query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
3db2e9618be7d64ad23e7e34b8ea6220
a93a0110d293b2de1531c9925a1962f1
አሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያ በኮሮና ቫይረስ ስጋት ዓመታዊ የጋራ ወታደራዊ ልምምዳቸውን አራዘሙ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዙሪያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ29 ሚሊየን ማለፉን የወርልድ ኦ ሜትር መረጃ ያሳያል።እንደ መረጃው በዓለም አቀፍ ደረጃ እስካሁን 29 ሚሊየን 185 ሺህ 779 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መያዛቸው ተረጋግጧል።በአለም በከፍተኛ ፍጥነት እየተዛመተ የሚገኘው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ለአለም ስጋት መሆኑን ቀጥሏል።እንደ ወርልድ ኦ ሜትር መረጃ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እስካሁን የ928 ሺህ 287 ሰዎች ህይዎት አልፏል።ከ21 ሚሊየን በላይ ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ ማገገማቸውን መረጃው ያመላክታል።አሜሪካ፣ ህንድ፣ ብራዚል፣ ሩሲያ እና ፔሩ በአለም ከፍተኛ የቫይረሱ ተጠቂ ሰዎችን የያዙ አገራት በመሆን ከአንድ አስከ አምሰተኛ ደረጃን መያዛቸውን ቀጥለዋል፡፡ለረዥም ጊዜ በአምስተኛ ደረጃ የነበረችው ደበብ አፍሪካ በአጠቃላይ 649 ሺህ ሰዎች በቫይረሱ ተይዘውባት ከኮሎምቢያ እና ሚክሲኮ በመቀጠል በስምንተኛ ደረጃ ተቀምጣለች።
0
7f9e743d6727359d92d633181c455120
691d5bfb1bd0cbc2c77a36f428575bec
ጋቢና | ብሩህ ሰዓት -የእሁድ ምሽት እንግዶች
አዲስ አበባ፡- “እሬቻ” ፍቅርና ስምምነት የሚበረታበት ፣ የተጣሉ የሚታረቁበት ፣ለመጪው አመት ብሩህ ተስፋ የሚሰንቁበት መሆኑን የቱለማ አባገዳ፣የኦሮሞ ህብረት ፀሀፊ እንዲሁም የበአሉ የኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ጎበና ኦላሬሶ ገለፁ፡፡ትናንት በኦሮሚያ ባህል ማእከል አዳራሽ የእሬቻ በዓል (የማመስገኛ ቀን)ን በተመለከተ በተሰጠው መግለጫ፤ አቶ ጎበና እንደተናገሩት፤የፍቅርና የሰላም ተምሳሌት የሆነውን እሬቻ በዓል በአዲስ አበባ ለማክበር ዝግጅት ተጠናቅቋል፡፡የአባገዳዎቹ አማካሪ የሆኑት ቀሲስ በላይ መኮንን በበኩላቸው፤ ለሆራ እሬቻ በአል የእንኳን አደረሳችሁ ጥሪያቸውን አስተላልፈው የምስጋና መስጫ የእሬቻ በአልን ለማክበር የሚያስችሉት ቅድመ ሁኔታዎች በመጠናቀቃቸው መላው ኢትዮጵያውያን በጋራ ደምቀው የሚታዩበት እንደሚሆን እምነታቸውን ተናግረዋል፡፡እሬቻ ሰላም ፍቅር አንድነት መመሰጋገኛ እንዲሁም በህብረተሰቡ ዘንድ መልካም ግንኙነት የሚበረታበት መሆኑን በመጠቆም፤ ከሀገር ውስጥና ከባህር ማዶ የሚመጡ ከአምስት እስከ ስምንት ሚሊዮን የሚገመቱ እንግዶች ይታደሙበታል ተብሎ በተገመተው በዚህ ፕሮግራም ላይ ፍፁም ሰላማዊ የሆነ አቀባበል ለማድረግ መዘጋጀታቸውን ቀሲስ በላይ ተናግረዋል፡፡ በዓሉ በቢሾፍቱ መስከረም 24 እንዲሁም በአዲስ አበባ መስከረም 25 እንደሚከበርና ቀኑም እንደ አስፈላጊነቱ ሊቀየር እንደሚችል፤ ያንንም ለህዝብ እንደሚያሳውቁ ከአባገዳ ህብረቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡አዲስ ዘመን ነሀሴ 15/2011 ዳግማዊት ግርማ
0
ffcade0584ae09e6fae91e917ce50784
611ef42ef0a5a743ab96fcc675b117bf
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቁልፍ የመንግሥት ቦታዎች ሹም ሽር አካሄዱ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለክፍላተ ከተማና ለወረዳዎች 1,600 አመራሮችን ሾመ፡፡ ለተሿሚዎቹ ባለፈው ሳምንት ለሦስት ቀናት የቆየ የፖሊሲ ማብራሪያ ተሰጥቷል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሙስናና በብልሹ አሠራር ገምግሞ ካሰናበታቸው አመራሮች በተጨማሪ፣ ከዲፕሎማ በታች የትምህርት ደረጃ ያላቸውን አመራሮች አንስቷል፡፡ በእነዚህ ተሿሚዎች ምትክ ለአሥሩ ክፍላተ ከተሞችና ለ116 ወረዳዎች የተሾሙት 1,600 አመራሮች ከመጀመሪያ ዲግሪና ከዚያ በላይ የትምህርት ደረጃ ያላቸው ናቸው ተብሏል፡፡እነዚህ ተሿሚዎች አዳዲስና ከዚህ ቀደም በአስተዳደር መሥሪያ ቤቶች በተለያዩ ደረጃዎች ሲያገለግሉ የቆዩ ናቸው፡፡ ለእነዚህ ተሿሚዎች ባለፈው ሳምንት ከማክሰኞ ጥቅምት 16 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ ለሦስት ቀናት የቆየ የፖሊሲ ማብራሪያ እንደተሰጣቸው ታውቋል፡፡የፖሊስ ማብራሪያውን የሰጡት የአዲስ አበባ አቅም ግንባታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ይስሐቅ ግርማይና የአዲስ አበባ ኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተወልደ ገብረ ፃድቃን ናቸው፡፡በፖሊሲ ማብራሪያው እነዚህ ተሿሚዎች በከተማው መልካም አስተዳደር ማስፈን፣ የፀረ ሙስና ትግል በብቃት ማካሄድ እንዳለባቸውና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ተግባራዊ ለማድረግ ያቀደውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ለማሳካት መሥራት እንደሚኖርባቸው፣ በፖሊሲ ማብራሪያው ማሳሰቢያ እንደተሰጣቸው ከአቅም ግንባታ ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡በተለይ አቶ ይስሐቅ በሥልጠና ወቅት እንደተናገሩት፣ ከዲፕሎማ በታች የትምህርት ደረጃ ያላቸው ከኃላፊነት የተነሱ አመራሮች በቀጣይ ትምህርታቸውን የሚቀጥሉበት አሠራር ይፈጠራል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የተነሱት የቀድሞ አመራሮች በጥቃቅንና በአነስተኛ ማኅበራት ተደራጅተው የተለያዩ ሥራዎችን እንዲያካሂዱ ይደረጋል ሲሉ አቶ ይስሐቅ በሥልጠናው ወቅት መግለጻቸው ታውቋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በክፍላተ ከተሞችና በወረዳዎች ሲያካሂድ የቆየውን ሹም ሽር በማጠናቀቅ፣ ትኩረቱን በማዕከል ደረጃ በሚያካሂደው ለውጥ ላይ አድርጓል፡፡ በዚህ ሳምንት መጨረሻ በማዕከል ደረጃ የሚያካሂደውን የመዋቅርና የባለሥልጣናት ሹም ሽር ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
0
1ebe7ab385231d8ab26873e4e52a2adb
1ebe7ab385231d8ab26873e4e52a2adb
ከጠረፍ አደጋ ተርፎ - ማረፊያ ፍለጋ
ሲ- አይ (Sea-Eye) የተባለው የጀርመን የሰብዓዊ ደርጅት ቡድን በሊብያ ጠርፍ ከአደጋ ያተረፋቸውን 64 ፍልሰተኞች ለስድስት ቀናት ያህል ማረፍያ ወደብ ፍለጋ ሲዘዋወር በቆየው የመድህን መርክብ ውስጥ ሰንብተዋል።ፍልሰተኞቹ የመጠጥ ውሀና የምግብ እጥረት እንደገጠማቸው የገለጹት የመርከቡ ባለሥልጣኖች እየከፋ ሄደ ያሉት ሁኔታ እንዳሳሰባቸው መናገራቸውን ዘጋብያችን ሳቢና ካስቴልፍራንኮ ከሮም ዘግባለች። (ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
1
39a760e4f38f00a38796822d157c5e9a
08d17e76feb937d798e5e081dfa92cc0
​የኦሮሚያ ዋንጫ ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተፈፅመዋል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 14ኛ ሳምንት በክልል ከተማዎች በዛሬው ዕለት 5 ጨዋታዎች ተካሂደዋል።በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል።በዚህም ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሜዳው ውጭ አንድ ነጥብ በማግኘት በ27 ነጥብ የአንደኝነት ደረጃውን ሲያስጠብቅ በተመሳሳይ ፋሲል ከነማም በ26 ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ማስጠበቅ ችሏል።ጅማ ላይ በተካሄደው ሌላኛው ጨዋታ ጅማ አባ ጅፋር ወራጅ ቀጣና የሚገኘውን ድሬዳዋ ከተማን አስተናግዶ 2 ለ 1 አሸንፏል።ይህንን ተከትሎ ጅማ አባ ጅፋር በጊዜያዊነት አንድ ደረጃን ሲያሻስል በውጤት ቀውስ ውስጥ የሚገኘው ድሬዳዋ ከተማ በወራጅ ቀጠና መቆየት ግድ ብሎታል።አዳማ ከተማም ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲን አስተናግዶ 2 ለ 0 በማሸነፍ ደረጃውን ማሻሻል ችሏል።እንዲሁም ወደ ወላይታ ሶዶ ያቀናው ባህር ዳር ከተማ በወላይታ ድቻ 1 ለ 0 የተሸነፈ ሲሆን ውጤቱን ተከትሎ ወላይታ ድቻ ወደ 4ኛ ደረጃ ከፍ ብሏል።በሌላኛው ጨዋታ ስሑል ሽረ ከሀዲያ ሆሳዕና 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።የፋሲል ከነማው ሙጂብ ቃሲም ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ አንድ ግብ ማስቆጠሩን ተከትሎ የኮኮብ ግቢ አግቢነቱን በ14 ጎሎች መምራት ቀጥሏል።
0
3c652ca655f93861775394e54257c746
06e43bd793f7a3de3f5adba56fe2452c
የኦሊምፒክ ኮሚቴና የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን አለመግባባት ቀጥሏል
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በተዋቀሩ ኮሚቴዎች እያደረገ ያለው የሜዳዎች እና መሠረተ ልማቶች ግምገማ ቀጥሏል።የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የእግር ኳስ ውድድሮች ለማስጀመር ቅድመ ሥራዎችን እየሠራ የሚገኝ ሲሆን በተለይ ውድድሮች ከኮሮና ቫይረስ የፀዱ እንዲሆኑ ሦስት ኮሚቴዎችን አዋቅሮ የመጫወቻ እና መለማመጃ ሜዳዎችን፣ የስታዲየም መሠረተ ልማቶች፣ ከሥጋት የፀዱ የመልበሻ ክፍሎች፣ ማረፊያ ካምፕ እና ሆቴሎች እንዲሁም በቂ የጤና ተቋማት እና ባለሞያዎች መኖራቸውን ከሰሞኑ እያስገመገመ ይገኛል፡፡ ከሁለት ቀናት በፊት ኮሚቴዎቹ ወደ ተለያዩ የሀገራችን ቦታዎች በማምራት በተለይ በዋናነት ስታዲየሞችን እየገመገሙና ግብዓት እየሰበሰቡ ሲሆን የድሬዳዋ፣ ሀዋሳ አርቴፊሻል ሜዳ፣ የባህርዳር፣ ሶዶ እና ባቱ ሜዳዎችን መመልከታቸው ይታወሳል፡፡ኮሚቴዎቹ ቅዳሜ እና ዕሁድ በተመሳሳይ ጉብኝታቸውን ቀጥለው የነቀምት፣ ጅማ፣ ደብረማርቆስ እና አዳማ ስታዲየሞች የተገመገሙ ሲሆን በከተማ ውስጥ ያሉ አስፈላጊ የተባሉ ነገሮች ታይተዋል፡፡ ጳጉሜ 4 ፍፃሜውን የሚያገኘው ይህ ግምገማ በቀሪ ቀናት ተጨማሪ ቦታዎችን ተመልክቶ ውጤቱን ለፌዴሬሽኑ ካሳወቀ በኃላ መስከረም አጋማሽ ብቁሆኑ ሜዳዎች ይፋ እንደሚደረጉ ተጠቁሟል፡፡ እንደ መቐለ፣ ወልዲያ እና መሰል ሜዳዎችም ከዛሬ ጀምሮ የጉብኝት አካል የሚሆኑ ሲሆን ትናንት የወንጂን ስታዲየም ለመመልከት አንደኛው ኮሚቴ ለማምራት ወደ ስፍራው ያቀኑ ቢሆንም መንገዱ ምቹ ባለመሆኑ ሊመለሱ እንደቻሉ ሰምተናል፡፡
0
3620025c234c9ed655d3a447fb6bffbd
6fc027bbb93cf67cdf8ceb28e0ffab84
”መንግስት ለቅርሶች እንክብካቤ ትኩረት አልሰጠም”- ጥናት
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 4 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሀረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ህብረተሰቡ በየአካባቢው የተተከሉ ችግኞችን በመንከባከብ የአረንጓዴ አሻር መርሃግብሩን ውጤታማ ማድረግ ይገባል ሲሉ ገለጹ።የሀረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ እና ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በክልሉ የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ መርሃግብር አካሂደዋል።በዚሁ ወቅት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሯ ÷ ችግኞችን መትከል ብቻ ሳይሆን በዘላቂነት እንፀዲጸቁ እንክብካቤ ማድረግ ይገባል ብለዋል።ለዚህም የበጎ ፍቃደኛ ወጣቶች እና የሚመለከታቸው አካላትን በማሳተፍ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች እየተገኘን ለተተከሉ ችግኞች እንክብካቢ በማድረግ የማነቃቃት ስራ እያከናወንን እንገኛለንም ነው ያሉት ።በአሁኑ ወቅት እየተካሄደ ከሚገኘው ተግባር ጎን ለጎን ለችግኞች እንክብካቤ በማድረግ የዲሞክራሲ፣ የሰላም እና የልማት ጠንቅ ሊሆኑ የሚችሉ አረሞችን እየነቀልን ለመሄድ የሚያችል ተግባርን እየፈፀምን እንገኛለን ብለዋል።በተለይም በቀጣዮቹ ወቅቶች ችግኞች እንዳይደርቁ ከማድረግ አንፃር ህብረተሰቡ በየአካባቢው የተተከሉ ችግኞችን በመንከባከብ የሀገራዊ አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ውጤታማ ማድረግ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።በመርሃግብሩ ከተሳተፉት መካከል የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ሀላፊዋ ወይዘሮ አሚና አብዱልከሪም በበኩላቸው÷ ክረምቱ መጠናቀቁን በማመላከት በተለይም በቀጣዮቹ ወቅቶች የተከልናቸው ችግኞች እንዳይደርቁና የታለመላቸውን ግብ እንዲመቱ ተገቢውን እንክብካቤ ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል።እንደ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ በበጋው የወጣቶች በጎ ፍቃድ አገልግሎትም ችግኞችን የመንከባከብ ስራ በትኩረት ይሰራልም ሲሉ ተናግረዋል።በክረምት የተከላቸው ችግኞችን በዘላቂነት እንዲፀድቅ እንክብካቤ እያደረገ መሆኑን የገለፀው ደግሞ በእለቱ ከተሳተፉ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች መካከልም ከአሚር ኑር ወረዳ ነዋሪው ወጣት ስንታየሁ ተሾመ ነው።በቀጣይም እሱና ሌሎች የክልሉ ወጣቶች በአካባቢያቸው ሰላምን ከማስፈን ተግባር ጎን ለጎን ለተተከሉ ችግኞች እንክብካቤ እንደሚያደርጉመናገራቸውን ከሀረሪ ክልላዊ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
d413469617850b6379180b83deac4486
a92030c4f9350607eff44300f2d55746
በግብፅ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ ታወጀ
መንግሥት ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን ለመጠበቅና ሰላም ለማስፈን በመላ አገሪቱ ተግባራዊ እንዲሆን የደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለስድስት ወራት ላይቆይ እንደሚችል፣ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትሩ ፍንጭ ሰጡ፡፡የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከመስከረም 28 ቀን 2008 ዓ.ም. አንስቶ ለስድስት ወራት ቆይታ የተጣለ መሆኑ ይታወቃል፡፡አዋጁ ተግባራዊ ሲደረግ በቆየባቸው ሁለት ወራት ገደማ የአገሪቱን ሰላምና መረጋጋት ወደ ቀድሞ ሁኔታ መመለስ መቻሉን ሚኒስትሩ ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ተናግረዋል፡፡ ‹‹የአስቸኳይ አዋጁ የሚፈለገውን ግብ እስከመታ ድረስ የግድ ስድስት ወራት የሚቆይበት ምክንያት የለም፤›› ብለዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በቅርቡ ተቀማጭነታቸው በአዲስ አበባ ከሆነ ዲፕሎማቶች ጋር በተወያዩበት ወቅትም ይህንኑ እንዳስረዱ ገልጸዋል፡፡‹‹ስለዚህ መንግሥት ይህንን በሒደት አይቶ ዕርምጃ የሚወስድበት ሁኔታ እንደሚኖር መገንዘብ ያስፈልጋል፤›› ብለዋል፡፡ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ውስጥ እንዲቀሩ ወይም እንዲሻሻሉ የሚገባቸውን ድንጋጌዎች አስመልክቶ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የሚያስፈጽመው ኮማንድ ፖስት መግለጫ እየሰጠ መሆኑን ያስታወሱት ሚኒስትሩ፣ ሰሞኑንም ኮማንድ ፖስቱ መግለጫ ለመስጠት ዝግጅት ላይ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ይሁን እንጂ በመግለጫው ይዘት ላይ ያሉት ነገር የለም፡፡ ‹‹ግምገማዎች እየተካሄዱ ነው፣ ጊዜውን ጠብቀን የምንሰማው ይሆናል፤›› ብለዋል፡፡የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተከትሎ ኢንተርኔት በኢትዮጵያ እንዲዘጋ ተደርጓል በሚል የሚናፈሰው መረጃ አሉባልታ መሆኑን የተገለጹት ዶ/ር ነገሪ፣ ‹‹የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አካል የሆነው የሞባይል ኢንተርኔት ነው፤›› ብለዋል፡፡የሞባይል ኢንተርኔት ላይም ግምገማ ተካሂዶ ሊለቀቅ የሚችልበት ሁኔታ ሊኖር እንደሚችል ጠቁመዋል፡፡
0
ddd9416496d29e8b1402c648c7ff78a4
01b2fe84a2b5ec83359720ec33390893
የአንበጣ መንጋ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአንበጣ መንጋ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ።8ኛው የተፋሰሶች ከፍተኛ ምክር ቤት ጉባኤ በአዲስ አበባ የተካሄደ ሲሆን፥ ጉባኤው የጎርፍ፣ አንበጣ እና እምቦጭ አረም በደቀኑት አደጋ ላይ በስፋት መክሯል፡፡በጉባዔው ላይ የተገኙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እንዳሉት ፥ በኢትዮጵያ የተከሰተው የበረሃ አንበጣ በተለይ በደረሱ ሰብሎች ላይ ከፍተኛ ውድመት እያስከተለ ይገኛል።በዚህም የአንበጣ መንጋውን ለመከላከል መንግስት የተለያዩ ጥረቶችን ሲያደርግ መቆየቱን ጠቅሰው፤ ኬሚካል የሚረጩ አውሮፕላኖችን ከውጭ አገር ለማስገባት ጥረት እየተደረገ መሆኑንም ገልጸዋል።መንግስት የአንበጣ መንጋውን ለመከላከል የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ባለድርሻ አካላት እንዲደግፉም የጠየቁ ሲሆን÷በእስካሁኑ ሂደት ማህበረሰቡ አንበጣውን ለመከላከል በየአካባቢው ያደረገውን ጥረት አድንቀዋል።በሃይለየሱስ መኮንን
0
000a4ce8ea1cd1e15869037b9187b871
000a4ce8ea1cd1e15869037b9187b871
የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 5ኛው ብሔራዊ የገለልተኛ የሳይንሳዊ ጥናት ቡድን ስብሰባ ተጀመረ
የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 5ኛው ብሔራዊ የገለልተኛ የሳይንሳዊ ጥናት ቡድን ስብሰባ በካርቱም ሱዳን መካሄድ ተጀመረ።የጥናት ቡድኑ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽን ያሳተፈ ሲሆን በግድቡ የውሃ ሙሌትና አለቃቀቅ ዙሪያ የሚመክር ገለልተኛ አካል ነው ተብሏል፡፡የጥናት ቡድኑ እ.አ.አ ከመስከረም 15 እስከ16/2019 በካይሮ በተደረገው ስብሰባ ወቅት በሦስቱ አገራት የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች በተለዩ አጀንዳዎች ላይ በመወያየት እ.አ.አ ከጥቅምት 4 እስከ 5 2019 በካርቱም በሚካሄደው የሦስቱ አገራት ውሃ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ሪፖርት እንደሚያቀርብ ይጠበቃል።(ምንጭ፦የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር)
1
300c5598235cfd3b92fbc19758cbc823
e6c0af132e2980bb24255fc78a3aa8d7
ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ በዓለ ሲመት ላይ ለመገኘት ወደ ደቡብ አፍሪካ አቀኑ
የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከአሜሪካ ኮንግረስ የዴሞክራሲ አጋርነት ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ፡፡በውይይቱ ወቅት ፕሬዝዳን ሳህለወርቅ በኢትዮጵያ የሚካሄደውን ሁሉን አቀፍ የለውጥ እንቅስቃሴ በተመለከተ ለልኡካን ቡድኑ ገለጻ ያደረጉ ሲሆን፣ መንግስት ዴሞክራሲዊትና የበለጸገች ሀገር እውን ለማድረግ ያለውን ቁርጠኝነት አብራርተዋል፡፡የለውጥ እንቅስቃሴው ጥልቀት ያለው እና መሰረታዊ በሆነ መልኩ እየተከናነወነ የሚገኝ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡የልኡካን ቡድኑ በበኩላቸው፣ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ በመካሄድ ላይ ባለው ለውጥ የተመዘገቡ መልካም ውጤቶችን ለማወቅ ከፍተኛ ፍላጎት ስላላቸው ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸውን ገልጸዋል፡፡ኢትዮጵያ የጀመረችው የለውጥ እንቅስቃሴ ዳር እንዲደርስ አሜሪካም ድጋፏን መስጠት እንደምትቀጥል ነው የኮሚቴው አባላት ያረጋገጡት፡፡ (ምንጭ፡-የፕሬዚዳንት ጽ/ቤት)
0
d3b1e9822beed05356218d41e6dc4f01
d3b1e9822beed05356218d41e6dc4f01
“October ቴን” - አዲስ ምዕራፍ ለአሮጌዪቱ ላይቤሪያ
የዘንድሮ የላይቤሪያ ምርጫ ለዚህች እጅግ አንጋፋ አፍሪካዊት ሃገር ያለፉ 73 ዓምታት ታሪካዊ ነው የሚሆነው፤ መስከረም 30፣ ላይቤሪያዊያን ከእንግዲህ “October ቴን” እያሉ በታሪካቸው መድብሎች የሚጠቅሷት ዕለት ትሆናለች።ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ ዘንድሮ ለሰላማዊ የሥልጣን ቅብብሎሽ መንገድ ከፍተው ይሰናበታሉ። እንዲህ ዓይነት ለውጥ ሞንሮቪያን ላለፉት ሰባት አሠርት ዓመታት አላየችም።ፕሬዚዳንት ሰርሊፍን ለመተካት ‘እኔ እሻላለሁ’ ያሉ ሃያ ዕጩዎች የምረጡኝ ዘመቻዎቻቸውን አጠናቅቀው ተሰልፈዋል።ሰባ ሦስት መቀመጫዎች ላሉት የላይቤሪያ የተወካዮች ምክር ቤት አንድ ሺህ ዕጩዎች ይወዳደራሉ።በቻርልስ ቴይለር አስተዳደር የሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ ተለዋጭ ሰብሳቢ የነበሩት ቻርልስ ብሩምስካይን፤ ሎንስታር የሚባለው የሞባይል ስልክ ኩባንያ መሥራችና የቴይለር ዘመን የባሕር ጉዳዮች ሚኒስትር ቤኖኒ ዬሬይ፤ ስመ ገናናው የእግር ኳስ ኮከብና የሞንትሴራዶ ሴናተር ጆርጅ ዊአ፤ የአሁኑ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆዜፍ ቦአካዪ፤ የቀድሞ የኮካ ኮላ ኩባንያ ሥራ አስኪያጅ፣ አሁን የአማራጭ ብሄራዊ ኮንግረስ ፓርቲው አሌክሳንደር ከሚንግስ ለፕሬዚዳንታዊው ሥልጣን ከሚጋፉት መካከል ናቸው።ከአራት ሚሊየኑ የሃገሪቱ ሕዝብ በአምስት ሺህ ጣቢያዎች ላይ ለሚፈቅደው ካርድ ሊጥል ነገ የሚወጣው ላይቤሪያዊ ሁለት ሚሊየን የተመዘገበ ድምፅ ሰጭ ነው።የምርጫው ውጤት ከሁለት ሣምንት በኋላ ጥቅምት 15 በይፋ ይገለፃል።
