query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
f5949fffcbf8e33a523e0087b382ed43
f5949fffcbf8e33a523e0087b382ed43
ዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 85 ሚሊየንን ተሻገረ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ85 ሚሊየን መብለጡ ተገለጸ፡፡እስካሁን በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 85 ሚሊየን 519 ሺህ በላይ ሲሆን፤ ከ1 ሚሊየን 850 ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡አሜሪካ ከ21 ሚሊየን በላይ ዜጎቿ በቫይረሱ ሲያዙ፤ ከ360 ሺህ በላይ ዜጎቿ ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ህንድ፣ ብራዚል፣ ሩሲያ እንዲሁም ፈረንሳይ ዜጎቻቸው በቫይረሱ በመያዝ ከሁለተኛ እስከ አምስተኛ ተቀምጠዋል፡፡ደቡብ አፍሪካ፣ ሞሮኮ፣ ግብጽ፣ ቱኒዚያ እና ኢትዮጵያ ደግሞ ከአፍሪካ ቫይረሱ ከጸናባቸው ሃገራት በቅድሚያ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡በአንጻሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር ከ60 ሚሊየን 485 ሺህ በላይ ሆኗል፡፡ምንጭ፡- ዎርልድ ኦ ሜትርከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
b36fbc201938d745b8e61394c3c30613
b4aeaff3e9e826632985bd1fdf11f7f9
የፖለቲካ ፓርቲዎች ካለፉ ታሪኮች እና ትርክቶች ቁዘማ ወጥተው ለሀገር ሰላም እና ለህዝቦች አንድነት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ
የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባዔ ወይዘሮ ሽታዬ ምናለ የፊንላንድ ፓርላማ ልዑካን ቡድን እና መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት አባላትን ዛሬ በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አወያይተዋል፡፡በውይይቱም ፊንላንድ በኢትዮጵያ ለሚካሄደው ለውጥ ሙሉ ድጋፏን እንደምትሰጥ ተገልጿል፡፡ የለውጥ ሂደቱ ከዚህ በበለጠ ሁሉን አቀፍ እንዲሆን ሊሰራበት እንደሚገባም ሀሳብ ሰጥተዋል፡፡ምክትል አፈ-ጉባዔ ወሮ. ሽታዬ ምናለ በበኩላቸው በቀጣዩ ሀገር አቀፍ ምርጫ ላይ የሚሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለሴቶች ተሳትፎ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል ብለዋል።ለዚህም አሁን ከፊንላንድ የመጡት እና ሌሎች መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ድጋፍ ከማድረግ ባለፈ ተፅዕኖ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል፡፡ምንጭ፦ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
0
d0d3548803529b08675b7277d33186ec
d0d3548803529b08675b7277d33186ec
በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የቀድሞው የሜቴክ የስራ ሃላፊ ሻለቃ መስፍን ስዩም በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ
የብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ህብረት ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ የቀድሞ ምክትል ስራ አስኪያጅ ሻለቃ መስፍን ስዩም በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል።ሻለቃ መስፍንን ፖሊስ ትላንትና ለፍርድ ቤት ይዟቸው የቀረበ ቢሆንም ተጠርጣሪው የተያዙበትን ምክንያት እንደማያውቁ ለፍርድ ቤቱ በመግለጻቸው የተጠረጠሩበትን ወንጀል በመርማሪ ፖሊስ ተነግሯቸው ለሰኞ ታህሳስ 8 ቀን 2011 እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ሰጥቷል።ፖሊስ እንደገለጸው ሻለቃ መስፍን በ7 ሚሊዮን 952 ሺህ 767 ብር የመንግስት ሃብት እንዲባክን በማድረግ ወንጀል ተጠርጥረዋል።”በተጨማሪም በመጣራት ላይ ያለ 481 ሺህ ብር በላይ ሃብት እንዲባክን አድርገዋል” ተብሏል።
1
3558b8505e613767b93a80060b694595
f756ff905bbf756e32ea7a7949782b24
ሶማሊያ በአልሻባብ ላይ ጦርነት አወጀች
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሶማሊያ ከረጅም ዓመታት በኋላ በርካታ ተመልካቾች የተገኙበት የእግር ኳስ ውድድር እያካሄደች ነው።የሶማሊያ ክልሎች የእግር ኳስ ውድድር በሞቃዲሾ እየተካሄደ ይገኛል።የሶማሊያ ክልሎችን የወከሉ የእግር ኳስ ቡድኖች እደረጉት በሚገኘው ጨዋታዎች በርካታ የሞቃዲሾ ከተማ ነዋሪዎች በስታዲየም ተገኝተዋል።የአሁኑ ውድድር ለበርካታ ዓመታት በእርስ በእርስ ጦርነት እና በአልሸባብ የሽብር ጥቃት ስትታመስ ለቆየችው ሶማሊያ ትልቅ ድል መሆኑ ነው እየተነገረ የሚገኘው።ይህ ውድድር ከፈረንጆቹ 2016 ጀምሮ በተለየ ሁኔታ እየተካሄደ እንደሚገኝ ነው መረጃዎች የሚያመለክቱት።አሁን ላይ ውድድሩ ግማሽ ፍጻሜ ላይ ደርሷል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
7a1586bb2fafed7c232de28ebfd139de
7a1586bb2fafed7c232de28ebfd139de
ሰበር ዜና| የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ደሞዝ ጣርያ እንዲበጅለት ተወሰነ
በተጫዋቾች ደሞዝ እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙርያ ዛሬ በቢሾፍቱ የምክክር መድረክ እየተከናወነ ይገኛል። በመድረኩም የተጫዋቾች የደሞዝ ጣርያ እንዲበጅለት ከስምምነት ተደርሷል።በመድረኩ ከደደቢት፣ ሽረ፣ ወልዋሎ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና በቀር ሌሎች 13 የፕሪምየር ሊጉ ክለቦች የተገኙ ሲሆን የተጫዋቾች የደሞዝ ጣርያ እንዲኖር በአብላጫ ውሳኔ ከተወሰነ በኋላ 10 ክለቦች የአንድ ተጫዋች ከፍተኛ ወርሀዊ ደሞዝ 50,000 ብር እንዲሆን ተስማምተዋል።ይህ የደሞዝ ጣርያ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ የተገለፀ ሲሆን በክረምቱ የፈረሙ አዲስ ተጫዋቾችም ሆኑ ከዚህ ቀደም ውል የነበራቸው ተጫዋቾች በውል ማፍረሻ ላይ በተቀመጠው ህግ መሠረት እንዲቋረጥ ተደርጎ ወደተጠቀመጠው አዲስ ደንብ ይሸጋሸጋል ተብሏል።ተጨማሪ ዝርዝር ውሳኔዎች እና ስብሰባውን የተመለከቱ መረጃዎች ከቆይታ በኋላ ይዘን እንመለሳለን።
1
715d1b20f431a0bfa75b70d5ceda1584
5a0b42482b9afe5bad253b39ade0ddbe
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበውን የህገ መንግስት ትርጉም ጥያቄ በአጭር ጊዜ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው- ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተወጣጡ የማዕረግ ተመራቂዎች የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጎብኝተዋል፡፡ከ400 በላይ የሚሆኑ የማዕረግ ተመራቂዎች ፋርላማን የጎበኙ ሲሆን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌደሬሽን ምክር ቤት አሰራሮች ዙሪያ ገለፃ ተደርጎላቿል፡፡በጉብኝታቸው ወቅት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፌ ጉባኤ ወይዘሮ ሙፌሪያት ካሚል ወጣቶች ፋርላማውን መጎብኘታቸው ትልቅ እድል እንደሆነ አንስተው ለቀጣይ ተማሪዎችም ተስፋ የሚሰጥ ነው ብለዋል፡፡ከማዕረግ ተመራቂዎች ጋር በነበረው ውይይት ተማሪዎች በአንዳንድ ቦታ እየተፈጠሩ ባሉ የሰላም ችግሮች ዙሪያ ጥያቄ አንስተዋል፡፡የፌደሬሽን ምክር ቤት ዋና አፌጉባኤ ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም ለጥያቂያቸው ምላሽ የሰጡ ሲሆን በምላሻቸው በየጊዜው ችግሮችን ለመፍታት ባለመሰራቱ ዜጎች ለሞትና ሌሎች ኪሳራ እዲጋለጥ ተደርገዋል ብለዋል፡፡የሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ የሚያገኙት ህገ-መንግስቱን መሰረት ባደረገ መልኩ በመሆኑ የዜጎች ሞትና መፈናቀልን መከላከል ይገባዋል ነው ያሉት፡፡ተመራቂዎቹ በሌሎች ጉዳዮች ላይም ጥያቄ ያነሱ ሲሆን ምላሽ ተሰጥቷቸዋል፡፡
0
fdb5e6fc484c855515d197bd63f0dff7
fdb5e6fc484c855515d197bd63f0dff7
ዳዊት ፍቃዱ ወደ ሀዋሳ ከተማ አምርቷል
ያለፉትን ወራት ከደደቢት ጋር ውዝግብ ውስጥ ቆይቶ የነበረው ዳዊት ፍቃዱ በፌዴሬሽኑ መልቀቂያ እንዲሰጠው በመወሰን ወደፈለገበት እንዲሄድ መፍቀዱ የሚታወስ ነው፡፡ ይህንን ተከትሎም ወደ ሀዋሳ ከተማ ማምራቱ እርግጥ ሆኗል፡፡ በክለቡም ለአንድ የውድድር ዘመን ለመጫወት ተስማምቷል፡፡ከ2002 ኢትዮጵያ ቡናን ለቆ ወደ ደደቢት ያመራውና ከክለቡ ጋር የፕሪምየር ሊግ ዋንጫን ያነሳው ዳዊት በዘንድሮው የውድድር ዘመን ከጉዳት እና ከክለቡ ጋር በገባው ቅራኔ ምክንያት እምባዛም የመጫወት እድል ሳያገኝ ቀርቷል፡፡ሀዋሳ ከተማ የቡድኑ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ሆኖ ያጠናቀቀው ጃኮ አራፋትን በማጣቱ ዳዊት ቡድኑን ከተቀላቀሉት ሌሎች አጥቂዎች (ያቡን ዊልያም እና ሳዲቅ ሴቾ) ጋር የአጥቂ መስመር ክፍተቱን እንደሚደፍን ይጠበቃል፡፡
1
b6c7eb347b9948b53ff8baeaadba5c62
18d269684a7877d47c7a8fb4059ee86b
ከተማ አስተዳደሩ በክረምት የበጎ ፈቃድ መርሃ ግብር እድሳት የተደረገላቸውን ቤቶች ለአረጋዊያን እና አቅመ ደካሞች እያስረከበ መሆኑን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በመገኘት የአቅመ ደካሞችን ቤት እድሳት አስጀምረዋል፡፡በመርሃ ግብሩ ላይ አቶ ጃንጥራር አባይ እንደገለጹት የከተማ አስተዳደሩን ጥሪ በመቀበል በኮቪድ19 ወረርሽኝ ሳቢያ ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን በመደገፍ ላይ ያሉ ባለሃብቶችን እና በጎ ፍቃደኛ ግለሰቦችን አመስግነዋል፡:መጭውን አዲስ ዓመትም ችግር ውስጥ ያሉ ወገኖችን በማሰብ እና ያለውን በማካፈል መቀበል ይገባል ብለዋል፡፡የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፍቃዱ ካሳሁን በበኩላቸው በክፍለ ከተማው በክረምት በጎ ፍቃድ መርሃ ግብር እስካሁን 66 የአቅመ ደካማ ቤቶችን በማደስ ለባለቤቶች ማስረከባቸውን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ዛሬ የተጀመሩትን ጨምሮ 121 ቤቶችን እስከ ነሃሴ ወር መጨረሻ ድረስ አጠናቆ ለማስረክብ እየተሰራ መሆኑን አቶ ፍቃዱ ተናግረዋል፡፡በዛሬው ዕለት በተካሄደ የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብርም በሶስት ዙሮች ባለሃብቶችን በማስተባበር ሶስት ሚሊየን ብር የሚገመት የሁለት ወር አስቤዛ ለ500 እማወራ እና አባዎራዎች ድጋፍ ተደርጓል ፡፡
0
de824598581121d71a38a79446070ef4
f8eaf9b5a3476eb534bf0e328190984b
ፍርድ ቤቱ አቶ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ በ14 ተጠርጣሪዎች ላይ የአቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የወንጀል ችሎት ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ ጋር በተያያዘ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ፈጽመዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ባቀረቡት መቃወሚያ ላይ ለመበየን ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ ጋር በተያያዘ በ37 ታራሚዎች ላይ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ፈጽመዋል የተባሉ ስምንት የማረሚያ ቤቱ ሃላፊዎችን መዝገብ ፍርድ ቤቱ ዛሬ አይቷል፡፡ተከሳሾቹ ከዚህ ቀደም ለተመሰረተባቸው ክስ ባቀረቡት መቃወሚያ ላይ አቃቤ ህግ ያቀረበውን የጽሁፍ ምላሽ አድምጧል፡፡አቃቤ ህግ በመሰረታቸው ሰባት ክሶች ላይ ተከሳሾች ያቀረቡት መቃወሚያ በክሱ ላይ በግልጽ የተጠቀሱ እንዲሁም በማስረጃና ምዘና ጊዜ የሚታዩ በመሆናቸው ፍርድ ቤቱ ውድቅ እንዲያደርጋቸው አቃቤ ህግ ጠይቋል፡፡ፍርድ ቤቱ የጽሁፍ ምላሹን ካዳመጠ በኋላ ለመጋቢት 19/2011 ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ይዟል፡፡
0
0e06eaa94c989df1cc07be86d32b8352
8c268cbc65aefe3a6c22a8ba7c2e4d36
በተያዘው የመስከረም ወር ስድስት የድንበር ኬላዎች ይከፈታሉ – የኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ
በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ ለስራዉ ስኬት የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች የሚቸጫወቱት ሚና ወሳኝ መሆኑን ገለፀ፡፡ኤጀንሲዉ ለዚህ የተቀናጀ መርሃ ግብር ያግዘዉ ዘንድ ከሀዲያ፣ ከስልጤ እና ከከምባታ ጠንባሮ ዞኖች ለተወጣጡ 120 ለሚሆኑ የጤና ባለሙያዎች በሀላባ ከተማ ስልጠና መስጠቱንም አመልክቷል ፡፡በኤጀንሲዉ የትምህርት ስርጸት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ተፈራ ዋዲሎ ይህን መሰል የተቀናጀ ስራ ከዚህ በፊት አለመሰራቱ በተለይ የልደት እና የሞት ኩነት ምዝገባ ላይ የተሟላ መረጃ እንዳይኖር አድርጓል ብለዋል፡፡ የወሳኝ ኩነት አስመዝጋቢዎች ቅጥር ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በሩብ ዓመቱ በከፍተኛ ቁጥር የጨመረ ቢሆንም ከጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ጋር በተቀናጀ አግባብ ከመስራት አኳያ ብዙ ስራ መሰራት እንዳለበት ጠቁመዋል፡፡ የስልጠናዉ ዋና ዓላማም ይህንን ችግር በቀጣይነት ለመቅረፍና ከባለድርሻ አካላት ጋር በጥምረት በመስራት የአስመዝጋቢዎችን ቁጥር ለማሳደግ ይረዳ ዘንድ እንደሆነ ተገልጿል፡፡አንዳንድ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ስለምዝገባ ስርዓቱ ግንዛቤ ያልነበራቸው በመሆኑ የሚከሰቱ ወሳኝ ኩነቶች በወቅቱ እንዲመዘገቡ ከማስተማርና መረጃ ከመስጠት ባለፈ ከቀበሌ ስራ አስኪያጆች ጋር ተቀናጅተው እየሰሩ አለመሆኑንና ስልጠናው የተሻለ ግንዛቤ በመፍጠር ለህብረተሰቡ ስለምዝገባ ስርዓቱ በባለቤትነት ለማስተማር በላቀ ሁኔታ እንደሚያዘጋጃቸዉም አዉስተዋል፡፡የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ የሚወለዱ ህጻናትን ቁጥር በማወቅ በጤና አገልግሎት ስርዓቱ ውስጥ ለማካተት እገዛ እንደሚያደርግ ተስፋ ተጥሎበታል።በወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ የሚገኘው መረጃ በርካታ ተቋማት ለህዝብ አገልጋይነት ተግባራቸው በግብዓትነት የሚያገለግሉ በመሆኑ ስራዉ የሁሉንም ተሳትፎ ይጠይቃል፡፡ የምዝገባ ሂደቱም ሁሉን አቀፍና ወጥ በሆነ መልኩ እንዲካሄድና ትግበራውም የተሟላ እንዲሆን በየደረጃው ያለ የመ/ሰራተኛ ህብረተሰቡን የማንቃት ስራ በትኩረት መሰራት እንዳለበት ተናገረዋል፡፡
0
32cf7a12a6cc3aec295ae61d047b1c9f
fee65203001ab99d3d7a6e18bef6d61b
ቻይና የአየር ብከለትን መከላከል የሚያሰችል ቴክኖሎጂ ልትጠቀም ነው
ኖርዌይ ኢትዮጵያ ለምታከናውነው የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂ ማስፈጸሚያ የ1 ነጥብ 7 ቢሊዬን ብር ድጋፍ አደረገች። የድጋፍ ስምምነቱን የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አድማሱ ነበበ እና በኢትዮጵያ የኖርዌይ አምባሳደር አንድሬስ ጋርደር ተፈራርመዋል። ሚኒስትር ዴኤታው በዚህ ወቅት እንዳሉት የገንዘብ ድጋፉ በደቡብ ምዕራብ ላሉ የአገሪቱ ቦታዎች፣ደቡብ፣ጋምቤላና ኦሮሚያ ክልሎች የተራቆቱ አካባቢዎችን ለመንከባከብና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል ጥቅም ላይ የሚውል ነው። ኢትዮጵያ የካርበን ልቀትን በመቀነስና የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም እ.ኤ.አ. በ2025 መካከለኛ ገቢ ያላት አገር ለመገንባት ያላትን ራዕይ ለማሳካት የኖርዌይ መንግስት ድጋፍ እያደረገ መሆኑንም አቶ አድማሱ ገልጸዋል። በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመን ለደን ጭፍጨፋ፣መሬት መራቆት እና የባዮ ጋዝ ልቀት መከላከል ስራዎች ወይም REDD+ ፕሮግራም ትኩረት በመስጠት አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት ጥረት እያደረገች እንደሆነም አስታውቀዋል። ለREDD+ ኢንቨስትመንት የተደረገው ድጋፍ በደን መጨፍጨፍና በመሬት መራቆት የሚመጣውና የካርበን ልቀትን ለመቀነስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው አስረድተዋል።ኢትየጵያ አረንጓዴ ልማት ኢኮኖሚ ለመገንባት ኖርዌይና ሌሎች አጋር ድርጅቶች የሚያደርጉት የፋይናንስ፣ የቴክኒክና ቴክኖሎጂ ድጋፍ ቀጣይነት አስፈላጊ እንደሆነ ገልጸዋል።የኖርዌይ መንግስት ድጋፍ ለአደጋ ተጋላጭ የሆኑ ደኖችን ለመንከባከብና የአየር ንብረት ለውጥና አካባቢ ጥበቃ ስራዎችን ለማከናወን ያግዛል ብለዋል።በኢትዮጵያ የኖርዌይ አምባሳደር አንድሬስ ጋርደር በበኩላቸው የኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ በአካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ስራዎች ላይ የሚያደርገው እንቅስቃሴ ለሌሎች አገሮች አርዓያ የሚሆን ነው ብለዋል።የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም አረንጓዴ ልማት ለመገንባት የሚደረግላትን ድጋፍ በትክክል ለታለመለት አላማ በማዋል ረገድ በአለም አቀፍ ደረጃ መሪ እንደሆነችም ጠቁመዋል።በመሆኑም ድጋፉ የሁለቱን አገሮች ሁለንተናዊ ግንኙነት ከማጠናከሩም በተጨማሪ ኢትዮጵያ የጀመረችውን የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂ ለመደገፍ አብሮ መስራት እንደሚፈልጉ ገልጸዋል።ኢትዮጵያ የአረንጓዴው ልማት ስትራቴጂዋን በትክክል በመተግበር የካርበን ልቀትን መቀነስ የምትችልበት ተስፋ ሰጭ እንቅስቃሴ እያደረገች መሆኑንም ጠቁመዋል።የኖርዌይ መንግስት ኢትዮጵያ በአካቢ ጥበቃ ዘርፍ የያዘችውን የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ስራዎች ላይ ቀይነት ያለው ድጋፍ እንደሚያደርግም አምባሳደር ጋርደር ገልጸዋልኢዜአ ።
0
9803a1b341346366a6ae85d0c9265e95
9f4da65b13a7832adc260935ac6899d7
ትረምፕ የ2016 የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ በተመለከተ ፑቲንን እጠይቃለሁ አሉ
በትናንትናው ዕለት በሺዎች የሚቆጠሩ የተሰናባቹ ትረምፕ ደጋፊዎች ከሕግ አሰከባሪዎች ጋር ግብግብ ገጥመው የተወካዮቹን ምክር ቤት ቢወሩም ከሰዓታት በኋላ ተመልሰው ገብተው ስብሰባውን ያስቀጠሉት የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ባለፈው ኅዳር የተካሄደው የአሜሪካው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አሸናፊ ዴሞክራቱ ጆ ባይደን መሆናቸውን ማረጋገጫ ሰጥተዋል፡፡የተሰናባቹ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ደጋፊዎች፣ የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤትን በመውረር፣ ሕግ አውጭዎቹ የምክር ቤት አባላት ስብሰባቸውን በማቋረጥ፣ ህንጻው ለቀው እንዲወጡ ካስገደዷቸው በኋላ የምክር ቤቶቹ አባላት ሁኔታዎች ተመልሰው በቁጥጥር ሥር እስኪውሉ ጠብቀው ወደ ምክር ቤቱ በመግባት ሕገ መንግሥታዊ ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ባደረጉት የድጋሚ ስብሰባ ማረጋገጫውን ሰጥተዋል።በረብሻው ወቅት ከአዳራሹ እንዲወጡ ቢደረገም እዚያው ምክር ቤቱ ውስጥ መቆየታቸው የተነገረው ተሰናባቹ ምክትል ፕሬዚዳንት ማይክ ፔንስ በአመፁ ምክኒያት ተቋርጦ የነበረውን ስብሰባ በድጋሚ ሲያስጀመሩ፤ “ዛሬ በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ታሪክ የጨለማው ቀን ነበር፡፡ ይሁን እንጂ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ፖሊሶች፣ የፌደራል፣ የክፍለ ግዛቶችና የአካባቢው ህግ አስከባሪዎች ምስጋና ይግባቸውና እነሱ ባደረጉት ፈጣን ጥረት አመጹ በቁጥጥር ሥር ውሏል፡፡” ሲሉ ተደምጠዋል።በመጨረሻም የየክፍለ ግዛቶቹ ተወካዮች ለባይደን 306 እንዲሁም ለትራምፕ 232 ድምጽ የሰጡ መሆናቸው መረጋገጡን ይፋ አድርገዋል፡፡
0
d37ef0e63f3210ff7ef94bb2eb166551
d37ef0e63f3210ff7ef94bb2eb166551
ኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ | ኢትዮጵያ ቡና ከ መከላከያ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
| ቴዎድሮስ ምትኩ | ትግል ግዛው | ክንዴ ሙሴ | የኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ | ሀዋሳ ከተማ ስታድየም (ሀዋሳ) | 08:00ጤና ይስጥልን!የ2010 የኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ መርሐ ግብር መካከል ኢትዮጵያ ቡና ከ መከላከያ የሚያደርጉት ጨዋታ 08:00 ላይ በሀዋሳ ከተማ ስታድየም ይደረጋል። ጨዋታውን በቀጥታ የውጤት መግለጫ እንድትከታተሉ እየጋበዝን ከተለመዱት የጨዋታ ሁነቶች ባሻገር የተለዩ ክስተቶች ካሉ በፅሁፍ እንገልፅላችኋለን።መልካም ቀን!
