query_id
stringlengths 32
32
| passage_id
stringlengths 32
32
| query
stringlengths 2
182
| passage
stringlengths 137
1.88k
| label
int64 0
1
|
---|---|---|---|---|
b7aedc816299ca79e9ced5e9b9b16158
|
0f6b330912be881a469daf80caa0504c
|
ራምኬል ሎክ ወደ ድሬዳዋ ከተማ አምርቷል
|
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከክለቡ ሊለቅ እንደሆነ ሲነገር የቆየው ራምኬል ሎክ ከቡድኑ ጋር እንደሚቀጥል ሲያስታውቅ ምክትል አሰልጣኝ እና የአስተዳደር ሹመቶች አከናውኗል።በክረምቱ የዝውውር መስኮት ድሬዳዋ ከተማን ለቆ ወልዋሎን በመቀላቀል በመጀመርያው ዙር በአስራ ሦስት ጨዋታዎች ተሳትፎ በማድረግ በ1035 ደቂቃዎች ቢጫውን ማልያ ለብሶ የተጫወተው ይህ አማካይ ወደ ሌሎች ክለቦች ያመራል ተብሎ የሚወራውን ነገር ከእውነት የራቀ እንደሆነ የክለቡ የቡድን መሪ አቶ ሀዲ ሰዊ ገልፀዋል። ተጫዋቹ ከመቼውም ጊዜ በላይ በጥሩ ፍላጎት ልምምድ እየሰራ እንደሚገኝ አቶ ሀዲ ሰዊ ገልፀዋል። “ተጫዋቹ ከክለባችን ጋር ይቀጥላል፤ ከቀናት በፊት ክለቡን ተቀላቅሎ ልምምድ እየሰራም ይገኛል።” ብለዋል።ቡድኑ መሪው ጨምረውም በቀጣይ ቀናት ክለቡን ለማጠናከር ተጨማሪ ዝውውሮች ለማድረግ በሂደት መሆናቸው ገልፀዋል።ከወልዋሎ ጋር በተያያዘ ሌላ ዜና ክለቡ በርካታ ለውጦች አድርጓል። ከዚህ ቀደም በቡድን መሪነት እና ምክትል አሰልጣኝ ቡድኑን ያገለገሉት አቶ አብርሀ ተዓረ የክለቡ ገቢ አሰባሳቢ ኃላፊ ሆነው ሲሾሙ ምክትል አሰልጣኝ የነበሩት ኮማንደር ኪዳነ ሀፍተ በሥራ አስከያጅነት ተመድበዋል። በሥራ አስከያጅነት ሲሰሩ የቆዩት አቶ አሸናፊ አማረ ደግሞ የአዲሱ አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደ ጊዮርጊስ ምክትል ሆነው መሾማቸውን ከክለቡ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።© ሶከር ኢትዮጵያ
| 0 |
a8181d6334e9b946a3c0233170273065
|
ae0b48c2b977bbe94534d5e725cb3c35
|
የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን በማሊ 2-0 ተረቷል
|
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ (ሴካፋ) ዋንጫ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን የጅቡቲ አቻውን በማሸነፍ ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል።የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከ17 ዓመት በታች የሶስተኛ ደረጃ ለመያዝ ከጅቡቲ ጋር ባደረገው ጨዋታ 5 ለ 2 አሸንፏል፡፡በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ታዛኒያ ከኡጋንዳ የዋንጫ ተፋላሚ ናቸው።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
2edfb37db0fcef09aa89dd7b4a1343da
|
2edfb37db0fcef09aa89dd7b4a1343da
|
በጋምቤላ ክልል በህወኃት ታቅዶ የነበረ የጥፋት ሴራ መክሸፉ ተገለጸ
|
አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በጋምቤላ ክልል በህወሃት ጁንታ ታቅዶ የነበረ የጥፋት ሴራ በህዝቡና በጸጥታ ኃይሉ የተቀናጀ ጥረት ማክሸፍ መቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አስታወቁ።ጁንታው በክልሉ ዘርግቶት የነበረውን የጥፋት መረብ ሙሉ ለሙሉ ለመበጣጠስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።ርዕሰ መስተዳደሩ እንዳሉት፤ በጁንታው ታቅዶ የነበረው የጥፋት ሴራ መረጃ ቀድሞ በመድረሱ በጸጥታ ኃይል አስፈላጊው ጥናት ተካሄዶ ሴራውን ማክሸፍ ተችሏል።አቶ ኡሞድ “በዚህም ችግር ሊፈጥሩ የነበሩ አብዛኛዎቹ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጓል” ነው ያሉት።የህወሃት ጁንታ ሴል በክልሉ በብዛት እንደነበረ ያስታወሱት አቶ ኡሞድ፤ “ክልሉ የቡድኑ የጥቃት ኢላማ ይሆናል የሚል ስጋት በመኖሩ ሰፊ የመከላከል ስራ ተሰርቷል” ብለዋል።አካባቢውን የብጥብጥ ቀጠና እንዲሆን አቅዶ የነበረው የጥፋት ሴራ በህዝብና በጸጥታው ሃይሉ የተቀናጀ ጥረት ማክሸፍ መቻሉን አስታውቀዋል።የቡድኑን ሴሎች በቁጥጥር ስር የማዋል ስራ መሰራቱን ገልጸው፤ የቀሩ መኖራቸውን ጠቁመው ቀሪዎቹን ለመያዝም በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝም ርዕሰ መስተዳደሩ ገልጸዋል።ክልሉ ከደቡብ ሱዳን ጋር የሚያገናኙ ስምንት የመውጫና መግቢያ በሮች መኖራቸውን አስታውሰው፤ የጥፋት ቡድኑ አባላት ወደ ደቡብ ሱዳን ለመኮብለል እየሞከሩ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።ድንበር አቋርጠው ለመውጣት የሞከሩ የቡድኑ አባላት መያዛቸውን ጠቁመው፤ “የጥፋት ቡድኑን መንገድ በመምራት ለማሸሽ የሞከሩ ሶስት ግለሰቦችም በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጓል” ብለዋል።በአሁኑ ወቅት ሁኔታውን ከግምት ውስጥ በማስገባት በአካባቢ አስፈላጊው የጸጥታ ኃይል ተመድቦ የተጠናከር ክትትልና ጥበቃ እየተደረገ እንደሚገኝ አስረድተዋል።የጁንታው ሴራ እስከ መጨረሻው ለማምከን በተጀመረው ህግን የማስከበር ስራ የክልሉ ህዝብ ሁለንተናዊ ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥል ርዕሰ መስተዳድሩ መልዕክት ማስተላለፋቸውን ኢዜአ ዘግቧል።በክልሉ ከህወሓት ቡድንና ኦነግ ሸኔ ጋር ግንኙነት እንዳላቸው የተጠረጠሩ 65 ግለሰቦች የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ሰሞኑን በቁጥጥር ስር እንዳዋለ መዘገቡ ይታወሳል።
| 1 |
c7b119ee31fd810d7f2ba312fd24bf47
|
a1778dc4fe2dd02fd790bac5d4add815
|
በአሜሪካ የስደተኞች ካምፕ አያያዝ አስደንጋጭ መሆኑ ተገለጸ
|
ኢትዮጵያ በግዛቷ የሚገኙ ስደተኞችን በማስተናገድና ሰብዓዊ ክብራቸውን በመጠበቅ ረገድ እያደረገች ላለው ሁለገብ ጥረት አድናቆት እንዳላት አሜሪካ ገለፀች፡፡ በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስነ-ሕዝብና ስደተኞች ረዳት ሚኒስትር አን ሪቻርድ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃነ ገብረክርስቶስ ጋር በተወያዩበት ወቅት እንዳሉት ኢትዮጵያ ከተለያዩ ጎረቤት አገራት የሚገቡ ስደተኞችን በመቀበልና በማስተናገድ ረገድ እያደረገች ያለውን ጥረት አመስግነዋል። ወይዘሮ አን ሪቻርድ በኢትዮጵያ በነበራቸው ይፋዊ የስራ ጉብኝት በሰሜን ኢትዮጵያ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞችን ክብካቤና ሰብዓዊ አያያዝ በተመለከተ በስፍራው በመገኘት መታዘባቸውን ተናግረዋል። ኢትዮጵያ በግዛቷ ያሉ ስደተኞች በተገቢው ሁኔታ እንዲያዙና ሰብዓዊ ክብራቸው እንዲጠበቅ መመልከታቸውንም ገልጸዋል። ስደተኞችን ማስተናገድ ቦታን፣ገንዘብንና ጊዜን የሚጠይቅ በመሆኑ አሜሪካ በአለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት አማካኝነት የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክሯ እንደምትቀጥል አረጋግጠዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃነ ገብረክርስቶስ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በግዛቷ የሚገኙ ስደተኞችን የአገሪቱ አቅም በፈቀደ መጠን ሁለገብ ድጋፍ ማድረጓን ትገፋበታለች። በአሁኑ ወቅት የጎረቤት አገራት ስደተኞችን ወደ ሕዝቡ ተቀላቅለው ያለምንም ልዩነት በጋራ እንዲኖሩ እያደረገች መሆናን መግለጻቸውን ውይይቱን የተከታተሉ ከፍተኛ ዲፕሎማት ለጋዜጠኞች ገልጸዋል።
| 0 |
46abd6d1340df968a88aa0e681c641d8
|
46abd6d1340df968a88aa0e681c641d8
|
መንግስት የጁንታውን ርዝራዦች የትግራይ ህዝብ አሳልፎ እንዲሰጥ ያቀረበውን ጥሪ በመቀበል አሳልፎ ሊሰጥ ይገባል- ዶ/ር አረጋዊ በርሄ
|
የፓርቲው ሊቀመንበር ከዋልታ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፣ በሀገር ላይ ክህደት የፈጸመው ጁንታ ከምንም እና ከማንም በላይ ሲጨቁነው እና ሲዘርፈው የኖረው የትግራይን ህዝብ ነው፡፡በትግራይ ክልል የነበሩ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ህገ መንግስቱ በሚፈቅድላቸው መንገድ በክልሉ መንቀሳቀስ እንዳይችሉ ጽንፈኛው የትህነግ ቡድን አፈና ሲያደርግባቸው መቆየቱን የገለጹት ዶ/ር አረጋዊ፣ አሁን ላይ ግን ምቹ መደላድል ይፈጠራል ብለን ተስፋ እናደርጋለን ብለዋል፡፡የትግራይ ተወላጅ የሆኑት አቶ ዮሃንስ ሃይሉ በበኩላቸው፣ አስፈላጊ በሆነው መንገድ ሁሉ በክልሉ ከተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር በጋራ እንደሚሰሩ ገልጸው፤ የህወሓት ጁንታው ቡድን ላለፉት ረጂም አመታት ሲጨቁነው ከቆየው ህዝብ ውስጥ ተሸሽጎ እንዳለና ይህን ጁንታ በማጋለጥ የትግራይ ህዝብ አኩሪ ታሪክ ሊሰራ እንደሚገባ አመልክተዋል፡፡በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደሩ እያከናወነ ያለው ስራ የሚደነቅ እንደሆነና በቀጣይም ጠንከር ያሉ የቤት ስራዎች የሚጠብቅ በመሆኑ እያንዳንዱ የትግራይ ተወላጅ ከገዜያዊ አስተዳደሩ ጎን ሊቆም እንደሚገባም ጠይቀዋል፡፡ከሁለት አስርት አመታት በላይ በኢትዮጵያ እና በትግራይ ህዝብ ጫንቃ ላይ ተቀምጦ እንደካንሰር ራሱን በማስፋፋት ህዝቡን ሲበዘብዝ የኖረው የህወሓት ዘራፊ ቡድን ህዝባዊ በሆነው የመከላከያ ሰራዊት ድል ተደርጎ የትግራይ ህዝብ የሰላም አየር መተንፈስ ከጀመረ ሳምንታት ተቆጥሯል፡፡መንግስት በክልሉ ያቋቋመው ጊዘያዊ አስተዳደርም ህበረተሰቡን በማወያየት ስራውን የጀመረ ሲሆን፣ በራስ ወዳዱ ጁንታው ቡድን የተበላሸውን የመልካም አስተዳደር ችግር ለማስተካከል ጥረት እያደረገ ይገኛል፡፡(በሜሮን መስፍን)
| 1 |
e69b4f564d95f88363d8afa7ac2b128c
|
e69b4f564d95f88363d8afa7ac2b128c
|
ኢትዮጵያ ቡና ከ ሰበታ ከተማ – አሰላለፍ
|
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት የመጀመርያ ጨዋታ ቡና እና ሰበታ ይዘውት የሚገቡት አሰላለፍ ታውቋል።በካሣዬ አራጌ በኩል ሁለት የተጫዋቾች ለውጥ በአማካይ ስፍራ ላይ የተደረገ ሲሆን ወጣቶቹ ዊልያም ሰለሞን እና ሬድዋን ናስር በአምበሉ አማኑኤል ዮሐንስ እና ዓለምአንተ ካሣ ምትክ ወደ መጀመርያ አሰላለፍ አምጥተዋቸዋል።በአሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ በኩል አንድ ተጫዋች ብቻ ለውጥ የተደረገ ሲሆን ባለፈው ሳምንት ተቀይሮ በመግባት ጎል ያስቆጠረው ፍፁም ገብረማርያም በታደለ መንገሻ ምትክ በዓመቱ ለመጀመርያ ጊዜ ጨዋዋ የሚጀምር ይሆናል።አሰላለፉ ይህንን ይመስላል:-ኢትዮጵያ ቡና1 ተክለማርያም ሻንቆ
18 ኃይሌ ገብረትንሳይ
4 ወንድሜነህ ደረጄ
2 አበበ ጥላሁን
11 አሥራት ቱንጆ
16 ሬድዋን ናስር
13 ዊልያም ሰለሞን
5 ታፈሰ ሰለሞን
10 አበበከር ናስር
25 ሀብታሙ ታደሰ
17 አቤል ከበደሰበታ ከተማ44 ፋሲል ገብረሚካኤል
14 ዓለማየሁ ሙለታ
4 አንተነህ ተስፋዬ
21 አዲሱ ተስፋዬ
23 ኃይለሚካኤል አደፍርስ
3 መስዑድ መሐመድ
8 ፉአድ ፈረጃ
10 ዳዊት እስጢፋኖስ
7 ቡልቻ ሹራ
19 እስራኤል እሸቱ
16 ፍፁም ገብረማርያም
| 1 |
c63bc528ecd87ff4a9bc61231293ae60
|
c63bc528ecd87ff4a9bc61231293ae60
|
“በገባነው ቃል መሠረት ወደ ቻን ማለፍ ባለመቻላችን ይቅርታ መጠየቅ እፈልጋለሁ” አስቻለው ታመነ
|
በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሴሽነረ ፅህፈት ቤት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ እና የቡድኑ አምበል አስቻለው ታመነ በዓለም ዋንጫ ማጣርያ እና ቻን ማጣርያ ስለነበራቸው ጉዞ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫው ላይ የቡድኑ አምበል የሆነው አስቻለው ታመነ ተከታዮቹን ሀሳቦች አጋርቷል።“የሌሶቶው ጨዋታ የቡድኑ መንፈስ ምን ያህል ጠንካራ እንደሆነ ያሳየ ጨዋታ ነበር፤ ጨዋታውን ለማሸነፍ የነበረው የቡድኑ ፍላጎትና የተነሳሽነት ስሜት በአጠቃላይ የቡድኑ አንድነት በጣም ጠንካራ የሚባል ነበር። በዚህም ወደ ዓለም ዋንጫ የምድብ ማጣሪያው መቀላቀል ችለናል፡፡“በቀጣይ ያደረግነው በአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ (ቻን) ከሩዋንዳ ጋር ያደረግነው ጨዋታ ነበር ፤ መቐለ ላይ በተደረገው የመጀመሪያ ጨዋታ በሜዳችን የጣልነው ውጤት እጅግ የሚያስቆጭ ነበር፡፡ ከመቐለ ጨዋታ በኋላ የተመዘገበው ውጤት በአጠቃላይ የቡድኑን ተጫዋቾች ስሜት የጎዳ ነበር፤ በአሰልጣኙም እንደተገለፀው
