማዊ መንገድ ውይይት ሊደረግባቸውና ማብራሪያ ሊሰጥባቸው ይችሉ የነበሩ መሆናቸው የተነሳ ሲሆን ፥ ነገር ግን አስቀድመው ለሁከት ተዘጋጅተው አጋጣሚዎችን ሲጠብቁ የነበሩ ፀረ-ሰላም ኃይሎች የፈጠሩት ግፊትና የነዙት የተዛባ መረጃና የተደናገሩ ተማሪዎች በፈጠሩት ግጭት ፀረ-ሰላም ኃይሎች ጥፋት እንዲያደርሱ ዕድል የፈጠሩ ከመሆኑም በላይ ፥ ተማሪዎቹ የሃገራቸውን ሃብት የሚያወድምና ራሳቸውን የሚጎዳ ሁከት ውስጥ ገብተዋል ብሏል።በዚህም በራሳቸውና በሌሎች ዜጎች ህይወትና ንብረት ላይ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል።በመጨረሻም በተለያዩ አካባቢዎች የተፈጠሩ ችግሮች ከህዝቡ ጋር በመነጋገር እየተፈቱ በመሆኑ ህዝቡ በተለመደው አኳኋን ሰላማዊ ኑሮውን በማከናወን ላይ ነው ያለው ኮሚቴው ፤ መንግስት የዜጎች ሰላምና መረጋጋት የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታውን ለመወጣት በእነዚህ ሕገ-ወጥ ድርጊቶች የተሳተፉ አፍራሽ ኃይሎችን ለፍትሕ የማቅረብና ከኋላ ሆነው በየአጋጣሚው ቀዳዳዎችን ለመፍጠርና ለማስፋት የሚንቀሳቀሱ የውጭ ኃይሎችን ሴራ የመመከት ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጠል አሰምሮበታል።(ኤፍ.ቢ.ሲ.)
1
8be788deb2c9f3252798d073fc5a70be
476add9cb9f1d12bcd75ca6b2bb5a3cb
በፕሪምየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ስሑል ሽረ፣ አዳማ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ድል ቀንቷቸዋል
አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ ያለፉትን አራት ቀናት ከ40 በላይ ለሆኑ ተጫዋቾች የመጀመርያ ጥሪ ካደረጉ በኋላ በትናትናው ዕለት የመጨረሻ 25 ተጫዋቾቻቸውን ለይተው አሳውቀዋል።ከሚያዚያ 3 ጀምሮ በአራት ሀገራት መካከል በኤርትራ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው “የሠላም እና የወዳጅነት ” ውድድር ተሳታፊ የሆነው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዝግጅቱን ጀምሯል። በቅርቡ የአሰልጣኝ ቅጥሩን ይፋ ከሆነበት ጊዜ ጀምሮ ዋና አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ እና እረዳቶቻቸው ከ40 በላይ ተጫዋቾችን የመጀመርያ ጥሪ ካደረጉ በኃላ ያለፉትን አራት ቀን ምልመላ ሲያደርጉ ቆይተው የመጨረሻ 25 ተጫዋቾችን ለይተዋል።ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድኑ ሐራምቤ ሆቴል ጊዜያዊ ማረፊያውን በማድረግ ከትናትናው ጀምሮ መደበኛ ዝግጅታቸውን እያደረጉ ይገኛል።የተጫዋቾቹ ስም ዝርዝርግብጠባቂዎችተመስገን ዮሐንስ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) አቡሽ አበበ (ወላይታ ድቻ) ዳዊት ባህሩ (ኢትዮጵያ ቡና)ተከላካዮችፉአድ ነስሩ (ኢትዮጵያ ቡና) ያብስራ ሙልጌታ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ሙአዝ ሙኡዲን (አዳማ ከተማ) እዮብ ማቲዮስ (አዳማ ከተማ) ቃላአብ ፍቅሩ (ኢትዮጵያ ቡና) ሀጎስ ኃይሉ (መከላከያ) አክሊሉ ዓለሙ (ኢትዮጵያ ቡና) እያሱ ለገሰ (አአ ከተማ)አማካዮችረድዋን ናስር (አአ ከተማ) ብሩክ መንገሻ (አዳማ ከተማ) ሙሴ ከበላ (ኢትዮጵያ ቡና) ሉክ ፖሊኒሆ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ቴዎድሮስ ገብረእግዚአብሔር (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ወንድማገኝ ኃይሉ (ሀዋሳ ከተማ) አብዱልከሪም ወርቁ (ወልቂጤ ከተማ)አጥቂዎችበየነ ባንጃ (ኢትዮጵያ ቡና) አላዛር ሽመልስ (አአ ከተማ) መስፍን ታፈሰ (ሀዋሳ ከተማ) ምንተስኖት እንድርያስ (ሀዋሳ ከተማ) እዮብ አለማየሁ (ወላይታ ድቻ) መሐመድ አበራ (መከላከያ) ታምራት ስላስ (ወላይታ ድቻ)