1
6c462920ad04b226349a6cbbad27b12d
6c462920ad04b226349a6cbbad27b12d
የሙጋቤ የ94ኛ ዓመት ልደት በዓል እንደነገሩ ተከበረ
ለረጅም ዓመታት ልደታቸውን በብሄራዊ በዓልነት እጅግ በደመቀ ሁኔታ ከህዝባቸው ጋር በአደባባይ ሲያከብሩ የኖሩት የቀድሞው የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ፤ ባለፈው ረቡዕም የ94ኛ አመት ልደታቸውን ከወትሮው በፈዘዘ መልኩ እንደነገሩ አክብረዋል፡፡ሙጋቤ ምንም አንኳን ስልጣን ከለቀቁ ወራትን ቢያስቆጥሩም፣ የልደት በዓላቸው ግን የዚምባቡዌ ወጣቶች ቀን በሚል ስያሜ በብሄራዊ ደረጃ ወጣቶችን ለበጎ ስራ በማሰማራት መከበሩን የዘገበው ኒውስ 24፤ እንደ ወትሮው በኬክና በሻምፓኝ፣ በክምር ስጦታና በደማቅ ሙዚቃ፣ በይፋ በአደባባይ አለመከበሩን አመልክቷል፡፡የሙጋቤ ልደት በየአመቱ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠር በጀት ተመድቦለት በሚገርም ፈንጠዝያና በግዙፍ ኬክ ይከበር እንደነበር ያስታወሰው ዘገባው፤ፓርቲያቸው ዛኑ ፒኤፍ ግን ከቀናት በፊት ባወጣው መግለጫ የሙጋቤ ልደት ያለ ብዙ ወጪ ቀለል ብሎ እንደሚከበር ማስታወቁን ገልጧል፡፡
1
3b83fea834cdfec953256c03664e10ef
6bdea9328d2487f4a654f4c0a8f9bdd2
የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ በደማቅ ሁኔታ በሁሉም ክፍለከተሞች ተጀመረ
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 1/2005 (ዋኢማ) – ታላቁ መሪ አቶ መለስ ዜናዊ የተሰውበትን አንደኛ አመት ምክንያት በማድረግ በጅጅጋ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ታሪካዊው የካራማራ ተራራ ላይ የመታሰቢያ ፓርክ መመስረቱ ተገለጸ።የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አብዲ መሀሙድ ኡመር፣ የክልሉ የስራ ኃላፊዎች የጅጅጋ ከተማ ነዋሪዎች፤ ወጣቶችና ሴቶች በተዘጋጀው የመታሰቢያ ፓርክ በመገኘት አገር በቀል ችግኞችን ተክለዋል፡፡ የችግኝ ተከላዉ እየተካሄደ ያለዉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለአረንጓዴ ልማት መስፋፋት ትተዉት ያለፉትን አሻራ ለማስቀጠል ነዉ፡፡የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አብዲ መሀሙድ ኡመር በፕሮግራሙ ላይ እንደተናገሩት “የኢትዮጵያ ህዳሴ በአረንጓዴ ልማት በዘላቂነት ይሳካል” በሚል የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አንደኛ አመት መታሰቢያ ለአንድ ወር የችግኞች ተከላ ይካሄዳል።አቶ መለስ ዜናዊ የአርብቶ አደሩ ህብረተሰባችን የንጹህ መጠጥ ውሃና መልካም አስተዳደር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስቀመጡትን ራእይ ዳር ለማድረስ የክልሉ መንግሥት በትኩረት እየሰራ መሆኑንና በእርሳቸዉ የተጀመረው የአረንጓዴ ልማት ንቅናቄ በሁሉም ዘንድ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል ርዕሰ መስተዳድሩ፡፡የክልሉ እንስሳት፤ ሰብልና ገጠር ልማት ቢሮ ኃላፊአቶ አብዲሪሳቅ አሊ በበኩላቸው በከተማው አቅራቢያ በአራት ሄክታር መሬት ላይ በተቋቋመው ፓርክ ውስጥ 5ሺ ሀገር በቀል የዛፍ ችግኞች መተከላቸውን ገልፀዋል፡፡ታላቁ መሪ አቶ መለስ ዜናዊ የተሰውበትን አንደኛ አመት ለማክበር የከተማ ነዋሪዎች በመኖሪያ ቤታቸው፣ በመንገዶች ዳርና በተቋማት ውስጥ በስማቸዉ የችግኝ ተከላ በማካሄድ ላይ ናቸዉ።እንደ ኢዜአ ዘገባ ኢዜአበችግኝ ተከላው የተሳተፉ ነዋሪዎች የችግኝ ተከላ መካሄዱ የተራቆተ መሬትን በደን ለመሸፈንና ተስማሚ የአየር ንብረት ለመፍጠር፣ አፈርን ከመሸርሸር ለመከላከል ስለሚረዳ ከመትከል ባሻገር ችግኞቹን የመንከባከብ ኃላፊነትንም መውሰድ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
0
55fdfabc1fd126549c29c3c10e6d177a
35fb2bfa91eaae14f7bcf63f35f88ca2
ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ከካናዳው የልማት ሚንስትር ጋር ተወያዩ
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ከኮይካ ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከኮርያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ኮይካ) ፕሬዝዳንት ጋር ለኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ድጋፍ የበለጠ በሚጠናከርበት ዙሪያ ተወያዩ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኮይካ በኢትዮጵያ በተለይም በትምህርት፣ በውሃና ግብርና ዘርፎች ላይ የሚያደርገውን የልማት ድጋፍ አድንቀዋል።ኮይካ በተለያዩ የልማት ዘርፎች ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ ለማጠናከር ፍላጎት እንዳለው ኃላፊዎቹ መገግለፀፃቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
b05977baff4590c8d40712bee081d4e4
b05977baff4590c8d40712bee081d4e4
473 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 209 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ 473 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው ሰዎች 209 ደግሞ ማገጋቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ባለፉት 24 ሰዓታት 5 ሺህ 589 የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጓል።በዚህም 473 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 105 ሺህ 352 ደርሷል።የዛሬዎቹን 209 ሰዎች ጨምሮ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 65 ሺህ 534 ሆኗል።ከዚህ ባለፈም የ16 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ እስካሁን በቫይረሱ ሳቢያ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 636 ደርሷል።በአጠቃላይ ለ1 ሚሊየን 591ሺህ 148 ሰዎች የኮሮናቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጓል።
1
c2ecc67325bc2398adf162e15ffa1922
5c7ae465861575278b9458da4bc5b148
በደቡብ ክልል የአስፈጻሚ ተቋማት ግምገማ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፌደራል መንግሥት የተከናውኑ ዓመታዊ ሥራዎችን ግምገማ እየተካሄደ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ “ዛሬ በፌደራል መንግሥት የተከናውኑ ዓመታዊ ሥራዎችን የምንገመግምበት ዕለት ነው” ብለዋል።“ሁሉም የመንግሥት ተቋማት ዕቅድ ማውጣት፣ የክንዋኔውን ሁኔታ ግብ ተኮር በሆነ፣ በቁጥር በሚለካ እና ሊመዘን በሚችል መንገድ ለሕዝብ ይፋ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል” ሲሉም ገልፀዋል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
d238f14d473a5f9f846d141754e1ee08
14ac2bd734310b53090d5d0f1c0963bf
የጣና ሐይቅን መታደግ ካልተቻለ ሌሎች ፕሮጀክቶችም አደጋ እንደሚገጥማቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ አሳሰቡ፡፡
በመጪው አርብ በኖርዌይ መዲና ኦስሎ በሚዘጋጀው የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት ያሸንፋሉ ተብለው ከሚጠበቁ ሰዎች አንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ሊሆኑ እንደሚችሉ ታይም መፅሄት አስነብቧል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ከሁለት አስርት አመታት ፍጥጫ እልባት በመስጠት፤ ሰላም በማምጣት፣ የፖለቲካ እስረኞችን በመፍታትና ሌሎች ባመጧቸውም መሻሻሎች ሽልማቱን ሊያሸንፉ እንደሚችሉ በእንግሊዝ የተለያዩ ፖለቲካዊ ትንበያዎችን በመስጠት የሚወራረደው ላድብሮክ አሳውቋል። ድርጅቱ 80% (4/1) ሊያሸንፉ እንደሚችሉ ግምቱን አስቀምጧል።ዓመታዊው ሽልማት በአለም ውስጥ ለሰላም አስተዋፅኦ ያደረጉ ግለሰቦችን ወይም ድርጅቶችን እውቅና ይሰጣል።በባለፈው ዓመት የኮንጎ ዜግነት ያለው ዶክተር ዴኒስ ሙክዌጋና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቿ ናዲያ ሙራድ ወሲባዊ ጥቃትን ለጦርነት መሳሪያነት መጠቀሚያነት ለማቆም በሰሩት ስራ አሸናፊ ሆነዋል።በዚህ ዓመቱ ሽልማት 301 ዕጩዎች ያሉ ሲሆን፤ 223 ግለሰቦች እንዲሁም 78 ድርጅቶች መሆናቸውንም የኖቤል ተቋም አስታውቋል። ምንም እንኳን እነማን ዕጩዎች እንደሆኑ ባይታወቁም የተለያዩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ግምቶቻቸውን እያስቀመጡ ነው።ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በተጨማሪ የአየር ንብረት ለውጥ ተሟጋቿ ግሬታ ተንበርግና የኒውዚላንዷ ጠቅላይ ሚኒስትር ጃሲንዳ አርደርን ግምት ተሰጥቷቸዋል። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
0
814c2e1bddb093a629fc353d59fd2a82
42ad303db0d32ffbb9f018c9236b07d4
ህብረተሰቡ ለግድቡ ግንባታ የሚያደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ
የፌደራልና የክልል የፀጥታ አካላት ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ድጋፍ የሚውል ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጋቸው ተገለጸ ።የፀጥታ አካላቱን ያሳተፈ የፓናል ውይይት ዛሬ በብሔራዊ ትያትር አዳራሽ በተካሄደበት ወቅት እንደተገለጸው በፌደራልና በክልል የሚገኙ የመከላከያና የፀጥታ አካላት የህዳሴ ግድብን ለመደገፍ 1 ቢሊዮን 119 ሚሊዮን ብር አስተዋጽኦ አድርገዋል ።የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ በአጠቃላይ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት 810 ሚሊዮን ብር ፣ የፌደራል ፖሊስ 220 ሚሊዮን ብር እንዲሁም የአዲስ አበባ ፖሊስ 89 ሚሊየን ብር በቀጥታና በቦንድ ግዥ ማሰባሰብ ችለዋል ። በአገሪቱ የሚገኙት የፀጥታ አካላት በመደበኛነት ከተሠማሩበት ሥራ በተጨማሪ በተለያዩ የልማት ሥራዎችም በመሳተፍ የህዝብ አጋር መሆናቸውን እያስመሰከሩ እንደሚገኙ በወይይቱ ተገልጿል ።የአገሪቱ የፀጥታና ደህንነት አካላት ሰላምና መረጋጋትን ከማስፈን ሥራቸው ጎን ለጎን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ የገንዘብ ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን ዛሬ በተካሄደው የፓናል ውይይት ተገልጿል ።የፌደራልና የክልል የፀጥታ አካላት ታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ጉብኝት በማድረግ ለግድቡ ያላቸውን ድጋፍም ገልጸዋል ።የታላቁ ህዳሴ ግድብ ወደ ወሳኝ ምዕራፍ እየተሸጋገረ የሚገኝ በመሆኑ የግድቡ ግንባታ ሥራ ያለምንም የፀጥታ እንከን በተሳካ ሁኔታ እንዲቀጥልና በግንባታው ላይ የተሠማሩ ሠራተኞች ደህንነት እንዲጠበቅም የአገሪቱ የፀጥታ አካል የበኩሉን አስተዋጽኦ እያደረገ መሆኑ ተመልክቷል ።
0
6fe74b3e049f95d95ffe2691a3f605ee
1689b4f31f74830b477167ff491ea7be
ኤርትራ የኢትዮ-ኤርትራ ድንበር የሚገኘውን ጦሯን ሙሉ ለሙሉ አስወጣች
በኤርትራና በጂቡቲ መካከል የተነሳው የድንበር ውዝግብ እንዲረግብ፣ የአፍሪካ ሕብረት ጠይቋል። የሕብረቱ ጥያቄ የቀረበው "የካታር ሰላም አስከባሪዎች ከአወዛጋቢው የድንበር ክልል ከለቀቁ በኋላ ኤርትራ ሥፍራውን ተቆጣጠረች" ስትል ጂቡቲ ባለፈው ዓርብ ከከሰሰች በኋላ ነው።ክልሉን ትቆጣጠር የነበረችው ካታር ወታደሮቿን ያስወጣችው ጂቡቲና ኤርትራ ከካታር ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ካቋረጡት ከሳዑዲ ዓረቢያና ሌሎች የፋርስ ባሕረ-ሠላጤ ሀገሮች ጋር በመተባበራቸው እንደሆነ ተዘግቧል።የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
4022f2256217aeeeef1964bf28c10ce2
6da69a96abcc895ce8d1d5b24f9d2e23
ማይክ ፖምፔዮ ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ተወካዮች ጋር ተወያዩ
በሳዑዲ አረቢያ የነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋማት ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ በየዓለም የነዳጅ ዘይት ዋጋ ጭማሪ ማሳየቱ ተገለጸ።ቅዳሜ ዕለት በሁለት የሳዑዲ አረቢያ ነዳጅ ማቀነባበሪያ ቦታዎች ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ ለዓለም የሚቀርበው የነዳጅ መጠን አምስት በመቶ ቀንሷል።በዚህም ድፍድፍ የነዳጅ ዘይት ዋጋ ከ15 እስከ 19 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። በድሮን ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው የሳዑዲ ነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋማት ወደ ቀደመ ስራቸው ለመመለስ ሳምንታት ያስፈልጋል ተብሏል።ቅዳሜ ዕለት ጥቃት የተሰነዘረባቸው የሳዑዲ ነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋማት በዓለማችን እጅግ ዘመናዊ እና ከፍተኛ ጥበቃ ከሚደረግላቸው የነዳጅ ማቀነባበሪያዎች መካከል ተጠቃሽ ናቸው።በኢራን ድጋፍ የሚደረግላቸው የሁቲ አማጽያን የድሮን ጥቃቱን የፈጸምነው እኛ ነን ቢሉም አሜሪካ ግን ሳዑዲ ላይ ለደረሰው ጥቃት ኢራንን ተጠያቂ አድርጋለች።የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ማይክ ፖምፔዮ ቅዳሜ ዕለት የሳዑዲ ነዳጅ ማውጫ ተቋማት ላይ ለተሰነዘረው የድሮን ጥቃት ኢራንን ተጠያቂ አድርገዋል።ከምዕራባውያን መንግሥታት ድጋፍ የሚያገኘው ሳዑዲ መራሹ ኃይል በየመን እየተደረገ ባለው ጦርነት ለየመን መንግሥት ድጋፍ የሚያደርግ ሲሆን፤ ኢራን ደግሞ ለሁቲ አማጽያን ድጋፍ ታደርጋለች።የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊው ማይክ ፖምፔዮ ''የድሮን ጥቃቱ ከየመን ስለመነሳቱ የሚያሳይ ምንም አይነት ማስረጃ የለም። ሁሉም መንግሥታት ኢራን በዓለም የኢኔርጂ ምንጭ ላይ የሰነዘረችውን ጥቃት ማውገዝ አለባቸው'' ብለዋል።ፕሬዝዳንት ትራምፕ በበኩላቸው ለጥፋቱ ማን ተጠያቂ እንደሆነ ስለምናውቅ "አቀባብለን" የሳዑዲ መንግሥት ምክረ ሃሰብ ምን እንደሆነ እየጠበቅን ነው ብለዋል።የሳዑዲ ባለስልጣናት ጥቃቱ በሰው ላይ ያደረሰው ጉዳት የለም በማለት የድሮን ጥቃቱ ስላደረሰው ጉዳት ዝርዝር መረጃ ሳይሰጡ ቀርተዋል። የተሰነዘረው ጥቃት የሳዑዲ አረቢያን የድፍድፍ ነዳጅ የማምረት አቅም በግማሽ መቀነሱ ግን ተረጋግጧል።ሳዑዲ አረቢያ የዓለማችን ቁጥር አንድ ነዳጅ አምራች ስትሆን፣ በየቀኑ ወደ 7 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ ወደ ውጪ ሃገራት ትልካለች። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
0
1b3228d4fee6c20c0f30899c262e2d7c
940bba3bfbc0e96cb55895dd8e2fe456
አዲስ አበባ ከአደጋ ነፃ የሆነ የፋሲካ በዓል ማሳለፏን ፖሊስ አስታወቀ
የኦሮሚያ መደበኛ ፖሊስ ኮሚሽነር ሙስጠፋ ከድር ፤ የዘንድሮውየኢሬቻ በዓል በኮቪድ 19 በሽታ ምክንያት በውስን ሰው ስለሚከበርበዓሉን ለማክበር በዛ ብለው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ላይ የሚገኙ ግለሰቦችን የፀጥታ ሃይሎች ማስቆማቸውን ገልፀዋል:: በኢሬቻ ክብረ-በዓል ላይ የፀጥታ ችግር ለመፍጠር ዝግጅትሲያደርጉ የነበሩ 500 ግለሰቦችን ፖሊስ መያዙንም ኮሚሽነሩጨምረው ገልፀዋል::(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
0
62926a842f577eebb73809c8334cf219
eda3cd055d274a45eb002abb31bedcde
ቻን 2020 | ዋልያዎቹን በማጣሪያ ጨዋታዎች ላይ በአምበልነት የሚመራው ተጫዋች ታውቋል
የኢትዮጵያ ቡና እና የዋሊያዎቹ አማካይ ጋቶች ፓኖም በክለቡ ያለው የውል ዘመን በመጪው ሚያዚያ ይጠናቀቃል፡፡ ጋቶች በኢትዮጵያ ቡናም ይሁን በብሄራዊ ቡድን ቁልፍ ተጫዋች ሲሆን ከአደገኞቹ ጋር የውል ማራዘሚያ ድርድር በወኪሉ ዴቪድ በሻ በኩል መደረጉን ሶከር ኢትዮጵያ ማወቅ ችላለች፡፡የጋቶች ወኪል ዴቪድ ለሶከር ኢትዮጵያ እንደሰጠው አስተያየት ከሆነ ተጫዋቹ በኢትዮጵያ ቡና ያለው ቆይታ አጠራጣሪ አድርጎታል፡፡ “ከኢትዮጵያ ቡና አመራሮች ጋር ስለውል ማራዘሙ ጉዳይ አውርተን ነበር፡፡ ቢሆንም ድርድሩ የተሳካ አልነበረም፡፡ የጋቶች ውል የሊግ ጨዋታዎች ከመጠናቀቃቸው በፊት ስለሚጠናቀቅ የውል ማራዘሙን እንደመጀመሪያ ዕቅድ ይዘን ነበር፡፡ ቡና ያቀረበው የአንድ ዓመት ተኩል የውል ግዜ ሲሆን ጋቶች በውጪ ሃገር የመጫወት ዕድል ካገኘ የመልቀቅ ጉዳይ ላይ ከስምምነት መድረስ አልቻልንም፡፡”ጋቶች በሃገር ውስጥ ከሚገኙ ክለቦች ጋር ስሙ በተወሰነ ደረጃ ቢያያዝም ከኢትዮጵያ ውጪ ያሉ ክለቦች ስማቸው ተነስቷል፡፡ “አሁን ላይ ስለዝውውር ማውራት አንችልም፡፡ የዝውውር መስኮቱ ዝግ ነው፡፡ የተወሰኑ ያየናቸው ነገሮች አሉ፡፡ አሁን ላይ መካከለኛው ምስራቅ ነው ካታር ነው ማለት አልችልም፡፡ በዚህ ላይ ተጨማሪ አስተያየት መስጠት አልችልም::” ብሏል ዴቪድ፡፡ጋቶች የኢትዮጵያ ቡና 2ኛ አምበል ሲሆን በክለቡ የወጣት ቡድን ስር ያለፈ ተጫዋች ነው፡፡ ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በ2008 በግሉ የተሻለ መንቀሳቀስ የቻለ ሲሆን ለዋልያዎቹ በአፍሪካ ዋንጫ እና በቻን ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታዎች ከሌሶቶ እና ኬንያ ጋር ባደረጉበት ወቅት ድንቅ ብቃቱን አሳይቷል፡፡ በ2009 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ቡናው መስኡድ መሃመድ ባልነበረበት ጨዋታዎች ላይ ክለቡን በአምበልነት የመራ ሲሆን በሁለተኛው ሳምንት ከመከላከያ ጋር 2 አቻ ሲለያዩ በፍፁም ቅጣት ምት ግብ አስቆጥሯል፡፡ (ይህ ፅሁፍ ትላንት በሬድዮ ፕሮግራማችን ላይ ካስደመጥነው የተወሰደ ነው)
0
bc9d21ba3c09ecd24fbbc2f6f91d2feb
c5edc03fbeb49ce3c8270441772f1484
የቀድሞ የተመድ ዋና ጸሓፊ ኮፊ አናን አስከሬን ወደ ጋና ተወሰደ
የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በጉባኤዉ መክፈቻ ሥነ ሥርአት ላይ ባሰሙት ንግግር ‘ንግድ፥ ቴክኖሎጂንና ኢንቨስትመንትን በትክክልለኛዉ መሪህ ተግባር ላይ ካዋልነዉ ሁሉንም ዜጋ ተጠቃሚ ማድረግ የሚችል ዕድገት ማስመዝገብ እንችላለን’ በማለት ተናግረዋል።በመክፈቻ ሥነ ሥርአቱ ንግግር ያካሄዱት የኬንያዉ ፕሬዝዴንት ኡሁሩ ኬንያታ ሃገሮች ነጻ የንግድ ቀጠና ሥምምነትን ወደ ተግባር እንዲለዉጡ መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል።ለ6 ቀናት የሚቆየዉ የዓለም ኢኮኖሚ ዕድገት ቀጣይነት ላይ በማትኮር የተወያየ ሲሆን በተለይ የልማት ፖሊሲ አፈጻጸም አሁን ለተከሰተዉ የዓለም ዕድገት ወደ ኋላ መጓተት ሰበብ ነዉ ሲል ገልጿል።ጉባኤው በሚቀጥሉት 4 ቀናትም በዝቅተኛ የዕድገት ደረጃ ላይ የሚገኙት ሃገሮች ከዓለም ኢኮኖሚ ተጠቃሚ የሚሆኑባቸዉን አጀንዳ ላይ ይወያያል።ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
0
98c40450ed3d74225ecedebbe4b90448
353efda0d0db8e2f0e6a4b2c8b475d00
ድሬዳዋዎች የኮሮና ስርጭትን ለመግታት የሚደረገውን ድጋፍ አጠናክረው ቀጥለዋል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገራት ተገቢውን የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መመሪያዎች እየተገበሩ አለመሆኑን የአለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ገለፁ።የተለያዩ ሀገራት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል ጥከለዋቸው የነበሩ ክልከላዎችን እያቀለሉ እና በሂደት እያነሱ ይገኛሉ።ይህንን ተከትሎም የቫይረሱ ስርጭት ዳግም እያገረሸ መምጣቱን የሚወጡ ሪፖርቶች ያመለክታሉ።የአለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ትናንት በሰጡት መግለጫም፥ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ይረዳሉ በሚል የተቀመጡ መመሪያዎችን ሀገራት በተገቢው መንገድ እየተገበሩት አይደለም ብለዋል።በዚህም የተነሳ የቫይረሱ ስርጭት በፍጥነት እየተዛመተ መሆኑንም ዶክተር ቴድሮስ በመግለጫቸው አንስተዋል።የኮሮና ቫይረስ ለመግታት ይረዳሉ በሚል የተቀመጡ መመሪያዎች በተገቢው መንገድ ካልተተገበሩም የቫይረሱን ስርጭት በአጭር ጊዜ መግታት ይቻላል ብሎ ማሰብ ከባድ ሆኗልም ብለዋል።አሁንም የወጡ የቫይርሱ ስርጭት መግቻ መመሪያዎች ሳይሸራረፉ እንዲተገበሩ ጥሪ አቅርበዋል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
a8eadb02f777a6260730edcf92ae1ae5
1d1727831cdd8b2d71f8134b3061da16
በቤንሻንጉል ጉምዝ ካማሺ ከተማ የሚኖሩ የኦሮሞ ተወላጆች
