query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
18eb6f8cf465cdc94de0cc7ffa8522b2
18eb6f8cf465cdc94de0cc7ffa8522b2
”ወጣቶች ለአፍሪካ ሰላምና ደኅንነት” የተባለ የበጎ ፈቃድ እንቅስቃሴ በመጪው የካቲት በኢትዮጵያ በይፋ ይጀምራል
በአፍሪካ በበርካታ አገራት ላይ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው እና በርካታ አፍሪካዊያን ወጣቶችን በበጎ ፈቃደኝነት እያሳተፈ የሚገኘው Youth for Peace and Security Africa የተባለው በጎ ፈቃድ ተቋም በመጪው የካቲት 2012 በአዲስ አበባ በይፋ ስራ እንደሚጀምር የተቋሙ ዋና አስተባባሪ በኢትዮጵያ ሰማን አብዳለ ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።እንደ ዋና አስተባባሪው ገለፃ በይፋ የሚጀምረው የወጣቶች በጎ ፈቃድ እንቅስቃሴ ከ1 ሽሕ በላይ በጎ ፈቃደኞችን ያቀፈ ሲሆን በተለያዩ የሙያ ዘርፍ የተሰማሩ ወጣቶችን ለኢትዮጵያ ብሎም ለአፍሪካ ሰላም ማሰለፍ እንደተቻለም አስታውቀዋል። ሰማን ጨምረው እንደገለፁት የበጎ ፈቃድ ኹነቱን በይፋ ለማስጀመር በሚደረገው መርሃ ግብር ከአዲስ አበባ በተጨማሪ በወልቂጤ፣ ጂግጂጋ፣ ዲላ እና ሞያሌ ዝግጅቶች እንደሚደረጉም ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።ተቀማጭነቱን በምዕራብ አፍሪካዊቷ አገር ጋና ያደረገው ይኸው ድርጅት በተለያዩ አገራት ስለ አፍሪካ ሰላም የሚመክር እና በርካታ አፍሪካዊያን ወጣቶችን በማስተሳሰር ሰላምን ለማብሰር የሚሰራ ድርጅት እንደሆነ ሰማን ስለ በጎ ፈቃድ እንቅስቃሴው አስረድተዋል።
1
580b2d5c16afd8b3569667ed5f60be6d
d91ba473f8a2765eba996990ef3b1c98
ኖኪያ በኢትዮጵያ ከሦስት መንግስታዊ መስሪያቤቶች ጋር ስምምነት ሊፈራረም ነው
የአዋሽ ባንክ ባለአክሲዮኖች የባንኩን ካፒታል ከሦስት ቢሊዮን ብር ወደ ስድስት ቢሊዮን ብር ለማሳደግ ዛሬ ኅዳር 16 ቀን 2010 ዓ.ም. በተካሄደው ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ወሰኑ፡፡ ይህም በአገሪቱ ካሉት 16 የግል ባንኮች ከፍተኛው ነው፡፡በ2009 ዓ.ም. ባንኩ ከታክስ በፊት 1.4 ቢሊዮን ብር ያተረፈ ሲሆን፣ ጠቅላላ ሀብቱም 42 ቢሊዮን ብር እንደደረሰ ታውቋል፡፡ ይህም በኢትዮጵያ ከሚገኙ የግል ባንኮች ከፍተኛው ነው፡፡
0
e28f236c4880cc8e64766301d7513e5e
e28f236c4880cc8e64766301d7513e5e
11ኛው የኢህአዴግ ጉባዔ የተለየ የርዕዮተ-ዓለም ለውጥ እንደማያደርግ ተገለፀ
አሥራ አንደኛው የኢህዴግ ድርጅታዊ ጉባዔ የተለየ የርዕዮተ-ዓለም ለውጥ እንደማያደርግ የአማራ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ /አዴፓ/ ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ። ለህዝቡ ዕድገት የሚጠቅሙ የፕሮግራም ማሻሻያዎች ይደረጋሉ፤ ብለዋል።የአዴፓ ሊቀመንበርና የሃገሪቱ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ደመቀ ይህን የተናገሩት ሃዋሳ ላይ በተከፈተው የኢሕአዴግ ጉባዔ ላይ ለመገኘት ትናንት ከባህር ዳር ከመነሳታቸው በፊት በሰጡት ቃል ነው።አዴፓ አቶ ደመቀ መኮንንን ሊቀመንበር፤ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ምክትል ሊቀ መንበር አድርጎ በመመረጥ ጉባዔውን ትናንት ያጠናቀቀው ትናንት ቀትር ላይ ነበር።
1
259930f5f98bc6aa38ac3324dfdeac14
6ec5c3ca18dd181d38073784609cd725
የአገሪቱን ሰላም በማስጠበቅ በኩል ወጣቶች የበኩላቸው ድርሻ ሊወጡ እንደሚገባ ወይዘሮ ሙፈሪያት ተናገሩ
-የአፍራሽ ሃይሎች እንቅስቃሴ ከልማት ስራቸው ለአፍታም እንደማይገታቸው አንዳንድ የአዳማ ከተማ ነዋሪ ገለጹ።በከተማዋ 18ቱም ቀበሌዎች ጎፍርን ለመከላከልና የአካባቢን ፅዳት ለመጠበቅ ህብረተሰብ አቀፍ የስራ ዘመቻ ዛሬ ተጀምሯል።በስራው ላይ እየተሳተፉ ያሉት ነዋሪዎች ለኢዜአ በሰጡት አስተያየት የከተማዋን ፅዳትና ውበት በማስጠበቅ በልማቱ ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ለማጎልበት ጠንክረው እንደሚሰሩ ተናግረዋል፡፡ከነዋሪዎቹ መካከል ወይዘሮ ሙሉነሽ ጥላሁን " ሀገራችንን ለማልማትና ተጠቃሚነታችንን ለማረጋገጥ ቁርጠኞች ነን "ብለዋል።"የአፍራሽ ሃይሎች እንቅስቃሴ ከልማት ስራችን ለአፍታም አይገታንም " ያሉት ወይዘሮ ሙሉነሽ የጥፋት ድርጊቶችን እንደሚቃወሙና በልማት ላይ የሚያደርጉትን ተሳትፎ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።ወጣት አሸናፊ ባቲ በበኩሉ የከተማዋን ፅዳትና ውበት ማስጠበቅ ለህብረተሰቡ ጤንነት ያለውን አስተዋጽኦ በመገንዘብ በልማቱ ስራ ላይ መሳተፉን ተናግሯል፡፡ ወጣቱ የአፍራሽ ሃይሎች አላማ ማስፈፃሚያ ሳይሆን የአካባቢውን ሰላም በማስጠበቅ በልማት ውስጥ ግንባር ቀደም ተሳትፊ መሆን እንዳለበትም ጠቁሟል፡፡ የአዳማ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አለማየሁ ቱሉ " በከተማዋ አሁን ከ30 ሺህ በላይ ወጣቶችን በተለያየ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በማሳተፍ ለዚህ ሊወጣ የሚችለውን 10 ሚሊየን ብር ያህል ወጪ ለማዳን እየተሰራ ነው" ብለዋል።ጽዳትና ውበት፣ ደም ልገሳ፣ የአረጋውያን እንክብካቤና የአቅም ግንባታና ስልጠና ወጣቶቹ ከሚሳተፉባቸው የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ስራዎች ውስጥ ይገኙበታል፡፡ የአዳማ ከተማ መስተዳደር ከንቲባ አቶ ሀብታሙ ሃይለሚካኤል በስራ ዘመቻው ላይ ተገኝተው " ህብረተሰቡ በጉልበት፣ በእውቀትና በገንዘብ በልማቱ ላይ በመሳተፍ አጋርነቱን በተግባር ይበልጥ ማረጋገጥ አለበት" ብለዋል።" የአፍራሽ ሃይሎች እንቅስቃሴ ለአፍታም ያህል ህብረተሰቡ ከጀመረው ልማት ሊገታው አይችልም "ያሉት ከንቲባው የአካባቢውንና የክልሉን ሰላም በንቃት በመጠበቅ የአገሪቷን ህዳሴ እውን ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል።"ዛሬ የተጀመረው ከተማዋን የማፅዳትና የማስዋብ ዘመቻ የአዳማ መቶኛ ዓመት ክብረ በዓል አንዱ አካል ከመሆን ባለፈ የሚነዙ አፍራሽ ፕሮፖጋንዳዎችም በህብረተሰቡ ዘንድ ቦታ እንደሌላቸው ማሳያ ነው "ብለዋል -ኢዜአ ።
0
c1fd41ae6cfb626a496af17fd9ce7e16
26d1ed48581b9407d7d797ff4f66d8e0
ስሑል ሽረ የሴቶች ቡድን ሊያቋቁም ነው
ከከፍተኛ ሊጉ በሦስተኝነት አድጎ ትናንት በመጀመሪያ የፕሪምየር ሊግ ጨዋታው ከወላይታ ድቻ ጋር ነጥብ የተጋራው ስሑል ሽረ የማልያ ስፖንሰር አግኝቷል። ከሽረ እንደስላሴ ወደ ስሑል ሽረ የስያሜ ለውጥ ማድረጉ የሚታወሰው ክለቡ የመለያ ስፖንሰር ስምምነቱን የተፈራረመው ከራያ ቢራ ጋር ነው። የሁለቱ ተቋሞች ስምምነት ለሦስት ዓመታት የሚዘልቅ ሲሆን የ30 ሚሊየን ብር ዋጋ እንዳለውም ታውቋል።ከዚህ በፊት ከሌሎቹን የትግራይ ክለቦች መቐለ 70 እንደርታ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ጋር ተመሳሳይ ስምምነቶች የፈፀመው ራያ ቢራ አሁን ደግሞ ከሦስተኛው የክልሉ ክለብ ጋር አብሮ ለመስራት ተስማምቷል። ራያ ቢራ ከ30 ሚሊዮን ብሩ በተጨማሪ ደግሞ ሃምሳ ሺህ የደጋፊ ማልያዎችን ለማሰራት እና ከአንድ ሳጥን ሽያጭ ላይ ሁለት ብር ለክለቡ አንድ ብር ደግሞ ለደጋፊ ማህበሩ ለማበርከትም ተስማምቷል።
0
9f4da65b13a7832adc260935ac6899d7
fe7d3eeb6c308427bbb9a5a2dbb8abd6
በመጨረሻ ጆ ባይደን ከምክር ቤት ማረጋገጫ አግኝተዋል
አዲሱ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አደም ፋራህ ተቋማዊ የአሰራር ለውጥ እንደሚደረግ አስታውቀዋል።አፈ ጉባዔው ከምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች፣ ከጽ/ቤት ሃላፊ እና ዳይሬክቶሬቶች ጋር አዲሱ የምክር ቤቱ ምክትል አፈ ጉባዔ የተከበሩ ወ/ሮ እጸገነት መንግስቱ በተገኙበት ትውውቅ እና በአሰራር ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።
0
d4be237f3b9a38afbc55647f1d885619
69eedab28a6dfd765b4d2262e5897d00
በአውሮፓ በኮሮና ቫይረስ የመጀመሪያው ሰው ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሰሜን ኮሮያ በሀገሯ ለመጀመሪያ ጊዜ በኮሮና ቫይረስ የተጠረጠረ ሰው መገኘቱን አስታውቃለች።የኮሮና ቫይረስ በዓለማችን ላይ በተለይም በቻይናዋ ዉሃን ከተገኘ ሰባት ወራትን ያስቆጠረ ቢሆንም፤ ሰሜን ኮሪያ ግን ለመጀመሪያ ጊዜ ነው በቫይረሱ የተጠረጠረ ሰው አገኘሁ እያለች ያለው።ይህንን ተከትሎም የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በድንበር አቅራቢያ በሚገኙ ከተሞች ላይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጃቸው ተነግሯል።በተጨማሪም በሰሜን ኮሪያ የድንበር ከተሞች የሰዎችም ሆነ ሌሎች እንቅስቃሴዎች እንዲገደቡም ነው ኪም ጆንግ ኡን ትእዛዝ ያስተላለፉት ተብሏል።ሰሜን ኮሪያ ይህንን ውሳኔ ያሳለፈችው በኮሮና ቫይረስ መያዙ የተጠረጠረ ሰው በህገ ወጥ መንገድ ከደቡብ ኮሪያ ድንበር አቋርጦ መግባቱን ተከትሎ እንደሆነም ታውቋል።ግለሰቡ ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱ ከተረጋገጠም በሰሜን ኮሪያ ቫይረሱ የተገኘበት የመጀመሪያው ሰው እንደሚሆንም ነው እየተነገረ ያለው።ምንጭ፦ reuters.com#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
da3b96de66b29f63d10081b72edb2a39
da3b96de66b29f63d10081b72edb2a39
የአዲስ አበባ ፖሊስ የደንብ ልብስ ተቀየረ
የአዲስ አበባ ፖሊስ ለበርካታ ጊዜ ሲጠቀምበት የነበረውን የደንብ ልብስ በአዲስ ዘመናዊ የደንብ ልብስ ተቀይሯል፡፡የከተማዋ ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ አዲሱን የአዲስ አበባ የፖሊስ አባላት የደንብ ልብስ መርቀዋል፡፡በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የከተማዋን ሰላም እና ደህንነት ለመጠበቅ ጠንካራ ስራ እየሰራ ያለውን የአዲስ አበባ ፖሊስ የማዘመን ስራ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡በዘላቂነትም የከተማ አስተዳደሩ አዲስ አበባን የሚመጥን ዘመናዊ እና የተደራጀ የፖሊስ ሰራዊት ግንባታ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ምክትል ከንቲባ ተናግረዋል፡፡የተመረቀው የአዲስ አበባ ፖሊስ የደንብ ልብስ የኮሚሽኑ አርማ ያለበት ሲሆን በሂደት ለሁሉም አባላት እንደሚሰራጭ ከከንቲባ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
1
8550b107d81c4e9089f1671364163b52
68602b30c313dc4dc08da5b527e08aae
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 3 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 264 ሰዎች ውስጥ 8 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው። ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች መካከል አንድ የዘጠኝ ወር ህጻን የሚገኝ ሲሆን፥ እናቱም ቫይረሱ ተገኝቶባታል። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ለኢዜአ እንደተናገሩት በ24 ሰዓታት ውስጥ ምርመራ ከተደረገላቸው ሰዎች መካካል አንዱ ኤርትራዊ ሲሆን ቀሪዎቹ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው። ይህም በኢትዮጵያ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎችን ቁጥር 52 አድርሶታል ነው ያሉት። በሽታው እንደሚገኝባቸው ከተረጋገጠ 8 ሰዎች መካከል አምስቱ ከዱባይ የመጡና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ክትትል ሲደረግላቸው የነበሩ ናቸው። ከእነዚህም ውስጥ አንድ የዘጠኝ ወር ህጻንና ወላጅ እናቱ ይገኙበታል። አንድ የ25 ዓመት ሴት ኢትዮጵያዊት ከታይላንድ መጥታ በለይቶ ማቆያ ክትትል ስታደርግ የነበረች ሲሆን፥ አንድ የ19 ዓመት ኢትዮጵያዊ የውጭ አገር ጉዞ ታሪክ የሌለው ሲሆን የንክኪ ሁኔታውም በመጣራት ላይ ይገኛል ብለዋል። ወጣቱ ቫይረሱ ከተገኘበት ሰው ጋር ንክኪ እንዳለው ተጠርጥሮ በለይቶ ማቆያ የነበረ ነው። ሌላኛዋ የ30 ዓመት ሴት ኤርትራዊት ስትሆን ከእንግሊዝ ለንደን መጥታ በአዲስ አበባ በለይቶ ማቆያ ክትትል እያደረገች የምትገኝ ናት። በአዲስ አበባ እና በሌሎች የክልል ከተሞች የኮሮናቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ አቅም እየጨመረ መጣቱንም ገልጸዋል። በኢትዮጵያ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች መካከል አንድ ግለሰብ በጽኑ ህሙማን ማቆያ ይገኛሉ። አራቱ ያገገሙ ሲሆን፤ ሁለቱ በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው ማለፉ ይታወሳል።
0
949c3b11dfca232479b6081ba22cc9f8
949c3b11dfca232479b6081ba22cc9f8
የካፍ የልህቀት ማዕከል ቀጣይ እጣ ፋንታ በቅርቡ ይወሰናል
ካፍ በአዲስ አበባ ሲኤምኢሰ አከባቢ ግንባታው ተጅመሮ የተቋረጠውን የልህቀት ማዕከል ቀጣይ እጣ ፋንታ በቅረቡ ውሳኔ እንደሚሰጥ ተነገረ፡፡ የልህቀት ማዕከሉ ከ14 ዓመታት በፊት ግንባታው ቢጀመርም በበጀት እጦት ምክንያት እስኳሁን ሳይጠናቀቅ በእንጥልጥል ላይ ቀርቷል፡፡የልህቀት ማዕከሉ ግንባታው ባለመጠናቀቁ ንብረቶቹ ለጉዳት የተጋለጡ ሲሆን የቀድሞ የካፍ ፕሬዝደንት ኢሳ ሃያቱ ግንባታው ለማጠናቀቅ ቃል ቢገቡም ቃላቸው ሳይፈፀም ቀርቷል፡፡ የካፍ ፕሬዝደንት የሆኑት አህመድ አህመድ በነሃሴ 2009 ላይ ማዕከሉን በጎበኙበት ወቅት በጀት ለመልቀቅ አስቀድሞ ኦዲት መደረግ እንዳለበት ማስገንዘባቸው ይታወቃል፡፡ የፋይናንስ ግልፅነት መኖሩ አስፈላጊ ስለሆነ ከአሁን በኃላ የሚለቀቁ ገንዘቦች ኦዲት ተደርገው መሆን አለባቸው ያሉት አህመድ ከወራት ቆይታ በኃላ ውሳኔ ለመስጠት እንዲስችላቸው ግብፃዊ መሃንዲስ አርብ ወደ አዲስ አበባ እንደሚልኩ ታውቋል፡፡መሃንዲሱ ማዕከሉ ያለበትን ደረጃ ከተመለከተ በኃላ ካይሮ በማቅናት ለካፍ ሪፖርት የሚያቀርብ ይሆናል፡፡ ግንባታውም ከቆመበት የሚቀጥልበት መንገድን አቅጣጫ እንደሚያሲዝ እና በጀትም ለዚህ ማስፈፀሚያ ሊለቀቅ እንደሚችል የሚወጡት መረጃዎች ያሳያሉ፡፡በካሜሮን የተገነባው ተመሳሳይ የልህቀት ማዕከል ግንባታው ተጠናቆ ወደ ስራ የገባ ሲሆን በሴኔጋል እና ኢትዮጵያ እየተገነቡ የሚገኙት ማዕከላት ግን ግንባታቸው ባለመጠናቀቁ ስራ መጀመር አልቻሉም፡፡ በኢትዮጵያ የሚገኘው ማዕከል የመጀመሪያው ዙር ግንባታው ቢጠናቀቅም በግዜ ብዛት ግንባታው የመፍረስ አደጋ ተጋርጦበታል፡፡ የመጫወቻ ሜዳዎች እና ሌሎች አስፈላጊ የማዕከሉ ክፍሎች ግን ግንባታቸው አልተጀመረም፡፡
1
3fafbdb7b1c6a3898c6c57f3e0559393
3fafbdb7b1c6a3898c6c57f3e0559393
የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን በአምስት ዲስትሪክቶች ሊከፋፈል ነው
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን አዲስ አበባን በአምስት ዞኖች በመከፋፈል፣ እያንዳንዱ ዞን በራሱ ዲስትሪክት እንዲመራ የሚያስችል አሠራር ሊዘረጋ መሆኑ ተገለጸ፡፡ከአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን የተገኘው መረጃ እንደሚያስረዳው፣ የከተማዋን የመንገድ ልማት በተለይም የመንገድ ጥገና ሥራውን በዲስትሪክት ከፋፍሎ ለማከናወን ባለሥልጣኑ በአምስት ዲስትሪክቶች እንዲዋቀር ይደረጋል፡፡አዲስ አበባን በአምስት ዞኖች በመከፋፈል እያንዳንዱ ዲስትሪክት ራሱን ችሎ እንዲሠራ ለማድረግ የሚያስችለው የአደረጃጀት ጥናት ተጠናቆ የባለሥልጣኑ የቦርድ ውሳኔ ብቻ እየጠበቀ ነው ተብሏል፡፡እንዲህ ዓይነቱን አወቃቀር የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን እየሠራበት እንደሆነ የሚጠቁመው የባለሥልጣኑ መረጃ፣ እያንዳንዱ ዲስትሪክት በሥሩ ባሉ ክፍላተ ከተሞች ውስጥ የመንገድ ጥገና ሥራዎችን ያከናውናል ይላል፡፡ በዲስትሪክቶች ውስጥ ያለው የመንገድ ሽፋንና የጥገና ሥራዎች ሥሌት ከተሠራ በኋላ በጀት ይመደብላቸዋል ተብሏል፡፡ይህ አሠራር በተለይ የመንገድ ጥገናዎችን በአግባቡ ለማከናወን ያስችላል የተባለ ሲሆን፣ መዋቅሩ በቦርዱ እንደፀደቀ ወዲያው ተግባራዊ እንደሚደረግ ታውቋል፡፡የመንገድ ጥገና ሥራዎችን በፍጥነት ለማከናወን እንዲያስችልም ዲስትሪክቶቹ ልምድ ባላቸው ባለሙያዎች እንዲመሩ፣ የአዳዲስ ሠራተኞች ቅጥርና ምደባ እንደሚደረግም የተገኘው መረጃ ያስረዳል፡፡የመንገድ ግንባታዎች በዋና መሥሪያ ቤቱ ሥር የሚከናወኑ ሲሆን፣ ዲስትሪክቶቹ ግን በባለሥልጣኑ ሥር ሆነው ራሳቸውን ችለው የጥገና ሥራ ያከናውናሉ፡፡
1
2d1cdbe65be6666e1b963a4b5314cd79
a0419b9e1fe0e9bc827bfa3b80625567
በቤኒሻንጉል መንግሥት "ፀረ ሰላም" ያላቸውን ኃይሎች አሰረ
ባሕር ዳር፡ መስከረም 07/2013ዓ.ም (አብመድ) የኢሰመኮ ይፋዊ መግለጫ በቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል የተከሰተውን ግድያ እና መፈናቀል አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ፡፡የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኮሚሽኑ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአንዳንድ አካባቢዎች እየታዩ ያሉ የፀጥታ መደፍረሶችን ተከትሎ ያጋጠሙ ክስተቶች እጅግ አሳስበውታል፡፡ኮሚሽኑ ከክልሉ ከመተከል ዞን፣ ቡለን ወረዳ አጳር ቀበሌ እንዲሁም ከወንበራ ወረዳ መልካን ቀበሌ እጅግ አሳሳቢ መረጃዎች እየደረሱት ነው፡፡ ኮሚሽኑ በጳጉሜን 1/2012 ዓ.ም እንዲሁም ከመስከረም 4 አስከ መስከረም 10/2013 ዓ.ም መካከል ቢያንስ ሁለት ጥቃቶች ማጋጠማቸውን ከክልሉ መንግሥት ለማረጋጥ ችሏል፡፡በቦታው ላይ ከሚገኝ አንድ መንግሥታዊ ምንጭ መረዳት እንደተቻለው ቢያንስ በሁለት ዙር በደረሱ ጥቃቶች ባልታጠቁ ሲቪሎች ላይ ግድያዎች መፈፀማቸውን እንዲሁም በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መፈናቀላቸውን ኮሚሽኑ ማረጋገጥ ችሏል፡፡የክልሉ መንግሥት እንደጠቆመው ከተፈናቃዮቹ መካከል 300 ያህል የሚሆኑት ወደ ቀያቸው የተመለሱ ሲሆን የሀገር መከላከያ ሠራዊት እና የፌዴራል ፖሊስ ከክልሉ የፀጥታ ኃይሎች ጋር በመተባበር አካባቢውን ለማረጋጋት እየሠሩ ነው፡፡ስለሆነም ኮሚሽኑ፡- • በክልሉ ባልታጠቁ ሲቪሎች ላይ የደረሱትን ጥቃቶች፣ ግድያዎች እና መፈናቀሎችን ሙሉ በሙሉ ያወግዛል፡፡
0
004ad978e4fa80ec386f4612c282f5f2
e8cad57b441e650c1d78187858951d13
የፕሪሚየር ሊግ 3ኛ ሳምንት ቅድመ ጨዋታ ዜናዎች
ሀድያ ሆሳዕና ቅጣት ተጣለበትሀድያ ሆሳዕና በሜዳው ባደረገው ጨዋታ ደጋፊዎች ከስፖርታዊ ጨዋነት ውጪ የሆነ አድራጎት በመፈፀማቸው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዲሲፕሊን ኮሚቴ 2 የሜዳው ጨዋታዎችን ከሜዳው ውጪ እንዲያደርግ እነና 50,000 ብር እንዲከፍል ቅጣት ተላልፎበታል፡፡ቅጣቱን ተከትሎ በ13ኛው ሳምንት እሁድ ሀዲያ ሆሳዕና ከ ደቡብ ፖሊስ የሚያደርጉት ጨዋታ ቡታጅራ ላይ ይደረጋል፡፡የተስተካካይ ጨዋታዎች መርሃ ግብር ይፋ ሆኗልበተለያዩ ምክንያቶች ሳይካሄዱ የቀሩ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ጨዋታዎች መቼ እንደሚደረጉ የሊግ ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ የተስተካካይ ጨዋታዎች ፕሮግራም ይህንን ይመስላል፡-አርብ መጋቢት 1 ቀን 200909:00 ጂንካ ከተማ ከ ስልጤ ወራቤ (ጂንካ)09:00 ዲላ ከተማ ከ ድሬዳዋ ፖሊስ (ዲላ)09:00 ሀላባ ከተማ ከ ጅማ ከተማ (ሀላባ)ቅዳሜ መጋቢት 2 ቀን 200909:00 ሽረ እንዳስላሴ ከ ባህርዳር ከተማ (ሽረ)ሀሙስ መጋቢት 7 ቀን 200909:00 ነቀምት ከተማ ከ ሀላባ ከተማ (ነቀምት)09:00 ስልጤ ወራቤ ከ ነገሌ ቦረና (ወራቤ)በጥሎ ማለፉ ሽረ እንዳስላሴ ብቻ ይሳተፋልበ2009 ኢትዮጵያ ጥለሎ ማለፍ 5 የከፍተኛ ክለቦች በድልድሉ ውስጥ ቢካተቱም 4 ክለቦች በተለያየ ምክንያት ከውድድሩ ራሳቸውን አግልለዋል፡፡ በውድድሩ ላይ የቀረው ብቸኛ ክለብም ሽረ እንዳስላሴ ብቻ ሆኗል፡፡ ሽረ ነገ አአ ስታድየም ላይ በ11:30 ኢትዮ ኤሌክትሪክን የሚገጥም ይሆናል፡፡የ1ኛ ዙር ግምገማ መጋቢት 3 ይካሄዳልየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ1ኛ ዙር ግምገማ መጋቢት 3 እንደሚካሄድ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል፡፡ የት እንደሚካሄድ ግን የታወቀ ነገር የለም፡፡የ2ኛ ዙር የሚጀመርበት ቀን ታውቋልየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 1ኛ ዙር መደበኛ ጨዋታዎች የካቲት 26 ሲጠናቀቁ ተስተካካይ ጨዋታዎች እስከ መጋቢት 7 ድረስ ይዘልቃሉ፡፡ በፌዴሬሽኑ መርሃ ግብር መሰረት የሁለተኛው ዙር ውድድር የሚጀምረው መጋቢት 10 ቀን 2009 ነው፡፡የ13ኛ ሳምንት ጨዋታዎች እሁድ ይደረጋሉየከፍተኛ ሊጉ 13ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በሳምንቱ መጨረሻ ይካሄዳሉ፡፡ ውድድሮቹን ለመከታተል እንዲያመቻችሁ መርሃ ግብሮቹ እነዚህን ይመስላሉ፡፡(ስማቸው ቅድሚያ የተፃፉት ባለሜዳ ናቸው፡፡ የሀድያ ሆሳዕና እና ደቡብ ፖሊስ ጨዋታ ቡታጅራ ይደረጋል)ምድብ ሀምድብ ለ