የጨዋታው ውጤት ቡድን የሚገልፅ አይደለም፡፡ ነገርግን በሜዳችን የጣልነው ውጤት በእጅጉ ጎድቷናል፡፡“ቡድኑ በአመዛኙ በወጣቶች የተገነባ ነው ፤ ቡድናችንም በዋነኛነት ጎል የማስቆጠር ችግር አለበት። ይህም በእኔ እምነት በሂደት ተጫዋቾቹ ልምድ እያገኙ ሲመጡ ይቀረፋል፡፡ አሁን ላይ ከጨዋታ ጨዋታ በተወሰኑ መልኩ መሻሻሎች አሉ። ለዚህም የባህር ዳሩ የዩጋንዳ የወዳጅነት ጨዋታ በማሳያነት መቅረብ ይችላል፡፡ በዩጋንዳው ጨዋታ ምንም እንኳን ብንሸነፍም በተጫዋቾች ውስጥ የነበረው ደስ የሚል መንፈስ ነበር፡፡”“በገባነው ቃል መሠረት ወደ ቻን ማለፍ ባለመቻላችን በቡድኑ ስም ይቅርታ መጠየቅ እፈልጋለሁ፤ የሀገራችንን ነባራዊ ሁኔታን ለማረጋጋት ቡድናችንን ውጤታማ ለማድረግ በቡድኑ ተጫዋቾች ውስጥ የተሻለ መነሳሳት ነበር ነገርግን ሊሳካ አልቻለም፡፡”
| 1 |
b5828d05df80348bbd52fe3a3977cdcc
|
ee9072e5d0007126fc096b0c24a42760
|
የጦር መሳሪያ የጫኑ በረራዎች ወደ ሊቢያ ሲያርፉ ተስተውሏል
|
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በሰራባ ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ በተደረገ ፍተሻ 230 ህገወጥ የቱርክ ሽጉጥ መያዙ ተገለፀ።ህገ ወጥ የጦር መሳሪያው ከሼህዲ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ ኒሳን ፓትሮል ሲንግል ሚኒካፕ በሆነ የግል መኪና ላይ በትናትናው ዕለት በሰራባ ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ በተደረገ ፍተሻ ነውየተያዘው።ከዚህ ጋር ተያይዞም አንድ ተጠርጣሪ የህገ ወጥ የጦር መሳሪያውን በማዘዋወር ተጠርጥሮ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተካሄደበት እንደሚገኝ ነው ከጭልጋ ወረዳ የመንግስት ኮሙንኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለከተው።ህገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውሩ በጉምሩክ ፍተሻ በተደጋጋሚ እየተገኘ በመሆኑና ከፍተኛ የጦር መሳሪያ ወደ ክልሉ እየገባ በመሆኑ ይሄን ህገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርም በጉምሩክ ፍተሻ ብቻ መቆጣጠር ስለማይቻል በየደረጃው ያለው የመንግስት መዋቅርና ማህበረሰቡ ትብብርና ተሳትፎ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቁሟል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዘናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
6205dbfddc87fb07646dcf4586d265f0
|
b8d9790a65a302900142dfe441936e74
|
“በመልሶ ማልማት በሚል ምክንያት ማፈናቀል ከለውጡ በኋላ ቆሟል” ምክትል ከንቲባ አቶ ታከለ ኡማ
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ120 ነዋሪዎች 25 ቤቶችን አስረከበ፡፡ቤቶቹን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ለ120 ነዋሪዎች የተገነቡትን 25 ቤቶችን አስረክበዋል፡፡ቤቶቹ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ጨርቆስ በሚባለው አከባቢ ለመኖር አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታ ውስጥ ለነበሩ አቅመ ደካማ ነዋሪዎች ኮንትራክተሮችን በማስተባበር የተገነቡ ናቸው፡፡ኢንጂነር ታከለ ኡማ ቤቶቹን ባስረከቡበት ወቅት የከተማ አስተዳደሩ ለኑሮ ምቹ የሆኑ የመኖሪያ መንደሮችን በሁሉም የኑሮ ደረጃ ላይ ላሉ ነዋሪዎች የማቅረብ ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡ኢንጂነር ታከለ ቤቶቹን የገነቡ ኮንትራክተሮችን ያመሰገኑ ሲሆን ከሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን መኖሪያ ቤቶቹን ጎብኝተዋል፡፡የመኖሪያ ቤቶቹ በቂ የንጹህ ውሃ አቅርቦትን ጨምሮ የመጸዳጃ ቤቶች እና የጋራ የማብሰያ ስፍራን ያካተተ መሆኑን ከአስተዳደሩ ከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
| 0 |
a63e5c30146f40a6e5c91133a8a24713
|
fcf05e31d86cd1445171e7098cd2923d
|
የአሜሪካ ኤምባሲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የደስታ መግለጫ አወጣ፡፡
|
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የኤርትራን 28ኛ ዓመት የነፃነት ቀን በዓልን አስመልክተው ለሀገሪቱ ህዝብና መንግስት የደስታ መልዕክት አስተላልፈዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓብይ በመልዕክታቸው ለዓመታት ተቋርጦ የነበረው የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በአሁኑ ወቅት የጋራ መተማመንና ፍላጎትን መሰረት በማድረግ በጥሩ ሁኔታ በመቀጠሉ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል።በቀጣይም የሁለቱ እህትማማች ሀገራት ህዝቦች ግንኙነት የጋራ ፍላጎትና ጥቅምን መሰረት በማድረግ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አንስተዋል።ኢትዮጵያ በቀጠናው የሚከሰቱ ችግሮችን በጋራ ለመፍታት ቁርጠኛ አቋም ያላት መሆኑን የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለኤርትራ ህዝቦች ሰላምና ብልፅግና መመኘታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
| 0 |
196beab17c1fc8d8a03deef83f7748b6
|
196beab17c1fc8d8a03deef83f7748b6
|
ባህር ዳር ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ – አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች
|
የቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የዛሬ ረፋዱ ጨዋታ አሰላለፍ ይህንን ይመስላል።በሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ ስር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ምክትል የነበሩት ብሎም በአምበልነት የፕሪምየር ሊግ ዋንጫ ያነሱ ሁለት አሰልጣኞችን የሚያገናኘው ጨዋታ ከደቂቃዎች በኋላ ይጀምራል።የአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኙ ባህር ዳር ከተማ ድሬዳዋ ከተማን 1-0 የሻነፈበትን የተጫዋቾች ምርጫ ዛሬም በመጠቀም ወደ ሜዳ ይገባል። በተመሳሳይ አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት በከፍተኛ የጨዋታ ብልጫ ወላይታ ድቻ ላይ ድል ያስገኘላቸውን የመጀመሪያ አሰላለፍ መቀየር አልፈለጉም። በዚህም ሁለቱም ቡድኖች የስድስተኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ቀዳሚ ስብስባቸውን ሙሉ ለሙሉ በሰባተኛው ሳምንት መጀመሪያ ላይም ተጠቅመዋል።በጨዋታው ምንይሉ ወንድሙ እና ወሰኑ ዓሊ ከፋሲል ጋር በነበረው ጨዋታ በተመለከቱት ሁለተኛ ቢጫ ከነበረባቸው ቅጣት ፣ ሳምሶን ጥላሁን ደግሞ ለሦስት የጨዋታ ሳምንታት ከሜዳ ካራቀው ጉዳት መልስ ተጠባባቂ ወንበር ላይ ተቀምጠዋል። በሀዋሳ በኩልም ተከላካይ አማካዩ ጂብሪል አህመድ በሥራ ፍቃድ አለመታደስ ምክንያት ካመለጠው የድቻው ጨዋታ መልስ ተጠባባቂ ሆኗል።ጨዋታው በፌዴራል ዳኛ አዳነ ወርቁ የሚመራ ይሆናል።99 ሀሪስተን ሄሱ
3 ሚኪያስ ግርማ
15 ሰለሞን ወዴሳ
6 መናፍ ዐወል
18 ሳላምላክ ተገኝ
21 ፍቅረሚካኤል ዓለሙ
24 አፈወርቅ ኃይሉ
13 አህመድ ረሺድ
7 ግርማ ዲሳሳ
14 ፍጹም ዓለሙ
9 ባዬ ገዛኸኝ1 ሜንሳህ ሶሆሆ
7 ዳንኤል ደርቤ
16 ወንድምአገኝ ማዕረግ
4 ምኞት ደበበ
26 ላውረንስ ላርቴ
12 ደስታ ዮሐንስ
18 ዳዊት ታደሰ
3 ኤፍሬም ዘካርያስ
29 ወንድማገኝ ኃይሉ
17 ብሩክ በየነ
10 መስፍን ታፈሰ
| 1 |
4ff8533981474eda16c546ed435b5739
|
c0472f7cc0ac86778ec0503b83d5c878
|
የኢትዮጵያውያን ድምጽ እና የህዝብ ተወካዮች በአሜሪካ
|
ቬኒዙዌላ ህገ መንግሥትን እስከ መቀየር ሥልጣን ያለው የህዝብ ተወካዮች ቡድን ልታዋቅር መሆኑ ተገለጸ ።ለሚዋቀረው አዲስ የህዝብ ተወካዮች ቡድን አባልነት የሚመረጡት የህዝብ ተወካዮች ከማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ነፃ ይሆናሉም ተብሏል፡፡የቬኒዙዌላው ፕሬዝደንት ኒኮላስ ማዱሩ መንግስታቸው ለአንድ ወር ያህል በተቃዋሚዎች የጎዳና ላይ አመፅ መፈተን ከጀመረ ወዲህ አገሪቱ ለውጥን ሊያመጣ የሚችል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትን ለማዋቀር እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ ፡፡ፕሬዝደንቱ እኤአ በ2013 ሥልጣን ከያዙ ጊዜ ጀምሮ ይህ የአሁኑ ህዝባዊ አመፅ በአደገኛነቱ እና በደረሰው ጉዳት የመጀመሪያው ነው የተባለ ሲሆን፤ መንግስታቸው ለዚሁ ምላሽ ለመስጠት የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን እያደረጉ ነው ተብሏል፡፡እኤአ በ1999 በቀድሞው የሀገሪቱ ፕሬዝደንት ሁጎ ቻቬዝ ሥልጣን ዘመን ተቋቁሞ የነበረው 500 መቀመጫ ያለው የተወካዮች ምክር ቤት አሁን ሥልጣኑ በሌላ ኃይል እንደሚተካ ነው ፕሬዝደንቱ ያስታወቁት፡፡የ54 ዓመቱ የሶሻሊስት አቀንቃኙ ፕሬዝደንት አሁን የሚያቋቁሙት ህዝባዊ ውክልና ይኖራቸዋል የተባሉት እነዚህ አባላት፤ ቅድሚያ ከማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባልነት የፀዱ መሆን ይጠበቅባቸዋል ነው የተባለው፡፡ምክንያቱም የፓርቲው የህዝብ ተወካዮች ሊፈቷቸው ያልቻሏቸውን የህዝብ ጥያቄዎች የማንሳት እና ተፈፃሚነታቸውን እስከመከታተል ለመንግስት ግብዓት ይሆናሉ ብለዋል፡፡አዲስ የሚዋቀሩት የህዝብ ተወካዮች እንደቀድሞዎቹ ሁሉ ቁጥራቸው 500 እንደሚሆን ታውቋል፡፡ይህም አሁን ለተነሳው ህዝባዊ አመፅ መፍሔን ያመጣል ተብሏል፡፡ፕሬዚደንቱ ይህን ያሉት ህዝቡን ለመደለል እና አመፁን አፍኖ ለማስቀረት እንዲያመቻቸው ነው ሲሉ የተደመጡት ተቃዋሚዎቻው፤ የሚመረጡት ሰዎች የእርሳቸው ደጋፊዎች እና ቅርቦቻቸው ናቸው፤ ይህ ደግሞ ለቬኒዙዌላ መፍትሔ አይሆንም ብለዋል፡፡የእርስ በእርስ ጦርነት አጥብቀው እንደሚፈሩ የሚናገሩት ፕሬዝደንቱ ህዝባዊ አመፁ ወደዚያው እንዳያመራ ስጋታቸውን አስቀምጠዋል፡፡መጋቢት ወር መጨረሻ አካባቢ የተጀመረው ህዝባዊ አመፁ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለ29 ሰዎች ሞት እና ከ400 በላይ ለሚሆኑት የአካል ጉዳት ምክንያት ሲሆን በርካቶችን ለእስር ዳርጓል፡፡ ( ምንጭ : አልጀዚራና ሮይተርስ )
| 0 |
babd9e487f978d8ec1001e7d7edea520
|
950ab10262770a5fc2ff42382c702e53
|
በቆሼ በደረሰው አደጋ ተጎጂዎች የቤት መስሪያ ቦታና 1 ሚሊየን ብር ሊሰጣቸው ነው
|
ከሁለት አመት በኃላ እንደሚጠናቀቅ የተነገረለት የአደይ አበባ ስታዲየም የግንባታ ቦታ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ የ7 ሰዎች ህይወት ማለፉን እና ከ30 በላይ ሰዎች ጉዳት እንደረሰባቸው በእንግሊዘኛ ቋንቋ ዘገባዎችን የሚያቀርበው አዲስ ስታንዳርድ ዛሬ ዘግቧል፡፡ የእሳት አደጋው የተነሳው በጋዝ ፍንዳታ ምክንያት ሲሆን ከአንድ ወር ያህል ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ዝምታን መምረጣቸው ተነግሯል፡፡በቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን ኤንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን አማካኝነት ግንባታው እየተካሄደ የሚገኘው የአደይ አበባ ስታዲየም የሰራተኞች መኖሪያ ላይ ማክሰኞ ነሃሴ 2 ከምሽቱ 2፡00 በጋዝ ፍንዳታ ምክንያት በደረሰው የእሳት አደጋ የ7 ሰዎች ህይወት ማለፉን ድረገፁ ዘግቧል፡፡ ከአደጋው አንድ ቀን አስቀድሞ ሰኞ ነሃሴ 7 የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌድሬሽን (ካፍ) ፕሬዝደንት አህመድ አህመድ ስለስታዲየሙ ግንባታ አጠቃላይ ገለፃ የተደረገላቸው ሲሆን ወደ ስታዲየሙ ግን ገብተው አልጎበኙም ነበር፡፡ ከአህመድ አህመድ የኢትዮጵያ ጉብኝት ከተጠናቀቀ በኃላ ነው አደጋው ሊደርስ የቻለው፡፡ እንደአዲስ ስታንዳርድ ዘገባ ከሆነ የቻይናው ኩባንያ ይሁን የመንግስት አካል በአደጋው ዙሪያ ያሉት ነገር የለም፡፡በአደጋው ህይወታቸውን ላጡት ወገኖች ለቤተሰቦቻቸው የ15ሺህ ብር ካሳ ክፍያ ኩባንያው ለመፈፀም ቢፈልግም ተጎጂዎች ይህንን ለመቀበል እንዳልፈቀዱ ተዘግቧል፡፡ እንዲሁም አደጋ የደረሰባቸው ወገኖቻችን የህክምና እርዳታ ከኩባንያው ማግኘታቸው ተነግሯል፡፡800 ኢትዮጵያዊያን እና 200 ቻይናዊያን በስታዲየሙ ግንባታ እየሰሩ ሲገኙ የኢትጵያዊያን መኖሪያ በአማካይ 20 ሰዎች 90 ሜትር ስኩዌር በምትሆን ቦታ ሲኖሩ በአንፀሩ በቻይናዊያን ሰራተኞች መኖሪያ በአማካይ አራት ሰዎች ይገኛሉ፡፡ከሁለት አመት በኃላ ሲጠናቀቅ 60ሺ ተመልካች የመያዝ አቅም እንዳለው የተነገረለት አደይ አበባ ስታዲየም ከዚህ ቀደም የአፈር መደርመስ አጋጥሞ የሰው ህይወት መጥፋቱ ይታወሳል፡፡የፎቶ ምንጭ – አዲስ ስታንዳርድ