በሐረሪ ክልል እየተካሄደ የሚገኘው የዲያስፖራ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት እስካሁን ድረስ 17 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ማስገኘቱን የክልሉ የቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት አስታወቀ ።የፕሮጀክቱ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢሊ አብዱራሂም እንደገለጹት በውጭ አገር የሚኖሩ የሐረሪ ክልል ተወላጆች በባንክ የዶላር ሂሳብ ቁጥር ተከፍቶ ዶላር እንዲያስቀምጡ በማድረግ በተጀመረው የቤቶች ልማት ዜጎች የቤት ባለቤት ከመሆናቸውም በላይ ለአገሪቱ በአጠቃላይ 17 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ማስገኘት ተችሏል ።አስተያየታቸውን ለዋልታ ቴሌቭዥን የሠጡት በውጭ አገር የሚኖሩ የሐረሪ ተወላጆችና ተወካዮቻቸው እንደገለጹት የዲያስፖራ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት በውጭ አገራት የሚኖሩ የሐረሪ ተወላጆች ወደ አገራቸው ተመልሰው እንዲሠሩ የሚያደርግ ነው ። በሐረሪ ክልል ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት አመቻችነት በሐረር ከተማ ተገንብተው በእጣ የተላላፉት የዳያስፖራ ቤቶች በውጪ አገራት የሚኖሩ የክልሉን ተወላጆች ወደ አገራቸው ገብተው በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፍ እንዲሳተፉ የማድረግ አቅም አለው ብለዋል ተጠቃሚዎቹ ።በተጨማሪም በሐረሪ ክልል የቤቶች ልማት ፕሮጀክት አማካኝነት የተገነቡት ቤቶችን በውጭ አገራት የሚገኙ የሐረሪ ክልል ተወላጆች ለልማት ይበልጥ እንዲነሳሱ እያደረገም መሆኑን ገልጸዋል ።የሐረሪ ክልል የቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢሊ አብዱራሂም በበኩላቸው እንደተናገሩት በሐረሪ ክልል በግንባታ ላይ ከሚገኙት 350 ቤቶች ውስጥ 260 የሚሆኑት በእጣ እንዲተላላፉ ተደርጓል ብለዋል ።በስውዲን የሚኖሩ እህቶቿን ወክላ ከተገነቡት ውስጥ አንዱን ቤት የተረከበችው አሚና አብዱልከሪም ቤቶቹ የሐረሪን ባህላዊ ገጽታና ዘመናዊነት የተላበሱ በመሆናቸው የትም አገር ኑሮውን አድርጎ ለመጣ ሰው ሁሉን ያሟሉና ምቹ መሆናቸውን ተናግራለች ።ከካናዳ የተመለሰው ዘካሪያ አህመድም የክልሉ መንግሥት ዲያስፖራውን ለማበረታታት እየሠራው ያለውን ሥራ አድንቆ ዳያስፖራው በባብክ በተከፈተለት የዶላር ሂሳብ ቁጥር የሚልከው ገንዘብ ለአገሪቱ የውጭ ምንዛሪ እያስገኘ በመሆኑም ደስተኛ መሆኑን ገልጿል ።የቤቶች ልማት ፕሮጀክቱ ለወደፊቱ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ከፍተኛ ጥረት እንደሚደረግም አቶ ኢሊ ገልጸዋል ።
0
d539235c30af362351f97f9352fe5be0
d539235c30af362351f97f9352fe5be0
አርባምንጭ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ
በአመቱ ደካማ አጀማመርን ያሳየው እና በውጤት መጥፋት ምክንያት በርካታ ለውጦችን ያደረገው የደቡቡ ክለብ በሁለተኛው ዙር በተሻለ ተፎካካሪነት ለመቅረብ ዝውውሮችን እየፈፀመ ይገኛል፡፡በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን በሀላባ ከተማ የከፍተኛ ሊግ ቆይታው ኮከብ ግብ አግቢ በመሆን ማጠናቀቁን ተከትሎ ወደ ድሬዳዋ ከተማ ያመራው ዘካሪያስ ፍቅሬ አንደኛው የክለቡ አዲስ ፈራሚ ሆኗል። አጥቂው በድሬደዋ የተፈለገውን ያህል እንቅስቃሴን ባለማድረጉ ምክንያት ቀሪ የአንድ ዓመት ከስድስት ወራት ኮንትራት እያለው ከምስራቁ ክለብ ጋር ተለያይቶ ነው በአንድ ዓመት ውል ለአርባምንጭ ለመጫወት ስምምነት ላይ የደረሰው።ሌላኛው አርባምንጭ ከተማን የተቀላቀለው የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ ፍቃዱ መኮንን ነው። ፍቃዱ የአንደኛ ሊግ ክለብ በሆነው ጋሞ ጨንቻ ውስጥ ያለፉትን ሁለት አመታት ተሰልፎ በመጫወት በተከታታይ አመታት ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን አጠናቋል። ተጫዋቹ በአርባምንጭ ለ25 ቀናት የቆየ የሙከራ ጊዜን ካሳለፈ በኃላ በአሰልጣኝ እዮብ ማለ እምነት ተጥሎበት በአንድ አመት የውል ስምምነት የአዞዎቹ ስብስብ አካል ሆኗል።በተያያዘ ዜና አርባምንጭ ከተማ ሶስት ተጫዋቾችን ከታችኛው ቡድን ሲያሳድግ አሁንም ከጋሞ ጨንቻ ክለብ ሁለት ተጫዋቾች ሙከራ ላይ መሆናቸውን እና በተቃራኒው ወደ አራት የሚጠጉ ተጫዋቾች ደግሞ ከክለቡ ለመቀነስ ከጫፍ መድረሳቸውን የክለቡ ስራ አስኪያጅ አቶ ታዲዮስ ጨመሳ በተለይ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡
1
2efe77497c36c9ac4d26088010ad8183
1003b1a83339b85b6be21dd89d4f2296
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 1 ሺህ 778 ሰዎች ቫይረሱ ሲገኝባቸው 20 ሰዎች ህይወት አልፏል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7 ሺህ 394 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 767 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 83 ሺህ 429 ደርሷል። በሌላ በኩል ባለፉት 24 ሰዓታት በቫይረሱ አማካኝነት የ6 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡በዚህም በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎቸ ቁጥር 1 ሺህ 277 መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በትዊተር ገፃቸው ላይ ያሰፈሩት መረጃ ያመለክታል።በ24 ሰዓታት ውስጥ 581 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 37 ሺህ 683 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።እንዲሁም 239 ሰዎች ፅኑ ህሙማን ማዕከል ውስጥ የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል ተብሏል።
0
f7ef011d46cf121cc6f5e747757f61f2
6abd33835b03f047031bcec1c6dedf2d
ዓለም የመቻቻል ባህልን ከኢትዮጵያ ሊማር ይገባል- የዓለም ቱሪዝም ድርጅት
ማክሰኞ ጥቅምት 7 ቀን 2010 ዓ.ም. በኢትዮጵያ የዓለም የምግብ ቀን ይከበራል፡፡ በዋናነት ‹‹በምግብ ዋስትናና በገጠር ልማት ኢንቨስት በማድረግ የስደት ገጽታን እንቀይር!›› በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባና በሌሎች ከተሞች እንደሚከበር ተገልጿል፡፡ በበዓሉ አከባበር ላይ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዳመነ ዳሮታ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአገር ውስጥ፣ ዓለም አቀፍ ግንኙነቶችና ዳያስፖራ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ካሳ ወልደ ሰንበት፣ የዓለም ምግብ ድርጅት (FAO) ረዳት ተወካይ አቶ ሐሰን ዓሊ ጥቅምት 2 ቀን 2010 ዓ.ም. ለጋዜጠኞች ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫው እንደተጠቆመው በዓለም አቀፍ ደረጃ እ.ኤ.አ. በ2015 ብቻ 240 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ድንበር አቋርጠው ተሰደዋል፡፡ እ.ኤ.አ. በ2013 ደግሞ ከኢትዮጵያ 567 ሺሕ ዜጎች ድንበር ተሻግረው ተሰደዋል፡፡ በኢትዮጵያ ስደትን ለመቀነስና ድህነትን ማስወገድ የሚያስችሉ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡ በ2009 በጀት ዓመት ለ1.6 ሚሊዮን ሰዎች ሥራ መፈጠሩ፣ በ2010 ዓ.ም. ደግሞ 1.8 ሚሊዮን ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር እየተሠራ መሆኑን በመግለጫው ወቅት ተብራርቷል፡፡
0
7b1bd455303912a956e9717b84c99827
c50744c0f742632c9103632ef037cbf1
የባንኮች ማኅበር አዳዲስ አመራሮች አገኘ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዓመቱን የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማትን አገኘ ። ሽልማቱ በፓሪስ በተካሄደ የኤቪየሽን ስካይ ትራክስ ዓመታዊ የክብር የሽልማት መርሃ ግብር ነው የተሠጠው ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማትን ከመጎናጸፉም በላይ ኤር ባስ 10 የሚሆኑ A350-900 እና በርከት ያሉ B737-800 የተባሉ የቦይንግ የመንገደኞች አውሮፕላኖችና ሁለት የጭነት አውሮፕላኖችን ለመግዛት ተስማምቷል ። የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማሪያም የስካይ ትራክስ ዓመታዊ ሽልማቱን በተቀበሉበት ወቅት እንደገለጹት “ የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ በመሆን ያገኘነው ታላቅ ክብር ያለው ሽልማት ለታላቅ ሥራ የሚሠጥ በመሆኑ ከፍተኛ ደስተኛ ይሰማኛል ” ብለዋል ። አየር መንገዱ ይህን ሽልማት ያገኘው ከደንበኞች በሰተበሰበ መረጃና ጥናት መሆኑን የጠቆሙት አቶ ተወልደ እኤአ በ2025 አየር መንገዱ በአገልግሎት ፣ በሰው ሃይል ልማት፣ በዘመናዊ የጉዞ አጠቃቀምና የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ በሙሉ ልብ ለማሳካት ለያዘውን ዕቅድ ተግባራዊነት ትልቀ እገዛ ይኖረዋል ብለዋል ። ዋና ሥራ አስፈጻሚው በተጨማሪ ሽልማቱን ለሠጠው የስካይ ትራክስ ድርጅት ታላቅ ምስጋና በማቅረብ አየር መንገዱ አሁን የያዘውን የዕድገት ምዕራፍ አጠናክሮ በማስቀጠል የደንበኞች ፍላጎት የሚያሟላ አስተማማኝ አገልገሎት ለመሥጠት አየር መንገዱ ሁሌም ዝግጁ መሆኑን ተናግረዋል ። በመጨረሻም ዋና ሥራ አስፈጻሚው ሁሌም በትጋት አገልግሎት ለሚሠጡት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሠራተኞችና አመራሮች በሙሉ ለዚህ ሽልማት በመብቃታቸው የእንኳን ደስ ያላቹህ መልዕክት አስተላልፈዋል ።የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፉት ሁለት ዓመታት የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማትን ከዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃ መዳቢዎች በተደጋጋሚ ሽልማት በማግኘት ብቃቱን እያስመሰከረ ይገኛል ።
0
3e425c1f1e56e1627cf0416cea27e56a
eaebb2e2ef9478617bc5963be254cb5e
ከጅማ ጋር የለቀቁት ሁለት ተጫዋቾች ወደ ስሑል ሽረ አመሩ
ስሑል ሽረ በፕሪምየር ሊጉ እንደማይሳተፍ በክለቡ አሰልጣኝ ሲሳይ አብረሀም አማካኝነት ለተጫዋቾቹ በመገለፁ አራት የቡድኑ ተጫዋቾች ወደ አዳማ ከተማ ተጉዘዋል፡፡በትግራይ ክልል በተከሰተው ወቅታዊ ሁኔታ በፕሪምየር ሊጉ አለመሳተፉ እርግጥ የሆነው ስሑል ሽረ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ዘንድሮ ወደየትኛውም ክለብ ሄደው መጫወት ይችላሉ መባሉን ተከትሎ አራት የስሑል ሽረ ተጫዋቾች በይፋ አዳማ ከተማን ፌዴሬሽን በመገኘት ተቀላቅለዋል፡፡የቀድሞው የደደቢት፣ ወላይታ ድቻ እና ሀዲያ ሆሳዕና ግብ ጠባቂ ታሪክ ጌትነት ወደ አዳማ ካመሩትገመካከል ነክ። በክረምቱ ወደ አዳማ ለማምራት ስማምቶ የነበረው ተጫዋቹ ከዝውውሩ መስኮት መከፈት በኋላ ወደ ሽረ ማምራቱ የሚታወስ ነው። በሰበታ ከተማ ዓምና ቆይታ የነበረው እና ዘንድሮ ለሽረ ፈርሞ የነበረው አማካዩ ደሳለኝ ደባሽ ወደ ቀድሞ ክለቡ የሚመልሰውን ዝውውር ሲፈፅም በተሰረዘው የውድድር ዓመት አጋማሽ ሀድያ ሆሳዕናን ለቆ ወደ ሰሜኑ ክለብ ያመራው ተከላካዩ ደስታ ጊቻሞ እና በተመሳሳይ ወልቂጤን በመልቀቅ በአጋማሹ እንደ ደስታ ሁሉ ሽረን ተቀላቅሎ የነበረው አማካዩ በቃሉ ገነነ አዳማ ከተማን መቀላቀላቸው ዕውን ሆኗል፡፡አዳማ ከተማ ከአራቱ የስሑል ሽረ ተጫዋቾች በተጨማሪ በወልዋሎ እና ሊጉ በኮሮና ቫይረስ ከመሰረዙ በፊት ወላይታ ድቻን ተቀላቅሎ የነበረው የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ሚካኤል ለማ እና በከፍተኛ ሊጉ ዓምና በዲላ ከተማ ቆይታ ያደረገው አምሳሉ መንገሻን አስፈርሟል።© ሶከር ኢትዮጵያ
0
06b177e37c92946a04193739a9721f08
9248e486fda72f304397d6943810af2b
ዢ ጂንፒንግ በ“ሲልክ ሮድ” ፕሮጄክት ውጤታማነት ተማምነዋል
ዶ/ር ከናን አምበለም ይባላሉ። የወለጋ ዩኒቨርሲቲ መምህር ናቸው። በበጎ አድራጎት ተግባር ላይም በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። በወለጋ ዞኖች እንዲሁም በምእራብ ጉጂ ዞን በገጠር ከሚኖሩ የማኅበረሰብ አባላት ጋር በመሆን ከ50 በላይ ድልድዮችና ከ30 በላይ የንፁህ ውሃ ፕሮጄክት ግንባታውችን ማከናወናቸውን ተናግረዋል።"ተማሪዎቼ በንድፈ-ሀሳብ ደረጃ የተማሩትን የህብረተሰቡን ችግር በመፍታት በተግባር እንዲያሳዩ እፈልጋለሁ" ብለዋል ዶ/ር ከናን።
0
ac4636a3db44fc4755630fa16eb419f0
451cd2165d21bbf9a817c2b3c9e44332
በካማሺ በሚገኝ ትምህርት ቤት የላብራቶሪ ግብአቶች እጥረት በትምህርት ጥራቱ ላይ ችግር እያሳደረ መሆኑ ተገለጸ
የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ የግል የጤና ትምህርት ተቋማት ከ2005 ዓ.ም. ጀምሮ በመደበኛው የቀን ፕሮግራም ብቻ እንዲሰጡ መመርያ ቢያስተላለፍም፣ በርካታ የግል የጤና ትምህርት ተቋማት መመርያውን እየጣሱ እንደሆነ ተገለጸ፡፡ በዚህም ምክንያት ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል፡፡በኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ታምራት ሞታ ሰኞ ግንቦት 27 ቀን 2010 ዓ.ም. ተፈርሞ የወጣ ደብዳቤ እንደሚያመለክተው፣ መመርያውን የጣሱ በርካታ የግል የጤና ትምህርት ተቋማት በማታ ክፍለ ጊዜ ተማሪዎችን መዝግበው አሁንም እያስተማሩ ናቸው፡፡ ከአንደኛ እስከ መጨረሻ ዓመት ድረስ ያሉ ተማሪዎች በትምህርት ተቋማቱ እየተማሩ እንደሆነም በደብዳቤው ተመልክቷል፡፡ ከዚህ ቀደም ከትምህርት ሚኒስቴር፣ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና ከተቋማቱ ጋር ውይይት ከተደረገ በኋላ መመርያውን ለማስፈጸምና አሉ የተባሉትን ችግሮች ለመቅረፍ የወጡትን ዝርዝር ውሳኔዎችን ተቋማቱ እንዲያስፈጽሙ ታዘዋል፡፡ ተቋማቱ ከኤጀንሲው ጋር በመሆን ከ2007 ዓ.ም. እስከ 2010 ዓ.ም. በማታ፣ በቅዳሜና በእሑድ መርሐ ግብር ሥልጠና እየወሰዱ ያሉ ሠልጣኞች የሥልጠና ጥራቱ ተጠብቆ እንዲያጠናቅቁ ተገልጿል፡፡ የጤና ትምህርት ጥራት እንዳይጓደል ማታ፣ ቅዳሜና እሑድ የሚሰጡ ሥልጠናዎች በመደበኛ መርሐ ግብር ከሚሰጠው የሥልጠና ቆይታ አንፃር ተጨማሪ የሥልጠና ጊዜ ስለሚያስፈልግ፣ የንድፈ ሐሳብና የተግባር ልምምድ ላይ ጊዜ ተወስኗል፡፡ በዚህም መሠረት በማታ፣ በቅዳሜና በእሑድ መርሐ ግብር የሚማሩ የንድፈ ሐሳብና የተግባር ልምምዱን የአንደኛና የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች በአምስት ዓመት እንዲያጠናቅቁ፣ የሦስተኛ ዓመት ተማሪዎች ደግሞ ስድስት ወራት ጨምረው በአራት ዓመት ከስድስት ወራት እንዲያጠናቅቁ ተወስኗል፡፡ ተቋማቱም የሥልጠናውን ጥራት በበለጠ ለማረጋገጥ የቅድመ ኢንተርንሺፕ ፈተና በማዘጋጀት፣ ብቁ የሆኑትን ተማሪዎች ብቻ ለኢንተርንሺፕ እንዲልኩ ይደረጋል፡፡ በዚህ ውሳኔ መሠረት ኤጀንሲው ከላይ የተጠቀሱ ውሳኔዎች ተፈጻሚነትን ለማረጋገጥ ክትትል ያደርጋል፡፡ ማንኛውም የግል የጤና ትምህርት ተቋም ከ2011 ዓ.ም. ጀምሮ ለማታ፣ ለቅዳሜና ለእሑድ መርሐ ግብር ተማሪዎችን እንዳይመዘግብ ትዕዛዝ ተላልፏል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በአገሪቱ 32 የግል የጤና ትምህርት የሚሰጡ ተቋማት አሉ፡፡ እነዚህ ተቋማት ምን ያህል ተማሪዎች እያስተማሩ እንደሚገኙ የሚያሳይ በግልጽ የተቀመጠ የመረጃ ቋት፣ ኤጀንሲው እስካሁን እንደሌለው የኤጀንሲው ባለሙያዎች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
0
9d677eedb5a38761ee9e902d24893dda
9d677eedb5a38761ee9e902d24893dda
የዓባይ ወንዝ መነሻን በዓለም አቀፍና በሀገር አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ እየሠራ መሆኑን የሰከላ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።
የዓባይ ወንዝ መነሻን በዓለም አቀፍና በሀገር አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ እየሠራ መሆኑን የሰከላ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።ባሕር ዳር፡ ጥር 06/2013 ዓ.ም (አብመድ) ሦስተኛውን የግዮን በዓል በድምቀት በማክበር ሥፍራውን ለጎብኚዎች ለማስተዋወቅ ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው፡፡የታላቁ ዓባይ ወንዝ በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ሰከላ ወረዳ ከግሺ ተራራ ሥር እንደሚፈልቅ የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ። ቦታውን ለዓለም ለማስተዋወቅ እንዲሁም ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ትውፊቱን በዓለም የቅርስነት (በዩኔስኮ) ለማስመዝገብ ጥር 13/2013 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ የግዮን በዓልን ለ3ኛ ጊዜ ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የሰከላ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ወይዘሮ አገሬ አናጋው ተናግረዋል።በሰከላ ወረዳ የታላቁ ዓባይ ወንዝ መነሻ ምንጭ፣ ግሺ ተራራ፣ የጉደራ ሐይቅ፣ አርሲታ ዋሻ፣ የፋሲል ግንብ (የአባ ግፍ ጅምር ግንብ)፣ ትክል ድንጋዮች፣ የአላዛር ዋሻ፣ ድንጋይ ቀዳዳ እና ሌሎች የመስህብ ሀብቶች መኖራቸው ተገልጿል፡፡ የመንገድ መሰረተ ልማት ችግር ያለ በመሆኑ ቅርሶችን ለማስተዋወቅ እንቅፋት እንደሆነ ኀላፊዋ ገልጸዋል፡፡የግዮን (የአቡነ ዘር አብሩክ በዓል) መከበር ከጀመረ ወዲህ ወረዳው የአስፓልት መንገድ እድል ማግኘቱን እና የመብራት ሁኔታውን ለማሻሻል መንግሥት እየሠራ በመሆኑ ለቀጣይ ምቹ ሁኔታን እንዲሚፈጥርላቸውም ኀላፊዋ ጠቁመዋል።የግዮን በዓል በሚከበርበት ወቅት የኮሮናቫይረስ ስርጭት እንዳይተስፋፋ ኀብረተሰቡ ራሱን ከኮሮና ቫይረስ እንዲጠብቅ ግንዛቤ እየተፈጠረ መሆኑን ወይዘሮ አገሬ አስታውቀዋል፡፡ከሌላ ቦታ የሚመጡ እንግዶች የሚያርፉባቸው ሆቴሎችም የኮሮናቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶችን ለእንግዶች እንዲያቀርቡ እየተደረገ ነውም ብለዋል። የግዮን ( የአቡነ ዘር አቡሩክ በዓል) ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ ለማክበር ዝግጅቱ መጠናቀቁንም ተናግረዋል።የወጣቶች እና የልጃገረዶች ባህላዊ ጨዋታዎች፣ የገና ጨዋታ፣ የፈረስ ሸርጥ (ግልቢያ) የበዓሉ ድምቀቶች መሆናቸውም ተጠቅሷል።ለበዓሉ የበለጠ ድምቀት ለመስጠት በዋዜማው ስፖርታዊ ትርኢቶች እና የሩጫ ውድድርም ይካሄዳል ተብሏል። በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር ከፀጥታ አካላት፣ ከወጣቶች እና ከሃይማኖት አባቶች ጋር በቅንጅት እየተሠራ እንደሆነም ተገልጿል።
1
ec9322effbefae04fdbbe339d66a4934
8719c0e85f0ec019de0409396585e0b3
ኮማንድ ፖስቱ ጥቆማ መስጫ ነጻ የስልክ መስመሮችን ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የፓርቲም ሆነ የመንግሥት ስብሰባዎች እንዲቆሙ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት ወሰነ።ኮማንድ ፖስቱ በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ ከነገ ጀምሮ በክልሉ የፓርቲም ሆነ የመንግስት ስብሰባዎች እንዳይካሄዱ መወሰኑን አስታውቋል።ከዚህ ባለፈም የመዝናኛ ቤቶችና መጠጥ ቤቶች እንዲዘጉ፣ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እንዲቆሙ፣ ሰርግን ጨምሮ ተያያዥ ማህበራዊ ግንኙነቶች እንዲቆሙ እና የተሽከርካሪ ባለቤቶች ከመደበኛ የመጫን ልካቸው በግማሽ እንዲቀንሱም ውሳኔ አሳልፏል።በተጨማሪም ሌሎች ማህበራዊ መስተጋብሮችን በመቀነስ፥ ወደ ግብይት ማዕከላት አዘውትሮ አለመሄድ፣ ከኮሮና ቫይረስ ጉዳይ ጋር ከተያያዘ ስምሪት ውጭ የሠራተኞች የመስክ ስምሪት እንዲቆም፣ ህብረተሰቡ ከቦታ ቦታ የሚያደርገውን እንቅስቃሴ እንዲቀንስም ውሳኔ ማሳለፉን አስታውቋል።ኮማንድ ፖስቱ በመሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች ላይ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ አካላት ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ገልጿል።በክልሉ አጎራባች አካባቢዎችና የሱዳን ድንበር የኮሮና ቫይረስ ምርመራ እንዲደረግ፣ ሁሉም ተቋማት የሠራተኞቻቸውን ደህንነት እንዲጠብቁ እና የመከላከያ ቁሳቁስ እንዲያሟሉ የፀጥታ ኃይሎች የሚሰጣቸውን ስምሪት በብቃት እንዲወጡ ውሳኔ ማሳለፉንም ነው ያስታወቀው።ወደ ሃይማኖት ተቋማት ለመሄድም ጤና ሚኒስቴር ያቀረበውን ምክረ ሐሳብ መከተል እንደሚገባም ኮማንድ ፖስቱ አሳስቧል።በናትናኤል ጥጋቡትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
88a65601af8b437e1e7f89201b84b73d
dcf5849865848ecff5e561528167cf56
በቻይና 27 አዲስ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ተገኙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይናዋ ቺንግዳኦ ከተማ ለዘጠኝ ሚሊየን ነዋሪዎቿ በአምስት ቀናት ውስጥ የኮሮና ቫይረስ በዘመቻ ምርመራ ልታካሂድ መሆኑን አስታወቀች፡፡ የዘመቻ ምርመራው ከውጭ ሃገራት የተመለሱ ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ክትትል የሚያደርጉበት ሆስፒታል ውስጥ በወረርሽኙ የተያዙ ሰዎች ከተገኙ በኋላ ነው ተብሏል፡፡ በሆስፒታሉ ውስጥ ስድስት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የከተማዋ ማዘጋጃ ቤት የጤና ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ጉዳይ የተሰማው ቻይና ከአንድ ሳምንት በፊት ወርቃማው ሳምንት የሚል ክብረበዓል ካካሄደች በኋላ ነው ተብሏል፡፡ የከተማዋ ባህልና ቱሪዝምም ከተማዋ በዚህ ወቅት ከ4 ሚሊየን በላይ ጎብኚዎች እንደምታስተናግድ ነው የገለጸው፡፡ ኮሚሽኑ የጤና ባለሙያዎችንና በሆስፒታል ክትትል የሚደረግላቸውን ሰዎች ጨምሮ እስካሁን ከ114 ሺህ በላይ ሰዎች ተመርምረው ነጻ መሆናቸውን ይፋ አድርጓል፡፡ ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር የኮሮና ቫይረስ መነሻ የሆነችው ሁዋን ከተማ በዘመቻ 11 ሚሊየን የከተማዋን ነዋሪዎች መመርመሯ ይታወሳል፡፡ በቻይና በአሁኑ ወቅት 58 ሺህ 578 ዜጎቿ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን 4 ሺህ 634 ሰዎች ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ ምንጭ፡-ቢቢሲ