0
0d574cafa5ee3e38270c43e92f9dde79
0d574cafa5ee3e38270c43e92f9dde79
ኢትዮጵያና ኤርትራ የሁለቱን አገራት ግንኙነት የሚያፀና ውል ሊፈራረሙ ነው
ከ20 ዓመታት በኋላ ዳግም ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩት ኢትዮጵያና ኤርትራ በወደብ አጠቃቀም፣ የጋራ የንግድ ቀጠና በመመስረትና በሌሎች ዘላቂ ግንኙነቶቻቸው ላይ የመጨረሻውን ስምምነት ሊፈራረሙ መሆኑን በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን አስታውቀዋል፡፡ የሁለቱ አገራት መሪዎች በዝርዝር የሃገራቱ ግንኙነት ጉዳዮች ላይ ውይይት ሲያደርጉ መሰንበታቸውን የጠቆሙት አምባሳደሩ፤ የሁለቱን ሃገራት የቢዝነስያዊ ግንኙነት ተቋማዊ የሚያደርግ ስምምነት በቅርቡ ይፈራረማሉ ብለዋል፡፡ ስምምነቱ ከሚያካትታቸው ጉዳዮች መካከልም የወደብ አጠቃቀም፣ የግብር (ቀረጥ) ጉዳይ፣ የስደተኞች ጉዳይ፣ የትራንስፖርት (የአየር፣ የየብስ፣ የውሃ) ጉዳይ ተጠቃሽ ናቸው ተብሏል፡፡ በሁለቱ ሃገራት የጋራ ድንበሮች ላይ ስለሚኖር የንግድ እና ኢኮኖሚ እንቅስቃሴም ሃገራቱ ቋሚ ስምምነት ይፈራረማሉ፡፡ በአሁኑ ወቅት የስምምነቱ ረቂቅ ለሁለቱም መንግስታት ቀርቦ በየራሳቸው እየተወያዩበት መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ፤ የሁለቱ ሃገራት መሪዎች ደግሞ አንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ይህን የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት የሚያፀና ውል ይፈራረማሉ ተብሏል፡፡ ስምምነቱ ከተፈረመ በኋላ ትግበራውን የሚከታተል ከሁለቱ ሃገራት የተውጣጡ ባለሙያዎች የሚካተቱበት የጋራ ኮሚሽን እንደሟቋቋም ታውቋል፡፡የሁለቱ ሃገራት ግንኙነት የመሪዎቹ በጎ ፍቃድ እንጂ በስምምነት የፀና አይደለም በሚል በርካቶች ስጋት አዘል ትችት ሲሰነዝሩ የቆዩ ሲሆን ይህ ዘላቂ ስምምነት ይህን ስጋት ያስወግዳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
1
dbe256379ecc25da113e81a152226f22
dbe256379ecc25da113e81a152226f22
የፓሪስ ጥቃት ስደተኞችን ላለመርዳት ምክንያት እንዳይሆን ተባለ
የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች መርጂያ ድርጅት (UNHCR) አብዛኞቹ ወደ አዉሮፓ የሚነጉዱት ሰዎች ከጦርነት ሕይወታቸዉን ለማዳን የሚሸሹ ናቸዉ፣ አሽባሪዎች አይደሉም ብሏል።አብዛኞቹ የሶሪያ ስደተኞች ፓርስ ላይ ጥቃት ከጣሉት ዓይነት ኢሰብአዊ አሸባሪዎች የሚሸሹ ናቸዉ። ሕይወታቸዉን ለማዳን ያልተለመዱ መንገዶችን በመጠቀም ወደ የአዉሮፓ ባህር ጠረፍ ለመድረስ የሚጥሩ ስደተኞች ናቸው ብለዋል።የመንግስትታቱ የስደተኞች መርጂያ ድርጅት (UNHCR) ቃል አቀባይ መሊሳ ፍለሚንግ (Melissa Fleming)፣ ጄኔቫ ከሚገኘዉ የድርጅቱ ዋና ማእከል ሊሳ ሺላይን የላከችዉን ዘገባ ትዝታ በላቸዉ ካጠናቀረችዉ ዘገባ ያድምጡ።
1
8d073283a566178b382ee3b7c6ec55c4
69af4cd50c4425e6c612bbd58732ff22
“የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ፍጥነት ሊያስቸግረን ይችላል” – ዋሊድ መስሉብ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በነሀሴ መጨረሻ ከሲሸልስ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ዝግጅቱን በሀዋሳ ቀጥሏል፡፡የአሰልጣኝ ገብረመድህን ሃይሌ ስብስብ በግል ጉዳይ ከቡድኑ ውጪ ከሆነው ተስፋዬ አለባቸው እና ከውጪ ሃገራት ክለቦች የተመረጡች ሽመልስ እና ዋሊድ በቀር ዝግጅት ማድረጉን ቀጥሏል፡፡ዛሬ ጠዋት በነበረው የልምምድ መርሃ ግብር አቤል ማሞ ግራ እጁ ላይ የስብራት ጉዳት አጋጥሞታል፡፡ አቤል እጁ ላይ ብሎን የገባለት ሲሆን የጉዳቱ መጠን ከበድ ያለ በመሆኑ ከብሄራዊ ቡድኑ ውጭ እንዳያደርገው ተሰግቷል፡፡አቤል ከሌሶቶ ጋር ለነበረው ጨዋታ ዝግጅት መከላከያ ሜዳ ላይ በነበረው ልምምድ ላይ እጁ ላይ መጠነኛ ጉዳት አጋጥሞት እንደነበረ ይታወሳል፡፡ከአቤል ማሞ በተጨማሪ አብዱልከሪም መሃመድ መጠነኛ መጠነኛ ጉዳት አጋጥሞት ልምምዱን ያቋረጠ ሲሆን አመሻሽ ላይ በተካሄደው ሁለተኛ ልምምድ ላይ ሳይሳተፍ ቀርቷል፡፡ጌታነህ ከበደ ከሰኞ ጀምሮ ከቡድኑ ጋር ተቀላቅሎ ልምምዱን የጀመረ ሲሆን ሽመልስ በቀለ እና ዋሊድ አታ እስካሁን ቡድኑን አልተቀለቀሉም፡፡
0
240600c7d175c56b4da27c051b30bff7
5778f9a76664a7118f91726dac6f1580
በናይጄሪያ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት በትንሹ የ30 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣መጋቢት 4፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሊያ ጦር ልዩ ሀይል በወሰደው እርምጃ ስድስት የአልሻባብ ታጣቂዎች መገደላቸው ተሰማ።የጦር ሀይሉ እርምጃውን የወሰደው በቅርብ ጊዜ ማንዴራ ውስጥ በአልሻባብ ታጣቂዎች በተሰነዘረ ጥቃት ሁለት ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ ነው ተብሏል፡፡ከተገደሉት ስድስት በተጨማሪ አንድ የሽብር ቡድኑ አባል ቆስሎ በህይወት መያዙም ነው የተገለጸው፡፡የአካባቢው ኮሚሽነር ኒኮላስ ናዳላና የተያዘው አባል የህክምና ክትትል እየተደረገለት መሆኑን ጠቁመው÷ ለምናደርገው ምርመራ እገዛ ያደርጋል ማለታቸው ተሰምቷል፡፡የታጣቂ ቡድኑ በአካባቢው የሚያደርሰው ተደጋጋሚ ጥቃት ለነዋሪዎቹ ትልቅ ችግር እየሆነ መምጣቱም ነው የተነገረው፡፡በአሁኑ ወቅት አካባቢው በፖሊስ ከፍተኛ ቁጥጥር እየተደረገበት መሆኑን ኮሚሽነሩ ገልጸዋል፡፡ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ የሽብር ቡድኑ በአካባቢው ባደረሰው ጥቃት የ20 ንጹሃን ዜጎች ህይወት ማለፉን መረጃዎች መለክታሉ፡፡ ምንጭ፡-ዴይሊ ኔሽን
0
2b8348f5cc139a3024c29fb58045b5f2
9957c21f8224129762303df4c9323ef8
ግድቡ በጀመሪያው አመት የውሃ ሙሌት 4.9 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ውሃ ይዟል
– የተንዳሆ የመስኖ ግድብ ግንባታ በተያዘው አመት መጨረሻ 25 ሺህ ሄክታር መሬት ማልማት ይጀምራል።ለተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ግብአት የሚሆን የሸንኮራ ልማት እንደሚለማበትም ነው የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ ኢንጂነር ወንድሙ ተክሌ የተናገሩት። በዚህም በአካባቢው የሚገኙ 10 ሺህ አርሶና አርብቶ አደሮች ዘመናዊ የመስኖ ልማት አገልግሎት ተጠቃሚ ይሆናሉ። አጠቃላይ የመስኖ ልማት ፕሮጀክቱ 91 በመቶ መጠናቀቁንም ሚኒስትር ዴኤታው ተናግረዋል ። ግድቡ በሙሉ አቅሙ አገልግሎት መስጠት ሲጀምር 60 ሺህ ሄክታር መሬት ያለማል። ግድቡ 1 ነጥብ 86 ቢሊየን ሜትር ኪውብ ውሃን የመያዝ አቅም ያለው ሲሆን፤ ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበታል፤ ግንባታውም በሚቀጥለው ዓመት ሙሉ ለሙሉ ይጠናቀቃል።
0
77ceb340b379b416c75d75c7da75b482
77ceb340b379b416c75d75c7da75b482
ኡጋንድ ውስጥ አንድ ልጅ በኢቦላ በሽታ ሞተ
የአምስት ዓመት ዕድሜው ህፃን ዛሬ እንደሞተ የሀገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴርን ጠቅሶ ያስታወቀው ኡጋንዳ ያለው የዓለም የጤና ድርጅት ጽህፈት ቤት ነው።ህፃኑና በርካታ የቤተሰቡ አባላት ባለፈው ሰኞ ከጎንጎ ዲሞክራቲክ ሪፖብሊክ ወደ ኡጋንዳ ከገቡ በኋላ የታመመው ልጅ በምዕርብ ኡጋንዳ ወደ ሚገኘው ካጋንዶ ሆስፒታል ተወስዶ እንደነበር የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር ጄን ሩት አሴንግ ገልፀዋል።ሚኒስትሯ አያይዘውም በሀገሪቱ ሦስት የኢቦላ በሽተኞች እንዳሉ አረጋግጠዋል። በሽታው ወደ ሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች እንዳይዛመት ዜጎች ከጤና ባለሥልጣኖች ጋር እንዲተባበሩ ባለሥልጣንዋ ጥሪ አድርገዋል።
1
c92c342a4b4ef4f1692bcae0249a3320
fb5dedda335497d6b299109639672cb2
ኢትዮጵያ የዓመቱ ምርጥ የመካነ ቅርስ ስፍራዎች መዳረሻ ሀገር በመሆን የፓትዋ ሽልማትን አሸነፈች
አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአስር ዓመት ውስጥ የአፍርካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማት አሸናፊ መሆኑ ተገለጸ።ለአቪዬሽን ኢንዱስትሪው አስቸጋሪ በሆነው የአፍሪካ ቀጣና እና ፈታኝ በሆነ ወቅት ባስመዘገበው ድንቅ ስኬት መሸለሙም ታውቋል።እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድ እውነተኛው የፓን አፍሪካኒዝም ምሳሌ በመባል አድናቆት ተችሮታል።አየር መንገዱ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ያስመዘገበው ትርፍም የስኬት መንገዱን ያሳየ መሆኑ ነው የተገለጸው።ከዚህ በተጨማሪም አየር መንገዱ እንደ ቻይናና ዱባይ ባሉ ከፍተኛ የንግድ፣ የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት መዳረሻዎች ላይ የሚሰጠው አገልግሎት ተመራጭ እንዳደረገውም ተጠቁሟል።በአየር መንገዱ እየተካሄደ ያለው የማስፋፊያ ፕሮጀክትና በምቾት አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙት ዘመናዊ አውሮፕላኖቹ አየር መንገዱን ከአፍሪካ አልፎ በአለም አቀፍ ደረጃ ተመራጭ እንዳደረገውም ፍላይት ግሎባል መረጃ ያመለክታል።
0
baa5237fd96804586ea8d9112d7f516f
a3a3277078f17674897f885b7b723c7a
ኢትዮጵያ 120 ሜጋ ዋት የነፋስ ኃይል ማመንጫማእከል በአይሻ ልትገነባ ነው
ፕሮጀክቱ የአፍሪካን 40 በመቶ የሃይል ፍላጎት ያሟላል ተብሏልዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በዓለማችን በትልቅነቱ ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛል የተባለውን የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ግድብ በ14 ቢሊዮን ዶላር ወጪ በጥቂት ወራት ውስጥ መገንባት እንደምትጀምር ተዘገበ፡፡የአገሪቱ ግዙፍ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ክፍል የሆነውና በኮንጎ ወንዝ ላይ የሚገነባው ኢንጋ 3 የተባለው ይህ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ግድብ፣ በአምስት አመት ጊዜ ውስጥ ግንባታው ሙሉ ለሙሉ ተጠናቅቆ ሃይል ያመነጫል ተብሎ እንደሚጠበቅ የዘገበው ዘ ጋርዲያን፤4 ሺህ 800 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም እንዳለውም ጠቁሟል፡፡ ይህ ግዙፍ ግድብ የሚያመነጨው የኤሌክትሪክ ሃይል፣ 20 ትላልቅ የኒውክሌር ሃይል ማመንጫዎች ሊያመነጩት ከሚችሉት ሃይል ጋር የሚመጣጠን ነው መባሉን የጠቀሰው ዘገባው፤የፕሮጀክቱ ቀጣይ አካል የሆነና 40 ሺህ ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ያለው ሌላ ግድብ በ100 ቢሊየን ዶላር ለመገንባት መታቀዱንም ገልጧል፡፡የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክቱ 40 በመቶ ያህሉን የአፍሪካ የሃይል ፍላጎት ማሟላት ይችላል መባሉን የጠቆመው ዘገባው፤አለማቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችና የአካባቢ ተቆርቋሪዎች ግን ፕሮጀክቱ በሁለቱም ክፍሎቹ በድምሩ 60 ሺህ ያህል ዜጎችን ያፈናቅላል በሚል እንደተቹት ገልጧል፡፡
0
204eae7c7d8f4ce8eadc8b624410b29c
582d28d1939eeaa05b8b343d63537d32
ኢትዮጵያ ስደተኞችን በማስተናገድ አስተዋጽኦዋ ሽልማት ተበረከተላት
የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት አይኦኤም 154 በኢትዮጵያ ውስጥ ተጠልለው ይኖሩ የነበሩ የሱማሊያ ስደተኞችን ወደ ጀርመን በማጓጓዝ የመጀመሪያውን ልዩ በረራ በተሳካ ሁኔታ አከናውኗል። በቋሚነት በአውሮፓዊቷ አገር ለመኖር ዕድል ተመቻቸላቸው ሱማሊያዊያን ስደተኞች በምስራቅ ኢትዮጵያ ደሎ አዶ እና ጅግጅጋ ስደተኞች ጣቢያ ተጠልለው እንደነበር ለማወቅ ተችሏል።ከ154 ስደተኞች ውስጥ 91 የሚሆኑት ሴቶች ሲሆኑ ቀሪዎቹ ወንዶች መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ 47 የሚሆኑት ሕፃናት መሆናቸው ታውቋል። ከዚህ በተጨማሪ ስደተኞች ድርጅት በቀጣይ ወር ኅዳር አጋማሽ ላይ ኹለተኛ ዙር 220 ስደተኞችን የማጓጓ ስራ እንደሚሰራም አይኦኤም አስታውቋል። ከ220 ዎቹ ውስጥም ከግማሽ በላይ የሚሆኑት አስፈላጊው ቃለ መጠይቅ እንደተደረገላቸው እና አስፈላጊውን የጤና ምርመራም ማሟላታቸው ታውቋል። የስደተኞች ድርጅት ከኢትዮጵያ የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ኤጀንሲ እና ከጀርመን መንግስት ጋር በቅንጅት በመስራት 5መቶ ስደተኞችን ከኢትዮጵያ ወደ ጀርመን በመውሰድ የተረጋጋ ህይወት እንዲኖራቸው እየሰራ እንደሚገኝ አስታውቋል።
0
44edd736a3411c841f0cfdde44b4e4d1
04f347049883bb9f2c0b8c9463e37b5a
የቀደማዊ ኃይለሥላሴ መታሰቢያ ሃውልትና ታሪካዊ ፋይዳው
ጀግኖች አርበኞች በወራሪ ጠላት ላይ የተጎናጸፉትን ድል ወጣቱ ትውልድ ድህነት ላይ መድገም እንዳለበትም ፕሬዝዳንት ዶክተር ሚላት ተሾመ አስገነዘቡ ።ፋሺስት ኢጣልያ ድል የተደረገበት 76ኛ ዓመት በዓል ዛሬ አራት ኪሎ በሚገኘው የአርበኞች መታሰቢያ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡በበዓሉ ላይ የተገኙት የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ጀግኖች አባቶቻችን የከፈሉት ከባድ መስዋዕትነት አንገታቸውን ቀና አርገው በኩራት እንዲሄዱ ማስቻላቸውን ገልጸዋል ።አሁንም የኢትዮጵያ ወንኛ ጠላት የሆነው በመደምሰስ ድህነት ታሪክ ለማድረግ በተለይም አገር ተረካቢው ወጣቱ ትውልድ አገሪቱን ለማበልጸግ አንድነቱን አጠናክሮ መስራት እንዳለበት ነው ያመለከቱት ።ድሉ በጀግኖች አርበኞችና በመላው ኢትዮጵያውያን መስዋዕትነት የተገኘ በመሆኑ በትልቅ ብሔራዊ ኩራት የሚከበር ነው ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ጠቅሰዋል።የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ድሪባ ኩማ በበኩላቸው ወጣቱ ትውልድ ከታሪክ ነጋሪነት ወደ ታሪክ ሰሪነት ሊቀየር ይገባል ነው ያሉት።የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ደግሞ አዲሱ ትውልድ የአርበኞች ያስረከቡትን ኢትዮጵያ ሰላሟን ጠብቆ ለልማት መነሳት እንዳለበት ነው ያስገነዘቡት ።ከዛሬ 76 አመት በፊት ኢትዮጵያውያን ዘመናዊ የጦር መሳሪያ ታጥቆ የመጣውንና የግፍ ወረራ ለመፈጸም ያቀደውን የጣሊያን ጦር በዱር በገደል ተፋልመው ድል ማድረጋቸው ነው የተመለከተው ።ወጣቱ ትውልድ ይህን ታሪካዊ በዓል ጠብቆ በማቆየት ለመጪው ትውልድ የማስተላለፍ ኃላፊነቱን መወጣት እንደሚገባው ብለዋል ፡፡ጠላት አገሪቱን በወረረበት ወቅት ሳይበገሩ ክብሯን አስጠብቀው ለቆዩ አርበኞችና ለመላው አፍሪካ ታላቅ ድል መሆኑንም አውስተዋል።ድሉ በወቅቱ ከቅኝ ግዛት የመውጣት ትግል ሲያደርጉ የነበሩ ጭቁን ህዝቦች ትግሉን የበለጠ እንዲያፋፍሙ ትልቅ አቅም የፈጠረላቸው እንደነበርም አስታውሰዋል።በነጻነት ተጋድሎ ወቅት ህይወታቸውን ላጡ ጀግኖች አርበኞች ፕሬዝዳንት ሙላቱን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት አራት ኪሎ በሚገኘው የአርበኞች መታሰቢያ ሃውልት ስር የአበባ ጉንጉን አኑረዋል።በበዓሉ የኢፌዴሪ ከፍተኛ ባለስድልጣናት፣ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር አባት አርበኞች እና በርካታ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡
0
7816a989eecba4237254db809fbda5a3
e0b1ed7512c2bc5d2cd51334164d9211
ሰውን በመግደል ተወዳዳሪ ያልተገኘላት ፍጥረትና የቢል ጌትስ ጦርነት
ወታደራዊው መንግስት በ3 አመት ስልጣን ሊያስረክብ ተስማማ በህዝባዊ ተቃውሞ ከስልጣናቸው የወረዱት የሱዳኑ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦማር አልበሽር፣ ተቃዋሚዎችን ገድለዋል በሚል ክስ የተመሰረተባቸው ሲሆን ወታደራዊው መንግስት በ3 አመታት ጊዜ ውስጥ ስልጣኑን ለማስረከብ ከተቃዋሚዎች ጋር መስማማቱም ተዘግቧል፡፡ፕሬዚዳንት አልበሽር በስልጣን ላይ በነበሩባቸው ጊዜያት በተቀሰቀሱባቸው ተቃውሞዎች የተሳተፉ የአገሪቱ ዜጎችን በመግደል ወንጀል ፈጽመዋል ያለው የአገሪቱ ዋና አቃቤ ህግ ባለፈው ሰኞ ክስ እንደመሰረተባቸው የዘገበው ሮይተርስ፤ ሌሎች ግብር አበሮቻቸውም መከሰሳቸውን አመልክቷል፡፡አልበሽር ከስልጣን መውረዳቸውን ተከትሎ ወደ ስልጣን የመጣው ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግስት ስልጣኑን ለሲቪል ያስረክብ በሚል ተቃውሞው ቀጥሎ ቢሰነብትም፣ ባለፈው ሰኞ ከአገሪቱ ተቃዋሚዎች ጥምረት ጋር በተደረገ ድርድር፣ ስልጣኑን በሶስት አመታት ውስጥ ለማስረከብ ስምምነት ላይ መደረሱን ዘገባው አመልክቷል፡፡በስልጣን ላይ ያለው የሽግግር መታደራዊ ምክር ቤት፣ ዲክላሬሽን ኦፍ ፍሪደም ኤንድ ቼንጅ ፎርስስ ከተባለው የተቃዋሚዎች ቡድን ጋር ያደረገውን ስምምነት ተከትሎ በሰጠው መግለጫ እንዳለው፣ አገሪቱ ወደ ከፋ እልቂትና ብጥብጥ እንዳትገባ ለማድረግ ሲባል ስምምነት ላይ መደረሱን አስታውቋል፡፡
0
ced448fdded017993b7e5bb87f96a475
ced448fdded017993b7e5bb87f96a475
ተቀዋሚ ፓርቲዎች ለሀገራቸው ጥቅም ቅድሚያ መሰጠት አንዳለባቸው ግንባሩ አስገነዘበ
የኢትዮጵያ ተቀዋሚ ፓርቲዎች ለሀገራቸው ህዝብ ጥቅም ቅድሚያ መሰጠት አንዳለባቸው የኢትዮጵያ አንድነት አርበኞች ግንባር አስገነዘበ ፡፡የግንባሩ ሊቀመንበር አቶ ቱዋት ፓል ቻይ እንዳስገነዘቡት ፤በኢትዮጵያ መኖር ያለባቸው ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ህዝብ ጥቅም ነው ማስቀደም የሚገባቸው ፡፡ተቀዋሚ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ህዝብ ፍላጎቱ አውቀው መንቀሳቀስ ይኖርባቸዋል ያሉት ሊቀመንበሩ ፤ከሁሉም በላይ መቅደም ያለበት የኢትዮጵያ ህልውና መሆኑን አስረድተዋል ፡፡ልቅና ልጓም የሌለው ዲሞክራሲ ስርዓት አልበኝነት ነው ያለት አቶ ቱዋት፤ይህ ደግሞ ስርዓትን የሚጥስ ህገ ወጥነትን የሚያስፋፋ መሆኑን ነው ያስገነዘቡት ፡፡የሰለጠነ ፖለቲካዊ አቋምና አመለካከት ፣ዲስፒሊን ያለው ህብረተሰብ የመፍጠር እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል ፡፡እንደዚሁም በዲሲፒሊን የጠነከረ ሰራተኛ በኢኮኖሚ ዕድገት የሚያምን ህብረተሰብ መፍጠርም ተገቢ መሆኑን አስረድተዋል ፡፡ግንባሩ ከገዢው ፓርቲ ያሉት ልዩነቶች መሰረታዊ አይይደለም ያሉት ሊቀመንበሩ ፤ያሉዋቸው ልዩነቶቹ ቢሆኑ በሂደት እየተፈቱ የሚሄዱ መሆናቸውን ገልጸዋል ፡፡ዓላማቸው የኢትጵያ ህዝብ አየተዋወቀቸው ሲሄድ ርዕዮተ ዓለማዊ ልዩነታቸው በህዝብ ዘንድ ብያኔ እያገኙ መሄድ ያለባቸው በሰላማዊ ሁኔታ ነው ብሎ ድርጅታቸው እንደሚያምንም አብራርተዋል ፡፡ኤርትራ የኢትዮጵያ አካል ነበረች ፤በአንድ ወቅት ሁለቱም መንግስታት ወዳጆች እንደነበሩ ሁሉ አሁን ደግሞ ጠላት መሆናቸውን አንስተዋል ፡፡ይሁንና “የጠላቴ ጠላት ወዳጄ ነው” የሚል የአንዳንድ አካላት አስተሳሰብ ህዝብ እንደሚጎዳ በማወቅ ማረም አለባቸው ነው ያሉት ፡፡በሩብ ምዕተ ዓመት ውስጥ በኢትዮጵያ በተፈጠረው አንጻራዊ ሰላም በርካታ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ለውጦች መምጣታቸው ጠቅሰው፤ በዚሁም ሁሉም ኢትዮጵያዊ ዜጋ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የልማቱ ተጠቃሚ መሆኑን ነው ያስረዱት ፡፡አርበኞች ግንባር በቅርቡ በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ከኢትዮጵያ መንግስት ጋ የስምምነት ውል መፈራረሙ የሚታወቅ መሆኑን የዋልታ ዘግባ ያመለክታል ፡፡
1
e7cf3f6c13763553ad6846586c88a929
e7cf3f6c13763553ad6846586c88a929
‹የጉራጌ መስቀሎች›
አቅጣጫችንን ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ አድርገናል፤ የጉዟችን ዓላማ ደግሞ የመስቀል በዓልን ለማክበር ነው፡፡ በነገራችን ላይ በጉራጌ ብሔረሰብ የመስቀል በዓል አንድ አይደለም፡፡ በርከት ያሉ የመስቀል በዓልን በቀያቸው ከወዳጅ ዘመድ ጋር ለማክበር የሚጓዙ ሰዎችን በማግኘቴ ከበዓል ጋር የተያያዙ ወሬዎችን እየተጨዋወትን በምናብ ወደ ጉራጌ ዞን እንጓዝ፡፡አብረውኝ የሚጓዙት አብዛኞቹ ከጉራጌ አካባቢ የመጡ ሰዎች በመሆናቸው የአካባቢውን የመስቀል በዓል ትውፊት ለመገንዘብ ዕድል ፈጥሮልኛል፡፡ በጉዟችን መሀል ጥያቄዎች እያነሳሁ መጨዋወታችንን ቀጥለናል፡፡ መስቀል በጉራጌ ትልቅ ስፍራ እንደሚሰጠው ሁሉም እየተቀባበሉ በተለያዩ አገላለጾች አወጉኝ፤ መስቀል ለጉራጌ ማኅበረሰብ እጅግ ተናፋቂ በዓል ነው፡፡ዓመቱ አልቆ የመስቀል በዓል እስኪደርስ ድረስ ጊዜው ይርቃል፡፡ ልጆች ወላጆቻቸውን፣ ወላጆች ደግሞ ልጆቻቸውን ሲናፍቁ ይከርማሉና፡፡ ዓመቱ ሲደርስ ታዲያ በጤና ያለ ሁሉ ወደ ተወለደበት ስፍራ ይጎርፋል፤ በተወለደበት ቀዬም ይሰባሰባል፡፡ በመስቀል የቀረ እራሱም ያዝናል፤ ወዳጅ ዘመዱንም ያሳዝናል፡፡ በባሕሉ መሠረት የመስቀል መቅረት መልካም አይደለም፤ እያሉ እያጫወቱኝ ጉዟችንን ቀጠልን፡፡መስቀል በኢትዮጵያውያን እጅግ ደማቅ በዓል ቢሆንም በጉራጌ ብሔረሰብ ግን የተለዬ ድምቀት እና ግምት የሚሰጠው ነው፡፡ መስቀል በጉራጌ ሃይማኖታዊ ብቻ ሳይሆን ባሕላዊ አንድምታም ያለው በዓል ነው፡፡ የመስቀል ዕለት ያለው የአመጋገብ ሥርዓት፣ የዘመድ ጥየቃው እና ሌሎች ክዋኔዎች የተለዩ ናቸው፡፡ አሁን ጉዞየን አጠናቅቄ ከጉራጌዎች ቀየ ደርሻለው፤ ስለመስቀል እና ተያያዥ ወጎች ግን በአካባቢው ሰዎች የሚደረግልኝ ገለጻ አሁንም እንደቀጠለ ነው፡፡መስቀል በጉራጌ ብሔረሰብ ዘንድ መከበር የሚጀምረው ከመስከረም 12 አንስቶ ነው፡፡ በመስከረም 12 እና 13 ማጽዳት፣ ራስን ማስዋብና ሌሎችም ተግባራት ይከወናሉ፡፡ ዛሬ መስከረም 14/2012 ዓ.ም ደግሞ በጉራጌ ብሔረሰብ ዘንድ ‹‹የሴቶች ቀን›› ወይም ‹‹የሴቶች መስቀል›› በሴቶች ዘንድ እንደሚከበር ተነግሮኛል፡፡ በዚህ ቀን በሴቶች ላይ ማንም ጣልቃ አይገባባቸውም፡፡ ቀኑ የእነሱ ነው እና ልዩ አድርገው ያከብሩታል፡፡ በዚህ ቀን ወደ ቀየዋ ጎራ ብላ ወዳጅ ዘመዱን ያላከበረች ሴት አንዳች ችግር ቢገጥማት ነው ተብሎ ከልብ ይታዘናል፡፡