| 0 |
95260c0e1769884fb4f30957e2126f65
|
1bdeb65652c5678ef86b3c31b20f72db
|
የኢፌዴሪ የወንጀል ፍትህ ፖሊሲ በአፋን ኦሮሞና በትግርኛ ቋንቋ ተተረጉሞ መታተሙ ተገለፀ
|
የኦሕዴድ የፓርላማ አባላት ኦሮሚያ በአዲስ አበባ ላይ ያላትን ልዩ ጥቅም ለመወሰን የቀረበው ረቂቅ አዋጅ አስገዳጅ እንዲሆን ጠየቁ፡፡የረቂቅ አዋጅ የተለየዩ አንቀጾች የኦሮሚያን ጥቅም የሚያስከብሩ ሳይሆን፣ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍላጎት ላይ የተመሠረተ የሚመስሉ አንቀጾችን የያዘ በመሆኑ አስገዳጅ እንዲሆኑ ጠይቀዋል፡፡‹‹የኦሮሞ ሕዝብ ማንነት የሚያንፀባርቅ አሻራ በከተማው ውስጥ በቋሚነት እንዲኖር ከክልሉ ሕዝብ ጋር በተያያዙ ታሪካዊ ክስተቶች ስም መታሰቢያዎች እንዲኖሩ አመቺ የሆኑ እንደ አደባባዮች፣ ጎዳናዎች፣ ሠፈሮችና የመሳሰሉት ቦታዎች እንደ አስፈላጊነቱ በቀድሞ የኦሮሞ ስማቸው እንዲጠሩ ይደረጋል፤›› የሚለውን የረቂቅ አዋጁ አንቀጽ 6(2) አስገዳጅ መሆን አለበት ሲሉ ጠይቀዋል፡፡በረቂቁ የተቀመጡትን የኦሮሞ ልዩ ጥቅሞች ለኦሮሞ ብሔር ተወላጆች ለማቅረብ እንዲቻል አፋን ኦሮሞ በከተማ አስተዳደሩ የሥራ ቋንቋ ሆኗል መባሉን የኦሕዴድ የፓርላማ አባላት ያደነቁ ቢሆንም፣ የሥራ ቋንቋ እስከሆነ ድረስ እንደ አማርኛ በሁሉም የአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት እንዲሰጥ ጠይቀዋል፡፡በሌላ በኩል በከተማዋ በመንግሥት የሚሠራጩ የመገናኛ ብዙኃን በአፋን ኦሮሞ ጭምር የሚጠቀሙበት ሁኔታ ይኖራል የሚለውን የረቂቁን አንቀጽ 6(5) አስገዳጅ አይደለም ብለዋል፡፡ከአካባቢ ብክለት የሚጠብቅ መብትን አስመልክቶ በተቀመጠው የረቂቁ አንቀጽ ላይ ጉዳት የደረሰባቸው ካሳ እንዲያገኙ ቢደነገግም፣ ጉዳቱን ባደረሰው ላይ ቅጣት እንዲጥል ጠይቀዋል፡፡ረቂቁ በሰጠው ትርጓሜ የአዲስ አበባ ከተማ ወሰን ማለት የከተማው አስተዳደር ከኦሮሚያ ክልል ጋር በሚያደርገው ስምምነት ተወስኖ ምልክት የተደረገበት ወሰን እንደሆነ ተገልጿል፡፡ በሌላ በኩል የአዲስ አበባ ከተማ ዙሪያ ማለት ፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን መሆኑ ተመልክቷል፡፡የምክር ቤቱ አባል አድሃኖ ኃይሌ (ዶ/ር) ይህ ዞን የት ድረስ እንደሆነ በአዋጁ እንዲካተት ጠይቀዋል፡፡ ፓርላማው የዘንድሮው የሥራ ዘመኑን በዚህ ሳምንት የሚያጠናቅቅ በመሆኑ፣ ረቂቁ በጥድፊያ እንዳይፀድቅ ሥጋት የገባቸው የኦሕዴድ አባላት ጥያቄ ያነሱ ቢሆንም፣ አፈ ጉባዔ አባዱላ ገመዳ በዚህ ዓመት እንደማይፀድቅ አረጋግጠዋል፡፡
| 0 |
f6965cbe58b3e9b8b8a74718c93d9798
|
6daafd6697b08bb2e7af7ecf1bbda754
|
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና የጤና ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች በምስራቅ ሸዋ የሚገኙ የጤና ተቋማትን የስራ እንቅስቃሴ ጎበኙ
|
የመከላከያ ሠራዊት አባል መሆንን በኅብረተሰቡ ተወዳጅና በወጣቱ ዘንድ ተመራጭ የሥራ ዘርፍ ለማድረግ መሥራት እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሳሰበ።የመከላከያ ሚኒስቴር በበኩሉ ሠራዊቱን በኅብረተሰቡና በወጣቱ ዘንድ ተወዳጅና ተመራጭ የስራ ዘርፍ ለማድረግ እየተሰራ ካለው የለውጡ አንድ አካል መሆኑን ገልጿል።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 17ኛ መደበኛ ስብሰባው የመከላከያ ሚኒስቴርን የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ገምግሟል።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በዚሁ ጊዜ ባነሱት ሐሳብ መከላከያ ሠራዊቱ ለህገ መንግስቱ የቆመና የሀገር ዳር ድንበርን አስከብሮ ሉዓላዊ አገር የማስረከብ ኃላፊነት እንዳለበት ገልጸዋል።በህገ መንግስቱ የተሠጠውን ተልዕኮ በብቃት በመወጣት በኅብረተሰቡ ዘንድ አመኔታን በመፍጠር ለወጣቱ ትውልድ ተመራጭ የሥራ ዘርፍ መሆን እንደሚገባውም አመላክተዋል።የጦር ኃይሎች ምክትል ኢታማዦር ሹም ጄነራል ብርሃኑ ጁላ በሠጡት ገለጻም በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ የሚደረገው ለውጥ በወጣቶች ዘንድ ተመራጭ የስራ ዘርፍ እንዲሆን የሚያስችለው ነው ብለዋል።“በአዲሱ አደረጃጀት በዩኒቨርሲቲ ደረጃ የተማሩ ወጣቶች ወደ ሰራዊቱ እንዲገቡ ይፈለጋል” ነው ያሉት ጄነራል ብርሃኑ።ወጣቶች በጥቅም ተደልለው ወይም ተገደው ሳይሆን ወደ ውትድርናው መስክ አፍቅረውት የሚገቡበት ተቋምና የስራ ዘርፍ ማድረግም እየተሰራ ያለው አደረጃጀት አካል መሆኑን ገልጸዋል።መከላከያ ሰራዊቱን የኅብረተሰቡ የመጨረሻው ምሽግና መመኪያ ለማድረግም ኅብረተሰቡ የእኔ ነው የሚል ስሜት እንዲያጎለብት ማድረግም አንዱ ግባችን ነው ብለዋል።የሠራዊቱን መሪዎችና አደረጃጀቱን በማብጠልጠል፣ ስም በማጥፋት፣ ውሸት በመፈብረክ ሰራዊቱ እንዲበተን በዚያውም ኢትዮጵያ እንድትፈርስ የሚታትሩ እንዲሁም የሰራዊቱን ክብር የሚነኩ አካላት ከድርጊታቸው መታቀብ እንዳለባቸውም አሳስበዋል ጄኔራሉ።በመሆኑም መከላከያ ሰራዊቱን እንደ ጠላት የሚያዩ ቡድኖች ከወዲሁ አመለካከታውን ካልገሩ ጠንካራና በወጣቱ ዘንድ ተመራጭ ሰራዊት መገንባት አስቸጋሪ ስለሚሆን ነገሮችን ሰከን ብሎ በማሰብ አመለካከትን መቀየር እንደሚገባም አሳስበዋል።የመከላከያ ሚኒስትሯ ኢንጂነር አይሻ መሐመድ በበኩላቸው የተጀመረው ለውጥ ፍሬ አፍርቶ በወጣቶች ዘንድ ተመራጭ ሰራዊት ለመፍጠር መገናኛ ብዙኃን ሊያግዙን ይገባል ብለዋል።የመከላከያ ሰራዊት አባል መሆን የተከበረ፣ ሊኮሩበትና ሊተማመኑበት የሚገባ ዘርፍ መሆኑን በመገናኛ ብዙኃን በአግባቡ መተላለፍ ይገባልም ብለዋል። ( ኢዜአ)
| 0 |
545f6eca7d7460e5f22f8c1e98bc59cb
|
17ba5287abb64fd8c33a30ec50a6ac41
|
ኒውዮርክ ያመለጡ እስረኞችን ለጠቆመ 100 ሺህ ዶላር ትሰጣለች
|
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፈቀደውን 100 ሚሊዮን ዶላር ዝግጁ ማድረጉንና እያንዳንዱ ባንክ የሚደርሰውን የውጭ ምንዛሪ እንዳስታወቃቸው ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ይህንን ያስታወቀው ረዕቡ ግንቦት 14 ቀን 2011 ዓ.ም. ለሁሉም የግል ባንኮች በላከው ደብዳቤ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡ብሔራዊ ባንክ 100 ሚሊዮን ዶላሩን ቀደም ብሎ ባስቀመጠው መሥፈርት መሠረት እያንዳንዱ የግል ባንክ በሚደርሰው የውጭ ምንዛሪ ተቀናሽ የሚደረግበትን ሒሳብ በማሳወቅ፣ የተፈቀደላቸውን የውጭ ምንዛሪ እንዲወስዱ ነግሯቸዋል፡፡ በተለያዩ ባንኮች ተመዝግበው የውጭ ምንዛሪ ለማግኘት ወረፋ በመጠባበቅ ላይ የሚገኙ ቅድሚያ ለሚሰጣቸው ዘርፎች፣ ከብሔራዊ ባንክ መጠባበቂያ ላይ ወጪ የማረጋጋት ሥራ እንዲከናወን ከተመደበው ዶላር ውስጥ፣ የተመደበላቸውን መጠን ጠቅሶ አስታውቋቸዋል፡፡ ብሔራዊ ባንክ የተመደበውን የውጭ ምንዛሪ ባንኮቹ ለደንበኞቻቸው የሚያደርጉትን ድልድል በተመለከተ በመመርያ ቁጥር FXD/57/2018 አንቀጽ 6.1.1 መሠረት በምዝገባ ወረፋ ቅደም ተከተል ቅድሚያ የሚሰጣቸው ዘርፎች ብቻ እንዲሆን፣ ድልድሉ ለየባንኮቹ ከተፈቀደው ጠቅላላ የውጭ ምንዛሪ ውስጥ ለአንድ ፕሮፎርማ ከአምስት በመቶ ያልበለጠ መሆን ያለበት መሆኑን፣ እንዲሁም ለአንድ ደንበኛ ከሁለት ፕሮፎርማ በላይ የማይፈቀድ እንደሆነ ለባንኮቹ አስታውቋል፡፡ ‹‹ስለሆነም የውጭ ምንዛሪውን የምናስተላልፍበትንና ተመጣጣኝ ብር ተቀናሽ የምናደርግበት ሒሳብ ስታስታውቁን፣ የውጭ ምንዛሪውን የምናስተላልፍ መሆኑን እንገልጻለን፤›› ያለው ብሔራዊ ባንክ፣ ከዚህ በተጨማሪ ሁሉም ባንኮች የውጭ ምንዛሪ ድልድል ያደረጉበትን ዝርዝር ሪፖርት ለብሔራዊ ባንክ እንዲያቀርቡም አሳስቧቸዋል፡፡በብሔራዊ ባንክ የተፈቀደውን የውጭ ምንዛሪ ባንኮቹ የምዝገባ ቅደም ተከተል ጠብቀው፣ ቅድሚያ ለሚሰጣቸው ዘርፎች እንዲሰጡ አሳስቧቸዋል፡፡ ከምንጮች መረዳት እንደተቻለው ከ12 እስከ 15 ሚሊዮን ዶላር ከደረሳቸው ባንኮች መካከል ዳሸን ባንክና ብርሃን ባንክ ተጠቃሾች ናቸው፡፡ ሌሎቹ ባንኮች በአብዛኛው ከአምስት እስከ ሰባት ሚሊዮን ዶላር እንደደረሳቸው፣ አንድ ባንክ ደግሞ 1.6 ሚሊዮን ዶላር ማግኝቱን ከምንጮች የተገኘው መረጃ ያስረዳል፡፡
| 0 |
c5ff82a64ca549cb0b3a367cd6c015c3
|
c5ff82a64ca549cb0b3a367cd6c015c3
|
በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 743 ደረሰ
|
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 743 መድረሱን አስታወቀ።ቢሮው ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ የላቦራቶሪ ምርመራ 85 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ገልጿል።በተያያዘም ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ በህክምና ማዕከል ህክምና ሲከታተል የነበረ አንድ ሰው ህይወት ማለፉንም አስታውቋል።በሌላ በኩል ደግሞ በትናንትናው እለት 109 ሰዎች ከአዲስ አበባ ከኮሮና በሽታ አገግመዋል ነው ያለው።
| 1 |
03cc31cc4b8433c2d5f0198661afaa4a
|
645afceae4a90b6f11f6751284433698
|
የውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን 95 ባለሙያዎች ለመቅጠር ላወጣው ማስታወቂያ 13 ሺሕ ተወዳዳሪዎች አመለከቱ
|
ከሳምንት በፊት አሰልጣኝ ለመቅጠር ማስታወቂያ አውጥቶ የነበረው ወልዲያ የአዲስ አሰልጣኝ ቅጥር አከናውኗል፡፡በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ ላይ ተወዳዳሪ የሆነው እና ዳግም ወደ ነበረበት ፕሪምየር ሊግ ለመመለስ ጥረት እያደረገ የሚገኘው ወልዲያ ልምድ ያላቸውን አሰልጣኞች በደንብ አፈላልጎ ለመቅጠር በማሰብ የቅጥር ማስታወቂያን የዛሬ ሁለት ሳምንት ገደማ አውጥቶ በርካታ አሰልጣኞችን ካወዳደረ በኃላ አሰልጣኝ መኮንን ገብረዮሐንስን በዋና አሰልጣኝነት መቅጠሩን ክለቡ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልጿል፡፡በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ላይ የቀድሞውን ኢትዮጵያ ውሀ ሥራ፣ ዳሽን ቢራ እና ጅማ አባ ጅፋርን ወደ ፕሪምየር ሊጉ በማሳደግ ልምድ ያካበቱት አሰልጣኙ ከ2011 ጀምሮ ደግሞ አዲስ አበባ ከተማን በማሰልጠን የቆዩ ሲሆን አሁን ደግሞ ወልዲያን በአንድ ዓመት ውል ተቀላቅለዋል፡፡ ጠንካራ ቡድን ለመገንባት ጥረት እንደሚያደርጉም አሰልጣኙ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡
| 0 |
532255833fbf8844f9f5497579492452
|
532255833fbf8844f9f5497579492452
|
ከ20 ዓመት በታች የሴቶች የዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች ተራዘሙ
|
የዓለም ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ዓለም ዋንጫ የማጣሪያ መርሀ ግብሮች ለሁለተኛ ጊዜ ተራዝመዋል።የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በቅርቡ የብሔራዊ ቡድን አሰልጣኞችን ውል አላራዝምም በማለቱ የተነሳ በያዝነው ወር መጨረሻ የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የማጣሪያ ጨዋታ መደረጉም አጠራጣሪ እንዳደረገው በዘገባችን መግለፃችን ይታወሳል፡፡ በአሰልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል የመጀመሪያውን የማጣሪያ መርሀ ግብር በድል ተወጥቶ ከዚምባብዌ ብሔራዊ ቡድን ጋር ሁለተኛ ማጣሪያውን በቅርቡ እንደሚያደርግ ቢጠበቅም ካፍ በነሀሴ ወር መጨረሻ ሊካሄዱ የነበሩ የከንደኛ ዙር ጨዋታዎችን ላልታወቀ ጊዜ በማራዘሙ እንቅስቃሴ ውስጥ ከመግባት ተቆጥቦ የነበረው ብሔራዊ ቡድናችን እፎይታን አግኝቷል፡፡ካፍ ውድድሩን ስለማራዘሙ ከመግለፁ ውጪ ቀን ያልቆረጠ ሲሆን ወደፊት ሥራ አስፈፃሚው ከተነጋገረ በኃላ የሚደረጉበት ጊዜ ይገለፃል ሲል ካፍ በድረገጹ ጠቁሟል፡፡
| 1 |
63265daffc4718385a3359901ad40a43
|
0e14b26971602543e867bcfcca53a6c1
|
በአፍሪካ የወጣቶችና ታዳጊዎች አትሌቲክስ ሻምፒዮና የመጀመሪያ ቀን ውሎ ኢትዮጵያ አራት ሜዳሊያዎችን አገኘች
|