0
996cee561e36a789086bda225bd0a51c
0c116c1a3463fa731f560dd6c2aa6d95
​” በሁለተኛው አጋማሽ ወርደን ቀርበናል” የዋልያዎቹ ም/አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ
ከፍጻሜው በፊት 08:00 ላይ በተደረገው የደረጃ ጨዋታ በአመዛኙ ወጣት ተጫዋቾችን የተጠቀመው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዳማ ከተማን 1-0 በማሸነፍ ውድድሩን በ3ኝነት አጠናቋል፡፡ የሃምራዊዎቹን የድል ግብ ከመረብ ያሳረፈው ሲሳይ ዋጆ በ66ኛው ደቂቃ ነው፡፡10:00 ላይ በተደረገው የፍጻሜ ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ቅዱስ ጊዮርጊስ! 2-0 አሸንፏል፡፡ በመጀመርያው አጋማሽ የተሻለ ብልጫ የነበረውና ውብ እንቅስቃሴ ያሳየው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ35ኛው ደቂቃ በአይቮሪኮስታዊው ኢብራሂም ፎፋኖ ግብ ቀዳሚ መሆን ችሏል፡፡ ለግቡ መቆጠር የግብ ጠባቂው ዘሪሁን የትኩረት ማነስ የሚጠቀስ ነበር፡፡በሁለተኛው አጋማሽ ቅዱስ ጊዮርጊስ የአቻነት ግብ ለማስቆጠር ጫና መፍጠር ቢችልም የኤሌክትሪክን ጠንካራ መከላከል በመስበር ይህ ነው የሚባል ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ማድረግ ሳይችሉ ቀርተዋል፡፡ ኢትዮ ኤሌክትሪኮች በአንፃሩ በጠንካራ መከላከል እና መልሶ ማጥቃት ውጤታቸውን ለማስጠበቅ ያደረጉት ጥረት ተሳክቶ በ87ኛው ደቂቃ ኢብራሂም ፎፋኖ የዘሪሁን ታደለን ስህተት ተጠቅሞ የኤሌክትሪክን አሸናፊነት አብስሯል፡፡ ጨዋታውም በኤሌክትሪክ 2-0 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ በመክፈቻው እለት በቅዱስ ጊዮርጊስ ከደረሰባቸው የ4-1 ሽንፈት በኋላ ከፍተኛ መሻሻል ያሳዩት ኤሌክትሪኮች ሽንፈታቸውን በመበቀል ለ3ኛ ጊዜ ቻምፒዮን ለመሆን በቅተዋል፡፡ ከ2001 በኋላም ከዋንጫ ጋር መገናኘት ችለዋል፡፡ከጨዋታው ፍጻሜ በኋላ በተካሄደው የሽልማት ስነ ስርአት ኢትዮ ኤሌክትሪክን ዘንድሮ የተቀላቀለውና በፍጥነት ተጽእኖ ፈጣሪነቱን ያሳየው ኢብራሂም ፎፋኖ የውድድሩ ኮከብ ተጫዋች ተብሎ ሲመረጥ የቅዱስ ጊዮርጊሱ አቡበከር ሳኒ በ5 ግቦች ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ፣ አሰልጣኝ ብርሃኑ ባዩ የውድድሩ ኮከብ አሰልጣኝ ተብለው የተዘጋጀላቸውን ሽልማት ተረክበዋል፡፡ የእለቱ አምበል በረከት ተሰማም ዋንጫውን ከፍ በማድረግ የእለቱ መርሃ ግብር ፍጻሜ ሆኗል፡፡
0
469afab742ce6e3b8882f04b310436e9
40e751a093bf118d2b9c072dc9e11042
አብይ አሕመድ ሞቃዲሾ ነበሩ
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፖብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠ/ር አብይ አሕመድ ያቀረቧቸውን አዳዲስ የካቢኔ አባላት ሹመት ዛሬ አፀደቀ።አዲሱ የካቢኔ አባላትም በብቃት፣ በልምድ፣ በትምህርት ዝግጅት እና ለውጥን መምራት የሚችሉ ተብለው የተመረጡ መሆኑን ጠ/ሚ አብይ አሕመድ ለምክር ቤቱ አብራርተዋል።እንዲሁም ከአዲሱ ካቢኔ በኢትዮጵያ ብሎም በአፍሪካ ለመጀመሪያ በሚባል ደረጃ 50 በመቶ ወይም ከ20 የካቢኔ አባላት ውስጥ አሥሩ ሴቶች ናቸው።
0
e9ef5a94179e81b730e4616cbf560d36
bc312a6e56fa3124798950b4c42de1ad
መድረክ አባሎቹ እየተገደሉና እየተዋከቡ መሆኑን ገልፆ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ፃፈ
ወደ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዛሬ ሄደው ከዞኑ ነዋሪዎች ጋር የተወያዩት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በአካባቢው የህግ የበላይነትን ማስከበር ዋነኛ አጀንዳቸው መሆኑን አስታውቀዋል።ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር የሰላም ሚኒስትሯና የሃገሪቱ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም አብረው ነበሩ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ዛሬ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን በመገኘት ከተመረጡ የሀገር ሽማግሌዎች ጋር ውይይት ማድረጋቸውን የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ምክትልርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታሁን አብዲሳ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል። ነዋሪዎቹ በክልሉ ውስጥ እየታዩ ያሉ ችግሮችን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳነሱላቸው አቶ ጌታሁንተናግረዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ከነዋሪዎቹ በተነሱት ሀሳቦች ላይ የተካሄደውን ውይይት ከመሩ በኋላ የሠነዘሯቸውን ሃሣቦችና የሰጧቸውን መመሪያዎች በተመለከተ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዲህ ብለዋል።
0
74d5de51c32b832ec79804be308bffbb
74d5de51c32b832ec79804be308bffbb
ዜና እረፍት፡ የሀዋሳ ከተማው ግብ ጠባቂ ክብረአብ ዳዊት በእሳት አደጋ ህይወቱ አለፈ
የሀዋሳ ከተማው ግብ ጠባቂ ክብረአብ ዳዊት ትላንት ለሊት በመኖርያ ቤቱ በተነሳ የእሳት አደጋ ህይወቱ በአሳዛኝ ሁኔታ አልፏል፡፡ክብረአብ ከ3 አመት ሴት እና የወራት እድሜ ካለው ወንድ ልጁ ጋር በተኛበት በተነሳው የእሳት ቃጠሎ ነበር ህይወቱ ያለፈችው፡፡ በአደጋው የክብረአብ ሁለቱም ልጆቹ ህይወት ጭምር ሲያልፍ ባለቤቱ ከእሳት አዳገው ተርፋለች፡፡የክብረአብ እና ልጆቹ አስከሬን በአሁኑ ሰአት ለምርመራ በሆስፒታል የሚገኝ ሲሆን በአካባቢው የተቃጠለው የክብረአብ መኖርያ ቤት ብቻ እንደሆነና ፖሊስ የአደጋውን መንስኤ በማጣራት ላይ እንደሚገኝ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ የቀብር ስነስርአቱም ነገ ይፈፀማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ክብረአብ ዳዊት በሀዋሳ ከተማ ከ2007 ጀምሮ በተጠባባቂ ግብ ጠባቂነት እየተጫወተ የነበረ ሲሆን በ2007 በማርያኖ ባሬቶ በሚመራው የኢትዮጵያ ከ23 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን ተካትቶ ሱዳንን በገጠመው ቡድን ቋሚ ተሰላፊ ነበር፡፡ሶከር ኢትዮጵያ በክብረአብ እና ልጆቹ ድንገተኛ እና ልብ የሚሰብር እረፍት የተረሰማትን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀች ለቤተሰቦቹ ፣ ለወዳጅ ዘመዶ እንዲሁም ለስፖርት ቤተሰቡ መጽናናትን ትመኛለች፡፡
1
cd1eb9acdf8b9eb7873875423ea1c495
cd1eb9acdf8b9eb7873875423ea1c495
በጋምቤላ ክልል ከ18 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ለአገልግሎት በቃ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል ፑኝውዶ ከተማ ከ18 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት በቃ።የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ የውሃ ፕሮጀክቱን በመረቁበት ወቅት በክልሉ ቀደም ሲል ተጀምረው በተለያዩ ምክንያቶች ያልተጠናቀቁ የልማት ፕሮጀክቶች መኖራቸውን ጠቅሰው የክልሉ መንግስት የዚህ ዓመት ስራ ትኩረት ነባር ፕሮጀክቶችን ማጠናቀቅ መሆኑን ተናግረዋል።አሁን ከተመረቀው የፑኝውዶ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ በተጨማሪ የስድስት ከተሞች የውሃ ፕሮጀክቶች በቅርቡ እንደሚመረቁ ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል።በፑኝውዶ ከተማ ባለፉት ዓመታት ሲነሱ የነበሩት የመብራትና የንጹህ የመጠጥ ውሃ ችግሮች በመቃለላቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል።የክልሉ ውሃና መስኖ ልማት ምክትል ኃላፊ አቶ አቡላ ኞች በበኩላቸው በፑኝውዶ ከተማ የተመረቀው የውሃ ፕሮጀክት በአንድ ቋት የንጹህ መጠጥ ውሃ እና ሳኒቴሽን ፕሮግራም ከ88 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ እየተገነቡ ከሚገኙት 71 የውሃ ፕሮጀክቶች አንዱ ነው ብለዋል።ፕሮጀክቶቹ ሙሉ ለሙሉ ሲጠናቁም ከ48 ሺህ በላይ ህዝብ የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ያደርጋሉ ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
1
d9d210140e12e9aec6c01c9f633e2af7
930452ee7476ecaebce39dadeb5dcf12
የቀድሞው የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ምክትል ኃላፊ አቶ ያሬድ ዘሪሁን በቁጥጥር ሥር ዋሉ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትን መሥሪያ ቤትን ጎብኝተዋል፡፡ተቋሙ በአጭር ጊዜ ያከናወናቸውን የሪፎርም ተግባራትን በማስመልከት ለምክር ቤቱ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ሪፖርት አቅርቧል፡፡የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ኃላፊ ጀነራል አደም መሐመድ ተቋሙ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን ለውጥ መሠረት በማድረግ ስትራቴጂካዊ የለውጥ ዕቅድ በማውጣት የሪፎርም ሥራዎች መሥራቱን ገልጸዋል፡፡በዚህም ተቋሙ የአመራሮች ለውጥ ማድረጉንና ሁሉም የተቋሙ ሠራተኛ ከፖለቲካ አመለካከት የፀዳና በህገ-መንግስቱ የተሠጠውን ኃላፊነት በተገቢው መንገድ የሚወጣበት አሠራር ለመዘርጋት ጥረቶች መደረጉን ለቋሚ ኮሚቴ አባላት ማብራሪያ ሠጥተዋል፡፡ኃላፊው በተጨማሪም በተቋሙ ከዚህ በፊት በርካታ ችግሮች የሚታይ እንደነበርና ከፖለቲካ ወገንተኝነት ጋር በተያያዘ ሰፊ ችግሮች ይስተዋል እንደነበር አንስተዋል፡፡ተቋሙ በባለፉት የአገሪቱ ሥርዓቶች የመጣበት የአሠራርና የአደረጃጀት ዕድገት ዳራዎችን በተመለከተ ሽግግር እንዳልነበረውና ሰፊ ክፍተቶች እንዳሉበት ተገልጿል፡፡ መሥሪያ ቤቱ ወቅቱ የሚፈልገው የሠለጠነ የሰው ኃይልና የቴክኖሎጂ እጥረቶች እንዳሉበት የገለጹት ጀነራል አደም የሚታዩ ክፍተቶችን ለማሟላት እየተሠራ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ "" በሚል መሪ ቃል ተቋሙ በአዲስ አደረጃጀት ወደ ስራ የሚገባ እንደሆነና ይህም ተቋሙ በህዝብ የሚፈራ ሳይሆን ህዝብም እንደተቋም የራሱን አድርጎ በማሰብ የተቋሙን አሠራሮች በመደገፍና ማንኛውም ግለሰብ ከተቋሙ ጋር በሚኖረው ግንኙነት ግልፅ የመረጃ ልውውጥ እንዲኖር ታሳቢ የሚያደርግ አሠራራ እንደሚዘረጋም አመልክተዋል፡፡በቅርብ ጊዜ የተለያዩ የአገር አቀፍ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ተቋሙን አሠራር በተመለከተ በተቋሙ በአካል በመገኘት ጉብኝት ማድረጋቸው ይታወሳል ።
0
e2486e44f2d3c4727255e1b766b8d39d
19d525154b26464d72e42a55119c5cb6
የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የሴካፋ ዋንጫ ዝግጅቱን ቀጥሏል
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የ2012 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ እና ሁለተኛ ዲቪዝዮን ውድድሮች የሚጀመርባቸውን ቀናት ይፋ አድርጓል።በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ሴቶች እግርኳስ ልማትና ውድድር ኮሚቴ ሰብሳቢ ሶፊያ አልማሙን ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት በማካሄድ ሁለቱ ሊጎች የሚጀመሩበት ቀን ይፋ አድርገዋል። በዚህም መሠረት አስራ ሁለት ክለቦችን እንደሚያሳትፍ የሚጠበቀው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን የዕጣ ማውጣት ሥነ-ስርዓት ኅዳር 13 የሚከናወን ሲሆን ኅዳር 27 ደግሞ ውድድሩ ይጀምራል ተብሏል፡፡ ዘጠኝ ክለቦችን ያሳትፋል የተባለው የሁለተኛ ዲቪዚዮን ውድድሩ ደግሞ የዕጣ ማውጣቱ ቀን ኅዳር 13 የሆነ ሲሆን ታህሳስ 18 ደግሞ ውድድሩ እንደሚጀመር ተገልጿል፡፡በተለያዘ በአንደኛ ዱቪዚዮን የሚወዳደረው ጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚ ከበጀት እና ከቡድኔ አቅም ጋር በአንደኛ ዲቪዚዮን መወዳደር አልችልም በሁለተኛ ዲቪዚዮን እንድወዳደር ይፈቀድልኝ ሲል ለፌዴሬሽኑ ደብዳቤን አስገብቷል፡፡ከአንደኛ ዲቪዝዮን የተውጣጡ ተጫዋቾችን ያካተተው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በአሁኑ ወቅት በታንዛኒያ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡
0
3e7dea68bbaeb319df0afe432788eb05
43a3f3dc0fe0b30d011d63535e5b97bd
እራሱን ቤተሙከራ ያደረገ ጀብደኛ ተመራማሪ
ህብረተሰቡ ከትንሳኤ በዓል ጋር በተያያዘ በአካባቢው ከሚፈጸሙ ህገወጥ እርዶች እንዲቆጥብ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ጥሪ አቀረበ ።የድርጅቱ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ንብረት በቃ ለዋሚኮ እንደገለጹት የትንሳኤ በዓል በርካታ እርዶች የሚከናወኑበት በዓል መሆኑን ጠቁመው ህብረተሰቡ ለጤና ጠንቅና ለአካባቢ ብክለት ከሚያጋልጡ ህገ ወጥ እርዶች እራሱን እንዲቆጥብ ጠይቀዋል ።የአዲስ አበባ ቁራዎች ድርጅት ለትንሳኤ በዓል ህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ የአርድ አገልግሎት እንዲያገኝ ከመቼውም በላይ ዝግጅቱን ማጠናቀቁንም አቶ ንብረት ገልጸዋል ።ድርጅቱ በዘንድሮ የትንሳኤ በዓል ከዋዜማው አንስቶ ከ 3ሺ በላይ የዳልጋ ከብቶችንና ከ2ሺ በላይ በግና ፍየሎችን ለማረድ ከወዲሁ የእርድ ማሽኖችና ክፍሎች ዝግጁ በማድረግ ለአገልገሎት እየተጠባበቀ ይገኛል ብለዋል አቶ ንብረት ።ድርጅቱ ተደራሽነቱን ለማስፋት በአቃቂ በከፈተው ቅርንጫፉን በማስፋፋት ለትንሳኤ በዓል በግና ፍየል የማረድ አቅሙን 450 እንዲሁም የዳልጋ ከብቶችን የማርድ አቅም 450 ማድረሱን ተናግረዋል ።ድርጅቱ በዘንድሮ የትንሳኤ በዓል 1ሺ500 የሚሆኑ በጎችን በማረድ የህብረተሰቡን አቅም ባገናዘበ መልኩ የበግ ሥጋ በሽያጭ መልኩ ማቅረቡንም አቶ ንብረት አያይዘው ገልጸዋል ።የአዲስ አበባ ቁራዎች ድርጅት ለአንድ በግ ወይም ፍየል እርድ በ68 ብር ለዳልጋ ከብት ደግሞ በ360 ብር ብቻ ክፍያ አገልግሎት ለመሥጠት ተዘጋጅቷል ።
0
4a9ed9bbddee8f73c62c4c1b4127d793
4a9ed9bbddee8f73c62c4c1b4127d793
"ኢቫንካ ትራምፕ ጂ-20 የመሪዎች ጉባዔ አባቷን ተክታ መሳተፏ ትክክል ነው" - ዋይት ኃውስ
በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንትዶናልድ ትራምፕ በሀምቡርግ ጀርመን የጂ-20 መሪዎች ጉባዔ ላይ መገኘታቸውን ተክትሎ በእርሳቸው ኃላፊነት የቤተሰባቸው አባላት ጣልቃ ገብነት እንደመነጋገሪያ ርዕስ እንደገና ትኩረት ስቧል፡፡የቪኦኤ የዋይት ኃውስ ዋና ዘጋቢ ስቴቨን ኸርማን እንደሚለው ለዚህ ትኩረት ምክንያት የሆነው የፕሬዚዳንት ሴት ልጅ ኢቫንካ ትራምፕ በአንደኛው የመሪዎቹ ሥራ ጉባዔ ላይ ስለተገኘች ነው፡፡
1
7e90b32f402aa56e56ab797d8e8cc061
3832252cd6504205707c16bc5e3c2e49
“አስመስሎ የምወድቅ ተጫዋች አይደለሁም፤ ዋናው መታየት ያለበት ነገር …”
የጦና ንቦቹ እድሪስ ሰዒድን የክለቡ አምስተኛ ፈራሚ በማድረግ ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል።በዓምናው የውድድር ዘመን በትውልድ ከተማው ክለብ ወሎ ኮምቦልቻ ሲጫወት የቆየው ይህ ተጫዋች 2006 ወልዲያ፣ በ2009 ደግሞ መቐለ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ሲያድጉ የክለቡ ስብስብ ውስጥ ጉልህ ሚና ነበረው። በአውስኮድ እና ጥቁር ዓባይ የተጫወተው እድሪስ ቀጣይ ማረፊያውን ወላይታ ድቻን በሁለት ዓመት ውል አድርጓል፡፡ወላይታ ድቻ የእድሪስን ጨምሮ የአምስት ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅም ከተስፋ ቡድኑ ደግሞ አምስት ተጫዋቾችን ወደ ዋናው ቡድን አሳድጓል።
0
ad13ee93e66b58efaf9b0326d8b20a4f
3c7f3de2354c46f5a0b2d6909c22470c
የወላይታ ቱሳ ስፖርት ክለብ መስራች አባ ጂኖ ቤናንቲ አረፉ
በ 21ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሀዋሳ ላይ ዛሬ ይካሄዳል ተብሎ የነበረው የደቡብ ፖሊስ እና ወላይታ ድቻ ጨዋታ በጨዋታው በፊት በተነሳ ረብሻ ምክንያት ላልተወሰነ ግዜ ተራዝሟል።ሊጀምር 40 ደቂቃዎች ያክል ሲቀረው ከስታዲየም ውጭ እና በስታዲየሙ ውስጥ በተፈጠረ ግርግር እና ሁከት ምክንያት ይጀመራል የተባለው ጨዋታ ሳይደረግ ቀርቷል። ጨዋታው በሰዓቱ እንዲደረግ ዳኞች እና ኮሚሽነሮች ቢያዙም ጠንከር እያለ የመጣው ችግሩ ጨዋታውን ለማድረግ አዳጋች በመሆኑ ለነገ (ዕሁድ) 3:00 እንዲደረግ ተወስኖ ነበር። ሆኖም የወላይታ ድቻ ክለብ አባላት ከተማዋን ለቀው ወደ ሶዶ በማቅናት ለእግርኳስ ፌድሬሽኑም ለድህንነታቸው እንደሚሰጉ በመግለፅ ጨዋታው በገለልተኛ ሜዳ እንዲደረግላቸው በደብዳቤ ጠይቀዋል።የወላይታ ድቻ ጥያቄ ተቀባይነት አግኝቶም የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ በቀጣይ ፌዴሬሽኑ በሚያወጣው ቀን እና ቦታ መሠረት እንዲደረግ መወሰኑን ሶከር ኢትዮጵያ ከሁለቱ ክለቦች እና ከፌዴሬሽኑ አጣርታ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል፡፡
0
69804185fbceaabfa255b7afcb28e182
69804185fbceaabfa255b7afcb28e182
ዶናልድ ትራምፕ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ህንድ ገቡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለመጀመሪያ ጊዜ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ህንድ ገቡ።ፕሬዚዳንቱ ህንድ ሲደርሱ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ አቀባበል አድርገውላቸዋል።ለሁለት ቀናት ጉብኝት ህንድ የገቡት ፕሬዚዳንቱ አህመዳባድ ከተማ ሲደርሱ በርካታ ህንዳውያን ጎዳና ላይ በመውጣት አቀባበል ያደረጉላቸው ሲሆን፥ በቀጣይም በጉጅራት ግዛት በሚገኘው የክሪኬት ስታድየም ህዝባዊ አቀባበል ይደረግላቸዋል ተብሏል።ፕሬዚዳንቱ በቆይታቸው የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።ትራምፕ ከጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ ጋር 100 ሺህ ሰዎች በተገኙበት ህዝባዊ የአቀባበል ስነ ስርዓት ላይ ንግግር እንደሚያደርጉም ነው የሚጠበቀው።ምንጭ፡- ቢቢሲ
1
a2dd8ca99a243e0cc055fa9cabaae97e
feba90e8a7af75fac8447f6db79322b6
በአገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ግጭቶች እንዲፈጠሩ የተለያዩ አካላት ሚና መጫወታቸው ተገለፀ
የፌደራል ፖሊስ በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል አዋሳኝ አካባቢዎች የተፈጠረውን ችግር መፍታት የሚያስችል ሥራ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር መሥራት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ከዋልታ ጋር ቆይታ ያደረጉት የፌዴራል ፖሊስ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ጃላን አብዲ ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት በሚያስችል መልኩ ስራዎችን ለመስራት ዝግጅት መጠናቀቁን አስታውቀዋል፡፡በአካባቢው ባለፉት ሳምንታት በተፈጸመ ጥቃት የሰው ህይወት መጥፋቱንና በንብረትም ላይ ከፍተኛ ውድመት መድረሱን ገልጸዋል፡፡የተፈጸመው ወንጀል ከፍተኛ መሆኑን የገለጹት ኃላፊው በድርጊቱ የተሳተፉትን አካላት ለህግ የማቅረብ ስራ መጀመሩንም አክለዋል፡፡በተጨማሪም በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በሚነሱ ግጭቶች በዜጎች ላይ ከፍተኛ ችግር እየደረሰና ሰላም እየደፈረሰ በመሆኑ በዚህ ረገድ ሀገር ዓቀፍ ግብረኃይል ተቋቁሞ ሥራ መጀመሩንም ተናግረዋል፡፡በሀገሪቱ በተለያዩ ቦታዎች እየተፈጠሩ ካሉ ችግሮች ጀርባ ለውጡን ያልተቀበሉና በተለያዩ ወንጀሎች የተሳተፉ አካላት እጅ እንዳለ ፖሊስ ማረጋገጡን ገልጸዋል፡፡ወንጀል የፈጸመ ማንኛውም ሰው የጊዜ ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር በህግ ቁጥጥር ስር መዋሉ አይቀርም ያለው አቶ ጃላን የወንጀሉ ተሣታፊ የሆኑ አካላት ከዚህ ድርጊት መታቀብ እንዳለበትና ህብረተሰቡም ፖሊስ ለሚያደርገው ስራ ድጋፍ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርቧል።
0
63f6454215342d5188db78cfae961c88
63f6454215342d5188db78cfae961c88
የዓለም ጤና ድርጅት እና ዩኒሴፍ በአፍሪካ ትምህርት ቤቶች ዳግም እንዲከፈቱ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 15፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የህጻናት አድን ድርጅት የአፍሪካ ሃገራት ትምህርት ቤቶችን ዳግም እንዲከፍቱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ድርጅቶቹ ረዘም ላለ ጊዜ ትምህርት ቤቶችን መዝጋት በተማሪዎች ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እንደሚያስከትል ገልጸዋል፡፡መንግስታት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እንዳይስፋፋ ንጽህና መጠበቅ የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታወችን መፍጠር ይገባልም ብለዋል፡፡ተማሪዎቹ ረዘም ላለ ጊዜ ቤት ውስጥ ሲቆዩ ለምግብ እጥረት፣ ለቤት ውስጥ ጥቃት እና ያለ እድሜ ለሚከሰት እርግዝና እንደሚጋለጡም ገልጸዋል ፡፡በአፍሪካ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ለህፃናት “ደህና ስፍራ” ናቸው ሲሉ የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ዳይሬክተር ማትሺዲሶ ተናግረዋል፡፡እስካሁን ስድስት የአፍሪካ ሃገራት ብቻ ትምህርት ቤቶችን ሙሉ ለሙሉ ክፍት ሲያደርጉ አንዳንድ ሃገራት የተከፈቱ ትምህርት ቤቶችን በወረርሽኙ ዳግም መስፋፋት ምክንያት ዳግም ዘግተዋል፡፡ሌሎችም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ፈተና ላይ እንዲቀመጡ ትምህርት ቤቶችን ክፍት ሲያደርጉ ኬኒያ በበኩሏ የትምህርት አመቱን ሙሉ በሙሉ ዝግ አድርጋለች፡፡ምንጭ፡- ቢቢሲ