1
123432f097b93daac5209e7a2d3bbfa0
8af87b4707431a6d40f9b92aab362124
ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ከ 2 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የምግብ እና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 02/2012 ዓ.ም (አብመድ) ‘‘ኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ ኩባንያ’’ 700 ሺህ ብር የሚሆኑ የምግብ እና ንጽሕና መጠበቂያ ግብዓቶችን ድጋፍ አደረገ፡፡የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የተለያዩ ድርጅቶች እና ግለሰቦች ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ ኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ ኩባንያ (ኮካ ኮላ) ግምታቸው 700 ሺህ ብር የሚሆኑ ምግብ እና የንጽሕና መጠበቂያ ሳኒታይዘር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድርጅቱ ፓስታ፣ ማኮሮኒ፣ ሩዝ፣ የምግብ ዘይት እና የንጽሕና መጠበቂያ ሳኒታይዘር ነው ድጋፍ ያደረገው፡፡በኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ ኩባንያ የባሕር ዳር ፋብሪካ ምርት ክፍል ኃላፊ ኤባ መላኩ እንደገለጹት የንጽሕና መጠበቂያ ሳኒታይዘር የዓለም ጤና ድርጅት ባስቀመጠው መስፈርት መሠረት ተደርጎ በኩባንያው ተመርቶ ነው የቀረበው፡፡የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የኮሮና ቫይረስ መከላከል ግበረ ኃይል የሀብት አሰባሰብ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ አማረ ዓለሙ እንደገለጹት በከተማ አስተዳደሩ የኮሮና ወረርሽኙን ለመከላከል ሀብት መሰብሰብ ከተጀመረበት ጀምሮ 5 ሚሊዮን ብር የሚገመት በዓይነት እና በጥሬ ገንዘብ ተሰብስቧል፡፡ የተሰበሰበው ሀብት ከተወሰኑ ድርጅቶች እና ግለሰቦች ብቻ እንደሆነ ገልጸው፤ በመሆኑም ችግሩን ለማለፍ የንግዱ ማኅበረሰብ አባላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ዘጋቢ፡- ዳግማዊ ተሰራ
0
3380953a7933096b43cef328882d5fd3
6b00fc3822d68823e1d352686375f76e
ጠ/ሚ ዐቢይ “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብርን ላዘጋጁና ለተሳተፉ ምስጋና አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ለኢትዮጵያ የመመርመሪያ ኪቶችን ለላከው የቴንሴንት ፋውንዴሽኑ ማ ሁዋንቴንግን ምስጋና አቀረቡ።ቴንሴንት ፋውንዴሽ ለኢትዮጵያ የላካቸው የኮሮናቫይረስ የመመርመሪያ ኪቶች አዲስ አበባ ደርሰዋል።ይህንን ተከትሎም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ፥ “ኢትዮጵያ ኮቪድ19ን ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ፣ የመመርመሪያ ኪቶችን የላኩልንን የቴንሴንት ፋውንዴሽኑን ማ ሁዋንቴንግን አመሰግናለሁ” ብለዋል።እንዲህ ያሉት የአጋርነት ሥራዎች፣ ኢትዮጵያ ቫይረሱን የመመርመር አቅሟን እንድታጠናክር የሚያግዙ መሆናቸውንም አስታውቀዋል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
4ff2111dbc2d083b9a1ca7fb7b3ddda4
bf17527a1dac797857ff4ac61b74ee55
የዚካ ወረርሽን ለማቆም የተጀመረ ዘመቻ
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ እየተባባሰ የመጣውን የበረሃ አንበጣ መንጋ ወረርሽን ለማጥፋት፣ በችግሩ ዙሪያ በቂ ክህሎት ያካበቱ የእስራኤል ባለሙያዎች ከ200 በላይ ኢትዮጵያውያንን በማሠልጠን፣ የአንበጣ መንጋው በተከሰተባቸው አካባዎች ሊሰማሩ መሆኑን በኢትዮጵያ የእስራኤል ኤምባሲ አስታወቀ፡፡አራት ባለሙያዎችን የያዘው ግብረ ኃይል ማክሰኞ ኅዳር 1 ቀን 2013 ዓ.ም. አዲስ አበባ የገባ ሲሆን፣ የሁለት ሳምንታት ቆይታ እንደሚኖውም ተገልጿል፡፡ በቆይታውም ከግብርና ሚኒስቴርና ለሌሎች የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር ውይይት ካደረገ በኋላ ለ200 ኢትዮጵያውን ሥልጠና በመስጠት፣ በሚቀጥለው ቅዳሜ ወደ ጅግጅጋ በማምራት የመጀመርያ እንቅስቃሴ እንደሚያደርግ ተነግሯል፡፡ ባለሙያዎቹ ከሁለት ቶን በላይ የሚመዝኑ የመረጃ መሰብሰቢያ መሣሪያዎች፣ ኬሚካልና ለሥራው የሚያግዙ ዕቃዎችን መያዛቸውን፣ የአንበጣ መንጋውን በቶሎ ለማስወገድ የሚያግዝ ሥራ እንደሚከናወን ተጠቁሟል፡፡ ባለፉት 25 ዓመታት ውስጥ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በበረሃ አንበጣ ለተወረረችው ኢትዮጵያ፣ ለችግሩ መፍትሔ የሚሆን ድጋፍ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በጠየቁት መሠረት ከእስራኤል መንግሥት የተላኩት ባለሙያዎች፣ የሁለቱን አገሮች ትብብርና ወንድማማችነት ማሳያ እንደሚሆኑ መግለጫው አክሏል፡፡ የኤምባሲው መረጃ እንደሚያሳው፣ ባለሙያዎቹ በዘመናዊ የመረጃ መሰብሰቢያ መሣሪያ በቀን የአየር ላይ መረጃ በመሰብሰብ፣ ሌሊት የኬሚካል ርጭት በማድረግ አንበጣ መንጋውን የማጥፋት ዘመቻ ያከናውናሉ፡፡ የበረሃ አንበጣው በአሁኑ ጊዜ በሶማሌ፣ በአፋር፣ በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በትግራይ ክልሎችና በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንደተከሰተ ይታወቃል፡፡መንግሥት በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተውን አንበጣ መንጋ ለማጥፋት በአውሮፕላን የኬሚካል ርጭትና በሰው ኃይል መንጋውን በተለያዩ ባህላዊ መንገዶች የማጥፋትና የማባረር ሥራ እያከናወነ ቢሆንም፣ እስካሁን ቢያንስ ከ200 ሺሕ ሔክታር መሬት በላይ አዝርዕት ማውደሙን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡
0
1d53a0d982662eb4b0bc1855fbdeed8a
a489921060b7ced6e0205589559e5a85
በሚዲያ አካላት ላይ የተፈጠረውን ቅሬታ ሊግ ኩባንያው እንደሚያስተካከል አስታወቀ
በ2011 ውድድር ዓመት ኢትዮጵያ መድን ሲያገለግሉ የነበሩ ተጫዋቾች ከደሞዝ ጋር በተያያዘ ያላቸውን ቅሬታ ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አቀርበዋል።ተጫዋቾቹ በቅሬታቸው “ከክለቡ ጋር ያለን ውል እስከ ነሐሴ 30 ድረስ እንደሚቆይ የሚታወቅ ቢሆንም ቡድኑ የሚገባንን የደሞዝ ክፍያ እስካሁን አልፈፀመልንም። በተጨማሪም ክስ ካላቋረጣችሁ መልቀቂያ አንሰጥም እየተባልን ነው።” በማለት ፌዴሬሽኑ ጉዳዩን አይቶ መፍትሄ እንዲሰጣቸው በደብዳቤ ጠይቀዋል።የቅሬታ ደብዳቤው ይህን ይመስላል፡-
0
3b5d60748fb2c034f29d6095f051faa5
bf90f5fe950ff056b07d6ecac30dfa55
በዓለም በኮሮና ቫይረስ ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ64 ሺህ በለጠ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ህይወታቸው ካለፈ አምስት ሰዎች አንዱ አሜሪካዊ መሆኑ ተሰምቷል፡፡በዓለም ላይ በኮቪድ-19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 964 ሺህ 839 የደረሰ ሲሆን ከእነዚህ በቫይረሱ ሳቢያ ከሞቱትት ሰዎች መካከል ከአምስቱ አንዱ አሜሪካዊ መሆኑ ነው የተነገረው፡፡እንደ ጆን ሆፕኪንስ መረጃ በአሜሪካ እስካሁን በቫይረሱ 199 ሺህ 818 ሰዎች ለህልፈት ሲዳረጉ ከ6 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል፡፡ሀገሪቱ በቫይረሱ ተጽዕኖ ውስጥ ከገቡ የአለም ሀገራት ቀዳሚ ከሆነች መሰነባበቷ የሚታወቅ ሲሆን የአሜሪካ የበሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል በሀገሪቱ ከ70 በመቶ በላይ በኮቪድ-19 ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ዕድሜያቸው ከ65 በላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡በዚህም በአሜሪካ በሳምንት በአማካይ 800 ሰዎች በቀን በቫይረሱ ህይወታቸው ሲያልፍ ባሳለፍነው ሳምንት የሟቾች ቁጥር በ5 በመቶ ከፍ ማለቱ ተነግሯል፡፡የዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢንስቲትዩት በ2020 መጨረሻ የሟቾች ቁጥር 378 ሺህ እደሚደርስ እና በቀን የ3 ሺህ ሰዎች ህይወት ሊያልፍ እንደሚችል ትንበያውን አስቀምጧል።ምንጭ፡- አልጀዚራ
0
57c2ea1e8349a482b9296717a54292f5
2e8fe494f3b4643bd07377fd4d98c889
የትግራይ ህዝብ የትህነግ ዘራፊ ቡድንን የጥፋት ድርጊት በመቃወም ከሐገር መከላከያ ሰራዊት ጎን መቆም እንዳለበት በቆቦ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ተናገሩ።
ለሀገር ህልውና፣ ሰላምና ልማት በጋራ መቆም እንደሚያስፈልግ የመቐለ ከተማ የሃገር ሽማግሌዎች አስገነዘቡ።የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ የተለያዩ ከተሞች በመዘዋወር ህዝብ በማወያየት ላይ የሚገኝ ሲሆን፥ በመቐለ ከተማም ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ውይይት አካሂዷል።በመቐለ ከተማ ከጊዜያዊ አስተዳዳሩ ጋር ውይይት ያደረጉት የሀገር ሽማግሌዎች ለሃገር ህልውና፣ ሰላምና ልማት በጋራ መቆም እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል።“ያለችን አንዲት ሀገር ነች፣ ሰላማችንን እውን ማድረግ የምንችለውም እኛው ነን፤ በአንድ ሃገር ላይ ሁለት የተለያየ የታጠቀ አካል ካለ ደግሞ ችግር ያስከትላል” ብለዋል።በመሆኑም በህወሓት የጥፋት ቡድን በህገ ወጥ መንገድ የታጠቁ የመቐለ ወጣቶች መሳሪያቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመከላከያ ሠራዊት እንዲያስረክቡ የሃገር ሽመግሌዎች ጠይቀዋል።የህወሓት ቡድን በጫና በርካታ ወጣቶችን በማስታጠቅ በተለይ በክልሉ ሰላምና መረጋጋት እንዳይኖር መስራቱ ተቀባይነት የሌለው መሆኑንም ገልጸዋል።የሀገር ሽማግሌዎቹ የትግራይ ህዝብ የሚፈልገው ሰላም፣ ልማትና አብሮነትን እንደሆነ ገልጸው፤ የህወሓት ቡድን ወጣቶችን በማስታጠቅ ወደ ግጭትና አለመረጋጋት ማምራቱን አውግዘዋል።በህገ ወጥ አካል መሳሪያ የታጠቁ ወጣቶች መሳሪያውን በአፋጣኝ ለመንግስት ገቢ እንዲያደርጉ መጠየቃቸውንም ኢዜአ ዘግቧል።
0
abe647b3a15a57ef0756724dea7e648a
a0d68b409a2ea523d7c6b28b26e4cd41
የኦሮሚያ ክልል ከ600 ሺ በላይ የአቮካዶ ችግኞችን ሊያከፋፍል ነው
በኢትዮጵያ የችግኝ ተከላ መርኃ ግብር የሚካሄድበትን ‹‹የአረንጓዴ አሻራ›› ቀን በተመለከተ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ መግለጫ ሰጥቷል።ሐምሌ 22/2011 ዓ.ም በአማራ ክልል በአንድ ቀን 100 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል መታሰቡን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ማርቆስ ወንዴ ገልጸዋል።በተያዘው ክረምት በአማራ ክልል ከ2 ቢሊዮን በላይ ችግኝ ለመትከል መታቀዱን ምክትል ቢሮ ኃላፊው አስታውቀው፤ እስካሁንም 800 ሚሊዮን ችግኞች ተተክለዋል ብለዋል።ሐምሌ 22/2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:00 እስከ ምሽቱ 12:00 በአንድ ጀምበር በአገሪቱ ከሚኖረው 200 ሚሊዮን ችግኞች ተከላ፤ ከእቅዱ ውስጥ ግማሹን መትከል ደግሞ አማራ ክልል ኃላፊነት ወስዷል ብለዋል።ዋናው ጉዳይ ችግኝ መትከሉ ሳይሆን መንከባከቡ እንደሆነ የገለጹት ምክትል ቢሮ ኃላፊው ፤ ግለሰቦችና ተቋማት ችግኞችን ስለማጽደቃቸው ክትትል እንደሚደረግና ከሁለት ዓመት በኋላ ችግኞቹን በሚገባ ማጽደቁ ተረጋግጦ የምስክር ወረቀት እንደሚሰጥ ተናግረዋል፡፡የሀሰት ሪፖርትን ለመከላከል፣ ስለተተከሉትና ስለጸደቁት ችግኞች ብዛትም ቁጥጥር ለማድረግ የሚያስችል አሠራር እንደተዘጋጀም ሃላፊው ገልጸዋል። (ምንጭ፡ አብመድ)
0
c70fb043c29582b7f1782fdc0632979a
8ec286664071bc09d7e9644c13435225
አፍሪካ በኢኮኖሚ ራሷን ለመቻል መስራት አለባት- ፕሬዝዳንት አልበሽር
– በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የተመራ የልዑካን ቡድን በፕሬዝዳንት ኦማር ሐሰን አልበሽር በዓለ-ሲመት ላይ ለመገኘት ዛሬ ወደ ሱዳን ካርቱም አቀና።የኢትዮጵያ ወዳጅ አገር የሆነችው ሱዳን ፕሬዝዳንት ላለፉት 26 ዓመታት አገሪቱን በመምራት ላይ ይገኛሉ።ፕሬዝዳንት አልበሽር ዘንድሮ በተካሄደው ምርጫም 94 በመቶ ድምጽ በማግኘት መመረጣቸው ይታወሳል።የብሄራዊ ኮንግረስ ፓርቲን በመወከል ለ4ኛ ጊዜ የተመረጡት ፕሬዝዳንቱ አገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ላላት ግንኙነት ከፍተኛ ዋጋ እንደሚሰጡ ይናገራሉ።ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጨምሮ በጋራ የልማት ተጠቃሚነት መርህ በማመንም በትብብር ለመስራት ዝግጁነታቸውን በተለያዩ ጊዜያት ገልጸዋል።አገራቸውን ጨምሮ ከኢትዮጵያና ግብጽ ጋር በተፈረመው የአባይ ውሃ አጠቃቀም የሶስትዮሽ ስምምነት ላይም ሚናቸው የላቀ እንደነበር ይታወሳል።የሁለቱ አገራት የህዝብ ለህዝብ ትስስርና የንግድና ባህል ልውውጥ ማደጉን መረጃዎች ያመለክታሉ።የኢትዮጵያ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን በቅርቡ በሱዳን ያደረገው ጉብኝትም ግንኙነቱን ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያደርሰው ይታመናል።(ኢዜአ)
0
02a0afcb3e4c6d684e2265004c839c63
02a0afcb3e4c6d684e2265004c839c63
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከኦስትሪያው አቻቸው ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከኦስትሪያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ሻለንበርግ ጋር ተወያዩ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ በትግራይ ክልል በተካሄደው ህግ ማስከበር ዘመቻ ላይ ተወያይተዋል፡፡ከዚህ ባለፈም በህዳሴ ግድብ እና በኢትዮ ሱዳን ድንበር ጉዳይ ላይም ውይይት አድርገዋል፡፡በዚህ ወቅትም አቶ ደመቀ በህወሓት ቡድን በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት መፈጸሙን ተከትሎ መንግስት ህግ ወደማስከበር እርምጃ መግባቱን አስረድተዋል፡፡ከዚህ ጋር ተያይዞ የተካሄደው ህግ የማስከበር እርምጃም በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጠናቋል ነው ያሉት፡፡በተጨማሪም አቶ ደመቀ ከህዳሴው ግድብ ጋር በተያያዘ በሰጡት ማብራሪያ ኢትዮጵያ ግድቡን በራሷ ወጪ እየገነባች መሆኑን አውስተዋል፡፡ከግድቡ ጋር በተያያዘም በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ላይ የተመሰረተ አካሄድ መከተሏንና በግድቡ ዙሪያ ያሉ ልዩነቶችን ለአፍሪካዊ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ በሚል እሳቤ በአፍሪካ ህብረት በኩል ለመፍታት እየሞከረች መሆኗንም ገልጸዋል፡፡ የኦስትሪያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ሻለንበርግ በበኩላቸው መንግስት በትግራይ ክልል የተካሄደው ህግ ማስከበር ዘመቻ በጥንቃቄ እና በአጭር ጊዜ ማጠናቀቁን አድንቀዋል።በብስራት መለሰከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
11e4d24522d144206bd3bb4e0bcb3bcc
122e64b52c685867dcc3d793b7db2572
አቶ እርስቱ ይርዳው ለኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ደም በመለገስ አጋርነታቸውን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከመከላከያ በተለያዩ ምክንያቶች በክብር የተሰናበቱና የ20ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር አባላት የነበሩ ወታደሮች እና የመከላከያ የእግር ኳስ ቡድን ተጫዋቾች “ደማችን ለጀግናችን” በሚል መሪ ቃል ደም ለግሰዋል፡፡በሰሜን ዕዝ የሰራዊት አባላት ላይ በህገ ወጡ የህወሓት ቡድን የተፈፀመው ክህደት ተግባር እንዳሳዘናቸው ገልጸዋል፡፡አባላቱ “ጦርነትን የማይናፍቀው ግን ደግሞ ጦርነት ሲገጥመው እንደ አራስ ነብር አስፈሪነቱን በተግባር የሚያሳየው ሰራዊታችን ህግን የማስከበርና የህልውና ዘመቻ ላይ ባለበት ወቅት ደም በመለገሳችን ኩራት ይሰማናል” ብለዋል፡፡በሠራዊቱ ላይ ጥቃት የፈፀመው የህወሃት ቡድን ተደምስሶ ለፍርድ እስኪቀርብ ድረስ ከመከላከያ ሠራዊት ጋር በጋራ እንቆማለን ሲሉም ተናግረዋል።የእናት ጡት ነካሹ የህውሓት ቡድን በሰሜን ዕዝ ሠራዊታችን ላይ የፈፀመው ክህደት እና ጥቃት እጅግ አስቆጥቶናል በመሆኑም በማንኛውም መልኩ ከሠራዊታችን ጎን ቆመን መስዋዕትንት ለመክፈል ዝግጁ ነን ብለዋል።እንዲሁም የመከላከያ የእግር ኳስ ቡድን ተጫዋቾችና አሰልጣኞችም ለመከላከያ ሰራዊቱ ያላቸውን አጋርነት ለማሳየት ደም ለግሰዋል።የእግር ኳስ ቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አቶ ዮሀንስ ሳህሌ የህወሓት ሕንፈኛ ቡድን ሀገርን በሚያገለግለው ሰራዊት ላይ ጥቃትና ክህደት በመፈፀሙ ማዘናቸውን ተናግረዋል።በሌላ ዜና አቶ ዳዊት ሀይለማሪያም የተባሉ ግለሰብ 18 ሺህ 800 የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ለሀገር መከላከያ ሰራዊት መለገሳቸው ተገልጻል።አቶ ዳዊት እንደተናገሩት መከላከያ ማለት ሀገር ማለት ስለሆነ በዚህ ወቅት ከጎንህ ነን ለማለት ነው ድጋፉን ያደረግነው ብለዋል።ድጋፉን የተረከቡት ሜጀር ጄነራል ታደሰ መኩሪያ በበኩላቸው፥ ሠራዊቱ በህግ ማስከበር ግዳጅ ላይ እያለ ይህንን ድጋፍ በማበርከታቸው ትልቅ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ስጦታውም ለብሔራዊ ድጋፍ አስባሳቢ ኮሚቴ ገቢ እንደሚደረግ መናገራቸውን ከኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
0
58c345c0777de30961782384cbb3ed9d
58c345c0777de30961782384cbb3ed9d
ደቡብ ሱዳን ኢትዮጵያን የሚጎዳ ስምምነት ከግብፅ ጋር አለመፈጸሟን አስታወቀች
ደቡብ ሱዳን ሰሞኑን ከግብፅ ጋር ባደረገችው የሁለትዮሽ ግንኙነት፣ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን የሚጎዳ የሴራ ስምምነት ፈጽማለች ተብሎ የሚናፈሰው መረጃ ሐሰት መሆኑን ገለጸች፡፡በኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን አምባሳደር ጀምስ ፒታ ሞርጋ ሰሞኑን በሰጡት መግለጫ፣ የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት በግብፅ ያደረጉት ጉብኝት የተለመደው የሁለትዮሽ የወዳጅነት ግንኙነት መሆኑን ገልጸዋል፡፡የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዩ ረዳት አተም ደንግ ዋለዋለ በበኩላቸው፣ ‹‹በደቡብ ሱዳን የውጭ ግንኙነት ላይ ማንም ሊያዝ አይችልም፤›› ብለዋል፡፡የተለያዩ የውጭ ሚዲያዎች በስም ያልተጠቀሱ የደቡብ ሱዳን ከፍተኛ ባለሥልጣንን እንደ ምንጭ በመጠቀም ባወጡት ዘገባ፣ የግብፅ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ ከደቡብ ሱዳን አቻቸው ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ጋር በካይሮ ተገናኝተው ‹‹‹አግባብ ያልሆነ ስምምነት›› መፈጸማቸውን ገልጸዋል፡፡በዚህ ስምምነት ግብፅ በደቡብ ሱዳን በኩል የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ አደጋ መጣል እንድትችል፣ እንዲሁም የኢትዮጵያ ውስጣዊ ፖለቲካ እንዳይረጋጋ ለማድረግ መስማማታቸውን ዘግበዋል፡፡በኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን አምባሳደር በሰጡት ቃለ ምልልስ ግን ይኼንን ዘገባ መሠረተ ቢስ ብለውታል፡፡ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ባለፈው ሳምንት ግብፅን ሲጎበኙ በይፋ በወጣው መረጃ መሠረት፣ ግብፅ የደቡብ ሱዳን መንግሥትን በተለያዩ ዘርፎች ለመርዳትና ወቅታዊ የደቡብ ሱዳን ቀውስን ለመፍታት እንደምትሠራ አሳውቃለች፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከሳምንት በፊት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ፣ ደቡብ ሱዳን ለኢትዮጵም ሆነ ኢትዮጵያ ለምትገኝበት ቀጣና ፈተና መሆኗን መግለጻቸው ይታወሳል፡፡በኢትዮጵያ አደራዳሪነት በደቡብ ሱዳን መንግሥትና በተቃዋሚዎቹ መካከል የሰላም ስምምነት የተደረሰ ቢሆንም፣ ይህንን ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ አልተቻለም፡፡ ለዚህ በምክንያትነት ከሚጠቀሱት ችግሮች መካከል የኢጋድ አባል አገሮችም ሆኑ ሌሎች ዓለም አቀፍ ተዋናዮች የተለያየ አቋም መያዛቸው መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡ይህንን ችግር ለመፍታትም በአዲስ አበባ ከሚካሄደው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን፣ ዓለም አቀፍ ጉባዔ በደቡብ ሱዳን ሁኔታ ላይ እንደሚካሄድ አስረድተዋል፡፡