1
3b80c2145b1ef1b6c93efabefa333574
018b8314287778dc76fb7b1145c4ff16
ወጣቱ ምንጫቸው ባልተረጋገጠ የማኅበራዊ ሚዲያ መረጃዎች ላይ በመጠመዱ የንባብ ባህሉ መቀነሱን የእንጅባራ ከተማ ነዋሪዎቸ ተናገሩ፡፡
የሕወሓት ቡድን በኢትዮጵያ ባለው ሁኔታ ዙሪያ የሚያሰራጫቸውን የተለያዩ መረጃዎች ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በጥንቃቄ ማየት እንደሚኖርበት የፍራንስ24 ሚዲያ የውጭ ጉዳዮች ኃላፊ ሮበርት ፓርሰን ገለጹ።ሮበርት ፓርሰን ከፍራንስ24 ጋር ባደረጉት ቆይታ ጁንታው የሕወሓት ቡድን የሚያሰራጫቸው የድል አድራጊነት መረጃዎችን ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ እውነት ስለመሆናቸው በጥንቃቄ ሊያይ ይገባል ብለዋል።ቡድኑ “የኤርትራ ሠራዊት ከመንግሥት ጎን ሆኖ በሕግ ማስከበር ዘመቻው ላይ ተሳትፏል፣ ተዋጊ ጀት ጥለናል እንዲሁም ከመቐለ ከተማ ወጣ ባሉ ቦታዎች ውጊያው ቀጥሏል” የሚላቸው መረጃዎች ከእውነት የራቁ መሆናቸውን ነው የገለጹት።እንዲሁም ቡድኑ የመከላከያ ሠራዊት ላይ ከፍተኛ የሆነ ድል መጎናጸፉን እና የአክሱም ከተማን በድጋሚ ተቆጣጥሬያለሁ የሚለውን እንማይቀበሉት ጠቁመዋል።መንግሥት በትግራይ ክልል የጀመረውን የሕግ ማስከበር ዘመቻ በአጭር ጊዜ ውስጥ ማጠናቀቁም አስገራሚ ነው ብለዋል።ቡድኑ ዋነኛዋ ይዞታው የነበረችው መቐለን ለቅቆ የሸሸው ጥቃት ሲበረታበት አፈገፈገ እንጂ ከዚህ በፊት እንደሚለው ለወታደራዊ ስትራቴጂ ነው በማለት የሚያሰራጨው መረጃ መሬት ላይ ያለውን እውነታ አያሳይም ሲሉም ተናግረዋል።የሕወሓት ቡድን በቀጣይ ከተደበቀበት ስፍራ ሆኖ ውጊያ የሚያስቀጥል አቅም ይኖረዋል የሚል እምነት እንደሌላቸው ሮበርት ፓርሰን ገልጸዋል።የሕወሓት ቡድን ወደነበረበት ለመመለስ የሚያደርገው ጥረት ከ1970ዎቹ ጀምሮ ወደ ሥልጣን እስከመጣበት ጊዜ ድረስ ካካሄደው የትግል እንቅስቃሴ ጋር የአሁኑ ይለያያል ብለዋል።የሕወሓት ቡድን ከኤርትራን እየወነጀለ፣ የጎረቤት ሀገራት ድንበር ላይ ቁጥጥር እያለ እና በክልሉ በቂ ድጋፍ ሳይኖረው ያጣውን መልሶ ለማግኘት የሚችል አይመስለኝም ሲሉ ሐሳባቸውን ማካፈላቸውን ፍራንስ24ን ጠቅሶ ኢዜአ ዘግቧል።
0
b636693744a51a5c536954d16369df65
e39f24fec781ce7fdafbd6ba4d5451d8
አርሰናል ኡናይ ኢሚሬይን አሰናበተ፡፡
ክለቡ በ29ኛው ሳምንት ወላይታ ድቻን አስተናግዶ 1-0 በተሸነፈበት ጨዋታ ተከላካዩ በረከት ቦጋለ በ5 ቢጫ ምክንያት ማረፍ ሲገባው በመሰለፉ ለወላይታ ድቻ ፎርፌ እንዲሰጥ ተወስኗል፡፡ የክለቡ የቦርድ አባላት ባደረጉት ስብሰባም በአምስት ቢጫ ማረፍ የሚገባውን ተጫዋች ከማሰለፍ በተጨማሪ በውጤት መጥፋት እና የቡድኑን መንፈስ ባለመጠበቅ ተጠያቂ ያደረጋቸው የክለቡ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጣሳው ጠቾ እና የቡድን መሪ የሆኑትን ኢ/ር ኢያሱ ላሌቦ ከክለቡ አመራርነት ማንሳቱን ለክለበቡ ቅርበት ካለላቸው ምንጮች ለማወቅ ችለናል።አርባምንጭ ከተማ በቅርብ አመታት አስተዳደራዊ አለመረጋጋቶች ከሚታዩባቸው ክለቦች አንዱ ሲሆን አቶ ጣሰው በክለቡ ስራ አስኪያጅነት የተሾሙት በዘንድሮ የውድድር ዘመን ነበር፡፡ ኢ/ር ኢያሱም በክለቡ ቡድነን መሪነት የቆዩት ለ7 ወራት ብቻ ነው፡፡ክለቡ በተሰናበቱት በዋና ስራ አስኪያጅ እና ቡድን መሪ ምትክ አዲስ የሚመረጡትን ግለሰቦች በቅርቡ ይፋ እንደሚያደርግ ሲጠበቅ የቀድሞው የክለቡ ስራ አስኪያጅ አቶ ፀጋዬ ገሌ በጊዜያዊ ቡድን መሪነት እንደተመረጡ ታውቋል።
0
2c5cd5aac652a11c6f96537a7d7129a0
9ddec83c8088150f60768f09e4062559
የጤና ሚኒስቴር ዘንድሮ በአገር አቀፍ ደረጃ 6 ነጥብ 5 ሚሊዮን ችግኞችን እንደሚተክል ገለጸ
ከዘንድሮ ጀምሮ በአገር አቀፍ ደረጃ የመምህራን ቀን እንዲከበር መወሰኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ገረመው ሁሉቃ (ዶ/ር) እንደገለጹት መምህራን ትውልድን በመቅረፅ ውስጥ ትልቅ ሚና ስላላቸው ለመምህራን አስፈላጊውን እውቅና እና ክብር መስጠት ያስፈልጋል ሲሉ አስታውቀዋል። መንግስትም ከዘንድሮ ጀምሮ በአገር አቀፍ ደረጃ የመምህራን ቀን እንዲከበር መወሰኑን ተናግረዋል፡፡ቀኑን መምህራንን በማክበር፣ በማሰብ እንዲሁም የተለያዩ ጥናታዊ ጹሁፎችን በማቅረብ እና የፓናል ውይይት በማድረግ ታስቦ እንደሚውል ተነግሯል፡፡የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ፕሬዚዳንት ዮሃንስ በንቲ (ዶ/ር) በበኩላቸው ቀኑን ከማክበር ባሻገር ቀድሞ የነበረውን የመምህራንን ክብር እና ጥያቄ ለመመለስ ይሰራል ነው ያሉት፡፡የመምህራን ቀኑ ለአንድ ወር ያህል ወጥነት ባለው መልኩ ከትምህርት ቤት እስከ አገር አቀፍ ደረጃ እንደሚከበር ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
0
c713a4881f422c4075648b1650f3d7dd
f21694a2f3b0382f2cd5445d6c365890
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 602 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ12 ሰዎች ህይወት አልፏል
አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮናቫይረስ የ11 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ተከትሎ በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 647 ደርሷል።ተጨማሪ 433 ሰዎች ኮሮና ቫይረሱ ሲገኝባቸው፣ 157 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል።ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 4 ሺህ 495 የላቦራቶሪ ምርመራ 433 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 105 ሺህ 785 ደርሷል።በአጠቃላይ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 65 ሺህ 691 ሆኗል።በአሁኑ ወቅት ቫይረሱ ካለባቸው 38 ሺህ 445 ሰዎች መካከል 333 ያህሉ በጽኑ ሕክምና ላይ መሆናቸው ተገልጿል።በአገሪቱ እስካ ዛሬ ድረስ በአጠቃላይ ለ1 ሚሊዮን 595 ሺህ 643 ሰዎች የኮሮናቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጓል።
0
08b4db130a131dbe669052b462c4ec75
e35543564135069e1bf395ba02ef332c
መንግሥት ኢትዮጵያ ጦሯን ከኤርትራ ድንበር አለማንሳቷን አስታወቀ
የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ትላንት ለአገር ውስጥ ጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ "ከኤርትራ ከአርባ እስከ ሃምሣ የሚጠጉ ወታደሮች በየቀኑ ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ፤ በዛው ልክ ሲቪሎችም ይገባሉ፤ ምናልባት የአሁኑን ለየት የሚያደርገው በሰማይ መምጣቱ ብቻ ነው" ብለዋል፡፡የኤርትራን መንግሥት አስተያየት ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።ይሁንና የኢንፎርሜሽን ሚኒስትሩ አቶ የማነ ገብረመስቀል ለእንግሊዝ የዜና አውታር - ቢቢሲ በሰጡት መግለጫ ዜናውን "ውዳቂ" ሲሉ አጣጥለውታል፡፡ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
143d3ab8ce03471c3e8c066af504cc9b
143d3ab8ce03471c3e8c066af504cc9b
የነዳጅ አቅርቦትና ሥርጭትን የሚቆጣጠር ባለሥልጣን ሊቋቋም ነው
ሕጋዊ ባልሆነ የነዳጅ አቅርቦትና ሥርጭት በሚሳተፉ ላይ ቅጣት ይጥላልየነዳጅና የነዳጅ ውጤቶች አቅርቦትና ሥርጭትን የሚቆጣጠር ባለሥልጣን ሊቋቋም ነው።የነዳጅና ነዳጅ ውጤቶች አቅርቦትና ሥርጭት ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን የሚል ስያሜ የሚኖረውን ይኼንን ተቋም የሚያቋቋም ረቂቅ አዋጅ ተሰናድቶ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማክሰኞ ሚያዚያ 1 ቀን 2011 ዓ.ም. ቀርቧል። ባለሥልጣኑ ነዳጅና የነዳጅ ውጤቶችን በማጣራት፣ በማቅረብ፣ በማከማቸት፣ በማጓጓዝ፣ በማከፋፈል፣ በመቸርቸርና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸውን ተግባራት የመቆጣጠር ሥልጣን እንደሚኖረው ረቂቁ ያመለክታል። የነዳጅና የነዳጅ ውጤቶች ግብይትም ተገቢ በሆነ የንግድ አሠራር መመራቱንና ምርቱም ለታለመለት አገልግሎት መዋሉን፣ እንዲሁም ለኅብረተሰቡ ተደራሽ ስለመሆኑ የማረጋገጥ ኃላፊነት ይሰጠዋል። ተቆጣጣሪ ባለሥልጣኑን ለማቋቋም የተፈለገበት ምክንያት የነዳጅ አቅርቦት፣ ሥርጭትና የቁጥጥር ተግባር በተበታተነ ሁኔታ በተለያዩ ተቋማት የሚመራ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ሕገወጥ ተግባራት ሲፈጸሙ፣ በባለቤትነት የእርምት ዕርምጃ የመውሰድ ኃላፊነት ላይ ብዥታ በመኖሩ ነው። ተቆጣጣሪ ባለሥልጣኑ ከሚኖሩት ኃላፊነቶች መካከል ከነዳጅ ምርት አቅርቦትና ሥርጭት ጋር በተገናኘ ሕጋዊ ባልሆነ ተግባር ውስጥ በተሳተፉ፣ ወይም በፈጸሙ የግብይት ተሳታፊዎች ላይ የቅጣት ዕርምጃ መውሰድ ይገኝበታል። የቅጣት ዓይነቱ ወደፊት በሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚወጣ ደንብ እንደሚወሰን ረቂቅ የማቋቋሚያ አዋጁ ያመለክታል። የነዳጅና የነዳጅ ውጤቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ቢያንስ በወር አንድ ጊዜ ለመከለስ የውሳኔ ሐሳብ አዘጋጅቶ፣ የበላይ ተጠሪ ለሆነው የንግድ ሚኒስቴር በማቅረብ የማስወሰንና ተፈጻሚነቱንም የመከታተል ኃላፊነት ይኖረዋል። በነዳጅና በነዳጅ ውጤቶች አቅርቦት የሚሳተፉ ተቋማትን የትርፍ ህዳግ፣ እንዲሁም የትራንስፖርት ታሪፍ እንደ ሁኔታው የሚሻሻልበትን ሁኔታ በማጥናት ለንግድ ሚኒስቴር እንደሚያቀርብ፣ ይህም ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ውሳኔ ከተሰጠበት የውሳኔውን ተግባራዊነት ባለሥልጣኑ ይከታተላል። መንግሥት በየዓመቱ ለነዳጅና የነዳጅ ውጤቶችን ለማስገባት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ እንደሚያወጣ የሚታወቅ ሲሆን፣ ባለፉት ስምንት ወራት ውስጥም 1.7 ቢሊዮን ዶላር ወጪ መደረጉን የብሔራዊ ባንክ መረጃ ያመለክታል። ረቂቅ አዋጁን የተመለከተው ፓርላማው ለዝርዝር ዕይታ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቶታል፡፡
1
7275d11aa728b39a2ef1c66fce889b22
d8b55a346b4138e6842d3d51a8863df4
ግብጽ በኢትዮጵያ ላይ ድብቅ ስትራቴጂን እንደምትከተል የቀድሞ የኡጋንዳ የደህንነት ወኪል ተናገሩ
የኡጋንዳ መንግሥት የሀገሪቱ የፓርላማ አባል ሮበርት ኪያጉላኚን እንዲፈቱ ዛሬ በናይሮቢ የተቃውሞ ሠልፍ ተደረገ። በተቃውሞ ሠልፉ ላይ በርካታ ኬንያዊያን እንዲሁም በናይሮቢ የሚኖሩ የኡጋንዳ ዜጎች ተሳትፈውበታል።ሮበርት ኪያጉላኚ ወይም በቅፅል ስማቸዉ ቦቢ ዋይን ኡጋንዳዊ ሙዚቀኛ፣ ታዋቂ ነጋዴ፣ እንዲሁም በኡጋንዳ የኪያዶንዶ ግዛት ተወካይ የፓርላም አባል ናቸው። ኪያጉላኚ ነሃሴ 8 አሩራ በሚባል ቦታ የሀገሩ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የምረጡኝ ዘመቻ በሚያደርጉበት ወቅት ሙሴቬኒን ያጀብ በነበረ ተሽካርካሪ ላይ በደረሰ ጥቃት እጃችዉ አለበት ተብለው በቁጥጥር ውለዋል።
0
13a5cdaed18cad4e2d9544f41a493985
13a5cdaed18cad4e2d9544f41a493985
የአማራ ብሄራዊ ክልል የሰላም ኮንፈረንስ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው
የአማራ ብሄራዊ ክልል የሰላም ኮንፈረንስ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡በክልሉ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ባለመው መድረክም ከሁሉም የክልሉ አካባቢዎች የተወጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ ነው፡፡በዚህ ውይይት ስለሰላም ፋይዳ ጥናታዊ ጽሁፍ የሚቀርብ ሲሆን ሴቶችና ሰላምን አስመልክቶም ውይይት እንደሚደረግ ይጠበቃል፡፡በኮንፈረንሱ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ሰላም የሁሉም መሰረት እንደሆነ ጠቁመው ሰላም እንደፈለጉት የማይገኝና ከፍተኛ ዋጋ ያለው ነገር ነው ብለዋል፡፡የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወይዘሮ ወርቅ ሰሙ ማሞ እንዳሉትም ባለፉት ዓመታት በክልላችንም ሆነ በሀገራችን አለመረጋጋት ተከስቶ የልማት ስራዎቻችን ላይ ተጽዕኖ ሲያሳድር ቆይቷል፡፡ዘላቂ ሰላምን በመፍጠር የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ከዳር ለማድረስ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የበኩሉን አስተዋጽኦ ሊያበረክት ይገበዋል ብለዋል፡፡ይህ አይነቱ መድረክ በሌሎች የክልሉ ከተሞችም የሚካሄድ ይሆናል፡፡/የአማራ ብዙሃን መገናኛ ኤጀንሲ/
1
0e9873693882af344d3bb46476e30afd
248ff23adfcb1ad6c251c19cd5acbd76
ፕሬዝዳንቱ የሥራ ጊዚያቸውን ያጠናቀቁ የሁለት አገራት አምባሳደሮችን አሰናበቱ
የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ ሞሃመድ ከነገ ጀምሮ በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ያደርጋሉ።ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ የሁለት ቀናት ቆይታቸው ከፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ እና ከጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ጋር በሁለትዮሽና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያዩ ነው የተመለከተው ።እንዲሁም ሶማሊያን ወደ መረጋጋት ለማምጣት እየተከናወነ ባለው ተግባርና በጋራ ሊከናወኑ በሚገባቸው ጉዳዮች ትኩረት ሰጥተው የሚወያዩ ይሆናል ተብሏል፡፡ኢትዮጵያ በአሚሶም ስርም ሆነ ከአሚሶም ውጪ በሶማሊያ ሰላም የማስፈን ተልዕኮ ያበረከተችው አስተዋጽኦ በሀገሪቱ መንግስትና ህዝብ ሲመሰገን መቆየቱ ይታወቃል ።
0
13eceed03f1ceb49837e5cf779d59130
b09048212bc4d84f37c9714296807891
18 ባንኮች እና የፋይናንስ ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ205 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17 ቀን 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለገበታ ለሃገር ያቀረቡትን ጥሪ ተከትሎ የተለያዩ ተቋማት ድጋፍ እያደረጉ ነው፡፡በዚህም አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ 10 ሚሊየን ብር፣ ሕብረት ባንክ 10 ሚሊየን ብር ፣የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 10 ሚሊየን ብር፣ አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ – 5 ሚሊየን ብር እና ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል።ከዚህ ቀደምም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያቀረቡትን ጥሪ የተቀበሉ ተቋማት ለገበታ ለሀገር ድጋፍ ማድረጋቸው የሚታወስ ነው።
0
8877e483c8143925bf302b9e4f1a722e
8877e483c8143925bf302b9e4f1a722e
በኩዌት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአንድ ሳምንት ብቻ ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ቦንድ መግዛታቸውን ኤምባሲው አስታወቀ።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 8/2012 ዓ.ም (አብመድ) በኩዌት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የሕዳሴ ግድቡን የመጀመሪያ ውሃ ሙሊት ምክንያት በማድረግ በሳምንት ውስጥ ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ቦንድ መግዛታቸውን ኤምባሲው አስታውቋል።የግድቡ የመጀመሪያው የውሃ ሙሌት በተሳካ ሁኔታ መከናወኑን በማስመልከት በኩዌት የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባዘጋጀው የአንድ ሳምንት የቦንድ ሽያጭ መርሀ ግብር ነው ኢትዮጵያውያኑ 1 ሚሊዮን 15 ሺህ ብር የሚያወጣ ቦንድ የገዙት።የቦንድ ሽያጩ “የታላቁ ሕዳሴ ግድባችን የውሃ ሙሌት መጀመር ታላቅ የምሥራች ነው፤ ለግድቡ መጠናቀቅ የምናደርገውን ድጋፍ አጠናክረን እንቀጥላለን” በሚል መሪ ሀሳብ ከነሐሴ 3 እስከ7 ቀን 2012 ዓ. ድረስ ነው የተካሄደው።በኩዌት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልድ ኢትዮጵያውያን በ2012 በጀት ዓመት ብቻ 7 ሚሊዮን 395 ሺህ አምስት መቶ ብር የቦንድ ግዥ መፈጸማቸውን ከኤምባሲው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
1
da58cb033e080065e573e81e2b7ead88
cc124c41901f33e2215fb5d76566426f
የአምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የወቅታዊ ጉዳይ ማብራሪያ
ህወሓት አንደገና የሚዋቀረው የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር አካል መሆን እንደማይፈቀድለት የጊዚያዊ አስተዳደሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ገልጸዋል።በአሁኑ የትግራይ አስተዳዳርር ውስጥ ያሉት አብዛኞቹ በህገ ወጥ ምርጫ የተመረጡ ናቸው ብለዋል ዋና ሥራ አስፈጻሚው ዶ/ር ሙሉ ነጋ።በተያያዘ ዜና ለህወሓት ድጋፍ እያሰባሰቡና በጫና ወደ ድርድር እንዲገባ እየሰሩነው ባላቸው የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም ላይ ስለሚወስደው አቋም ገና ግልፅ ውሳኔ ላይ አለመድረሱን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል።ሆኖም መንግሥት የቴድሮስን እንቅስቃሴዎች ያውቃል ብለዋል የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን።
0
f0c0962ae0ffe11573b5336fead75be6
7fcf6b2ce8ed888c42638b8487efa307
ቆይታ፡- ስለ 'Me too Ethiopia' የኢትዮጵያዊያን የጸረ-ጾታ ጥቃት ዘመቻ
Sweden born Naanol Tesfaye and his parents will travel to Addis Ababa on July 18 to discuss with the newly elected Ethiopian Football Federation (EFF) president. The young prodigy has opened his doors to represent Ethiopia in youth level. Former EFF boss Juneidi Basha has arranged for Naanol, who can be deployed as a left back, and his parents, to meet with the now incumbent Esayas Jira. “We have been in contact with the former EFF president who invited me to do trials and meet with the new EFF president. We planned mostly to discuss my future with the national team of Ethiopia.”Naanol and EFF are expected to hold talks regarding his future international career.Naanol, 14, caught the eyes of Leeds United and Manchester City after being spotted playing in a Sweden based football academy. Talks over his transfer to England have been going for over 4 months. Naanol told Soccer Ethiopia that he will be signing with a club real soon. “My agents want me to deal with the national team thing first. Afterwards I will be signing for a club,” said Naanol.EFF is oftentimes criticized for their poor effort to lure players with Ethiopian origin. In recent time only Sweden based duo Yusuf Salah and Walid Atta have managed to represent the national side while multiple calls from the foreign based players to get opportunity in a friendly games usually being overlooked.