1
ce769f4721e5d48668057eca86f54e80
fc01bd4ccc1347c2bcde252b51b0d07c
የጎግል ሰራተኞች ለአጭር ጊዜ ከሥራ የመውጣት አድማ መቱ
የከተማይቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኬሪ ላም ስለ ዓመታዊ ፖሊሲያቸው የሚገልፅ ፁሁፍ ለምክር ቤቱ ሲያነቡ የዲሞክራሲ ደጋፊዎች በከፍተኛ ድምፅ ተቃውሞ በማሰማታቸው ንግግራቸውን ለማቋረጥ ተገደዋል።ተቃውሞው የጀመረው ላም ገና ወደ ምክር ቤቱ ሲገቡ ሲሆን የዲሞክራሲ ደጋፊ የምክር ቤት አባላት በደም የተነከሩ የመሪዋ እጆችን የሚያሳዩ ምልክትቶች ይዘው ታይታዋል።የተቃዋሚዎቹ ጩኸት ላም ንግግር እስከጀመሩበት ጊዜ ድረስ በመቀጠሉ ለአጭር ጊዜ ከምክር ቤቱ ለመውጣት ተገደዋል። ወደ ምክር ቤቱ ተመልሰው ማንበቡን ለመቀጠል ቢሞክሩም ተቃውሞው በመቀጠሉ የምክር ቤቱ ካውንስል ፕሬዚዳንት አንድሪው ልዩንግ ስብሰባውን በተኑት።ኬሪ ላም በመጨረሻ ንግግራቸውን በቴሌቪዥን አሰሙ።
0
5dbdbd4ad4fb80bed36cda5fdc045898
2ee3108796fe28598efa9e502b88e48a
ከተማ አስተዳደሩ ጳጉሜ 3 ቀን ለሚከበረዉ “የሀገራዊ የኩራት ቀን” ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ
በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ፦ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) የ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሲያካሂድ የነበረውን የምርጫ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ።ፓርቲው ለዝግጅት ክፍሉ ትናንት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ ምርጫ ቦርድ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ይፋ መደረጉን ተከትሎ ምርጫው ላይ በንቃት ለመሳተፍ እና ምርጫው ሰላማዊ፣ ነፃ እና ፍትሃዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሲያደርግ የነበራቸውን ዝግጅቶች አጠናቆ ወደትግበራ እየገባ ነው። ለምርጫው ሲያደርግባቸው ከቆየባቸው ዝግጅ ቶች መካከል አባላት እና ደጋፊዎች በምርጫ እንቅስቃሴ ወቅት ሊመሩበት የሚገባ የምርጫ ሥነ-ምግባር መመሪያ ይፋ መሆኑን አመልክቷል። ይህ መመሪያ ቀጣዩ ምርጫ ለሀገራችን ሰላም እና መረጋጋት እንዲሁም ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ያለውን ፋይዳ ከግምት በማስገባት የተዘጋጀ መሆኑን ያመለከተው መግለጫው፣ መመሪያው ለአባላት እና ደጋፊዎች ታትሞ እንደሚሰራጭ አስታውቋል፡፡ በመመሪያው ዙሪያ ሥልጠናም እንደሚሰጥ ጠቁሟል።ሌላው ዝግጅት ሲደረግበት የቆየው ተግባር የዕጩ ምልመላ ሲሆን፣ ኢዜማን በቀጣዩ ምርጫ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለክልል ምክር ቤቶች የሚወዳደሩት ዕጩዎች ከዛሬ ጥር 1 ጀምሮ መታወቅ ይጀምራሉ ብሏል። ኢዜማን ወክለው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለክልል ምክር ቤቶች የሚወዳደሩ ሰዎችን ከአባላት መካከል በተቀመጠው መስፈርት እና ለምርጫ ወረዳው ጠቅላላ ጉባዔ በሚያቀርቡት ንግግር መሰረት የሚለዩበት ሥነ ሥርዓት በየምርጫ ወረዳዎቹ ከዛሬ ጥር 1 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚደረግም ጠቁሟል። ይህ ሥነ ሥርዓት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባስቀመጠው ሰሌዳ መሰረት የካቲት 8 ቀን 2013 ዓ.ም ለሚጀመረው የዕጩዎች ምዝገባ አስቀድሞ የዕጩዎችን ዝርዝር አውቀን እንድንጠብቅ የሚያስችል ነውም ብሏል።ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ወርሃዊ ቋሚ ጋዜጣዊ መግለጫ የሚሰጥበት መርሃ ግብር የሚያዘጋጅ መሆኑን ያስታወቀው መግለጫው፣ በየወሩ በቋሚ ቀን፣ ሰዓት እና ቦታ በሚሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የኢዜማ ሕዝብ ግንኙነት እና የሚመለከታቸው ክፍሎች ከሚያደርጉት ገለፃ በተጨማሪ ጋዜጠኞች በሀገራችን እና በኢዜማ ጉዳይ ላይ እንዲብራሩላቸው የሚፈልጉ ጉዳዮች ላይ ጥያቄ ማንሳት እንደሚችል ገልጿል።ሰኞ ጥር 3 ቀን 2013 ዓ.ም ጋዜጣዊ መግለጫው የሚሰጥበት ቀን፣ ሰዓት እና ቦታ ይፋ እንደሚያደርግም አስታውቋል።
0
92a543cd661f3c5f3b9f9be1f0664253
92a543cd661f3c5f3b9f9be1f0664253
“ለአርሶ አደሩ አሁን ካልደረስን መቼም አንደርስለትም።” የሰሜን ሸዋ ግብርና መምሪያ
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 03/2013ዓ.ም (አብመድ) በሰሜን ሸዋ ዞን የበረሃ አንበጣ መንጋ በሰብል ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የደረሱ ሰብሎችን በዘመቻ የመሰብሰብ እንቅስቃሴ ተጀምሯል፡፡ ዛሬም የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ እና የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር የመንግሥት ሠራተኞች በሸዋሮ ቢት ከተማ አስተዳደር እና ቀወት ወረዳ ጤፍ እየሰበሰቡ ነው፡፡
1
3b92417d641c37b21c1df637459d4e2f
7152279925aeba21a3a5d05da3a399c3
የአልጄርያ እና ኢትዮጵያ ጨዋታ የተመልካች እጦት ስጋት ተደቅኖበታል
በሴፕቴምበር 2016 ካሜሩን ላይ ለሚስተናገደው የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ ለማለፍ ከአልጄርያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ጋር የመልስ ጨዋታውን በመጪው ቅዳሜ የሚያደርገው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ዝግጅቱን ቀጥሏል፡፡ብሄራዊ ቡድኑ ከአልጀርስ የ1-0 ሽንፈት አስተናግዶ ከተመለሰ በኋላ በቀን ሁለት ጊዜ ሲሰራ የቆየ ሲሆን ከወንድ ወጣት ቡድኖች ጋርም የዝግጅት ጨዋታዎች አድጓል፡፡ ከሰኞ ጀምሮ ደግሞ በቀን አንድ ጊዜ አዲስ አበባ ስታድየም ላይ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ አሰልጣኝ ብርሃኑ ግዛው በዛሬው ልምምድ ሰሞኑን በተደጋጋሚ ሲሰሩት እንደነበረው በማጥቃት ላይ ያተኮረ ልምምድን ያሰሩ ሲሆን ቋሚ ተሰላፊ ይሆናለሉ ተብለው የሚጠበቁት ተጫዋቾችን በመለየት የግብ ማስቆጠር ልምምዶችን ሲሰሩ ተስተውሏል፡፡ በግማሽ ሜዳ ለሁለት በመከፈል መጫወትም ችለዋል፡፡ ሉሲዎቹ በአሁኑ ሰአት 24 ተጫዋቾችን በመያዝ ዝግጅት በማድረግ ላይ ሲሆን የዳሽን ቢራዋ አጥቂ ሄለን እሸቱ በጉዳት በትላንትናው ልምምድ ላይ በመጎዳቷ የዛሬ ልምምድ አምልጧታል፡፡ ሄለን ከጉዳቷ አገግማ አልጄርያን በሚገጥመው ቡድን ውስጥ የመካተት እድሏ አጠራጣሪ ነው ተብሏል፡፡ ተጋጣሚው የአልጄርያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ እንደሚገባ የሚጠበቅ ሲሆን ነገ እና ከነገ በስቲያ ጨዋታቸውን በሚያደርጉበት አዲስ አበባ ስታድየም ልምምድ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ቅዳሜ በአዲስ አበባ ስታድየም 10፡00 ላይ ሲካሄድ ኢትዮጵያ ወደ ተከታዩ የማጣርያ ዙር ለማለፍ ግብ ሳታስተናግድ በሁለት የግብ ልዩነት እና ከዚያ በላይ በሆነ ውጤት ማሸነፍ ይጠበቅባታል፡፡ በሉሲዎቹ ዙርያ የአሰልጣኝ እና ተጫዋቾችን አስተያየቶች ከጨዋታው ቀደም ብለን ወደ እናንተ እናደርሳለን፡፡
0
3e4a3fe2cb555c23b3f0cfa8a4b61350
7ff450f5d9fbe4c37719187739680373
ኬንያዎች ውጤቱን መቀልበስ እንደሚችሉ እየተናገሩ ነው
የዋልያዎቹ የመሃል ተከላካይ ሳላዲን በርጊቾ ከዛሬው ድል በኋላ ለጋዜጠኞች በሰጠው አስተያየት ደጋፊውን አመስግኗል፡፡ ስለ ጨዋታውም አጠር ያለ አስተያየት ሰጥቷል፡፡ እኛም የሳላዲንን አስተያየት እንዲህ አቅርበነዋል፡፡‹‹ ውጤቱ አስደስቶናል፡፡ በሜዳችን እንደመጫወታችን መጠን በ2 ግብ ልዩነት ማሸነፋችን የመልሱን ጨዋታ ያቀልልናል ብዬ አስባለሁ፡፡››‹‹ ደጋፊው 90 ደቂቃ ሙሉ ሲያበረታቱን ነበር፡፡ ካለፈው ጨዋታ ጀምሮም ከጎናችን ነበሩ፡፡ ደጋፊውን ማመስገን እፈልጋለሁ፡፡››‹‹ ሁሉም ተጫዋቾች ውጤት የተጠሙ ነበሩ፡፡ በአጭር ጊዜ ውስጠ ብንዘጋጅም ከአስቻለው ጋር ጥሩ ጥምረት መፍጠር ችለናል፡፡ ››‹‹ በባለፈው ጨዋታ ሌሶቶዎች በታክቲኩ የተደራጁ ነበሩ፡፡ ቀጥታ የመጡትም ተከላክሎ ውጤት ይዞ ለመውጣት ነበር፡፡ ኬንያዎች ግን አጥቅተው ለመጫወት ያደረጉት ጥረት እኛን ጠቅሞናል፡፡ ››
0
c13b7fddf9c8cb771d731167c7e6a248
2504d3456bd453b05ee7180b5a995030
ኢትዮጵያ በዓለም ትልቅ የዴሞክራሲ እመርታን ካስመዘገቡ አገራት በቀዳሚነት መቀመጧን አንድ ሪፖርት ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ ሠብዓዊ መብት ኮሚሽን የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ግድያን ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል 40 ከተሞች የተፈፀመውን የሠብዓዊ መብት ጥሰት አስመልክቶ ያዘጋጀውን ሪፖርት ይፋ አድርጓል።ኮሚሽነሩ ዶክተር ዳንኤል በቀለን ጨምሮ ሌሎች ባለሙያዎች ሪፖርቱን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች መግለጫ እየሰጡ ነው።በከተሞቹ በተደረገው ዳሰሳ 30 ሙያተኞች መሳተፋቸው ተገልጿል።የቀረበው ሪፖርት ከአርቲስቱ ግድያ ቀን ጀምሮ እስከ ሶስት ቀን የነበረውን ሁኔታ የዳሰሰ ነው።በዳሰሳው ጉዳት ከደረሰባቸው የመንግስት አካላት ለ328 ሰዎች ቃለ መጠይቅ ተደርጓል፤ የፎቶግራፍ፣ የድምፅና ሌሎችም መረጃዎችና ማስረጃዎችም ተካተዋል።በዚህም 123 ሰዎች ተገድለዋል 520 ሰዎች ደግሞ ለአካል ጉዳት ተዳርገዋል።
0
e25c6000b607ac8beae999c6db82bed7
08dc7343c884fba2054bef1ab1eb6c0f
በአማራ ክልል ለምግብ ለሥራ እና ለምግብ ዋስትና የሚውል ሦስት ቢሊዮን ብር መመደቡ ተገለጸ፡፡
ዳሽን ባንክ ለገበታ ለአገር ፕሮጀክት ግንባታ የ30 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጓል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገበታ ለአገርን ባስጀመሩበት ወቅት “ገንዘብ፣ ዕውቀት እና ጉልበት በማሰባሰብ ተፈጥሮን ሳናውክ ለዜጎችም ለውጭ ቱሪስቶችም የምትመች ኢትዮጵያን እንፈጥራለን” ማለታቸው ይታወሳል።ነሐሴ 10 ቀን 2012 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትሩ ይፋ በተደረገው መርሐ ግብር 3 ቢሊዮን ብር ወይም 100 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ለማሰባሰብ ያለመ ነው፡፡ለሦስቱ ፕሮጀክቶች ግንባታ 2 ቢሊዮን ብር ይመደባል ማለታቸውንም የኢዜአ ዘገባ አስታውሷል፡፡በዚህም ዳሽን ባንክ ዛሬ ይፋ ባደረገው ድጋፍ መሠረት ለእያንዳንዱ ፕሮጀክት ግንባታ የ10 ሚሊዮን በድምሩ 30 ሚሊዮን ብር ለግሷል።የቦታ ማስዋብና የተለያዩ መሠረተ ልማት ግንባታዎች እንዲከናወንላቸው የተመረጡት ሦስት ሥፍራዎች በአማራ፣ በኦሮሚያና በደቡብ ክልሎች ይገኛሉ፡፡
0
080f3d1d707ea38a22efc8af39cecd80
1ad4e0b572df6baa9b36417817cc9bdb
የኅዳሴ ግድብ ስብሰባ ካይሮ ላይ እየተካሄደ ነው
በአፍሪካ ኅብረት አመቻችነትና ታዛቢነት ላለፉት አሥራ አንድ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ድርድር ዛሬ ያለስምምነት ተቋርጧል።ሲነጋገሩ የቆዩት የኢትዮጵያ፣ የሱዳንና የግብፅ ተደራዳሪዎች በደረሱባቸው ነጥቦች ላይ ለየመሪዎቻቸውና ለአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማብራሪያ እንደሚሰጡ ተገልጿል።በድርድሮቹ ወቅት በቴክኒካል ጉዳዮች ዙሪያ በወገኖቹ መካከል መቀራረብ ላይ ተደርሷል ሲሉ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አፈ ጉባዔ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለቪኦኤ ገልፀዋል።
0
18fc4d3e0df60a99b00e68efe9033c07
2b5fb81c6cdbc7ec2858b81637c3c9e9
ምክትል ከንቲባው የስፖርት ማዘውተርያ ስፍራዎችን ነገ ይጎበኛሉ
አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ።የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ፣ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከከተማዋ ነዋሪዎች ጋር በመሆን በተለያዩ አካባቢዎች በፅዳት ዘመቻው ተሳትፈዋል።በዚህ የፅደት ዘመቻ በሁሉም የከተማዋ አካባቢዎች የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ነዋሪዎች በፅዳት ዘመቻው ዘረኝነትን እጠየፋለሁ! አብሮነትን አከብራለሁ! ከተማዬንም አፀዳለሁ! እና ሌሎች መፈክሮችን በመያዝ ተሳትፈዋል፡፡የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ነዋሪዎች አዲስ አበቤነት አስተሳሰብና ፅዳት መሆኑን በተግባር አሳይተውናል በማለት ምስጋና አቅርበዋል፡፡የምንወዳትን ከተማችንን በጋራ ለማፅዳት ዛሬ የተሳተፈችው ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን ነው ያሉት ምክትል ከንቲባው።ምክትል ከንቲባው በምስጋና መልዕክታቸው ከተማን ማፅዳት ቤትን እና ራስን ማፅዳት እንደሆነ ሁላችን ተረዳድተን ከተማችንን ውብና ማራኪ በማድረግ ፅዳት ባህላችን እናደርጋለን ብለዋል።
0
34fac4595964e2c1177855abd2a32019
bd5be757f2cd5903807e988f96603f34
በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከ7 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር በላይ የሚያወጡ መድሀኒቶችንና የህክምና ግብአቶች ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 07/2005 (ዋኢማ) – በካናዳ ሦስት ከተሞች የሚኖሩ ትውልደ – ኢትዮጵያውያን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የአንድ ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ብር ቦንድ ገዙ። ኪችነር፣ ዋተርሉና ገልፍ ከተሞች የሚኖሩት ትውልደ- ኢትዮጵውያን ቦንዱን የገዙት ለሁለተኛ ጊዜ ባዘጋጁት የገቢ ማሰባሰቢያ ላይ መርሐ ግብር ላይ ነው።በቶሮንቶ የካናዳ ኤምባሲ ቆንስላ ጄኔራል ሚካኤል ቶቢያስን እንዳሉት የታላቁ ህዳሴን ግድብ ለኢትዮጵያና ለተፋሰሱ አገሮች ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት በዚሁ ጊዜ ተናግረዋል።በካናዳ የሚገኙ ኢትዮጵያውያና ትውልደ- ኢትዮጵያውያን የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም በየዓመቱ ለማካሄድ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ኢዜአ ጠቅሶ ዘግቧል።
0
fa08cd64c7c2c177684c24fbea340ada
fa08cd64c7c2c177684c24fbea340ada
በጀልባ መስመጥ አደጋ የኢትዮጵያውያን ህይወት በማለፉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማው ገለፀ
ባሕር ዳር፡ጥር 28/2011 ዓ.ም(አብመድ)በጀልባ መስመጥ አደጋ የኢትዮጵያውያን ህይወት በማለፉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማው ገለፀ፡፡በጅቡቲ ሰሜን-ምስራቅ አቅጣጫ ኦቦክ በተሰኘች አስተዳደራዊ-ክልል በሚገኘው ጎዶሪያ የተባለ ስፍራ በህገ-ወጥ መንገድ ወደ የመን ለመሸጋገር ሲሞክሩ የነበሩ ኢትዮጵያውያን በጀልባ መስመጥ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል፡፡ሚኒስቴሩ ባወጣው የሀዘን መግለጫ አደጋው ጥር 21 ቀን 2011ዓ.ም መድረሱን አስታውቋል። በዚህም ጥልቅ ሃዘኑን ገልጧል፡፡
1
40108eb2555a5394792b8af22e93635e
56ec7e6596d2570101b6b5fae2e1bba6
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ለሌሎች አፍሪካ ሐገራት አስተማሪ ነው ተባለ
– የግብጽ መንግስት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን አስመልክቶ እያናፈሰ የሚገኘው ተራ ፕሮፓጋንዳ ለግድቡ ግንባታ የጀመሩትን ድጋፍ ይበልጥ እንዲያጠናክሩ እንዳረጋቸው በውጪ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ገለጹ፡፡በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሰኔ 9/2005 የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግደብ ግንባታ ጎብኝተዋል፡፡”ማየት ማመን ነው” ያሉት ኢትዮጵያውያኑ በጉብኝቱ በተደረገላቸው ገለጻ ግንባታው ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን መረዳታቸውንና ከዚህ ቀደም ስለግድቡ ግንባታ ከሰሙት ጋር ፍጹም ልዩነት አለው ብለዋል፡፡በ21ኛው ክፍለ ዘመን ማንኛውንም ፕሮጀክት በድብቅ ማካሄድ እንደማይቻል ገልጸው መንግስት የግድቡ ግንባታ ከጅምሩ አንስቶ ለተፋሰሱ ሃገራትና ለዓለም ህብረተሰብ ግልጽ በሆነ መንገድ ማካሄዱ እጅግ የሚደነቅ እንደሆነ ጠቅሰዋል፡፡በቅርቡ የወንዙን አቅጣጫ ማስቀየር ተከትሎ በግብጽ መንግስት በኩል እየተናፈሰ የሚገኘው ከሃገሪቱ መንግስት የማይጠበቅ ተራ ፕሮፓጋንዳ መሆኑን አስረድተው በግንባታው ላይ ምንም አይነት እንቅፋት እንደማይፈጥር ተናግረዋል፡፡የግብጽ መንግስት ፕሮጀክቱ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለሌሎች ተፋሰሱ ሃገራት ጠቀሜታ እንዳለው በመረዳት በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ተባባሪ ሊሆን እንደሚገባም ኢትዮጵያውያኑ አስገንዝበዋል፡፡በአሁኑ ወቅት የግብጽ መንግስት ግድቡን አስመልክቶ የያዘው አቋም ለግድቡ ግንባታ ድጋፋቸውን ይበልጥ አጠናክረው እንደዲቀጥሉ እልህና ቁጭት እንደፈጠረባቸውም ተናግረዋል፡፡የግድቡ ግንባታ ተጠናቆ ለአገልግሎት ሲበቃ በአካባቢው በሚፈጠረው የኢንቨስትመንት አማራጭ የመሳተፍ ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸውም ኢትዮጵያዊያኑ ጠቁመዋል፡፡የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር ስመኘው በቀለ በበኩላቸው በህብረተሰቡ የጋራ ርብርብ እየተገነባ የሚገኘው የህዳሴው ግድብ በተቀመጠለት ጊዜ እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ ኢትዮጵያውያኑና ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ወደሚኖሩበት አካባቢ ሲመለሱ በጉብኝቱ ያገኙትን ትክክለኛ መረጃ ለሌሎች ኢትዮጵያውያን ወገኖቻቸው በማሳወቅ ድጋፍ እንዲያደርጉም ጠይቀዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል፡፡
0
893dd7faabe92717236b716c3e10c5f8
5ebafe6b71de0b45c44f7cfb1928bd44
ቻምፒዮንስ ሊግ | ወቅታዊ መረጃዎች በጅማ አባ ጅፋር ጉዞ ዙሪያ
የፕሪምየር ሊግ ቻምፒዮኑ ጅማ አባጅፋር ዐወት ገብረሚካኤል እና ከድር ሳሊህን ሲያስፈርም ዲዲዬ ለብሪን በቀጣዮቹ ቀናት እንደሚያስፈርም ይጠበቃል። ዐወት ገ/ሚካኤል ከ2004 ጀምሮ ከተጫወተበት አሳዳጊ ክለቡ ኤሌክትሪክ ጋር የነበረውን የአንድ ዓመት ኮንትራት የውል ማፍረሻ በመክፈል መልቀቂያውን የወሰደ ሲሆን የምዕራብ ኢትዮጵያውን ክለበ በአንድ ዓመት ውል ተቀላቅሏል። ባህር ዳር ከተማን ለመቀላቀል ተቃርቦ የነበረው የቀኝ መስመር ተከላካዩ ዐወት በጅማ አምና መልካም ጊዜ ያሳለፈውና ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ያመራው ኄኖክ አዱኛን ክፍተት እንደሚሸፍን ታምኖበታል።ከድር ሳሊህ ሌላው የጅማ አባ ጅፋር ፈራሚ ነው። የመስመር አጥቂው አምና በወልዋሎ እንደክለቡ ሁሉ ድንቅ አጀማመር ቢያደርግም ቀስ በቀስ ተቀዛቅዞ ታይቷል። ከወልዋሎ ጋር የአንድ ዓመት ውል የነበረው የቀድሞው የአውስኮድ አጥቂ በውሉ ዙርያ ከወልዋሎ ጋር የነበረውን አለመግባባት መፍታቱን ተከትሎ ወደ ጅማ አባጅፋር በአንድ ዓመት ውል አምርቷል።ክለቡ በቀጣይ ቀናት በይፋ እንደሚያስፈርመው የሚጠበቀው አይቮሪኮስታዊው ዲዲዬ ለብሪ ነው። የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ እንደ ዐወት ሁሉ ቀሪ የአንድ ዓመት ውል ቢኖረውም ለኤሌክትሪክ የውል ማፍረሻ ለመክፈል ከስምምነት በመደረሱ ወደ ሀገር ቤት እንደመጣ የጅማ አባ ጅፋር ተጫዋች መሆኑ ይረጋገጣል።(ፎቶ ማስተካከያ – ከላይ በቀኝ በኩል የነበረው ፎቶ የከድር ሳይሆን የሌላ ተጫዋች የነበረ ሲሆን በኤዲት ተስተካክሏል)
0
7628820754289b2e3e3f1f9624d62c2f
7628820754289b2e3e3f1f9624d62c2f
ኢትዮ ኤሌክትሪክ ፕሪምየር ሊጉን ተሰናብቷል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 30ኛ ሳምንት ትላንት የተቋረጠው የወልዋሎ እና ድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ በድሬዳዋ 2-0 አሸናፊነት መጠናቀቁን ተከትሎ ኢትዮ ኤሌክትሪክ 3ኛው ወራጅ ቡድን መሆኑ ተረጋግጧል።ኤሌክትሪክ ትላንት አዳማ ላይ ሲዳማ ቡናን አስተናግዶ 2-1 ማሸነፍ ቢችልም በሊጉ ለመቆየት የድሬዳዋ ነጥብ መጣልን ሲጠብቅ ነበር። ሆኖም ድሬዳዋ በማሸነፉ በተመሳሳይ ነጥቦች በግብ ልዩነት ተበልጦ ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ መልክ ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ወርዶ የማያውቀው ኤሌክትሪክ ለመጀመርያ ጊዜ ከሊጉ ወርዷል።በ1953 የተመሰረተው ኤሌክትሪክ በኢትዮጵያ እግርኳስ ታሪክ ከሚጠቀሱ ታላላቅ ክለቦች አንዱ የነበረ ሲሆን በ1985፣1990 እና 1993 የኢትዮጵያ ቻምፒዮን መሆን የቻለ ቡድን ነው። በ1990 ሊጉ በአዲስ መልክ ሲጀመር ከነበሩት 3 ክለቦች አንዱ የነበረውና ቻምፒዮን መሆን የቻለው ኤሌክትሪክ በ90ዎቹ ከአውራ የሊጉ ቡድኖች አንዱ የነበረ ቢሆንም ከሚሌኒየሙ ወዲህ ባሉት ዓመታት የቀድሞ ሞገሱ ተገፎ በተደጋጋሚ ላለመውረድ ሲጫወትና በመጨረሻዎቹ ሳምንታት ሲተርፍ ቆይቶ ዘንድሮ በ35 ነጥቦች ለመውረድ ተገዷል።ፎቶ – በሊጉ 30ኛ ሳምንት የተጫወተው ቡድን