1
33900659df884dde5fdf7a6dedbfd25d
6db68376dd887a4da01ac284b371f78d
የብሄራዊ ህብረተሰብ ተኮር ምክክር እና ወጣቶችን ያማከለ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ እየሰራ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ
– በአገሪቱ እየተካሄደ ያውን ልማት የሚያፋጥኑና የሕብረተሰቡን ችግር ፈቺ የሆኑ ጥናቶችንና ምርምሮችን እያካሄደ መሆኑን የጅማ ዩኒቨርስቲ አስታወቀ።የዩኒቨርስቲው የአካዳክ፣ ምርምርና የተማሪዎች ጉዳይ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ታዬ ቶለማሪያም ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት ዩኒቨርስቲው የህብረተሰቡን ችግር ሊፈቱ የሚችሉ ስምንት ዓበይት የምርምር ጭብጦችን ለይቶ እየሰራ ነው።በጊቤ ወንዝ እየተካሄዱ ባሉ ትላልቅ ልማቶች ዙሪያ የተለያዩ ጥናቶች መከናወናቸውን የገለፁት ዶክተር ታየ በጤናና በግብርናው ዘርፍም በርካታ ህብረተሰብ ተኮር ጥናቶች መደረጋቸውን ገልፀዋል።የዩኒቨርስቲውን የምርምር ደረጃ ለማሳደግና የትምህርት ጥራቱን ለማረጋገጥ በካናዳ፣ በአሜሪካ፣ ቤልጂየም፣ በራሺያና ኮርያ እንደዚሁም በተለያዩ አፍሪካ አገራት ከሚገኙ ከ60 በላይ ዩኒቨርስቲዎች ጋር የትብብር ስምምነቶችን ፈጽሞ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ በመተጋገዝ እየሰራ ነው።ምክትል ፕሬዚዳንቱ አያይዘውም ዩኒቨርስቲው በፈጠረው የሁለትዮሽ ግንኙነት የልምድ ተሞክሮ ልውውጥ ከማድረጉም ባሻገር የዩኒቨርስቲው መምህራን ነፃ የትምህርት ዕድል አግኝተው የሚሰለጥኑበት እድል ተፈጥሯል ብለዋል።እሰካሁን ድረስ 38 የሚሆኑ የዩኒቨርስቲው መምህራን በሁለተኛና በሶስተኛዲግሪ ነፃ የትምህርት እድል አግኝተው በመማር ላይ መሆናቸውንም ዶክተር ታዬ ገልፀዋል።
0
187e4596d8e202f34f01e9df9c798423
f1a1f876c163c2ce670057a81ed85d0b
በሀረሪ ክልል በድንገተኛ አደጋዎች ሊያልፍ የሚችለውን የሰው ህይወት ለመቀነስ ቅንጅታዊ አሰራር ሊተገበር እንደሚገባ ተገለፀ
የትራፊክ አደጋን መቀነስ ያስችላል የተባለውን የአጭር መልዕክት አገልግሎት ቴክኖሎጂ ስራ ለይ ሊያውል መሆኑን የኦሮሚያ መንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን ቢሮ አስታወቀ፡፡ባለስልጣን ቢሮው ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች ከተወጣጡ ባለድርሻ አካላት ጋር ቴክኖሎጂውን ስራ ላይ ለማዋል በጅማ ከተማ ውይይት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡በሃገሪቱ በድንገተኛ የትራፊክ አደጋ በሰው ህይወትና ንብረት ላይ የሚደርሰው ጉዳት ከግዜ ወደ ግዜ እየጨመረ መምጣቱን የተለያዩ ጥናቶች ያመለክታሉ ፡፡የዳፍቴክ ሶሻል አይ ሲ ቲ ሶሉሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሶሻል በየነ እንዳሉት በሀገራችን በየዓመቱ በአማካይ 4ሺ ሰዎች በትራፊክ አደጋ ለሞት እንደሚዳረጉ ገልጸው ይህን ጉዳት ለመቀነስ የሚያስችል አዲስ የአጭር መልዕክት አገልግሎት ስራ ላይ ለማዋል ዝግጅቱ መጠናቀቁን ተናግረዋል ፡፡ቴክኖሎጂው የትራፊክ ፖሊሶችን እና የትራንስፖርት ተቆጣጣሪዎችን በዚህ ኤስ ኤም ኤስ በማስተሳሰር የወጣውን የትራፊክ ቁጥጥር አዋጅ በአግባቡ ስራ ላይ ለማዋል ያለው ፋይዳ ከፍተኛ ነውም ብለዋል፡፡አቶ ሶሻል አያይዘውም ይህ ቴክኖሎጂ በአማራ፣ በትግራይ እና በደቡብ ክልሎች ተሞክሮ አመርቂ ውጤት ያስገኘ መሆኑን ገልጸዋል ፡፡ /ወሰኑ አውግቸው የጅማ ዞን መንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት/
0
253cabb77170501037b0ff3716c7c668
1e77f494401e7e0d10d70124598b0c44
የተለያዩ ድርጅቶች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውል የገንዘብ ድጋፍ እያደረጉ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ለሚደረገው እንቅስቃሴ የተለያዩ አካላት ድጋፍ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል።በዚህም በዛሬው ዕለት 4 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር የገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ የተደረገ ሲሆን÷ በዚህ ድጋፍ 49 የተለያዩ ድርጅቶችና ባለሀብቶች መሳተፋቸውም ነው የተገለጸው።የገንዘብ እና የአይነት ድጋፉን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ ኢንጅነር እንዳወቅ አብቴ ተቀብለዋል፡፡በዚሁ ወቅት ድርጅቶቹ እና ባለሀብቶቹ ላደረጉት የገንዘብ ፣ የአይነት ድጋፍ እና ነጻ የኪራይ ክፍያ ኢንጂነር እንዳወቅ በከተማ አስተዳደሩ ስም ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ድጋፉን ካበረከቱት መካከል የተለያዩ ማህበራት፣ የገበያ ማዕከላት፣ ኢንዱስትሪዎች፣ ሞሎች እና ግለሰቦች መሳተፋቸውን ኢዜአ ዘግቧል ።
0
7fbe875ad71d8c347b1ae59bc3df4d1c
c26782add444c59c05022d014f503578
ከሶስት አመት በፊት ሊቢያ ላይ በአይሲስ በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደሉ 34 ኢትዮጵያውያን አፅም መገኘቱ ተገለጸ
ኢትዮጵያ ከሶስት አመት ብኋላ እአአ በ2021 የተፈጥሮ ጋዝ ወደ ውጪ መላክ እንደምትጀምር በማዕድንና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር የነዳጅ ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ አስታወቁ ።የተፈጥሮ ጋዙ በዓመት እስከ አንድ ቢለዮን የአሜሪካ ዶላር ያስገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅም ገለጹ፡፡ሚኒስትር ዴኤታው ዶክተር ኳንግ ቱትላም በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለፁት፤ በሶማሌ ክልል የተገኘውን የተፈጥሮ ጋዝ የሚያለማው የቻይና ኩባንያ ሲሆን፣ የተፈጥሮ ጋዙ ከኢትዮጵያ ወደ ጅቡቲ የሚጓጓዘው በቱቦ ይሆናል፡፡ ቱቦ የመዘርጋቱን ስራ ለማካሄድ ከኩባንያው ጋር ስምምነት መፈረሙንና ይህም ስራ በሦስት ዓመት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ሚኒስትር ዴኤታው አስታውቀው፣ ጅቡቲ በሚተከል ማቀነባበሪያ ከተዘጋጀ በሁዋላ ወደ ውጪ እንደሚላክም ገልጸዋል፡፡ እንደ ሚኒስትር ዴኤታው ገለጻ፤የተፈጥሮ ጋዙ ወደ ውጪ በሚላክበት የመጀመሪያ አመት ለኢትዮጵያ እስከ አንድ ቢሊዮን ዶላር ያስገኛል፡፡ወደ ውጪ መላክ ከተጀመረ ከስድስትና ሰባት አመት በሁዋላ ደግሞ ገቢው በየአመጡ እየጨመረ ሄዶ ሰባት ቢሊየን ዶላር ይደርሳል፡፡ ለነዳጅ ማጣሪያው በጅቡቲ የሚገነባው ማቀነባበሪያ በዓመት ሶስት ሚሊዮን ኪዩቢክ ጫማ ጋዝ እንደሚያቀነባብር ዶክተር ኳንግ ተናግረው፣ በድሬዳዋም በዓመት ግማሽ ሚሊዮን ኪዩቢክ ጫማ የሚያመርት የጋዝ ማቀነባበሪያ እንደሚገነባም ገልጸዋል፡፡ ጋዙ ኢትዮጵያና ሞሮኮ በሽርክና (Joint venture) በድሬዳዋ ለሚገነቡት የማዳበሪያ ፋብሪካ እንድ አንድ ግብአት እንደሚያገልግልም ጠቁመዋል፡፡ለእዚህ አቅርቦትም ከኩባንያው ጋር ሰሞኑን የመግባቢያ ሰነድ መፈረሙን ጠቁመዋል ። እስከ አሁን የተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋና ልማቱ እስከ አንድ ሺ ለሚደርሱ ኢትዮጵያውያን የስራ እድል መፍጠሩንም ገልጸዋል። ልማቱ እየሰፋ ሲሄድ የሠራተኞች ቁጥር እንደሚጨምር ጠቅሰው፣አካባቢው የበለጠ እንደሚለማና በተጓዳኝ ሎሎች የሥራ ዕድሎች እንደሚፈጠሩ አስረድተዋል ።የተፈጥሮ ጋዝ ክምችቱ ከስምንት እስከ አስር ትሪሊዮን ኪዩቢክ ጫማ እንደሚደርስም ሚኒስትር ዴኤታው ጠቁመዋል።ኃይለማርያም ወንድሙ
0
a9c96a530761f85170ffa63445a5dbcf
a9c96a530761f85170ffa63445a5dbcf
በኦሮሚያ ክልል በድምሩ ከ10 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 2 ሺህ 481 አርሶና አርብቶ አደሮች ወደ ኢንቨስተርነት ተሸጋገሩ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 2 ሺህ 481 አርሶ እና አርብቶ አደሮች ወደ ኢንቨስተርነት ተሸጋገሩ።የክልሉ ርእሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በተገኙበት በሰበታ አርሶ እና አርብቶ አደሮቹን ወደ ኢንቨስተርነት የማሸጋገር ስነ ስርዓት ተካሂዷል።በስነስርአቱ ርእሰ መስተዳደሩ አቶ ሽመልስ፥ መንግስት የአርሶ እና አርብቶ አደሩን ህይወት ለመለወጥ ይሰራል ብለዋል።በግብርና ላይ እየተሰራ ላለው ሰፊ ስራ ሽግግሩ በጣም አስፈላጊ መሆኑ መሆኑ ተመልክቷል።እውቅናውን ያገኙት አርሶ እና አርብቶ አደሮች ግንባር ቀደም ሆነው በግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች ልማት እና በግብርና ሜካናይዜሽን ዘርፍ ላይ ተሰማርተው ከ77 ሺህ በላይ ለሆኑ ዜጎች የስራ እድል ፈጥረው የቆዩ ናቸው።አርሶ እና አርብቶ አደሮች ዛሬ ወደ ኢንቨስተርነት ለመሸጋገር የበቁት አርሶ አደር መሆናቸው የተረጋገጠ፣ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ሀብት ያፈሩ፣ ለቀጣይ ስራ የቢዝነስ ፕላን ያዘጋጁ፣ ካላቸው ሀብት 20 በመቶ መቆጠብ የቻሉ ከኪራይና ከሊዝ ክፍያ ነፃ የሆኑ ናቸው።አርሶ እና አርብቶ አደሮቹ በድምሩ ከ10 ቢሊየን በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ መሆናቸውም በስነስርአቱ ተጠቅሷል።አርሶ እና አርብቶ አደሮቹ በአምስት ክላስተሮች ማለትም በጅማ፣ ሰበታ፣ ነቀምቴ፣ ሻሸመኔ፣ እና አዳማ በተካሄዱ ስነስርአቶች ነው እውቅና የተሰጣቸው።ኢንቨስተሮቹም ክልሉ የኢንቨስትመንት ባለው በዚሁ ሳምንት የሚጠበቅባቸውን አጠናቀው ወደ ስራ ይገባሉ ተብሏል።በሀብታሙ ተክለስላሴ
1
9c540a3433169ea7994d54f9a3ab9923
4fbb19a0850fba5d70ba3e3ba8b3c092
የኢፌዲሪ ቆንስላ ጽህፈት ቤት በባሕሬን ሥራ መጀመሩ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጉራፋርዳ ወረዳ በትናንትናው ዕለት ከተከሰተው ሁከት እና ብጥብጥ ጋር በተያያዘ የወረዳው አስተዳዳሪን ጨምሮ የተለያዩ የስራ ሃላፊዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።በአሁኑ ወቅት የተጀመረውን ሀገራዊ ለውጥ ተከትሎ በክልሉ ህግን የማስከበር እና የህግ የበላይነትን የማረጋገጥ ሥራ በልዩ ሁኔታ መጀመሩን የክልሉ መንግስት አስታውቋል።በተለይም በህዝቡ ውስጥ የቆዩ ቅራኔዎችን በመፍታት መግባባት ላይ የተመሠረተች ሀገርና መንግስት ለመገንባት ከፍተኛ እንቅስቃሴ ሲደረግ መቆየቱ ተመላክቷል።በአንፃሩ በተለያዩ ዋልታ ረገጥ አስተሳሰቦች ሰለባ በሆኑ አካላት አንቀሳቃሽነት በተለያዩ አካባቢዎች የዜጎችን ሰላማዊ እንቅስቃሴ የሚያውኩ ተግባራት ሲፈጸሙ መቆየታቸው ነው የተገለጸው።ክልሉ የመቻቻልና የአብሮነት ተምሳሌት ሆኖ እንዲቀጥል እና የተጀመረው ለውጥ እንዳይደናቀፍ የክልሉ መንግስት መሰል ችግሮችን ለማስወገድ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ተጠቁሟል።አሁን ላይም ለህዝቡ ሰላማዊ ኑሮ አስጊ እና ከፍተኛ ጉዳት እንዲደርስ መሪ ተዋናይ የነበሩ አካላት ላይ የክልሉ መንግስት ህጋዊ እርምጃ መውሰድ መጀመሩ ተመላክቷል።በዚህ መሰረትም በጉራፋርዳ ወረዳ ትላንት በተከሰተው ሁከት እና ብጥብጥ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ የተለያዩ አመራሮችና ባለሙያዎች በህግ ቁጥጥር ስር መዋላቸው ነው የተገለጸው።በቁጥጥር ስር የዋሉትም አቶ ኩንዲሳ ንጉሴ የወረዳው አስተዳዳሪ፣ አቶ ሃይሉ ይግለጡ የወረዳው ድርጅት ጽህፈት ቤት ሃላፊ፣ አቶ ቢሰጥ ወርቁ የአቃቤ ህግ ጽህፈት ቤት ሃላፊ፣አቶ ኦይሳ አለሙ የወረዳው ምክትል አስተዳዳሪ፣ አቶ እንዳልክ ደምሴ ሰላምና ጽህፈት ቤት ሃላፊ፣ አቶ ማስቲ ፎልጂ የማዘጋጃ ቤት ሃላፊ፣ አቶ አጥናፉ ግዛው የአስተዳደር ጽህፈት ቤት ሃላፊ፣አቶ ታጋይ ሳሙኤል ኮጃ የማዘጋጃ ቤት ሃላፊ እና ሌሎች ባለሙያዎች መሆናቸው ተገልጿል።በቀጣይ በሌሎች አከባቢዎች ህግ የበላይነትን የማረጋገጥ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ከክልሉ መንግስት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
206043034846e5bd234c9b24b7caa209
ae9bc8a3997d431210c2b66aee932e3c
የተተከሉትን ችግኞች ለመንከባከብ የተገባውን ቃል መጠበቅ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ
መርድ ክፍሉአዲስ አበባ፡- በሀገሪቱ የሚስተዋሉ ግጭቶችን ለዘለቄታው ለማስቆም በምክንያት የሚያምን ትውልድ መፍጠር እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ። በአገሪቱ የሚገኙ ወጣቶች በአገር ጉዳይ ምክንያታዊ የሆነ አስተሳሰብን መፍጠር የሚስችላቸው የሙግትና የንግግር መድረክ በአዲስ አበባ ተጀመረ። የብልጽግና ወጣት ሊግ ምክትል ፕሬዚዳንትና የጽህፈት ቤት ኃላፊ ወጣት አክሊሉ ታደሰ ትናንት መድረኩን በንግግር በከፈቱበት ወቅት እንዳስታወቁት ፤ በአገሪቱ በእምነት እና በፖለቲካ ልዩነት እንዲሁም በሌሎች ጉዳዮች ወደ ግጭት እየተገባ ነው። ይህን ለመቀነስና ለማስቆም ምክንያታዊ የሆነ ወጣት መፍጠርና በንግግር የሚያምን ትውልድ መቅረጽ ያስፈልጋል ፤ ለዚህም መድረኩ ተመቻችቷል። የጋራ ባህል፣ እሴት፣ ታሪክ እንዲሁም መተሳስሮች ባይኖሩ ባለፉት ጊዜያት የእርስበርስ ግጭት ለመፍጠር የተሰራጩት የታዘቡ መረጃዎች ሀገርና ህዝብን ከሆነው በላይ ሀገርና ህዝብን ዋጋ ያስከፍሉ እንደነበር አመልክተዋል። በቀጣይም ተመሳሳይነት ችግሮች እንዳይፈጠሩ ምክንታዊ የሆነ ወጣት ለመፍጠር የንግግር መድረኮች እየተዘጋጁ መሆናቸውን ጠቁሟል። የንግግር መድረኮቹ በአገርና በብሄር መንግስት ግንባታ ዙሪያ ያጠነጠኑ መሆናቸውን የጠቀሰው ወጣት አክሊሉ፤ በሰላማዊ መንገድ የትኛውም አስተሳሰብ ያለው ወጣት በመምጣት መነጋገርና መሟገት እንደሚችል አስረድቷል። በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚናፈሱ አገር የሚያፈርሱ ወሬዎችን ለማስቆም የንግግር መድረኮች ወሳኝ መሆናቸውን ገልጿል። የአዲስ አበባ ብልጽግና ወጣት ሊግ ፕሬዚዳንት ወጣት አዕምሮ አዱኛ በበኩሉ፤ በምክንታዊ ወጣት የንግግርና የሙግት መድረክ የአገርና የብሄረ መንግስት ምስረታ ሁኔታ መነሳቱ ወጣቱ በጉዳዮቹ ላይ ያለውን አመለካከት ለማስተካከል እንደሚረዳ አስታውቀዋል። በአገሪቱ የአገርና የብሄረ መንግስት ግንባታው ገና ያላለቀና ብዙ የሚቀረው መሆኑን የጠቀሰው ወጣት አዕምሮ፤ የአገርና የብሄረ መንግስት ግንባታውን ለማጠናቀቅ ወጣቱ ምንያታዊ ሆኖ መንቀሳቀስ እንዳለበት ጠቁሟል። ህብረ ብሄራዊ አስተሳሰብንም ለማምጣት በውይይት የሚያምን ወጣት ሊፈጠር እንደሚገባም አመልክቷል። በመድረኩ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህር የሆኑት መምህር ዮናስ ዘውዴ ‹‹የአገርና ብሄረ መንግስት ግንባታ ምንነትና የወጣቱ ሚና›› በሚል መነሻ ጽሁፍ አቅርበዋል። በቀረበው መነሻ ጽሁፍ ላይም ውይይት ተደርጓል።
0
d4fc8ba3bc7dabf57138734b98757d38
a7ada350b3e9739e7ea424b09b8ce4e0
ሶማሊያ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሾመች
የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር መሐመድ ሁሴይን ሮብሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ካለው ግጭት ጋር ተያይዞ የሶማሊያ አቋም ውዝግብ ማስነሳቱን ተከትሎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸውን አህመድ ኢሴ አዋድን ከኃላፊነታቸው አንስተዋቸዋል።የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢትዮጵያን አንድነት እንደግፋለን የሚል መልዕክት በመስሪያ ቤቱ ይፋዊ ትዊተር ገፁ ወጥቷል።"የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓትን ለማረጋገጥ እንዲሁም የአገሪቷን ግዛት ለማስከበር በሚያደርጉት እርምጃ ሶማሊያ ያላትን ድጋፍ እንደገና ታረጋግጣለች" የሚል መግለጫ በመስሪያ ቤቱ ትዊተር ገፅ ቢወጣም ከሰዓታት በኋላ መልዕክቱ ተነስቷል።በትናንትናው ዕለትም አህመድ ኢሴ አዋድ በግላቸው የትዊተር ገፅ "ሶማሊያ በኢትዮጵያ ስለተፈጠረው ግጭት ምንም አይነት ይፋዊ መግለጫ አልሰጠችም" በማለትም አስተባብለዋል።ይህንንም ውዝግብ ተከትሎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከኃላፊነታቸው የተነሱ ሲሆን በሳቸውም ቦታ መሃመድ አብዲሪዛክ መሃመድ አብዱቃድር እንደተተኩም ከሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ የተገኘው መረጃ ያስረዳል።ከኃላፊነታቸው የተነሱት ሚኒስትርም አምባሳደር ተደርገው እንደተሾሙም የአገሪቷ የመንግሥት ሬድዮ ድረገፅ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ቢሮ ዋቢ አድርጎ ዘግቧል። ሆኖም አህመድ ኢሴ አዋድ በአሁኑ ወቅት "በአምባሳደርነትም ሆነ በየትኛውም ቦታ ለመሾም ዝግጁ እንዳልሆኑ" በትዊተር ገፃቸው አስታውቀዋል።የጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ ይፋዊ የትዊተር ገፅም ሚኒስትሩ ከኃላፊነታቸው እንደተነሱ ቢገልፅም ምክንያቱ አልተጠቀሰም።ከሁለት ሳምንታት በፊት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የትግራይ ልዩ ኃይል በክልሉ የሚገኘውን የመከላከያ ሰሜን ዕዝ ካምፕ ላይ ጥቃት ማድረሱን ገልፀው ወታደራዊ ግጭት መቀስቀሱን አስታውቀዋል።የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ጦርነቱ ውስንና በተወሰኑ የህወሓት አባላት ላይ ያነጣጠረና ሕገ መንግሥትን ለማስከበር እየተወሰደ እርምጃ መሆኑን ገልፀው በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ መግለፃቸው ይታወሳል። የትግራይ ክልል በበኩሉ ከተለያዩ አቅጣጫዎች ጦርነት እንደተከፈተበትና ሕዝቡም ላይ ያነጣጠረ ነው ይላል። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል (አሚሶም) ስር ወታደሮቿን በሶማሊያ አሰማርታለች። በባለፈው ሳምንት ኢትዮጵያ ከሶማሊያ 3 ሺህ ወታደሮቿንም እንዳስወጣች የሶማሊያው ዳልሳን ሬድዮ ዘግቦ ነበር።
0
8a98d084827bd99c5b6c71d005fa77d0
8a98d084827bd99c5b6c71d005fa77d0
“ተጠርጣሪው መሳሪያዎቹን ከትግራይ ጭኖ እንደመጣ አምኗል” - የብሔራዊ መረጃና ደህንነት
በሃይማኖታዊና ሕዝባዊ በዓላት ላይ የሽብር ጥቃት ለመፈጸምየተዘጋጀ የጦር መሳሪያና በድርጊቱ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥርስር ዋሉ። በድርጊቱ የተጠረጠሩት ግለሰቦች ከእነ መሳሪያቸው የተያዙት ደቡብ ወሎ ዞን ሐይቅ ከተማ ላይ ነው ተብሏል፡፡የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት የሰጠውን መረጃጠቅሰው የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ባስተላለፉት ዘገባተጠርጣሪው መሳሪያዎቹን ከትግራይ ጭኖ እንደመጣ አምኗል ብለዋል።በሌላ በኩል በጉዳዩ ላይ መልስ የሰጡን የሕወሓት ማዕከላዊኮሚቴ አባል አቶ ነጋ አሰፋ “ህወሓት የሀገር ሰላም በማረጋገጥየሚታወቅና በፊት ለፊት ፖለቲካ የሚታገል ፓርቲ እንጂ በእንደዚህዓይነት የወረደ ተግባር እንደማይሳተፍ ይታወቃል” ብለዋል::“የቀረበው ክስ የፌደራሉ መንግሥት አቅም ማነስና እንዲሁምየተስፋ መቁረጥ ድራማ ነው” በማለትም አጣጥለውታል:: (የወሎው ዘጋቢያችን መስፍን አራጌ እና የመቀሌው ዘጋቢያችንሙሉጌታ አፅብሃ ያጠናቀሩትን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይልያዳምጡ)
1
f0948c530d174a6f84beee652abf5575
16539ebda6b90a6955dc4ad2e9a873bf
የምርጫ 2007 ውጤቶች እየወጡ ነው፤