0
7201eca9e9f57e14a1b8b5fab9920cdc
7201eca9e9f57e14a1b8b5fab9920cdc
ኤጀንሲው በስራ ላይ ያለውን የዲያስፖራ ስትራቴጂና ፖሊሲ ሊያሻሽል መሆኑን አስታወቀ
ወርቅነሽ ደምሰው አዲስ አበባ፡- የዲያስፖራ ተሳትፎ ለማሳደግ በስራ ላይ ያለውን የዲያስፖራ ስትራቴጂና ፖሊሲ ሊያሻሽል መሆኑን የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ ገለጸ። በቀጣይ በጉዳዩ ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በጋራ መሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት እንደሚፈረም አስታወቀ።የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ከትናንት በስቲያ በዲያስፖራ ፖሊሲና እስትራቴጁ ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በተደረገ ውይይት ላይ እንዳስታወቁት ፣ ኤጀንሲው በስራ ላይ ያለውን የዲያስፖራ ስትራቴጂና ፖሊሲ በጥናት ላይ ተሞርክዞ ለማሻሻል እየሰራ ነው።ባለፉት ሁለት ዓመታት የዲያስፖራው ተሳትፎ እለት ተእለት በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ መሆኑን ያመለከቱት ሃላፊዋ ፣ ይህንን እውነታ የሚሸከም ስትራቴጂና ፖሊሲ መቅረጽ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል ብለዋል። ከዚህ ቀደም በእጀንሲውና በተለያዩ ዩኒቨርሰቲዎች በዲያስፖራው ዙሪያ የተሰሩ ጥናቶችን የጋራ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን አመልክተው፣ ጥናቶቹ ወደፊት የሀገራችንን የዲያስፖራ ተሳትፎ ለመመራት የሚያስችል ወጥ የሆነ ስትራቴጂ ለመንደፍ እንደመነሻ ሊያገለግል እንደሚችል አስታውቀዋል። ዲያስፖራው አሁን ባለው ተጫባጭ ሁኔታ በገንዘቡ እና ባለው አቅም በሀገር ውስጥ ያለው ተሳጥፎ በከፍተኛ ደረጃ እያደገ መሆኑን ጠቁመው፤ ፖሊሲው ይህንን ማስተናገድ በሚችል መልኩ ሊሻሻል እንደሚገባ አመልክተዋል። በተለያየ መንገድ በዩኒቨርሲቲዎች የተጠኑ ጥናቶችን ሰብስቦ በጋራ ማየት በጉዳዩ ላይ ተመሳሳይ አረዳድ እንዲኖር ያደርጋል ያሉት ዶሪክተሯ ፣ በቀጣይ በጉዳዩ ላይ ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በጋራ መሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ተፈርሞ በቀጥታ ወደ ሥራ የሚገባ መሆኑንም አመልክተዋል። በውይይት መድረኩ የሀዋሳና የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን ተሞክሮ ያቀረቡ ሲሆን፤ የመግባቢያ ስምምነቱ ከሀዋሳ፣ ከጅማ፤ የጅግጅጋ እና ከወሎ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የሚደረግ መሆኑም በወቅቱ ተገልጿል። አዲስ ዘመን ጥር 7 ቀን 2013 ዓ.ም
1
5192d57cb14ec4c15036b9b3e6231337
628d085ee3c5677bd5a467bca892388d
24 የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ተደመሰሱ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 28 ፣ 2013 (ኤፍቢሲ)በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ሸዋ ዞን የደገምና ወረጃርሶ ወረዳ ነዋሪዎች በአካባቢው ጉዳት እያደረሰ የሚገኘውን የኦነግ ሸኔ አባላትን አውግዘዋል።በዚህም የኢጉ አቡ አባ ገዳዎች ደንብ አውጥተዋል፡፡በደንቡ መሰረትም ለኦነግ ሸኔ አባላት ድጋፍ የሚያደርጉ ሰዎችና የቡድኑ ተላላኪዎች ከማህበራዊ ጉዳዮች እንዲገለሉ ተወስኗል።ነዋሪዎቹ ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን፤ መንግስት የጁንታው ቡድንን ለፍርድ ለማቅረብ እና የትግራይን ክልል መልሶ ለመገንባት የሚሰራውን ስራ እንደሚደግፉ ገልፀዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
a7678a61017f2d2a836f8f4a9ff5cba5
ec70dea8ad9c36997f9347575d6e8676
የመንግሥታቱ ድርጅት 110 ሺህ ሶማሊያውያን ስደተኞች ወደ አገራቸው መመለሳቸውን አስታወቀ
በናይጀሪያ ሰሜን ምሥራቅ አካባቢ በተፈፀመ ጥቃት ቢያንስ 110 ሰው ሳይገደል እንዳልቀረ እዚያው የሚገኙት የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ አገልግሎቶች አስተባባሪ አስታውቀዋል።ጥቃቱን የፈፀሙት በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ ጂሃዲስቶች ናቸው ተብሎ እንደሚጠረጠርም ተዘግቧል።ቦርኖ ግዛት ዋና ከተማ ማይዱጉሪ አቅራቢያ በምትገኘው ኮሾቤ ቀበሌ ውስጥ “በሲቪሎች ላይ ተፈፀመ” ያሉት “የጭካኔና እጅግ አሳዛኝ ጥቃት” ያስደነገጣቸውና ያስቆጣቸውም መሆኑን አስተባባሪው ኤድዋርድ ካሎን ግልፀዋል።በሩዝ ማሳ ላይ ሠራተኞቹ ላይ የተፈፀመውን ይህንን ‘ዘግናኝ’ የተባለ ጭፍጨፋ የመንግሥታቱ ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬሽ በብርቱ ማውገዛቸውንና ኀዘናቸውንም ለተገዳዮቹ ቤተሰቦችና ለናይጀሪያ ህዝብ መግለፃቸውን ቃል አቀባያቸው ስቴፋን ዱያሪች አስታውቀዋል።ናይጀሪያ ሽብር ፈጠራን ለመዋጋት ለያዘችው ፍልሚያና ሰብዓዊ ድጋፍ ወደ አካባቢው ለማድረስ ለመታደርገው ጥረት የመንግሥታቱ ድርጅት ፍጋፍ እንደማይለያት ዋና ፀሃፊው አክለው ገልፀዋል።መንግሥቱ ህዝቡንና ግዛቱን ለመጠበቅ ማድረግ የሚችለውን ሁሉ እንደሚያደርግ የሃገሪቱ ፕሬዚዳን ሙሃማዱ ቡሃሪ ተናግረዋል።ምንም እንኳ ለትናንቱ ጥቃት ኃላፊነት የወሰደ ባይኖርም በአካባቢው ለተፈፀሙ የሰላሣ ሺህ ሰው ግድያዎች ተጠያቂ ነው የሚባለው የሽብር ቡድን ቦኮ ሃራም በሰሜን ምሥራቅ ናይጀሪያ በንቃት እንደሚንቀሳቀስ ይታወቃል።
0
4f7f0b68adb51a4086e5a36325129be9
4f7f0b68adb51a4086e5a36325129be9
በጠ/ሚ ዐቢይ የተቋቋመው ብሔራዊ ሃብት አሰባሳቢ ኮሚቴ ወደ ስራ ገብቷል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተቋቋመው ብሔራዊ ሃብት አሰባሳቢ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት ስራ መጀመሩን ይፋ አድርጓል። የኮሚቴው ሰብሳቢ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፥ ኮሚቴው “የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን በተባበረ አቅም መመከት ይቻላል!” በሚል መሪ ቃል ወደ ስራ መግባቱን ተናግረዋል። ብሔራዊ ዓብይ ኮሚቴው 10 አባላት እና 4 ንዑሳን ኮሚቴዎች ያሉት መሆኑን የገለጹት ወይዘሮ ሙፈሪያት፥ አባላቱ የአንድ ወር ደመወዛቸውን በመስጠት ስራ ማስጀመራቸውን ገልጸዋል። የተቋቋመው ኮሚቴ በተለያየ መልኩ ሲከናወን የነበረውን ሃብት የማሰባሰብ ሂደት ወደ ተቀናጀ አሰራር በማምጣት ትልቅ አቅም የሚፈጥር መሆኑን ጠቁመዋል። በዚህ መሰረትም ሃብት የማሰባሰብ ስራውን በተሳካ ሁኔታ ለማሳለጥ ኢትዮ ቴሌኮም ካዘጋጀው አማራጭ በተጨማሪ በ13 ባንኮች ገንዘብ መሰብሰብ የሚያስችሉ የባንክ ቁጥሮች መከፈታቸውን ተናግረዋል። ከዚህ ባለፈም በአይነት የሚደረጉ ድጋፎችን ማስተናገድ የሚያስችል አሰራር መዘጋጀቱን ነው የገለጹት። ስለሆነም በአሁኑ ወቅት የዓለም ስጋት የሆነውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት መግታት ይቻል ዘንድ ሁሉም የህብረሰብ ክፍል የበኩሉን አስተዋፅኦ እንዲያበረክት ጥሪ አቅርበዋል።
1
a7330624b88c937d08351d5b4cac6afe
a7330624b88c937d08351d5b4cac6afe
አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ በጅማ የሚገኙ የታዳጊ ማሰልጠኛዎችን ጎበኙ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ የታዳጊዎች ማሰልጠኛዎች ላይ የሚያደርጉትን ጉብኝት በመቀጠል በጅማ ከተማ የእግርኳስ ፌዴሬሽን ጋባዥነት በከተማው የሚገኙ ታዳጊ ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ከ13፣ 15 እና ከ17 ዓመት በታች ታዳጊዎችን አቅፈው በመቀንሳቀስ ላይ ከሚገኙ ማሰልጠኛዎች መካከል በከተማው ለረጅም ዓመታት በታዳጊዎች ላይ ሲሰራ የቆየው ቁልቢ ተስፋ ፕሮጀክት፣ የተስፋ ስፖርት አካዳሚ አካል የሆነውና በኮሪያውያን እርዳታ የተደረግለት ጅማ ተስፋ፣ ጋሻው መኮንን ፕሮጀክት እንዲሁም ሶልጌት ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል። ከአሰልጣኙ ጋርም የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ቴክኒክ ኮሚቴ አባል ከሆኑት ኢንስትራክተር አንተነህ እሸቱ በተጨማሪ የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ደያስ አዱኛ እና የሙገር ሲሚንቶና የታዳጊ ቡድን አምበል የነበረው ሙሉጌታ ሽፈራው፣ የቡድን አጋሩ አበባው ጋሻው እንዲሁም የፋሲህ ከነመመው አሰልጣኝ ውበቱ አባተ በጉብኝቱ ላይ ተሳትፈዋል።ከጉብኝቱ በኋላ ለታዳጊዎቹ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚዘጋጁ ውድድሮች ላይ የሚሳተፉበትን እድል ለማመቻቸት እንደሚሞክሩ የተናገሩት አሰልጣኝ አብርሀም በከተማ ደረጃም የከተማው እግርኳስ ፌዴሬሽን ለታዳጊዎቹ ውድድር እንዲያዘጋጅላቸው ምክረ ሃሳብ ያቀረቡ ሲሆን ከታዳጊዎቹ በተጨማሪ ለአሰልጣኞቻቸው ክህሎታቸውን የሚያሳድጉበትን መድረክ እንደሚያመቻቹ ገልፀዋል። እነዚህ ታዳጊዎች በእንደዚህ ዓይነት ደረጃ መገኘታቸው በከተማው ላሉ ክለቦች እንዲሁም ለሀገር ትልቅ ግብዓት እና አቅም እንደሚሆን ገልፀው ከእግርኳሱ ጎን ለጎን ለትምህርታቸውም ትኩረት እንዲሰጡ እና ደረጃ ውስጥ ገብተው ለሚያጠናቅቁ ተማሪዎች በዓመቱ መጨረሻ በግላቸው ሽልማት እንደሚያበረክቱላቸው ቃል ገብተውላቸዋል፡፡
1
5bd4527aa60872a4f389f85c3618adf9
e5127b7c0fa834000bdc224c0d1c8356
አዲስ አበባን ውብ ፣ ጽዱ እና ለኑሮ የተመቸች ለማድረግ ሁሉም በተነሳሽነት ሊሰራ እንደሚገባ ተጠቆመ
በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት የተጀመሩ የልማት ሥራዎችን ለማከናወን ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር በመሆን በትኩረት ለመሥራት በኢህአዴግ ጉባኤ መወሰኑን የኢህአዴግ ሊቀመበር ዶክተር አብይ ተናገሩ ።ዶክተር አብይ በዛሬው ዕለት የደቡብ ክልልና የሲዳማ ሽማግሌዎች 11ኛው የኢህአዴግ ጉባኤ መጠናቀቅን በተመለከተ በሐዋሳ ስታዲየም በተዘጋጀው የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኘተው ንግግር አድርገዋል ።ዶክተር አብይ በንግግራቸው ምርጫው እስኪካሄድ ድረሰ ኢህአዴግ ከህዝብ ጋር በመሆን በግብርና ፣ በመስኖ ልማት፣ በኢንቨስትመንትን በማስፋፋትና በመሳብ የወጣቶች የሥራ አጥነትን ችግር ለመቅረፍ ከመቼውም ጊዜ በላይ በትኩረት ለመሥረት አቅጣጫ ተቀምጧል ብለዋል ። ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት ከሁሉ በላይ ሰላም ፣ ልማት ዴሞክራሲና እኩልነት በመሆኑ በእውነት የተመሠረተ ሥራ የሁሉንም ጥቅም ባማከለ ሁኔታ የሚሠራበት ጊዜ እንደሚሆን ጠቁመዋል ።በሚሊዮን የሚቆጠሩ አፍሪካውያን የአገሪቱን የባህልና ታሪክ እሴቶቻች እንዲያውቁ ለማድረግ ሰላምን በማስጠበቅ በቱሪዝም ዘርፍ ተገቢውነ ሥራዎች ለማከናወን እንደሚገባ ዶክተር አብይ ተናግረዋል ።ከኢትዮጵያ አልፎ የአፍሪካ ከተማ የሆነችው አዲስ አበባን ይበልጥ ውብና የፀዳች ከተማ ለማድረግም የአዲስ አበባ ወጣቶችን በማስተባበር ሰፊ እንቅስቃሴ ለማድረግ ኢህአዴግ በልዩ ትኩረት ከሚሠራቸው ጉዳዮች አንዱ መሆኑን ዶክተር አብይ አመልክተዋል ።ኢህአዴግ ሁሉም ዜጎች የሚሳተፉበት ድርጅትና የራሱን አንድነት ከመጠበቅ ባሻገር የኢትዮጵያውያንን አንድነት ጠብቆ የሚጓዝ ድርጅት በመሆን ለሕዝብ ተገቢውን አገልግሎት የሚሠጥ እንደሚሆን ከውዲሁ ቃል እንደሚገቡ ዶክተር አብይ በሀዋሳ ስታዲየም ለተገኘው ህዝብ ተናግረዋል።በተቋማት የሚታዩ ብልሹ አሠራሮችን በማስወገድ ለህዝቡ ተገቢውን መልካም አስተዳደርና ተጠያቂነትን ለማስፈንም በድርጅታቸውን ትኩረት ተሠጥቶት ልዩ ክትትልና ቁጥጥር የማድረግ ሥራዎች እንደሚካሄዱ ዶክተር አብይ በንግግራቸው ጠቅሰዋል ።በመጨረሻም ሁሉም ዜጋ አባቶች ላስረከቡን አገር በሰላም ፣ በልማት ፣ ለብልጽግናና አገሪቱ ዕድገት ሁሉም ጸሎት እንዲያደርግም ዶክተር አብይ ለህዝቡ ጥሪ አድርገዋል ።
0
e4d5be1638b914b0d97fbdf50811e281
5bbaa0fd68c6ce39f77b8ddc2ee275c1
​Selam Zera’ay, nouvelle sélectionneuse de l’équipe d’éthiopie féminine
Mekelakeya has not been in a great shape after failing to get good results last month in the Ethiopian topflight league. An Addis Tesfaye header in the first interval gave them the edge ahead of a tricky return leg. Mekelakeya performed better in first half as they were outclassed by their opponents in the second half. Team coach Belete Gebrekidan stated after winning 1-0 that his charges won’t defend against YOSA in Douala. “Since defending won’t help us in the return leg, we will attack to progress to the first round.”The coach further noted YOSA is a strong side likewise should be dealt with an extra caution. YOSA coach Emmanuel Boossa claimed his team is ready to get the winner against the Ethiopian army side.”We will be preparing to rectify our mistakes in the past leg. I can’t really say we are going to to win but we will try to convert our chances.”The duel takes place at the Stade de la Reunification de Douala.
0
2c33068771afa4231d5e2797f5c0509c
2aa4b014cd250f0c9722560f5a71659e
Salahdin Said and MC Alger parted ways
Abubakher struck the lone goal of the tie 15 minutes before time when he collected a pass from second half substitute Salahdin Said to fire past Woldia’s Cameroonian custodian Emikrael Bilinge. Andualem Nigusse had some chances to score in which the former Kidus Giorgis striker squandered. Kidus Giorgis backline were penalized in the 86th minute after goalie Firew Getnet collected a back pass from captain Degu Debebe, although Woldia players failed to find the back of the net from the second free kick.Adama Ketema are the summit of the log table with 21 points whilst Kidus Giorgis are second, one point adrift. Meanwhile, a back to back draw left Dedebit third with 19 likewise Fasil Ketema are fourth with 18 points.Week 10 ResultsTuesday, January 10, 2017Dire Dawa Ketema 1-1 DedebitMekelakeya 1-2 ArbaMinch KetemaFasil Ketema 1-0 Ethiopia Nigd BankAdama Ketema 2-1 Addis Ababa KetemaSidama Bunna 1-1 Ethio-ElectricWolaitta Dicha 1-0 Jimma Aba BunnaEthiopia Bunna 2-1 Hawassa KetemaWednesday, January 11, 2017Kidus Giorgis 1-0 Woldia SCWeek 11 Fixtures (EAT)Saturday, January 14, 201715:00 – Ethiopia Nigd Bank vs. Adama Ketema (Addis Ababa Stadium)17:30 – Addis Ababa Ketema vs. Sidama Bunna (Addis Ababa Stadium)Sunday, January 15, 201715:00 – Hawassa Ketema vs. Kidus Giorgis (Hawassa)15:00 – Dedebit vs. Mekelakeya (Addis Ababa Stadium)15:00 – Jimma Aba Bunna vs. Ethiopia Bunna (Jimma Stadium)15:00 – ArbaMinch Ketema vs. Fasil Ketema (ArbaMinch)17:00 – Woldia SC vs. Dire Dawa Ketema (Mohammed Hussein Ali Al-Amoudi Stadium)17:30 – Ethio-Electric vs. Wolaitta Dicha (Addis Ababa Stadium)
0
2ea440e7112f62d2adf0284cca07bace
2ea440e7112f62d2adf0284cca07bace
ከተማዋን የሚመጥን የፀጥታ መዋቅር እንገነባለን- ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማን የሚመጥን የፀጥታ መዋቅር እንደሚገነባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ።የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከፀጥታ ዘርፍ አካላት እና የክፍለ ከተማ ስራ አስፈጻሚዎች እንዲሁም ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት ማድረጋቸውን የከተማ አስተዳደሩ ፕሬስ ሰክሬታሪያት ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።በውይይቱም የሰላም እሴቶችን በማበልጸግ በከተማዋ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን፣ የህግ የበላይነት ለማረጋገጥ፣ የሚከሰቱ ግጭቶችና አለመግባባቶችን ለመከላከል እንዲሁም በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ነዋሪውን ያሳተፈ የጸጥታ ምክር ቤት ማቋቋም በሚቻልበት መንገድ ላይ ምክክር ተደርጓል።ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በዚሁ ወቅት፥ አዲስ አበባ የፌዴራል መንግስት መቀመጫ፣ የአፍሪካ መዲና እንዲሁም የበርካታ አለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ እንደመሆኗ የነዋሪዎቿን ሰላምና ደህንነት ማረጋገጥ የከተማ አስተዳደሩ ቀዳሚ ስራ ነውም ብለዋልየከተማዋን ሰላም ማረጋገጥ የሚችል ዘመናዊ እና የተቀናጀ አደረጃጀት ያስፈልጋል ያሉት ወይዘሮ አዳነች፥ ህብረተሰቡን በማሳተፍ የተጀመረው የኮሚዩኒቲ ፖሊስ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም አሳስበዋል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
1
9d7ad6120b307bfb94b8e37fbf9269db
9d7ad6120b307bfb94b8e37fbf9269db
ኢቦላና ኢትዮጵያ
አስታውቋል፡፡የኢትዮጵያን ፀረ-ኢቦላ እንቅስቃሴዎች እያስተባበረ ያለው የኢንስቲትዩቱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አቤል የሻነህ ለቪኦኤ እንደገለፁት ፍተሻው በቦሌና ትራንዚት በሚደረግባቸው ሌሎችም የሃገሪቱ ዓለምአቀፍ አይሮፕላን ጣቢያዎች እና በወሰን አካባቢዎች መተላለፊዎች ላይ እየተካሄደ ነው፡፡ምናልባት የኢቦላ ተጠርጣሪ ቢገኝ በሚል የተዘጋጁት አማኑኤል ሆስፒታል እና የካ የሚገኘው የጤና ጣቢያም ሃያ አራት ሰዓት ክፍት ሆነው እየተጠባበቁ መሆናቸውን ዳይሬክተሩ አመልክተዋል፡፡ባለሙያዎቹም በየዕለቱ ሥልጠናና ክትትል እንደሚደረግላቸው አመልክተው ድንገት ለኢቦላ ተጋልጧል ተብሎ የሚጠረጠር ሰው ቢገኝ መደበኛ በሆኑ የሕክምና መንገዶች የተለያዩ ዓይነት የሕመም መገለጫዎችን እንደሚያክሙና እንደሚንከባከቡ ተናግረዋል፡፡ ይሁን እንጂ ዛሬ በሌሎች ሃገሮች የሚሠራባቸው በሙከራ ላይ ያሉ መድኃኒቶች በእጃቸው የሌሉ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡በሌላ በኩል ደግሞ ኢትዮጵያ ወረርሽኙ ወደ ተስፋፋባቸው የምዕራብ አፍሪካ ሃገሮች የላከቻቸው 189 የጤና ባለሙያዎች ላይቤሪያና ሲየራ ሌዖን ደርሰው ተጨማሪ ሥልጠናዎችን እየወሰዱ መሆናቸውን አቶ አቤል ገልፀዋል፡፡የሕክምና ባሙያዎቹ ግዳጅ ላይ የሚቆዩት ለሦስት ወራት መሆኑን እና ሲመለሱም ለጥንቃቄ፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለሌሎችም ደኅንነት ሲባል ቢያንስ ለሃያ አንድ ቀናት ተነጥለው እንዲቆዩ እንደሚደረግ አመልክተዋል፡፡በአንዳንድ መረጃዎች አለመሟላት ምክንያት ወደ ኋላ የቀሩት 21 ባለሙያዎችም በቅርቡ እንደሚሄዱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተሩ ተናግረዋል፡፡አሁን ከዘመቱት መካከል 16ቱ ሃኪሞች፣ 71ዱ ነርሶች፣ 57ቱ የጤና ረዳቶች፣ 7ቱ ፋርማሲስቶች፣ ሰላሣው የመስክ የወረርሽኝ ተከታታይና አጥኚዎች መሆናቸው ታውቋል፡፡ለተጨማሪ ከአቶ አቤል የሻነህ ጋር የተደረገውን ቃለምልልስ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
1
155182c48e1db16294219f80c109cf33
585cc294d55a23643d356a3a1bdb4398
​ ሌሶቶን የሚገጥሙት 18 ተጫዋቾች ዝርዝር ይፋ ሆኗል
በ2022 በኳታር አዘጋጅነት ለሚካሄደው የዓለም ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ከሌሶቶ ጋር ነሐሴ 29 በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የሚጫወቱት ዋሊያዎቹ ዝግጅታቸውን ባልተሟላ መንገድ መስራት ሲጀምሩ የተወሰኑ ተጫዋቾች ከቡድኑ ጋር መቀላቀል ጀምረዋል።ባሳለፍነው ሳምንት ጥሪ ከተደረገላቸው 27 ተጫዋቾች መካከል 12 ተጫዋቾችን በመያዝ ባለተሟላ ሁኔታ ወደ ባህር ዳር በማቅናት ዩኒሰን ሆቴል ማረፊያቸውን አድርገው በቀን ሁለት ጊዜ ልምምዳቸውን እየሰሩ ይገኛል። የአዳማው ተስፋኛ አጥቂ ፉአድ ፈረጃ ቡድኑን የተቀላቀለ አዲስ ተጫዋች ሲሆን ክለቦቻቸው በአፍሪካ መድረክ በነበራቸው የቅድመ ማጣርያ ጨዋታ ምክንያት ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር ተቀላቅለው ዝግጅት ያልጀመሩት ግብጠባቂው ጀማል ጣሰው፣ ያሬድ ባዬ፣ ሙጂብ ቃሲም፣ ሐይደር ሸረፋ እና አማኑኤል ገ/ሚካኤል ከቡድኑ ጋር ልምምድ ሲጀምሩ ለግብፁ ክለብ ስሞሀ በመጫወት ላይ የሚገኘው ዑመድ ኡኩሪ ሌላኛው ብሔራዊ ቡድኑን የተቀላቀለ ተጫዋች ሆኗል።የፋሲሉ አምሳሉ ጥላሁን በጉዳት ምክንያት ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር የመቀጠሉ ነገር አጠራጣሪ ሲሆን በቅርቡ የጋብቻ ሥነ ስርዓቱን የሚፈፅመው ሱራፌል ዳኛቸውም በጨዋታው መዳረሻ ቀን ጋብቻውን የሚፈፅም በመሆኑ ከብሔራዊ ቡድኑ ውጭ መሆኑ ተረጋግጧል። ለግብፁ ምስር ኤል ማቃሳ የሚጫወተው ሽመልስ በቀለ ዛሬ ባህር ዳር በመግባት ነገ ከቡድኑ ጋር ዝግጅት የሚጀምር ሲሆን ቢኒያም በላይ (ከስሪያንስካ/ስዊድን) እና በቅርቡ ለግብፁ ሃራስ ኤል ሆዳድ ፊርማውን ያኖረው ጋቶች ፓኖም ቅዳሜ ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል።የተቀሩት ጥሪ ከደረሳቸው መካከል በኖርዌይ የሚጫወቱት አሚን አስካር እና ዳንኤል ተሰማ እንዲሁም በጀርመን እየተጫወተ የሚገኘው ካሊድ ሙሉጌታ ፌዴሬሽኑ ይፋ ካደረገው ዝርዝር ላይ ቢጠቀሱም ከፓስፖርት እና ከሌሎች ጉዳዮች ጋር ተያይዞ ለጨዋታው የመድረሳቸው ነገር አጠራጣሪ ሆኗል።በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሌሶቶ ጋር የዛሬ ሳምንት ነሐሴ 29 ቀን 10:00 የሚጫወት ይሆናል።