1
185da74f807ee119848ae83cacc7061d
034cb964f0e8a4df26aec2636225c163
ጠ/ሚ ኃይለማርያም ግብፅ ኢትዮጵያውያኑን ከሊቢያ ለማስወጣት ላደረገችው ጥረት ምስጋና አቀረቡ
ሀገሪቱ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በግብፅ ጉብኝታቸው ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲ ሲ ጋር ባደረጉት ውይይት ወቅት በደረሱት ስምምነት መሰረት ነው ኢትዮጵያውያኑን የፈታችው።ከእስር የተለቀቁት 32 ኢትዮያውያንም ዛሬ ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ በውይይቱ ላይ የተሳተፉት የጠቅላይ ሚኒስቴር ልዩ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍፁም አረጋ አስታውቀዋል።ፕሬዚዳንት አል ሲ ሲ በሊቢያ የባህር ዳርቻዎች በአሸባሪው አይ ኤስ የተገደሉ ኢትዮጵያውያን አስከሬንን ለማግኘት በሚደረገው ጥረት ሃገራቸው እገዛ እንደምታደግርም ቃል ገብተዋል።ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ግብጽ ያመሩት ጠቅላይ ሚኒስት ዶክተር አብይ አህመድ፥ ከግብጹ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታ አል ሲ ሲ ጋር በሁለትዮሽና አከባቢያዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።በውይይታቸውም ሃገራቱ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሁለቱን ሃገራት የመልማት ፍላጎት ባከበረ መልኩ በአዲስ መንፈስ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል።ከዚህ ባለፈም መሪዎቹ ሁለቱ ሃገራት በተለያዩ መስኮች በተለይም በፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ መስኮች ያላቸውን ትብብር ማጠናከር እንደሚገባም ተናግረዋል።ሁለቱ መሪዎች ሃገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን በማጠናከር በጋራ መስራት እንደሚገባቸው ጠቅሰው፥ በወንድማማችነት መንፈስ በሃይል ዘርፍ መሰረተ ልማቶችን በጋራ ለማልማት እንደሚሰሩም አረጋግጠዋል።መሪዎቹ በውይይታቸው የሃገራቱን ግንኙነት በትብብር መንፈስ በተቃኘ ስትራቴጂክ አጋርነት ለማሳደግም ነው የተስማሙት።ከዚህ ባለፈም ሃገራቱ የጋራ በሆኑ ጉዳዮቻቸው ላይ በቅርበት ለመስራትም ስምምነት ላይ ደርሰዋል።መሪዎቹ በአካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ ባደረጉት ውይይት በደቡብ ሱዳንና ሶማሊያ ሰላም ለማምጣት በሚደረገው ጥረት በትብብር ለመስራት ከስምምነት ደርሰዋል።የግብጹ ፕሬዚዳንት አዱል ፈታ አል ሲ ሲ በኢትዮ – ኤርትራ ጉዳይ ላይ የኢትዮጵያ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ ላይ ያላቸውን አድናቆት ገልጸዋል።(ኤፍ ቢ ሲ)
0
7b85823d1c597b0acad250a82fc39fdb
4022f2256217aeeeef1964bf28c10ce2
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን ካውንስል አባላት ጋር ተወያዩ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በቀጣይ በኢትዮጵያ የሚካሄደው ሃገራዊ ምርጫ ወሳኝ መሆኑን በትዊተር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል። በቀጣይ የሚካሄደውን ሀገራዊ ምርጫ ሂደት ሰላማዊነት ለማረጋገጥም ገንቢ ውይይት ማድረግ እንደሚገባ ገልፀዋል። በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ እና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጋር ተወያይተዋል። ን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ገልፀዋል።አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮ ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ተወካዮች ጋር ተወያዩ።በውይይታቸውም በዴሞክራሲያዊ ስርዓት ውስጥ የሃይማኖት ነፃነት አስፈላጊነትን በተመለከተ መምከራቸው ነው የተገለጸው።
0
8101d662cd04a7743ef48cdf9cac55f5
f1a45ff0a6b7dd8c4d7b8dcea3227d3f
ሁለተኛው የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት - በደሴ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራል የከተሞቸ ልማታዊ ሴፍቲ ኔት ፕሮጀክት ስቲሪንግ ኮሚቴ ከኮሮና ቫይረስ መከሰት ጋር በተያያዘ በዝቅተኛ ደረጃ ያሉ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ውሳኔዎችን አሳለፈ፡፡ኮሚቴው ባካሄደው ስብሰባ ከከተሞች የምግብ ዋስትና ፕሮጀክት ጋር በተያያዘ ተጠቀሚዎችና ተጋላጭ የሆኑ ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ የሚያጋጥማቸውን ማህበራዊና ኤኮኖሚያዊ ችግሮች አፋጣኝ የሚፈቱበትን ምላሽ ለመስጠት እንዲያስችል ውሳኔ አሳልፏል።የከተሞች የምግብ ዋስትና ፕሮጀክት ስቲሪንግ ኮሚቴ ሰብሳቢና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ እንደገለፁት የኮሮና ወረርሽኝ በሚያስከትለው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ የተነሳ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ታሳቢ ያደረጉ ውሳኔዎች እንዲወሰኑ የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶች ሲካሄዱ መቆየታቸውን ተናግረዋል፡፡በዚህም መሰረት በፕሮግራሙ በታቀፉት 11 ከተሞች የሚገኙና በአካባቢ ልማቶች የተሰማሩት የመጀመሪያዎቹ የፕሮግራሙ ተጠቃሚዎች የራሳቸውን ኑሮ ለመምራት የሚያስችሉ ደረጃዎች ላይ ቢገኙም ወረርሽኙ በሚያስከትለው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጫና እንዳይጎዱ በማሰብ ስራቸውን ሳይሰሩ የሶስት ወራት ቅድመ ክፍያ እንዲከፈላቸው የሚያስችል ወሳኔ ተሰጥቷል፡፡በከተሞች በምግብ ዋስትና ፕሮግራሙ ከታቀፉት በተጨማሪ በፕሮግራሙ ያልተካተቱትና ዝቅተኛ ኑሮን የሚገፉ ዜጎችም ለዚህ ወረርሽኝ ተጋላጭና ተጎጂ የሚሆኑበት ሁኔታ ከፍተኛ በመሆኑ በፕሮግራሙ በመታቀፍ የሶስት ወር ቅድሚያ ክፍያ እንዲከፈላቸውም ስቲሪንግ ኮሚቴው ወስኗል፡፡እንዲሁም በየምግብ ዋስትና ፕሮግራሙ ተጠቃሚዎች ከሚያገኙት ገቢ በቁጠባ ተቀማጭ ካደረጉት ገንዘብ 50 በመቶውን ያህል በማውጣት ከኮሮና ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ የሚያጋጥማቸውን የኑሮ ጫና ለመደጎም እንዲጠቀሙበት መወሰኑን ሚኒስትሯ ተናግረዋል። በተጨማሪም በከተሞች የጎዳና ተዳዳሪዎች በወረርሽኑ ተጠቂ እንዳይሆኑ ከዚህ በፊት በዘላቂነት ለማቋቋም እየተሰሩ ለነበሩ ስራዎች የታሰቡ ሃብቶችን ከወረርሽኑ ጋር በተያያዘ ከተሞች ሊሰሩ ላሰቧቸው ተግባራት እንዲያውሉ ውሳኔ ተላልፏል መባሉን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ይህም ከሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በጋራ እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡ከዚህ ባለፈም ለወረርሽኙ ይበልጥ ተጋላጭና ተጎጂ ሊሆኑ በሚችሉ 16 ከተሞች የሚኖሩና ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው ዜጎችም የሶስት ወር ክፍያ እንዲያገኙ ለማድረግ የሚያስችል ውሳኔ መወሰኑም ተጠቁማል።
0
62537599163d7716ea379d24f95b7182
e9e8650f47bf36347634d7f3f423cfdd
23 አገራት የአየር ንብረት ለውጥን ተጽዕኖ ለመከላከል የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ መከሩ
የአንድ አፍሪካ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ስምምነት ከጥቂት ቀናት በኋላ ተግባራዊ እንደሚደረግ ተገለጸ።የአንድ አፍሪካ የአየር ትራንፖርት ስምምነት ማንኛውም ስምምነቱን ያደረጉ የአህጉሪቱ አገራት አየር መንገዶች በነጻነት በሁሉም የአህጉሪቱ አውሮፕላን ጣቢያዎች እንዲያርፉ መብት የሚሰጥ ነው።ስምምንቱን ኢትዮጵያን ጨምሮ 23 አገራት የተቀበሉት ሲሆን ከጥር 20 ቀን 2010 ዓ.ም አንስቶ በአዲስ አበባ የአፍሪካ አገራት መሪዎችና የአቪዬሽን ሙያተኞች በተገኙበት ተግባራዊ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።የአንድ አፍሪካ የአየር ትራንስፖርት ገበያ እ.አ.አ. በ2015 ኢትዮጵያን ጨምሮ በ11 አገራት የተጀመረ ሲሆን አሁን ላይ ስምምነቱን የፈረሙ አገራት ቁጥር ወደ 23 አድጓል።
0
032ad48f8fe5b6ff3e18ae3fbfebe625
032ad48f8fe5b6ff3e18ae3fbfebe625
ቢሮው በኢትዮጵያ ያለውን የስደተኞችን ችግር ለመቅረፍ 88ነጥብ5 ሚሊየን ዶላር እንደሚፈልግ አመለከተ
የተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፉ ስደተኞች ቢሮ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን ማህበራዊ ችግር ለመቅረፍ 88 ነጥብ 5 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር እንደሚያስፈልገው አመለከተ ፡፡ተቋሙ ለለጋሾች ይፋ ያደረገው የእርዳታ ጥሪ ኢትዮጵያ ውስጥ በተፈጠረ ማህበራዊ ችግር ምክንያት ከመኖሪያ አካባቢያቸው ለቀው ለተሰደዱ፣ ከሳዑዲ አረቢያ ለተመለሱ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች እና ከጎረቤት ሀገራት ወደ ኢትዮጵያ ለተሰደዱ ስደተኞች ድጋፍ እንደሚውል ነው ያብራራው ፡፡ድርጅቱ እርዳታው በኢትዮጵያ ከየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ በተከሰተ ድርቅ ምክንያት ሰብአዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸውም እንደሚውል ጨምሮ ገልጿል፡፡ይህም የሀገሪቷን የአደጋ መከላከል እቅድ መሰረት እንደሚያደርግም አስታውቋል፡፡ድርጅት ለጥለሪው ምላሽ ካገኘ 1 ነጥብ 7 ሚሊዮን ተፈናቃዮችን ለመርዳት ማሰቡን አስታውቋል፡፡ከተፈናቃዮች ውስጥ 1 ነጥብ 1 ሚሊዮን የሚጠጉት ሰዎች ከቀያቸው ለመፈናቀላቸው ምክንያት ግጭት ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 857 ሺህ የሚሆኑት ባለፈው አመት በኦሮሚያ እና ሶማሊያ ክልል ድንበር አካባቢ በተፈጠረው ግጭት ሳቢያ የተፈናቀሉ ናቸው ነው ያለው ፡፡ቀሪዎቹ 500 ሺህ የሚጠጉት ደግሞ በአየር መዛባት ምክንያት ከመኖሪያ አካባቢያቸው እንደተፈናቀሉ ድርጅቱ ጠቁሟል፡፡ከላይ ከተጠቀሰው በተጨማሪ በድጋፉ 47 ሺህ 600 ኢትዮጵያዊያንን ፣ 87 ሺህ ደቡብ ሱዳናዊያን እና ሶማሌያውያንን ስደተኞችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ እና ለመርዳት እንደታቀደም ድርጅቱ ይፋ አድርጓል፡፡ኢትዮጵያ በ900 ሺህ በላይ የተለያዩ ሀገራት ስደተኞች ተቀብላ በማስተናገድ ላይ እንደሚገኝ ዓለም አቀፉ የስደተኞች ቢሮ ሀገሪቱ ስደተኞችን በመቀበል በአፍሪካ ሁለተኛ ደረጃ መያዟን ጠቁሟል፡፡በኢትዮጵያ ከሚገኙ የተመዘገቡ ስደተኞች ውስጥ ከ429 ሺህ የሚጠጉ ደቡብ ሱዳናውያን እና 254 ሺህ በላይ ደግሞ የሶማሊያ ስደተኞች መሆናቸውን ዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት መረጃ ያመላክታል፡፡
1
f0eb50994c83aaefb6a376bbb4dd4230
0ff9f2021eeccee311eb513156c59698
የአባይ ውሃ ድርድር
– ሦስቱ የአባይ ተፋሰስ አገራት ኢትዮጵያ፤ ሱዳንና ግብጽ የአባይ ወንዝን ፍትሃዊና ምክንያታዊ በሆነ መልኩ ለመጠቀም የሚያስችል መተማመን እየፈጠሩ እንደሚገኙ በውሃ ፖለቲካ ጥናት ያደረጉ ሙሁር ገለጹ ። የውሃ ፖለቲካ ተመራማሪ የሆኑት አቶ ዘሪሁን አበበ ይግዛው ለዋልታ እንደገለጹት በተለይም ሦስቱ የአባይ ተፋሰስ አገራት የሆኑት ኢትዮጵያ ፤ ሱዳንና ግብጽ በመሪዎቻቸው አማካኝነት የአባይ ወንዝን በፍትሃዊነትና በምክንያታዊነት ለመጠቀም በመርህ ደረጃ መስማማታቸው አገራቱ የመተማመን መንፈስን ማጎልበታቸውን የሚመላክት መሆኑን ተናግረዋል።ኢትዮጵያ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞቿን ትብብርን መሠረት ባደረገ መልኩ የመጠቀም ፍላጎት እንደላት ለሌሎች አገራት በተግባር እያሳየች ትገኛለች ያሉት አቶ ዘሪሁን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምንም አይነት ጉዳት እንደማያደርስና ዓለም አቀፉ ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን ማንም ሳይነግራት የዓለም አቀፍ የባለሙያዎች ቡድንን በመቀጠር ጭምር አረገግጣለች ብለዋል።ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ባለው ተከታታይ የኢኮኖሚ ዕድገት ምክንያት ዲፕሎማሲያዊ ተጽዕኖ የመፍጠርና ተሰሚነቷ እጅጉን አድጓል ያሉት አቶ ዘሪሁን ቀደም ሲል ግብጽና ሱዳን በብቸኝነት የያዙትን የአባይ ወንዝ ተጠቃሚነትን ኢትዮጵያ ወደ አገራት የተቀናጀ ልማት እንዲቀየር ብርቱ ጥረት እያካሄደች መሆኑን አብራርተዋል ።በሦስቱ አገራት መካከል የሚካሄደው የህዝብ ዲፕሎማሲ ግንኙነት ከአባይ ተፋሰስ የጋራ ተጠቃሚነት ባሻገር የአገራቱን ትብብር ወደ ላቀ ቀጠናዊ የኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ውህደት የሚያሸጋገር መሆኑን የጠቆሙት አቶ ዘሪሁን ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡት የሦስቱ አገራት አባላት ታሪካዊ የባህል ግንኙነቱን እያጠናከሩት ይገኛሉ ብለዋል።ኢትዮጵያ ፤ ሱዳንና ግብጽ እኤአ በመጋቢት 23 2015 በታላቁ ህዳሴ ግድብ ጉዳይናየአባይ ወንዘ አጠቃቀም ዙሪያ በአሥር የመርህ ነጥቦች ላይ መስማማታቸው ይታወሳል ። በኢትዮጵያ ከ70 በመቶ በላይ የሚሆኑት ወንዞች የሚገኙት በአባይ ተፋሰስ ውስጥ ሲሆን በተፋሰሱ አካባቢ ከ40ሚሊዮን በላይ ህዝብ የሚኖር መሆኑንና ከተፋሰሱ በአጠቃላይ 30ሺ ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት ዕምቅ አቅም መኖሩ ጥናቶች ያመለክታሉ።
0
bcb9a4ad2b5e2a17f6b9ba813aa4f270
bcb9a4ad2b5e2a17f6b9ba813aa4f270
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ጥቃት እንዲደርስ ሚስጥራዊ መረጃ ለህወሓት አመራሮች ሲያቀበል ነበር የተባለ የአየር መንገዱ የአይ ሲቲ ባለሙያ ፍርድ ቤት ቀረበ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ጥቃት እንዲደርስ የአየር መንገዱን ሚስጥራዊ መረጃ ለህወሓት አመራሮች ሲያቀበል ነበር የተባለው የአየር መንገዱ የአይ ሲቲ ባለሙያ ፍርድ ቤት ቀረበ።ግለሰቡ ይርጋ ገብረመድህን እንደሚባልም ነው የተገለጸው።መርማሪ ፖሊስ ለምርመራ በተሰጠው ጊዜ ውስጥ የሰራውን የምርመራ ስራ ለችሎቱ አቅርቧል።በዚህም ተጠርጣሪው በአየር መንገዱ በሚሰራበት አይ ሲቲ ሙያ በስራ አጋጣሚው የሚያገኛቸውን ሚስጥራዊ መረጃዎች ለቡድኑ ሲልክ እንደነበር ባገኘሁት ማስረጃ አረጋግጫለው ሲል ለችሎቱ አብራርቷል።በተጨማሪም ተጠርጣሪው በክልሉ ህገወጥ ምርጫ እንዲካሄድ ሲያመቻችና በምርጫውም ተሳታፊ እንደነበር በማስረጃ አረጋግጫለው ብሏል።ከዚህም ባለፈ ግለሰቡ በራሱ ድረገጽ የተለያዩ መረጃዎችን ውጭ ላሉ ተባባሪዎች ሲልክ እንደነበር መረጃዎች አሉኝ ሲል ገልጿል።በመሆኑም ለጀመርኩት ምርመራ ተጨማሪ ጊዜ ያስፈልገኛል ሲል ተጨማሪ 14 ቀን እንዲሰጠው ፖሊስ ጠይቋል።ተጠርጣሪውም ከጠበቃ ጋር ችሎት የቀረበ ሲሆን ÷ ጠበቃውም ደንበኛዬ ከወንጀሉ ጋር ግንኙነት የለውም ፖሊስ የጠየቀው ተጨማሪ ጊዜ ሊፈቀድ አይገባም ሲሉ ተከራክረዋል።በዋስ ተለቆ ጉዳዩን በውጭ ይከታተል ሲሉ የዋስትና ጥያቄ አንስተዋል።መዝገቡን የመረመረው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ለተጨማሪ ምርመራ ለፖሊስ ያስፈልገዋል ሲል 10 ቀን ፈቅዷል።ውጤቱን ለመጠባበቅ ለታህሳስ 30 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።በታሪክ አዱኛከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
8b549faa31f843eee0e564c678aed03e
e06adfc0ff459f6da8f23e840bd6b938
ኢትዮጵያ የጀመረችውን የለውጥ ግስጋሴ ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር የሁሉም ሃላፊነት ነው -የሰላም ሚኒስቴር
– የቀድሞዉ የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ የርዕሰ ብሔርነት ሥራ ዘመናቸው ስኬታማ እንደነበር አስታወቁ፡፡የቀድሞዉ ፕሬዝዳንት ከዋልታ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ በ12 ዓመታት የሥልጣን ዘመናቸው በአገሪቱ የልማትና ዲሞክራሲ እንቅስቃሴ እንዲሁም የዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት መጠናከር ላይ ተጣለባቸውን ሃላፊነት በብቃት መወጣታቸውን ገልፀዋል፡፡በቆይታቸው በፈፀሟቸው ሃላፊነት የተሞላባቸው ተግባራት ደስተኛ መሆናቸውን የተናገሩት የቀድሞድው ፕሬዝዳንት ወደፊትም በአካባቢ ጥበቃና መሰል ማህበራዊ ሥራዎች በመሳተፍ አገሪቱ የጀመረችውን የልማት ጉዞ ለማስቀጠል የበኩላቸውን ድርሻ እንደሚወጡ አመልክተዋል፡፡በእሳቸው ምትክ የተመረጡት አዲሱ ፕሬዝዳንት አምባሳደር ዶክተር ሙላቱ ተሾመ የካበተ ሥራ ልምድና የትምርት ዠግጅት ያላቸው መሆናቸውን አስታውሰው በፕሬዝዳንቱ መመረጥም ደስተኛ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡የቀድሞድው ፕሬዝዳንት በመጨረሻም “ልዩነታችንን አስወግደን በአመለካከት አለመስማማታችንን አጥብበን ለአገራችን እድገትና ብልጽግና በጋራ እንሥራ” ሲሉ ለመላው ኢትዮጵያ ህዝብ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
0
daa5026766bff4f7057448dbf52d5f83
daa5026766bff4f7057448dbf52d5f83
ዩናይትድ ስቴትስ ለኔቶ ድጋፏን እንደምታጠናክር ገለጸች
ዩናይትድ ስቴትስ ለምትመራዉ ለሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) የምትሰጠዉን ሁለንተናዊ ድጋፍ እንደምትቀጥል አዲሱ የሐገሪቱ መከላከያ ሚንስትር አረጋገጡ።መከላከያ ሚንስትር ጄምስ ማቲስ ዛሬ ብራስልስ-ቤልጂግ ዉስጥ ለተቀሩት የኔቶ አባል ሐገራት መከላከያ ሚንስትሮች እንደነገሩት የጦር ተሻራኪዎቹ ድርጅት ለአሜሪካም ሆነ ለተቀሩት አባላቱ በሙሉ የማዕዘን ድንጋይ ነዉ።«በጋራ ለመቆም በመወሰናችን፤ ሽርክናዉ ለዩናይትድ ስቴትስም ሆነ ባጠቀላይ ለአትላንቲክ ማዶ ለማዶ ማሕበረሰብ ጠንካራ መሠረት ነዉ።ፕሬዝደንት ትራምፕ እንዳሉት ለኔቶ ጠንካራ ድጋፍ ያደርጋሉ።ኔቶ ደግሞ በለዉጥ ሒደት ላይ ነዉ። የሚያጋጥሙትን የፀጥታ ፈተናዎች ለመቋቋም እራሱን ማስተካከል አለበት።ይሕ አዲስ ነገር አይደለም።የለዉጡ ሒደት ትንሽ አዝግሞ ይሆናል።ግን ይሕን ማስወገድ አይገደንም።ፍፁም አስፈላጊም ነዉ።አንድ የአዉሮጳ መከላከያ ሚንስትር ባለፈዉ ሳምንት እንዳሉት ከዓለም እጅግ ምርጥ የሆነዉን የመከላከያ ጥቅም የሚያገኙ በሙሉ፤ ነፃነትን ከጥቃት ለመከላከል የሚያስፈልገዉን ወጪ እንዲጋሩ ቢጠየቁ ተገቢ ጥያቄ ነዉ።አንድ መርሳት የሌለብን ነገር እኛ በኔቶ አማካይነት ከጥቃት የምንከላከለዉ ነፃነትን መሆኑን ነዉ።»አዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ በምርጫ ዘመቻቸዉ ወቅት ኔቶን «ያረጃ» እና ለአሜሪካ «ሸክም ነዉ» ማለታቸዉ አዉሮፓዉያንን ክፉኛ አስደንግጦ ነበር።መከላከያ ሚንስትር ጄምስ ማቲስ ዛሬ ከአዉሮጳ አቻዎቻቸዉ ጋር ያደረጉት ስብሰባ በትራምፕ መልዕክት የተደናገጡትን መንግስታት ለማረጋጋት ያለመ ነዉ።የቀድሞዉ ጄኔራል ከአዉሮጳ መከላከያ ሚንስትሮች ጋር በግልፅ ለመነጋገር እና የሌሎቹን ሐሳብ ለመስማት ዝግጁ መሆናቸዉንም አስታዉቀዋል። (www.dw.com)
1
c022fb0587a919e6c8707d21c77bbb20
a32f278a9f3a483e6d3a554299fe2f61
ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን የህወሓት ጁንታ በሚነዛው የሐሰት መረጃ ተሸብበው በሀሰት ዘገባ ላይ ተጠምደው እንደነበር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ
በኢፌዴሪ ምክትል በምክትል ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራ ከፍተኛ የመንግስት ባላስልጣናት ልዑክ በሳዑዲ አረቢያ ሪያድ ትናንት በተከፈተው ዓለም አቀፍ የኢንቨሰትመንት ፎረም ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።ከጥቅምት 13 እስከ 15 የሚካሄደው የኢንቨስትመንት ፎረም ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ደመቀ አፍሪካን በመወከል፥ የአህጉሪቱን እምቅ የኢንቨስትመንት አማራጮች እና መፃዒ ዕድሎችን በተመለከተ ንግግር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።በተመሳሳይ በኢትዮጵያ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ለማስተዋወቅ እና አለም አቀፍ ባለሃብቶችን ለመሳብ የሚያግዙ መልዕክቶችን እንደሚያስተላልፉ ተነግሯል።ከፎረሙ ጎን ለጎን ምክትል ጠቅላይ ሚንስትሩ ከሳዑዲ አረቢያ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ጋር የሁለትዮሽ ግንኙነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ያደርጋሉ ተብሏል።ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ደመቀ መኮንን በፎረሙ ለመሳተፍ ለሊት ሪያድ ሲገቡ የሳውድ አረቢያ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በክብር ተቀብለዋቸዋል።(ኤፍ ቢ ሲ)
0
a64b5f25552688744f761c987ecaa789
ce26975e41f34f9157c4722a36c9910b
ከ"ሳንሱር የባህል ትግል እና ነፃነት" ትርዒት ምን ይጠበቃል?