በመጪው ግንቦት 27 እና 28 ሊካሄዱ የነበሩት የ2007 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ዋንጫ (ጥሎ ማለፍ) ሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ለመጪው ሰኔ 18 እና 19 መዛወሩን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡የሩብ ፍፃሜ እና ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎቹ መርሃ ግብር ይህንን ይመስላልሰኔ 18 ቀን 2007 – ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አርባምንጭ (09፡00 በአዲስ አበባ ስታድየም)ሰኔ 18 ቀን 2007 – ሲዳማ ቡና ከ መከላከያ (11፡00 በአዲስ አበባ ስታድየም)ሰኔ 19 ቀን 2007 – ኤሌክትሪክ ከ ወላይታ ድቻ (09፡00 በአዲስ አበባ ስታድየም)ሰኔ 19 ቀን 2007 – ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀዋሳ ከነማ (11፡00 በአዲስ አበባ ስታድየም)ሰኔ 23 ቀን 2007 – ቅዱስ ጊዮርጊስ / አርባምንጭ ከነማ አሸናፊ ከ ሲዳማ ቡና / መከላከያ አሸናፊሰኔ 23 ቀን 2007 – ኤሌክትሪክ / ወላይታ ድቻ አሸናፊ ከ ኢትዮጵያ ቡና / ሀዋሳ ከነማ አሸናፊ በዚህ ውድድር ቻምፒዮን የሚሆነው ክለብ በ2016 ኢትዮጵያን ወክሎ በአፍሪካ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ላይ ተሳታፊ ይሆናል፡፡
0
c731fd8b6bcc6684a787d6ff8e232700
77f766e8312252c0c50767015dea4499
ሲዳማ ቡና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ – ቀጥታ የፅሁፍ ስርጭት
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 29ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በተያዘላቸው መርሐ ግብር ይካሄዳሉ ያለው ፌዴሬሽኑ በአሁኑ ሰዓት ስብሰባ መቀመጡ ታውቋል።የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ በስብሰባው የቅዱስ ጊዮርጊስ የትላንት መግለጫ እንዲሁም የመቐለ እና ሲዳማ ቡና ቅሬታን በማንሳት እንደሚወያይ የሚጠበቅ ሲሆን የሊጉ በተለይም የዛሬ ጨዋታዎች እጣ ፈንታ ላይ አንዳች ውሳኔ ወስኖ ይወጣል ተብሎ ይጠበቃል።የ29ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ይካሄዳሉ ተብለው መርሐ ግብር እንደወጣላቸው የሚታወስ ሲሆን ቅዱስ ጊዮርጊስ “ተስተካካይ ጨዋታ ሳላከናውን ወደ ጎንደር አላመራም” ማለቱ፤ ሲዳማ ቡና እና መቐለም በጉዳዩ ዙርያ ያላቸውን አቋም ለፌዴሬሽኑ መግለፃቸው ይታወቃል።
0
2437a7a5c9a11fb9e7262cd4244ed3b9
9e6b965ac1405497119cd3836fad5f78
ከኢትዮጵያና ከኤርትራ አዋሳኝ አካባቢዎች የተወከሉ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አዋሳኝ በሆኑት በመተከል እና በአዊ ዞን በወቅታዊ የጸጥታ ጉዳይ ላይ በመምከር አስተማማኝ ሰላም ለማምጣት ጥምር ኮሚቴው ውይይት እካሄደ።ውይይቱ የአዊ ዞን አዋሳኝ በሆነው የመተከል ዞን በተደጋጋሚ ለሚስተዋለው የጸጥታ ችግር እልባት ለመስጠት ያለመ መሆኑም ተገልጿል።በውይይት እየተስተዋለ ያለውን የሰዎች ሞት፣ መፈናቀልና የንብረት መውደም ለመታደግና መፍትሄ በማስቀመጥ የጋራ ስምምነት ላይ በመድረስ መጠናቀቁ ተጠቁሟል።የሁለቱ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች፣ የጸጥታ አካላት እና ቀጠናውን በኮማንድ ፖስት የሚመራው የሀገር መከላከያ ሰራዊት አዛዦች በውይይቱ ላይ መገኘታቸውን የመተከል ዞን ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ አስታውቋል።
0
b3b7f1116fe54a7d842f1941bd8b4aaf
b3b7f1116fe54a7d842f1941bd8b4aaf
በሶማሊያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 70 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ተጨማሪ 70 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።በዚህም በሀገሪቱ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 671 የደረሰ ሲሆን አጠቃላይ በቫይረሱ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች 31 ነው ተብሏል።በኬንያም በ24 ሰዓታት ውስጥ 1 ሺህ 195 ሰዎች የቫይረሱ ምርመራ ተደርጎላቸው 24 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።በደቡብ ሱዳንም አዲስ 10 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር የገለፀ ሲሆን በዚህም በሀገሪቱ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ወደ 45 ከፍ ብሏል።ናይጀሪያም አርብ ዓለት 238 በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን መገኘቱን ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል።
1
79cd272aa172d4a8db94a8a67a6ce573
79cd272aa172d4a8db94a8a67a6ce573
ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ፡ የመካከለኛ-ሰሜን ዞን 13ኛ ሳምንት ውጤቶች ፣ ደረጃ ሰንጠረዥ እና ቀጣይ ፕሮግራም
የ13ኛ ሳምንት ውጤቶችቅዳሜ ሚያዝያ 15 ቀን 2008መከላከያ 3-0 ሙገር ሲሚንቶዳሽን ቢራ 0-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክቅድስት ማርያም ዩ. 0-3 ኤሌክትሪክእሁድ ሚያዝያ 16 ቀን 2008ልደታ 3-0 እቴጌደደቢት 6-0 ኢትዮጵያ ቡና14ኛ ሳምንት ፕሮግራምሀሙስ ሚያዝያ 20 ቀን 200809:00 ኢትዮጵያ ቡና ከ ዳሽን ቢራ (አአ ስታድየም)11:30 ሙገር ሲሚንቶ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አአ ስታድየም)አርብ ሚያዝያ 21 ቀን 200809:00 እቴጌ ከ ደደቢት (አአ ስታድየም)11:30 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ቅድስት ማርያም ዩ. (አአ ስታድየም)ቅዳሜ ሚያዝያ 22 ቀን 200810:00 ኤሌክትሪክ ከ መከላከያ (አአ ስታድየም)
1
95eb1c056c5cb2666cb122df01094e02
95eb1c056c5cb2666cb122df01094e02
የህዳሴ ግድብ ግንባታ የመሰረተ ድንጋይ የተቀመጠበት ዘጠነኛ አመት በመገናኛ ብዙሃን ታስቦ ይውላል
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ የመሰረተ ድንጋይ የተቀመጠበት ዘጠነኛ አመት በመገናኛ ብዙሃን ታስቦ እንዲውል ተወሰነ።የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ በወቅታዊው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት በስፍራው የመሰረት ድንጋይ የተቀመጠበት 9ኛ አመት እንደማይከበር አስታውቋል።የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ በአሁኑ ወቅት የግድቡ ግንባታ ከምንጊዜውም በላይ በሃገራዊ አንድነት ስሜት እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።ሚኒስትሩ በመግለጫቸው በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በግድቡ ግንባታ ላይ ለተሰማሩ ሰራተኞች ተገቢው የጤና ክትትል እየተደረገላቸው ግንባታው በጥሩ ሂደት ላይ እንደሚገኝም አንስተዋል። በአሁኑ ጊዜ ግንባታው በሁለት ፈረቃ እየተከናወነ እንደሚገኝና አጠቃላይ የግድቡ ግንባታ 72 ነጥብ 4 በመቶ ላይ ይገኛልም ነው ያሉት ሚኒስትሩ።በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የግድቡ ግንባታ የተበጀተለት በጀት እና ትኩረት እንደማይቀንስም አስረድተዋል።ግድቡን በተመለከተ ኢትዮጵያ ከተፋሰሱ ሃገራት እና ከሌሎች ሃገራት ጋር የምታደርገውን የዲፕሎማሲ ስራ አጠናክራ እንደምትቀጥልም አውስተዋል።በሚቀጥሉት 100 ተከታታይ ቀናት በሚሰራው የኮንክሪት ሙሌት ስራም በዚህ አመት ማብቂያ ላይ የውሃ ሙሌት ስራው እንደሚጀመርም ጠቅሰዋል።ሚኒስትሩ ለግድቡ የሚደረገው ህዝባዊ ትሳትፎ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጥሪ አቅርበዋል።በምስክር ስናፍቅ
1
b86edff36368d90c40136528cf97e9c4
28237b23345bc2c7e0b3a8d9578c4a59
የመላ ኢትዮጵያ ስፖርት ማኅበር - /ኤሳ ዋን/ ፌስቲቫል ተጀመረ
ከተመሰረተ አንድ ዓመት ከመንፈቅ የሆነው ስፖርት ለሰላም ማኅበር በድሬደዋ ከተማ በጎርፍ አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አድርጓል።በስፖርት ማዘውተርያ ስፍራዎች በተለይ በእግርኳሱ አካባቢ የሚፈጠሩ አላስፈላጊ የስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል ለማራቅ እና ሁሉም የእግርኳስ ቤተስብ ምንም አይነት ሁከት ሳይመለከት በሰላም የሚወደውን ክለብ እንዲደግፍ ለማድረግ፣ አስራ ስድስቱም የፕሪምየር ሊግ ክለቦችን ስፖርቱን መነሻ በማድረግ የማቀራረብ፣ የማገናኘት ሥራ ለመስራት ታስቦ እንዲሁም ጎን ለጎን ማኅበራዊ ኃላፊነት ለመወጣት ችግር ያጋጣማቸውን መርዳት ዓላማው አድርጎ በኢትዮጵያ ቡና እና በቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጥምረት የተቋቋመው ይህ ማኅበር ወደ ድሬደዋ በመጓዝ ድጋፍ አድርጓል።የማኅበሩ አንዱ ዓላማ የሆነው በጎ ተግባር ለመፈፀም አስራ ስድስት በመሆን በትናትናው ዕለት ወደ ድሬዳዋ በማቅናት በቅርቡ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ቤት ንብረታቸው የፈረሰባቸውን ነዋሪዎች የቁሳቀቁስ ድጋፍ ከማድረጉ በተጨማሪ የፈረሱ ቤቶቻቸውን በአዲስ መልክ በመስራት በስራው ላይ በጉልበታቸው ተሳትፎ አድርገዋል።የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለቤት መሥሪያ የሚሆን ቆርቆሮዎችና የሚስማር ድጋፍ እና ለተጎዱት ወገኖች ድጋፍ ለመስጠት ለሚጓዙት 16 የማህበሩ አባላት መጓጓዣ እንዲሆን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሰርቪስ እንዲጠቀሙ ፈቅዶላቸዋል። በተጨማሪም የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን ለሚያደርጉት መልካም ተግባር እገዛ ማድረጉን ለማወቅ ችለናል።በዚህ በጎ አላማ ላይ የድሬዳዋ ከተማ ደጋፊ ማኀበር አብረው በመሆን ተሳትፎ አድርገዋል።
0
7fceec33311e5642a8ccc4af199b739e
7fceec33311e5642a8ccc4af199b739e
በ110 ሚሊየን ብር የተገነባው የሻሸመኔ ሪፈራል ሆስፒታል ተመረቀ
በ110 ሚሊየን ብር የተገነባው የሻሸመኔ ሪፈራል ሆስፒታል በዛሬው እለት በይፋ ተመርቆ ስራ ጀምሯል።የሻሸመኔ ሪፈራል ሆስፒታል የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ወይዘሮ ጠይባ ሀሰን፣ የጤና ሚኒስትር ዶክተር አሚር አማን እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ሬይነር ጨምሮ ከፍተኛ የፌደራል እና የክልል የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት ነው የተመረቀው።በዛሬው እለት በይፋ የተመረቀው የሻሸመኔ ሪፈራል ሆስፒታል ህንፃ ከአሜሪካ መንግስት በተገኘ የ110 ሚሊየን ብር ድጋፍ የተሰራ መሆኑም ተነግሯል።ሆስፒታሉ በአሁኑ ወቅትም አስፈላጊ የህክምና መሳሪያዎች ተሟልተውለት ለአካባቢው ማህበረሰብ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል። (ምንጭ፡-ኤፍ.ቢ.ሲ)
1
8b139273e3162822026478ec24d17704
f2018ab3e0136e8de866284e23a64f28
የጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የጥምቀት በዓል መልዕክት
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 03/2013ዓ.ም (አብመድ) ታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ በዘንድሮው ዓመት አሁን ከያዘው በሦስት እጥፍ የሚበልጥ ውኃ እንደሚይዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶክተር) ገለጹ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እና የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያይስ አፈወርቂ በኢትዮጵያ በጋራ እያደረጉት ባለው ሁለተኛ ቀን ጉብኝታቸው የታላቁ ሕዳሴ ግድብን ለመጎብኘት ጉባ ተገኝተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው የግድቡ ግንባታ ሂደት በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ መመልከታቸውንም ገልፀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በሕዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ለተሳተፉና አሁን ያለበት ደረጃ እንዲደርስ አስተዋፅኦ ላደረጉ ሁሉ ምሥጋና አቅርበዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አሁን ያለበት ደረጃ ለሁሉም ኢትዮጵያውያን ኩራት መሆኑን ተናግረዋል።
0
dd940f7080b95a3d266bcb214d1cf851
f43744bf0c9c2700900b861d158a4819
የዚምባብዌ ምርጫ
“ምርጫ ዓለምአቀፍ ተቀባይነት ያለው የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መገለጫ ነው። አንድ ሃገር ነፃ፣ ፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ በማካሄድ የሥልጣን ዝውውር ካላደረገ ዴሞክራሲያዊ ተብሎ ሊገለፅ አይችልም” ዶክተር ዓለምአንተ ገብረሥላሴ ስለ ምርጫ ምንነትና መገለጫዎቹ በሰጡትን ትንተና ነው ይህንን ያሉት። “ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ማለትም አንድ ሕዝብ በሥልጣን ላይ ያለውን መንግሥት የሥራ ክንውኖች ጥሩውን ከመጥፎው ለይቶ የሚገመግምበት፣ በሌላ በኩል ደግሞ ሥልጣን ይገባናል የሚሉ አዳዲስ ተወዳዳሪዎችን የፖለቲካ ፕሮግራም መርምሮ ለራሱ የሚበጀውን በማመዛዘን ውሣኔ የሚሰጥበት ሥርዓት ነው” ብለዋል ዶ/ር ዓለምአንተ።“አንድ ምርጫ ውጤታማ የሚሆነውም የምርጫ አስፈፃሚ አካላት ከወገንተኝነት የፀዱና የዴሞክራሲያዊ ምርጫ መሥፈርቶችን ሁሉ በማሟላት ሕዝቡን ወክለው ሲሠሩና የምርጫ ውጤት ምንም ይሁን ምን ተወዳዳሪዎች የሕዝቡን ውሣኔ ሲቀበሉ ነው” ብለዋል።ዶክተር ዓለምአንተ ገብረሥላሴ ለሃያ ዓመታት ያህል ዩናይትድ ስቴትስ ቨርጂንያ ግዛት በሚገኘው ዊልያም ኤንድ ሜሪ ኮሌጅ ሕግና ሕገ መንግሥትን አስተምረዋል፡፡ አሁን ጡረታ ላይ ናቸው።ዕሁድ፤ ግንቦት 16 ኢትዮጵያ ከምታካሄደው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ ትዝታ በላቸው ሰለ ነፃ ምርጫ ፋይዳና መገለጫዎቹም አነጋግራቸዋለች።ለሙሉው ውይይት የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
093875e5f546f660c4f55e7aa80a9504
093875e5f546f660c4f55e7aa80a9504
የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የመክፈቻ ሥነ-ስርዓት ተካሄደ
አዲስ አበባ ፣መስከረም 25 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 5ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 6ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ስርዓት ጉባኤ ተካሄደ።ጉባኤው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚገኘው የስብስባ አዳራሽ ነው የተካሄደው።የሁለቱ ምክር ቤቶችን የጋራ ስብሰባም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ያስጀመሩት ሲሆን የ2013 የፌደራል መንግስቱ ልዩ ትኩረቶችን የሚዳስሰው የመክፈቻ ንግግራቸውን አቅርበዋል፡፡በመክፈቻ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የሀይማኖት አባቶች፣ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ ታዋቂ ሰዎች እና አምባሳደሮች እንዲሁም በአዲስ አበባ የሚገኙ ዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡ፕሬዚዳንቷ በመክፈቻ ንግግራቸው፦ #FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
1
a7082325ec0a21db28fa8ede3585a70d
ab782fc1e2f494c17f210703d2b210fb
ጋዜጠኞች በመገደል ሶማልያ በአንደኛነት ትፈረጀች
ነጻና ሚዛናዊ ምርጫ ለማካሄድ የሁሉንም ተወዳዳሪዎች ፕሮግራም ለሕዝብ የሚያደርስ በነጻነት የሚዘግብ መገናኛ ብዙኃን ወሳኝነት የዲሞክራሲ ባሕልና መሠረትም ነው።በርካታ ጋዜጠኞች እስር ላይ በሚገኙባትና ያንኑ ያህል ቁጥራቸው የበዛ አገር ጥለው በተሰደዱባት ኢትዮጵያ በነጻነት መዘገብ የሚችሉ ጋዜጠኞች መኖር እያነጋገረ ነው።ለጋዜጠኞች መብት ከቆሙ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች አንዱ Freedom House በቅርቡ ስለ አገሮች የነጻ ፕሬስ ይዞታ ባወጣው ዓመታዊ ሪፓርቱ ኢትዮጵያ ከኤርትራ ቀጥሎ ጋዜጠኞች የታሰሩባት አገር መሆንዋን ዘግቧል። በጸረ ሽብር ሕጉና በወንጀለኛ መቅጫ የተከሰሱ ቢያንስ አስራ ሰባት ጋዜጠኞች በእስራ ላይ እንደሚገኙ ሌሎች በርካቶች እንደተሰደዱ በሪፖርቱ ዘርዝሯል።የኢትዮጵያ መንግስት ባለ ስልጣናት በተደጋጋሚ “ጋዜጠኛ ሰለሆነ የሚታሰር ማንም የለም። በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩ ብቻ ናቸው የታሰሩት፤” ይላሉ።ይህ በእንዲህ እንዳለ ሰለመጪዉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ለመዘገብ የሚያስችል ነጻ የመገናኛ ብዙኃን ሕዋ አለ? ከአድማጮች ለቀረቡ ጥያቄዎች የሰጡትን መልስ ጨምሮ በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር የሚገኙ ጋዜጠኞች ተጋብዘው ይወያያሉ።
0
c25ce3ea09880bb48ab3344e0ba31260
450863f833429be7f6203192d069f476
በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የዛሬ ውሎ ቀሪ የግማሽ ፍፃሜ ተፋላሚዎች ተለይተዋል
የአዳማ ከተማ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች ዛሬ ሲጠናቀቁ ወደ ግማሽ ፍፃሜ የተሸጋገሩ ክለቦች ተለይተው ታውቀዋል።በ7:30 የተገናኙት ሀዲያ ሆሳዕና እና ጅማ አባ ጅፋር ሲሆኑ ሆሳዕናዎች 2-1 ማሸነፍ ችለዋል። የቀድሞው የጅማ አባ ጅፋር አጥቂ ቢስማርክ አፒያህ በ33ኛው ደቂቃ ሆሳዕናን ቀዳሚ ሲያደርግ ብዙም ሳይቆይ ከአራት ደቂቃዎች በኋላ የተገኘውን የፍፁም ቅጣት ምት ኤልያስ አሕመድ ወደ ጎልነት ቀይሮ አቻ ሆነው ወደ እረፍት አምርተዋል። ከእረፍት መልስ እንደ አፒያ ሁሉ ከዚህ ቀደም ለጅማ የተጫወተው ፍራኦል መንግሥቱ በ63ኛው ደቂቃ የተገኘውን የፍፁም ቅጣት ምት አስቆጥሮ ነብሮቹን አሸናፊ ማድረግ ችሏል። ውጤቱን ተከትሎም ሆሳዕና 4 ነጥቦች በመሰብሰብ አዳማ ከተማን ተከትሎ ወደ ግማሽ ፍፃሜ ማለፍ ችሏል።በቀጣይ የተደረገው የሀዋሳ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ በሀዋሳ 1-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። የውድድሩን የመክፈቻ ጎል ከቀናት በፊት አስቆጥሮ የነበረው ብሩክ በየነ በ59ኛው ደቂቃ ያስቆጠራት ጎል ሀዋሳ ከተማ ሁለቱንም ጨዋታ አሸንፎ ስድስት ነጥቦች የሰበሰበው ፋሲል ከነማን ተከትሎ በ3 ነጥቦች ወደ ግማሽ ፍፃሜ እንዲሸጋገር አድርጎታል።ውድድሩ ሀሙስ በሚደረጉ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ሲቀጥል 7:00 ላይ አዳማ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ፤ 9:00 ላይ ደግሞ ፋሲል ከነማ ከ ሀዲያ ሆሳዕና ይጫወታሉ። አሸናፊ ቡድኖችም በመጪው ቅዳሜ ለዋንጫ የሚፋለሙ ይሆናል።
0
65dbfa4e9865e99fcbfb8a3b14e29dfb
65dbfa4e9865e99fcbfb8a3b14e29dfb
ኢትዮጵያ በዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ለሌሎች አገራት ተምሳሌ የሆኑ ተግባራትን አያካሄደች ነው
– ኢትዮጵያ በዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ለሌሎች አገራት ተምሳሌት የሆኑ ተግባራትን አያካሄደች መሆኗን ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ገለጹ፡፡ ዶክተር ሙላቱ በትላንትናው ዕለት በብሔራዊ ቤተመንግስት ፎረም ፎር ፌዴሬሽን የተባለ አለም አቀፍ ድርጅት ፕሬዚዳንትን በጽፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በዚሁ ወቅት አንዳሉት ኢትዮጵያ የፌዴራል ስርዓቱ እንዲጠናከርና ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ይበልጥ እንዲጎለብት እየሰራች መሆኑንና ይህን ተግባር አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልፀዋል፡፡ ፎረሙ ይህ ስራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በፌዴሬሽን ምክር ቤት በኩል እያደረገ ያለው የአቅም ግንባታና ሌሎች እገዛ አስፈላጊና ወቅታዊ መሆኑንም ገልፀዋል፡፡ የፎረም ፎር ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሚስተር ሩፓክ ቻቶፓሩክ በበኩላቸው ኢትዮጵያ የፌዴራል ስርዓትን ለመገንባትና ከጊዜ ወደ ጊዜ ለውጥ እንዲያመጣ እያደረገች ያለችው ጥረት የሚደነቅ ነው ብለዋል፡፡ ድርጅቱ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2008 አዲስ አበባ ውስጥ አህጉራዊ ቢሮውን የከፈተ ሲሆን ሕገመንግስትን የማዳበርና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዩች ላይ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ በፌዴራል ስርዓት አወቃቀርና በዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ መስክ ለሌሎች አገሮች ሊካፈል የሚችል ተሞክሮ እያዳበረች መሆኑንም ተናግረዋል፡፡(ኢዜአ)