0
c6c542aeb1951d67303e51fe82bcd43b
6561bfd3d40c8800df749b12fc3f5dc5
«የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚወሰዱ የጥንቃቄ ዕርምጃዎች ያለመዘናጋት መቀጠል አለባቸው»ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 07/2012 ዓ.ም (አብመድ) በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ፕሬዝዳንት አባተ ጌታሁን (ዶክተር) በአማራ ክልል የሚገኙ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን አቅጣጫ ተክትለው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል እየሠሩ እንደሆነ ለአብመድ ተናግረዋል፡፡የእንጅባራ፣ ወልዲያ፣ ባሕር ዳር፣ ደብረ ታቦር፣ መቅደላ አምባ፣ ወሎ ዩኒቨርሲቲ ወረርሽኙን ለመከላክል በትኩረት እየሠሩ ካሉት መካከል እንደሆኑም ለአብነት ተጠቅሰዋል፡፡ ለሥራው ውጤታማነት ደግሞ በየሳምንቱ በቪዲዮ ኮንፈረንስ ውይይት እየተደረገ መሆኑን ፕሬዝዳንቱ ገልእንደ ዶክተር አባተ ጌታሁን ማብራሪያ ወረርሽኙን ለመከላከል ለሚደረግ በጎ ፈቃደኝነት አገልግሎት ወጣቶችን በማሰልጠን እስከ ቀበሌ ለማሠማራት ዝግጅት ተደርጓል፡፡ የተለያዩ ግብዓቶችን በማቅረብ ደግሞ ለወረረሽኙ ፈጣን ምላሽ በመስጠት ላይ እንደሚገኙ አስረድተዋል፡፡ዘጋቢ፡- አዳሙ ሽባባው
0
a2c0bb4484ec5f36d3792bb71c116368
c9f1229c9986a1a3a627101a57d3c350
3 ሰራተኞች ብቻ ያሉት አለማቀፍ ኩባንያ ተቋቋመ
የዱባይ አለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው አውሮፕላኖችንና መንገደኞችን በማስተናገድ በአለማችን ከሚገኙ አውሮፕላን ማረፊያዎች የመጀመሪያውን ደረጃ መያዙን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘገበ፡፡በተጠናቀቀው የፈረንጆች አመት 2014 ዓ.ም 70 ነጥብ 47 ሚሊዮን መንገደኞችን ያስተናገደው የዱባይ አለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ፣ ከዚህ በፊት በርካታ መንገደኞችን በማስተናገድ ቀዳሚነቱን ይዞ የቆየውን የለንደኑን ሄትሮው አውሮፕላን ማረፊያ በመብለጥ በአንደኝነት መቀመጡን ዘገባው አስታውቋል፡፡የዱባይ አለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ ስራ አስኪያጅ ሼህ አህመድ ቢን ሰኢድ አል መክቱም እንደገለጹት፣ በርካታ አለማቀፍ በረራዎችን በማስተናገድ የሚታወቀው አውሮፕላን ማረፊያው የሚያስተናግዳቸውን መንገደኞቹን ቁጥር ባለፉት አምስት አመታት በኣማካይ በሁለት ዲጂት እያሳደገ መጥቷል፡፡አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያው ዱባይን የአለማቀፍ የአየር በረራ ማዕከል የማድረግ ግቡን ወደ ማሳካት እየተቃረበ ነው ያሉት ስራ አስኪያጁ፣ በተያዘው የፈረንጆች አመትም የመንገደኞቹን ብዛት በከፍተኛ ሁኔታ ለማሳደግ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡የአውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያው ዋና ስራ አስፈጻሚ ፖል ግሪቭስ በበኩላቸው፣ አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያው አዲስ የበረራ ማስተናገጃ በመክፈት፣ አመታዊ የመንገደኞች ማሰተናገድ አቅሙን በያዝነው የፈረንጆች አመት 90 ሚሊዮን ለማድረስ እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡ከዚህ ቀደም በርካታ መንገደኞችን በማስተናገድ በቀዳሚነት ይጠቀስ የነበረው የለንደኑን ሄትሮው አለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ በ2014 ያስተናገዳቸው መንገደኞች ቁጥር 68.1 ሚሊዮን እንደነበር ዘገባው ጨምሮ ገልጧል፡፡
0
309aa5d1ef32a89778c5bd2a8a1abfd1
309aa5d1ef32a89778c5bd2a8a1abfd1
በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት በርካታ ቻይናዊያን በኢትዮጵያ ለመቆየት እየጠየቁ ነው
በኮሮናቫይረስ ስጋት ምክንያት በርካታ ቁጥር ያላቸው ቻይናዊያን ወደ አገራቸው ላለመመለስ በኢትዮጵያ ለመቆየት የሚያስችላቸውን ቪዛ እያራዘሙ መሆኑ ተገለጸ። ቻይናዊያኑ ለተለያዩ ሥራዎች በኢትዮጵያ ውስጥ ቆይተው በአሁኑ ወቅት የተሰጣቸው የመቆያ ቪዛ ሲያበቃ ነው ወረርሽኙን በመፍራት ኢትዮጵያ ውስጥ ለመቆየት የሚያስችላቸውን ፈቃድ እየጠየቁ ያሉት ተብሏል።በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ውስጥ የኢሚግሬሽን ኃላፊ የሆኑት አቶ አይክፋው ጎሳዬ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ጥቂት የማይባሉ ቻይናዊያን በኢትዮጵያ ለመቆየት የሚያስችላቸውን የቪዛ ጥያቄ አቅርበው ምላሽ እያገኙ ነው።"ቻይናዊያኑ በአገራቸው ያጋጠመውን ወረርሽኝ በመስጋት ነው በኢትዮጵያ ለመቆየት ጥያቄ እያቀረቡ ያሉት" ብለዋል አቶ አይክፋው። ይህንን ከግንዛቤ በማስገባትም መንግሥት ጥያቄ እያቀረቡ ላሉ ቻይናዊያንም ሆነ የሌሎች አገራት ዜጎች የመቆያ ጊዜያቸው እንዲራዘም እያደረገ ነው ብለዋል።ሕገ ወጥነትን ለመከላከል ቀደም ሲል ቻይናዊያን የመቆያ ጊዜያቸውን ሲያጠናቅቁ እንዲራዘምላቸው በሚጠይቁ ጊዜ ለ10 ቀናት የሚቆይ ማራዘሚያ ይፈቀድላቸው እንደነበር የጠቀሱት አቶ አይክፋው፤ አሁን ግን በአገራቸው የተከሰተውን ሁኔታ ከግምት በማስገባት ለአንድ ወር የሚቆይ ቪዛ ይሰጣቸዋል ብለዋል።ከዚህ ባሻገርም በአንዳንድ ማኅበራዊ ድረ ገጾች ላይ በርካታ ጣሊያናዊያን ቱሪስቶች በኢትዮጵያ መቆየት የሚያስችላቸው ቪዛ ቢያበቃም በአገራቸው ያለውን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መስፋፋትን በመፍራት ኢትዮጵያ ውስጥ ለመቆየት ጠይቀዋል ለሚለው ወሬ ማረጋጫ አልተገኘም።ቢቢሲ ይህንኑ ለማጣርት አዲስ አበባ የሚገኘውን የጣሊያን ኤምባሲን የጠየቀ ሲሆን በተሰጠው ምላሽ መሰረት እንዲህ አይነት ጥያቄ አለመቅረቡንና የተባለው ነገር "ሐሰተኛ ወሬ" መሆኑን ተነግሮታል። አቶ አይክፋው ጎሳዬም ይህንን መረጃ ሰምተው ለማጣራት መሞከራቸውንና እንደተባለው ከተጠቀሱት ጣሊያናዊያን ቱሪስቶች በኩል ቪዛ የማራዘም ምንም አይነት ጥያቄ ለመስሪያ ቤታቸው አለመቅረቡን ለቢቢሲ አረጋግጠዋል።
1
1eccd843f5a2e46f63069ccee4687388
4c69b2bd3dfa71985fdcd83371291018
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ኢኳቶሪያል ጊኒ ገቡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የኢጋድ አባል አገራት የመሪዎች የምክክር ስብሰባ ላይ ለመካፈል ጁባ ገብተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ልዑካን ቡድናቸው ጁባ ሲደርሱ በፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲያት አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከልዑካን ቡድናቸው ጋር በመሆን የሱዳን የሽግግር መንግስትን ከታጣቂ ተቃዋሚ ኃይሎች ጋር ለማስታረቅ በሚደረግ የኢጋድ አባል አገራት የመሪዎች የምክክር ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ወደ ጁባ እንዳመሩ ነው የተገለጸው፡፡(ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር)
0
5decf295eff81e3377bf66dad78282ee
226e40df492193c599c85ecffa345e8d
የህግ የበላይነትን ለማስፈን ለሚያደርገው ጥረት ህዝቡ ተሳፎውን ሊያጠናክር ይገባል¬-የመከላከያ ሚኒስትሩ
በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ፎረም ለሟቋቋም ውሳኔ ላይ ተደረሰ ። የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ)፣ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራሮች በዛሬው እለት በጋራ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው ይህ የተገለፀው።የጋራ መግለጫውንም የኦዲፒ ምክትል ሊቀ መንበርና የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ፣ የኦፌኮ ሊቀ መንበር ዶክተር መረራ ጉዲና እና የኦነግ ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ናቸው የሰጡት።በመግለጫቸውም የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ፎረም እንዲቋቋም መወሰኑን ያስታወቁ ሲሆን፥ የፎረሙ መቋቋምም በየጊዜው ተመሳሳይ ውይይት ለማድረግ የሚያስችል መሆኑን ገልፀዋል።በፓርቲዎች መካከል ችግር ካጋጠመም ችግሩን በመደማመጥ እና በውይይት ለመፍታት የሚያስችል መሆኑንም ነው ያስታወቁት።የኦዲፒ ምክትል ሊቀ መንበርና የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ በመግለጫቸው አክለውም፥ መንግስት የህግ የበላይነትን ለማስከበር እየሰራ መሆኑን በመግለጽ፤ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ህዝቡ ድጋፍ እንዲያደርግ ጠይቀዋል።ኦሮሚያ ክልልን የብጥብጥ አውድማ ለማድረግ ሴራዎች እየተጠነሰሱ መሆኑን የገለጹት አቶ ለማ፥ የፖለቲካ ፓርቲዎችም ይሁን ህዝቡ ይህንን በንቃት መመልከት እንዳለበት መልእክት አስተላልፈዋል።እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ደግሞ ከሌሎች ጊዜያት በተለየ መልኩ በጋራ መቆም ወሳኝ መሆኑንም ነው ያስታወቁት።የኦፌኮ ሊቀ መንበር ዶክተር መረራ ጉዲና በበኩላቸው፥ አሁን የተመዘገበው ድል በእልህ አስጨራሽ መስዋእትነት የተገኘ በመሆኑ፤ የወጣቱ እና የህዝቡ እንድነት መጠናከር አለበት ብለዋል።የፖለቲካ ፓርቲዎችም የህዝቡን ጥቅም ለማስጠበቅ ሲሉ አንድነታቸው መጠናከር አለበት ያሉት ዶክተር መረራ፥ በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ያለው ልዩነትም በውይይት መፈታት እንዳለበት ገልፀዋል።የኦነግ ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳም፥ የህዝብን ችግር መቅረፍ የሚቻለው አንድነትን በማጠናከር እንደሆነ በመግለጫው ላይ ተናግረዋል።መዋሃድ የሚችሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንዲዋሃዱ፤ መዋሃድ የማይችሉ ደግሞ እርስ በእርስ በመተባበር የህዝቡን ጥቅም ለማስጠበቅ በጋራ መስራት ወሳኝ መሆኑንም ጠቅሰዋል።አቶ ዳውድ አያይዘውም፥ መንግስት የህግ የበላይነትን በሚያስከብርበት ጊዜ እኛም የሚጠበቅብንን ኃላፊነት እንወጣለን ብለዋል።(ኤፍቢሲ)
0
b1af8218b736d61d234470b9b23cbf19
bda210f65024cc0c6e6cc8e330eeed1a
ከ50 በላይ የሚሆኑ የቺቦክ ሴቶች በሕይወት መኖራቸውን የሚያሳይ ቪድዮ ተገኘ
በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ትናንትና ዛሬ በተፈጠሩ ግጭቶች ብዙ ሕይወት መጥፋቱን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድና ከየአካባቢው ያነጋገርናቸው ሰዎች ገልፀዋል፡፡ባለፉት ሰባት ቀናት ውስጥ በአማራ ክልል 28፣ በኦሮምያ 17 ሰው መገደሉን መኢአድ አስታውቋል፡፡ዛሬ ከተገደሉት አማራ ክልል ውስጥ አራቱ የፀጥታ ኃይል አባላት መገደላቸው ተገልጿል፡፡በተጨማሪም ዳንግላ ላይ የከተማዪቱን ከንቲባና የወረዳ አስተዳዳሪውን መኖሪያ ቤቶች ጨምሮ አምስት ቤቶች መቃጠላቸው ተገልጿል፡፡ዛሬ፤ ሰኞ ብዙ ሕይወት እንደጠፋባት በተነገረው በስማዳ የፀጥታ ኃላፊውን ለማነጋገር የተደረገው ሙከራ አልተሣካም፡፡የክልሉ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ ንጉሡ ጥላሁን ለቪኦኤ በሰጡት ቃል በክልሉ ውስጥ በሕይወት፣ በአካልና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱንና የተደራጁ እንቅስቃሴዎችም መኖራቸውን ገልፀው መንግሥት ችግሮችን ለመፍታት እየሠራ መሆኑን አመልክተዋል፡፡ ስለሁኔታው ዝርዝርና የተዘጋጀ መረጃ የክልሉ መንግሥት በቅርቡ እንደሚሰጥ ቃል አቀባዩ አስታውቀዋል፡፡ለዝርዝርና በርከት ያሉ ተጨማሪ መረጃዎች የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
feee4a25248267f3410b43ed19a2bfe1
8de5cdd82f6ef7c186ad54d34087b929
በኦሮሚያ ከ184 ሚልዮን ኩንታል በላይ ሰብል ምርት ለመስብስብ መታቀዱን ቢሮው አስታወቀ
አዲስ አበባ፡- ሀገሪቱ ከፍተኛ የሆነ በመስኖ ሊለማ የሚችል መሬት እያላት ከውጭ የግብርና ምርት የምታስገባበት ሁኔታ መቆም አለበት ሲሉ የውሀ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ ትናንት በአዲስ አበባ ከውጭ የሚገባውን የስንዴ ምርት በሀገር ውስጥ ምርት ለመሸፈን በሚያስችለው የእቅድ ትግበራ ውይይት በተካሄደበት የምክክር መድረክ በተካሄደበት ወቅት እንደገለጹት፤ መስኖን በስፋት በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ይሰራል። ኢትዮጵያ ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት 50 ሚሊየን ኩንታል በላይ የስንዴ ምርት በመስኖ በማልማት ማግኘት የሚያስችል አቅም እንዳላት ሚኒስትሩ ጠቁመዋል። እስካሁን ሀገሪቱ እያገኘች ያለችው ምርት ግን 30 ሚሊየን ኩንታል ያህሉን ብቻ መሆኑን ጠቅሰዋል። ይህን አሀዝ ከፍ ለማድረግ ብሎም የሀገሪቱን ምርትና ምርታማነት በስንዴ ልማት ዘርፍ ለማሳደግ መስኖን መጠቀም እንደሚገባ አስታውቀዋል። የግብርና ሚኒስትር አቶ ኡመር ሁሴን፥ ለምርቱ መገኘት የጥጥ እና ሸንኮራ አገዳ እርሻዎችን በሜካናይዜሽን አስተራረስ ስንዴ ለማምረት መታቀዱን ተናግረዋል። በአውሮፓውያኑ 2020 ከውጭ የሚገባውን የስንዴ ምርት ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ምርት ለመሸፈን ብሄራዊ የእቅድ ትግበራ ምክክር መካሄዱን የኤፍቢሲ ዘገባ አመልክቷል። ኢትዮጵያ አሁን ላይ ከሚያስፈልጋት ዓመታዊ የስንዴ ፍጆታ 17 ሚሊየን ኩንታሉን ከውጭ እንደምታስገባ በምክክር መድረኩ ላይ ተነስቷል። በዓመት 67 ሚሊየን ኩንታል ስንዴ ኢትዮጵያ ለሀገር ውስጥ ፍጆታ የሚያስፈልጋት ሲሆን፥ 50 ሚሊየን ኩንታሉ በሀገር ውስጥ ምርት የሚሸፈን ይሆናል ነው የተባለው። ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተውጣጡ ስንዴ አምራች ማህበራትና ባለሙያዎችም በምክክር መድረኩ ላይ ተገኝተዋል። እንደሀገር ለስንዴ ምርት ምቹ ናቸው ከሚባሉ አካባቢዎች በተጨማሪ የቆላማ አካባቢዎችንም በመስኖ ለማልማት እንደሚሰራ በውይይቱ ተነስቷል። አሁን ላይ በሀገሪቱ 50 ሺህ ሄክታር መሬት በመስኖ በመልማት ላይ የሚገኝ ሲሆን፥ እየተገኘ ያለው ምርትም በሄክታር ከ40 ኩንታል ያልዘለለ እንደሆነ ይነገራል። በመሆኑም አሁን ያለንን መሬት ወደ 450 ሺህ ሄክታር በማሳደግ ያሉትን ችግሮች መቅረፍ እንደሚያስችል ተጠቁሟል።አዲስ ዘመን መስከረም 20/2012
0
a73154055990829862ac834c997cc498
b77141a0bf6bcdf8309dd3d319d7dc0c
ምክር ቤቱ ለሁለት የእምነት ተቋማት ህጋዊ ሰውነት ለመስጠት የቀረቡ አዋጆችን አፀደቀ
የአማራ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ ስድስተኛ መደበኛ ጉባኤውን ጀመረ።ምክር ቤቱ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የልማትና የመልካም አስተዳደር ዕቅዶች በጠንካራ ተቋማዊ አደረጃጀት ስለመፈጸማቸው ትኩረት ሰጥቶ እንደሚገመግም ተመልክቷል። የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አቶ ይርሳው ታምሬ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ምክር ቤቱ የአስፈጻሚ አካሉን የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በማዳመጥ ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል።ለአስፈጻሚ አካሉና ለዳኝነት ዘርፉ የሚመደበው በጀት በአግባቡ ለታለመለት ዓላማ መዋሉን በመከታተል ያረጋግጣል።ችግር ካለም በክትትልና ቁጥጥር አሰራሩ የእርምት እርምጃ ይወስዳል።የመንግስት ተቋማት በሕብረተሰቡ ዘንድ እርካታ ለመፍጠርና ለልማትና ለመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች የተፋጠነ ምላሽ ለመስጠት የተሃድሶ ንቅናቄ ማካሄዳቸውን አስታውሰዋል።በእዚህ ጉባኤም ከተሃድሶው ማግስት የመጡ ለውጦችና የተገኙ መልካም ልምዶች ከዋና ዋና ተግባራት ጋር ተያይዘው እንደሚገመገሙም ጠቁመዋል።በተጨማሪም "ያለፉት ስድስት ወራት የልማትና የመልካም አስተዳደር ዕቅድ አፈጻጸም በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት በጠንካራ ተቋማዊ አደረጃጀት እየተመራ ስለመሆኑ ጉባኤው ትኩረት ሰጥቶ ይመክርበታል" ብለዋል አፈ ጉባኤው።በስድስት የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች አማካኝነት የተቋማት ሪፖርት ቀድሞ እንዲታይ ከመደረጉም በላይ እስከ ቀበሌ ድረስ በተካሄደ የመስክ ምልከታ የተስተዋሉ ችግሮች፣ መልካም ተሞክሮዎችና ስኬቶች ተለይተው ለጉባኤው እንዲቀርቡ ይደረጋል።አቶ ይርሳው እንዳሉት፣ የምክር ቤቱ አባላት ከተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ወደ መረጣቸው ሕዝብ ሄደው በተለያዩ መድረኮች ከ113 ሺህ 400 በላይ ነዋሪዎች የተሳተፉበት ውይይት በማካሄድ ግብዓት ተሰብስቧል።የተነሱ ችግሮች በየደረጃው ትኩረት እንዲሰጥባቸውም ከሦስት ሺህ 600 በላይ አመራሮች ጋር በመምከር አመራሩ መፍታት የሚችለውን ኃላፊነት እንዲወስድና ከአቅም በላይ የሆኑት የጋራ አቅጣጫ እንዲቀመጥባቸው መደረጉን ገልጸዋል።አቶ ይርሳው እንዳሉት ጉባኤው የክልሉ ሕዝብ የልማት ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ በመጣበት ማግስት መካሄዱ ልዩ ያደርገዋል።ምክር ቤቱ ከዛሬ ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ቀናት የሚቀጥል ሲሆን ከአስፈጻሚ አካሉ ሪፖርት ባሻገር የዳኝነት አካሉና የዋና ኦዲተር መስሪያ ቤቶች ሪፖርት ቀርቦ እንደሚመከርበት ለማወቅ ተችሏል።በተጨማሪም ጉባኤው የተለያዩ አዋጆችን፣ ውሳኔዎችንና ሹመቶችን ያጸድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ የወጣው መርሃ ግብር ያመለክታል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
0
34e51bc06171f4db445045636fae6e3c
9cbfe77f14e42e19be5e9a50cdf02ca8
የግድቡ ሙሌት ከግንባታው ትይዩ በመርሆዎች መሰረት ይከናወናል
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በህዳሴ ግድብ ዙሪያ በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ከትናንት ጀምሮ እየተወያዩ ነው።ከዚህ ቀደም ሀገራቱ በደረሱት ስምምነት መሰረት ነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ተገናኝተው በመወያየት ላይ የሚገኙት።በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ አተኩሮ እየተካሄደ ባለው ስብሰባ ላይ የሀገራቱ የውሃ ሚኒስትሮችም እየተካፈሉ ሲሆን፥ የአሜሪካ መንግስት እና የዓለም ባንክ ተወካዮችም በታዛቢነት ተገኝተዋል።ሚኒስትሮቹ በስብሰባቸው በውሃ ሚኒስትሮች ደረጃ በተለያዩ ዙሮች የህዳሴ ግድብን በተመለከተ ያደረጓቸውን ድርድሮች ውጤት ይመለከታሉ።ባሳለፍነው ሳምንት ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በአዲስ አበባ ሲያካሂዱት የቆዩት አራተኛና የመጨረሻው የቴክኒክ ውይይት ያለስምምነት መጠናቀቁ ይታወሳል።ውይይቱ ያለስምምነት የተጠናቀቀው ግብፅ የግድቡን የውሃ ሙሌት በተመለከተ አዲስ ሃሳብ ይዛ በመቅረቧ መሆኑንም የኢፌዴሪ የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።ግብፅ ግድቡ ከ12 እስከ 21 ዓመት እንዲሞላ የሚል አዲስ ሀሳብ ማቅረቧ እና ኢትዮጵያ በበኩሏ ይህን ሃሳብ በማንኛውም መልኩ እንደማትቀበል መግለጿን ነው ሚኒስትሩ በወቅቱ የተናገሩት።ሶስቱ ሀገራት ከዚህ በፊት የህዳሴው ግድብ በ7 ዓመት ውስጥ እንዲሞላ ስምምነት ላይ ደረሰው የነበረ መሆኑ ይታወሳል።ሶስቱ አገራት በዋሺንግተን ዲሲ በደረሱት ስምምነት አማካኝነት ስምምነት ላይ ካልደረሱ የህዳሴ ግድቡን አስመልክቶ በካርቱም የተፈረመው ስምምነት አንቀጽ 10 ተግባራዊ እንዲሆን ይደረጋል።የካርቱም ስምምነት አንቀጽ 10 “ሶስቱ አገራት በመርሆዎች ስምምነቱ አተረጓጎምና ተግባራዊነት የተነሱ አለመግባባቶችን በውይይት ወይም በድርድር ይፈታሉ፤ ይህንን ማድረግ ካልቻሉ ግን አደራዳሪ ሊጠይቁ ወይም ለአገራቸው መሪዎች ሊያሳውቁ ይችላሉ” ይላል።ይህንንም የሚያደርጉት የሶስቱም ሀገራት ስምምነት ሲኖር እንደሆነም አስቀምጧል።
0
adfded541929f672649a06f00d8c3260
adfded541929f672649a06f00d8c3260
የ2010 ኮከቦች ምርጫ | የከፍተኛ ሊግ እና አንደኛ ሊግ ተሸላሚዎች
የአንደኛ ሊግ ኮከቦች ሽልማትን የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ ዘሪሁን ቀቀቦ ሲያበረክቱ የከፍተኛ ሊጉን ደግሞ ሌላው የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ አሚራህ መሐመድ ሸልመዋል።የአንደኛ ሊግ ተሸላሚዎች ዝርዝርየቡድን ደረጃ 1ኛ አቃቂ ቃሊቲ 2ኛ ገላን ከተማ 3ኛ ነጌሌ አርሲምስጉን ረዳት ዳኛ – ኢሳይያስ ያለውምስጉን ዋና ዳኛ – በኃይሉ ጌታቸውኮከብ ግብ ጠባቂ – ኄኖክ አስጨናቂ (አቃቂ ቃሊቲ)ኮከብ ግብ አግቢ – ያሬድ ደርሳ (ወላይታ ሶዶ)ኮከብ አሰልጣኝ – ፀጋዬ ወንድሙ (አቃቂ ቃሊቲ)ኮከብ ተጫዋች – ሳምሶን ተሾመ (አቃቂ ቃሊቲ)የከፍተኛ ሊግ ተሸላሚዎች ዝርዝርየቡድን ደረጃ 1ኛ ደቡብ ፖሊስ 2ኛባህር ዳር ከተማ 3ኛ ስሑል ሽረምስጉን ረዳት ዳኛ – ታምሩ አደምምስጉን ዋና ዳኛ – ዘላለም መለስኮከብ ግብ ጠባቂ – ምንተስኖት ዓሎ (ባህር ዳር ከተማ)ኮከብ ግብ አግቢ – ብዙዓየሁ እንዳሻው (ጅማ አባ ቡና)ኮከብ አሰልጣኝ – ግርማ ታደሰ (ደቡብ ፖሊስ)ኮከብ ተጫዋች – ብሩክ ኤልያስ (ደቡብ ፖሊስ)
1
abe8ea09199356dd61a8bc25b291eace
a6856298a6f1d0f196a00f199d830484
ኢትዮጵያ ቡና ረዳት አሰልጣኝ ሾሟል
በቅርቡ ዋና አሰልጣኙ እና ምክትሉን ያሰናበተው ወላይታ ድቻ አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት የክለቡ የቦርድ አመራር አወዳድሮ አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራውን የክለቡ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ መሾሙ ታውቋል።ትናንት ረፋድ ላይ በነበረው ዘገባችን ከ23 በላይ አሰልጣኞች ወላይታ ድቻን ለማሰልጠን የትምህርት ማስረጃቸውን ማስገባታቸውን እና የክለቡ ቦርድ ኃላፊዎች ቡድኑ በቀጣይ ዓርብ በሰባተኛ ሳምንት ከሰበታ ከተማ ጨዋታ አስቀድሞ የዋና አሰልጣኙን በመሾም ይፋ የሚያደርግ መሆኑን መግለፃችን ይታወቃል። በዚህ መሠረት የክለቡ አመራር አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራውን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ መቅጠሩን ለማረጋገጥ ችለናል።አሰልጣኝ ዘላለም ከሚኖሩበት ሀዋሳ ከተማ ወደ ወላይታ ሶዶ በማቅናት በአንዳንድ ሁኔታዎች ስምምነት ካደረጉ በኃላ ቡድኑ ካጋጠመው ወቅታዊ የውጤት ከቀውስ በማውጣት ውጤታማ እንደሚያደርጉት የክለቡ አመራሮች እምነት መጣላቸውን አሳውቀዋቸዋል። በቀጣይ ጥቂት ቀናት ውስጥ አሰልጣኙ ረዳቶቻቸውን የሚያሳውቁ ሲሆን ክለቡንም ወደ ነበረበት ጥንካሬ የመመለስ ኃላፊነትን ተረክበዋል። አሰልጣኝ ዘላለም ቡድኑ ወደ ሚገኝበት ጅማ ከተማ ዛሬ በመጓዝ የመጀመርያ ሥራቸውን ነገ በ09:00 ሰበታ ከተማን በመግጠም የሚጀምሩ ይሆናል።አሰልጣኝ ዘላለም ዓምና ከመከላከያ ጋር ከመለያየታቸው በፊት ከዚህ ቀደም በአዳማ ከተማ፣ ደደቢት፣ ሀዋሳ ከተማ፣ ሲዳማ ቡና፣ ድሬዳዋ ከተማ፣ ወልዲያ እና ደቡብ ደቡብ ፖሊስ እንዲሁም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ረዳት) ማሰልጠናቸው ይታወቃል።