አዲስ አበባ፡- ለዓድዋ ጦርነት ምክንያት በሆነውና የውጫሌ ውል በተፈረመበት ታሪካዊ ቦታ ላይ የተሠራው የይስማ ንጉስ የባህል ማዕከል ግንባታ ከታቀደለት ጊዜ በአራት ወር ቢዘገይም በሰኔ ወር እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ፡ አዲስ ዘመን ጋዜጣ የካቲት 22 ቀን 2011 ዓ.ም በሠራው ዘገባ የባህል ማዕከሉ ከታቀደለት ጊዜ ቀድሞ እንደሚጠናቀቅ ተገልጾ ነበር። ለመሆኑ ግንባታው ምን ላይ ደረሰ ስንል የአማራ ሕንፃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅትን ጠይቀናል። የአማራ ሕንፃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ሱፐርቫይዘር አቶ ጌታቸው አድጎ በተለይም ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ ግንባታው 70 በመቶ ላይ የደረሰ ሲሆን በመጪው ሰኔ ወር ሙሉ በሙሉ ይጠናቀቃል። በተባለበት ጊዜ ያልተጠናቀቀበት ምክንያት ተጨማሪ ሥራዎች ስለተካተቱ ነው። ለተጨማሪ ሥራዎችም ተጨማሪ በጀት ተመድቧል። በአንዳንድ ክፍሎች ላይም የዲዛይን ለውጥ ተደርጓል። አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ የአሉምኒየም ሥራው ተጠናቆ የጣሪያና የውጭ ሽፋን ማሳመር ሥራዎች መቅረታቸውን ሱፐርቫይዘሩ አስታውሰው ቀሪ ሥራዎችም ቢሆኑ እስከ ዓድዋ በዓል ድረስ ሊደርሱ እንደማይችሉ ገልጸዋል። ይስማ ንጉስ የባህል ማዕከል የተያዘለት በጀት 25 ሚሊዮን 734 ሺ 720 ብር የነበረ ሲሆን በተጨመሩ ሥራዎች ምክንያት አሁን ላይ በጀቱ 29 ሚሊዮን 594 ሺ 928 ብር መድረሱን አቶ ጌታቸው ጠቁመዋል። የይስማ ንጉስ የባህል ማዕከል የቀለም ቅብ ጥቁርና ነጭ ሲሆን፤ አሸናፊውን ጥቁርና ተሸናፊውን ነጭ ለመግለጽ ታስቦ የተሠራ ነው። አሸናፊነትን የሚያመለክት የእጅ ምልክትም በማዕከሉ ጣሪያ ላይ ይሠራል። የውጫሌ ውል አንቀጽን የሚገልጽ የማዕከሉ ዋና መግቢያ በር ላይ የግዕዝ ቁጥር 17 ይኖራል። የባህል ማዕከሉ ግንባታ ሲጠናቀቅ ሙዚየምና ካፍቴሪያ የሚኖረው ሲሆን፤ ሙዚየሙም ሆነ የባህል ማዕከሉ የኢትዮጵያን ታሪክ የሚያሳዩ መረጃዎችን ይይዛል ሲሉ ሱፐርቫይዘሩ አብራርተዋል።አዲስ ዘመን ጥር 23/2012ዋለልኝ አየለ
0
a0c4d31ed716cdc6a023f62957a3b907
d458b447f57fe01b46b0016768712fde
የመልሱ ጨዋታ ከባድ ይሆናል ›› ገብረመድን ኃይሌ
በአፍሪካ ሀገራት ሻምፒዮና (ቻን) ሁለተኛ ዙር ማጣርያ የቡሩንዲ እና ሱዳን አሸናፊን የሚገጥመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሐሙስ በአዳማ ከተማ ዝግጅት እንደሚጀምር ታውቋል፡፡በመጀመርያው ማጣርያ ጅቡቲን ከሜዳዋ ውጪ 5-1 ካሸነፈች በኋላ በመልሱ ጨዋታ ጅቡቲ እንደማትጫወት በማሳወቋ በፎርፌ ወደ ተከታዩ ዙር ያለፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ተጫዋቾቻቸውን በነገው እለት አዳማ ላይ በሆቴል እንዲሰባሰቡ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን ከሐሙስ ጀምሮ ደግሞ ልምምድ የሚጀምር ይሆናል፡፡አሰልጣኝ አሸናፊ ለጅቡቲው ጨዋታ ዝግጅት የመረጧቸውን ተጫዋቾች ሙሉ በሙሉ በዚህም ዝግጅት የሚጠቀሙባቸው ሲሆን በጨዋታው ላይ ያልተሰለፉት የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች ጥሪ ተደርጎላቸዋል፡፡ ምንይሉ ወንድሙ ደግሞ በጉዳት ከስብስቡ ውጪ የሆነ ተጫዋች ነው፡፡ኢትዮጵያ በሁለተኛው ዙር የመጀመርያ ጨዋታዋን ከነሀሴ 5-7 በሜዳዋ ስታደርግ ሁለተኛውን ጨዋታ ከሜዳዋ ውጪ ከ15 ቀናት በኋላ የምታደርግ ይሆናል፡፡ የኢትዮጵያ ቀጣይ ተጋጣሚ የሆኑት ሱዳን እና ቡሩንዲ በመጀመርያ ጨዋታቸው ያለ ግብ ሲለያዩ የመልሱ ጨዋታቸውን በሳምንቱ መጨረሻ የሚያደርጉ ይሆናል፡፡የብሔራዊ ቡድኑ ስብስብግብ ጠባቂዎችጀማል ጣሰው (ድሬዳዋ ከተማ) ፣ ሳምሶን አሰፋ (ድሬዳዋ ከተማ) ፣ ለአለም ብርሃኑ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)ተከላካዮችአብዱልከሪም መሃመድ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ አስቻለው ታመነ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ሳላዲን በርጊቾ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ አንተነህ ተስፋዬ (ድሬዳዋ ከተማ) ፣ ሙጂብ ቃሲም (አዳማ ከተማ) ፣ ተስፋዬ በቀለ (አዳማ ከተማ) ፣ ደስታ ዮሀንስ (ሀዋሳ ከተማ) ፣ አምሳሉ ጥላሁን (ፋሲል ከተማ)አማካዮችናትናኤል ዘለቀ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ በኃይሉ አሰፋ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ምንተስኖት አዳነ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ሽመክት ጉግሳ (ደደቢት) ፣ ሙሉአለም መስፍን (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ጋዲሳ መብራቴ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ታፈሰ ሰለሞን (ሀዋሳ ከተማ) ፣ ብሩክ ቃልቦሬ (ወልዲያ)አጥቂዎችጌታነህ ከበደ (ደደቢት) ፣ አዲስ ግደይ (ሲዳማ ቡና) ፣ አብዱልራህማን ሙባረክ (ፋሲል ከተማ) ፣ አሜ መሀመድ (ጅማ አባ ቡና) ፣ ሳላዲን ሰኢድ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
0
86def0ed2a56504c4d211a3729defa3b
86def0ed2a56504c4d211a3729defa3b
ፕሪሚየር ሊግ ፡ ንግድ ባንክ ድል ሲቀናው ሊጉ በግብ ድርቅ መመታቱን ቀጥሏል
የበ09፡00 ሀዋሳ ከተማን ያስተናገደው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1-0 በማሸነፍ ደረጃውን አሻሽሏል፡፡ የባንክን የድል ግብ ከመረብ ያሳረፈው ተቀይሮ ለመውጣት በመዘጋጀት ላ የነበረው ሲሳይ ቶሊ ነው፡፡ ሲሳይ በ70ኛው ደቂቃ ላይ ግቧን አስቆጥሮ በ30 ሴኮንዶች ውስጥ ተቀይሮ ወጥቷል፡፡ሀዋሳ ከተማዎች በጨዋታው የመጀመርያ ደቂቃዎች ያገኙትን የፍፁም ቅጣት ምት አምበሉ ሙሉጌታ ምህረት መትቶ በፌቮ ኢማኑኤል ተመልሶበታል፡፡በ11፡30 ዳሽን ቢራን ያስተናገደው መከላከያ ካለግብ ጨዋታውን አጠናቋል፡፡ ጨዋታው ወጥ ያልሆነ እንቅስቃሴ ፣ እጅግ ጥቂት የግብ ሙከራዎች እና የሀይል አጨዋወቶች ከማስተናገዱ ውጪ ለተመልካች እጅግ አሰልቺ ነበር፡፡በ18ኛ ሳምንት ከተደረጉት 7 ጨዋታዎች ሶስቱ ካለግብ ሲጠናቀቁ በአጠቃላይ የተቆጠሩት ግቦች ብዛት 6 ብቻ ነው፡፡ ሊጉ የፉክክር መጠኑ እንዲያድግ በሚጠበቅበት በዚህ ወቅት በግብ ድርቅ ክፉኛ መመታቱ እና በአሰልቺ ጨዋታዎች መታጀቡ አሳሳቢ ሆኗል፡፡ የሊጉ ቡድኖች በተለይም ከሜዳቸው ውጪ የሚጫወቱ ቡድኖች ግብ እንዳይቆጠርባቸው በሙሉ ሃይላቸው መከላከልን በማለም ወደ ሜዳ ይገባሉ፡፡ ሀዲያ ሆሳዕና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (ሆሳዕና) ድሬዳዋ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ (ድሬዳዋ) ሲዳማ ቡና ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (ይርጋለም) ሀዋሳ ከተማ ከ መከላከያ (ሀዋሳ) ዳሽን ቢራ ከ አዳማ ከተማ (ጎንደር) አርባምንጭ ከተማ ከ ኤሌክትሪክ (አርባምንጭ) ደደቢት ከ ኢትዮጵያ ቡና (አአ ስታድየም)
1
e0435102dcbe20fd4195548c658ff915
dc22833e4b2d946fd0a5b731191fd10d
ሀገር አቀፍ የታዳጊዎች ሥልጠና ምዘና ውድድር ነገ ይጀምራል
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሕክምና ባለሙያዎች ስፔሻሊቲ ሥልጠና መስጠት የሚያስችል የብቃት ምዘና በመላ ሀገሪቱ መሰጠቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ፈተናው 4 ሺህ 800 ለሚሆኑ የመጀመሪያ ዲግሪ የሕክምና ባለሙያዎች በ22 ማዕከላት መሰጠቱን በሚኒስቴሩ የሰው ሀብት ልማት ሜዲካል ትምህርት ዘርፍ አስተባባሪ አቶ መሐመድ ቴኒ ገልጸዋል።ፈተናውን በብቃት የሚያልፉ 1 ሺህ ሐኪሞች በ22 የሕክምና የትምህርት መስኮች በ16 የሕክምና ተቋማት የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ይደረጋል ተብሏል፡፡ የስፔሻሊቲ ስልጠናው የሰው ኃይል በሚፈለግባቸው የትምህርት መስኮች የተሰጠ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።ፕሮግራሙ የጤና ሚኒስቴር የሕክምና አገልግሎት ጥራትንና ተደራሽነትን ለማሻሻል ከሚተገብራቸው ፕሮግራሞች አንዱ መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳ የፋና ድረ ቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
c65dc8360b7f745911ae6e07afee644e
c65dc8360b7f745911ae6e07afee644e
በምስራቅ ሀረርጌ ዞን 16 ሺህ አባ ወራዎች ከፀሐይ ብርሃን ሚመነጭ ኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ ሀረርጌ ዞን የሚኖ ከተማ 16 ሺህ አባ ወራዎች ከፀሐይ ብርሃን ሚመነጭ ኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ መሆናቸው ተገለጸ።ከዞኑ ዋና ከተማ ሐረር ከ250 ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ በምትገኘው የሚኖ ከተማ አገልግሎት የጀመረው የፀሐይ ኃይል ፕሮጄክቱ ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በፌዴራልና በክልሉ መንግስት ትብብር የተሰራ ነው ተብሏል።ከዋናው ኤሌክትሪክ ኃይል ተሸካሚ መስመር በርቀት የሚገኙ የገጠር አካባቢዎችን የኤሌከትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ የተያዘው ዕቅድ አንዱ አካል የሆነው የምስራቅ ሀረርጌ ዞን ከፀሐይ ብርሃን ሚመነጭ የኤሌክትሪክ ኃይል ግንባታ ከተጠናቀቀ ሰባት ወራትን አስቆጥሯል።የከተማዋ አስተዳዳሪ አቶ ሁሴን ፈይሶ የፕሮጄክቱ ሁለተኛው ዙር ማስፋፊያ ሲጠናቀቅ ለ26 ሺህ አባ ወራዎች አገልግሎት ይሰጣል ብለዋል።ቁምቢ ወረዳ የመስኖና ኢነርጂ ልማት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መሀማድ ሳኒ በአሁኑ ወቅት ከ850 በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል ቆጣሪዎችን በሚኖ ከተማ ለመትከል እየሰሩ መሆኑን ጠቅሰው፤ እስካሁንም 150 ቆጣሪዎች ተከላ መጠናቀቁን ገልፀዋል።የምስራቅ ሐረርጌ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ሁሴን ፈይሶ መንግስት ከአየር ብክለት የጸዳ ኢኮኖሚን እውን ለማድረግ እየሰራቸው ካሉ ትልልቅ ፕሮጄክቶች መካከል ይህኛው በሀገሪቱ ካሉት መሰል ፕሮጄክቶች ውስጥ ሁለተኛው ነው ማለታቸውን ኢብኮ ዘግቧል። የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል www.youtube.com/fanatelevision ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
b1a53d3094cd63cdb6e9044fece655fa
44d9cf1c939028a456db74ef1de013ba
ፕሬዝደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከኢጋድ ካንሰር ፕሮጀክት አመራር አባላት ጋር ተወያዩ
ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከሩዋንዳው ፕሬዝደንት ፖል ካጋሜ ጋር ተገናኝተው በሁለትዮሽና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡በኪጋሊ ከተካሄደው የአለም አቀፉ የስርአተ ጾታ ጉባኤ ጎን ለጎን ነው መሪዎቹ የተወያዩት፡፡መሪዎቹ ሁለቱ ሀገራት ሁለንተናዊ ግንኙነታቸውን ይበልጥ በሚያጠናክሩበት ሁኔታ ላይ የሀሳብ ልውውጥ ማድረጋቸውን ከኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ፅ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡በሌላ በኩል ፕሬዝደንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የተባበሩት መንግስታት የመጠለያ ጉዳዮች ድርጅት ሃላፊ የሆኑትን ማይሙና ሞድ አግኝተው አነጋግረዋል፡፡ድርጅቱ በኢትዮጵያ እየሰራ ስላለው ስራ በዝርዝር ተነጋግረዋል፡፡ፕሬዚዳንቷ በተጨማሪም በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሶማሊያ ድጋፍ ሰጪ ቢሮ ሃላፊ የሆኑትን ሊዛ ፊሊፒቶን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡
0
4a3fd5d84c9e3ac98ba580da3e84823b
4a3fd5d84c9e3ac98ba580da3e84823b
ሊብያ ትሪፖሊ የሚገኝ አውሮፕላን ማረፊያ ተደበደበ
እስካሁን ባለው ጊዜ ለጥቃቱ ኃላፊነት የወሰደ ወገን እንደሌለ ሚቲጋ አውሮፕላን ማረፍያ ላይ ያሉት የጸጥታ መኮንኖች ገልጸዋል። አይሮፕላን ማርፈያው የተደበደበው ማኮብኮብያው ጎዳና ላይ ሲሆን በሰዎች ላይ ጉዳት እንዳልደረሰ ተገልጿል።የወታደራዊ አዛዥ ጄኔራል ኻሊፋ ሃፍታር ታማኝ ወታደሮች መዲናዋን ትሪፕሊን ለመቆጣጠር እየገፉ ናቸው።በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሚደገፉት፣ የሊብያ ጠቅላይ ሚኒስትር ፋየዝ ሳራጅ የሀፍታርን ተግባር የመፈንቀለ መንግሥት ሙከራ ነው ብለዋል። ሀፍታርና ቡድናቸው ከትሪፕሊ ወጣ ብለው በሚገኙት አካባቢዎች ሲገፉ ቆይተዋል።
1
a820aa350461c7c7298b52782e0af2d9
6725693a9f4cba24957849edf3a7b90b
የቀድሞ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ኢትዮጵያን ከጠላት ለመመከት መስዋዕትነት እንደሚከፍሉ ገለጹ፡፡
ባሕር ዳር፡ መስከረም 19/213ዓ.ም (አብመድ) አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ወዳጅነት ለማጠናከር እየሠራች መሆኑን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡ ኤምባሲው ዛሬ በማኅበራዊ ገጹ የአሜሪካና ኢትዮጵያን ወዳጅነት መጠናከር ማሳያ የመከላከያ ዘርፉ እንደሆነ አመላክቷል፡፡የአልሸባብን የሽብር ስጋትነትና የሌሎችንም አሸባሪዎች እንቀስቃሴ በሶማሊያ ለመመከት የኢትዮጵያን የመከላከያ ሠራዊት አሜሪካ በስልጠናና ቁሳቁስ እየደገፈች መሆኑን ኤምባሲው አስታውቋል፡፡ድጋፎቹ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን፣ የነዳጅ ማጓጓዣና ማከማቻዎችን፣ የጨለማ ጊዜ መመልከቻዎችንና ሌሎችንም ያካተተ እንደሆነም ኤምባሲው አስታውቋል፡፡በአብርሃም በዕውቀት
0
099debd1037a56683b5e28d2d95e9dc9
bfc002d06d410bf8a1c7c9d7f328cbee
የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እና የሚዲያ ሚና በቀውስ ጊዜ በሚል ርዕስ ውይይት ተካሄደ
17ኛው የስደተኞች ቀን በኢትዮጵያ እንዲከበር ዓለም አቀፉ የስደተኞች ኮሚሽን መወሰኑን የኢትዮጵያ ስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ አስተዳደር አስታውቋል ።የኢትዮጵያ ስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ አስተዳደር ምክትል ዳይሬክተር አቶ ዘይኑ ጀማል ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በኢትዮጵያም ''አጋርነት ለስደተኛ ወገኖቻችን'' በሚል መሪ ሃሳብ ሰኔ 13 ቀን 2009 ዓ.ም በጋምቤላ ጉኝየል የደቡብ ሱዳን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ይከበራል።ከሚሽኑ በዓሉ በኢትዮጵያ እንዲከበር የወሰነው አገሪቷ ስደተኞችን በማስተናገድ ባላት የረጅም ጊዜ ታሪክና ለስደተኞቹ እያደረገች ባለው ድጋፍ ነው ።ኢትዮጵያ ከጥር እስከ ግንቦት 2009 ዓመተ ብቻ 54 ሺህ 107 አዲስ ስደተኞች መቀበሏን ነው የተመለከተው ።ኢትዮጵያ ከ21 አገራት የመጡ 850 ሺህ ስደተኞችን ተቀብላ በስድስት ክልሎች 26 የስደተኛ መጠለያ፣ ከመጠለያ ውጪ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች በማስፈር መጠለያና ሌሎች ድጋፎችን እያደረገች መሆኑን አብራርተዋል ።በዓሉ በየዓመቱ ስደተኞች የሚያጋጥሟቸውን ችግሮችና መፍትሄዎቻቸውን ለመላው የዓለም ማህበረሰብ በማስገንዘብ እንደሚከበር ነው የጠቀሱት ።በበዓሉ ላይ የዓለም ስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፍሊፖ ግራንዲን ጨምሮ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣የተለያዩ ግብረ ሰናይና ተቋማት ተወካዮች እንደሚገኙ ነው የተገለጸው ።በዓለም ስደተኞችን በመቀበል ቱርክ፣ ፓኪስታን፣ ሊባኖስ፣ ኢራን እና ኢትዮጵያ ቀዳሚዎቹ አምስት አገራት መሆናቸውን የዓለም አቀፉ የስደተኞች ኮሚሽን ሪፖርት ያመለክታል ።
0
5850086bd407f4141a0ff28959ba2844
5850086bd407f4141a0ff28959ba2844
በኮፐንሀገን ሲካሄድ የቆየው ለአረንጓዴ ልማትና ለዘላቂ ልማት ግቦች አለም አቀፍ ትብብር ጉባኤ ተጠናቀቀ
በኮፐንሀገን ዴንማርክ ሲካሄድ የቆየው ለአረንጓዴ ልማትና ለዘላቂ ልማት ግቦች አለም አቀፍ ትብብር ጉባኤ ተጠናቀቀ።በጉባኤው ላይ ተሳታፊ የነበሩት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ፥ ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የምትሰጠውን ትኩረት አስመልክተው ንግግር አድርገዋል።ፕሬዚዳንቱ ከጉባኤው ጎን ለጎንም ከዴንማርክ ጠቅላይ ሚኒስትር ሎክ ራስሙሰን ጋር፥ በሁለቱ ሀገራት የልማት ትብብር እና የአጋርነት መስኮች ላይ ተወያይተዋል።በተጨማሪም በሎጅስቲክስ አቅርቦት ከሚታወቀው ማረስክ ኩባንያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሚስተር ሶረን ሶኩ ጋር መወያየታቸውም ይታወሳል።ኩባንያው በኢትዮጵያ ያለውን ሰፊ የኢንቨስትመንት አማራጭ ለመመልከት በሚቀጥለው ወር ተወካዮቹን ወደ አዲስ አበባ እንደሚልክም አስታውቋል።በጉባኤው ላይ የአየር ንብረት ለውጥ በመከላከል ረገድ መልካም ተሞክሮ ያሳዩ ተቋማት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።(ምንጭ:ከፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት )
1
1c40f854850699b5939d73858caf03eb
fd632b2521f16b7fcf07314d31c39b76
“የኮሮና ቫይረስን በመፍራት ሳይሆን እርስ በርስ በመረዳዳት መከላከል ይቻላል” – አቶ ኦባንግ ሜቶ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ኮርያ መንግሥት ከሀገሪቱ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውሉ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገች።ድጋፉ 28 ሺህ 33 የመመርመሪያ ኪቶች፣ 150 ሺህ 400 የፊት ጭንብል፣ 60 ሺህ ዶላር የሚያወጣ የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘሮችን ያጠቃልላል።ጎን ለጎንም ለኮሮናቫይረስ መከላከል የሚውል ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ ተደርጓል።የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ፥ ድጋፉ በአገር አቀፍ ደረጃ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚደረገውን ሥራ ያጠናክራል ብለዋል።የኮርያ መንግሥት በኮሮና ቫይረስ መከላከል ላይ ብቻ ሳይሆን በሌሎች የጤና ዘርፍ ሥራዎች ላይ አጋር መሆናቸውን ገልጸዋል።በኢትዮጵያ የደቡብ ኮሪያ አምባሳደር ሁን ሚን ሊም እንደተናገሩት፤ የኮርያ መንግሥት የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል ከኢትዮጵያ ጋር ይተባበራል።ኮርያ በዓለም ደረጃ አሳሳቢ የሆነውን የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል የምታከናውናቸውን በጎ ተግባራትና ልምድ ለኢትዮጵያ ታካፍላለች ብለዋል።በዚህ ላይ ያለውን አጋርነት በተለይም በኢንተርኔት በመታገዝ እንደምታጠናክር ገልጸው፤ በቀጣይም ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል ድጋፍ በሚያስፈልጋት ሁሉ ኮርያ ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል አምባሳደሩ መናገራቸውን ኢዜአ ዘግቧል። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
8eae15fb87cc15f0415efb200a0a2fef
8eae15fb87cc15f0415efb200a0a2fef
ግሎባል ፈንድ በኢትዮጵያ በነፃነት እንዲንቀሳቀስ የሚፈቅድ ረቂቅ አዋጅ ቀረበ