1
ec4d92ee8dfd55df06e1e8757d6fc067
6d8b1480123086477392adf1938ba348
የአፍሪካ ሃገራት ለሁለተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እንዲዘጋጁ ጥሪ ቀረበ
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 8/2012 ዓ.ም (አብመድ) የኮሮናቫይረስ ስርጭት በዚህ ከቀጠለ ከስሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሃገራት ከ13 እስከ 15 ሚሊየን የሚደርስ ሕዝብ ለከፋ ድህነት ሊጋለጥ እንደሚችል የዓለም ባንክ አስጠንቅቋል።በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት በአፍሪካ የሥራ አጥ ቁጥር መጨመሩን የዓለም ባንክ አስታውቋል፡፡ የዓለም ባንክ በስልክ ሰበሰብኩት ባለው መረጃው በአፍሪካ በሕዝብ ብዛት ቀዳሚዋ ናይጄሪያ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሳቢያ 42 በመቶ ዜጎቿ ከሥራ ሲሰናበቱ 79 በመቶ የሚሆኑ ዜጎቿ ደግሞ ገቢ እንደቀነሰባቸው አመላክቷል፡፡የዓለም ባንክ ከአህጉሩ በሕዝብ ብዛት ሁለተኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያም 45 በመቶው ከተሜ እና 55 በመቶው የገጠር ነዋሪ በቫይረሱ ስርጭት ምክንያት የገቢ መቀነስ እንደተፈጠረበት በስልክ በሰበሰብኩት መረጃ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡የዓለም ባንክ የችግሩን አሳሳቢነት ሲገልፅም የቫይረሱ ስርጭት በዚሁ ከቀጠለ ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሃገራት ከ13 እስከ 15 ሚሊዮን የሚደርስ ሕዝብ ለከፋ ድህነት ሊጋለጥ ይችላል በማለት አስጠንቅቋል፡፡ምንጭ፡- ሲ ጂ ቲ ኤንበታዘብ አራጋው
0
e03ffd2cdf8bd3fa640722f425ff9dab
e03ffd2cdf8bd3fa640722f425ff9dab
ድሬዳዋ ስድስተኛውን የሰንደቅ አላማ ቀን ለማክበር ዝግጅት አጠናቀቀች
– ስድስተኛውን የብሄራዊ የሰንደቅ አላማ ቀንን በድሬዳዋ ከተማ በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አስታወቀ፡፡የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ቢፍቱ መሀመድ ለዋልታ እንደገለጹት በመጪው ሰኞ ለሚከበረው የሰንደቅ አላማ ቀን የሚያስፈልጉ የአደረጃጀት፣ የሎጂስቲክስና ሌሎች ቅድመ ዝግጅቶች ሙሉ በሙሉ ተጠናቀዋል፡፡ ሰንደቅ አላማችን የሉዓላዊነታችን የብዝሃነታችንና የአንድነታችን መገለጫ ነው ያሉት ክብርት ወ/ሮ ቢፍቱ ይህንኑ አላማ የሚያስገነዝቡ መርሃ ግብሮች በመፈጸም ላይ እንደሆኑ አስታውቀዋል፡፡ የበአሉን መከበር ምክንያት በማድረግም በተማሪዎች መካከል የጥያቄና መልስ ውድድር፣ ህብረተሰቡን በራዲዮ የሚያሳትፍ ውይይትና የጥያቄና መልስ ዝግጅቶች እንዲሁም የፅዳት ዘመቻዎች እየተካሄዱ መሆናቸውን አፈጉባኤዋ ተናገረዋል፡፡በተጨማሪም በሰንደቅ አላማ ምንነት፣ አያያዝና አጠቃቀም፣ በተከለከሉ ድንጋጌዎች እንዲሁም አዋጁ ላይ ግንዛቤ የሚፈጥሩ መድረኮችም በሁሉም የከተማና የገጠር ቀበሌዎች እየተካሄዱ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ዘንድሮ ለ6ኛ ጊዜ መስከረም 13/ 2006 “ሰንደቅ አላማችን የብዝሃነታችን፣ የአንድነታችንንና የህዳሴያችን መገለጫ ነው” በሚል መሪ ቃል በሚከበረው በዓል ላይ ከ20 ሺህ በላይ የሚሆኑ የከተማው ነዋሪዎች ይገኛሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ወ/ሮ ቢፍቱን ጠቅሶ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል፡፡
1
b8c022ad4592868e75a216a878d35cf6
eb4d7494c3f9063532738c2428e85c41
የቀድሞ አሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን “ትራምፕ የነጭ የበላይነትን ያበረታታሉ” አሉ
በመጭው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የዴሞክራቲክ ፓርቲው “ዕጩ ይሆናሉ” ተብለው የሚጠበቁት የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ቢመረጡ ምክትላቸው እንዲሆኑ ሴኔተር ካምላ ሃሪስን በይፋ አጭተዋል። አብረዋቸው እንዲወዳደሩም መርጠዋቸዋል።በዚህም የካሊፎርኒያዋ የዩናይትድ ስቴትስ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል ካምላ ሃሪስ ከአንጋፋዎቹ የሃገሪቱ አውራ ፓርቲዎች አንዱን ወክለው በፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በመቅረብ የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት እንዲሁም የመጀመሪያ ከህንድ ቤተሰብ የተወለዱ ይሆናሉ።
0
97c219cbc8d3c37212bcec2893f8538f
a963f2f6303ed12c6820a69ed2a5700c
የፌዴራል ሥርዓቱ ማህበራዊ ፍትህና ልማትን አጎልብቷል
ሀገሪቱ ውስጥ “የማንነት ጥያቄ አለ” የሚሉ ወገኖች ደግሞ የፌዴራል ሥርዓቱ ማንነትን መሠረት ማድረጉን ይደግፋሉ።ሰሞኑን እንደሚዘገበው እስካሁን የቋንቋን ወይም የጎሣን ማንነት መሠረት አድርገው ያልተካለሉ ብሄረሰቦች በ “ክልል ደረጃ እንዋቀር” የሚል ጥያቄ እያቀረቡ ናቸው።የሃገሪቱን አንድነት አስጠብቆ የሕዝቧን መብቶች የሚያስከብር ፌዴራል ሥርዓት ላይ እንዴት ይደረሳል?ዶ/ር አሰናቀ ከፍአለ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፖለቲካ ሳይንስና የዓለምቀፍ ግንኝነት ትምህርት መምህር እና ዶ/ር ኢታና ኃብቴ በኦሃዮ የኦበርሊን ኮሌጅ የአፍሪካ ታሪክ መምህር ለአድማጮቻችን ጥያቄ መልስ ሰጥተዋል፡፡
0
67a1a3eb14639b24bf64d729a985f2aa
67a1a3eb14639b24bf64d729a985f2aa
መብረቅ የጤና ቡድን ለአቅመ ደካሞች ድጋፍ አድርጓል
ከተቋቋመ ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረው የካዛንቺሱ መብረቅ የጤና እግርኳስ ቡድን ለአቅመ ደካማ የማኅበረሰብ ድጋፍ አድርጓል።ከተመሰረተ ሀምሳ ሁለት ዓመታት የሞላው እና ከአርባ እስከ ሀምሳ እድሜ ክልል የሚገኙ ግለሰቦችን በአባልነት ያቀፈው የካሳንችሱ መብረቅ የጤና እግር ኳስ ቡድን በዛሬው ዕለት ከ50 ለሚበልጡ አባወራ እና እማወራዎች የተለያዩ ምግብ እና የምግብ ግብዓቶችን አበርክተዋል። በአዲስ አበባ ጤና ስፖርት ማኅበር ስር ተመዝግቦ የሚወዳደረው ቡድኑ ከዚህ ቀደምም በካዛንችስ እና አካባቢዋ ያሉ አቅመ ደካሞችን በመርዳት እንደሚታወቅ የተገለፀ ሲሆን አባላቱም በአብዛኛው በኢትዮጵያ እግርኳስ ውስጥ በተጨዋችነትና አሁን በአሰልጣኝነት እያገለገሉ ያሉ ናቸው። ከነዚህም መካከል አብርሀም መብራቱ፣ ጳውሎስ ጌታቸው፣ አሳምነው ገ/ወልድ ያሉ አባላት በቦታው በመገኘት ይህን ስጦታ አበርክተዋል፡፡በአለማችን የተከሰተው ወረርሽኝ እስኪጠፋ በቀጣይም ይህንኑ ድጋፍ አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ የቡድኑ አባል እና የቀድሞው የንግድ ባንክ አሰልጣኝ ሲሳይ ከበደ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡
1
de9345c435676774253c74e1eb66384f
2dc029819677e9d9d2b7b6f0fa3d59bc
ዩኒቨርሲቲው የስነምግባር መመሪያውን ተከትሎ ተማሪዎችን መቀበሉን ገለጸ
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው እለት በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ6 ሺህ በላይ ተማሪዎች አስመርቋል።ዩኒቨርሲቲው በመደበኛ፣ በማታ እና በእረፍት ቀናት መርሀግብሮች ያሰለጠናቸውን 6ሺህ 263 ተማሪዎች ነው ያስመረቀው።ከተመራቂዎቹ መካከል 6ቱ በዶክትሬት ዲግሪ፣ 514ቱ በማስተርስ ዲግሪ እንዲሁም 5ሺህ 626ቱ ደግሞ በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀዋል፡፡ከተመራቂዎቹ መካከል 2ሺህ 144ቱ ሴቶች መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡
0
e78770cde3a1656185b4a9f6e2213330
e205050cf3513064954b5a70c0cc24a5
ደቡብ ሱዳን ዓመታዊ መዋጮ ባለመክፈሏ ከአፍሪካ ህብረት ታገደች
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት ጋር ተወያዩ።በውይይታቸው ወቅትም በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ላይ እየተደረገ ያለው ድርድር ያለበትን ሁኔታ በተመለከተ ምክክር ማድረጋቸውን በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል።የጭው ጉዳይ ሚኒስትሩ የናይል ወንዝ የሃገራቱን ህዝቦች ተጠቃሚነት በሚያረጋግጥ መልኩ የትብብር መነሻ ሊሆን ይገባል የሚል እምነት እንዳላቸው በዚህ ወቅት ገልጸዋል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
17f2296f10b0750fdfeb89fb1118800d
17f2296f10b0750fdfeb89fb1118800d
የገቢዎች ሚኒስቴር በወላይታ ሶዶ ከተማ በእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
የገቢዎች ሚኒስቴር በወላይታ ሶዶ ከተማ በመርካቶ የገበያ ማዕከል በእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ከ40 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለውን የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው ድጋፉን ለወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ለዶክተር እንድሪያስ ጌታ አስረክበዋል፡፡አቶ ላቀ በዚሁ ወቅት የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን ገቢ ከመሰብሰብ በተጓዳኝ በሰው ሰራሽ እና በተፈጥሮ አደጋ ተጎጂ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ማድረግ አብይ ተግባራቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡ሚኒስትሩ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመርካቶ የገበያ ማዕከል በደረሰው አደጋ ተጎጂ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ገልጸዋል፡፡የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ በአገሪቱ በኮንትሮባንድ የሚያዙ ቁሳቁስ በሰው ሰራሽ እና በተፈጥሮ አደጋ ተጎጂ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ እየተደረጉ መሆኑን ተናግረዋል፡፡በደቡብ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ሀላፊ አቶ ተስፋዬ ይገዙ በበኩላቸውበወላይታ ሶዶ ከተማ የደረሰው አደጋ አስከፊ መሆኑን ተናግረው ተጎጂዎችን ለማቋቋም በክልልና በዞን ደረጃ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን ተጎጂዎችን ለማቋቋም ላደረጉት ድጋፍም በክልሉ ህዝብ ስም ምስጋና አቅርበዋል፡፡የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር እንድሪያስ ጌታ ድጋፉን በተረከቡበት ወቅት እንደገለፁት ድጋፉ የለውጡ መንግሥት ለዜጎች የሰጠውን ትኩረት ያሳያል፡፡ድጋፉ የምግብ ዘይት፣ ስኳር አልባሳት እና መሠል ቁሳቁስን እንደሚያካትት ከደቡብ ክልል ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የተገኘው መረጃ ያሳያል።
1
d9981dc89f11944f052dd3cf6b33d7da
58bdd15adbeb2f867bf843489b354359
በደቡብ ክልል በመስኖ ሊለማ ከሚችለው ከ1 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ውስጥ 9 በመቶ ያህሉ ብቻ ለምቷል
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1 ነጥብ 19 ቢሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው የካሊድ ዲጆ ግድብና መስኖ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ስምምነት ተፈረመ።ስምምነቱን የመስኖ ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ሚካኤል መሃሪ እና የደቡብ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ኤልያስ ቱሮ ተፈራርመውታል።ፕሮጀክቱ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በስልጤ ዞን አስተዳደር በዱለቻ ወረዳ በዲጆ ወንዝ ላይ የሚገነባ ነው።ግንባታው ሲጠናቀቅም 1 ሺህ 100 ሄክታር መሬት በመስኖ የማልማት አቅም ያለው ሲሆን፥ ከ2 ሺህ 200 በላይ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።የካሊድ ዲጆ ግድብ 1 ሺህ 731 ሜትር ርዝመት እና 25 ነጥብ 5 ሜትር ከፍታ የሚኖረው ሲሆን በአለትና በውስጥ በኩል በሸክላ አፈር የሚገነባ ነው።ግንባታው በደቡብ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት የሚካሄድ መሆኑን ከመስኖ ልማት ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
cf9d2a75b6b5a4cc30c4759db988bc67
cf9d2a75b6b5a4cc30c4759db988bc67
ህብረቱ የኤርትራ አየር መንገድ በአውሮፓ ክልል እንዳይበር ዕገዳውን አጠናከረ
ከሚሽኑ ማዕቀቡን ለማጠናከር የወሰነበት ምክንያት ህብረቱ ከዚህ በፊት የተላለፈውን ውሳኔ አተገባበር ላይ ክፍተቶችን በመገንዘቡ መሆኑ ተገልጿል።የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ኮሚሽነር ብሎለታ ቡልክ ህብረቱ በአሁኑ ወቅት ኤርትራን ጨምሮ የ21 አገራት አየር መንገዶች የደህንነት ማረጋገጫ መከልከሉን አስታውቀዋል።ኤርትራን፣ አፍጋኒስታን፣ ዲሞክራቲክ ሪፓብሊክ ኮንጎ እገዳ ከተጣለባቸው አገራት መካከል ድምጽ ወያነ ትግራይ ዘግቧል።
1
a405a7de745f008f9392abcb1b8ec447
a405a7de745f008f9392abcb1b8ec447
ፍልሰትና ምስቅልቅሉ - አሥራ ስምንተኛው የዓለም የፍልሰት ቀን ሲታሰብ
ግጭትና ጦርነት ሸሽተው አለያም በበረታ ድሕነት ሳቢያ ቀያቸውን ጥለው ለመሰደድ የተገደዱ ሚልዮኖች ሰብዓዊ ክብር እንዳይነፈጉ፣ ደህንነታቸው ይረጋገጥ ዘንድ እና በነቅፌታ እንዳይታዩ ሲል ዋና መቀመጫውን ጄኒቫ ስስዊትዘርላንድ ያደረገው ዓለም አቀፉ የፍልሰትድርጅት ዕለቱን አስታኮ ባወጣው መግለጫ አሳሰበ።ፍልሰት ለሚያስከትላቸው ፈተናዎች ለተጋለጡ ሚልዮኖች ትኩረት ይሰጥ ዘንድ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ2 ሺህ ዓ.ም. ታሕሳስ 18’ን ዓለም አቀፍ የፍልሰት ቀን አድርጎ ሲሰይም በጊዜው ከቀያቸው ተፈናቅለው በዓለም ዙሪያ ተበትነው የነበሩት ሰዎች ቁጥር ከዛሬው በመቶ ሚልዮን ያነሰ ነበር።አሥራ ስምንተኛውን ዓመታዊ የፍልሰት ቀን ተንተርሶ የተሰናዳው ቅንብር ለስደተኞች ደህነት ከመቼውም የከፋውን የዛሬውን የፍልሰት ዓለም ገጽታ መልከት ያደርጋል።
1
ef0cac2523d80209c971130f6b564b5f
ef0cac2523d80209c971130f6b564b5f
የኢትዮጵያ የአጭር፣ መካከለኛ፣ የእርምጃና የሜዳ ተግባራት አትሌቲክስ ውድድር መካሄድ ጀመረ
አትሌቲክስ ውድድሩ በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ስታዲየም መካሄድ መጀመሩን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ባወጣው መረጃ አስታውቋል።በዛሬው እለትም የአሎሎ ውርወራ ማጣሪያና ፍፃሜ፣ የስሉስ ዝላይ ማጣሪያና ፍፃሜ ውድድሮች እንደሚካሄዱ የወጣው መርሃ ግብር ያመለክታል።እንዲሁም ከ100 ሜትር እስከ 800 ሜትር የማጣሪያ ውድድሮች እንደሚካሄዱ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
1
bcba6d061f8fc057e59a8265161be6a5
b083a6d90a67517a3fb634969374edfa
ምክር ቤቱ ነገ በሰው የመነገድና ሰውን በህገ-ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅ አዋጅን ያፀድቃል
የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክርቤት አስቸኳይ ጉባዔውን በነገው ዕለት እንደሚያካሄድ ተገለጸ ።የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢድሪስ መሐመድ እንደተናገሩት ጉባዔው ከነገው ዕለት ጀምሮ መካሄድ የሚጀምር ሲሆን አዋጅና ሹመቶችን መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል። የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ጉባኤ በቅርቡ ባደረገው 7ኛው መደበኛ ጉባዔ ላይ ያደረገውን የአመራር ሽግሽግና ውሳኔዎች ተከትሎ እንደሚከናወን ገልጸዋል።ነገ በሚጀመረው ጉባኤ የክልሉን ርዕሰ መስተዳድርና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዲሁም የካቢኔ አባላትን ሹመት መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል።በአገር ደረጃ የተጀመረውን ለውጥ ወደ ክልሉ ለማውረድ የሕዝቡን የልማትና መልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት የአስፈጻሚ አካሎችን አደረጃጀት ለመወሰን የወጣን ረቂቅ አዋጅ የክልሉ ምክር ቤት መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተናግረዋል።የአፋር ብሔራዊ ክልል መንግሥት ምክር ቤት በአጠቃላይ 96 አባላት አሉት።
0
5f68f7e43281d066d3d9a69f032a4ca3
0013fbea6171dac41b86af65252eb313
በጅማ ከተማ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ
በኦሮምያ የተለያዩ አከባቢዎች ህወሓትን እና የሰሩትን "ደባ" ያሉትን በመቃወም ሰልፍ ተደረገ።የሰላማዊ ሰልፉ በአስራ አራት የክልሉ ዋና ከተሞች እና በአስራ አራት ዞኖች መደረጉን የገለፀው የክልሉ መንግሥት፤ ከሰልፉ ጎን ለጎን በገንዘብ እና በዓይነት የተለያዩ ድጋፎች መደረጋቸው ተገልጿል።
0
a422e54785925bf3832e4955ab58917a
6215a058672a991602fe50f29655adfb
የመሬት ወረራ አሳሳቢና አስከፊ ደረጃ መድረሱ ተገለጸ
የኤርትራ መንግሥት በባድመ በኩል ዛሬ ጠዋት ወረራ አካሄደ ሲል የትግራይ መንግሥት ገለፀ።የክልሉ መንግሥት መሪ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል በሰጡት ማብራሪያ በፌዴራል እና በአማራ ክልል መንግሥታት የተካሄደውን ወረራ እየመከትን እያለን እነርሱን ለማገዝ የኤርትራ መንግሥት በጀርባ ወጋን ብለዋል።
0
845184a3ba181804f53d3b4aa341b384
73e1bb12cbd5891f5a432e363d219105
“የዛፍ ጥላ ስር ውይይት”
ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለው የህግ ማስከበር እርምጃ በግድቡ የድርድር ሂደት ላይ ሊያሳድር የሚችለው ቀጥተኛ ተጽዕኖ እንደሌለ የሱዳን የመስኖ እና የውሃ ሃብት ሚኒስትር ያሲር አባስ (ፕ/ር) ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ ትናንት በጁባ የሰላም ስምምነት ለተፈራረሙ የሱዳን ተቀናቃኝ የፖለቲካ ኃይሎች የድርድሩን ሂደት በተመለከተ ገለጻ አድርገዋል፡፡ ገለጻውን ተከትሎ በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያ እያካሄደችው ያለው የህግ ማስከበር እርምጃ በድርድሩ ሂደት ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ እንደማይኖረው አስረግጠዋል፡፡ ድርድሩ በአፍሪካ ህብረት ጥላ ስር በአዲስ የአካሄድ ዘዴ ይቀጥል የሚል ፍላጎት አሁንም በሃገራቸው ዘንድ እንዳለም አባስ አስረግጠው የተናገሩት፡፡ አባስ ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ግድቡን በተመለከተ ከትራምፕ የተለየ የፖሊሲ አተያይ ሊኖራቸው እንደሚችል ስለመናገራቸውም የሃገሪቱ የዜና አገልግሎት ዘግቧል፡፡ ኢትዮጵያ የግድቡ ሁለት ተርባይኖች በመጪው ወርሃ ሰኔ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት እንደሚጀምሩ ማስታወቋ የሚታወስ ነው፡፡
0
2efb6a726e81dd12f6feded1567f4f38
57f46a4d93d88333d36fa305f3d70932
ድሬዳዋ ከተማ የሜዳው ጨዋታዎችን ወደ ድሬዳዋ ተመልሶ ሊያደርግ ነው
ድሬዳዋ ከተማ የቀድሞ የመሐል ተከላካዩን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል፡፡ለድሬዳዋ ከተማ በ2011 የተጫወተው ፍቃዱ ደነቀ አዲሱ ፈራሚ ሆኗል። የቀድሞው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተከላካይ የባንክን መፍረስ ተከትሎ በመቐለ እና ድሬዳዋ የአንድ ዓመት ቆይታ ካደረገ በኋላ በተሰረዘው የውድድር ዓመት ደግሞ በወልዋሎ ሲጫወት ቆይቶ ለአሰልጣኝ ፍሰሀ ጡዑመልሳኑ ክለብ በአንድ ዓመት ውል ፈርሟል።
0
7cae82b328bc565b646026e2db921316
7cae82b328bc565b646026e2db921316
አለም ባንክ ለኢትዮጵያ 10 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ሰጠ