በካፍ እውቅና ሳያገኝ በመቆየቱ እስካሁን የብሄራዊ ቡድን ጨዋታ ያላስተናገደው የትግራይ ስታዲየም የመጀመሪያ ጨዋታውን እንዲያስተናግድ መወሰኑን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።በካሜሩን አስተናጋጅነት በሚካሄደው የ2020 የአፍሪካ ሃገራት ሻምፒዮና (ቻን) ለመሳተፍ የማጣሪያ ጨዋታዋን እያደረገች የምትገኘው ኢትዮጵያ ሁለተኛ የማጣሪያ ጨዋታዋን ከሩዋንዳ ጋር ታደርጋለች። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽንም መሰከረም 11 ቀን 2012 የሚደረገውን የመጀመርያ ጨዋታ በትግራይ ስታዲየም እንዲከናወን መወሰኑን አስታውቋል።የፊታችን እሁድ (ነሃሴ 19) በመቐለ 70 እንድርታ እና ካኖ ስፖርት መካከል የሚደረገውን የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ የመልስ ጨዋታ በማስተናገድ የመጀመሪያ አህጉራዊ ጨዋታ የሚያስተናግደው ስታዲየሙ ከአንድ ወር በኋላ ሁለተኛ አህጉራዊ ጨዋታ ይካሄድበታል።የትግራይ እና የባህር ዳር ስታዲየሞች በጊዜያዊነት ውድድሮችን እንዲያስተናግዱ በካፍ መወሰኑ ይታወሳል።
| 0 |
8606c6d81dcc2ba71203807692e93c22
|
65002fcee0c6b150333d4b5be0c76e34
|
ሰሜን ኮሪያ ስምምነቶችን እንድታከብር ደቡብ ኮሪያ ጠየቀች
|
የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ሰሜን ኮሪያን ጫና ውስጥ ይከታል ያለውን ከባድ ማዕቀብ ለመጣል መወሰኑን ይፋ አድርጓል ። በአንፃሩ ሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ሙከራዋን እንደማታቋርጥ አስታወቀች፡፡ የሰሞኑን አሜሪካና ሰሜን ኮሪያ ሀገራት ውጥረት ተከትሎ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ 100 ሴናተሮቻቸውን ጠርተው በሰሜን ኮሪያ ላይ መከተል ስለሚገባቸው አዲስ አካሄድ መክረዋል፡፡የስብሰባውን መጠናቀቅ ተከትሎ የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ ሬክስ ቲለርሰን የመከላከያ ሚንስትሩ ጅም ማቲስ እና የሀገሪቱ ብሄራዊ ደህንነት ተቋም ዳይሬክተር ዳን ኮትስ በጋራ ሆነው ትራምፕ ያሳለፉትን ውሳኔ ለመገናኛ ብዙሃን ገልጸዋል፡፡በዚህ ውሳኔ መሠረት አሜሪካ ከሰሜን ኮሪያ ጋር አሁንም ሰላማዊ ለሆነ ድርድር ያላትን ቦታ ክፍት አድርጋ ትቆያለች ነገር ግን ከዚህ ጎን ለጎን ደግሞ ሊሰነዘሩ የሚችሉ ማናቸውም ጥቃቶችን ለመመከት ዝግጁ በመሆን ራሳችንን እና አጋሮቻችንን መጠበቅ አለብን ሲሉ ሶስቱ የአሜሪካ ባለስልጣናት ተናግረዋል፡፡አሜሪካ ሰላማዊ በሆነ መልኩ የኮሪያ ልሳነ ምድር ከኑክሌር ጦር መሳሪያ እንዲፀዳ ትፈልጋለች ያሉት ባለስልጣናቱ አሁን ከመቸውም ጊዜ በላይ ሀገሪቱን ጫና ውስጥ የሚከት ማዕቀብ መታሰቡንም በመግለጫው ይፋ አድርገዋል፡፡በሌላ በኩል የሰሜን ኮሪያ ሰብአዊ መብት ተቋም ዳይሬክተር የሆኑት ሶክ ኮል ዎን ለ ሲ ኤን ኤን በሰጡት መግለጫ በሀገሪቱ ምንም አይነት የሰብአዊ መብት ጥሰት የለም ካሉ በኋላ ሀገራቸው የኑክሌር ሙከራዋን አታቆምም ማለታቸው አስገርሟል፡፡ በተለይ አሜሪካ ትንኮሳዋን እስካላቆመች ሰሜን ኮሪያ ራሷን ለመከላከል ትዘጋጃለች ነበር ያሉት፡፡ሰሜን ኮሪያ እስካሁን 5 ጊዜ የኑክሌር ጦር መሳሪያ የሞከረች ሲሆን በቅርቡ ለስድስተኛው እየተዘጋጀች መሆኑን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ (ምንጭ: ሲኤን ኤን)
| 0 |
f5febf780abab83535ae98332233114d
|
d495359fc0596b2a61c4ee46118ec8e4
|
“እኛ ከሰራን እና ከተጋን ለውጡን በየጊዜው የምናየው እና የምንጠቀመው መሆኑን በደበል ተራራ ያለው ውጤት አሳይቶናል። ” ወይዘሮ አዳነች አቤቤ
|
አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ በቀድሞ ከንቲባ ኢ/ር ዘውዴ ተክሌ መኖሪያ ቤት በመገኘት እንኳን አደረሰዎት ብለዋል።ኢንጂነር ዘውዴ ተክሌ ከ1973 እስከ 1981 ዓ.ም ለሰባት ዓመታት አዲስ አበባን እና ነዋሪዋን በከንቲባነት አገልግለዋል።ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች ኢንጂነር ዘውዴን በመኖሪያ ቤታቸው በመገኘች የእንኳን አደረሰዎት መልዕክት እና የበዓል ስጦታ አበርክተዋል።ኢንጂነር ዘውዴ በስልጣን ላይ በነበሩበት ጊዜያት ለአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪን በቅንነት ስላገለገሉ ወይዘሮ አዳነች ምስጋና አቅርበውላቸዋል።ምክትል ከንቲባ አዳነች ከእርሳቸው ትምህርት እና ምክር ለመውሰድ በድጋሚ እንደሚጎበኙአችውም ተናግረዋል።ኢንጂነር ዘውዴ በበኩላቸው ወይዘሮ አዳነች በታሪክ የመጀመሪያ ሴት ከንቲባ በመሆናቸው የተሰማቸውን ደስታ የገለጹ ሲሆን፥ መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንላቸውም ተመኝተዋል።ኢንጂነር ዘውዴ እና ቤተሰቦቻቸው ለወይዘሮ አዳነች የበዓል ስጦታ ማበርከታቸውን ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕሬስ ሰክረተሪያት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በጉብኝቱ ላይ ወይዘሮ አዳነችን ጨምሮ፣ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ አቶ መለስ አለም እንዲሁም ሌሎች የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችም ተገኝተዋል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
6be3caefba39e171b8dcb9942bc28c7d
|
9695267bbeb0abda6fbc43733a2d1d01
|
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ከፍተኛ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ተመዘገበ
|
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዙሪያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ8 ሚሊየን መሻገሩ ተገለፀ።የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ እንደሚያመለክተው በአሁኑ ወቅት በዓለም ዙሪያ 8 ሚሊየን 34 ሺህ 461 የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሲሆን 3 ሚሊየን 875 ሺህ 339 ሰዎች ከቫይረሱ ሲያገግሙ፤ 436 ሺህ 901 ሰዎች ደግሞ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይወታቸው አልፏል።አሜሪካ ከፍተኛ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር በመያዝ ቀዳሚ ስትሆን፥ በሀገሪቱ 2 ሚሊየን 114 ሺህ 26 ሺህ ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሲሆን፥ ከእነዚህም ውስጥ 576 ሺህ 334 ሰዎች አገግመው፤ የ116 ሺህ 127 ሰዎች ህይወት አልፏል።ብራዚል በሁለተኛ ደረጃ ላይ ስትገኝ፤ እስካሁንም በሀገሪቱ በ888 ሺህ 271 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ የተገኘ ሲሆን፥ በቫርሱ ምክንያትም የ43 ሺህ 957 ሰዎች ህይወት አልፏል።በሩሲያም 536 ሺህ 484 ሰዎች ቫይረሱ ሲገኝባቸው፤ ህንድ 343 ሺህ 91 ሰዎች እንዲሁም ብሪታኒያ 298 ሺህ 315 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል።የኮሮና ቫይረስ ስርጭት አሁንም በዓለም ዙሪያ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መሆኑ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ዳግም ሊያገረሽ ይችላል ሲል የዓለም ጤና ድርጅት አስጠንቅቋል።የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም፥ በዓለም ላይ በየእለቱ ከ100 ሺህ በላይ ቫይረሱ እየተገኘባቸው በመሆኑ አሁንም ጥንቃቄዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባም አሳስበዋል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
f7e7656603f43b1195257ff04635a89f
|
43887ed1f1768b7c92bd997b60827aad
|
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሀገሪቱ ጦር ጋር ተመሳሳይነት ያለው መግለጫ አውጥተዋል
|
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በዛሬው ዕለት በሩሲያ ሞስኮ ይፋዊ የስራ ጉብኝት አድርገዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሞስኮ ቆይታቸውም ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያይተዋል።በውይይታቸውም የሀገራቱን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚችሉባቸው መንገዶች ዙሪያ መምከራቸው ነው የተገለጸው።ከዚህ ባለፈም የአሜሪካው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶናልድ ትራምፕ ይፋ ባደረጉት የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም እቅድ ዙሪያ መወያየታቸው ተነግሯል።በዚህ ወቅትም ኔታንያሁ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በሰላም እቅዱ ዙሪያ ያነጋገሯቸው የመጀመሪያ መሪ መሆናቸውን በመጥቀስ፥ በጉዳዩ ላይ ያላቸውን ሃሳብ እንዲያካፍሏቸው ጠይቀዋል።ይሁን እንጂ ፕሬዚዳንት ፑቲን በጉዳዩ ዙሪያ አስተያየት ከመስጠት መቆጠባቸው በዘገባው ተመላክቷል።በሌላ በኩል መሪዎቹ በሩሲያ አደንዛዥ ዕፅ በማዘዋወር ወንጀል ተከሳ እስር ላይ የነበረች እስራኤላዊት በነፃ እንድትለቀቅ መስማማታቸው ተገልጿል።ምንጭ፦ አልጀዚራ
| 0 |
90e2983b7eae0a8c0bcd278821c11c25
|
c60184f62445b3afc118d8d5bf4ed0ca
|
ከ38 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎችና የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን ሚኒስቴሩ ገለጸ፡፡
|
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ።የገቢዎች ሚኒስቴር የኮንትሮባንድ እቃዎቹ በለፉት 5 ቀናት በሀገሪቱ በሚገኙ በተለያዩ የጉምሩክ ኬላ ጣብያዎች የተያዙ መሆናቸውን አስታውቋል።እነዚህ ህገ ወጥ ዕቃዎች ከ15 ሚሊየን 753 ሺህ ብር በላይ የሚገመቱ መሆናቸውም ነው የተገለጸው።የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹም የተለያዩ የአዋቂዎችና ህፃናት አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ጊዜው ያለፈባቸው ምግቦች እና መጠጦች፣ ዘይትን ጨምሮ የክላሽ ጥይቶች እና ከብቶች ናቸው ተብሏል።ህገ ወጥ እቃዎቹ በድሬዳዋ፣ በጅግጅጋ፣ ሞያሌ፣ ገናሌ፣ አዳማ፣ አዋሽ፣ ሀዋሳ እና በሌሎች የጉምሩክ ኬላ ጣብያዎች የተያዙ መሆኑም ተመላክቷል።ኮንትሮባንድ እና ህገ ወጥ ንግድ በሀገርና በህዝብ ደህንነት ላይ ከፍተኛ ችግር እንደሚያስከትል በመረዳት ሁሉም ከመንግስት ጎን በመቆም ለችግሩ የመፍትሄ አካል እንዲሆን ጥሪ መተላለፉን ከገቢዎች ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
| 0 |
1d277fd6782c65ae6d1c7b0062c0d510
|
a2d190f008bed2f63da1fa325d5bb636
|
በደቡብ ኮሪያ አንድ ሆስፒታል ላይ በደረሰ ቃጠሎ አርባ አንድ ሰዎች ሞቱ
|
በፍንዳታው ከሟቾች በተጨማሪ ስድስት ሰዎች መቁሰላቸውን ነው የአካባቢው የፀጥታ ሃላፊ ኑር አብዱላሂ የገለጹት ፡፡ተሸከርካሪው በሚሄድበት መንገድ ዳር በርካታ ቦምቦች ተቀብረው እንደነበርና ከዚያ ውስጥ የተወሰነው ፈንድቶ ነው ጉዳቱ የደረሰው ብለዋል፡፡ጉዳቱ እጅግ አሳዛኝ ሲሆን ተሸከርካሪው በመጋየቱ የተወሰኑት ሰዎች እሳቱ እንዳቃጠላቸው ገልጸዋል፡፡ለጥቃቱ ሃላፊነት አስካሁን የወሰደ ቡድን የለም-(ኤፍ ቢ ሲ)፡፡
| 0 |
901c208aeb0f0d7e3f92b751739ed866
|
11fafd9ad08d915b7e2c8755e4904643
|
ሴቶች ለሰላም መረጋገጥ ከሰሩ በገቢ አሰባሰብ ላይ አወንታዊ አስተዋፅኦ እንደሚኖራቸው የገቢዎች ሚኒስቴር ገለጹ
|
አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 7ኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ሥራ አውደ ርዕይ፣ ባዛርና ሲምፖዚየም በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። አውደ ርዕዩ ”የህብረት ስራ ግብይት ለሰላም ግንባታ” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ኤግዚቪሽን ማዕከል እየተካሄደ ይገኛል። የፌደራል የኅብረት ሥራ ኤጄንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዲ ሙሃመድ፥ በሀገሪቱ የተረጋጋ ኢኮኖሚ እንዲፈጠር ሰው ሠራሽ የሆኑ እና በከተሞች የሚከሰቱ የዋጋ ንረቶች እንዲስተካከሉ የኅብረት ሥራ ማኅበራት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳላቸው ጠቅሰዋል። አውደ ርዕዩ በህብረት ስራ ማህበራት መካከል ጠንካራና የተፋጠነ የገበያ ትስስርን ለመፍጠርና ማህበራት ለሰላም መስፈንና ለትብብር የሚያበረክቱትን አስተዋፅኦ በተጨባጭ ለማሳየት ታልሞ የተዘጋጀ መሆኑንም አንስተዋል። ለአንድ ሳምንት በሚቆየው በዚህ አውደ ርዕይ 175 የህብረቱ ማህበራት እና አጋር ድርጅቶች እንደሚሳተፉ ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል። በሀገር አቀፍ ሲምፖዚየሙ ላይ የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገራት የኅብረት ሥራ ልዩ ተሞክሮዎች ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