0
a6ce42509a5dae367c4d990b3fb4460c
a446bf79fe450d9b6c6636abfd005c20
የዶ/ር ነጋሶ የቀብር ሥነ ስርዓት ከነገ ወዲያ ይፈፀማል
በዘጠና ሁለት ዓመት ዕድሜአቸው ማረፋቸው ትናንት የተነገረው የዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞዪቱ ቀዳሚት እመቤት ባርብራ ቡሽ አስከሬን ቀብር ከነገ በስተያ ቅዳሜ እንደሚፈፀም ተነግሯል።የቴክሳሷ ከተማ ህዩስተን የባርብራ ቡሽን ሕይወትና ቅርስ በማክበርና በመዘከር ላይ ስትሆን ትናንት ምሽትና ሌሊቱን የከተማዪቱ ማዘጋጃ ቤት ሕንፃ ይወድዱት በነበረ ቀለማቸው ሰማያዊ ብርሃን አሸብርቆ እንደነበር ታውቋል።የሚስ ቡሽ አስከሬን ነገ፤ ዓርብ እርሣቸውና አርባ ሁለተኛው ፕሬዚዳንት ባለቤታቸው ጆርጅ ቡሽ ያዘወትሩባት በነበረ ኤጲስቆጶሳዊት ቤተክርስትያን አርፎ ለሕዝብ ስንብት ክፍት ይሆናል።
0
ed21366dcdadb8b19fa28c4bcbbd58d5
ed21366dcdadb8b19fa28c4bcbbd58d5
ዳርፉር ውስጥ ለ3 ቀን የተካሄደው ውሳኔ-ሕዝብ ዛሬ ያበቃል
በሱዳን የዳርፉር ግዛት የዳርፉርን አምስት ክፍላተ ሀገር በአንድ አስተዳደር ሥር አዋቅሮለማዋሃድ የታቀደ አነታራኪ ሕዝበ ውሳኔ በያዝነው ሣምንት ውስጥ እየተካሄደ ነው። እ. አ. አ. ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ ያለውን ውጊያ የሸሹ ብዙ ሺህ ዜጎች ድምፅ መስጠት ያለመቻላቸውደግሞ በረፈረንደሙ ተዓማኒነት ላይ ብዙ ጥያቄዎችን አስነስቷል። ከናይሮቢ ጂል ክሬግ (Jill Craig) አጭር ዘገባ ልካለች። ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል።
1
2cb17100b4e8cb3d2abf9a5410cb82a2
dae78f774691aad833a9e90aea1c2078
ሪችሞንድ አዶንጎ ብርቱካናማዎቹን ተቀላቀለ
ትውልደ ኢትዮጵያዊው ተከላካይ ፊልሞን አሰፋ በሰሜን አውስትራሊያ ሊግ ለሚወዳደረው ክሮይዶን ኪንግስ ለመጫወት በትናንትናው ዕለት ፌርማውን አኑሯል።ከዚህ በፊት በሰሜን አውስትራሊያ ሊግ ለሚወዳደረው አደላይድ ኮሜትስ ሲጫወት የቆየው ይህ ተከላካይ ከአንጋፎቹ አንቶኒ ትሪምቦሊ፣ ጆን ሃል እና ሉክ ክሊሞክ እና ሌሎች ቀጥሎ ወደ ቡድኑ የተቀላቀለ ስምንተኛ ተጫዋች ነው።ክለቡ ከዚህ ቀደም ሌላው ትውልደ ኢትዮጵያዊ ተከላካይ ያሬድ አብተው እና ኤርትራውያኖቹ ዓለማየሁ ከበደ እና አምባሳደር ዮሴፍ የተጫወቱበት ክለብ ሲሆን ቀጣይ የውድድር ዓመት በአውስትራልያ ሰሜን ሊግ የሚወዳደሩ ይሆናል።
0
9d1f379f097a7f7360103e95785a7257
9d1f379f097a7f7360103e95785a7257
የገዳ ሥርዓት ከህዝብ ተወልዶ በህዝብ የበለፀገ አኩሪ ባህል ነው- አቶ ለማ መገርሳ