– ኢትዮጵያን የስታትስቲክ አቅርቦት ስርአት ለመገንባት የምታደርገውን ጥረት የአለም ባንክ እንደሚደግፍ አስታወቀ፡፡ማእከላዊ እስታትስቲክስን በሰው ሀይል በመሰረተ ልማትና በአደረጃጀት ለማጎልበት የሚውል የ10 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ የአለም ባንክ ለኢትዮጵያ ሰጥቷል፡፡የማእከላዊ እስታትስቲክስ ኤጀንሲ በሰው ሀይል በመሰረተ ልማትና በተቋማዊ አደረጃጀት በማጠናከር የተደራጁ የስታስቲክስ መረጃዎቹን በወቅቱና በቀላሉ ለህብረተሰቡ ማድረስ ያግዛል፡፡የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚንስቴር ከአለም ባንክ ጋር የተፈራረመው የ10 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር እርዳታ የማእከላዊ ስታስቲክስን ለማጠናከር ይውላል፡፡የአለም ባንክን በመወከል የእርዳታ ስምምነቱን የፈረሙት በኢትዮጵያ የአለም ባንክ ዳይሪክተር ጉዋንግ ዝህቼን በኢትዮጵያ እያደገ የመጣውን የስታስቲክስ አቅም ለማጎልበት መንግስት የሚያከናውነው ጥረት ይበረታታል፡፡ኢትዮጵያ በመጀመሪያው ዙር የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ትግበራ ትኩረት በምትሰጣቸው ዘርፎችና በአጠቃላይ ሀገራዊ እድገቱ ለሚመዘገቡ ለውጦች የስታስቲክስ መረጃዎች ትልቅ ሚና አላቸው ያሉት የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚንስትር ድኤታው አቶ አህመድ ሺዴ ናቸው፡፡ (ኢሬቴድ)
1
d696cc097d9b47e2d02bdddd42bd0862
9a7167cd3de5e9d8661409afe9410e90
የአማርኛና የእንግሊዝኛ ፊደሎች ጫወታ - አዲስ የሕጻናት መጽሃፍ
አቶ አባተ ካሳ ከዚህ ዋሽንግተን ዲሲ .. “የፋይዳ ትንታኔ” የተሰኘው በሥራ አመራር ላይ ያተኮረ መጽሃፍ ደራሲ እና በቅርቡም “ኢትዮክራሲ” በሚል ርዕስ አዲስ የመንግሥት አስተዳደር ሥርዓት የሚያስተዋውቅ ጽሁፍ ለንባብ ያበቁ ባለሞያ ናቸው።አቶ ክቡር ገና የኢንሽዬቲቭ አፍሪካ ድሬክተር እና የፓን አፍሪካ ንግድ ምክር ቤት ሥራ አስፈፃሚ ድሬክተር ናቸው።
0
c18d87d106e23ebf07a9450b4c2909db
5fef8e2f025d3f3e6a19229cc3ac7cf6
በመተማ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን አነደድ ወረዳ በደረሠ የትራፊክ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።በመምሪያው የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ክፍል ሃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ዋና ኢንስፔክተር ጎበዜ ይርሳው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ አደጋው የደረሰው ከባሶ ሊበን ወረዳ ወደ አዋበል ወረዳ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ከሌሊቱ 9 ሰዓት ተኩል አካባቢ አነደድ ወረዳ ልዩ ቦታው ወንጋ ንፋሳም ቀበሌ ሲደርስ በመገልበጡ ምክንያት 9 ሰዎች ወዲያውኑ ህይወታቸው አልፏል ብለዋል።በአደጋው ከሞቱት በተጨማሪ በ20 ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን፥ በደብረ ማርቆስ ሪፈራል ሆስፒታል የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ነው። አሽከርካሪው አለመያዙ የታወቀ ሲሆን ፖሊስ ክትትል እያደረገ እንደሚገኝም ነው የተገለጸው፡፡አደጋው የደረሰበት አካባቢ ቁልቁለትና ጠመዝማዛ መንገድ ሲሆን የአደጋው መንስዔ እየተጣራ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡በሰላም አሰፋ
0
4f2d6ecb673cd97822fe8499f1c91692
675d9b67434b9b28ad3425a6486ce62e
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የደመራ በዓል በሰላም መከበሩን አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 8ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል። FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmailViberPrintYou might also like የጥምቀት በዓል ተከበረ በአማራ ክልል የከተራና የጥምቀት በዓል ያለምንም ችግር መጠናቀቁ ተገለፀ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የከተራና የጥምቀት በዓል በሠላም መጠናቀቁን አስታወቀ አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከቆረሀይ ዞን የሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ Leave A Reply በብዛት የተነበቡ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለብርሃነ ጥምቀቱ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሕወሃትን ህጋዊ ሰውነት መሰረዙን አስታወቀ በህገ ወጥ መልኩ ሲዘዋወር የነበረ ከ4 ሺህ 600 በላይ ተተኳሽ የክላሽ ጥይት ተያዘ 1 of 9 Facebook Twitter Google+ Youtube Instagram ክምችት
0
8851cd6d2e883ccec5deaf8644c3b3d3
8851cd6d2e883ccec5deaf8644c3b3d3
የአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስ መቆጣጠርና መከላከል ግብረ ኃይል 83 ሚሊዮን ብር የሚገመት የጥሬ ገንዘብና የዓይነት ድጋፍ ማግኘቱን አስታወቀ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 07/2012 ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስ መቆጣጠርና መከላከል ግብረ ኃይል የሀብት አሰባሰብ ዘርፍ ሰብሳቢ እና የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ኃላፊ ጥላሁን መሐሪ (ዶክተር) ዛሬ በሰጡት መግለጫ የኮሮና ቫይረስ መቆጣጠርና መከላከል ግብር ኃይል በጥሬ ገንዘብ እና በዓይነት ድጋፍ እየሰበሰበ መሆኑን ገልጸዋል።በክልሉ ከሁሉም ዞኖች፣ ሜትሮፖሊታን ከተሞች፣ ከክልሉ ውጭና ከሀገር ውጭ ከግለሰቦች፣ ከተቋማትና ከግብረ ሰናይ ድርጅቶች የተለያዩ ድጋፎችን ለኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከላከል ተግባር እየተቀበሉ መሆኑን ዶክተር ጥላሁን ተናግረዋል።‘‘እስከ ዛሬ በጥሬ ገንዘብ 42 ሚሊዮን ብር ቦዞኖችና በሥራው በሚገኙ ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች መሰብሰብ ችሏል፤ በዓይነት ደግሞ 34 ነጥብ 1 ሚሊዮን ብር የሚገመት ሀብት ድጋፍ ተደርጓል፤ በተከፈቱ 16 የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች ደግሞ 7 ነጥብ 1 ሚሊዮን ብር ገቢ ተደርጓል’’ ብለዋል ዶክተር ጥላሁን ተናግረዋል።የክልሉ መንግሥት ቀደም ብሎ ለኮሮና ቫይረስ የመከላከል ተግባር 150 ሚሊዮን ብር በጀት ለሁሉም ዞኖች ድጋፍ አድርጎ እየሠራ እንደነበር ያመለከቱት ዶክተር ‘‘ጥላሁን አሁን የተሰበሰበው ጥሬ ገንዘብና የዓይነት ድጋፍ ለዞኖችና ብሔረሰብ አስተዳደሮችም ተገምግሞ ይሰጣል’’ ብለዋል።ለሁሉም የድጋፍ ዓይነቶች ደረሰኞች እየተሰጡ ነው፤ ኀብረተሰቡ አሁንም ቫይረሱን ለመከላከል በሚደረገው ርብርብ ድጋፉን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ አሳስበዋል።ዘጋቢ፦ ግርማ ተጫነ
1
fb7cfddfa8f83ef3ddc1cd1482a23f40
ce65358f1fa0d4f311762303ef8671e0
የትግራይና አማራ ክልሎች የእግር ኳስ ክለቦች በትግራይ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በትግራይ ክልል ባሉ ክለቦች ሲጫወቱ ለነበሩ ተጫዋቾች የፈቀደው ልዩ የዝውውር ጊዜ እስከ ጥር 3 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ተራዝሟል። ዝውውሩ በክልሉ በነበረው ሰላም የማስከበር ዘመቻ ምክንያት በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ የነበሩ መሆኑን ታሳቢ በማድረግ ከታኅሣሥ 26 እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ለአምስት የሥራ ቀናት የተፈቀደ ነበር።የማራዘሚያ ቀናት የተሰጠው ታህሣሥ 29 ቀን የገና በዓል በመሆኑ ምክንያት እነደሆነም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
c27a92d7eddacd11b7717d9c58708a2e
59b71ca0fa81c9dda4b0cafcff6b95d5
በፕሪምየር ሊጉ አንድ ጨዋታ ላይ የቀን ለውጥ ተደረገበት
የ2013 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የሚጀመርበት ቀን በሁለት ሳምንት መራዘሙ ታውቋል።በኢትዮጵያ ውድድር በሁለተኛ እርከን ላይ የሚገኘው ከፍተኛ ሊግ በጁፒተር ሆቴል በተደረገ ስብሰባ ታኅሣሥ 10 በሦስት የተለያዩ ቦታዎች በመቀመጥ ውድድሮች እንደሚጀምሩ መገለፁ ይታወሳል።ሆኖም ውድድሩ ወደ ታኅሣሥ 24 መለወጡን ሶከር ኢትዮጵያ ያገኘው መረጃ የሚጠቁም ሲሆን ቡድኖች የመመዝገቢያ ክፍያ አለመክፈላቸው እንደምክንያትነት ተጠቅሷል።ከሊጉ ጋር በተያያዘ መረጃ በያዝነው ውድድር ዓመት ከሚሳተፉ 36 ክለቦች መካከል ሁለት ቡድኖች በክፍያ ምክንያት እንዲሁም በወቅታዊ ጉዳይ ደግሞ ሦስት የትግራይ ቡድኖች ላይሳተፉ ይችላሉ ተብሏል።
0
b7682873e35a301c8c69a5a45821b830
b7682873e35a301c8c69a5a45821b830
በአለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 18 ሚሊየንን ተሻገረ
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም ዙሪያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 18 ሚሊየንን መሻገሩ ተገለጸ፡፡ በአለም ዙሪያ በከፍተኛ ፍጥነት እየተዛመተ የመጣው የኮሮና ቫይረስ እስካሁን በህክምና የተረጋገጡ ብቻ 18 ሚሊየን 42ሺህ 795 ሰዎችን ይዟል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ 65 ሺህ 777 ሰዎች በጽኑ ህመም ውስጥ እንደሚገኙ ነው የተነገረው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ወረርሽኙ የ689 ሺህ 164 ሰዎችን ህይወት ነጥቋል፡፡ በቫይረሱ ተይዘው ያገገሙት ሰዎች ቁጥርም ከ11 ሚሊየን 340 ሺህ 879 ማለፉን የወርልድ ሜትር ሪፖርት ያመላክታል፡፡
1
e529002d309ae2e4364ae6b7fab37123
d0d77f8fe8a753f2ed8280c8a8072af2
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ከደሴ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኦሮሚያ ክልል በምትገኘው የቦረና ዞን ከያቤሎ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ።በውይይታቸውም የከተማዋ ነዋሪዎች የፍቅርና ሰላም እሴቶችን በአንድነት አጽንተው፣ ለኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ልማት መሠረት እንዲያደርጓቸው አሳስበዋል።የማኅበረሰቡ ሽማግሌዎች ባለፉት ሁለት ዓመታት የታዩትን የሃይማኖትና ሌሎች ነጻነቶች ዋቢ አድርገው፣ ኢትዮጵያ እየተጓዘችበት የምትገኘውን የዴሞክራሲ ጎዳና አድንቀዋል።በተጨማሪም የአካባቢውን የመሠረተ ልማት፣ የውኃ እና የኤሌክትሪክ አገልግሎት ፍላጎት እንዲሁም የአርብቶ አደሩን ማኅበረሰብ ፍላጎት ከማሟላት ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች ማንሳታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።በተያያዘም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምዕራብ ጉጂ ዞን ከቡሌ ሆራ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል።በውይይቱ ላይ የአካባቢው የሃገር ሽማግሌዎች ነዋሪዎችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።
0
9ccbf12e2202212235ee3a0c4d41b29c
9ccbf12e2202212235ee3a0c4d41b29c
የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት ኢትዮጵያን በዚህ ወር ሊጎበኙ ነው
ተፅዕኖ ፈጣሪ እንደሆኑ የሚነገርላቸው የቀድሞ የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት ሴት ልጅ የሆኑት የወቅቱ የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት ፓርክ ጊዩን ሒ፣ በዚህ ወር ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ መረጃዎች አመለከቱ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ምንጮችና የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት መግለጫ እንደሚያረጋግጠው ፕሬዚዳንቷ እ.ኤ.አ. ከሜይ 25 ቀን 2016 ጀምሮ ለሦስት ቀናት በሚያደርጉት የአፍሪካ ጉብኝት ኢትዮጵያ የተካተተች መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡ፕሬዚዳንቷ ከኢትዮጵያ ውጭ የሚጎበኟቸው አገሮች ኡጋንዳና ኬንያ መሆናቸውን መረጃዎቹ ያመለከቱ ሲሆን፣ በጉብኝታቸው ወቅትም የመንግሥታቸውን አዲስ የልማት ዕርዳታ ፕሮግራም ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡የልማት ዕርዳታ ፕሮግራሙ ‹‹Korea Aid›› የሚባል ስያሜ የተሰጠው ሲሆን፣ በኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ሥር ይመራል ተብሏል፡፡በኢትዮጵያ ጉብኘታቸው ወቅትም በአፍሪካ ኅብረት በመገኘት የመንግሥታቸውን የአፍሪካ ፖሊሲ በተመለከተ ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ፕሬዚዳንቷ የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንትነት ሥልጣን የያዙት እ.ኤ.አ. በ2013 በምርጫ አሸንፈው ሲሆን፣ ታዋቂው የፎርብስ መጽሔት በዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ ካላቸው ሴቶች መካከል በ13ኛ ደረጃ ላይ ሠፍረዋል፡፡
1
b43cad66d2ee28625a2d523776d915fc
68bc41459c5b47786acc96d3b1aa4a0a
ከተማዋ የአፍሪካ ንግድና ፋይናንስ አለም ዓቀፍ ጉባኤ ታስተናግዳለች
ደቡብ ሱዳን በኃይልና በመሠረተ ልማት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የምክክር መድረክ ልታስተናግድ ነው ።የምክክር መድረኩ ጁባ በመሰረተ ልማት ነዳጅ እና ዘይት ምርቷ ላይ ዘላቂ አሰራር እንድትተገብር የሚያስችላት ነውም ተብሏል፡፡በ2011 ከሱዳን ነፃነቷን አግኝታ የደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ መንግስትን የመሰረተችው አገር በአገሪቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የተባለውን ጉባኤ ልታስተናግድ እንደሆነ ሱዳን ትሪቡን እያስነበበ ይገኛል፡፡አገሪቱ በመጪው ጥቅምት ወር ላይ ታካሂዳለች የተባለው በኃይል እና መሠረተ ልማት ላይ ትኩረቱን ያደረገው ጉባኤ ለጁባ የልማት ጉዞ እንቅስቃሴ እና በአገሪቱ ፖለቲካ ላይም አዎንታዊ ተጽእኖይኖረዋል እየተባለ ይገኛል፡፡ከአፍሪካ ቀንድ አገራት በከርሰ ምድር ነዳጅና ዘይት የበለፀገች እንደሆነች የሚነገርላት ደቡብ ሱዳን፤ ባለፉት ዓመታት በገጠማት የእርስ በእርስ ጦርነት ሳቢያ ተፈጥሮዋ ኢኮኖሚዋን ሳይጠቅም እንደቆየ ይነገራል፡፡የአሁኑ ጉባኤም በዚሁ ጉዳይ ላይ መፍትሔን የሚያስቀምጥ ነው፡፡ አለማቀፍ የተፈጥሮ ማዕድን አበልፃጊ ኩባንያዎች እና አገራት ጋር በጥምረት ለመስራት የምትችልበት አቅጣጫ ይዘረጋል ተብሏል፡፡አፍሪካን በመሰረተ ልማት ለማስተሳሰር በሚደረገው ጥረትም አገሪቱ ከጎረቤቿ እኩል እንድትሆንም የፕሬዝደንት ሳልቫ ኪር መንግስት የሚያቀርበው ምክረ ሀሳብ ላይ ይመከርበታል፡፡ጉባኤው በአፍሪካ ህብረት የነዳጅ እና ኃይል ጉዳዮች ኮሚሽን የተዘጋጀ ሲሆን አህጉራዊ ይዘት ያለው ነው፡፡የጥቅምቱን ጉባኤ ርዕሰ መዲናዋ ጁባ ታስተናግዳለች፡፡ ፕሬዝደንት ኪርን ጨምሮ የአፍሪካ አገራት ተወካዮች የኢንዱስትሪ ተመራማሪዎች፣ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች እና ባለሃብቶች ይታደሙበታልም እየተባለ ይገኛል፡፡የአፍሪካ አገራት የተፈጥሮ ሃብት አጠቃቀም በተመለከተ በደህንነት፣ ቴክኖሎጂ እና የመሰረተ ልማት ላይ ያተኮሩ ጥናቶች ቀርበው አገራቱ እንደሚመካከሩባቸው እና ወጥ አቅጣጫም እንደሚይዙ ይጠበቃል ሲል የዘገበው ሱዳን ትሪቡን ነው፡፡
0
fc5c798dc6bfab7cda7583f9ca3ab44d
94dfd531c358c5f10ab62f60e676fba8
በደቡብ ሱዳን የተኩስ አቁም ውል እንዲያከብሩ ተጠየቀ
– የደቡብ ሱዳን መንግሥት በአገሪቱ የተከሰተውን የእርስ በርስ ግጭት ለማቆም መስማማቱን የኢጋድ አባል አገራት መሪዎች አስታወቁ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ፣ የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታና የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት በትላንትናው ዕለት በኬንያ ርዕሰ መዲና ናይሮቢ ያካሄዱት አስቸኳይ ስብሰባ ሲያጠናቅቁ ባወጡት የጋራ መግለጫ ላይ እንደገለጹት የደቡብ ሱዳን መንግሥት በአገሪቱ የተከሰተውን ግጭት በአስቸኳይ ለማቆም ተስማምቷል፡፡መሪዎቹ በደቡብ ሱዳን ግጭት ላይ በናይሮቢ አስቸኳይ ስብሰባ ያካሄዱት በምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን ኢጋድ ጥላ ስር ነው፡፡ መሪዎቹ የደቡብ ሱዳን መንግሥት ግጭቱን በአስቸኳይ ለማቆም ያሳየውን ቁርጠኛ አቋም አድንቀዋል፡፡በናይሮቢ በተካሄደው የመሪዎቹ ስብሰባ ላይ ከፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር ግጭት ውስጥ የገቡትና የደቡብ ሱዳን መንግሥትን ለመገልበጥ ሞክረዋል የተባሉት የቀድሞው የአገሪቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ሪክ ማቻር አልተገኙም፡፡መሪዎቹ በጋራ ባወጡት መግለጫ የቀድሞው የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንት ሪክ ማቻር በአገሪቱ የተከሰተውን ግጭት ለማስቆም አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲያደርጉ አሳስበዋል፡፡የኢጋድ አባል አገራት በዴሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጡትን የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ላይ የሚፈጸምን መፈንቅለ መንግሥት እንደማይቀበሉትም አስታውቀዋል፡፡ በደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲትና በቀድሞው የአገሪቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ሪክ ማቻር ደጋፊ ወታደሮች በተከሰተው ግጭት ሳቢያ እስካሁን ከ1 ሺህ በላይ ሰዎች ሞተዋል፡፡ ከ120 ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ ተፈናቅለዋል፡፡ (ኢዜአ)
0
21ed8bf5500419b3ff6acdaa6958f8b2
21ed8bf5500419b3ff6acdaa6958f8b2
የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ብዛት በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ44 ሚሊዮን በላይ መድረሱ ተገለጸ
የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ብዛት በመጀመሪያው ሩብ ዓመት 44.45 ሚሊዮን መድረሱን እና በዚህም የዕቅዱን 99.5 በመቶ መፈጸሙን ቴሌኮሙ አስታውቋል።የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ የመስሪያ ቤቱን የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ስራ አፈፃጸም በሚመለከት ዛሬ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል።በሩብ ዓመቱ የኢትዮ ቴሌኮም አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞች ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ10.4 በመቶ እድገት ማሳየቱ ተጠቅሷል።ኢትዮ ቴሌኮም በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የተለያዩ የአሰራር ማሻሻያዎች ሲያደርግ መቆየቱ ተነግሯል።እንደ ኢቢሲ ዘገባ ተቋሙ በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት 10.1 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉ ተገልጿል።በዚህም ድርጅቱ የእቅዱን 98 በመቶ ማሳካት መቻሉን የገለጹት ወይዘሪት ፍሬህይወት፣ ከተሰበሰበው ገቢ ውስጥ 56 በመቶው ከድምጽ አገልግሎት 29 በመቶው ደግሞ ከሞባይል ዳታ የተገኘ መሆኑን ጠቁመዋል።እንዲሁም ከተሰበሰበው ገቢ ውስጥ 41.1 ሚሊዮን ዶላር የሚሆነው ከዓለም አቀፍ አገልግሎቶች የተገኘ መሆኑን ነው ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ተናገሩት።የተሰበሰበው ገቢ ከባለፈው ተመሳሳይ ሩብ ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ21 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል ተብሏል።
1
9874c57da11b9da107cbe1f700cdf6b6
231dcf4e5f65311a0e32e335efdd7652