| 0 |
16c60cfe925f80e54d7a59175951e9b8
|
81df2656d91b59732aacc3c803dff99e
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ጋር በስልክ ተወያዩ
|
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኮሮና ቫይረስን መከላከል በሚቻልበት አግባብ ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ጋር በስልክ ተወያዩ።’በውይይታቸው ወቅት በቫይረሱ የስርጭትና መከላከያ መንገዶች ላይ መምከራቸውን በፌስ ቡክ ገጻቸው አስፍረዋል።ከዚህ ባለፈም የልምድ ልውውጥ እና ሌሎች አማራጮችን ጨምሮ በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 0 |
a2ac4ab47b11d04de356d5b3f10e68d8
|
dfa2b9df13472a2f24b74ef98cd03b48
|
ፊደል ካስትሮ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ
|
የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በወይዘሮ ነፃነት አስፋው ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል። የቀብራቸው ስነ ስርዓት በመቐለ ከተማ የአርበኞች መቃብር ስፍራ የሚፈጸም ይሆናል።አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል በመሆን እና በተለያዩ የመንግስት የስራ ኃላፊነቶች ላይ ያገለገሉት ወይዘሮ ነፃነት አስፋው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።ወይዘሮ ነፃነት አስፋው ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።ወይዘሮ ነፃነት ከዚህ ቀደም በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪ፣ የኢፌዴሪ የማስታወቂያ ሚኒስትር ዲኤታ እና በሌሎች የስራ ሀላፊነቶች ላይ ሰርተዋል።በምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት /ኢጋድ/ ውስጥም የሰላምና ፀጥታ ዘርፍ ዳይሬክተር በመሆን አገልግለዋል።የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በወይዘሮ ነፃነት ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል። ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 0 |
b1a7c9dac6ee7d493d0a45ce669fd057
|
0fb2883a6de21cf38771946c3eb9e4c3
|
ምክርቤቱ በስነ-ምግባር ጉድለት ምክንያት 18 ዳኞችን እንዲነሱ አደረገ
|
የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶ/ር ማህሪ ታደሰ ለሶስት ወር ከ15 ቀናት ያህል ስራ ላይ ባለመገኘታቸው ምክንያት ከኃላፊነት መነሳታቸውን የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ለአል አይን አማርኛ በስልክ አረጋግጧል፡፡
ምክትል ከንቲባ ለአንድ ወር ያህል ፍቃድ የነበራቸው ቢሆንም ለሶስት ወራት በመቆየታቸው ከስራ እንዲነሱ መወሰኑን ኃላፊው አስታውቀዋል፡፡
ዶክተር ማህሪ በውጭ ሀገር በተለይም በካናዳ ለረጅም አመት የኖሩ ሲሆን ለአማራ ክልል መንግስት የባህርዳርን ከተማ በከንቲባነት እንዲመሩ ከአንድ አመት በፊት ነበር የሾማቸው፡፡
ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ከተፈቀደላቸው አንድ ወር በላይ ስለቆዩ ክልሉ ከስልጣን እንዲነሱ መወሰኑ ታውቋል፡፡
ዶክተር ማህሪ በፌስቡክ ገጻቸው በጹህፍ ስለሁኔታው ባይገልጹም “አመሰግናለሁ” የሚል መልእክት ያለው ምስል አስቀምጠዋል፡፡
| 0 |
af9ee5938945569b1cc89fdefb22ec55
|
7212842d277550e09bcef5e5e5b062d1
|
የሜቴክ የቀድሞ ኃላፊዎች ሰጥተዋል በተባሉበት ሐሰተኛ የማስተርስና የዶክትሬት ዲግሪ ክስ ላይ የእምነት ክህደት ቃል ሰጡ
|
የቀድሞ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ዋና ዳይሬክተር ሜጄር ጀነራል ክንፈ ዳኘው በዛሬው ዕለት በቁጥጥር ስር ዋሉ።የሜቴክ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው በምዕራባዊ ትግራይ በኩል ባታር በተሰኘው አካባቢ ከአገር ለመውጣት ሲሞክሩ ነው በህብረተሰቡ እና በመከላከያ ኃይል ትብብር የተያዙት፡፡ጀነራሉ በቁጥጥር ሥር ውለው በአሁኑ ወቅት ወደ አዲስ አበባ እየመጡ መሆኑም ተገልጿል ።በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ ሌሎች የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን( ሜይቴክ) ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ውለው ትናንት ፍርድ ቤት መቅረባቸው ይታወቃል።የጠቅላይ ዓቃቤ ህግ በትናንትናው ዕለት በሠጠው መግለጫ ከፍተኛ የገንዘብ ምዝበራ በመፈፀማቸው የተጠረጠሩ 27 ከፍተኛ የሜቴክ አመራሮች እና ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ይታወቃል፡፡
| 0 |
95f56ca48f0af662563b90ca8dee70cb
|
be031606ec4f97e44b62815a7fd4399f
|
ማህበራዊ ሚዲያ ለብሩህ ህልሞች፦ቆይታ ከሚሪያም ዓለሙ ጋር
|
ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኮርፖሬት በአገሪቱ የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ የሚያስችሉ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን ለማከናወን ከፌደራል የትራንስፖርት ባለሥልጣን ጋር ተስማማ ። የትራፊክ አደጋ በሰው ህይወትና በንብረት ላይ የሚያስከትለው ጉዳት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመምጣቱ ነው የፌደራል ትራንስፖርት ባለሥልጣን ከዋልታ ሚዲያ ኮሚኒኬሽን ኮርፖሬት ጋር በመተባባር ከትራፊክ አደጋዎችጋር የተያያዙ የሚዲያ ውጤቶችን ለማቅረብ የስምምነት ፊርማ የፈጸመው።በስምምነቱ መሠረትም ዋልታ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ኮርፖሬት በእግረኞችና በአሽከሪካሪዎች ምክንያት በጥንቃቄ ጉድለት ምክንያት የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎችን ለመቀነስ የሚያስችሉ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን ለህብረተሰቡ ያቀርባል ። ባለፈው ዓመት ብቻ በመላ አገሪቱ ከ4ሺህ 300 በላይ ሰዎች ህይወታቸውን በትራፊክ አደጋ ምክንያት ያጡ ሲሆን ከ14ሺህ የሚበልጡ ዜጎች ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል ።በበጀት ዓመቱ በትራፊክ አደጋው ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ወድሟል በአደጋ ምክንያትም በህብረተሰቡ ላይ ቀላል የማይባል ማህበራዊ ቀውስ ደርሷል ።በኢትዮጵያ ለትራፊክ አደጋ መጨመር የእግረኛውና አሽከርካሪው የግንዛቤ እጥረትና የጥንቃቄ ጉድለት ዋነኛ መንስኤ እንደሆነ ይነገራል ።
| 0 |
7d3ef0cf8e0d629efffa44ec1c7f05ca
|
515fcad29bb451a0ee6bc6d301e50910
|
በህግ ከለላ ስር ላሉ ዜጎች ‘የዋስትና መብት’ ማረጋገጥ በሚል ለዳኞች ስልጠና እየተሰጠ ነው
|
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ዛይድ ወልደገብርኤና እና ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ያለመከሰስ መብታቸው የተነሳው አቶ ዓለማዮህ ጎጆ በህግ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተመልክቷል ፡፡ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ያለመከሰስ መብታቸው የተነሳው የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዴኢታ አቶ ዓለማየሁ ጎጆ በቁጥጥር ስር ውለዋል ፡፡አቶ ዓለማዮህ ጎጆ በሚኒስቴሩ የተቀናጀ የፋይናንስ ስርዓትን ለመዘርጋት የፌደራል ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ይሁንታ ሳያገኙ ስራውም እንዲከናወን ሳይፈቀድ አንድ ድርጅት ተጠቁሟል በሚል ብቻ በ20 ሚሊየን ዶላር ስራው እንዲከናወን በማድረግ በሙስና በመጠርጠራቸው በምክንያትነት በህግ ተይዘዋል ፡፡አቶ ዓለማዮህ ያለጨረታ መስራት ብቻ ሳይሆን ስራው ሳይጠናቀቅ እንደተገባደደ በማስመሰል ክፊያ እንዲፈጸም አድርጓል በሚል መጠርጠራቸውን የፌደራል ጠቅላይ ዋና ዓቃቤ ህግ አቶ ጌታቸው አምባየ ለምክርቤቱ ባቀረቡት ሪፖረት ነው ፡ ፡ለዚህ ድርጅት 8 ተሽከርካሪዎች ከቀረጥ ነጻ እንዲገባ ከማድረጋቸውም በተጨማሪ ተሽካካሪዎቹ የባንክ ብድር መውጪያ ብድር እንዲፈቀድላቸው በማስያዢያነት እንዲያያዙ ማድረጋቸውን ነው ሪፖርቱ ያመለከተው ፡፡በተያያዘም በገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ህንጻ ውስጥ 7ኛና 8ኛ ወለል ላይ ያለውን ያለመነም ጨረታ 2ነጥብ 2 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የሚያወጣ ስራም ለሌላ ተቋም መስጠታቸውን ገልጸዋል ፡፡አቶ ዓለማዮህ ጎጁ በበኩላቸው ለዘጠኝ ዓመታት በሚኒስትር መስሪያቤቱ ማገልግላቸውን ጠቁመው፤ መንግስት በሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ እንደሚደግፉ ገልጸዋል ፡፡ይሁን እንጂ ጉዳያቸው በአስተዳደርና ፖለቲካዊ መድረክ ላይ ቢታይ የተሻለ ትክክለኛ መረጃ ይወጣ ነበር ያሉት አቶ ዓለማዮህ የአገሪቱ የፍትህ ስራ ይህንን ዕውነታ ያወጠዋል የሚል እምነት እንዳላቸው ነው ያስገነዘቡት ፡፡በተመሳሳይም አቶ ዛይድ ባለስልጣን መስሪያቤቱን ለረጅም ዓመታት በዋና ዳይሬክተርነት ሲመሩ መቆየታቸው የሚታወቅ ሲሆን፤ በስራ በነበሩበት ወቅት ፈጽመዋል በተባሉት የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ነው በህግ ቁጥጥር ስር የዋሉት ፡፡የዛሬን ጨምሮ መንግስት በአገሪቱ ሙስና ወንጀል የተጠረጠሩትን በጀመረው ዘመቻ በህግ ቁጥጥር ስር የዋሉት ሰዎች ቁጥር 50 መድረሱ ለማወቅ ተችሏል ፡፡
| 0 |
65e170d71c307e38e41be8524d92d512
|
8a491943062ab9ca2b4fc6be2d51f361
|
የታንዛኒያው ፕሬዚዳንት ጆን ማጉፉሊ እንቢተኛ የሆኑ ሁለት ባለሥልጣናትን ከኃላፊነት አነሱ
|
ከአራት ዓመታት በፊት የፓሪሱን የአየር ንብረት ስምምነት የፈረሙት ጆን ኬሪ አሁን ወደ ኃላፊነት መመለሳቸው ተመራጩ ፕሬዚዳንት ለአየር ንብረት ለውጥ ትኩረት እንደሰጡ ያመለክታል ተብሏል፡፡
ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካን ከፓሪሱ የአየር ንብረት ስምምነት ቢያስወጧትም ተመራጩ ፕሬዚዳንት ግን ወደ ሥምምነቱ እንደሚመልሷት ይጠበቃል፡፡ በአሜሪካ ከፍተኛ ሥልጣን ላይ የነበሩትን ጆን ኬሪን ለዚህ ኃላፊነት ማጨታቸውም ለዚህ ማሳያ ነው ተብሏል፡፡ኬሪ ከፓሪሱ የአየር ንብረት ስምምነት በተጨማሪም የኢራን ኒዩክለር ስምምነት ላይም ጉልህ ሚና የነበራቸው ባለስልጣን ናቸው፡፡
በአዲሱ የኃላፊነት ቦታቸው የአየር ንብረት የሚያስከትለውን ችግር ለመቋቋም የሙሉ ጊዜ ሥራ እንደሚሰሩ ይጠበቃል፡፡ በዚህም መሰረት ጆን ኬሪ አየር ንብረትን በተመለከተ በብሔራዊ የጸጥታ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡
ተሰናባቹ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካን ከፓሪሱ የአየር ንብረት ስምምነት የወጣች የመጀመሪ ሀገር ቢያደርጓትም ተመራጩ ጆ ባይደን ወደ ስምምነቱ እንደሚመልሷት ይጠበቃል፡፡
ጆ ባይደን ልክ እንደ ምክትል ፕሬዚዳንታቸው ካማላ ሀሪስ ሁሉ የገንዘብ ሚኒስትራቸውንም ሴት ሊያደርጉ እንደሆነ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ በዚህም መሰረት የቀድሞዋ የፌዴራል ግምጃ ቤት ኃላፊ ጃኔት ያለን የገንዘብ ሚኒስትር እንደሚሆኑ እየተገለጸ ነው፡፡
በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ስምምነት በማዘጋጀትና በማስተባበር ላይ የነበሩት የአሜሪካ የገንዘብ ሚኒስትር ስቲቭ ሙኑችን በጃኔት ያለንእንደሚተኩ የወጡ ሪፖርቶች ወጥተዋል፡፡
| 0 |
e71e79509fb8cb0982c4fd381b4a885c
|
e71e79509fb8cb0982c4fd381b4a885c
|
አብዱልከሪም መሀመድ ወደ ኢትዮጵያ ቡና?