0
7a132beff051f47c68df5dcc73d27dc4
d4b690d6666fd04f0fb7c1032033efe0
አፍሪካ በጋዜጦች
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ 15 እስከ 20 ቦይንግ 777x የረጅም ርቀት ቦይንግ አውሮፕላኖችን የመግዛት ትእዛዝ እስከ ታህሳስ ወር ባለው ጊዜ እንደሚያቀርብ የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ እንደገለጹ ዋል ስትሪት ጆርናል (The Wall Street Journa) ድረ-ገጽ ዘግቧል። ቦይንግ 777x የቦይንግ አዲሶቹ አውሮፕላኖች ናቸው።SE A350-1000 widebody የአየር ባስ አውሮፕላኖችን የመግዛት እቅድ እንዳለም የአየር-መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ገልጸዋል። የሚከፈለው ዋጋም $7.4 ቢልዮን ዶላር እንደሚሆን ድረ-ገጹ ጠቁሟል።እስከ መጪው ታህሳስ ወር ባለው ጊዜ ውስጥ የሚታዘዙት ዘማናዊ ጀት አውሮፕላኖች ከ 2020 አም በኋላ (ከአምስት ዓመታት) በኋላ ማለት ነው ኢትዮጵያ እንደሚገቡ ቆየት ያሉትን አስር 777 የጥንድ ሞተር አውሮፕላኖችን እንደሚተኩ አቶ ተወልደ ገልጸዋል።የሚችጋን ዩኒቨርሲቲ አዲስ አበባ ከሚገኘው የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚለንየም የህክምና ኮሌጅ ጋር በመተባበር፣ ኢትዮጵያውያን ሀኪሞችን በቀዶ ህክምና ጥበበ እንደሚያሰለጥን፣ ሚችጋን ዴይሊ (The Michigan daily) ጋዜጣ ድረ-ገጽ ገልጿል። የሚችጋንና የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ባደርጉት ትብብር ምክንያት፣ ሶስት ሊሞቱ ይችሉ የነበሩት የኩላሊት በሽተኞችን በቅርቡ በነቅሎ ተከላ ህክምና ምክንያት ህይወታቸው እንደተርፈ ተዘግቦ እንደነበር ይታወሳል።አሁን ሁለቱ የህክምና ትምህርት ቤቶች የሚያተኩሩት፣ የኩላሊት ነቅሎ ተከላ ማዕከል በመገንባት ላይ ሲሆን፣ ፕሮግራሙ በሞያው ልዩ ጥበበ ያላቸው ኢትዮጵያውያን ሀኪሞች ማሰልጠንን በሆስፒታሉ ያሉት የላብራቶሪ ማሳለጫዎችንና በጽኑ የታመሙ በሽተኞች የሚታከሙበት አገልግሎት ማሻሻልን የመሳሰሉ መርሀ-ግብሮች እንደሚካተቱባት፣ በቅዱስ ጳውሎስ የተደረገው መሻሻልም፣ በሀገሪቱ ዙርያ ወዳሉት ሆስፒታሎች እንደሚስፋፋ፣ ሚሽጋን ዴይሊ (The Michigan daily) ጋዜጣ ድረ-ገጽ ጠቅሷል። ሌሎች ርእሶች በአፍሪቃ በጋዜጦች ፕሮግራም ላይ አዳነች ፍሰሀየ አቀናብራ አዘጋጅታለች። ሙሉውን ዝግጅት የተያያዘውን የድምጽ ፋይል በመጫን ያድምጡ።
0
18d6f1b51fcd13032b54a3ede7e6abc0
71ffd30bc66c4ebf7b53f4ff9b8f804b
”በግብፅ የተጀመረው የህዝብ ለህዝብ ዲፕሎማሲ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት”- ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ
የኦሮሞና አማራ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ጉባኤ በምዕራብ ሸዋ ዞን አምቦ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው።የዛሬ ሁለት ዓመት በቀድሞ የኦሮሚያ ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳ ሐሳብ አመንጭነት የሁለቱ ክልሎች ህዝቦችን የበለጠ የማቀራረብ ጉዳይ በዚያኔው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተቀባይነት አግኝቶ የአማራና ኦሮሞ ግንኙነት ደምቆ የታየበት ጊዜ ነበር።በወቅቱ የነበረው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ፍሬ አፍርቶም አሁን በአገሪቷ ላይ እየታየ ላለው ለውጥ መሰረት ሆኗል።የሁለቱን ታላላቅ ህዝቦች የቆየ አብሮነት የበለጠ አጠናክሮ ለማስቀጠልም የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር አምባቸው መኮንን ትናንት ነበር የህዝብ ልዑካን ቡድኑን መርተው ወደ አምቦ ከተማ ያቀኑት።ትናንት ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው ልዑካን ቡድንም ዛሬ ከአምቦ ከተማና አከባቢዋ ነዋሪዎች ጋር የህዝብ ለህዝብ ጉባዔ በማካሄድ ላይ ናቸው።በዶክተር አምባቸው የተመራውን ልዑክ ደማቅ አቀባበል በማድረግ ትናንት ማምሻውን የተጀመረው መድረኩ በኃይማኖት አባቶችና በአባ ገዳዎች ምርቃት ተከፍቷል።የአምቦ ከተማ ከንቲባ ተረፈ በዳዳ የኦሮሞ ነፃነት ትግል ቀዳሚዋ ተሰላፊ ወደ ሆነችው አምቦ እንኳን ደህና መጣችሁ በሚል መልክታቸው የአማራና ኦሮሞ ጥንታዊና ታሪካዊ አንድነትና አብሮነት ያላቸው ህዝቦች መሆናቸውን ገልጸዋል።ስለሆነም ለጥቅማቸው ሲሉ በህዝቦች መካከል መቃቃርና ጥርጣሬን የሚፈጥሩትን በመታገል ሁለቱ ህዝቦች የነበራቸውን ታሪካዊ ግንኙነት መመለስ ይገባል ብለዋል።ዛሬ እንግዶቹን በፈረሰኞች በማጀብ የተጀመረው የህዝብ ለህዝብ ጉባኤው በአምቦ ዩኒቨርስቲ እየተካሄደ ሲሆን አሁን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑት አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ጨምሮ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሰክሬተሪያት አቶ ንጉሱ ጥላሁንና የሁለቱ ክልሎች ርዕሰ መስተዳድሮችና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችም ታድመውበታል።‘ኦሮሞ የኛ፣አማራ ኬኛ፣ ሁለቱም የኛ’ የጉባኤው መሪ ሀሳብ ነው።/ኢዜአ
0
ed499c7166f631424b0bd58a59023be6
d21590f66b7af4f0b2de1f51b44da1c3
የህንድ መንግሥት ከሚያንማር ሸሽተው ህንድ የገቡ ሮሂንጋዎች ለማስወጣት በማቀዱ ተቃውሞ ገጠመው
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 9፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህንድ ኢትዮጵያን በጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ዘርፍ ልማት ለመደገፍ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች።በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ ከህንድ የመንገድ ትራንስፖርት እና የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሚኒስትር ሽሪ ኒቲን ጋዲካሪ ጋር ተወያይተዋል።አምባሳደር ትዝታ በውይይቱ ወቅት በኢትዮጵያና ሕንድ መካከል በኢንቨስትመንት፣ በንግድ ፣ በአቅም ግንባታ እና በህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ለረጅም ጊዜ ለቆየው ግኑኝነታቸው አድናቆታቸውን ገልጸዋል ።የኢትዮጵያ መንግስት በኢኮኖሚ ውስጥ ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ለማስፈን ለሚያግዘው የጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ቁልፍ ነው ብሎ እንደሚያምን በዚሁ ወቅት አንስተዋል።የህንድ መንግስት በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚቋቋመው ለስራ እድል መፍጠሪያ ማእከል ግንባታ ላደረገው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበው፥ ይህ ድጋፍ በተለይም ጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ተቋማት ልማት ዘርፍም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።ሚኒስትሩ በበኩላቸው ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን መልካምና የቆየ ግንኙነት ማጠናከር እንደምትፈልግ ገልጸዋል።የጥቃቅንና፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ በህንድ የኢኮኖሚ እድገት ላይ ከፍተኛ ሚና መጫወቱን ገልጸው፥ የዚህ ክፍል ልማትና እድገት የገንዘብ አቅምን ከማሳደግ ጀምሮ የስራ እድሎችን ለመፍጠር በጣም ወሳኝ ነው ብለዋል።በዘርፉ ኢትዮጵያ ለምታከናወነው ስራዎች የህንድን ልምድና ተሞክሮ ለማጋራት ቃል ገብተዋል።በተጨማሪም ህንድ ለታዳጊ አገራት የሚመች እና አነስተኛ የካፒታል ወጪን በመጠቀም ምቹ የሆነ መንገድ ለመገንባት የሚያስችል ቴክኖሎጂ እንዳላት ገልጸው፥ በዚህም ዘርፍ በትብብር ለመስራት ሰፊ እድል እንዳለም ጠቁመዋል ።በመጨረሻም በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ትብብር ለማጎልበት በተጠቀሱት ዘርፎች የሚደረገውን ተሳትፎ አጠናክሮ ለመቀጠል ሁለቱ ወገኖች ስምምነት ላይ ደርሰዋል ።
0
f3fb60c45566699d306cc568fb95a125
f3fb60c45566699d306cc568fb95a125
በሕገ ወጥ መንገድ ጅማ ከተማ ሊራገፍ የነበረ ከ1 ሺሕ በላይ ባለ ሃያ ሊትር የምግብ ዘይት ተያዘ
በሕገ ወጥ መንገድ ተጭኖ ጅማ ከተማ የቡና መፈልፈያ መጋዝን ውስጥ ሊራገፍ የነበረ አንድ ሺህ 61 ባለ ሃያ ሊትር የምግብ ዘይት በቁጥጥር ስር ማዋሉን የጅማ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል። ኅብረተሰቡ ለፖሊስ በሰጠው ጥቆማ መሰረት ዘይቱን በቁጥጥር ስር ማዋል የተቻለ ሲሆን ፤ፖሊስ በቦታው ሲደርስም አሽከርካሪው የመኪናውን ግማሽ ጎታች ይዞ መሰወሩ አሰታውቋል።ፖሊስ አሽከርካሪውን ለመያዝ ጥረት እያደረገ መሆኑን የጅማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የኮሙዩኒኬሽን ዲቪዥን ኃላፊ ኢንስፔክተር ገዛኸኝ አውግቸው ተናግረዋለ። በተያያዘ ዜና በተሳቢ የጭነት ተሽከርካሪ ባለ 20 ሊትር 250 ጀሪካን እና ባለ 5 ሊትር 150 ካርቶን የምግብ ዘይት ጭነዉ ከአዳማ ወረዳ ወደ አዋሽ በመጓዝ ላይ የነበሩ 3 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል። ተጠርጣሪዎቹ ለወረዳው ፖሊስ አዛዥ 100 ሺሕ ብር ጉቦ በመስጠት የተያዘውን ዘይት ለማስለቀቅ ቢሞክሩም የወረዳዉ ፖሊስ አባላት ግለሰቦቹን እና ገንዘቡን በመቀበል ለሕግ ማቅረባቸው ታውቋል ሲል ፋና ብሮድካስቲንግ ዘግቧል። ኅብረተሰቡ ሕገ ወጥ ድርጊቱን ተመልክቶ ለፖሊስ ጥቆማ በመስጠቱ ምስጋና ያቀረቡት ኃላፊው ሕዝቡ መሰል ሕገ ወጥ ተግባራትን ሲመለከት ለፖሊስ ጥቆማ በመስጠት ወንጀልን በጋራ የመከላከል ድርጊቱ ቀጣይነት እንዲኖረው አሳስበዋል።
1
8baeb07a213260bcb05077d505d63bec
24e22a1e681295e7bcf7584740391a51
ዶናልድ ያማሞቶ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አስመራ ገብተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስመራ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል እንዳደረጉላቸው የኤርትራው የማስታወቂ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአስመራ ቆይታቸው ከኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በሃገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና በቀጠናዊ ትብብር ዙሪያ እንደሚወያዩ ይጠበቃል፡፡ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሬድዋን ሁሴን እና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ አብረው አቅንተዋል፡፡ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ባለፈው ሚያዚያ ወር ላይ በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡በወቅቱም ከፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል፡፡በተጨማሪም የተለያዩ የልማት ስራዎችን መጎብኘታቸውም የሚታወስ ነው፡፡
0
8399a31dd7558f8cc12a25101843a21c
8399a31dd7558f8cc12a25101843a21c
ቀስተደመና ቀድሞ ለተቀሰተባት፣ ለሰው ዘር መገኛ ለኢትዮጵያ! - ባራክ ኦባማ
የኢትዮጵያና የአሜሪካ ሕዝቦች ምንጫቸው አንድ ስለመሆኑ ማስረጃ አለን ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ለሌላ የምዕት ዓመት የሁለቱ ሃገሮች ግንኙነት፣ አንድ ለሆነው ሰብዓዊ ቤተሰብ፣ ቀስተደመና ቀድሞ ለተቀሰተባትም ምድር ለኢትዮጵያ እንዲሁም “ለጤናችን” ፅዋ አንስተዋል፡፡የሁለቱን ሃገሮች ወዳጅነትና ግንኙነቶች መሠረቶች የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝም “እጆቻችንን ዘርግተን እንኳን ደኅና መጣችሁ እንላለን” ብለዋል፡፡ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
1
a2c0bb4484ec5f36d3792bb71c116368
66157862dbf2cc3f04f828ce8407170a
3 ሰራተኞች ብቻ ያሉት አለማቀፍ ኩባንያ ተቋቋመ
ሰሞኑን አዲስ አበባ ውስጥ እየተካሄደ ባለው የ2015 የአፍሪካ ሆቴሎች ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ የሸራተን ሆቴሎች ባለቤት ኩባንያ የሆነው ስታር ውድ ሆቴል እና ሪዞርትን ጨምሮ ራዲሰን ብሉ፣ ሞቪንፒክ ሆቴል እና የስብሰባ ማዕከል እንዲሁም ሌሎች ዝነኛ አለማቀፍ ሆቴሎች በአፍሪካ ሆቴሎችንና ሪዞርቶችን ለመገንባት ስምምነት ፈጽመዋል፡፡የሸራተን መለያ ስም ባለቤት የሆነው ስታርውድ ኩባንያ፤ በ5 የአፍሪካ ሀገሮች ተጨማሪ 7 ሆቴሎችን ለመክፈት ተስማምቷል፡፡ በግብፅ፣ በማሊ፣ በናይጄሪያ 2፣ በኬንያ፣ በሴኔጋል ሆቴሎቹ በመጪው አመት ይከፈታሉ ተብሏል፡፡ ራዲሰን ብሉ ሆቴልና ማረፊያ በበኩሉ፤ በአሁን ወቅት ኢትዮጵያን ጨምሮ በ27 የአፍሪካ ሀገራት 65 ሆቴሎችን እንደሚያስተዳድር ጠቁሞ በዚህ አመት መጨረሻ በኬንያ እና በሌሎች 5 የአፍሪካ ሀገራት አዳዲስ ሆቴሎች እንደሚከፍት አስታውቋል፡፡ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆቴል ስራውን በናይጄሪያ ለመጀመር ማቀዱን የጠቆመው ሞቪንፒክ ሆቴልና የስብሰባ ማዕከል በ4 አመት ውስጥ ግንባታው ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት የሚችል ሆቴል እገነባለሁ ብሏል፡፡ከናይጀሪያ ቀጥሎ በሞሮኮም ሆቴል መገንባቱን እንደሚቀጥል ጠቁሟል፡፡
0
aaedef465d2bad227b31da77d42bae61
8818fa9c32ff939ccfaf0afaebfdbd1b
በድሬዳዋ በ150 ሚሊዮን ብር የተገነባው የጨው ማቀነባበሪያ ፋብሪካ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
ኢኳቶሪያል ቢዝነስ ግሩፕ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ በ50 ሚሊዮን ብር ወጪ ያስገነባው የከባድ ተሽከርካሪዎች የጥገና ማዕከልና የሠራተኞች መኖሪያ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ተገለጸ። ከፍተኛ የከባድ ተሽከርካሪዎች የጥገና ማዕከሉ በሚያስተናግደው የጂቡቲ መስመር ላይ ይታይ የነበረውን ችግር በማስወገድ፣ የገቢና የወጪ ንግድ ለማቀላጠፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረውም ታምኖበታል፡፡የድርጅቱ ኃላፊዎች የጥገና ማዕከሉ ሥራ መጀመር ለአካባቢው ኅብረተሰብ ከሚፈጥረው የሥራ ዕድል በተጨማሪ፣ በብልሽት ምክንያት መንገድ ላይ የሚቆሙ የጭነት ተሽከርካሪዎችን ችግርና የትራፊክ አደጋን በመቀነስ የወጪና የገቢ ንግዱን ለማቀላጠፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋል ብለዋል።ከክልሉ የሙያና ቴክኒክ ኮሌጆች ጋር ትስስር በመፍጠር ተማሪዎች የተግባር ልምምድ የሚያደርጉበትን ሁኔታ በማመቻቸት፣ የዕውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግሩን በማፋጠን በኩልም እንደሚያግዝም ጨምረው አስታውቀዋል።ኃላፊዎቹ እንደገለጹት፣ ሦስት ዓመት የፈጀው የሰመራ የጥገና ማዕከል በዕቃ ማመላለስ ሥራ ላይ ለተሰማሩ ከባድ ተሽከርካሪዎች የጥገና አገልግሎት ለመስጠት ዓለም አቀፍ ደረጃን ያሟላ ነው።ለጥገና ማዕከሉ ሠራተኞች መኖሪያ ቤትን ጨምሮ ለግንባታው ከ50 ሚሊዮን ብር የሚበልጥ ወጪ ሲደረግ፣ የክልሉ መንግሥት ለጥገና ማዕከሉ ግንባታ 33 ሺሕ ካሬ ሜትር ቦታ ከሊዝ ነፃ መስጠቱ ታውቋል፡፡የጥገና ማዕከሉ አገልግሎት የሚሰጠው ለትራንስ ኢትዮጵያ፣ ለጥቁር ዓባይ፣ ለደርባ ትራንስፖርት ኩባንያዎችና ለሌሎችም ደንበኞች መሆኑን ለማወቅ ተችሏል። በጂቡቲ መስመር የሚሰማሩ ተሽከርካሪዎች ለሰርቪስና ለድንገተኛ ብልሽት ቀደም ሲል አዲስ አበባ በመምጣት የሚያባክኑትን ጊዜና ገንዘብ እንደሚቆጥብላቸው ተገልጿል።የሰመራ የጥገና ማዕከል ከስዊድን በመጡ ባለሙያዎች የተገጣጠመ ቢሆንም፣ ኢትዮጵያውያን ሠራተኞች አብረው እንዲሠሩ በማድረግ የዕውቀት ሽግግር መፍጠር መቻሉን ኃላፊዎቹ ገልጸዋል።የጥቁር ዓባይ ትራንስፖርት የቴክኒክ መምርያ ሥራ አስኪያጅ አቶ አውራሪስ ዘውዱ፣ የሰመራ የተሽከርካሪዎች የጥገና ማዕከል አገልግሎት መጀመር የድርጅታቸው ተሽከርካሪዎች ቀላል ብልሽት ሲያጋጥማቸውና ለሰርቪስ ከዚህ በፊት እስከ አምስት ቀናት የሚያባክኑትን ጊዜ እንደሚያስቀርላቸው ለሪፖርተር አስረድተዋል፡፡
0
ccea15d0e484fcf33466a495d70a56fc
ccea15d0e484fcf33466a495d70a56fc
የሶማሊያ ፍርድ ቤት በአምስት የአልሸባብ ሸማቂዎች ላይ የሞት ቅጣት ወሰነባቸው
የሶማሊያ ፍርድ ቤት በተሸከርካሪ የተጠመደ ፈንጂ ይዘው በተገኙ አምስት አልሻባብ አባላት ሸማቂዎች ላይ የሞት ቅጣት መወሰኑን አስታወቀ፡፡ሸማቂዎቹ ሶስት በርሜል ፈንጂዎችን በተሸከርካሪ ጭነው ወደ ፑንት ላንዷ ቦሳሶ ከተማ በመጓዝ ላይ እያሉ ሚያዝያ 18/2009 ዓመተ ምህረት እጅ ከፈንጅ መያዛቸውን የፑንት ላንድ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ሊቀመንበር አብዲፈታህ ሃጂ አደን አስታውቀዋል፡፡ በወቅቱ ፈንጂዎቹን በአካባቢው ለነበሩ የመገናኛ ብዙኃን ማሳየታቸውንና እያንዳንዱ በርሜልም በተለያየ ጊዜ እንዲፈነዳ ታቅዶ እንደነበር ጨምረው አብራርተዋል፡፡እነዚሁም ከአልቃኢዳ ጋር ግንኙነት ያላቸው ሲሆን፤የሞት ቅጣት ፍርዱ የሚፈጸመው በሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ሲጸድቅ መሆኑን ነው የተገለጸው ፡፡ይህም በሀገሪቱ እስላማዊ ሸማቂዎች የሚፈጸሙ የቦምብ ጥቃቶች እየጨመሩ በመጡበት ወቅት የተመዘገበ ስኬታማ የፍርድ ሂደት መሆኑ ተመልክቷል ፡፡አልሻባብ የሶማሊያ መንግሥት ገልብጦ አክራሪ የእስልምና ህግ ተግባራዊ የማድረግ ፍላጎት ያለው መሆኑ ይታወቃል ፡፡
1
fa8e42f0763e6c67068509d0bd182da3
fa8e42f0763e6c67068509d0bd182da3
አሰልጣኝ ተመስገን ዳና እና ሀዋሳ ከተማ ሊለያዩ ነው
ከወጣት ቡድን ጀምሮ በዋና አሰልጣኝነት ያገለገለው እና ያለፉትን ስድስት ወራት በሀዋሳ ዋናው ቡድን ምክትል አሰልጣኝ በመሆን ሲሰራ የቆየው አሰልጣኝ ተመስገን ዳና ከቡድኑ ጋር ለመለያየት የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብቷል።ባለፉት ዓመታት በወጣቶች እግርኳስ ላይ ስኬታማ ከሆኑ አሰልጣኞች መካወል ግንባር ቀደም የሆነው አሰልጣኝ ተመስገን ዳና ዘንድሮ ነበር የሀዋሳ የዋናው ቡድን ምክትል አሰልጣኝ እንዲያገለግል የተመረጠው። ሀዋሳ ከተማ በአንደኛው ዙር ላደረገው ጥሩ ጉዞ ከአሰልጣኝ አዲሴ ካሴ ጋር በመሆን ስኬታማ ጊዜ ማሳለፍ ችሏል።አሰልጣኝ ተመስገን ዳና ዛሬ ለክለቡ የመልቀቂያ ደብዳቤ ያስገባ ሲሆን ከክለቡ ጋር ለመለያየት እንደምክንያት ያቀረበው ክለቡ ሲቀጥረው ቃል ገብቶለት የነበረውን ያለፉት ወራት ሊፈፅምለት ባለመቻሉ እንደሆነ ተናግሯል።በቀጣይ ክለቡ የተመስገንን ጥያቄ ተቀብሎ በምክትል አሰልጣኝነት እንዲቀጥል ያደርገዋል ወይስ መልቀቅያውን በመቀበል ይለያያሉ የሚለው በቀጣይ የሚጠበቅ ይሆናል።
1
9b7627000b0832f8ac4bef334440c975
ac190ba5220328d0ad37b733a2c192ae
ከትህነግ ጎን ተሰልፈው የነበሩ 120 የአፋር ነፃ አውጪ ታጣቂዎች የታቀደላቸውን ጥፋት ተግባራዊ ሳያደርጉ በሰላም ወደ ክልሉ መግባታቸው ተገለፀ።
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 4 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት በተፈጥሮ የጎርፍ አደጋ ለተጎዳው የአፋር ክልል እርዳታ ሰጠ።ክልሉ 300 ካርቶን የምግብ ዘይት፣ 350 ኩንታል ዱቄት፣ 566 ኩንታል ሩዝ፣ 620 ብርድ ልብሶች፣ 520 የዝናብ መከላከያ ሸራዎች እንዲሁም የጤና ባለሞያዎችን ጭምር መላኩን ከክልሉ የኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
04e87d99cd5db2103ca974d057d27f15
b8234c239b621e2a2e8417b553591d0a
አሚሶም በአልሻብ የተያዙ ይዞታዎችን በማስመለሱ የአፍሪካ ህብረት አድናቆቱን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 በጀት አመት 350 ሺህ የመሬት ይዞታዎችን ለመመዝገብና ለማረጋገጥ ማቀዱን የፌደራል የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ገለፀ ።ከመሬት መረጃ አያያዝ ጋር የተያያዙ ችግሮችን ለመፍታት ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ወንድሙ ሴታ ተናግረዋል።ዛሬ በሀዋሳ ከተማ በሚቀጥሉት አስር አመታት በከተማ ልማት ዘርፍ ለመስራት ከታቀዱ ላይ የወጣ የአምስት አመት እስትራቴጂክ እቅድ ላይ ከክልሎች ጋር በመወያየት ወደ ተግባር ለመግባት ያለመ ምክክር በመደረግ ላይ ይገኛል።የምዝገባ ስራው የመሬት ወረራንና ህገወጥነትን የሚያስቀር እንዲሁም ከመሬት አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ጋር የተያያዙ ችግሮችን የሚፈታ በመሆኑ በትኩረት ሊሰራ ይገባል ሲሉም ነው የተናገሩት፡፡ባለፋት አምስት አመታትም በ40 ከተሞች 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ይዞታዎችን ለመመዝገብና ለማረጋገጥ አቅዶ 457 ሺህ 907 ይዞታዎችን ማረጋገጥና መመዝገብ መቻሉን ገልፀው ከእቅዱ አንፃር በቂ አለመሆኑን አንስተዋል።በሌላ በኩል ህዝቡን ግንዛቤ የሚያስጨብጡ ተግባራት ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገልጿል።በብርሃኑ በጋሻው
0
26de717611feacfb0603005f9bc77297
26de717611feacfb0603005f9bc77297
የደቡብ-ምስራቅ ዞን ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ አንደኛ ዙር በሀዋሳ ከተማ መሪነት ተጠናቀቀ
አዳማ አበበ ቢቂላ ላይ ሲዳማ ቡናን ያስተናገደው አዳማ ከተማ 1-0 በማሸነፍ ደረጃውን አሻሽሏል፡፡ የአዳማ ከተማን የድል ግብ ከመረብ ያሳረፈችው አስካለ ገብረጻድቅ ናት፡፡ ድሉ አዳማን ከመጨረሻ ደረጃው አላቆ 5ኛ ደረጃ ላይ ሲያስቀምጠው የውድድር ዘመኑን የመጀመርያ ሽንፈት ያስተናገደው ሲዳማ ቡና መሪነቱን ለሀዋሳ ከተማ አስረክቧል፡፡ሀዋሳ ላይ ሀዋሳ ከተማ ጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚን 3-1 አሸንፎ የዞኑን መሪነት ጨብጧል፡፡ የሀዋሳን የድል ግቦች አይናለም አሳምነው (ሁለት) እና ትዕግስት ወርቁ ሲያስቆጥሩ ባንቺአየሁ ደምሴ የጥሩነሽ ዲባባ ብቸኛ ግብ ከመረብ አሳርፋለች፡፡ ውጤቱ ሀዋሳን በ11 ነጥብ የዞኑ መሪ ሲያሰርገው ጥሩነሽ ዲባባን ግርጌ ላይ አስቀምጦታል፡፡በ10፡00 ድሬዳዋ ላ አርባምንጭ ከተማን ያስተናገደው ድሬዳዋ ከተማ ካለግብ ጨዋታውን አጠናቋል፡፡ ውጤቱ አርባምንጭን 3ኛ ድሬዳዋ ከተማን 4ኛ ላይ አስቀምጧቸዋል፡፡የዞኑ ደረጃ ሰንጠረዥ ይህንን ይመስላል፡-