የገዳ ሥርዓት ከህዝብ ተወልዶ፣ለዘመናት በህዝብ እውቀት በልፅጎ የተለያዩ ፈተናዎችን ተቋቁሞ ለዚህ ደረጃ የበቃ አኩሪ ባህል መሆኑን የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሳ ገለጹ ።የገዳ ሥርዓት በዩኔስኮ ቅርስነት መመዝገቡን ተከትሎ ትናንት በሂልተን ሆቴል በተዘጋጀው የምስጋና መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሳ እንደተናገሩት የገዳ ሥርዓት ከህዝብ የተወለደና በህዝብ እውቀት የዳበረ በተለያዩ ጊዚያት ያጋጠሙትን ፈተናዎች ተቋቁሞ በዩኔስኮ ቅርስነት መመዝገብ ችሏል ።የቅርሱ መመዝገብ ኦሮሚያ ክልል ፣ኢትዮጵያና የአፍሪካ የዴሞክራሲ ጽንሰ ሐሳብ ምንጭ ስለመሆናቸው የሚያመላክት ነው ያሉት አቶ ለማ ብዙም ዘመናዊ የአስተዳደር ሥርዓት ባልዳበረበት ወቅት የኦሮሞ ህዝብ ግን በዴሞክራሲ ሥርዓት ሲተዳደር ቆይቷል ብለዋል ።የገዳ ሥርዓት በውስጡ ለሴቶች ፣ለህጻናትና ለአካበቢ ጥበቃ ትልቅ ትኩረት የሚሠጥ መሆኑ ትልቅ የሥልጣኔ መገለጫ እንደሆነም ያሳያል ብለዋል አቶ ለማ ።በተጨማሪም በውስጡ የሚገኙትና ባህላዊ እሴቶች የሆኑት የሞጋሳና የጉዲፈቻ ለዘመናት ሌሎች የአገሪቱ ብሔሮች ብሔረሰቦች ከኦሮሞ ህዝብ ጋር ተቀላቅለው በአብሮነት እንዲኖሩ በማድረግ የመቻቻል ተምሳሌት መሆናቸውን በተግባር የሚያመለክቱ መሆኑን አያይዘው ገልጸዋል ።የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሎሚ በዶ በበኩላቸው ገዳ የኦሮሞ ህዝብ ማንነት መገለጫና በኦሮሞ ህዝብ ዘንድ ትልቅ ትርጉም ያለውና ቅርሱ በዩኔስኮ በቅርስነት መመዝገቡ ለአፍሪካና ለጥቁር ህዝቦች ትልቅ ድል መሆኑን ተናግረዋል።በገዳ የተገኘው ውጤት ሌሎች የአገሪቱን ባህላዊ ቅርሶችን ለመንከባከብና በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሚደረጉትን እንቅስቃሴዎችንም ጭምር እንዲጠናከሩ የሚያግዝ መሆኑን ወይዘሮ ሎሚ አስረድተዋል ።በመጨረሻም የገዳ ሥርዓት በዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች መዝገብ እንዲሠፍር የተለያዩ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ተቋማትና ግለሰቦች ትናንት እውቅናና ሽልማት ተሠጥቷል ።
1
e172f8366ce3d79f3f6bd05b4a49a363
c7b119ee31fd810d7f2ba312fd24bf47
አውስትራልያ የስደተኞች ማቆያ እስር ቤት ውስጥ ስለሰፈሩ ጥገኝነት ጠያቂዎች
በአሜሪካ የስደተኞች ካምፕ ህፃናትን ጨምሮ የስደተኞች አያያዝ እንዳስደነገጣቸው የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ሃላፊ ሚሼል ባችሌት ገልፀዋል፡፡ህፃናት ያለ በቂ ህክምና እና ምግብ በጣም በተጣበበ የስደተኞች ካምፕ መሬት ላይ እንዲተኙ መደረጉ አስደንግጦናል ነው ያሉት።የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለ2020 ቅድመ ምርጫ በስደተኞች ዙርያ ያላቸው አቋም ዋና ጉዳይ መሆን እንዳለበት አንስተዋል፡፡ዴሞክራቲክ ፖለቲከኞች እና ሲቪል የመብት ተሟጋቾች በአሜሪካ ሜክሲኮ ድንበር ስደተኞች በጎበኙበት ወቅት እንደገለፁት ቅዠት የሚመስል በጣም የተጨናነቀ በቂ የምግብና የውሃ አቅርቦት የሌለው ካምፕ ነው፡፡ባለፈው ሳምንት የአገር ውስጥ ደህንነት ዲፓርትመንቱ ዋና ተቆጣጣሪ በቴክሳስ ሪዮንግ ጉርድ ቫሊ ውስጥ የሚገኙ አጠቃላይ ስደተኞች ማቆያ ማዕከሎች በመጨናነቃቸው ሁለት ጊዜ በመሄድ ፎቶግራፎችን አንስተው ማሳተማቸው ተነስቷል፡፡አብዛኞቹ ስደተኞች ከአካባቢያቸው ርቀው ለስደት የሚዳረጉት ራሳቸውን ከጦርነትና ከረሃብ ለማዳን መጠለያ ፍለጋ መሆኑን የተናገሩት የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ሃላፊ፤ ደህንነት የሚሰማቸው ቦታ ቢደርሱም በጣም ከሚወዷቸው ቤተሰቦቻቸው መነጠላቸው ደህንነት እንዳይሰማቸውና መረጋጋት እንዳይኖራቸው የሚያደርግና ሁኔታው የትም ቢሆን ለማንም ሊያጋጥመው የማይገባ ነው ሲሉ ገልጸዋል፡፡ (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