|
የሲዳማ ቡናው የመስመር ተከላካይ አብዱልከሪም መሃመድ ሲዳማ ቡናን ለቆ ወደ ኢትዮጵያ ቡና ለመቀላቀል ከጫፍ መድረሱን ከምንጮቻችን የደረሱን መረጃዎች አመልክተዋል፡፡ወጣቱ የመስመር ተከላካይ ኢትዮጵያ ቡናን ለመቀላቀል ፍላጎቱን ያሳየ ሲሆን በሚከፈለው ዙርያ ለመስማማት እየተነጋገሩ መሆኑ ታውቋል፡፡ ተጫዋቹ እና ክለቡ ከስምምነት ላይ ከደረሱም በመጪዎቹ ቀናት ሊፈርም እንደሚችል ተነግሯል፡፡ ክለቡ ከተጫዋቹ የተጠየቀው ገንዘብ እስከ 1.5 ሚልዮን እንደሆነና ክለቡ ገንዘቡን ለማስቀነስ ጥረት ላይ መሆኑም ተነግሯል፡፡በ2005 ክረምት ሃዋሳ ከነማን ለቆ ሲዳማ ቡናን የተቀላቀለው አብዱልከሪም በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን ድንቅ ብቃታቸውን ካሳዩ ተጫዋቾች አንዱ ሲሆን ለብሄራዊ ቡድን ጨዋታም አድርጓል፡፡ በውድድር ዘመኑ መጨረሻ ጉዳት የገጠመው አብዱልከሪም ከጉዳቱ አገግሞ በሃዋሳ በግሉ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየሰራ ይገኛል፡፡በተያያዘ ዜና ሲዳማ ቡና በመውጫ በር ላይ የሚገኘው እንዳለ ከበደን በክለቡ ለማቆየት እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑ ታውቋል፡፡ ተጫዋቹ ከአርባምንጭ ከነማ እና ሀዋሳ ከነማ ጋር ስሙ እየተያያዘ ይገኛል፡፡
| 1 |
68fcd3798d71dbe7e49300943779dd2e
|
6032e4e95b09526f883eb6194d7da13a
|
የሃይማኖት አባቶችና የሃገር ሽማግሌዎች ተጎጂዎችን ሊጎበኙ ነው
|
አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ክልላዊ መንግስት “ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ለመከላከያ ሰራዊታችን!” በሚል መሪ ቃል ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እየተደረገ ነው።ምክትል ርዕሰ መስተዳድርወይዘበህዝባዊ የውይይት መድረኩ ላይ ወቅታዊ የሀገራዊ ሁኔታን በሚመለከት ውይይት እንደሚደረግ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል፡፡በውይይት መድረኩም የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣
ሚስራ አብደላ፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ሮ አዲስአለም በዛብህን ጨምሮ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባገዳዎች፣ የሀይማኖት አባቶችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።
| 0 |
bf0679a1bb1cafcf83f0c79fc967d925
|
bf0679a1bb1cafcf83f0c79fc967d925
|
መደመር መፅሃፍ በፋና ኤፍ ኤም 98 ነጥብ 1 ላይ ከዛሬ ጀምሮ በየዕለቱ ከምሽቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ይተረካል
|
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በፋና ኤፍ ኤም 98 ነጥብ 1 ላይ የመደመር መጽሐፍ በድምፅ እንደሚተረክ ገለፀ።በጣቢያው ዛሬ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በየዕለቱ መደመር መፅሃፍ የሚተረክ ሲሆን፥ አድማጮች ይህን የመፅሃፍ ትረካ እንዲያደምጡ ጋብዟል።በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተፃፈው “መደመር” መፅሃፍ ባለፈው ጥቅምት ወር ነበር የተመረቀው።
| 1 |
90fa88ff6a0c7de450d5a037efde08cb
|
365c4c499447503b7e680d80d94307fe
|
“ሜዳ ውስጥ ሁሉን ነገር የማደርገው በድፍረት ነው” – ፍፁም ዓለሙ
|
በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች መካከል ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን 3-1 ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሱፐር ስፖርት ሰጥተዋል።
ፍስሐ ጥዑመልሳን – ድሬዳዋ ከተማስለ ጨዋታው“ጨዋታው በመሀል ሜዳ ላይ ያመዘነ ተመጣጣኝ ጨዋታ ነበር ፤ በሰራናቸው ጥፋቶች ከተሰጡብን ሁለት ፍፁም ቅጣት ምቶች በኃላ የእኛ ልጆች የመውረድ እና የመከፋፈት ነገሮች ተስውሎባቸዋል። ይህን ክፍተት ለማስተካከል የሦስት ተጫዋቾች ለውጥ ብናደርግም ተሸንፈናል።”ስለ ሁለቱ ፍፁም ቅጣት ምቶች የተሰጡበት መንገድ” ውድድሩ ከመጀመሩ በፊት በተሰጠን ሰነድ ሆነ በነበሩ ውይይቶች ከአንድ ክለብ ከ10 በላይ ደጋፊ አይገባም ተብለን ነበር ፤ ዛሬ የሆነው ግን ሌላ ነው እኛ 11ኛ ሰው እንኳን ሳይፈቀድልን በተጋጣሚያችን በኩል ከ50 እስከ 60 የሚሆኑ ደጋፊዎች ገብተው ነበር። ሁለተኛ አቀማመጡም ልክ አልነበረም። በኮቪድ 19 ምክንያት ሰው ከሜዳ ቢከለከልም በዚህ ደረጃ ሰዎች ተሰብስበው እንዲጨፍሩ መደረጋቸው አድሎ ነው። ሌላው እኛ ቅጣት ምት ሆነ ፍፁም ቅጣት ምት ሊሆኑ የሚችሉ አጋጣሚዎችን አግኝተን ነበር ነገርግን ለእኛ አልተነፋልንም። መሰል የዳኞት ከተፅዕኖ ያለመውጣት ነገሮች እስከቀጠሉ እንዴት ነው እግርኳሳሳችንን ማሳደግ የሚቻለው።”ቡድኑ በማጥቃቱ ረገድ ማሻሻል ስለሚገባው ጉዳይ“በስብባችን እስካሁን ልምምድ ያልሰሩ እንዲሁም ጉዳት ላይ የሚገኘው ኢታሙና ኬይሙኒ ሲጨመሩ ይሻሻላል። አስቻለው በዛሬው ጨዋታ ተቀይሮ የገባው ከቡድኑ ጋር ሁለት ልምምድ ስለሰራ ነው።ስለዚህ ስህተቶች በማረም ለቀጣይ ጨዋታዎች በጥንካሬ እንቀርባለን።”ማሒር ዴቪድስ – ቅዱስ ጊዮርጊስስለ ጨዋታው“በርካታ ቀሪ ስራዎች ቢኖሩንም የተሻለ ጨዋታ ነበር።በዛሬው ጨዋታ የፈጠርናቸው እድሎች በተለይ በመጀመሪያ አጋማሽ የፈጠርናቸውን እድሎች ወደ ጎልነት መቀየር ረገድ መስራት ይገባል ፤ ዋናው ነገር ማሸነፋችን እና ሦስት ነጥብ ማግኘታችን ነው።”በመጨረሻ ደቂቃ ስለተቆጠረባቸው ግብ“ባሳለፍነው ሳምንት እንደተናገርኩት የትኩረት ማጣት በተወሰኑ ተጫዋቾች ላይ ዛሬም ይስተዋል ነበር በዚህም ቅር ተስኝቻለው። ነገርግን ዋናው ሶስት ግቦችን እና ሶስት ነጥብ ማግኘታችን ቢሆኖም አሁንም የሚቀሩን ብዙ ስራዎች አሉ።
| 0 |
e87ea08efe326113e3c7f54a8b0e98d0
|
fe94276df2da6db923a549dc78795647
|
በአንድ ቀን ብቻ በኢትዮጵያ 1 ሺህ 652 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል
|
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ 533 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 670 ሰዎች ከቫይረሱ ማገገማቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።በኢትዮጵያ 12 ሺህ 241 ሰዎች ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች ሲሆን ከዚህ ውስጥ 236 ሰዎች በጽኑ ሕክምና ክፍል ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑንም ሚኒስቴሩ አስታውቋል።ባለፉት 24 ሰዓታት ለ6 ሺህ 709 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 533 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።ይህን ተከትሎም በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 122ሺህ 413 ደርሷል።በሌላ በኩል በትናንትናው ዕለት 670 ሰዎች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን፥ በአጠቃላይ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 108 ሺህ 269 መድረሱንም ገልጿል።ከዚህ በተጨማሪም የአራት ሰዎች ህይወት በቫይረሱ ምክንያት ያለፈ ሲሆን በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥርም 1 ሺህ 901 ደርሷል።በሃገሪቱ እስካዛሬ ድረስ በአጠቃላይ ለ1 ሚሊየን 776ሺህ 322 ሰዎች የኮሮናቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጓል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል www.youtube.com/fanatelevision ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
ee80be477d77c7439fda8499765c68fd
|
ee80be477d77c7439fda8499765c68fd
|
የአማራ ክልል ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ያስገነባው ዓባይ ኅትመትና ወረቀት ፓኬጅንግ ፋብሪካ ሊመረቅ ነው
|
የአማራ ክልል በባህር ዳር ከተማ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን ግዙፍ የኅትመትና ወረቀት ፓኬጂንግ ፋብሪካ፣ በሚቀጥለው ሳምንት ሊያስመርቅ ነው።ዓባይ የኅትመትና ወረቀት ፓኬጂንግ የሚል ስያሜ የተሰጠውና በግዙፍነቱ በአገር አቀፍ ደረጃ ቀዳሚ እንደሚሆን የተነገረለት ፋብሪካ ግንባታ የተጀመረው በ2004 ዓ.ም. ቢሆንም፣ የሚጠይቀውን ፋይናንስ በወቅቱ ማግኘት ባለመቻሉ ቢዘገይም ዓለም አቀፍ ደረጃውን ጠብቆ መጠናቀቅ መቻሉን ከክልሉ የሥራ ኃላፊዎችና የፋብሪካው ባለድርሻና ሐሳብ አመንጪ ከሆነው የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) የተገኘው መረጃ ያመለክታል። ዓባይ ኅትመትና የወረቀት ፓኬጅንግ ፋብሪካ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል አመራሮች፣ የአገር ውስጥና የውጭ አገር አቅራቢዎች፣ የምርትና የአገልግሎቱን ተጠቃሚ የሚሆኑ፣ ደንበኞች፣ እንዲሁም ድጋፍና ትብብር ያደረጉ አጋር አካላትና የክብር እንግዶች በተገኙበት ሐምሌ 22 ቀን 2010 ዓ.ም. ተመርቆ ወደ ሥራ እንደሚገባ መረጃው ያመለክታል። ፋብሪካው በ12,800 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ ሲሆን፣ በኅትመትና በወረቀት ፓኬጅንግ ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂና በዘርፉ የታወቁ ኩባንያዎች ያሠለጠኗቸውን ኢትዮጵያውያን በመያዝ መደራጀቱ ተገልጿል። የምርት ሥራውን ሲጀምርም ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ምርትና አገልግሎት ለገበያ በማቅረብ አገሪቱ ተመሳሳይ ምርቶችንና አገልግሎቶችን ከውጭ አገር ለማስገባት የምታወጣውን የውጭ ምንዛሪ እንደሚቆጥብና ከፋብሪካው የሚገኘው ገቢም በአልማ በኩል በክልሉ ለሚከናወኑ ሀገር አቀፍ ዜና ልማቶች እንደሚውል ተገልጿል። ፋብሪካው በአጠቃላይ የወጣበት 630 ሚሊዮን ብር መሆኑን፣ በአልማ የተጀመረው ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት የፋይናንስ እጥረት እንደገጠመው፣ ፕሮጀክቱ የሚኖረውን ፋይዳ በመገንዘብ የአማራ ክልል ባስቀመጠው የመፍትሔ አቅጣጫ መሠረት የአማራ ደን ኢንተርፕራይዝ 152.2 ሚሊዮን ብር በማዋጣት ድርሻ እንዳለው፣ የክልሉ መንግሥት ደግሞ 48.2 ሚሊዮን ብር ለአልማ ብድር በመስጠት፣ አልማ ደግሞ 71.7 ሚሊዮን ብር ወጪ በማድረግ ከገጠመው የፋይናንስ ችግር የወጣ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ቀሪውን የፕሮጀክቱ ወጪ ደግሞ አልማ ያሉትን ሕንፃዎች ለብድር መያዣነት በማቅረብ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ 322.5 ሚሊዮን ብር ብድር በማግኘት ዕውን ሊሆን መቻሉን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
| 1 |
716bb09af4e0e0bbe28ab4d052e57830
|
716bb09af4e0e0bbe28ab4d052e57830
|
ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ መድን ለከተማው ዋንጫ ፍፃሜ ደረሱ
|
በ8 ሰአት የአምናው የፍፃሜ ተፋላሚ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኢትዮጵያ መድን ተሸንፎ ለተከታታይ አመታት ለፍፃሜ የመቅረብ ህልም ተጨናግፏል፡፡ ተመጣጣኝ ፉክክር በተደረገበት በዚህ ጨዋታ ሁለተኛው አጋማሽ በተጀመረ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ብቸኛዋ ግብ ተቆጥራለች፡፡ ከግቡ መቆጠር በኃላ ሁለቱም ቡድኖች የተጫዋች እና የአሰላለፍ ለውጥ ሲያደርጉ ንግድ ባንክ የአቻነቷን ግብ ለማስቆጠር መድንም ውጤቱን ለማስጠበቅ ትግል አድርገዋል፡፡ በጨዋታው መጠናቀቅያ የመጨረሻ ደቂቃ ናይጄርያዊው ፊሊፕ ዳውዚ ያገኘውን ግልፅ የማግባት አጋጣሚ ሳይጠቀምበት መቅረቱ ለንግድ ባንክ በአስቆጪነቷ ትጠቀሳለች፡፡የአስራት ኃይሌው መድን በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ለፍፃሜ ሲደርስ ይህ ለመጀመርያ ጊዜ ነው፡፡በ10 ሰአት የተደረገውና በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የሁለቱ ባላንጣ ክለቦች ፍልሚያ የተጠበቀውን ፉክክር ሳያሳይ በቅዱስ ጊዮርጊስ የበላይነት ተጠናቋል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊሶች የመጀመርያውን ግብ ያስቆጠሩት በ13ኛው ደቂቃ በፍፁም ገብረማርያም አማካኝነት ነው፡፡ ፍፁም ተፈሪ በቡና የግብ ክልል በተፈፀመበት ጥፋት የተገኘው የፍፁም ቅጣት ምት ውዝግብን ፈጥራ የደጋፊ ተቃውሞን አስከትላለች፡፡ ከፍፁም ቅጣት ምቷ መቆጠር 2 ደቂቃ በኃላ ሳሙኤል ሳኑሚ ሁለተኛዋን ግብ ከመረብ አሳርፏል፡፡ ከሁለቱ ግቦች መቆጠር በኋላ ቀሪውን የመጀመርያ አጋማሽ ኢትዮጵያ ቡና የበላይነት ቢወስድም ግልፅ የግብ ማግባት አጋጣሚዎችን ሳይጠቀሙ ለእረፍት ወደ መልበሻ ክፍል አምርተዋል፡፡ በሁለተኛው አጋማሽ ሚዛኑ ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲያጋድል ሳሙኤል ሳኑሚ በድንቅ ቅጣት ምት እንዲሁም ፍፁም ገብረማርያም የጨዋታው ሁለተኛ ግቦቻቸውን አስቆጠረዋል፡፡ከረጅም ጊዜ ጉዳት በቅርቡ ወደ ሜዳ የተመለሰው የቀድሞው የሙገር አጥቂ ፍፁም በሲቲ ካፑ ያስቆጠራቸውን ግቦች ቁጥር 5 አድርሶ የከፍተኛ ግብ አግቢነቱን እየመራ ይገኛል፡፡{jcomments on}
| 1 |
08c5f55ed7b3d3dced26807b876019d3
|
08c5f55ed7b3d3dced26807b876019d3
|
የአፋር ክልል 12ኛውን የብሔር ፣ ብሐረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በድምቀት ለማክበር እየተዘጋጀ ነው
|
የአፋር ብሔራዊ ክልል ከሦስት ወራት በኋላ ለሚያስተናግደው 12ኛው የብሔሮች ፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀንን በድምቀት ለማክበር የተለያዩ አስፈላጊ ዝግጅቶች እያካሄዱ መሆኑን አስታወቀ ። በክልሉ የ12ኛው የብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል አስተባባሪ ኮሚቴ ኃላፊ ሞሃመድ አወል አብዱርሃማን ለዋሚኮ እንደገለጹት ከሦስት ወራት በኋላ የሰመራ ከተማ የምታስተናግደውን የብሔሮች ፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ደማቅ ለማድረግ አምስት የግንባታ ፕሮጀክቶች እየተካሄዱ ይገኛል ። የክልሉ መንግሥት በዓሉን በደማቅ ሥነ ሥርዓት ለማክበር የተለያዩ የመሠረተ ልማት ግንባታ ሥራዎች ሲከናወኑ ቆይተዋል ብለዋል አቶ ሞሃመድ ። የአፋር ክልል ከብሔር ፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ጋር በተየያዘ የሁለት መንገዶች፣ የስታዲየም፣ የእንግዳ ማረፊያ፣ ሆቴሎች፣ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ግንባታዎች እየተካሄዱ መሆኑን አቶ ሞሃመድ ተናግረዋል ። የፌደራል መንግሥት የሰመራን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታን ፕሮጀክትን ከብሔሮች ፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል በፊት አንዲጠናቀቅ በማድረግ የበኩሉን አስተዋጽኦ ማድረጉን አቶ ሞሃመድ አመልክተዋል ። በአሁኑ ወቅት እንግዶችን ያስተናግዳሉ ተብለው የሚጠበቁት የሆቴሎች ግንባታ ሥራ እንደ ዕቅዱም ባይሆን በመልካም ደረጃ ላይ እንደሚገኝ አቶ ሞሃመድ ተናግረዋል ። 12ኛውን የብሔሮች ፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓልን በደማቅ ሥነ ሥርዓት ለማክበር የፌደራል መንግሥት ፣ የፌደሬሽን ምክር ቤትና የበዓሉ አስተባባሪ ኮሚቴ ተቀናጅተው በዓሉን ለማድመቅ እየተጉ ይገኛል ።11ኛው የብሔሮች ፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል በሓረር ከተማ መካሄዱ ይታወሳል ።
| 1 |
3afaaed381d8edf5e6a9f52c9b9ae21e
|
c9d8f1e634e88d25dceb1693cb0e10b0
|
የአቃቢ ሕግ ይግባኝ ተጣለ
|
የሰማያዊ ፓርቲ የቀድሞ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበረው አቶ ዮናታን ተስፋዬ ሰኞ የካቲት 26 ቀን 2010 ዓ.ም. በይቅርታ ተፈታ፡፡አቶ ዮናታን በኦሮሚያ ክልል የተደረገን የሕዝብ ተቃውሞ በፌስቡክ አድራሻቸው ባሠራጨው መጣጥፍ እንዲባባስ አድርጓል ተብሎ፣ የሽብር ተግባር ወንጀል ክስ ተመሥርቶበት ሲከራከር መቆየቱን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ የሰነድ ማስረጃ ካቀረበ በኋላ ፍርድ ቤቱ እንዲከላከል ብይን መስጠቱም ይታወሳል፡፡ አቶ ዮናታን በመከላከያ ምስክርነት ዳኛቸው አሰፋን (ዶ/ር)፣ ያዕቆብ ኃይለ ማርያምን (ዶ/ር) እና ሌሎችን ምስክርነት ቆጥሮ ማሰማቱ አይዘነጋም፡፡ የመከላከያ ምስክሮቹም አቶ ዮናታን በፌስቡክ አድራሻው ያሠራጨው መጣጥፍ ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ ሕገ መንግሥታዊ መብቱን መጠቀሙን እንጂ፣ አመፅ ለመቀስቀስም ሆነ ለማባባስ የሚሉ አለመሆናቸውን መስክረው ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱ ግን የመከላከያ ምስክሮቹን ቃል ውድቅ በማድረግ አቶ ዮናታን በስድስት ዓመታት ከስድስት ወራት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበት ነበር፡፡ አቶ ዮናታን ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኝ ብሎ ቅጣቱ ተቀንሶለት ሦስት ዓመት ከስድስት ወራት ሆኖ የእስር ጊዜውን በመፈጸም ላይ ነበር፡፡ መንግሥት በገባው ቃል መሠረት የተጠርጣሪዎችን ክስ ሲያቋርጥና ፍርደኞችን በይቅርታ ሲፈታ፣ አቶ ዮናታን በማለፉ የተለያዩ ተቃውሞዎች ሲሰነዘሩ የከረሙ ቢሆንም፣ ሰኞ የካቲት 26 ቀን 2010 ዓ.ም. ግን ፍርዱ ተቋርጦ ከእስር ተለቋል፡፡አቶ ዮናታን የእስር ጊዜው ይጠናቀቅ የነበረው ሚያዝያ 20 ቀን 2010 ዓ.ም. እንደነበር ታውቋል፡፡
| 0 |
c2f92dd44fe54d1b606c10a3043b0158
|
3ed6b715575120662f77323800bd3256
|
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2ኛ ዙር ሚያዝያ 8 ይጀመራል
|
ዛሬ በተካሄዱ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ደደቢት ፣ ኤሌክትሪክ እና ኢትዮጵያ ቡና ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡አሰላ ላይ ወላይታ ድቻን ያስተናገደው ሙገር ሲሚንቶ 1-1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይቶ በፕሪሚየር ሊጉ የመቆየት ተስፋውን አጨልሟል፡፡ ሙገሮች በመጀመርያው በቀጣዩ የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታ ኤሌክትሪክ ወደ ሶዶ ተጉዞ 1 ነጥብ ማግኘት ከቻለ በ1991 ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ካደገ ወዲህ ወደ ታችኛው ዲቪዥን ወርዶ የማያውቀው ሙገር ሲሚንቶ ከሊጉ ይሰናበታል፡፡ወደ አርባምንጭ ያቀናው ደደቢት አርባምንጭ ከነማን 3-0 አሸንፎ 2ኛ ደረጃን ከአዳማ ከነማ ተረክቧል፡፡ናይጄርያዊው አጥቂ ሳሙኤል ሳኑሚ በ15ኛው ፣ 47ኛው እና 90ኛው ደቂቃ ባስቆጠራቸው 3 ግቦች የውድድር ዘመኑ 2ኛ ሐት-ትሪኩን ሲሰራ የግብ መጠኑንም 22 በማድረስ የከፍተኛ ግብ አግቢነቱን በ22 ግቦች መምራቱን ቀጥሏል፡፡ፊሊፕ ዳዊዚ ከሳሙኤል ሳኑሚ በ4 ግቦች ርቆ የሚገኝ በመሆኑ የደደቢቱ አጥቂ የኮከብ ግብ አግቢነቱን ክብር የወሰደ የመጀመርያው የውጪ ዜጋ ለመሆን ከጫፍ ደርሷል፡፡ የዮርዳኖስ አባይን 14 አመት የቆየ የ24 ግብ በአንድ የውድድር ዘመን የማስቆጠር ሪኮርድ ለመስበር ግን በመጨረሻው ሳምንት የቀድሞ ክለቡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ሌላ ሐት-ትሪክ መስራት ይጠበቅበታል፡፡በአዲስ አበባ ስታድየም ሲዳማ ቡናን ያስተናገደው ኢትዮጵያ ቡና 3-0 አሸንፏል፡፡ ለበርካታ ሳምንታት የከፍተኛ ግብ አግቢነት ሰንጠረዡን ሲመራ የነበረው ቢንያም አሰፋ በ8ኛው እና 35ኛው ደቂቃ 2 ግቦች ሲያስቆጥር አስቻለው ግርማ በ81ኛው ደቂቃ ተጨማሪዋን ግብ ከመረብ አሳረፏል፡፡ኢትዮጵያ ቡና ከተደጋጋሚ ሽንፈቶች በኋላ ሁለተኛ ተከታታይ ድሉን ሲያስመዘግብ ሲዳማ ቡና የሁለተኛው ዙር መጥፎ ጉዞውን ቀጥሎበታል፡፡
| 0 |
dd580e79dbf45fad21217a81304c5255
|
3d7cd3817b0fed3f80f06be63777eb0a
|
በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም የሚመራ ከፍተኛ ልዑክ ወደ ቻይና አቀና
|
ፈረንሳይ ከኢትዮጵያና ከሌሎችም የአፍሪካ አገራት ጋር የምታደርገውን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ለማሳደግ እንደምትፈልግ የአገሪቱ የውጭ ንግድ ሚኒስትር አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሯ ሚስ ኒኮል ብሪክ በእሳቸው የተመራው የፈረንሳይ የንግድ ልዑክ ትናንት ከቀትር በኋላ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ጋር ከተወያዩ በኋላ ለጋዜጠኞች እንደገለጹት፤ ፈረንሳይ ከኢትዮጵያና ከሌሎችም የአፍሪካ አገራት ጋር የምታደርገውን የኢኮኖሚ፣ የንግድና የኢንቨስትመንት ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዝግጁ ናት፡፡ በተጨማሪም በመሰረተ ልማት፣ በኤሌክትሪክ ኃይል ማስፋፊያ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግርና በሌሎችም መስኮች የምታደርገውን ትብብር ለማሳደግ ፍላጎት እንዳላት አስታውቀዋል፡፡ ሚኒስትሯ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ጋር ፈረንሳይ ከኢትዮጵያና ከሌሎችም የአፍሪካ አገራት ጋር በኢኮኖሚ ልማት ትብብር የምታደርገውን ግንኙነት ለማሳደግ በምትችልባቸው ጉዳዮች ላይ ጠቃሚ ውይይት ማካሄዳቸውን ገልጸዋል፡፡ ከፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ፍራንሷ ኦላኔ ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ የተላከውን መልዕክት ማቅረባቸውንም ተናግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም በውይይቱ ላይ ኢትዮጵያ ከፈረንሣይ ጋር የምታደርገውን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ለማሳደግ ቁርጠኛ አቋም እንዳላት አረጋግጠዋል፡፡ ኢትዮጵያ ከፈረንሳይ ጋር ስትራቴጂካዊ የትብብር ግንኙነት እንዳላት መናገራቸውንም ውይይቱን የተከታተሉት የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ሚኒስትር ዶክተር አርከበ ዕቁባይ ገልጸዋል፡፡በሁለቱ ወገኖች መካከል በተካሄደው ውይይት ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አገራት ፈጣንና ባለ ሁለት አሀዝ ዕድገት በማስመዝገብ ላይ እንደሆነችና የነፍስ ወከፍ ገቢዋም እያደገ እንደመጣ መገለጹን ተናግረዋል፡፡ እንደ ዶክተር አርከባ ገለጻ ፈረንሳይ ከኢትዮጵያ ጋር በመሠረተ ልማት፣ በባቡር ሐዲድ ግንባታ፣ በፋይናንስና በሌሎችም መስኮች የምታደርገውን ትብብር ለማሳደግ ፍላጎት አላት፡፡ በቅርቡ በፈረንሳይ ርዕሰ መዲና ፓሪስ በተካሄደው የፈረንሳይ አፍሪካ የመሪዎች ስብሰባ ላይ ፈረንሳይ ከአፍሪካ ጋር የምታደርገውን የኢኮኖሚና የኢንቨስትመንት ትብብር ለማሳደግ የፖሊሲ ለውጥ እንዳደረገች መግለጿንም አመልክተዋል፡፡
| 0 |
d9392bee766c3c93281147335c5f076b
|
a6e1d2c5820a171d165c369b9fd2bf20
|
የአስቻለው ግርማ ማረፊያ ታውቋል
|
ሴናፍ ዋቁማ ለመከላከያ ለመጫወት ፊርማዋን አኑራለች፡፡
ከጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚ የተገኘችውና ያለፉትን ሦስት ዓመታት በአዳማ ከተማ የነገሰችው ሴናፍ በ2011 ከአዳማ ከተማ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ ያነሳች ሲሆን በዛኑ ዓመትም የሊጉ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ እና ኮከብ ተጫዋች ሆና ተሸልማለች፡፡ውሏ ከአዳማ ጋር በክረምቱ የተጠናቀቀው ኮከቧ አጥቂ ከበርካታ ክለቦች ጋር ስሟ ሲያያዝ ቆይቶ ለአንድ ዓመት ለጦሩ ለመጫወት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ተገኝታ ፈርማለች፡፡
| 0 |
8d5e2fcbe3455b955ee96662e24cd7bb
|
124d0c88da9c31c1e9c6c01b47c6e73f
|
ዩኒቨርሲቲዎች ሴቶችን ወደ አመራርነት ለማምጣት የጎላ ድርሻ እንዳላቸው ተመለከተ
|
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበር ሲሪል ራማፎሳ በህዳሴው ግድብ ላይ ሶስቱን ሃገራት ወደ ስምምነት ለማምጣት ለሚያደርጉት ጥረት ሙሉ ድጋፍ እንዳለው አስታወቀ፡፡የድርጅቱ ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት እና የወቅቱ የህብረቱ ሊቀ መንበር ራማፎሳ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንን እና ግብጽን በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ወደ ስምምነት እንደሚጡ እያደረጉት ላለው ጥረት ሙሉ ድጋፍ እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡በድርድሩ ሂደትም ተመድ ሙሉ ድጋፍ ያደርጋል ማለታቸውን በተመድ ከኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ የትዊተር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ድርድሩ በወንድማማችነት መንፈስ፣ በጋራ ተጠቃሚነት እና በስምምነት ይቋጭ ዘንድ የተፋሰሱ ሃገራት ጠንካራ ስራ ሊሰሩ ይገባል ማለታቸውን የተመድ ቃል አቀባይ ስቴፈን ዱጃሪች ተናግረዋል፡፡አያይዘውም ታላቁ የህዳሴ ግድብ በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ መካከል ትልቅ የትብብር እና የአጋርነት መሳሪያ መሆን እንደሚችልም አንስተዋል፡፡
| 0 |
e25945fb3d100788ec1c65b1743680eb
|
e25945fb3d100788ec1c65b1743680eb
|
የሰላም ሚኒስቴር ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በሚያከናውኗቸው የተግባር እቅድ ላይ ተወያየ
|
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በጋራ በመሆን በሚያከናውኗቸው የተግባር እቅድ ላይ ተወያይተዋል፡፡ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ሰላማዊ የሆነ ሲቪል ሰራተኛ በመገንባት ህብረተሰቡን ማገልገል የሚችልና ዜጋውን የመገንባት አቅም ያለው የመንግስት ሰራተኛ ለመፍጠር ይቻል ዘንድ ከተቋሙ ጋር በጋራ መስራት አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱን አንስተዋል፡፡በልዩ ድጋፍና አርብቶ አደር አካባቢዎች የሰው ሀይል ማሟላትና ክትትል ማድረግ፣ የብሔራዊ በጎ ፍቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ተሳታፊዎች ድጋፍና ክትትል ማድረግ፣ ለህዝብ አገልግሎት በሚሰጡ ተቋማት የሰላም ግንባታ ስራዎችን ማከናወን የሚሉ ጉዳዮች በሁለቱ ተቋማት የጋራ እቅድ ላይ ተካቷል፡፡የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ በዛብህ ገብረየስ የጋራ እቅዱ በጋራ ለሚከናወኑ ተግባራት ሀላፊነትን መወጣት የሚያስችል እንደሆነ መናገራቸውን የሰላም ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 1 |
140b50f7b9a1c43d791215b32532c220
|
140b50f7b9a1c43d791215b32532c220
|
114 ተከሳሾች ክሳቸው መቋረጡን የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አመለከተ
|
ቀደም ሲል የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በወሰነው መሰረት በሽብርና በሌሎች ወንጀሎች ተከሰው የነበሩና ጉዳያቸውን በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲከታተሉ የነበሩ 114 ተከሳሾች ናቸው ክሳቸው የተነሳው፡፡ዋልታ ከጠቅላይ አቃቤ ህግ ባገኘው መረጃ መሰረት ክሳቸው ከተቋረጠላቸው መካከል የዋልድባ ገዳም መነኮሳት ይገኙበታል፡፡መንግስት የዲሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት በይቅርታና በክስ ማቋረጥ ሂደት በርካታ ተከሳሾች መለቀቃቸው ይታውሳል፡፡
| 1 |
d59b30efade43235cb7edbb5fd98b596
|
324d8cf289e432848cfe321608daf7cb