1
b5933ad5b199fe722362a2c958280299
859099688c510f6645185e3f535ca438
የፀረ ሽብር ህጉን ጨምሮ በፍትሕ ተቋማት ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን የሚመረምር የህግና የፍትህ አማካሪ ጉባኤ ተቋቋመ
የአንጎል የደም ሥሮች ደም የማዘዋወር ሥራቸውን ሲያቋርጡ አለያም በአንጎል ውስጥ ደም ሲፈስ የሚከሰት ድንገተኛና አደገኛ የሕመም ሁኔታ ነው።የሕመሙን ምልክቶች፤ ለድንገቱ አጋላጭ የሆኑትን ሌሎች የሕመም ዓይነቶች፥ የመከላከያ አማራጮችና እንዲሁም አጣዳፊ የሕክምና እርዳታና ሊገኙ የሚችሉ ውጤቶች የሚመረምር ተከታታይ ዝግጅት ነው።በሕክምናው ዘይቤ “ስትሮክ” (Stroke) በሚለው መጠሪያው የሚታወቀውን የዚህን የጤና ሁከት ምንነት ጨምሮ ሌሎች ተዛማች ጥያቄዎች የሚመልሱት በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ በአትላንታ ከተማ በነርቭና በአንጎል ሕክምና አማካሪ ሃኪምነት በማገልገል ላይ የሚገኙት ዶ/ር ዳንኤል ተስፋዬ ናቸው።
0
52d9ad4e7fa1cdf4a33aa4c0e2e4e71d
7972846b9465fede923fe1b897ef2ba4
ኤልያስ ማሞ የከፍተኛ ደሞዝ ደረጃውን ይመራል
አዳማ ከተማ ባጋጠመው የፋይናስ ቀውስ ምክንያት ከፍተኛ ደሞዝ ተከፋይ የሆኑት የክለቡ ነባር ተጫዋቾችን ውል ሊያቋርጥ እንደሚችል ተሰምቷል።በኢትዮጵያ እግርኳስ ከተመሠረተበት ጊዜ አንስቶ ጠንካራ ተፎካካሪ ቡድን በመስራት እና ከታች በሚያሳድጋቸው ወጣት ተጫዋቾች መልካም ስም ያተረፈው አዳማ ከተማ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ያጋጠመው የፋይናስ ችግር የክለቡን ቀጣይ ጉዞ እየተፈታተነው ይገኛል። ያጋጠመውን ችግር ለመፍታት እየተቸገሩ ያሉት የክለቡ የበላይ ጠባቂዎች እንደ መፍትሔ ያስቀመጡት አቅጣጫ የተወሰኑ የክለቡ ከፍተኛ ተከፋይ ተጫዋቾችን ውል በማቋረጥ የተፈጠረው የፋይናስ ቀውስን ማረጋጋት ላይ መሆን እንዳለበት ሰምተናል።ውላቸው ሊቋረጥ የታሰቡ ተጫዋቾችን ለጊዜው ስማቸውን የማንጠቅስ ቢሆንም በቡድኑ ውስጥ ከሁለት ዓመት በላይ ያገለገሉ ተጫዋቾች እንደሆኑ ታውቋል።ክለቡ ምንም እንኳን የመፍረስ አደጋ የሚያጋጥመው ባይሆንም በአነስተኛ ደሞዝ ተጫዋቾችን በማስፈረም እና ከታችኛው ታዳጊ ቡድን ተጫዋቾችን በማሳደግ ላይ ትኩረቱን አድርጎ በውድድሩ ላይ ለመቆየት ዕቅድ እንዳለው ሰምተናል።
0
82bd27ea1dbf2c1af5f186950f5af733
82bd27ea1dbf2c1af5f186950f5af733
የፀጥታው ምክር ቤት በሶሪያ በተፈፀመው የኬሚካል ጥቃት እየመከረ ነው
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በሶሪያ በመርዛማ ኬሚካል አማካኝነት ተፈፀመ ስለተባለው ጥቃት በኒውዮርክ ውይይት ማድረግ ጀምሯል።ብሪታንያ፣ ፈረንሳይ እና አሜሪካ በኢድሊብ ግዛት የተፈፀመው ጥቃት በጥልቀት እንዲጣራ ረቂቅ ሀሳብ ማቅረባቸውም ተሰምቷል።ሩስያ ግን ይህን ሀሳብ አልተቀበለችውም፤ የደማስቆ ዋነኛ አጋዥ መሆኗን በመጥቀስ ረቂቁን ተቀባይነት የሌለው ብላዋለች።ሶስቱ ሀገራት ያቀረቡት ረቂቅ ሀሳብ ማክሰኞ እለት በሃን ሼክሁን የደረሰውን ጥቃት መንስኤ የኬሚካል ጦር መሳሪያዎች አስወጋጅ ድርጅት እንዲያጣራው ይጠይቃል።የሶሪያ መንግስት ጥቃቱ በደረሰበት ቀን የነበረውን ወታደራዊ ዘመቻ የተመለከቱ መረጃዎች፣ የውጊያ እቅዶች እና የአውሮፕላን በረራ እንቅስቃሴዎች መረጃ እንዲያቀርብም ነው ይህ ረቂቅ ሀሳብ የሚጠይቀው።ደማስቆ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና የኬሚካል ጦር መሳሪያዎች አስወጋጅ ድርጅት አጣሪ ቡድኖች የኬሚካል የጦር መሳሪያ ጥቃት ተፈፅሞበታል የተባለውን ስፍራ እንዲጎበኙ መፍቀድ እንዳለባትም ይጠይቃል። ለስድስት አመታት በእርስ በርስ ግጭት ውስጥ በምትገኘው ሶሪያ ኢድሊብ ግዛት በኬሚካል ጦር መሳሪያ ሳይደርስ አልቀረም በተባለው ጥቃት 72 ሰዎች መሞታቸው ይታወሳል። ከሟቾቹ ውስጥም 20ዎቹ ህፃናት ናቸው።ንብረትነታቸው የሩስያ ሳይሆኑ እንዳልቀሩ የሚገመቱ የጦር ጄቶች ባለፈው እሁድ በሰሜናዊ ኢድሊብ ግዛት በሚገኝ ሆስፒታል ላይ ባደረሷቸው ሶስት የአየር ጥቃቶች ቢያንስ 10 ሰዎች መቁሰላቸው እና የሆስፒታሉ ህንጻ መፍረሱን አልጀዚራ በዘገባው አስታውሷል-(ኤፍ ቢ ሲ)።
1
b8da4facc7d054db23dbe12f6330c272
055898c4bc49336cfb14493d1f2668f2
እጅን በሚገባ በመታጠብ የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎችን በአግባቡ በመጠቀም ኮሮናን መከላከል ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 10/2012 ዓ.ም (አብመድ) ሕዝቡ በቂ ግንዛቤ ቢኖረውም ጥንቃቄ እያደረገ አይደለም።የአብመድ የጋዜጠኞች ቡድን ለሥራ ወደ አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ጃዊ ወረዳ ተጉዞ ኅብረተሰቡ እራሱን ከኮሮና ቫይረስ ለመከላከል እያደረጋቸው ያሉ ተግባራት ስለመኖራቸው ታዝቧል፡፡እጅን በንጹሕ ውኃና በሳሙና አዘውትሮ በመታጠብ፣ እጅን በአግባቡ ሳይታጠቡ ዓይንና አፍንጫን ባለመንካት፣ ከሰዎች ጋር ባለመጨባበጥ፣ ሳል ወይም ትኩሳት ካለው ግለሰብ ቢያንስ ሁለት የአዋቂ እርምጃ ርቀት ያህል በመራቅ፣ ሰዎች ወደ ሚበዙባቸው ቦታዎች በተለይም የሕመም ስሜት ካለብዎት ባለመሄድ፣ በሚያነጥሱበት እና በሚያስሉበት ጊዜ አፍና አፍንጫዎን በሶፍት ወይም ክርንዎን አጥፈው በመጠቀም ወደ ሌሎች እንዳያስተላልፉ በመጠንቀቅ ኮኖና ቫይረስን መከላከል እንደሚቻል ትምህርት እየተሰጠ መሆኑ የታወቃል፡፡የተጠቀሙበትን ሶፍትና ተመሳሳይ ነገሮችን በቆሻሻ ክዳን ባላቸው ማጠራቀሚያ ማስወገድ፣ በሥራ ቦታ፣ “በትራንስፖርት” እና በመኖሪያ ወይም በመኝታ ክፍል መስኮት በመክፈት በቂ አየር እንዲኖር ማድረግም ለመከላከል ከሚረዱ ጥንቃቄዎች ውስጥ ይጠቀሳሉ፡፡ይሁን እንጂ አብመድ በጃዊ ወረዳ ፈንድቃ ከተማ ባደረገው ምልከታ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚደረግ ጥንቃቄ አልተመለከተም፡፡ በአማራ ክልል አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር አስተዳድር ከዳንግላ እስከ ጃዊ ወረዳ ዋና ከተማ ፈንድቃ ሕዝብ የሚያጓጉዙ መለስተኛ ተሸከርካሪዎች ከተፈቀደው የመጫን ልክ ምናልባትም ከእጥፍ በላይ አሳፍረው፣ ተሳፋሪዎች ትንፋሽ እስኪያጥራቸው ድረስ ሰው በሰው ላይ ደራርበው ሲንቀሳቀሱ ታዝበናል፡፡ከመነሻቸው ከልክ በላይ መጫናቸው ሳያንስ በየመንገዱ የሚያገኟቸውን ተሳፋሪዎች ሳይጭኑ ማለፍ የተከለከለ ይመስል “የት ነህ/ሽ” እያሉ ያሳፍራሉ፤ እንኳንስ ጥቅጥቅ አድርገሆ በቻነ መኪና ውስጥ እሄዱ ቀድሞውንም ሙቀቱ አስቸጋሪ ነው። ተሳፋሪዎችም በከፍተኛ ሁኔታ ተጨናንቀዋል፤ ነገር ግን በጉዟችን አንድም ሕግ የሚያስከብር የመንገድ ደኅንነት ባለሙያ ወይንም የትራፊክ ፖሊስ አልተመለከትንም። ይህም ዓለምን አየፈተነ ያለውንና በኢትዮጵያም እንደገባ ይፋ የተደረገውን ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል መደረግ ካለበት ጥንቃቄ ተቃራኒ፣ ለሥርጭቱም ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ይሆናል፡፡
0
a93fc245867d8cb940ca73a10b9f24ef
a93fc245867d8cb940ca73a10b9f24ef
አይፎን የኔ ፈጠራ ነው ያለው አሜሪካዊ፣ አፕልን በ10 ቢ. ዶላር ከሰሰ
ፈጠራውን ያገኘሁት ከ24 አመታት በፊት ነው ብሏል ቶማስ ኤስ ሮዝ የተባለው አሜሪካዊ አይፎን እ.ኤ.አ በ1992 ያገኘሁት የግሌ የፈጠራ ውጤት ነው፣ አፕል ኩባንያ የፈጠራ ውጤቴን ዘርፎኛልና 10 ቢሊዮን ዶላር ካሳ ሊሰጠኝ ይገባል ሲል በኩባንያው ላይ ክስ መመስረቱን ዘ ቴሌግራፍ ዘገበ፡፡አሜሪካዊው እ.ኤ.አ በ1992 ኤሌክትሮኒክ ሪዲንግ ዲቫይስ ለተባለ ባለ አራት ማዕዘንና ስክሪን ያለው በእጅ የሚያዝ የፈጠራ ውጤቱ የባለቤትነት ማረጋገጫ እንዲሰጠው ለሚመለከተው አካል አመልክቶ እንደነበር ያስታወሰው ዘገባው፤አፕል ኩባንያ ከዚህ የፈጠራ ውጤቴ የወሰዳቸውን ቴክኖሎጂዎች በመጠቀም አይፎን፣ አይፓድና ሌሎች የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን አምርቷል በሚል ክስ መመስረቱን ጠቁሟል፡፡ ግለሰቡ የእሱን ፈጠራና የአይፎንን ተመሳሳይነት ያረጋግጣሉ ያላቸውን የፈጠራ ውጤት ንድፎች ከክሱ ጋር አያይዞ ያቀረበ ቢሆንም፣ በወቅቱ ያቀረበውን የፈጠራ ባለቤትነት ማረጋገጫ ማመልከቻ ተከታትሎ ዳር ሳያደርሰው በመቅረቱ የባለቤት እውቅና ሳይሰጠው መቅረቱን በመጥቀስ፣በአፕል ላይ የመሰረተውን ክስ በአሸናፊነት ላይወጣው ይችላል መባሉን አስረድቷል፡፡ቶማስ ኤስ ሮዝ አቤቱታውን ለፍሎሪዳ ደቡባዊ አውራጃ ፍርድ ቤት ማቅረቡን የጠቆመው ዘገባው፤ ይሄም ሆኖ ግን አፕል በግለሰቡ የቀረበበትን የፈጠራ መብት ዝርፊያና የተመሰረተበትን ክስ በተመለከተ የሰጠው ምላሽ አለመኖሩን ገልጧል፡፡
1
fbf63e269a81511aa065eb3b323bffd7
2be7721d37bc22187581df688107ca70
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2012 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት 386 ቢሊየን 954 ሚሊየን 965 ሺህ 289 ብር እንዲሆን ውሳኔ አሳለፈ።የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 71ኛ መደበኛ ስብሰባው በ2012 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።በዚህ መሰረትም በ2012 በጀት ዓመት በፌደራል መንግስት ለሚከናወኑ ስራዎች አገልግሎት የሚያስፈልገውን በጀት አፅድቆ በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ወቅት ላይ ስራ ላይ ማዋል አስፈላጊ መሆኑና የፌዴሬሽን ምክር ቤት በወሰነው ቀመር መሰረት የፌዴራል መንግስት በጀት 386 ቢሊየን 954 ሚሊየን 965 ሺህ 289 ብር እንዲሆን ተወስኗል።ከዚህ ውስጥም ለመደበኛ ወጪዎች 109 ቢሊየን 468 ሚሊየን 582 ሺህ 456 ብር፣ ለካፒታል ወጪዎች 130 ቢሊየን 710 ሚሊየን፣ 876 ሺህ 568 ብር ፣ለክልሎች የሚሰጥ ድጋፍ 140 ቢሊየን 775 ሚሊየን 506 ሺህ 265 ብር እና ለዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈፅሚያ ድጋፍ 6 ቢሊየን ብር በድምሩ 386 ቢሊየን 954 ሚሊየን 965 ሺህ 289 ብር እንዲሆን ተመድቧል።ምክር ቤቱ በቀረበው ረቂቅ በጀት ላይ በስፋት ከተወያየ በኋላ ተቀብሎ ይፀድቅ ዘንድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ መወሰኑን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
25b111449184194e57e5eef41a213a23
4d3d67992a15e97a8c582030a7a17647
ከግብርና ምርቶች ከ600 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ የውጪ ምንዛሪ ተገኘ
ኢትዮጵያ ውስጥ በተፈጠረው ድርቅ ምክንያት ተጎጂ ለሆኑ ከአሥር ሚሊዮን በላይ ወገኖች የምግብ አቅርቦት ሲባል፣ የሰብል ምርቶች ኤክስፖርት እንዲቆም የሚኒስትሮች ምክር ቤት መወሰኑን የንግድ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡የንግድ ሚኒስትሩ አቶ ያዕቆብ ያላ ረቡዕ ታኅሳስ 20 ቀን 2008 ዓ.ም. የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸማቸውንና አጠቃላይ የበጀት ዓመቱ ዕቅድን ባቀረቡበት ወቅት ነው ይህንን የገለጹት፡፡እስካሁን ድረስ የታገዱ የምርት ዓይነቶች በቆሎና ማሽላ መሆናቸውን የገለጹት ሚኒስትሩ፣ ‹‹ቦሎቄን ኤክስፖርት እንዳይደረግ ባናግድም በትንሹ ብቻ እንዲወጣ እያደረግን የቀረውን ከላኪዎች እየወሰድን ለአደጋ መከላከል ኮሚቴ እያቀረብን ነው፤›› ብለዋል፡፡ይህንን በማድረግም ኤክስፖርት ደረጃ ያለው የቦለቄ ምርት ለአገር ውስጥ አልሚ ምግብ አምራቾች እየቀረበ እንደሚገኝ አስረድተዋል፡፡በድርቁ ሳቢያ የግብርና ምርት ኤክስፖርት ገቢ ጉዳት እንደሚደርስበትም ከወዲሁ መገመቱን ገልጸዋል፡፡ የቡና ምርት በድርቁ ምክንያት ፍሬው የቀጨጨ ቢሆንም፣ ምርቱን ሙሉ በሙሉ በማውጣት በተገኘው ዋጋ የመሸጥ ዕቅድ መያዙን ተናግረዋል፡፡በሩብ ዓመት ውስጥ ከግብርና ምርቶች 528 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ታቅዶ የተገኘው 439 ሚሊዮን ዶላር መሆኑን ሪፖርቱ ይጠቁማል፡፡በአጠቃላይ በሩብ ዓመት ውስጥ ከኤክስፖርት ገቢ 869.6 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ታቅዶ የተገኘው 681.7 ሚሊዮን ዶላር መሆኑን፣ ይኼም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ከተገኘው 733.4 ሚሊዮን በእጅጉ እንደሚያንስ በቋሚ ኮሚቴውም በሚኒስቴሩም ተገምግሟል፡፡ይህ ዝቅተኛ አፈጻጸም በአገሪቱ የውጭ ምንዛሪ ፍላጎት ላይ ተፅዕኖ እንዳያሳድር የታሰበውን መፍትሔ የተጠየቁት ሚኒስትሩ፣ የስኳር ምርትን በቀጣዮቹ ወራት ኤክስፖርት የማድረግና የበልግ ዝናብ በወቅቱ ከመጣ ከተጨማሪ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ለማካካስ መታሰቡን ጠቁመዋል፡፡በዚህ የተነሳ የዚህ ዓመት የኤክስፖርት ገቢ ዕቅድ ሊካካስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥተዋል፡፡
0
0bf0ab114d37fdc447564aa8f602118e
75874f80cb9221b24e866a14e75deb35
የደቡብ ክልል ምክር ቤት ጉባኤ ነገ ይጀመራል
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ ልዩ ስብሰባ ነገ ያካሄዳል፡፡በእለቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በወቅታዊ የሃገሪቱ ጉዳዮች ላይ ከምክር ቤት አባላት ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡እንዲሁም የምክር ቤቱን 6ኛ አመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለ ጉባኤ መርምሮ ማጽደቅ ሌላኛው የእለቱ አጀንዳ መሆኑን ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
0
1b54acd6ae8779816f78048fb16205b5
de48977637d464b9cd93166bca6119a2
ማህበሩ የልኡካን ቡድኑ አባላት ስደተኞችን ለመመለስ ወደ ስፍራው ሊጓዝ ነው
የብሔራዊ ቡድኑ ልኡክ በመጪው ሀሙስ ወደ ስፍራኽ ሲጓዝ ሙሉ የትራንስፖርት እና የሆቴል ወጪ በቦትስዋና እግር ኳስ ፌዴሬሽን እንደሚሸፈን ታውቋል፡፡ ፌዴሬሽኑም በአጭር ጊዜም ቢሆን ቡድኑን አቀናጅቶ ለጨዋታ ብቁ በማድረግ ወደ ስፍራው እንደሚያመራ አስታውቋል።በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ የሚመራው ብሔራዊ ቡድኑ ከዚህ ቀደም በሱዳን የደርሶ መልስ ጨዋታ በድምር ውጤት 2ለ1 ተሸንፎ ከ2018ቱ የአፍሪካ ሃገራት ቻምፒዮና (ቻን) ከተሰናበተ በኋላ የነጥብም ሆነ የወዳጅነት ጨዋታ ያላደረገ ሲሆን የፊታችን እሁድ ወደ ቦትስዋና አምርቶ የወዳጅነት ጨዋታ ያደርጋል። አሰልጣኝ አሸናፊ ለተጨዋቾች ጥሪ አቅርበው ዛሬ ልምምዳቸውን የጀመሩ ሲሆን በአብዛኛው የቡድኑ ስብስብ በቻን የማጣሪያ ጨዋታዎች ላይ የነበሩ ተጨዋቾች እንደሆኑ ለማወቅ ተችሏል። ከአሰልጣኙ ጋር በተያዘ ዜናም አሰልጣኙ በስራቸው እንዲቀጥሉ መወሰኑ ታውቋል።በየአመቱ መስከረም 20 የሚከበረው የቦትስዋና የነጻነት በአልን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ብሔራዊ ቡድኖች ግብዣ እየቀረበላቸው ከሀገሪቱ ብሔራዊ ቡድን ጋር የሚጫወቱ ሲሆን በ2007 ዋልያዎቹ በቀረበላቸቸው ግብዘዣ መሰረት ወደ ስፍራው አቅንተው በስዩም ተስፋዬ (2) እና ዳዊት ፍቃዱ ጎሎች 3-2 አሸንፈው መመለሳቸው የሚታወስ ነው፡፡
0
fc1420f7abf54dc826d24b9020490c9a
fc1420f7abf54dc826d24b9020490c9a
ኤርትራ የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ዋንጫ ልታዘጋጅ ነው
የኬንያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት እና የወቅቱ የሴካፋ ፕሬዚዳንት ኒክ ምዌንድዋ ኤርትራ ሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ዋንጫ እንደምታዘጋጅ ተናገሩ። ባለፈው ወር የሠላም እና ወዳጅነት ዋንጫን የማዘጋጀት ውጥኗ በአንዳንድ ጉዳዮች ያልተሳካላት ኤርትራ የመጀመሪያው የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ዋንጫን እንደምታዘጋጅ ከወደ ኬንያ ተሰምቷል። የኬንያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከግብፁ ክለብ ዋዲ ዴግላ ጋር አብሮ ለመስራት በተስማማበት መድረክ ላይ ተገኝተው ሃሳባቸውን የገለፁት የወቅቱ የሴካፋ ፕሬዚዳንት ኒክ ምዌንድዋ የቀጣናው የወጣቶችን እግር ኳስ ለማሳደግ በቀጣዩ ነሐሴ የመጀመሪያው ከአስራ አምስት ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ በኤርትራ ለማዘጋጀት እንደወሰኑ ገልፀዋል። ፕሬዚዳንቱ ውድድሩ መዘጋጀቱ ለቀጣናው እግር ኳስ እድገት ወሳኝ እንደሆነ አውስተዋል። «ይህን ውድድር ለማዘጋጀት ያሰብነው በቀጣናው ለታዳጊዎች እግር ኳስ የሚሰጠውን ትኩረት ከፍ ለማድረግ ነው» ብለዋል። በአሰልጣኝ ዓለምሰገድ ኤፍሬም እየተመሩ ከሃያ ዓመት በላይ ዕድሜ ያላቸውን ተጫዋቾች ይዘው ላለፉት አራት ወራት የሠላም ዋንጫን በመጠባበቅ የነበሩት «የቀይ ባህር ግመሎች» በቀጣይ ቀናት የተጫዋቾች ምርጫ በማድረግ ዝግጅት ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።አዲስ ዘመን ግንቦት 4/2011አብርሃም ተወልደ
1
dc5ad99c378bf49e1a9f2a6c9ad638b8
dca56a5b85f797423633fe24b4a95bcf
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ማህበር ተመሰረተ
የግል መገናኛ ብዙሃን ብሄራዊ መግባባት እንዲፈጠር ያከናወኑት ስራ አነስተኛ መሆኑን የኢትየጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን አስታወቀ።የኢትየጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ህገ መንግስታዊ ሃላፊነት በመወጣትና የዴሞክራሲ ስርዓት በመገንባት ረገድ የንግድ መገናኛ ብዙሃን የሚገኙበትን ሁኔታ አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር አካሂዷል።በምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ዘርአይ አስገዶም ፤ባለስልጣኑ በሀገሪቱ በሚገኙ ሚዲያዎች ላይ ፍተሻ የማድረግ እና ግብረመልስ የመስጠት ሀላፊነቶች አሉበት ብለዋል።በዚህም መሰረት በሀገሪቱ የሚገኙ መገናኛ ብዙሃን ባለፉት ሁለት ወራት አየር ላይ ያዋሏቸው ዜናዎች እና ፕሮግራሞች ላይ ፍተሻ መደረጉን አስታውቀዋል።በፍተሻውም በሀገሪቱ የሚገኙ 40 የግል መገናኛ ብዙሃን የተላለፉ 750 ዜናዎች እና 800 ፕሮግራሞች ተፈትሸዋል።ከዚህም አንጻር በጥሩ መልኩ የታዩት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድን እና ሜጋ ፕሮጀክቶች ከህብረተሰቡ ጋር እንዲተዋወቁ ከማድረግ አንጻር ጥሩ የሚባል ስራ ሰርተዋል ተብሏል።በወቅታዊ እና አካባቢያዊ ጉዳይ ላይም መልካም ስራ መስራታቸውም ነው የተገለፀው።ሆኖም ግን ብሄራዊ መግባባትን በመፍጠር እና እቅድ ቀርፆ ከመስራት አንጻር ውስንነቶች ታይተዋል።እንዲሁም አንዳንድ የመገናኛ ብዙሃን ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥሉ ሁኔታዎች ሲከሰቱ ሀላፊነታቸውን ከመወጣት ይልቅ ዳር ላይ ሆነው ይመለከታሉ የሚለውም ተነስቷል።ስፖርት ላይ ማመዘን እንዲሁም ብዝሃነትን ከማስተናገድ አንጻር ውስንነቶች እንደሚታዩባቸው ተገልጿል።እነዚህን ክፍተቶች ለመፍታትም መገናኛ ብዙሃኑ ለህግ እና ለህገ መንግስቱ ታማኝ በመሆን የሙያ እና የቴክኒክ አቅማቸውን መገንባት ያስፈልጋል ነው ያለው ባለስልጣኑ።ባለስልጣኑ ተከታታይነት ያለው የአመለካከት እና የክህሎት ስልጠና መስጠት እንዳለበት በመድረኩ ላይ ተነስቷል።የመገናኛ ብዙሃኑ የብሮድካስት ፍቃድ ሲወስዱ ያቀረቡትን እቅድ በመተግበር ረገድም ውስንነቶች ይስተዋላሉ ተብሏል።እንዲሁም በዘርፉ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት የመረጃ ነፃነት አዋጅ ውስጥ የተዘረጉት የተጠያቂነት አሰራሮች ተግባራዊ ሊሆኑ እንደሚገባም ተገልጿል-(ኤፍ.ቢ.ሲ) ።
0
a488feb8bf9a8ad93657d9040dfa2ffb
845573b262eedf04ccddecda98d1f434
በቻምፒየንስ ሊጉ አር ቢ ሌፕዚግ የግማሽ ፍጻሜተፋላሚ መሆኑን አረጋገጠ
ሎዛ አበራ የምትገኝበት የማልታው ክለብ ቢርኪርካራ በሴቶች እግርኳስ ትልቁ መድረክ ላይ መሳተፉ ተረጋግጧል።የማልታ እግር ኳስ ፌደሬሽን በስሩ የሚያካሂዳቸው ውድድሮች መሰረዙን ተከትሎ የዓምናው የሊጉ አሸናፊ እና ውድድሩ እስከተቋረጠበት ድረስ ሊጉን ከተከታዩ ምጋር በ6 ነጥቦች በመራቅ ሲመራ የቆየው ቢርኪርካራ በቀጣይ ዓመት በቻምፒየንስ ሊግ እንዲሳተፍ የፌደሬሽኑ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ወስኗል። በመጀመርያ ዓመት የማልታ ቆይታዋ እጅግ የተሳካ ዓመት ያሳለፈችው ሎዛ አበራም ለቀጣዩ የውድድር ዓመት ከክለቡ ጋር ያላትን ውል የምታራዝም ከሆነ በትልቁ መድረክ ላይ ትሳተፋለች።ሎዛ አበራ የማልታ ሴቶች ሊግ እስከተቋረጠበት ጊዜ ድረስ 30 ጎሎችን በማስቆጠር የከፍተኛ ጎል አስቆጣሪነቱን እየመራች እንደነበር ይታወሳል።
0
3c0165a239139e61c4df391f291e534b
3c0165a239139e61c4df391f291e534b
የፌዴሬሽኑ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች ተሰይመዋል
በግንቦት ወር ወደ ኃላፊነት የመጣው አዲሱ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ ባደረገው ስብሰባ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችን ሰይሟል። 7 ቋሚ ኮሚቴዎች ያሉት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ሰብሳቢ ሆነው የተሾሙት የሚከተሉት ናቸው:-የቴክኒክ እና ልማት ኮሚቴ – ኢ/ር ሰውነት ቢሻውየብሔራዊ ውድድሮች አዘጋጅ ኮሚቴ የፕሪምየር ሊግ – ኮ/ል አወል አብዱራሂምየከፍተኛ ሊግ – አቶ ኢብራሂም መሐመድየአንደኛ ሊግ – አብዱራዛቅ ሐሰንየሴቶች እግርኳስ ልማት ኮሚቴ – ወ/ሮ ሶፊያ አልማሙንየዳኞች እና ታዛቢዎች ኮሚቴ – አቶ ዮሴፍ ተስፋዬየማርኬቲንግ ኮሚቴ – አቶ አበበ ገላጋይየፀጥታ ኮሚቴ – አቶ አሊሚራህ መሐመድየህክምና ኮሚቴ – አቶ ዘሪሁን ቀቀቦበሹመቱ መሰረት ባለፈው የፌዴሬሽን ስልጣን ዘመን ሰብሳቢ የነበሩ 5 ግለሰቦች አሁንም በሌላ ኮሚቴ ሰብሳቢነት ሲሰየሙ 4 ግለሰቦች ደግሞ ለሹመቱ አዲስ ናቸው።ፌዴሬሽኑ ከዚህ ቀደም በሰጠው መግለጫ ስራዎች በባለሙያዎች እንደሚሰሩ መገለፁ የሚታወስ ሲሆች በተሰየሙት የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች ስር በምክትል ሰብሳቢነት ባለሙያዎች እንደሚካተቱ ታውቋል።በፌዴሬሽኑ መተዳደርያ ደንብ መሰረት የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች ከስራ አስፈፃሚ አባላት ሲመረጡ የፍትህ አካላት (የዲሲፕሊን ኮሚቴ እና የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ) እንዲሁም የኦዲት የቁጥጥር ኮሚቴ ከፌዴሬሽኑ ውጪ የሆኑ ገለልተኛ ግለሰቦች ይሰየማሉ።
1
da049c68eb052372058d01793cb151e5