ኢትዮጵያ በብዝሃ ሕይወት ሃብት ከበለጸጉ አገራት ተርታ መሰለፏ ልዩ ድጋፍ ያስገኝላታል
-ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የቀጠናው አገራትን ድርቅ ከመቋቋም ባለፈ የተቀናጀ የውኃ ሃብት ልማት አጠቃቀም ስርዓት እንዲኖርም አስተዋጽኦው የላቀ እንደሚሆን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግስታት /ኢጋድ/ አባል አገራት የውሃ ሃብት ምሁራን ተናገሩ።በሱዳን ካርቱም ዩኒቨርሲቲ የደንና ውሃ ሃብት ልማት ምሁር ፕሮፌሰር አልኑር አብደላ ግድቡ በአህጉሪቱ ድርቅን ለመከላከል ድርሻው የላቀ በመሆኑ ፕሮጀክቱ ከስኬት እንዲደርስ እያንዳንዱ ባለድርሻ አካል የድርሻውን ሊወጡ ይገባል።በተለይም በምስራቅ አፍሪካ በተደጋጋሚ የሚከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም አስተዋጽኦው የጎላ ይሆናልም ብለዋል፡፡ግድቡ ወደ ወሳኝ ምዕራፍ ለማሸጋገር እያንዳንዱ የአህጉሪቱ ማህበረሰብ የፕሮጀክቱ አካል መሆን አለበት ያሉት ፕሮፌሰር አልኑር፥ አንዳንድ ማህበረሰቦች ስለ ግድቡ ያላቸው የተሳሳተ አመለካከት ለመቀየር የውሃ ሃብት ምሁራን ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ አሳስበዋል።የኢጋድ አባል አገራት የውኃ ሃብት ዕቅድና ቁጥጥር ኮሚሽነርና የዩጋንዳ የውሃ ሃብት አጠቃቀም ልማት ዳይሬክተር ዶክተር ካሊስት ትንዲሙጋያ በበኩላቸው የግድቡ መሰራት ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለቀጠናው አገራትም የውሃ ሃብታቸውን ሙሉ በሙሉ በመጠቀም የኢኮኖሚ እድገታቸውን የሚያረጋገጥ ነው ብለዋል፡፡የቀጠናው አገራት በተለይም ኬንያና ዩጋንዳ ከኢትዮጵያ ኃይል ለመውሰድ የታላቁ ህዳሴ ኤሌክትሪክ ማመንጫ ግድብን እየተጠባበቁ እንደሚገኙም ገልጸዋል።ፕሮጀክቱ በአህጉሪቱ ኢኮኖሚዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ትስስር ከመፍጠሩ ባለፈ የተቀናጀ የውሃ ሃብት ልማት እንዲኖር በማድረግ ድርቅን ለመከላከል አስተዋጽኦው የጎላ መሆኑንም ተናግረዋል።የውኃና መሬት ልማት ማዕከል ምክትል ዳይሬክተርና የኢትዮጵያ ውሃ አጋርነት ዋና ፀሓፊ ዶክተር አጠና አላምረውም የህዳሴው ግድብ ስራው ሲጠናቀቅ በሚፈጥረው ሰው ሰራሽ ሃይቅ ለአሳ ሃብት ዕድገት ወሳኝ ሚና ይኖረዋል ብለዋል።የታችኛው የተፋሰሰ አገራት ግድቡ አገራቱ በደለል እንዳይሞሉ የሚያደርግ መሆኑንም አስገንዝበዋል።በአሁኑ ወቅት የታላቁ ህዳሴ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ 46 በመቶ ተጠናቋል።(ኢዜአ)
0
10760acaf8b68ad339b9f37d7b39ab83
10760acaf8b68ad339b9f37d7b39ab83
የአገር መከላከያ ሰራዊት አባላት የመለያ ደንብ ልብስ የቀለምና የዲዛይን ለውጥ ሊደረግበት ነው
የአገር መከላከያ ሰራዊት አባላት የመለያ ደንብ ልብስ የቀለምና የዲዛይን ለውጥ ሊደረግበት መሆኑን የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ሜጀር ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤል ገለጹ።የደንብ ልብሱን የቀለምና የዲዛይን ለውጥ ማድረግ የመከላከያ ሰራዊቱን የመለያ ደንብ ልብስ በመልበስ በሰራዊቱ ስም ወንጀል የሚፈፅሙ አካላትን ለመቆጣጠር ያስችላልም ተብሏል።የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ሜጀር ጀነራል አብዱራህማን እስማኤል እንደገለጹት የመከላከያ ሰራዊቱን የመለያ ደንብ ልብስ ጥራትና ደረጃውን በጠበቀ የቀለምና ዲዛይን ለውጥ ሊደረግበት ነው።ፋውንዴሽኑ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 179/2002 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ለሰራዊቱ አልባሳትና ሌሎች ወታደራዊ ግብዓቶችን በማምረት አሊያም ገዝቶ ያቀርባል ብለዋል።የመከላከያ ሰራዊት አባላት የሚወዱት፣ በጥራት፣ በቀለምና በዲዛይን የተሻለ የመለያ ልብስ እንዲሆን ከተለያዩ አገሮች ተሞክሮ መወሰዱን ገልጸዋል።የመከላከያ ጥናትና ምርምር ማዕከል ሃላፊ ብርጋዴር ጀኔራል ተሾመ ገመቹ በበኩላቸው የመከላከያ ሰራዊቱን አልባሳት መልበስ የሚችለው የሰራዊቱ አባል ብቻ ቢሆንም ተገቢ ቁጥጥር ባለመደረጉ የማይመለከታቸው ግለሰቦች ለብሰውት ተስተውሏል።አዳዲስ አልባሳት በሚቀርቡበት ወቅት አሮጌዎቹ በአግባቡ ሳይወገዱ በመቅረታቸው ልብሱ በማይመለከታቸው አካላት እጅ ገብቶ የሰራዊቱን ስምና ክብር የሚያጎድፉ የተለያዩ ወንጀሎች እየተፈጸሙበት መሆኑን ገልጸዋል።በመሆኑም በቀጣይ በሰራዊቱ አልባሳት ላይ የሚደረገው የቀለም ለውጥ እንዲሁም አዲስ አልባሳት ሲሰጥ ችግሩን ለመፍታት የሚያስቸሉ እርምጃዎች እንደሚወሰዱ ነው ያመለከቱት።የመከላከያ ሰራዊቱን የመለያ ደንብ ልብስ በመልበስ ወንጀል የሚፈጽሙ አካላት ካሉ በወንጀል እንደሚጠየቁ ተናግረዋል።ኅብረተሰቡም የመከላከያ ሰራዊቱን የመለያ ደንብ ልብስ መልበስ የሚችለው ሰራዊቱ ብቻ መሆኑን ተረድቶ የማይገባውን ልብስ ባለመልበስ ወንጀል እንዳይፈጸም ሊተባበር እንደሚገባ አሳስበዋል። (ኢዜአ)
1
f8eaf9b5a3476eb534bf0e328190984b
f8eaf9b5a3476eb534bf0e328190984b
ፍርድ ቤቱ በሰብዓዊ መብት ጥሰት ተጠርጣሪዎች መቃወሚያ ላይ ለመበየን ቀጠሮ ሰጠ
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የወንጀል ችሎት ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ ጋር በተያያዘ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ፈጽመዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ባቀረቡት መቃወሚያ ላይ ለመበየን ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ ጋር በተያያዘ በ37 ታራሚዎች ላይ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ፈጽመዋል የተባሉ ስምንት የማረሚያ ቤቱ ሃላፊዎችን መዝገብ ፍርድ ቤቱ ዛሬ አይቷል፡፡ተከሳሾቹ ከዚህ ቀደም ለተመሰረተባቸው ክስ ባቀረቡት መቃወሚያ ላይ አቃቤ ህግ ያቀረበውን የጽሁፍ ምላሽ አድምጧል፡፡አቃቤ ህግ በመሰረታቸው ሰባት ክሶች ላይ ተከሳሾች ያቀረቡት መቃወሚያ በክሱ ላይ በግልጽ የተጠቀሱ እንዲሁም በማስረጃና ምዘና ጊዜ የሚታዩ በመሆናቸው ፍርድ ቤቱ ውድቅ እንዲያደርጋቸው አቃቤ ህግ ጠይቋል፡፡ፍርድ ቤቱ የጽሁፍ ምላሹን ካዳመጠ በኋላ ለመጋቢት 19/2011 ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ይዟል፡፡
1
18d6f1b51fcd13032b54a3ede7e6abc0
71ffd30bc66c4ebf7b53f4ff9b8f804b
”በግብፅ የተጀመረው የህዝብ ለህዝብ ዲፕሎማሲ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት”- ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ
የኦሮሞና አማራ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ጉባኤ በምዕራብ ሸዋ ዞን አምቦ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው።የዛሬ ሁለት ዓመት በቀድሞ የኦሮሚያ ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳ ሐሳብ አመንጭነት የሁለቱ ክልሎች ህዝቦችን የበለጠ የማቀራረብ ጉዳይ በዚያኔው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተቀባይነት አግኝቶ የአማራና ኦሮሞ ግንኙነት ደምቆ የታየበት ጊዜ ነበር።በወቅቱ የነበረው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ፍሬ አፍርቶም አሁን በአገሪቷ ላይ እየታየ ላለው ለውጥ መሰረት ሆኗል።የሁለቱን ታላላቅ ህዝቦች የቆየ አብሮነት የበለጠ አጠናክሮ ለማስቀጠልም የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር አምባቸው መኮንን ትናንት ነበር የህዝብ ልዑካን ቡድኑን መርተው ወደ አምቦ ከተማ ያቀኑት።ትናንት ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው ልዑካን ቡድንም ዛሬ ከአምቦ ከተማና አከባቢዋ ነዋሪዎች ጋር የህዝብ ለህዝብ ጉባዔ በማካሄድ ላይ ናቸው።በዶክተር አምባቸው የተመራውን ልዑክ ደማቅ አቀባበል በማድረግ ትናንት ማምሻውን የተጀመረው መድረኩ በኃይማኖት አባቶችና በአባ ገዳዎች ምርቃት ተከፍቷል።የአምቦ ከተማ ከንቲባ ተረፈ በዳዳ የኦሮሞ ነፃነት ትግል ቀዳሚዋ ተሰላፊ ወደ ሆነችው አምቦ እንኳን ደህና መጣችሁ በሚል መልክታቸው የአማራና ኦሮሞ ጥንታዊና ታሪካዊ አንድነትና አብሮነት ያላቸው ህዝቦች መሆናቸውን ገልጸዋል።ስለሆነም ለጥቅማቸው ሲሉ በህዝቦች መካከል መቃቃርና ጥርጣሬን የሚፈጥሩትን በመታገል ሁለቱ ህዝቦች የነበራቸውን ታሪካዊ ግንኙነት መመለስ ይገባል ብለዋል።ዛሬ እንግዶቹን በፈረሰኞች በማጀብ የተጀመረው የህዝብ ለህዝብ ጉባኤው በአምቦ ዩኒቨርስቲ እየተካሄደ ሲሆን አሁን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑት አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ጨምሮ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሰክሬተሪያት አቶ ንጉሱ ጥላሁንና የሁለቱ ክልሎች ርዕሰ መስተዳድሮችና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችም ታድመውበታል።‘ኦሮሞ የኛ፣አማራ ኬኛ፣ ሁለቱም የኛ’ የጉባኤው መሪ ሀሳብ ነው።/ኢዜአ
0
d8cdb23469ac8ede0a0369b67553c957
64fbaacb8f825f1c6038eaf460ace499
ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን የግድቡ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡
በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ ፦ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በግማሽ በጀት ዓመቱ ከአዲስ አበባ ከተማ ከ 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡ ተገለፀ:: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ምስክር ነጋሽ እንደገለጹት÷ በስድስት ወራት በከተማው በቦንድ ግዢ ሽያጭ እና በስጦታ የተሰበሰበው ገንዘብ ባለፉት 8 ዓመታት በድምሩ ከተሰበሰበው የሚበልጥ ነው::ከ2003 ዓ.ም ሐምሌ ወር እስከ 2012 ዓ.ም ሐምሌ ወር ባሉ ዓመታት በከተማዋ የተሰበሰበው 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር እንደነበር ጠቁሟል :: ለገቢው ማደግ ምክንያት መንግስት ፕሮጀክቱን በግልፅነት መምራት መቻሉ እንደሆነ አመልክተዋል::ፕሮጀክቱ ላይ የነበሩ ችግሮች ይፋ ተደርገው የማስተካከያ እርምጃ በመውሰድ በሕዝብ እና በመንግስት መካከል መተማመን እንዲፈጠር መደረጉንም አስታውቀዋል::የግድቡ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት መከናወንም ማህበረሰቡ ከፍተኛ ድጋፍ እንዲያደርግ መነቃቃት መፍጠሩንም ጠቁመዋል::በ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት 789 ሚሊዮን ብር እሰበስባለሁ ያለው ከተማ አስተዳደሩ በግማሽ ዓመት ውስጥ 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ መቻሉንም አመልክተዋል ::
0
fdef7d06662ed2f2d328e2f11dd8940c
fdef7d06662ed2f2d328e2f11dd8940c
የግብርና ሜካናይዜሽን የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ እና ኢትዮሊዝ ከተሰኘ ድርጅት ጋር ግብርናን ሜካናይዝድ ለማድረግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።ስምምነቱን በግብርና ሚኒስቴር የእርሻ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሳኒ ረዲ፣ የኢትዮሊዝ ሰብሳቢ አቶ ግርማ ዋቄ እና የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ዳይሬክተር ዶክተር ጪምዶ አንጫላ ተፈራርመውታል።ስምምነቱ ሰፋፊ መሬቶች ላይ ቴክኖሎጅን በመጠቀም በድህረ ምርት አሰባሰብ የሚያጋጥም የምርት ብክነትን በመቀነስ የግብርናውን ክፍለ ኢኮኖሚ መቀየርን ኣላማው ያደረገ መሆኑን፥ በሚኒስቴሩ የእርሻ ልማት ዘርፍ ሚኒስቴር ዲኤታ አቶ ሳኒ ረዲ ተናግረዋል።የኢትዮሊዝ ሰብሳቢ አቶ ግርማ ዋቄ በበኩላቸው፥ ኢትዮጵያ የብዙ መስህብ ባለቤት መሆኗን ጠቅሰው የግብርናውን ዘርፍ ለማሳደግ በድርጅቱ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን አስታውቀዋል።ድርጅቱ በዋናነት ግብርናን ሜካናይዝድ በማድረግ ምርትና ምርታማትን ለማሳደግ እንደሚሰራ ጠቁመው፥ በሙከራ ፕሮጀክቶች ላይ ስምንት ከፍተኛ ጀኔሬተር እና ዘጠኝ ትራክተር በመስጠት ስራ መጀመራቸውን እንዲሁም 48 ትራክተሮች ደግሞ በመግባት ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።በቀጣይም ድርጅቱ የሜካናይዜሽን ስራን አጠናክሮ በማስቀጠል ለአርሶ አደሮች የእርሻ መሳሪያዎች እና የተለያዩ የግብርና ግብአቶችን እንደሚቀርብም አስረድተዋል።የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ዳይሬክተር ዶክተር ጪምዶ አንጫላ ባደረጉት ንግግር፥ በግብርናው በኩል ያሉት ችግሮችን በመለየት 300 ወረዳዎች የኩታ ገጠም እርሻ እንዲጠቀሙ መደረጉን ጠቅሰዋል።ከዚህ ውስጥ እያንዳንዳቸው 9 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር የሚያወጡ 10 ሙሉ የሜካናይዜሽን ሰርቪስ ሊሰጡ የሚችሉ ተቋማት መገንባታቸውን ከግብርና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
1
27ab2132108a345f8cf4ba9124dfab4f
4398750270a69e65f945204f4b29f568
“መናገር ሳያስቡ: ምላጭ መሳብ ሳያልሙ: አያዋጣም” የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ ርእሰ መስተዳድሩ በይፋዊ የፊስቡክ ገፃቸው መልክት አስተላልፈዋል።
የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ በሰሜን ሸዋ ዞን የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የመስኖ ልማት እንቅስቃሴን ዛሬ ሚያዝያ 24/2012 ዓ.ም ጎብኝተዋል።በወረዳው በመጀመሪያ ዙር መስኖ 851 ሄክታር መሬት መልማቱን ከግብርና ጽህፈት ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ ከዚህም 1 መቶ 91 ሺህ ኩንታል ምርት እንደተገኘ ነው ጽህፈት ቤቱ የገለጸው፡፡የመስኖ ልማቱ 4 ሺህ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ እንዳደረገም ታውቋል፡፡ የርእሰ መሥተዳድሩ የመስክ ምልከታ ዓላማ ደግሞ ከግብዓት አቅርቦትና ከገበያ ትስስር ጋር የተያያዙ ችግሮችን ለመፍታት እንደሆነ ነው የተገለጸው፡፡ርእሰ መሥተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ ባሳለፍነው ሳምንት በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር፣ በምሥራቅ እና ምዕራብ ጎጃም ዞኖች እየተከናወኑ ያሉ የመስኖ ልማት ተግባራትን መጎብኘታቸውና ከገበያ ትስስር ጋር በተያዘ ለተነሱ ችግሮች መፍትሄ እንደሚፈለግላቸው መናገራቸውንም አብመድ መዘገቡ ይታወሳል፡፡ዘጋቢ፡- ስማቸው እሸቴ
0
a29a32a5cfa0a49a276d38ad6f52b0ab
101e779eb054e91666f7d74d7ec79786
በኤርትራ ዋና ከተማ አስመራ ላይ ባለፈው እሁድ ተኩስ እንደነበር ታውቋል
በኤርትራ አስተናጋጅነት የሚካሄደው የሠላም እና የወዳጅነት ዋንጫ የካቲት መጀመርያ ላይ እንደሚካሄድ የኤርትራ እግርኳስ ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት ነጋሽ ተክሊት ለሶከር ኢትዮጵያ ገልጸዋል።ኤርትራ፣ ኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ እና ሶማሊያ ወጣት ቡድኖች የሚሳተፉበትና ለመጀመርያ ጊዜ የሚካሄደው ‘የሠላም እና ወዳጅነት ዋንጫ’ በአስመራ ከተማ እንደሚካሄድ ከዚህ ቀደም መዘገባችን ይታወቃል። በዚህ የአራቱን ሃገራት ወዳጅነት ለማጠናከር እና የዞኑን የእግርኳስ ትስስር ለማጠናከር ታስቦ የሚካሄደው ውድድር አስመራ ከተማ ላይ ከየካቲት ጀምሮ ይካሄዳል።ውድድሩን አስመልክቶ የአስተናጋጅ ሀገር ምክትል ፕሬዝደንት የሆኑት የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና የኤርትራ ጫማ ክለብ አጥቂ እንዲሁም የኤርትራ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ የነበሩት ነጋሽ ተክሊት ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር በስልክ ባደረጉት አጭር ቆይታ ይህን ተናግረዋል።” ውድድሩ መዘጋጀቱ ጠቀሜታው የጎላ ነው። የሀገራቱን ሠላም፣ ወዳጅነት ለማጠናከር ከማስቻሉ ባሻገር የእግርኳስ ደረጃቸውን ከፍ ለማድረግ ይረዳል። እስካሁን አራቱም ሀገሮች (ኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ፣ ሶማሊያ እና ኤርትራ) በውድድሩ ላይ እንደሚካፈሉ ተረጋግጧል። ውድድሩንም በኢትዮጵያ አቆጣጠር የካቲት ስምንት ለመጀመር አስበን ተዘጋጅተናል። በአጠቃላይ የውድድሩ ጊዜ እየቀረበ ሲመጣ በውድድሩ ዙርያ የሚኖሩ መረጃዎችን እያሳወቅን እንሄዳለን።” ብለዋል።
0
83eaa02eb220aa21618bd6fe8450ec8b
5fefaf934f715c2a1c96b9e9a7ffde23
ኢትዮጵያና ኔዘርላንድስ ከ15 ነጥብ 9 ሚሊየን ዩሮ በላይ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና የሳዑዲ አረቢያ የልማት ፈንድ የ140 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የብድር ስምምነት በዛሬው እለት ተፈራርመዋል።የብድር ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ እና የሳዑዲ አረቢያ የልማት ፈንድ ምክትል ሊቀ መንበር ካሊድ አልክሁድራ ናቸው የተፈራረሙት።ብድሩም በአነስተኛ ወለድ በረጅም ጊዜ የሚከፈል መሆኑም ተገልጿል።ከብድር ስምምነቱ 75 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላሩ ከደብረ ማርቆስ- ሞጣ ለሚገነባው የመንገድ ፕሮጀክት የሚውል ሲሆን፥ የመንገድ ፕሮጀክቱም 118 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ነው።የስምምነቱ ሁለተኛ አካል የሆነው 65 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ደግሞ ለዋን ዋሽ ብሄራዊ ፕሮግራም የሚውል መሆኑም ነው የተገለፀው።በአላዛር ታደለ
0
7ba78729e3e3be566974aa1e924c0224
ff66657bd4b4b01dab13816ae8ae100e
ተመድ ከኮሮና ቫይረስ ወረረሽኝ ጋር ተያይዞ የ4 ቢሊየን ዶላር ተጨማሪ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ገለጸ
በኢትዮጵያ በዘንድሮው አመት 15.1 ሚሊዮን ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚሹ ብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ዜጎቹ ድጋፍ የሚፈልጉት የኮሮና ቫይረስ ፣ግጭቶች፣ጎርፍ፣ድርቅና የአንበጣ ወረርሽኝ ባስከተሉት ተጽዕኖ ለችግር በመዳረጋቸው መሆኑን ለአል ዐይን ተናግረዋል፡፡ በክረምቱ በተከሰተው ጎርፍ ምክንያት ብቻ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ዜጎች መጎዳታቸውን አቶ ደበበ ገልጸዋል፡፡ በጎርፍ ሳቢያ በአጠቃላይ በ33 ዞኖችና በ110 ወረዳዎች ከ342 ሺ በላይ ዜጎች መፈናቀላቸውንም አስታውቀዋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል በጎርፍ ሳቢ ከተፈናቀሉት ከ46 ሺ በላይ ዜጎች 96 በመቶው አሁን ላይ ወደ ቀያቸው እየተመለሱ መሆናቸውንም ነው የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተሩ ገልጸዋል፡፡ በጥቅሉ ድጋፍ ለሚሹት ከ15 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለአጠቃላይ ድጋፍ የሚስፈልገው የገንዘብ መጠን 1 ነጥብ 44 ቢሊዮን ዶላር ወይንም በወቅታዊው የምንዛሬ ዋጋ 53 ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ አቶ ደበበ ገልጸዋል፡፡ ከዚህ ውስጥ ለምግብ ከሚያስፈልገው ገንዘብ መካከል እስካሁን 67 በመቶ የሚሆነው ገንዘብ የተገኘ ሲሆን ምግብ ነክ ላልሆኑ ማለትም ለጤና፣ ለንጽሕና፣ለግብርና፣ ለትምህርት፣ ለውኃና ለንጽህናና ለሌሎችም ከሚያስፈልገው ውስጥ 32 በመቶ የሚሆነው ገንዘብ መገኘቱን ገልጸዋል፡፡ ከዚህ ውስጥ የኢትዮጵያ መንግስት 187 ሚሊዮን ዶላር መመደቡን ያነሱት አቶ ደበበ ከለጋሽ ድርጅቶች ደግሞ 478 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን አንስተዋል፡፡ በዘርፉ የሚሰሩ የመንግስት ተቋማት እንደገለጹት በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች የጎርፍ አደጋ እያጋጠመ ሲሆን የዘንድሮ ግን ከ30 ዓመታት በኋላ ከፍተኛ የጎርፍ ክስተት መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ ብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የቅድመ ማስጠንቀቂያ፣ የምላሽ መስጠትና መልሶ ማቋቋም ሥራዎችን እየሠራ መሆኑን የገለጹት አቶ ደበበ ዘላቂ መፍትሔ ለማምጣት የሚመለከታቸው ተቋማትና ግለሰቦች የሚችሉትን እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
0