0
b86e80a7b5406cc0e44658e66f54a681
b86e80a7b5406cc0e44658e66f54a681
የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ
“ግብርናና የምግብ ዋስትና ” በሚል መሪ ቃል ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው 22ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባኤ ማምሻውን ተጠናቋል።መሪዎቹ ጉባኤያቸውን ሲያጠናቀቁ ካሳለፏቸው ውሳኔዎች መካከል ለማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ቀውስ ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት ፍኖተ ካርታ እንዲዘጋጅ የሚለው ይገኝበታል።በአገሪቱ የሚገኘውን የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሀይልን ቁጥር አሁን ካለበት 3 ሺህ 800 ገደማ ወደ 6 ሺህ ለማድረስ ነው መሪዎቹ የተስማሙት።በአገሪቱ ለሚካሄደው የሰላም ማስከበር ዘመቻና መልሶ ማቋቋም ስራ በየካቱት ወር ላይ ዓለም አቀፍ ጉባኤ በማካሄድ 500 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ለማሰባሰብ አቅዷል።የአውሮፓ ህብረትም 45 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ለመስጠት ከወዲሁ ቃል ገብቷል።የመሪዎቹ ጉባኤ ኢትዮጵያ በሶማሊያ የሚገኘውን የአፍሪካ ህብረት ተልዕኮን በመቀላቀል በአሸባሪ ቡድኑ አልሸባብ ላይ የሚካሄደውን ዘመቻ ስፋትና ጥንካሬ ከፍ በማድረጓም ምስጋናውን አቅርቧል።በግብፅና በቱኒዚያ ያለውን የሽግግር ሁኔታንም መሪዎቹ ገመግመዋል።ደቡብ ሱዳንን በተመለከተም፥ ሰሞኑን የአገሪቱ መንግስት በመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ከሷቸው በቁጥጥር ስር ካዋላቸው ፖለቲከኞች መካከል ሰባቱን መልቀቁን ያደነቀው ህብረቱ፥ ቀሪዎቹ እስረኞችንም ለመልቀቅ መልካም ምልክቶች ከጁባ በኩል እንደታዩ ነው ያመለከተው።ዓለም አቀፉን የወንጀለኞች ፍርድ ቤት / አይ ሲ ሲን/ በተመለከተም በአሁኑ ወቅት በፍርድ ቤቱ እየታዩ ያሉ ስምንት አፍሪካዊ ጉዳዮች በአፍሪካ ፍትህ እና ሰብዓዊ ፍርድ ቤት ይመልከተው የሚል ውሳኔንም አሳልፈዋል።መሪዎቹ ለሁለት ቀናት የተሰበሰቡበት ታላቅ አዳራሽ በነፃነትና በፀረ አፓርታይድ ታጋዩ ኔልሰን ማንዴላ ስም እንዲሰየም ወስነውም ነው የተለያዩት። (ኤፍ.ቢ.ሲ)
1
f7b4381e9a373a56d683ab8ef2bfd620
9ee809bf4710d9f45e1a132e902b567f
አሜሪካ በወታደራዊ ሃይል ከአለማችን አገራት 1ኛ መሆኗ ተነገረ
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 30/2013 ዓ.ም (አብመድ) የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር ወለድ 102ኛ ክፍለ ጦር በሰሜን ዕዝ ላይ የህገወጡ ትህነግ ልዩ ሃይል የፈጸመው ጥቃት በእጅጉ አሳፋሪ፣ ሃገራዊ ክህደትና በወታደራዊ ሕግ የሚያስጠይቅ ከፍተኛ ወንጀል መሆኑን ገልጿል።ጦሩ በመግለጫው እንዳለው ኢትዮጵያ በዓለም ላይ ነፃነታቸውን አስጠብቀው ከኖሩ ጥቂት ሃገራት አንዷና እንደነፃነት ቀንዲል የምትታይ የመላው ጥቁር ሕዝብ መመኪያ ናት፤ ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሃገራትም ሆነ ከአውሮፓውያን በተለያየ ጊዜ የተቃጣባትን ጥቃት መክታ መመለስ ብቻ ሳይሆን የሌሎች ሃገራትን ሰላም ለማስጠበቅ በተለያዩ የዓለም ሃገራት ዘምቶ ታሪክ የሚያወሳው ጀብድ ፈጽሟል።