da049c68eb052372058d01793cb151e5
ከኢህአዴግና ተፎካካሪ ፓርቲዎች አጀንዳዎች ውስጥ ግማሽ የሚጠጋ ተመሳሳይ መሆኑ ተመለከተ
ኢህአዴግና ተፎካካሪ ፓርቲዎች ካዘጋጁት 34 አጀንዳዎች ውስጥ ግማሽ የሚጠጋ ተመሳሳይ መሆኑ ተመለከተ ፡፡ኢህአዴግን ጨምሮ ሃገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለድርድር ባዘጋጁት አጀንዳ ላይ ዛሬ ውይይት አካሂደዋል፡፡አገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች በዝግ ለድርድር የመረጧቸው አጀንዳዎች የተወያዩት ለድርድ አደራጅ ኮሚቴ ባሰገቡት መሰረት መሆኑን ነው የተገለጸው ።ፓርቲዎቹ የዛሬ ድርድር ውይይታቸውን የጨረሱ ሲሆን፤ ቀጣይ ድርድርና ክርክራቸው ከአንድ ወር በኋላ ተመለስው እንደሚገናኙ ነው የተገለጸው ፡፡
1
ee7cc7612692b4b5b33d4ea8ee0ee9db
ee7cc7612692b4b5b33d4ea8ee0ee9db
አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው ተሾሙ
አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው ተሾሙ።አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከ20 ዓመታት በኋላ በኤርትራ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው መሾማቸውን የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል።አምባሳደር ሬድዋን በአየርላንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው ሲያገለግሉ እንደነበር ይታወሳል።የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኤርትራ ጋር ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር የሚሠራ መሆኑን አስታውቋል።
1
0c116c1a3463fa731f560dd6c2aa6d95
0c116c1a3463fa731f560dd6c2aa6d95
ኢትዮ ኤሌክትሪክ የአአ ከተማ ዋንጫ ቻምፒዮን ሆነ
ከፍጻሜው በፊት 08:00 ላይ በተደረገው የደረጃ ጨዋታ በአመዛኙ ወጣት ተጫዋቾችን የተጠቀመው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዳማ ከተማን 1-0 በማሸነፍ ውድድሩን በ3ኝነት አጠናቋል፡፡ የሃምራዊዎቹን የድል ግብ ከመረብ ያሳረፈው ሲሳይ ዋጆ በ66ኛው ደቂቃ ነው፡፡10:00 ላይ በተደረገው የፍጻሜ ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ቅዱስ ጊዮርጊስ! 2-0 አሸንፏል፡፡ በመጀመርያው አጋማሽ የተሻለ ብልጫ የነበረውና ውብ እንቅስቃሴ ያሳየው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ35ኛው ደቂቃ በአይቮሪኮስታዊው ኢብራሂም ፎፋኖ ግብ ቀዳሚ መሆን ችሏል፡፡ ለግቡ መቆጠር የግብ ጠባቂው ዘሪሁን የትኩረት ማነስ የሚጠቀስ ነበር፡፡በሁለተኛው አጋማሽ ቅዱስ ጊዮርጊስ የአቻነት ግብ ለማስቆጠር ጫና መፍጠር ቢችልም የኤሌክትሪክን ጠንካራ መከላከል በመስበር ይህ ነው የሚባል ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ማድረግ ሳይችሉ ቀርተዋል፡፡ ኢትዮ ኤሌክትሪኮች በአንፃሩ በጠንካራ መከላከል እና መልሶ ማጥቃት ውጤታቸውን ለማስጠበቅ ያደረጉት ጥረት ተሳክቶ በ87ኛው ደቂቃ ኢብራሂም ፎፋኖ የዘሪሁን ታደለን ስህተት ተጠቅሞ የኤሌክትሪክን አሸናፊነት አብስሯል፡፡ ጨዋታውም በኤሌክትሪክ 2-0 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ በመክፈቻው እለት በቅዱስ ጊዮርጊስ ከደረሰባቸው የ4-1 ሽንፈት በኋላ ከፍተኛ መሻሻል ያሳዩት ኤሌክትሪኮች ሽንፈታቸውን በመበቀል ለ3ኛ ጊዜ ቻምፒዮን ለመሆን በቅተዋል፡፡ ከ2001 በኋላም ከዋንጫ ጋር መገናኘት ችለዋል፡፡ከጨዋታው ፍጻሜ በኋላ በተካሄደው የሽልማት ስነ ስርአት ኢትዮ ኤሌክትሪክን ዘንድሮ የተቀላቀለውና በፍጥነት ተጽእኖ ፈጣሪነቱን ያሳየው ኢብራሂም ፎፋኖ የውድድሩ ኮከብ ተጫዋች ተብሎ ሲመረጥ የቅዱስ ጊዮርጊሱ አቡበከር ሳኒ በ5 ግቦች ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ፣ አሰልጣኝ ብርሃኑ ባዩ የውድድሩ ኮከብ አሰልጣኝ ተብለው የተዘጋጀላቸውን ሽልማት ተረክበዋል፡፡ የእለቱ አምበል በረከት ተሰማም ዋንጫውን ከፍ በማድረግ የእለቱ መርሃ ግብር ፍጻሜ ሆኗል፡፡
1
a1174b3452adbe9ce92d5b67398da15e
028a20ee2afbdeffa205c4617ab6ab58
ኢትዮጵያ ቡና ከተለያዩ ተጫዋቾች ጋር ስሙ እየተያያዘ ነው
እስካሁን የዘጠኝ ነባር ተጫዋችን ውል ለማራዘም እና ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ለማስፈረም የተስማሙት ሀዋሳ ከተማዎች የአሥረኛ ተጫዋቻቸውን ውል አራዝመዋል፡፡አማካዩ ሄኖክ ድልቢ ውሉን በክለቡ ያራዘመ ተጫዋች ነው። ከሀዋሳ ታዳጊ ቡድን ወደዋናው ካደገ በኃላ ያለፉትን አራት የውድድር ዓመታት በክለቡ ቆይታ የነበረው ይህ ተጫዋች በተለይ ዘንድሮ ሊጉ እስከተሰረዘረበት ጊዜ ድረስ ከደመቁ ተጫዋቾች መሀከል አንዱ ነበር፡፡ ውሉ በመጠናቀቁ ከተለያዩ ክለቦች ጋር ስሙ ተያይዞ የነበረው አማካዩ ለሁለት ተጨማሪ ዓመት በሀዋሳ ለመቆየት ተስማምቷል፡፡
0
b0e656d03cfce69aaff9c20716a27e2b
4e944caacaad6b30d71706dd3688e6da
“መዉሊድም ቢሆን እናገለግላችኋለን” ብሎ ያወጣዉ ማስታወቂያ የአገላለጽ ስህተት ነው ሲል የገቢዎች ሚኒስቴር ይቅርታ ጠየቀ
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 24/2012 ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) “አምነስቲ ኢንተርናሽናል” ያቀረበዉ ሪፖርት የሚጠበቅበትን ሙያዊ ገለልተኝነት ያልተከተለ መሆኑን አስታውቃል፡፡“አምነስቲ ኢንተርናሽናል” ከሰሞኑ ያወጣው ሪፖርት ቀደም ሲል ሲያወጣቸው ከነበሩ በአንፃራዊነት የተሻለ ገለልተኝነት ከነበራቸው ሪፖርቶች በተለየ መልኩ የተጠናቀረ መሆኑን አብን በመግለጫው አመላክቷል፡፡ ሪፖርቱ በደል የደረሰበትን ወገን በበዳይነት ፈርጆ ማቅረቡ ተቀባይነት የሌለው መሆኑንም ነው አብን ያመላከተው፡፡ ይህም በተለይም ለሰብአዊ መብቶች ጥበቃ እሰራለሁ ከሚል ተቋም ፍፁም የማይጠበቅ እንደሆነ በመግለጽ ኮንኖታል፡፡ሪፖርቱ አምነስቲ ኢንተርናሽናል አራምዳቸዋለሁ ከሚላቸዉ ከእውነት፣ ከፍትሕና ከሰብዓዊነት መርሆዎች በተፃራሪ የተጠናቀረ መሆኑም ተቋሙ አለኝ ለሚለው አጠቃላይ ተዓማኒነት ትልቅ ፈተና እንደሚሆን ነው ንቅናቄው የገለጸው፡፡ ለአንድ ወገን ያዳላው ሪፖርቱ ደርጅቱን፣ ለሰብአዊ መብቶች መከበር በሃቅ ተግተው የሚሰሩ ወገኖችን እንዲሁም ጥቃት የደረሰባቸውን ወገኖች በእጅጉ ያሳዘነ መሆኑንም አብን በመግለጫው አስታውቋል፡፡ከሚዛናዊነት መጓደል ባለፈ አምነስቲ ማካተት እየተገባው ያላካተታቸው ለአብነትም በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የንጹሃን ሕይዎት ያለፈባቸው ድርጊቶች፣ የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እገታ፣ የዜጎች ማፈናቀልና እንግልቶች… መኖራቸውን ጠቅሷል፡፡ በተቋሙ ውስጥ ያለው የፖለቲካ አሰላለፍ ወገንተኝነትና በሴራ የተሰማሩ ግለሰቦች መኖራቸው ለዚህ ምክንያቶች መሆናቸውን እንደሚገነዘብም ንቅናቄው አመላክቷል፡፡በዚህ ረገድ “አምነስቲ ኢንተርናሽናል” ጉዳዩን በጥልቀት በመመርመር ተገቢውን የእርምት እርምጃ ይወስዳል ብሎ ተስፋ እንደሚያደርግ አብን አስታውቋል፡፡ በመሆኑም የቀረበዉ ሪፖርት ያለበትን ጉልህ ስህተት እና ጥፋት በአግባቡ መርምሮ እና ተገንዝቦ የማያሰራ በሚል እንዲያነሳው እና በምትኩ በትክክል እና በገለልተኛ ሁኔታ ሪፖርቱን እንዲያጠናቅር የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አሳስቧል፡፡ንቅናቄው በዜጎች ላይ በየትኛውም አካባቢና ሁኔታ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች መቆም አንዳለባቸ በማሳሰብም ለዚህም የበኩሉን ለመወጣት ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል፡፡
0
1729c4e5fa2f5417e0acd984eb942d2c
0b0ed6ebebe44d92204b670a73f6c83b
የሪፖርት ሥርዓቱ የመድኃኒት የጎንዮሽ ክስተቶችን ለመቆጣጠር ያስችላል
ከፍተኛ የትርፍ ህዳግ በመያዝ ሽያጭ የሚፈጽሙ አስመጪዎችና ነጋዴዎች ላይ ታክስ በመጫን ለመቆጣጠር የሚያስችል አሠራር ተግባራዊ መደረጉን፣ ይህንን የሚከታተል ዲፓርትመንት በንግድ ሚኒስቴር ሥር መቋቋሙ ተገለጸ፡፡ከንግድ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያስረዳው፣ ዲፓርትመንቱ አንድ አስመጪ ወደ አገር ውስጥ ምን ያህል ዕቃ እንዳስገባ፣ ዕቃውን ለማስመጣት የፈጀበትን አጠቃላይ ወጪ በማሥላትና ገበያ ውስጥ ከሚሸጥበት ዋጋ ጋር በማመሳከር፣ ለገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን መረጃውን ያቀርባል፡፡ዲፓርትመንቱ ሥራውን የሚያከናውነው አስመጪው ገበያ ውስጥ ሲሸጥ ምን ያህል የትርፍ ህዳግ እንደሚያገኝ ወጪውን በማቀናነስ፣ ባገኘው ትርፍ መጠን ታክስ እንዲጠየቅ ያደርጋል ተብሏል፡፡ተመሳሳይ ዕቃዎችን ያመጡ አስመጪዎች የሚሸጡበት ዋጋም በንፅፅር የሚታይ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ተመሳሳይ ዕቃዎችን አንዳንዶች ከፍ ባለ ዋጋ ሲሸጡ፣ ሌሎች ደግሞ ባነሰ ዋጋ እንደሚሸጡ ተጠቁሟል፡፡ በከፍተኛ ዋጋ በመሸጥ ከፍተኛ ትርፍ በያዙት ላይ ባገኙት ትርፍ መጠን ልክ ተጨማሪ ታክስ እንዲከፍሉ እንደሚደረግም የንግድ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል፡፡እንዲህ ዓይነቱን አሠራር ተግባራዊ ለማድረግ የተፈለገው ባልተገባ ዋጋ ትርፍ የሚያገኙ ነጋዴዎችን ለመከላከል እንደሆነ ተገልጿል፡፡ ያልተገባ የትርፍ ህዳግ ይዘው ተገልጋዩን የሚያማርሩ ነጋዴዎችን ለመቆጣጠር ያስችላል የተባለው አሠራር በተወሰኑ ምርቶች ላይ የተጀመረ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡የተባሉት ምርቶች ግን ከአጠቃላይ የገቢ ዕቃዎች ውስጥ መሆናቸውን ሪፖርተር ያገኘው መረጃ ያስረዳል፡፡ አዲሱን አሠራር በተመለከተ ማብራሪያ ለሪፖርተር የሰጡ የንግድ ሚኒስቴር ባለሙያ፣ ከመጠን በላይ ትርፍ የሚይዙ ነጋዴዎች ባተረፉት ልክ እንዲጠየቁ ከማድረግ ውጪ አማራጭ የለም ብለዋል፡፡
0
cd278bfe8666bbdf384d2501e55ae18e
fa91bf088d7b09bd9c6d0242c3949aca
የ21ኛ ሳምንት ቀሪ ጨዋታዎች ሐሙስ ይደረጋሉ
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደው በደረጃ ሰንጠረዡ ላይ ለውጥ ያስከተሉ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡በ9 ሰአት አዲስ አበባ ስታድየም ላይ ዳሽን ቢራን ያስተናገደው መብራት ኃይል 2-1 አሸንፎ ከረጅም ጊዜያት በኋላ ወደ ሊጉ አናት ተመልሷል፡፡ መብራት ኃይል በፒተር ንዋድካ ግብ ቀዳሚ ሲሆን በጥሩ አቋም ላይ የሚገኘው የተሸ ግዛው በ42ኛው ደቂቃ ዳሽንን አቻ አድርጎ የመጀመርያው ግማሽ ተጠኗቋል፡፡በሁለተኛው አጋማሽ የቀድሞው ታላቅ አጥቂ ዮርዳኖስ አባይ በ62ኛው ደቂቃ ተቀይሮ ወደ ሜዳ ሲገባ ከተመልካቾች ሞቅ ያለ አቀባበል የተደረገለት ሲሆን የመብራት ኃይል የአሸናፊነት ግብ ለማስቆጠርም የፈጀበት 5 ደቂቃ ብቻ ነበር፡፡ውጤቱን ተከትሎ መብራት ኃይል ያለፉትን ሶስት ተከታታይ ጨዋታዎችን በማሸነፍ የደረጃ ሰንጠረዡን በ12 ነጥቦች መምረት ጀምሯል፡፡ከመብር ኃይል እና ዳሽን ጨዋታ በመቀጠል የተካሄደው የቡና እና ደደቢት ፍልሚያ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ የቡና ቀዳሚ ግብ የተገኘችው በ39ኛው ደቂቃ በደደቢቱ ተከላካይ አዳሙ ሞሃመድ አማካኝነት ሲሆን ሁለተኛዋ ግብ ደግሞ በ67ኛው ደቂቃ በቢንያም አሰፋ አማካኝነት ተቆጥራለች፡፡ቡና የመጀመርያዎቹን 2 ጨዋታዎች በሽንፈት ከጀመረ በኋላ ካለፉት 4 ተከታታይ ጨዋታዎች 12 ነጥቦች ሰብስቦ ከመብራት ኃይል ጋር በእኩል ነጥብ መምራት ጀመሯል፡፡ ሊጉ ነገ ሲቀጥል ቀሪ 5 ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡
0
b7a280556076ebd2afa12f68ca01f2ab
6c77582fc8451bafb9cf7bd886e0b895
በአማራ ክልል ዘለቄታዊ እድገት ላይ ያተኮረው ጉባኤ ተጠናቀቀ
የአማራ ብልጽግና ፓርቲ በቅርቡ የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በተፈጸሙ “ማንነትን መሠረት” ባደረጉ ጥቃቶች ላይ ሰፊ ውይይት ማድረጉን በፌስ ቡክ ገጽ አስታውቋል፡፡ የአርቲስቱን ግድያ ተከትሎ በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ክልል ከ239 ሰዎች በላይ መገደላቸውን መንግስት መግለጹ ይታወሳል፡፡ በወቅቱ አል ዐይን አማርኛ ያነጋገራቸው የጉዳቱ ሰለባዎች በ “ብሄርና በሃይማኖት” ማንነታቸው ጥቃት እንደደረሰባቸው ቢገልጹም የኦሮሚያ ክልል ማንነትን መሰረት ያደረገ ጥቃት አልደረሰም ሲል አስተባሏል፡፡ ፓርቲው ከዚህ በተጨማሪም ሰሞኑን የኦሮሚያ ክልል ፕሬዘዳንት የሆኑት ሽመልስ አብዲሳ ከሰባት ወር በፊት ተናግረውት ነበር የተባለውና በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው ንግግር ተችቷል፡፡ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ንግግሩ በይዘት ትክክል ያልሆነ፣ የግለስብ አቋም እንደሆነና በዝርዝር እንደሚገመገምም ገልጿል፡፡ በባህርዳር ሲካሄድ የነበረው ስብስባ ስኬታማ መሆኑን የገለጹት የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አገኘሁ ተሻገር ”ፓርቲው በ12ኛው የአዴፓ ጉባኤ የተያዙ የአማራ ህዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ” እየሰራ መሆኑንና “በአማራ ክልል አመራሮች ዙሪያ መከፋፈል” አለመኖሩንም አብራርዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ባህርዳር በተካሄደው የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ስብሰባ ላይ ተገኝተዋል፡፡
0
33c8046a0192d22cfbc0b7581b60db1a
33c8046a0192d22cfbc0b7581b60db1a
የፕሬዚዳንት ትረምፕ የኢየሩሣሌም ውሣኔና ምላሹ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ለኢየሩሣሌም የእሥራኤል ዋና ከተማ በይፋ እውቅና በመስጠታቸው ከአረቢ ዓለም እንዲሁም ከአውሮፓና ከሌሎችም አካባቢዎች ነቀፋዎችን አስከትሎባቸዋል።ሚስተር ትረምፕ ትናንት ባደረጉት ንግግር ዩናይትድ ስቴትስ ለእሥራኤል የገባችውን ሃያ ሁለት ዓመታት ያስቆጠረና ከእርሳቸው የቀደሙት ፕሬዚዳንቶች ሁሉ ያልፈፀሙት ቃል እጅግ የዘገየ እርምጃ መሆኑን አመልክተዋል።ይሁን እንጂ የኢየሩሳሌም ጉዳይ በራሳቸው በእሥራኤላዊያኑና በፍልስጥዔማዊያኑ ድርድር መፈታት ያለበት አወዛጋቢ ጉዳይ መሆኑን ብዙዎች እንደሚያምኑ ተዘግቧል።የአሜሪካ-እሥላማዊ ግንኙነቶች ምክር ቤቱ ኒሃድ አዋድ ፕሬዚዳንት ትረምፕ “ሃገራቸው ውስጥና በውጭም የሃይማኖት ፅንፈኝነትን እያበረታቱ ናቸው፤ በመካከለኛው ምሥራቅ ያለውን የሰላም ተስፋም የሚገድል ምት አሣርፈውበታል” ብለዋል።​የኢየሩሳሌም ጉዳይ በፍልስጥዔማዊያኑና በእሥራኤል መካከል በሚካሄድ ቀጥተኛ ድርጅር መፈታት ያለበት በመሆኑ እንደሚያምኑ የገለፁት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬሽ “ማንኛውም በአንድ ወገን በተናጠል የሚወሰድ እርምጃ የሰላሙን ሂደት ያደናቅፋል” ብለዋል።ፍልስጥዔማዊው ዋና ተደራዳሪ ሳየብ ኤሬካት በሰጡት መግለጫ “ትረምፕ ዓለምአቀፍ ሕግን፣ ሰብዓዊ መብቶችን ሙሉ በሙሉ ጥሰዋል፤ በፍልስጥዔማዊያንና በእሥራኤላዊያን መካከል ያለውን ግጭት ከፖለቲካ ወደ ሃይማኖትዊ ገዳይ እየለወጡት ነው” ብለው የትረምፕ እርምጃ “ዩናይትድ ስቴትስን ከመካከለኛው ምሥራቅ የሰላም ሂደት ተሣታፊነት ውጭ” እንደሚያደርጋት ተናግረዋል።ዋሺንግተን ዲሲ የሚገኘው ኦርቶዶክስ የአይሁድ ተሟጋች ኅብረት መሪ ናታን ዲያሜንት ለቪኦኤ በስካይፕ በሰጡት ቀል ትረምፕ የኢየሩሳሌምን የእሥራኤል ዋና ከተማነት መወቃቸው “ይልቅ የሰላሙ ሂደት እንዲያንሠራራ ያግዛል” ብለዋል።
1
d3812ba05652ae9f9ccf7ad868d857f5
13d5460474ffa46098fc4a1dd26d6991
ሀገሪቱ እርምጃውን የወሰደችው የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት ሙሴ ቢሂ ወደ ናይሮቢ ማቅናታቸውን ተከትሎ ነው
አሥመራ የአዲስ አበባ ኤምባሲዋን ለመክፈ የወሰደችው እርምጃዋ ዜና ይፋ የተደረገው ሁለት አሥርታት ለዘለቀው የጎረቤታች ወታደራዊ ፍጥጫ ማብቂያ ያደረገው የሰላም ስምምነት በተፈረመ አንድ ሳምንት ውስጥ ነው።መሃል አዲስ አበባ የሚገኘውን የኤርትራ ኤምባሲ ቁልፍ፤ በደማቅ አቀባበል የታጀበውን የሦሥት ቀናት የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቀው በዛሬው ዕለት ወደ አገራቸው ለተመለሱት የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ (አዲስ አበባን ከመልቀቃቸው አስቀድሞ) የሰጡት የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ ናቸው።ሁለቱ አገሮች ተቋርጦ የነበረውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ከመለሰሳቸው በተጨማሪ በአሥመራና በአዲስ አበባ መሃከል የሚያደርጉትን የዓየየር በረራ እና የወደቦች ግንባታ እና አገልግሎትም መልሰው ለመጀመር ተስማምተዋል።
0
b67892437b7cc8cfe6e4426f37f4b50c
39407aad90a12631385f4f93257e200d
በወልቂጤ ውለን ለማራዘም ተስማሞቶ የነበረው ጫላ ተሺታ አሁን ደግሞ ከሲዳማ ቡና ጋር ተስማምቷል
ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ከቀናት በፊት ወደ ቡድኑ ለመቀላቀል ከስምምነት የደረሰው ባህር ዳር ከተማ ከደቂቃዎች በፊት ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል።በዝውውር ገበያው ላይ በከፍተኛ ንቃት እየተሳተፉ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች የመናፍ ዐወልን እና የበረከት ጥጋቡን ፊርማ ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል። ከደቂቃዎች በፊት ደግሞ አህመድ ረሺድን ወደ ክለባቸው ለመቀላቀል ተስማምተዋል። ከደደቢት የታዳጊ ቡድን የተገኘው አህመድ ረሺድ ወደ ኢትዮጵያ ቡና በማቅናት ከ2007 ጅምሮ በዋናው ቡድን በመጫወት ድንቅ ጊዜን አሳልፏል። ከ2010 ጀምሮ ደግሞ ወደ ምስራቂቱ የሀገሪቱ ክፍል (ድሬዳዋ) አምርቶ የተጫወተው ተጫዋቹ ዘንድሮ ዳግም ወደ ቡናማዎች ቤት በመመለስ መጫወቱ ይታወሳል።በሁለቱም መስመሮች በመሰለፍ መጫወት የሚችለው አህመድ ከቡናዎች ጋር ውሉን ለማራዘም ተስማምቶ የነበረ ቢሆንም በዛሬው እለት ግን ለጣና ሞገዶቹ ለቀጣይ 2 ዓመታት ለመጫወት የቅድመ ስምምነት ፊርማውን ፈፅሟል።
0
798c6a425375313e3831029cc56885c5
3a3bbb22556428edb7bef5acfa8cdbec
በህንድ ሰላማዊ ሰልፎች ተካሄዱ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፋር እና ከሶማሌ ክልል አመራሮች ጋር ተወያዩ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፋርና የሶማሌ ክልላዊ ብሔራዊ መንግሥት አመራሮችን አግኝተው በክልሎቹ የጸጥታ ሁኔታን ላይ ተወያይተዋል።በውይይቱ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ እና የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ጨምሮ የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።በአፋር እና ሶማሌ ክልል ከሰሞኑ የሰላምና ጸጥታ መረጋጋት እንዲፈጠር የሚጠይቁ ሰላማዊ ሰልፎች በተለያዩ ከተሞች መካሄዳቸው ይታወሳል።
0
00654b0eeb2aa0ff1d5237fa395f4d0c
281d32e9e90e9e9cd2a794e58b1194b6
የመስኖ ልማቱ በቆላማ አካባቢዎች ትኩረት አድርጓል
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ከውጭ የሚገባውን ስንዴ ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን ከ14 ሺህ ሄክታር በላይ የቆላ ስንዴ በመስኖ እየለማ መሆኑን ተናግረዋል።በቀጣይም በቆላማ አካባቢዎች ስንዴን በስፋት ለማልማት በ3 ሺህ ሄክታር የዘር ብዜት እየተሰራ መሆኑንም ነው የተናገሩት። በቀጣይ ሶስት ዓመታት ውስጥም በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የሚገባውን ስንዴ ለማስቀረት ለቆላ ስንዴ ልማት ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራልም ነው ያሉት ሚኒስትሩ።ሚኒስትሩ በበርሃ አንበጣና ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ በምርት ብክነት ላይ የደረሰው ጉዳት የዳሰሳ ጥናት እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፥ የጥናቱ ውጤትም ወደፊት እንደሚገለጽ አስረድተዋል።መንግስት የሜካናይዜሽን መሳሪያዎችን ከቀረጥ ነጻ እንዲገቡ መወሰኑ የምርት ብክነትን ለመቀነስና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ትልቅ መነሳሳትን እየፈጠረ መሆኑንም አንስተዋል።ዘንድሮ በዘር ከተሸፈነው 12 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት ውስጥ 9 ነጥብ 8 ሚሊዮን ሄክታሩ መሰብሰቡንም ገልጸዋል።ቀሪው ምርት በቀጣዮቹ ሁለት ሳምንታት እንዲሰበሰብ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ርብርብ እንዲያደርግ ጥሪ ማቅረባቸውን ከግብርና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
32a72d6c6b6945e7edbb0dd50362d9ce
32a72d6c6b6945e7edbb0dd50362d9ce
የግል ትራንስፖርት ኩባንያዎች በመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት ሥርዓት እንዲሰማሩ ጥያቄ ቀረበ
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት የግል የትራንስፖርት ኩባንያዎች፣ በመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት ሥርዓት እንዲሳተፉ ጥያቄ አቀረበ፡፡ የሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ከማሪታይም ባለሥልጣን ጋር በጋራ በመሆን ባደረጉት ጥናት፣ በጂቡቲ ወደብ ለበርካታ ቀናት ተከማችተው የሚቆዩ የአገሪቱ ንብረቶች በፍጥነት መነሳት አለባቸው፡፡ በኮንቴይነር ታሽገው ከሚቀርቡ ንብረቶች ውጪ ያሉ ሌሎች ዕቃዎችም በመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት ሥርዓት ወደ አገር ውስጥ መግባት እንዳለበት ተስማምተዋል፡፡ በዚሁ መሠረት በማኅበር የተደራጁ የጭነት ትራንስፖርት ኩባንያዎች ከኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ጋር በመዋዋል ወደ መልቲ ሞዳል ትራንስፖርት ሥርዓት መግባት እንዲችሉ፣ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ውሳኔ እንዲያሳልፍ ጥያቄ መቅረቡን ምንጮች ገልጸዋል፡፡ ትራንስፖርት ሚኒስቴር ውሳኔውን በቅርቡ ያስተላልፋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ይህንን ተከትሎም ወደ አገር የሚገቡ ተሽከርካሪዎች፣ የአርማታ ብረቶች፣ የካፒታል ፕሮጀክት ዕቃዎች (ማሽነሪዎች) በመልቲ ሞዳል የትራንስፖርት ሥርዓት እንዲጓጓዙ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት ሥርዓት ንብረቱ ከተገዛበት አገር ጀምሮ የተቀናጀ የባህርና የየብስ ትራንስፖርት በመስጠት ባለቤቱ ዘንድ ማድረስ የሚያስችል ሲሆን፣ ዕቃዎች በጂቡቲ ወደብ እንዳይቆዩ በማድረግ አገሪቱ ለወደብ ኪራይ የምታወጣውን ወጪ የሚቀንስ ነው፡፡ በኢትዮጵያ በደረቅ ወደቦች ንብረቶች በመከማቸታቸው መንግሥት በየዓመቱ ከሰባት እስከ አሥር ሚሊዮን ዶላር እንደሚያወጣ፣ በጂቡቲ ወደብ ደግሞ ከተጠቀሰው መጠን በብዙ እጥፍ እንደሚከፍል መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ይህንኑ ጉዳይ አስመልክቶ የዋና ኦዲተር ጽሕፈት ቤት ምርመራ አድርጎ ሪፖርት እንዲያቀርብ መታዘዙን መዘገባችን አይዘነጋም፡፡