ግሎባል ፈንድ በመባል የሚታወቀው ኤድስን፣ ሳንባ ነቀርሳንና ወባን ለመዋጋት በዓለም አቀፍ ደረጃ የተቋቋመው ድርጅት ሀብትን በሚገባ ለመጠቀም፣ ግሎባል ፈንድና እሱ የሚወክላቸው የሥራ ኃላፊው በነፃነት በኢትዮጵያ እንዲንቀሳቀሱ የሚፈቅድ ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ፡፡የቀረበው ረቂቅ አዋጅ ኢትዮጵያ ያደረገችውን ስምምነት ለማፅደቅ ሲሆን፣ ስምምነቱ በኢትዮጵያ ላይ ከሚጥላቸው ግዴታዎች መካከል ግሎባል ፈንድ የሚሰጣቸው አገልግሎቶችና ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ማናቸውም ዕቃዎችን፣ መንግሥት ከማንኛውም ዓይነት ግብር ክፍያ ነፃ ማድረግ ይጠበቅበታል፡፡በሌላ በኩል የግሎባል ፈንድ ሀብትና ንብረት የሆኑ ቁሳቁሶች በየትኛውም ቦታ በማንም ቢያዙ ድርጅቱ ያለውን በሕግ የመጠየቅ ከለላ ካላነሳ በስተቀር በሕግ ሒደት ከመያዝ ነፃ እንደሚሆኑ፣ እንዲሁም በየትኛውም ሥፍራ የሚገኙ የተቋሙ ንብረቶች ከመፈተሽና ከመወረስ ከለላ ይኖራቸዋል፡፡በሌላ በኩል በግሎባል ፈንድ ውስጥ የሚሠሩ የአባል አገሮች ተወካዮች በሥራ ወቅትና በጉዞ፣ እንዲሁም ጉባዔ በሚደረግበት ጊዜ ለስብሰባ ሲንቀሳቀሱ በፖሊስ ከመያዝና ከመታሰር የመጠበቅ መብት ይሰጣል፡፡ በተጨማሪም በሥራ ምክንያት የሚጠቀሙባቸው ንብረቶች እንዳይያዙና እንዳይበረበሩ፣ ሰነዶችና ደብዳቤዎችን በታሸገ ቦርሳ መቀበል እንዲችሉ፣ ሥራቸው ካበቃም በኋላ ቢሆን በሥራ ላይ እያሉ ከሥራቸው ጋር በተገናኘ ላደረጓቸው ንግግሮችና ለጻፏቸው ጽሑፎች ከሕግ ተጠያቂነት ነፃ እንደሚሆኑ ይገልጻል፡፡ እንዲሁም በዚህ ምክንያት ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ በኢሚግሬሽን መሥሪያ ቤት ሊከለከሉ እንደማይችል ይገልጻል፡፡የስምምነቱ መፅደቅ ድርጅቱ ለኢትዮጵያ እያበረከተ ከሚገኘው አስተዋጽኦ አንፃር ከድርጅቱ ጋር ይበልጥ ተቀራርቦ ለመሥራትና መልካም ግንኙነት ለመፍጠር አመቺ ሁኔታን እንደሚፈጥር፣ ከረቂቅ አዋጁ ጋር የተያያዘው ሰነድ ይገልጻል፡፡የረቂቁ የእንግሊዝኛ ቅጂ እንደሚገልጸው ደግሞ ግሎባል ፈንድ በኢትዮጵያ ባንኮች ውስጥ ማንኛውንም ዓይነት የውጭ ምንዛሪ፣ ወርቅና ፈንዶችን መያዝ ይችላል፡፡ በተጨማሪም በየትኛውም አገር ውስጥ ያለውን የውጭ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ መላክ፣ ወይም በኢትዮጵያ ገንዘብ የመቀየር መብት እንደሚኖረው ያስረዳል፡፡ኢትዮጵያ ይህንን ሙሉ በሙሉ የተቀበለች ቢሆንም አፈጻጸሙ ግን በኢትዮጵያ የፋይናንስ ሕጎች መሠረት እንደሚሆን በመግለጽ ተአቅቦ አድርጋለች፡፡ ፓርላማው ረቂቅ አዋጁን ለዝርዝር ዕይታ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል፡፡
1
c735b986c9cc595f3856edd108bf982e
c735b986c9cc595f3856edd108bf982e
ባለሥልጣኑ 100 ጥንታዊ የብራና መጻሃፍትን ለብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሓፍት ኤጀንሲ አስረከበ
የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የነበሩ 100 ጥንታዊ የብራና መጻህፍትን ለብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻህፍት ኤጀንሲ አስረከበጥንታዊ ቅርሶቹ በህገወጥ መንገድ በሀገር ውስጥ ሲዘዋወሩ እና ከሀገር ሊወጡ ሲሉ በህብረተሰቡና በፖሊስ ትብብር ተይዘው የማጣራት ሂደት ተደርጎባቸው በፍርድ ቤት ውሳኔ አግኝተው መስከረም 30 ፣2010 ዓ.ም ለቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን የተመለሱ ናቸው፡፡የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳሬክተር አቶ ዮናስ ደስታ በርክክቡ ወቅት እደተናገሩት ለቅርሶቹ የተሻለ እንክብካቤ ለማድረግ እና ለጥናትና ምርምር እንዲውል በማሰብ ነው ማስረከብ የተፈለገው ብለዋል፡፡የብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻህፍት ኤጀንሲ ዋና ዳሬክተር አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ የብራና መጽሐፍቱን በማይክሮ ፊልም በማስቀረፅ ዲጂታላይዝ በማድረግ ለትውልድ እንዲተላለፍ ይደረጋል ብለዋል፡፡ከእድሜ ብዛት የተጎዱ መጻህፍት ተገቢው ጥገናና እንክብካቤ ይደረግላቸው ያሉት አቶ ይኩኖአምላክ ፤በውስጣቸው ያለውን የተከማቸ ሀብት ለማጥናት ለሚፈልጉ ተመራማሪዎች አገልግሎት እንደሚሰጡም ተናግረዋል፡፡ከጥንታዊ መጻህፍት መካከል የብሉይ እና የሀዲስ ኪዳን መጻህፍት፣ድርሳናት፣ድጓ፣ ጾመድጓ፣ የቅዱስ ያሬድ ዜማዎች፣ የጸሎት መጻህፍትና የጥበብ መጻህፍት ይገኙበታል ተብሏል፡፡
1
f4f5f4a4cb480eea2e6f2af3fe9467f7
f4f5f4a4cb480eea2e6f2af3fe9467f7
በጋዜጠኞች እና በጋዜጠኝነት ሙያ ያለውን ጫና ማስቀረትና ዘርፉን ማጎልበት ላይ ጠንክሮ እንደሚሠራ የኢትዮጵያ ብዙኃን መገናኛ ባለሙያዎች ማኅበር አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ብዙኃን መገናኛ ባለሙያዎች ማኅበር ህጋዊ እውቅና ማግኘቱን አስታውቋል። በዘርፉ የተሻለ ልምድ ያላቸውና በሃገር ውስጥና በዓለም አቀፍ የዜና አውታሮች ላይ የሚሰሩ ዘጠኝ ሥራ አስፈጻሚ አባላትን መርጦ ነው ወደ ሥራ የገባው።ማኅበሩ ”የብዙኃን መገናኛ ” ተብሎ በተጠቀሰው ስያሜ መሠረት ጋዜጠኞችን ብቻ ሳይሆን የፎቶና የተንቀሳቃሽ ምስል ሙያተኞችን ጨምሮ የትኛውንም የዘርፉን አካላት በአባልነት አቅፎ እንደሚይዝ ተገልጿል። የቀጣይ ተግባራቱን በተመለከተም ዛሬ በአዲስ አበባ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።በኢትዮጵያ የብዙኃን መገናኛ ታሪክ ግማሽ ክፍለ ዘመን ቢያስቆጥርም የሚጠበቅበት ልህቀት ላይ እንዳልደረሰ ማኅበሩ በመግለጫው ጠቅሷል፤ ባለሙያዎቹም ሙያዊ ብቃታቸው እንዳልጎለበተና ጥቅማቸውም እንዳልተከበረ ተነስቷል። ለዚህ ደግሞ በርካታ ምክንያቶች ቢኖሩም ሁሉንም ሙያተኞች ያካተተ፣ አቅሙን የሚያሳድግና ለመብቱ ጥብቅና የሚቆምለት የሙያ ማኅበር አለመኖሩ በዋና ምክንያትነት ተጠቅሷል።ማኅበሩ በጋዜጠኞች እና በጋዜጠኝነት ሙያ ያለውን ጫና የማስቀረትና ዘርፉን የማጎልበት ዓላማ ሰንቋል ተብሏል፡፡ የብዙኃን መገናኛ ማኅበሩ ዓላማ ይሳካ ዘንድ ሁሉም አካላትና የዘርፉ ተግባር ግድ የሚላቸው ሁሉ አብረውት እንዲሠሩም ጥሪ አቅርቧል።ዘጋቢ፡-እንዳልካቸው እባቡ-ከአዲስ አበባ
1
87851d08b2fb53cd253c02e332b37534
dbfd0018c4027e2f3679c5803ab7ce94
“ ግፋታ” የወላይታ ብሔር ዘመን መለወጫ በዓል እየተከበረ ነው፡፡
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘንድሮ ለሚከበረው 15ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች በዓል የብሔር ብሔረሰቦች በዓል የሕብረ ብሔራዊ አንድነት ችቦ በዛሬው ዕለት በጅግጅጋ ከተማ ተለኩሷል። በችቦ የመለኮስ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ እና የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን እንዲሁም የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሐመድ እና ሌሎች የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ ባለሥልጣናት ተገኝተዋል። ዘንድሮ የሚከበረው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችን በዓል ምክንያት በማድረግ ከሚከናወኑ ክንውኖች መካከል አንዱ ከምሥራቅ ኢትዮጵያ ተነሥቶ በሁሉም ክልል የሚደርስ ሕብረ-ብሔራዊ አንድነት ችቦ ነው። ችቦው ከሶማሌ ክልል ተነሥቶ በተለያዩ ክልሎች እና ከተማ መስተዳድሮች እንደሚዘዋወር ተገልጿል። የዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች በዓል “እኩልነት እና ሕብረ-ብሔራዊ አንድነት ለጋራ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል ለ15ኛ ጊዜ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነት እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስተናጋጅነት በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚከበር ኢቢሲ ዘግቧል፡፡
0
6cce9abb9a740ced9bb7d62ed90cb49c
444eb1438deba05da418351946406cc1
አቶ ወርቁ አይተነው ለመከላከያ ሰራዊት እና ለአማራ ልዩ ሀይል 100 ሰንጋዎችንና 200 ኩንታል ፉርኖ ዱቄት ድጋፍ አደረጉ
የቀድሞ የ”ግንቦት 7” ዋና ፀሃፊ ፖለቲከኛና የነፃነት ታጋይ አንዳርጋቸው ፅጌ በቅርቡ ለንባብ ካበቁትና ባለፈው ቅዳሜ በጊዮን ሆቴል ከተመረቀው “የታፋኙ ማስታወሻ” የተሰኘ መፅሃፋቸው ሽያጭ የተገኘውን 100ሺህ ብር ለመከላከያ ሰራዊት ለግሰዋል።አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ድጋፉን ከትናንት በስቲያ ለመከላከያ የውጭ ግንኙነት ዋና ዳይሬክተር ብ/ጀነራል ቡልቲ ታደሰ ያስረከቡ ሲሆን ድጋፉ ጉዳት ለደረሰባቸው ወታደሮች ቤተሰብ ይውላል ብለዋል። በድጋፉ ርክክብ ወቅት ንግግር ያደረጉት አቶ አንዳርጋቸው፤በመከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ላይ በህወሃት የተፈጸመው አሳዛኝ በደል ታሪክ ይቅር የማይለው መሆኑን ገልፀው በድርጊቱ በእጅጉ ማዘናቸውን ተናግረዋል።ጥቃቱ በሟችና አካላቸው በጎደለ ቤተሰቦች ላይ ከፍተኛ ችግርና መከራ እንደሚፈጥር ስለሚታወቅ “ከጐናቸው ነን” ለማለት ድጋፉን ማበርከታቸውን የገለፁት አቶ አንዳርጋቸው፤ ሌሎችንም ተመሳሳይ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።በ2006 ዓ.ም ከየመን ሰነዓ በህወሃት ደህንነቶች ታፍነው ለ4 ዓመታት በከባድ እስር ላይ የቆዩት የነፃነት ታጋዩ፤ “የታፋኙ ማስታወሻ” የተሰኘው መፅሀፋቸው ከታፈኑበት ጊዜ አንስቶ ከእስር ተፈተው ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር እስከተገናኙበት ድረስ ያለውን ታሪክ ያስቃኛል፡፡
0
2d302bb8cc48d4424f9ae0404cf54a43
2d302bb8cc48d4424f9ae0404cf54a43
አዲሱ የአልጄሪያ ፕሬዚዳንት አብደልካደር ቴቡኒ ቃለ መሃላ ፈጸሙ
አልጄሪያ ባለፈው ሳምንት በተካሄደውና ተቃዋሚዎች ልሂቃኑ ሥልጣን የሙጥኝ ብለው ለመቆየት ያደረጉት ሙከራ ባሉት ምርጫ አሸንፈው ነው።ቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ታቡን ሃምሳ ስምንት ከመቶ ድምጽ አግኝተው ነው የተመረጡት። ዳሩ ግን የፖለቲካ ለውጦች እንዲካሄዱ በመጠየቅ ለአስር ወራት ሰልፍ ሲያካሂዱ የቆዩት ዜጎች በምርጫው አልተሳተፉም።በተቃውሞ ሰልፉ ባላፈው ሚያዝያ የረጅም ጊዜው መሪ አብደላዚዝ ቡተፍሊካን ከሥልጣን እንዲወገዱ ረድቷል። ነገር ግን አዲስ መሪ ቢሚረጥም ሰልፉ አልተገታም።ታቡኔ የሀገሪቱ ትልቁ የፖለቲካ ፓርቲ አባል ቢሆኑም እንደሚዋጉ ከፓርቲው ወገንተኝነት ነጻ እንደሚሆኑ ቃል በመግባት ተቃዋሚ ሰልፈኞችን ድጋፍ ለማግኘት ሲሞክሩ ቆይተዋል።
1
61b9bba47a47762326bee0460f5d346a
9d6046565ca3506c74f2ccf5a5682ae4
የአዲስ አበባ አስተዳደር ከ7,700 በላይ ለሚሆኑ ነጋዴዎች የግብር ዕዳ ምሕረት ማድረጉን አስታወቀ
የየካ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ባለሃብቶችን በማስተባበር ከ4ሺህ 500 በላይ ለሚሆኑ አቅመ ደካሞች፣ አረጋዊያንና አካል ጉዳተኞች የበዓል ቁሳቁስ ድጋፍ አደርጓል፡፡ክፍለ ከተማው በግ፣ ዶሮ፣ ዘይት፣ ዱቄት፣ ሽንኩርትና እንቁላልን ጨምሮ የተለያዩ የምግብ ግብዓቶች ድጋፍ ያደረገ ሲሆን ለዚህም ከ8 ሚሊየን ብር ላይ ወጪ ሆኗል፡፡የክፍለከተማው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ተክሌ ይህ ማዕድ የማጋራት መርሃ ግብር የተሳካ እንዲሆን አስተዋጽኦ ላበረከቱ ባለሃብችና በበጎ ፈቃድ ላይ ለተሰማሩ ወጣቶች ምስጋና አቅርበዋል፡፡ድጋፍ የተደረገላቸው ነዋሪዎችም በተደረገላቸው ድጋፍ መደሰታቸውን ተናግረዋል፡፡በተጨማሪም 149 ለሚሆኑ ዝቅተኛ ደመወዝ ተከፋይ የመንግስት ሰራተኞች ለእያንዳንዳቸው 1ሺህ ብር በጥሬ ገንዘብ፣ 1 ዶሮና 12 እንቁላል፣ ለ60 ከየወረዳው የተውጣጡ አቅመ ደካሞች ደግሞ ለእያንዳንዳቸው የአንድ በግ የገና ስጦታ ተበርክቶላቸዋል፡፡በተያያዘ ዜና በክፍለ ከተማው የተለያዩ ወረዳዎች የሚኖሩ ጧሪ የሌላቸውና አቅመ ደካሞች ቤት የማደስ ስራ የተሰራ ሲሆን፣ ቤቶቹን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ እና የክፍለከተማው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ተክሌ ለነዋሪዎቹ አስረክበዋል፡፡(በነስረዲን ኑሩ)
0
5dcc1991f65950d85eaccfc462cae0c9
30d8aa391bbde7b16c866944611570bd
የግብጽ ፕሮፓጋንዳ ግድቡን ይበልጥ እንድንደግፍ አነሳስቶናል-በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን
በሱዳን ለበርካታ ዓመታት የኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊን የሀገሩ የፀጥታ ኃይሎች ንብረቶቻቸውን እየቀሟቸው እንደሆነ ተናገሩ። በተለይ በካርቱም ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያዊያን ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ በባጃጅ የመጓጓዣ አገልግሎት ከሚሰጡ ኢትዮጵያዊያን የሀገሩ ፀጥታ ኃይል ወደ አንድ መቶ የሚገመት ባጃጆችን ያለ በቂ ምክንያት ወስዶባቸዋል ብለዋል።ኢትዮጵያዊያኑ እርምጃዉ ትውልደ ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያንን ብቻ ያነጣጠረ መሆኑን ገልፀዋል። ካርቱም የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምላሽ ሰጥተዋል።
0
a769b14afcf7d9591bf3107b71f31c8c
5ee5584a40b64d79e91c8636cb6942af
የቀድሞው የኢህዴሪ መንግስት ጠቅላይ ሚኒስትር ፍቅረሥላሴ ወግደረስ የቀብር ስነ-ስርዓት ተፈፀመ
ባለፈው ሳምንት በ95 ዓመታቸው ያረፉት የቀድሞው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ኔልሰን ማንዴላ አስክሬን ለሶሰት ቀናት ለህዝብ እይታ በሚቀርብበት በፕሪቶሪያ ዩኒየን ወደ ተባለው ህንፃ ተወሰደ።እስከ አርብ ድረስም የማንዴላ አስክሬን በህንፃው ለህዝብ እይታ ይቀመጣል፤ የማንዴላ አስክሬን ከሆስፒታል ወደ ህንፃው ሲወሰድም የከተማዋ ነዋሪዎች በመንገዶች ዳርና ዳር በመሆን በማዜም አጅበዋል።ዩኒየን ህንፃ የመንግስት መቀመጫ ሲሆን፥ ማንዴላ የመጀመሪያው የአገሪቱ ጥቁር ፕሬዚዳንት ሆነው ሲመረጡ ቃለ መሀላ የፈፀሙበት ነው።ትናንት በጆሃንስበረግ በተካሄደው ታላቅ የማንዴላ መታሰቢያ ስነ-ስርዓት ላይም የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማ ህንፃው ማንዴላ አምፊቲያተር ተብሎ መሰየሙን ይፋ አድርገዋል።በስፍራው ከማለዳው 2: 00 እስከ 11:30 ሰዓት ድረስ ሰዎች አስክሬንን መጎብኘት እንደሚችሉ የተመለከተ ሲሆን፤ ቅዳሜም የቀብር ስነ-ስርዓቱ ወደ ሚፈፀምበት ምስራቃዊ ኬፕ ኩኑ መንደር ይወሰዳል። እሁድም የኔልሰን ማንዴላ የቀበር ስነ- ስርዓት የሚፈፀም እንደሚሆን ኤፍ.ቢ.ሲ ዘግቧል፡፡
0
4239292c48014a3b852a57d3eddbf871
5269a0d5b69551aba7806aa7b1153d55
የመቄዶንያ መርጃ ማዕከል በቀድሞው ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ሞት ኀዘኑን ገለጸ
በዝግጅቱ ላይ የትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታ ክብርት ወ/ረ ፅዮን ተክሉ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኀበር ፕሬዝደንት አቶ አብነት ገ/መስቀል እና መንግስታዊ እና መንግስታዊ ያልሆኑ ወደ 20 የሚጠጉ የበጎ አድራጎት ተቋማት ተወካዮች ተገኝተዋል። ዘንድሮ ለአራተኛ ጊዜ በተካሄደው በዚህ በጎ ተግባር ክለቡ እና ደጋፊዎች በጋራ በመተባበር 700ሺ ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የትምህርት መሳርያዎች ድጋፍ ተደርጓል። የዘንድሮውን ድጋፍ ለየት የሚያደርገው ለኢትዮጵያ ዐይነ ስውራን ማኀበር የብሬል ወረቀት ስሌትና ኬን መበርከቱ እንደሆነ ከመድረኩ ሰምተናል።የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማህበር ከ1968 ጀምሮ በተለያዩ በጎ ስራዎች ላይ እየተሳተፈ የቆየ ፋና ወጊ ክለብ መሆኑን በዝርዝር የተገለፀ ሲሆን በቀጣይም ይህ በጎ ተግባር ክለቡ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አሳውቀዋል። በዕለቱም ክቡር አቶ አብነት ገ/መስቀል ደብተሮቹን ለተቋማቱ ሀላፊዎች ካስረከቡ በኋላ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበር ህዝባዊ ተቋም እንደመሆኑ ከእግርኳሱ ባሻገር በልዩ ልዩ ማህበራዊ መስኮች ተሳትፎ በማድረግ ኃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ተናግረዋል። ወደፊትም አቅም በፈቀደ መጠን ደጋፊዎችን አስተባብሮ እገዛ ማድረጉን እንደሚቀጥል በመጠቆም አቶ አብነት በግላቸው ለ20 በጎ አድራጎት ተቋማት ማኀበር በዘንድሮ ዓመት ከ1ኛ እስከ 3ኛ ደረጃ በመያዝ ለሚያጠናቅቁ ተማሪዎች በየዓመቱ የ5000 ብር ድጋፍ ለማድረግም ቃል ገብተዋል።በዕለቱ ድጋፍ የተደረገላቸው የተቋማቱ ኃላፊዎች ይህ አንጋፋ ክለብ ላደረገላቸው ከፍተኛ ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበው በቀጣይም ክለቡ ይህንን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥልም መልክታቸውን በማስተላለፍ የምስጋና ሽልማት አበርክተዋል።በመጨረሻም ክብርት ወ/ሮ ፅዮን ተክሉ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ዛሬ ያደረገው ድጋፍ እጅግ የሚያስመሰግነው ተግባር ሲሆን በተለይ በየዓመቱ ለተማሪዎች የትምህርት መርጃ መሳርያዎች ድጋፍ ሲደረግ ብዙ ጊዜ ለተዘነጉት ግን ትኩረት ለሚያስፈልጋቸው ማየት የተሳናቸውን ድጋፍ መደረጉ ፋና ወጊ ተግባር ከመሆኑ ባሻገር ለሌሎችም ምሳሌ የሚሆን ትልቅ ተግባር ነው በማለት ክለቡ እያደረገ የሚገኘውን በጎ ሀሳብ አድንቀዋል።
0
a9d112d6193b9ba9d9f77792a37a24fb
4feee24fff157c3795a30ddb4051a9ed
ዩናይትድ ስቴትስ በኢትዮጵያ ጉዳይ ሥጋቷን ገለፀች
ዩናይትድ ስቴትስ ቴህራንን የኒውክሊየር መርኃ ግብሩዋን ለመገደብ የታለመውን ዓለምቀፉን ስምምነት የምትጥሰው በኒውክሊየር አማካይነት የምትፈልገውን ለማስፈፀም ነው ስትል ዩናይትድ ስቴትስ ወንጅላለች።ኢራን በስምምነቱ ከተፈቀደላት በላይ ዩሬንየም ማዳበሩዋን እና ማከማቸቷን አምናለች። ፕሬዚዳንት ትረምፕ ዩናይትድ ስቴትስን ባለፈው ዓመት ከውሉ አስወጥቷታል።ፕሬዚዳንት ትረምፕ ኢራን ስምምነቱን ሙሉ በሙሉ ጥሳ በድብቅ ዩሬንየም ስታበለፅግ ቆይታለች ሲሉ አምነዋል። ውሉን ፕሬዚዳንቱ የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጃን ኬሪ እና የኦባማ አስተዳደር ለኢራን አንድ መቶ ሃምሳ ቢሊዮን ዶላር ሊመልሱላት የተስማሙበት መጥፎ ውል ሲሉ ጠርተውታል።
0
86f8a25080ffa6fb226d95658f5280f6
1305899ccae6ee310db00677e6bad73c
በጋምቤላ ክልል ሁለት የዕርዳታ ሠራተኞችን የገደሉ ለፍርድ እንዲቀርቡ ተጠየቀ
ፓሊስ በአቶ ጃዋር መሀመድ ቤት አደረኩት ባለው ብርበራ ህገወጥ የመገናኛ መሳሪዎች እንዳገኘ ለፍርድ ቤት ገለፀ። ለቀሪ ሥራዎችም ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ጠየቋል። አቶ ጃዋር የተጠረጠሩባቸውን የወንጀል ድርጊቶች አስተባብለዋል።ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሰጥቶ ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል።።
0
7f5dbe2b482e91b883f9bc454a0e19ea
7f5dbe2b482e91b883f9bc454a0e19ea
በአፋር ክልል የቆላ ስንዴ ልማት በመጪው በጋ 1 ሚሊዮን ኩንታል ሊመረት ነው፡፡
የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በ2013 በጀት ዓመት የአፋር ክልል የበጋ ስንዴ ልማት ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ክልሉ የአርብቶ አደሩን ሕይወት ለመቀየር የመስኖ ሥራው ከምርምር ተቋማት ትስስር በመፍጠርና የባለሀብቱን ተሳትፎ በማጎልበት እንደሚሠራ የአፋር ክልል ርእሰ መሥተዳድር አወል አርባ ገልጸዋል፡፡የአዋሽ ወንዝን በመጠቀም በዓመቱ በአፋር ክልል በበጋ ስንዴ ልማት 25 ሺህ ሄክታር መሬት ለማልማት እንደሚሠራና 1 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማገኝት እንደታቀደም አቶ አወል አርባ ገልጸዋል፡፡ኢትዮጵያ በስንዴ ራሷን ለመቻልና ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የመስኖ የአመራረት ሥርዓትን ተግባራዊ በማድረግና አምራቾችን ከገበያ ጋር አቀናጅቶ እንደሚሠራ የእርሻ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶክተር) መናገራቸውን የግብርና ሚኒስቴር በማኅበራዊ ገጹ አስታውቋል፡፡
1
530b77bbcfd5cafa5b279ab37f14e108
84062992fca8969290a735aa5dbe271f
‹‹ሆድ ሲብሰኝ ጊታር ጨበጥኩ›› ድምጻዊ ዘሩባቤል ሞላ
“ኢትዮጵያ ወደ ፍቅር” በሚል ርዕስ ታዋቂው ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (‘ቴዲ አፍሮ’) ከአቦጊዳ ባንድ ጋር በጥምረት በአዲስ አበባ ሚሊንየም አዳራሽ ጥቅምት 24 ተዘጋጅቶ የነበረው የሙዚቃ ዝግጅት ምስል ቅንብር ዛሬ ቅዳሜ የካቲት 16 በገበያ ላይ ዋለ።ይህንን ሥራ እውን ለማድረግ የስድስት ወራት ዕድሜ እንደፈጀበት ምንጮች ገልፀዋል።ቅጽ 1 ቁጥር 15 የካቲት 16 ቀን 2011
0