ከሰሞኑ በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የህገወጡ የትህነግ ልዩ ሃይል የፈጸመው ጥቃት በእጅጉ አሳፋሪ፣ ሃገራዊ ክህደትና በወታደራዊ ሕግ የሚያስጠይቅ ከፍተኛ ወንጀል ሆኖ አግኝተነዋል ብሏል፤ይህንን ከጀርባ የተፈጸመ አስነዋሪ ደባ የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር ወለድ 102ኛ ክፍለ ጦር አባላት አምርረን እንደምናወግዘው እየገለጽን ትናንት ለሉዓላዊነቷ ለደማንላት ውድ ሃገራችን ዛሬም በግንባር ቀደምትነት እንደምንቆም ለመላው ሕዝባችን እንገልጻለን ሲል ማስታወቁን ኢዜአ ዘግቧል።
0
72df5b50713fad75dc20c1f19fe16ec4
72df5b50713fad75dc20c1f19fe16ec4
ኢትዮጵያና የዓለም ባንክ ለግብርና ዘርፍ እድገት የ80 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ የግብርናውን ዘርፍ እድገት ለመደገፍ የ80 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል።የድጋፉ ስምምነቱን የተፈራረሙት የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ እና የአለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ የኤርትራ፣ የሱዳንና ደቡብ ሱዳን ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ናቸው።የአለም ባንክ ስራ አስፈፃሚ ቦርድ የባንኩ አንድ አካል የሆነው አለም አቀፉ የልማት ማህበር ለኢትዮጵያ 80 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ እንዲያደረግ ባሳለፍነው መስከረም 5 2013 ዓ.ም ውሳኔ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል።የድጋፍ ስምምነቱም የባንኩ የስራ አስፈፃሚ ቦርድ ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ የተካሄደ ነው።የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት የሚያተኩረው ግብርና ሚኒስቴር በሁለተኛ ግብርና ዕድገት ፕሮግራም በተለያዩ ክልሎች የአርሶ አደሮች ኑሮ እንዲያሻሻል የግብርና ምርትና ምርታማነት የሚያሳድጉ፣ የተጨማሪ ገቢ ማገኘት የሚያስችላቸውና የግብርና ምርት ዕሴት ሰንሰለት እንዲጎለብት እየተገበረ ለነበሩ ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ ላይ ነው።እንዲሁም የአነስተኛ አርሶ አደሮች የግብርና ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ የሚያግዝ እንደሆነ መገለፁን የግብርና ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።የዓለም ባንክ ግብርና ሚኒስቴር የአነስተኛ አርሶና አርብቶ አደሮች ምርትና ምርታማነት ለማሳደግና የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል የሚያስችሉና በአጠቃላይ ድህነትን ለመቀነስ የሚያካሂደውን የተለያዩ ዓይነት የልማት ፕሮግራሞች በገንዘብና በቴክኒክ እየደገፈ የሚገኝ መሆኑ ይታወሳል።
1
c82191ec3ef873c4d55fb70f3f5f2896
c82191ec3ef873c4d55fb70f3f5f2896
የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች በሕግ መጠየቅ እንዳለባቸው በኢትዮጵያና በደቡብ ሱዳን መንግስታት የጋራ መግባባት መኖሩን የጋምቤላ አስተዳዳሪ አስታወቁ
ድንበር አቋርጠው ወደ ጋምቤላ በመግባት 208 ሠዎችን ገድለው፣ ሕጻናትን አፍነው የወሰዱና የቤት እንስሳትን ዘርፈው የሄዱት የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች በሕግ መጠየቅ እንዳለባቸው በኢትዮጵያና በደቡብ ሱዳን መንግስታት መካከል የጋራ መግባባት መኖሩን የጋምቤላ አስተዳዳሪ አስታወቁ። የክልሉ አስተዳዳሪ አቶ ጋትሏክ ቱት ለአሜሪካ ድምጽ እንዳስረዱት የደቡብ ሱዳን ባለ ሥልጣናት ሙርሌዎች የሚኖሩበት የቡማ ግዛት አስተዳዳሪዎችና የሃገር ሽማግሌዎች ገዳዮች ለፍርድ መቅረብ እንዳለባቸው ተስማምተዋል።ዘገባ አለው ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ። በተጨማሪም የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ታፍነው የተወሰዱ ህፃናት ሙሉ በሙሉ የሚመለሱበን ሆኔታ የገመገመ የኢትዮጵያና የደቡብ ሱዳን ባለስልጣናት ስብሰባ በጋምቤላ ከተማ ከካሂዷል። "ልጆቻችን በሙሉ እስኪመለሱ እንቅልፍ አይወስደንም" ሲሉ የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ሲራጅ ፈዴሳ ተናግረዋል።የጋምቤላው መድረክ የመጀመርያ የሆነ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የተፈጠረበት እንደሆነ የገለጹት ደግሞ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር ጋትሏክ ቱት ናቸው።እስክንድር ይህንንም ዜና አጠናቅሮ ትናንት የላከውን ዘገባ ለማዳመጥ የድምጽ ፋይሉን ይጫኑ።
1
f61e0c069690eb97e4051c160cf81566
0eea9e7f0ec71ba174d54c817a599cc3
ባለሥልጣኑ በ2 ቢሊየን ብር ወጪ 55 ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ለማልማት እየሰራ መሆኑ ተገለፀ
ጋምቤላ ፣ ታህሳስ 7/2006 (ዋኢማ) – የጋምቤላ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ከአርባ በመቶ ወደ ስልሳ አምስት በመቶ መድረሱን የከተማው ውሃ አገልግሎትና ፍሳሽ ኤጀንሲ አስታወቀ።የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ አቡላ ኡዳንጊ የክልሉ መንግስት በ2 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር ውጪ የተከላቸው የውሃ ፓምፖች በከተማው እየጨመረ ላለው የውሃ አቅርቦት ምክንያት አንደሆነ ገልጸዋል ።የከተማውን ነዋሪ ህዝብ መጠጥ ውሃ ሽፋን ሙሉ በሙሉ ለማዳረስ ኤጀንሲው የማስፈፀም አቅሙን በሙሉ እየተጠቀመ መሆኑን ነው አቶ አቡላ የገለፁት።ዋና ዳይሬክተሩ አያይዘው እንደገለጹት ኤጀንሲ በ2006 ዓመት በያዘው እቅድ በከተማው የሚገኙትን የመጠጥ ውሃ ደንበኞች ቁጥር ከሁለት ሺህ ስድስት መቶ ዘጠና ወደ ሶስት ሺህ አምስት መቶ ለማሳደግ እየሰራ ይገኛል።ኤጀንሲው በበጀት አመቱም ከሶስት ሚሊየን ብር በላይ ከተጠቃሚዎች ለመሰብሰብ አቅዶ እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ የዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘገባ ያመለክታል።
0
b48ea5b7d9a7626a1dc3a563618db715
b48ea5b7d9a7626a1dc3a563618db715
አሜሪካ ለሶሪያ ተቃዋሚዎች የምትሰጠውን ድጋፍ ልታቋርጥ ይሆን?