1
31619364bedc39b1b825ed22626072d2
8d116c1575bf4d4a541d78b479bc553f
በፈረንሳይ ምርጫ ክርክር ላይ ኢማኑኤል ማርኮን የፈረንሳዊያንን ቀልብ መግዛት ቻሉ
የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በጠቅላይ ሚነስትር ዶክተር አብይ አህመድ በተደረገላቸው ግብዣ ለሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ላሊበላ ዓለም አቀፍ አውሮፕን ማረፊያ ገብተዋል።ፕሬዝዳንቱ ላሊበላ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከስፍራው በመገኘት አቀባበል አድርገውላቸዋል።ፕሬዝዳንቱ በላሊበላ በሚኖራቸው ቆይታ ከጠቅላ ሚኒስትሩ ጋር በጋራ በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስያናት ውስጥ የሚገኙ ቤተ ጊዮርጊስ፣ ቤተ ማርያ እና ቤተ መድሃኒዓለምን ይጎበኛሉ ተብሏል።ፕሬዝዳንቱ በላሊበላ የሚኖራቸውን ጉብኝት ካጠናነቀቁ በኋላ በዛሬው እለት አዲስ አበባ ከፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጋር በሁለትዮሽና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ የተናጥል ውይይት ያደርጋሉም ተብሏል።ከፕሬዝዳንት ማክሮን ጋር ታዋቂ የፈረንሳይ የቢዝነስ አመራሮች የተካተቱ ሲሆን፣ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር በሚኖራቸው ውይይት ሁለቱ አገሮች በኢኮኖሚ፣ በመከላከያ እና በጸጥታ ጉዳዮች በትብብር ለመስራት በሚያስቸሉ ጉዳዮቸ ዙሪያ ውይይቶች ያደርጋሉ።በውይይቱ መጨረሻም በሁለቱ አገሮች መካካል የመከላከያ ትብብር ስምምነት እና የኢንቨስትመንት ማስፋፋያ የመግባቢያ ስምምነት እንደሚፈረም ይጠበቃል።በተጨማሪም በኢትዮጵያ እየተካሄደ ላለው የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን የሚያግዝ የፋይናንስ ድጋፍ እንዲሁም የቅርስ ጥበቃ ትብብር ስምምነት በሁለቱ መሪዎች በጋራ ይፋ እንደሚደረግ ይጠበቃል።ፕሬዝዳንት ማክሮን በኢትዮጵያ የሚኖራቸውን ቆይታ ከማጠናቀቃቸው በፊት በነገው እለት ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህመት ጋር ውይይት ያደርጋሉም ተብሏል፡፡በእለቱ ወደ ኬንያ በመጓዝ ሀሙስ መጋቢት 5 ቀን 2011 ዓ.ም በናይሮቢ የሚካሄደውን የአንድ ፕላኔት የመሪዎች ጉባኤ ከኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር በጋራ እንደሚመሩ ይጠበቃል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በፕሬዝዳንት ማከሮን በተደረገላቸው ግብዣ መሰረት በጥቅምት ወር 2011 ዓ.ም በፈረንሳይ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ማድረጋቸው ይታወቃል።(ምንጭ፡-የውጭ ጉዳ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽ/ቤት)
0
f50489fc19d44e40c4bef6edc3e87efe
6548796a5067607ebdd9fe7ccd9dd206
ቻን 2020| ሦስት ተጫዋቾች የነገው ጨዋታ ያመልጣቸዋል
በባህር ዳር ከተማ ለአስር ቀናት ለቻን ማጣሪያ ዝግጅትን ሲያደርግ የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለመልሱ ጨዋታ ወደ ሩዋንዳ ተጉዟል፡፡ብሔራዊ ቡድኑ በመጀመርያ ግጥሚያው በመቐለ ዓለም አቀፍ ስታዲየም 1-0 ሽንፈት የገጠመው ሲሆን ወደ ቻን ለማለፍ የመልስ ጨዋታውን በማሸነፍ ላይ ብቻ ተመስርቶ ቅዳሜ ኪጋሊ ላይ ይጫወታል። ለዚህም ዛሬ ረፋድ 4:45 ላይ 20 ተጫዋቾችን ጨምሮ በድምሩ ከ25 በላይ የልዑክ አባላት በመያዝ ወደ ስፍራው አቅንቷል፡፡ብሔራዊ ቡድኑ በዩኒሰን ሆቴል ማረፊያውን ካደረገ በኋላ 24 ተጫዋቾችን በስብሰቡ ውስጥ አካቶ በባህር ዳር ስታዲየም ልምምድን ለአስር ተከታታይ ቀናት ሲሰራ የቆየ ሲሆን ባሳለፍነው ዕሁድ ከዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ጋር የወዳጅነት ጨዋታውን አድርጎ 1-0 ሽንፈትን አስተናግዷል።አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ በጥሩ የተነሳሽነት መንፈስ በጨዋታው ላይ ለመቅረብ ሲሰሩ እንደነበር እና ይህንን ተግባራዊ ለማድረግ በሚገባ መዘጋጀታቸውን ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡ አሰልጣኙ አክለውም ጀማል ጣሰው፣ አስቻለው ግርማ፣ ያሬድ ባዬ እና አህመድ ረሺድ በገጠማቸው ጉዳት ወደ ስፍራው እንዳላመሩ ገልፀዋል፡፡ጨዋታው የፊታችን ቅዳሜ 22 ሺህ ተመልካች በሚያስተናግደው ስታድ ሪጅናል ኒያሚራምቦ ስታዲየም 10:00 የሚያከናውኑ ይሆናል፡፡ወደ ሩዋንዳ ያመሩ 20 ተጫዋቾችግብ ጠባቂዎች (2)፡ ምንተስኖት አሎ፣ ለዓለም ብርሃኑተከላካዮች (6)፡ አስቻለው ታመነ፣ ደስታ ደሙ፣ አንተነህ ተስፋዬ፣ ጌቱ ኃ/ማሪያም፣ መሳይ ጳውሎስ፣ ረመዳን የሱፍአማካዮች (7)፡ አማኑኤል ዮሐንስ፣ ፍፁም ዓለሙ፣ ሐይደር ሸረፋ፣ ዮናስ በርታ፣ ሱራፌል ዳኛቸው፣ ፉአድ ፈረጃ፣ ከነዓን ማርክነህአጥቂዎች(5): መስፍን ታፈሰ፣ አማኑኤል ገ/ሚካኤል፣ ሙጂብ ቃሲም፣ ፍቃዱ ዓለሙ፣ አዲስ ግደይ
0
86fd94f62291611525e7a3564a4e3244
a77cb1719ea9f3d039c70f14f7dff46c
በደቡብ የክልልነት ጥያቄዎች ተበራክተዋል
ከ20 በላይ ፓርቲዎች ቢሰረዙም፣ ቁጥራቸው እየጨመረ ነው ቀጣዩ ብሄራዊ ምርጫ ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲካሄድ ትናንት ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ድርጅቶች ጋር ባደረገው ምክክር ተወስኗል። የምርጫው የመጨረሻ ውጤትም ሰኔ 21 ቀን 2013 ዓ.ም ይፋእንዲደረግ የእጩዎች ምግዘባ ይካሄዳል። ከየካቲት 8 እስከ ግንቦት 23 ደግሞ የምረጡኝቅስቀሳ እንደሚካሄድ ተጠቁሟል። የመራጮች ምዝገባ ከየካቲት 22 እስከ መጋቢት 21 የሚደረግ ሲሆን ግንቦት 28 በሀገር አቀፍ ደረጃ የድምፅ መስጫ ቀን ይሆናል ተብሏል። በዚሁ እለት የክልልነት ጥያቄ ያነሱ የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች የክልልነት ጥያቄ ላይም የህዝቡ ውሳኔ ድምጽ እንደሚሰጥየቦርዱ የጊዜ ሰሌዳ አመልክቷል። በሌላ በኩል፤ የአዲስ አበባ ከተማና በጊዜ ሰሌዳው የተመለከተ ሲሆን ከየካቲት 8 እስከ የካቲት 21 ቀን 2013 ዓ.ም የድሬድዋ አስተዳደር ምርጫ ደግሞ ሰኔ 5 ቀን 2013 ይካሄዳል ተብሏል። በሌላ በኩል የምርጫ ቦርድን የምዝገባ መስፈርቶች ያላሟሉ ከ20 በላይ ፓርቲዎች ቢሰረዙም አሁንም ቁጥራቸው እየጨመረ እንጂ እየቀነሰ አለመሆኑን ቦርዱ አስታውቋል::
0
f38d6a8e4dfdbdccaefad1abe1629af8
f38d6a8e4dfdbdccaefad1abe1629af8
ባለፉት 24 ሰዓታት 109 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ 118 ሰዎች አገግመዋል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 102 የላብራቶሪ ምርመራ 109 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 630 መድረሱንም የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ዛሬ ባወጡት ሪፖርት አመላክተዋል። ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ፥ የእድሜ ክልላቸውም ከ1 እስከ 78 ዓመት የሆኑ 60 ወንዶች እና 49 ሴቶች ናቸው። ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች መካከልም 81 ሰዎች ከአዲስ አበባ፣ 9 ሰዎች ከኦሮሚያ ክልል፣ 4 ሰዎች ከሶማሌ ክልል፣ 4 ሰዎች ከደቡብ ክልል፣ 3 ሰዎች ከአማራ ክልል፣ 3 ሰዎች ከትግራይ ክልል፣ 3 ሰዎች ከአፋር ክልል እና 2 ሰዎች ከሐረሪ ክልል ናቸው። በትናንትናው እለትም በቫይረሱ የ1 ሰው ህይወት ማለፉ የተረጋገጠ ሲሆን፥ ከጠቅላላው የላብራቶሪ ምርምራ ውስጥ 20 ናሙናዎች በአስክሬን ላይ የተደረገ መሆኑንና በዚህም የ45 ዓመት ኢትዮጵያዊ የአዲስ አበበ ነዋሪ ሴት የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባታል። ይህንን ተከትሎም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 61 ደርሷል፡፡ በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት 118 ሰዎች (115 ከአዲስ አበባ እና 3 ከትግራይ ክልል) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 738 ደርሷል። ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ እስካሁን ለ192 ሺህ 87 ሰዎች ምርመራ የተደረገ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 630 ደርሷል። አሁን ላይ 2 ሺህ 829 ሰዎች በህክምና ላይ ሲሆኑ፥ ከእነዚህም ውስጥ 32 ሰዎች በጽኑ የታመሙ መሆናቸውንም የጤና ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። እስካሁን በኢትዮጵያ 738 ሰዎች ከቫይረሱ ሲያገገሙ፤ የ61 ሰዎች ህይወት አልፏል፤ 2 ሰዎች ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ይታወሳል።
1
d8a536b0b230eb78423f2881b01d9a6d
390b1779b10748e938b39cfacff8d3ff
በጁንታው መወገድ ዋነኛ ተጠቃሚ የሚሆነው የትግራይ ህዝብ ነው – አቶ አሻድሊ ሃሰን
አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ቡድን ለሰራው ግፍ የእጁን ማግኘት እንዳለበት የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡አቶ ሽመልስ አብዲሳ ዛሬ በተከበረው “ለመከላከያ ሠራዊት ክብር እቆማለሁ ” ፕሮግራም ላይ ባሰሙት ንግግር ስግብግቡ የህወሓት ጁንታ ባለፉት አመታት በኦሮሞ ህዝብ ላይም ሆነ እንደ ሀገር ላደረሳቸው ዘግናኝ የሆኑ ግፎች የእጁን ማግኘት እንዳለበት አንስተዋል።የህወሓት ቡድን በጀግናው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ላይ ያደረሰው ጥቃት የሚያሳዝንና መቼም ይቅር የማይባል መሆኑንም ተናግረዋል። አቶ ሽመልስ አብዲሳ እንዳሉት አረመኔው የህወሓት ቡድን ከዚህ የውድቀት ጫፍ ላይ የደረሰውም በብዙ ሺህ ኢትዮጵያውያን ላይ ባደረሰው በደል ነው።ለሀገር መከላከያ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ፥ የቡድኑ መወገድ ለኢትዮጵያውያን ትልቅ እረፍት ነው ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
0
50dff45a568e3d106cf09631881c474d
02d737c08151d4609354f5dc2a548909
በሺሕ የሚቆጠሩ የባሕር ላይ ስደተኞች ሲተርፉ በሺሕ የሚቆጠሩት ደግሞ ሊቢያ እስር ቤት ገቡ
የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር በኬንያ ለሚያደርጉትን የሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት በኬንያ ናይሮቢ እያደረጉ ነው፡፡ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ናይሮቢ ሲደርሱም የኬንያ አቻቸው ኡሁሩ ኬንያታ ደማቅ አቀባበል እንዳደረጋቸውና ለክብራቸው ሲባልም 21 ጊዜ መድፍ የተተኮሰላቸው መሆኑ ተገልጿል፡፡ሳልቫ ኪር በኬንያ በሚኖራቸው የሁለት ቀናት የስራ ጉብኝትም ከፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር በደቡብ ሱዳን የሰላም ጉዳይ ዙሪያ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።ከዚህ ባለፈም ፕሬዚዳንቶቹ በሀገራቱ መካከል ባለውና በቀጣይነት በሚኖረው የንግድ ግንኙነት ዙሪያ ይወያያሉ ነው የተባለው።ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር በያዝነው ወር መጀመሪያ አካባቢ በናይሮቢ በተካሄደው 17ኛው ብሔራዊ የፀሎት መርሃ ግብር ላይ ከፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር መሳተፋቸው ይታወሳል።ደቡብ ሱዳን እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠርከ 2013 ጀምሮ በሀገሪቱ በተከሰተው የእርስ በእርስ ግጭት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ለህልፈት የተዳረጉ ሲሆን፥ በሚሊየን የሚቆጠሩት ደግሞ ከመኖሪያ ቀያቸው መፈናቀላቸውን መረጃዎች ያሳያሉ።የእርስ በእርስ ግጭቱን ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለመፍታትና የሀገሪቱን ሰላም ለማረጋገጥም ኢትዮጵያና ኬንያ መንግስታና ተቃዋሚ ሃይሎችን የማሸማገል ሂደቱን እያከናወኑ ይገኛሉ።(ምንጭ፡-ቢቢሲ)
0
f74e57bf23a99376209797857f63111f
f74e57bf23a99376209797857f63111f
በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የተገነባው የሎዛ ብርሃን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለምረቃ ዝግጁ ሆኗል።
በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በ20 ሚሊዮን ብር ወጭ የተገነባው ትምህርት ቤቱ 28 የመማሪያ እና አራት የቤተ ሙከራ ክፍሎች፣ ቤተ መጽሃፍት እና የአስተዳድር ህንጻ የተሟላለት ነው።ነገ ጥቅምት 6/2012 ዓ.ም የሚመረቀው ትምህርት ቤቱ 300 የዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ እያስተማረ እንደሚገኝም የጎንደር ከተማ አስተዳድር ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ አማረ መስፍን ለአብመድ ገልፀዋል። በቂ ወንበር እና የመማሪያ መጽሃፍትም እየተሟሉ መሆኑን ተናግረዋል።የትምህርት ቤቱ መገንባት በአካባቢው ባሉ አምስት የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች ወደ ሁለተኛ ደረጃ ሲሸጋገሩ በአቅራቢያቸው ለመማር ያስችላቸዋል። ይህም ከዚህ ቀደም ከአምስት እስከ ሰባት ኪሎ ሜትር የሚረዝም መንገድ ተጉዘው እንዲማሩ ይገደዱ ለነበሩ ተማሪዎች እፎይታ ይሰጣል ተብሏል።አብመድ ያነጋገራቸው የዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎችም ከዚህ ቀደም ታላላቆቻቸው ረጅም ርቀት ተጉዘው ወይም ቤት ተከራይተው ለመማር ይገደዱ እንደነበር፤ ይህም በትምህርታቸው ላይ ከፍተኛ ጫና ሲያሳድርባቸው እንደነበር አስታውሰዋል። የትምህርት ቤቱ በቅርበት መገንባት ደግሞ ገንዘብ፣ ጉልበት እና ጊዜ እንደቆጠበላቸው ተናግረዋል።
1
bb910490402f0491c663ef0b1d846117
bb910490402f0491c663ef0b1d846117
አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ወደአገሩ እንዲመለስ ጥሪ ቀረበለት
የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ወደ ሃገሩ እንዲመለስና ከዚህ ቀደም ለሀገሩ ያደርግ የነበረውን አስተዋጽዎ እንዲቀጥል በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ጥሪ አቅርበውለታል፡፡በወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር አስተባባሪነት በተዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ሁለቱ ፌዴሬሽኖች ለአትሌት ፈይሳ የጀግና አቀባበል እንደሚያደርጉም ገልፀዋል፡፡አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ እኤአ 2016 በተካሄደው የሪዮ ኦሊምፒክ ሀገሩን ወክሎ በማራቶን በተካሄደው ውድድር የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ መሆኑ ይታወሳል፡፡
1
89d0f7a2f3cf0de54fa7265a68929177
89d0f7a2f3cf0de54fa7265a68929177
1 ሺህ 441ኛው የኢድ አልፈጥር በአል በመላው ኢትዮጵያ ሲከበር ውሏል
በሌላ በኩል ርቀታቸውን የጠበቁ የኃይማኖቱታላላቅ መሪዎች በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው አንዋርመስጅድ በተለያዩ ሥርዓቶች ተከብሯል። ሥነ ስርዓቱምበቀጥታ ስርጭት እንዲተላለፍ ተደርጓል።በዚህ የበዓል አከባበር ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ተቀዳሚሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከልጥንቃቄ እንደሚገባ መክረዋል።አያይዘውም ሕዝበ ሙስሊም በረመዳን ወርም ኾነ ከዚያበፊት ይፈፅማቸው የነበሩ በጎ ተግባራትን በመቀጠልናከመንግሥት የሚተላለፉ መመሪያዎችን በመከተል ጥንቃቄእንዳይለየው መክረዋል። በአጠቃላይ በዓሉ ኃይማኖታዊሥርዓቱን ጠብቆ በመላ አገሪቱ ተከብሮ ውሏል።ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳንለ1441ኛው የኢድ - አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
1
71722c97c6b57b8fe629d2a2355175bf
71722c97c6b57b8fe629d2a2355175bf
ኢጋድ እና ኢንተርፖል በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚስችል ምክክር አካሄዱ
የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት/ ኢጋድ/ ከአለማቀፉ ኢንተርፖል ጋር በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚስችል ምክክር አካሂደዋል፡፡ኢትዮጵያ ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን ዋነኛ የደህንነት ስጋት አድርጋ ማስቀመጧ የሚታወቅ ሲሆን÷ ኢጋድ እና ኢንተርፖል በቅንጅት መስራታቸው ተጽዕኖውን በመቀነስ ረገድ ኢትዮጵያ የበኩሏን እንድትወጣ ያግዛል ተብሏል፡፡ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ለታዳጊ ሀገራት ዜጎች ዋነኛ የፍልሰት ምክንያት መሆኑ ይጠቀሳል፡፡ከዚህም አልፎ የህገ ወጥ ስደት መዘዝ ለደህንት ስጋት፤ለሽብርተኝነት እና ለሳይበር ጥቃት ሰፊ በር እንደሚከፍት መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡ኢትዮጵያ ደግሞ በምስራቅ አፍሪካ ያላት ጂኦ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ውስጥ የህገወጥ የሰዎች ዝውውር ተጽዕኖ ስጋት ከደቀነባት ጉዳዮች መካከል ተጠቃሽ ነው፡፡በአሁኑ ሰዓት ኢጋድ ከኢንተርፖል ጋር በመሆን ኢትዮጵያን ጨምሮ አባል ሀገራቱ ድንበር ተሻጋሪ ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ተጽኖን ለመከላከል በትኩረት እየሰሩ ናቸው፡፡በኢጋድ የጸጥታና ደህንነት ዋና ዳይሬክትር የሆኑት ኮማንደር አበበ ሙሉነህ እንደሚሉትም እየተራቀቀ በመጣው ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ኢንተርፖል በትብብር መስራቱ ኢትዮጵያ ለደህነነት ስጋት ብላ ያስቀመጠችውን ነጥብ እንደሚቀርፍ ተናግረዋል፡፡በኢንተርፖል ጽ/ቤት የተደራጁና አዳዲስ ወንጀሎች ዳይሬክተር ፖል ስታንድፊልድ ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ስልቱን እያሰፋና እየረቀቀ መምጣቱን በማንሳት ተቋማዊና ቅንጅታዊ አሰራር የግድ አንደሚል አመላክተዋል፡፡በጎርጎሮሳውያኑ 2018/19 150 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ሰንሰለት ለዝውውር መዋሉ በምክክር መደረኩ የተጠቀሰ ሲሆን የሀገራትን ምጣኔ ሀብት በማቆርቆዝ፤ዜጎችን ለሽብርተኛ ቡድኖች ሰለባ ማድረግ እና ከፍ ሲልም የሰውነት አካል ንግድ ሲዳርግ እንደሚስተዋል በመድረኩ ተንስቷል፡፡
1
7224edbc2604030582eb06bf2d8b66f3
d7104b04a67c8606864616e85b7b7470
የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ድጋፍ ለሚሰጡ የጤና እና ሌሎች ባለሙያዎች የህይወት መድን ሽፋን ሊሰጥ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመግታት የሀገራት የመከላከል አቅም ግንባታ ላይ እየተሰራ መሆኑን የአፍሪካ ሀብረት አስታወቀ።በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው 33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን የህብረቱ የማህበራዊ ጉዳይ ኮሚሽን በወቅታዊ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።መግለጫውን የሰጡት የአፍሪካ ህብረት የማህበራዊ ጉዳይ ኮሚሽነር አሚራ ኤልፋዲል መሃመድ፥ የኮሮና ቫይረስ እስካሁን በአፍሪካ ምድር አንዳልተከሰተ አስታውቀዋል።15 የአፍሪካ ሀገራት ለኮሮና ቫይረስ ከፍተኛ ተጋላጭ ነው ተብለው እንደተለዩ እና ቫይረሱ ከመከሰቱ በፊት ለመከላከል የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ አንደሆነም ተገልጿል።የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችል አምስት ቀጠናዊ የትብብር ማእከላት በኢትዮጵያ፣ በግብፅ፣ በጋቦን፣ በጊኒ እና ዛምቢያ ተከፍተው እየተሰሩ መሆኑንም ነው የተነገረው።ከዚህ በተጨማሪም የአፍሪካ ህብረት ደካማ የጤና ስርዓት ላላቸው ሀገራት የአቅም ግንባታ ስራ እየሰራ መሆኑም በመግለጫው ተነስቷል።ኮሮና ቫይረስን እንዴት መከላከል ይቻላል የሚለው ላይም የህብረቱ የማህበራዊ ጉዳይ ኮሚሽን ስልጠና እየሰጠ መሆኑም ነው የተገለፀው።በምስክር ስናፍቅ
0
0e899ec49022d63606dfd89399b9ffcf
dcd428168407882cda79913f6eccb54b
ኃይለማሪያምና ሮማን የተባለ ፋውንዴሽን ሊቋቋም ነው
የኢትዮጵያ የሴቶች እግርኳስ ተጫዋቾች ማኅበር ራሱን ችሎ ሊቋቋም ነው።የማኅበሩ ምስረታ አስመልክቶ በዋና ፀሐፊ ረሂማ ዘርጋው አማካኝነት በደረሰን ደብዳቤ መሠረት አጠቃላይ ማኅበሩን ምስረታ አስመልክቶ ዝርዝር መረጃዎችን ለመስጠት ሰኞ ነሐሴ 04 ቀን ከ08:00 ጀምሮ በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፅሕፈት ቤት ጋዜጣዊ መግለጫ የሚሰጥ ይሆናል።
0
6de45405bf045bde060aa587c6f2caf1
f445c0675171c922e0562d4816120d1d
የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የ400 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት ዴቪድ ማልፓስንና ልዑካቸውን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ::በሚያዝያ ወር አጋማሽ የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት ሆነው የተመረጡት ዴቪድ ማልፓስ ሦስት የአፍሪካ ሀገራትን በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ::ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለውን የኢኮኖሚ ማሻሻያ ያደነቁት ፕሬዝዳንቱ የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል::(ምንጭ፡-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት)
0