የእሥላማዊ መንግሥት ቡድንን ሽንፈት ተከትሎ ዩናይትድ ስቴትስ በአካባቢው ከሽብሩ ቡድን ጋር ሲፋለሙ ለነበሩ ቡድኖች ስትሰጥ የቆየችውን ድጋፍ እየቀነሰች መሆኗን ዋይት ሃውስ ትናንት አስታውቋል።ይህ የፖሊሲ ለውጥ ባለፈው ሣምንት ቀድሞ የተሰማው ከአንካራ ነበር።የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ባለፈው ሣምንት ውስጥ ከቱርኩ አቻቸው ራሲፕ ታዪፕ ኤርዶዋን ጋር በስልክ ማውራታቸውንና ሶሪያ ውስጥ የሚገኙ የቱርክ አማፂያንን ማስታጠቃቸውን እንደሚያቆሙ ሚስተር ትረምፕ ቃል መግባታቸውን የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቩሶግሉ አስታውቀዋል።ምንም እንኳ እሥላማዊ መንግሥት ቡድን እየተሸነፈ በመሆኑ ዩናይትድ ስቴትስ ከቡድኑ ጋር ሲዋጉ አጋሯ ሆነው ለቆዩ የአካባቢው ቡድኖች ስትሰጥ የቆየችውን ድጋፍ ልትቀንስ በምትችልበት ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ የዋይት ሃውስ ቃል አቀባይ ሳራ ኸከቢ ሳንደርስ ትናንት ቢናገሩም ትረምፕ ለኤርዶዋን የገቡት ቃል ይኑር አይኑር ግን አላረጋገጡም ወይም አላስተባበሉም።የቱርክ ጠቅላይ ሚኒስትር ቢናሊ ዪልድሪም ከእንግሊዝ የዜና አውታር - ቢቢሲ ጋር ትናንት ባደረጉት ቃለ-ምልልስ “ለቱርክ ቁም ነገሯ የሆነውን ነገር ሚስተር ትረምፕ ተረድተውታል። እሥላማዊ መንግሥት ቡድንን በመዋጋት በኩል የቱርክ ፖሊሲ ከጅምሩ አንስቶ ግልፅ ነበር፤ እሥላማዊ መንግሥት ቡድንን መፋለም የምትፈልጉ ከሆነ ትክክለኛ አጋር መምረጥ አለባችሁ ነው ስንል የነበርነው። አንድን የሽብር ቡድን በሌላ የሽብር ቡድን መዋጋት አይቻልም” ብለዋል። “የፕሬዚዳንት ትረምፕን ውሣኔ” እንደሚያደንቁም ተናግረዋል።የኩርድ ነፃ ኃይል የሚባለው የሶሪያ ኩርዶች ቡድን የውጭ ጉዳዮች ኃላፊ የሆኑት አብዱል ካሪም ኦማር ለቪኦኤ በሰጡት ቃል ዩናይትድ ስቴትስ ኩርዶችን ጨምሮ ሶሪያ ውስጥ ላሉ የተቃዋሞ ቡድኖች በምትሰጠው ድጋፍ ላይ የፖሊሲ ለውጥ አለማድረጓን ተናግረዋል።ሦሪያ ውስጥ የሚገኙ መደበኛ ኩርዶች ግን በዩናይትድ ስቴትስ አቋም ላይ እምብዛም እምነት ያላቸው አይመስሉም። ቪኦኤ ያነጋገራቸው አንድ ቃሚሽሊ የምትባል ከተማ ውስጥ የሚኖሩ ኩርድ “አሜሪካዊያን እዚህ የሚፈልጉት ነገር እንዳለቀ ለኩርድ ዋይ.ፒ.ጂ. የሚሰጡትን ድጋፍ ያቆማሉ ብዬ ነው የማምነው። እናም እዚህ ያሉ የተጨቆኑ ሕዝቦችን ለአምባገነኖች ጥለው ይሄዳሉ” ብለዋል።
1
bd1b6b857089105a506371119288a47f
e65d81e38064c8b1f4f288a93c0d26ce
ኢትዮጵያ 3ኛውን ዓለም ዓቀፍ የቤተሰብ ምጣኔ ጉባኤ ልታስተናግድ ነው
– ከበካይ ጋዝ ልቀት ነፃ የሆነ የባቡር ቴክኖሎጂ ጥቅም በማዋል ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የ1 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ ለማግኘት እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ኮርፖሬሽኑ ከእንግሊዙ የአየር ንብረት ስትራቴጂ ኢንስቲትዪት ጋር በመተባበር ድጋፉን ለማገኘት የሚያስችለውን ዕቅድ እያዘጋጀ መሆኑንም ገልጿል፡፡የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ምክትል ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ዴቦ ቱንካ እንዳሉት ኢትዮጵያ የልማት ኮሪደሮችን በትራንስፖረት ለማገናኘት ስታቅድ ቀዳሚ ያደረገችው የባቡር መስመር ዝርጋታውን ነው፡፡ስራ ላይ የሚውለው ባቡር የሚንቀሳቀሰው በኤሌክትሪክ በመሆኑ ከአየር ንብረት በካይነት የጸዳ ነው፡፡በመሆኑም ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በተለይም በኢንዱስትሪ የበለጸጉት ሃገራት ለዚህ ተግባር ድጋፍ ሊያደርጉ ይገባል ብለዋል ሀላፊው፡፡ከኢትዮጵያ ምድር ባቡር ጋር የሚሰሩት የእንግሊዝ አየር ንብረት ስትራቴጂ ኢንስቲትዩት ተወካይ ኢንጅነር አድሪያን ኮርተሀስ ከዚህ በፊት በተመሳሳይ ፕሮጀክቶች ብራዚል፣ ቻይና፣ ህንድ እና ሌሎችም ሃገራት ክፍያ ማግኘታቸውን ገልጸዋል፡፡ኢንጅነሩ ኢትዮጵያም በዓየር ንብረት ላይ የወሰደችው መልካም ተግባር ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አስፈላጊውን ክፍያ ማግኘት ይገባታልም ብለዋል፡፡ለዚህም ሲባል ዓለም ዓቀፍ ስምምነቶችን መሰረት አድርገን በጋራ እየሰሩ እንደሆነም ኢንጅነር አድሪያን ኮርተሀስ ተናግረዋል፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ ገንዘቡን ለማግኘት ዕቅዱን በዝርዝር ከማስቀመጥ ባሻገር በዓየር ንብረት ላይ የሚሰሩ ተቋማትን በኢትዮጵያ በመጋበዝ ጉባኤ ከተካሄደ በኋላ የቀረበው የገንዘብ ጥያቄ ምላሽ ያገኛል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
0
6a37373f03577d004ce4b18b2849b1bc
27c014c6a4290d81f763716219c02c89
የቻይና የሀኪሞች ቡድን ዚምባብዌ ገባ
ዚምባብዌ ውስጥ በነዳጅ ዋጋ መናር የተቆጡ ዜጎች የአካሄዱት ተቃውሞ የዋና ከተማዋን እንቅስቃሴ ቀጥ አድርጎ መዋሉ ተገለፀ።የሐራሬ ከተማን ያጥለቀለቀው ተቃውሞ ለበርካታ የንግድ ተቋማት፣ ትምህርት ቤቶችና መሥሪያ ቤቶች መዘጋት ምክንያት መሆኑም ታውቋል። መነሾውም፣ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋዋ በነዳጅ ዋጋ ላይ ያሳለፉት ያልተጠበቀ ነገር ግን ከፍተኛ የሆነ ጭማሬ ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት የዚምባብዌ ንግድና የሠራተኛው ማሕበር የሦስት ቀን የሥራ ማቆም ዓድማ እንዲጠራ አስገድዷል።ከሥራ ማቆም ዓድማው ጋር በተያያዘ፣ ከፖሊሶች ጋር ግጭት ተፈጥሮ ቢያንስ ወደ 2መቶ ሰዎች መታሰራቸውም ታውቋልይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ባለሥልጣን የኢንተርኔት አገልግሎት እንዳይሰራ አድርገዋል በማለት የሐራሬ ነዋሪዎች ቅሬታ እያሰሙ መሆናቸው ተነገረ።
0
24ba2e472ef40f6980dc35ebf013b740
4bc048bdeb86e03b068e25185120be95
ፋኦ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ሶስት ሄሊኮፕተሮችን ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ለኮቪድ-19 ብሄራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ እና ለጤና ሚኒስቴር የቁሳቁስ እና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።ፅህፈት ቤቱ 100 ብርድ ልብስ፣ 100 አንሶላ፣ 100 ፍራሽ፣ አምስት ዊልቸር እና ሶስት የጽኑ ህሙማን ለማከም የሚሆኑ ማሽኖች ነው ያበረከተው።በተጨማሪም ፅህፈት ቤቱ የ1 ሚሊየን ብር ድጋፍ ያደረገ ሲሆን፥ የብሄራዊ ድጋፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚልና የጤና ሚንስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ ድጋፎቹን ተረክበዋል።ቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸውም በአካል ድጋፉን አስረክበዋል።በፍሬህይወት ሰፊው
0