|
የኤሲሚላን ታዳጊ ኢትዮጵያውያንና ጥቁሮች የዘረኝነት ጥቃት ደረሰባቸው
|
የሲዳማ ቡናው አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው ከድሬዳዋ ወደ አዲስ አበባ በግል መኪናቸው ሲጓዙ አደጋ እንዳጋጠማቸው ታውቋል፡፡ አሰልጣኙ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘውን የብሄራዊ ሊግ ውድድር ተከታትለው ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ አሰበ ተፈሪ ላይ የመኪና አደጋ ደርሶባቸዋል ተብሏል፡፡አሰልጣኙ የደረሰባቸው አደጋ ለክፉ የማይሰጥ እንደሆነ የተነገረ ሲሆን በወገባቸው ላይ መጠነኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ በአካባቢው በሚገኝ ሆስፒታል የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው የሚገኙት አሰልጣኝ ዘላለም በአሁኑ ወቅት በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመለክታል፡፡የሲዳማ ቡናው አሰልጣኝ በብሄራዊ ሊጉን ተጫዋቾችን የመለመሉ ሲሆን የጅማ አባ ቡናው ባሪ ለዱምን ለማስፈረም መስማማታቸው ይታወሳል፡፡
| 0 |
645769c3b411d15041d289c706559406
|
ce4d96f8629431f260d02d5b02ff6776
|
በጋሞ ዞን በናዳና ጎርፍ ጉዳት የደረሰባቸውን አርሶ አደርች በሰፈራና ስግሰጋ ለማስፈር ከ10 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ተዘጋጀ
|
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ከ10 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት የሚያለሙ ከፍተኛ ማሽነሪዎች ለአርሶ አደሩና በማህበር ተደራጅተው በግብርና ለተሰማሩ ወጣቶች እንደሚከፋፈሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ አስታወቁ።ርዕሰ መስተዳድሩ የክልሉን የግብርና ልማት ለማዘመን የክልሉ መንግሥት በቁርጠኝነት እንደሚሰራም ተናግረዋል፡፡የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ እና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ዑስማን የክልሉ የመስኖ ልማት ቢሮ ለግብርና ልማት ያስመጣቸውን ማሽነሪዎች ጎብኝተዋል።የክልሉ የመስኖ ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ አብዱራህማን ኢድ ማሽነሪዎቹ በከፍተኛ ወጪ የተገዙ 102 ለግዙፍ የእርሻ ሥራ የሚውሉ የውሃ ፓምፖች፣ 150 መካከለኛ የመስኖ ሥራ የሚውሉ የውሃ ፓምፖችና 470 ትናንሽ ፓምፖች መሆናቸውን ከክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ኃላፊው አክለውም ማሽነሪዎቹ ፍትሀዊ በሆነ መልኩ እንደሚከፋፈሉና የክፍፍሉ ስራም ከወረዳዎች ጋር በጋራ በመሆን እንደሚከናወን ተናግረዋል።
| 0 |
2eb12609d41ad42197dbab52601aa1c8
|
71e8d5e7ddae31bacdbc87ec67e08aec
|
የኮሮናቫይረስ ከዓለማችን ላይ እስከወዲያኛው ላይወገድ ይችላል- የዓለም ጤና ድርጅት
|
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለማችን ላይ በ24 ሰዓት ውስጥ ከፍተኛ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር መመዝገቡን የዓለም ጤና ድርጅት ባወጣው ሪፖርት አስታወቀ።እንደ ዓለም ጤና ድርጅት ሪፖርት በትናንትናው እለት ብቻ በዓለማችን ላይ 106 ሺህ አዲስ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ተመዝግቧል።ይህም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በዓለማችን ላይ ከተከሰተ ወዲህ ከፍተኛ መሆኑንም ነው ድርጅቱ ያስታወቀው።የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በሰጡት መግለጫም፥ “አሁንም በዚህ ወረርሽኝ ውስጥ ረጅም መንገድ ይጠብቀናል” ሲሉ ተናግረዋል።የኮሮና ቫይረስ መካከለኛ እና ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት ላይ ቁጥሩ እየጨመረ መምጣቱ አሳሳቢ መሆኑንም ዶክተር ቴድሮስ ገልፀዋል።በተያያዘ ዜና በዓለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ5 ሚሊየን መሻገሩን በዛሬው እለት ተገልጿል።የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ እንደሚያመለክተው እስከ ዛሬ ድረስ በዓለም ላይ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 5 ሚሊየን 33 ደርሷል።በዓለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 329 ሺህ የደረሰ ሲሆን፥ 1 ሚሊየን 899 ሺህ 350 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ ማገገማቸውንም ዩኒቨርሲቲው ያወጣው ሪፖርት ያመለክታል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
25a3ca633a94c1817a3d64ab55091515
|
6ed45a15b13c7e7bc5345719c6a0084a
|
ዋሺንግተን በኬንያ የጉዞ እገዳዋን አነሳች
|
በማላዊ እስር ቤት ውስጥ የነበሩ 34 ኢትዮጵያውያን ዜጎች በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ።ኢትዮጵያውያኑ ወደ ሀገራቸው የሚመለሱትም ኤምባሲው ከሚመለከታቸው የማላዊ መንግሥት ባለሥልጣናት ጋር ባደረገው ውይይትና በተደረሰው ስምምነት መሠረት ነው።በተያያዘ ዜና በህገ ወጥ መንገድ ወደ ኬንያ ለመግባት ሲሞክሩ በኬንያ የፀጥታና ደህንነት አካላት በቁጥጥር ሥር ውለው በኬንያ እስር ቤት ውስጥ የሚገኙ 42 ኢትዮጵያውያን በናይሮቢ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባደረገው ጥረት በቅርቡ ወደ ሀገራቸው የሚመለሱ መሆኑ ነው የተገለፀው።በኬንያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ማላዊ የሚከናወነውን የዲፕሎማሲ ስራ የሚሸፍን መሆኑ ይታወቃል።ኤምባሲው በያዝነው መጋቢት ወር መጀመሪያ ላይም በህገ ወጥ መንገድ ወደ ኬንያ በመግባታቸው በሀገሪቱ የፀጥታ አካላት በቁጥጥር ስር የነበሩ 103 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉ ይታወሳል።ምንጭ፡- በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ
| 0 |
6baba3b1c0bf367831076fae158c23f7
|
2608ce1d38dbb219d5a64c7fb943be7f
|
አዞዎቹ ሁለት ተጫዋቾች አስፈረሙ
|
በሴቶች ፕሪምየር ሊግ የዝውውር መስኮት ከአዳዳ ከተማ በመቀጠል በርካታ ተጫዋቾችን ያስፈረመው መከላከያ ሁለት ተጫዋቾችን በማስፈረም ወደ ቡድኑ የቀላቀላቸውን አዳዲስ ተጫዋቾች ቁጥር ስድስት አድርሷል።በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ ሲያሳዩ የቆዩት ሲሳይ ገብረወልድ እና አረጋሽ ከልሳ ወደ ጦሩ ያመሩ ተጫዋቾች ናቸው። ሁለቱ ተጫዋቾች በሴቶች ብሔራዊ ቡድን የተለያዩ የእድሜ እርከኖች አባል የነበሩ ሲሆን በተለይ ከኮፓ ኮካ ኮላ ውድድር የተገኘችው አረጋሽ ከልሳ በሴቶች አፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ከአልጄርያ ጋር በተደረገው ጨዋታ ከተመልካች አድናቆትን ያተረፈ እንቅስቃሴ አሳይታለች።መከላከያ ከዚህ ቀደም መሰሉ አበራ፣ ገነት አክሊሉ፣ ፀሀይነሽ ዱላ እና ምህረት ኃይሉን ማስፈረሙ ይታወሳል።
| 0 |
edd208ecf5ad38c5d888036a10b4eb64
|
ed2db66f5b46a5898cdac261c7f3c3e2
|
የጦር መሣሪያዎችን በድብቅ ይዘው ሲያጓጉዙ የተደረሰባቸው ተጠርጣሪዎች መታሰራቸው ተጠቆመ
|
ከኃላፊዎች ውጭ ሞባይል ይዞ መግባት አይፈቀድም በአዲስ አበባ የቃሊቲ ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤትና ቂሊንጦ የቀጠሮ ማረሚያ ቤት ለሚገኙ ታራሚዎች በድብቅ የሚገቡ ሞባይል ስልኮች መበራከታቸውን ምንጮች ገለፁ፡፡ ወደ ሁለቱም ማረሚያ ቤቶች ሞባይል ይዞ መግባት የሚፈቀድላቸው ለአመራሮቹ ብቻ ቢሆንም በርካታ ታራሚዎች ግን ሞባይል አስገብተው እንደሚጠቀሙ የገለፁት ምንጮች፤ አንድ ሞባይል ስልክ ለማስገባት እስከ 20 ሺ ብር እንደሚከፍሉ ተናግረዋል፡፡ ሞባይሎቹን ቻርጅ የሚያደርጉላቸው ደግሞ ቢሮ ውስጥ የሚሰሩ የማረሚያ ቤቱ ሰራተኞች መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡ ለአንድ የሞባይል ቻርጅ ማድረጊያ 150 ብር እንደሚያስከፍሉ የጠቆሙት ምንጮቻችን፤ አንድ የመቶ ብር ካርድም እስከ 500 ብር እንደሚሸጥ ተናግረዋል፡፡ ቀደም ሲል የማረሚያ ቤቱ ጥቂት ፖሊሶች ለአንድ ደቂቃ 30 ብር እያስከፈሉ ታራሚዎችን ያስደውሉ ነበር ያሉት ምንጮች አሁን ሞባይል የገባላቸው ታራሚዎችም ለአንድ ደቂቃ 20 ብር እያስከፈሉ እንደሚያስደውሉ ታውቋል፡፡ የፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ገረመው አያሌው ስለ ጉዳዩ ከአዲስ አድማስ ተጠይቀው በሰጡት ምላሽ፤ ስለ ጉዳዩ በጭምጭምታ ከመስማት በቀር የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ጠቁመው፣ ከኃላፊዎች ውጪ ታራሚዎችም ሆኑ ሰራተኞች ወደ ማረሚያ ቤት ስልክ ይዘው እንደማይገቡ ገልፀዋል፡፡
| 0 |
403cf8c6283dc0c26717d092447a2213
|
403cf8c6283dc0c26717d092447a2213
|
ከፍተኛ ሊግ | ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ስምንት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም አምስት ወጣቶችን አሳድጓል
|
የከፍተኛ ሊጉ ተሳታፊ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ለዘንድሮው የውድድር ዘመን ተሳትፎው የስምንት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር ሲያጠናቅቅ የሦስት ነባሮችን ውል በማደስ አምስት ወጣቶችን አሳድጓል።ከአዲስ ፈራሚዎቹ መካከል አጥቂው በረከት ይስሀቅ አንዱ ነው። የቀድሞው ሀዋሳ፣ ኢትዮጵያ ቡና እና ድሬዳዋ ከተማ ተጫዋች አምና በደቡብ ፖሊስ ቆይታ ያደረገ ሲሆን ከዚህ ቀደም መጫወት ወደ ቻለበት ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ዳግም ተመልሷል፡፡ተከላካዩ እሸቱ መና የኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሁለተኛ ፈራሚ ሆኗል፡፡ የቀድሞ የደደቢት ተስፋ ቡድን ተጫዋች በሀዋሳ እና አዳማ ከተማ መጫወት የቻለ ሲሆን በሁለት አጋጣሚዎች ደግሞ በወላይታ ድቻ የተሳኩ ጊዜያትን አሳልፏል፡፡ በክረምቱ የጦና ንቦቹን ከለቀቀ በኋላ ለደቡብ ፖሊስ ለመጫወት ከስምምነት የደረሰ ቢሆንም ሳይቀላቀል ቀርቶ ወደ አንዋር ያሲን ቡድን አምርቷል።ከ2004 ጀምሮ ያለፉትን ሰባት አመታት በፋሲል ከነማ በቀኝ መስመር ተከላካይነት በመጫወት ያሳለፈው እና ዘንድሮ ከክለቡ ጋር የተለያየው ፍፁም ከበደ ሶስተኛው የክለቡ ፈራሚ ነው፡፡ሌሎቸ ክለቡን በአዲስ መልክ የተቀላቀሉ ታምራት ዳኜ ግብ ጠባቂ ከአቃቂ ቃሊቲ፣ ልደቱ ጌታቸው ተከላካይ ከአውስኮድ፣ ጅላሎ ከማል አማካይ ከጅማ አባቡና፣ ፃዲቅ ተማም ከለገጣፎ አጥቂ፣ ሀብታሙ ፈቀደ ከለገጣፎ አጥቂ ሲሆኑ በክለቡ ነባር የሆኑት አምበሉ አዲስ ነጋሽ ግብ ጠባቂው ዮሀንስ በዛብህ እና የቡድኑ የተስፋ ቡድን ፍሬ የሆነው አማካዩ ስንታየው ዋልጬ ለተጨማሪ ዓመት ውላቸውን አራዝመዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ከቢ ቡድኑ እና ከተስፋ ቡድኑ ፀጋ ደበሌ፣ አንዋር ሙራድ፣ ብስራት ታምሩ፣ አደም አባስ እና ሲሳይ ማስረሻ የተባሉት ወጣቶችን ማሳደግም ችሏል፡፡
| 1 |
97254209fd378b2a1dcad657bb316e02
|
55d23c64f89cac7700a888e50b7671fa
|
የዋግ ልማት ማኅበር የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል የሚውል ከ895 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የንጽሕና መጠበቂያ ቁሳቁስ አስረከበ።
|
የጎንደርና አካባቢው የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) ማስተባሪበያ ጽሕፈት ቤት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለተዘጋጀው የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪዎችና ታማሚዎች የለይቶ ሕክምና ክትትል ማዕከል አገልግሎት የሚውል የ200 ሺህ ብር ግምት ያለው የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡
የአልማ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አለኸኝ ጓዴ በጎንደር ሦስቱ ዞኖች ከ3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ በመመደብ በ11 ወረዳዎች ወረርሽኙን ለመከላል ለሚደረገው እንቅስቃሴ ድጋፍ ሲያደርግ መቆየቱን አስታውሰዋል፡፡ አቶ አለኸኝ ‘‘አልማ መሰል ተግባራቱን አጠናክሮ በመቀጠል የሕዝብ አጋርነቱን ያረጋግጣል’’ ብለዋል፡፡
በርክክቡ ላይ የተገኙት የጎንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ በሪሁን ካሳው (ኢንጂነር
| 0 |
ab7040933bc68c71c9694c019e7bf3f9
|
70974557ffeafff5bf7c2e7abb0b44b2
|
በአዲስ አበባ የሸማ ጥበብ ማዕከል ግንባታ ተጀመረ
|
በአዲስ አበባ ቁስቋም በሚባል አካባቢ ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪየህጻናት ማሳደጊያ ማዕከል ሊገነባ መሆኑን ተገለፀ።ግንባታው የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ትምህርት ቤቶችን፣ የህጻናትና ሴቶች ድጋፍ ሰጪ ማዕከላትን ለማስፋፋት የተያዘው ዕቅድ አካል ነው ተብሏል፡፡። ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለህጻናት ማሳደጊያ ማዕከሉ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል።በዚሁ ወቅት ወይዘሮ ዝናሽ እንደተናገሩት ማዕከሉ ለዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ በጎ አድራጎትና ልማት ማህበር የህጻናት ማሳደጊያ የሚበረከት ነው።ባለፈው ገና በዓል ዋዜማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓብይ አህመድና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ኮተቤ የሚገኘውን ይህንኑ የህጻናት ማሳደጊያ መጎብኘታቸው ይታወሳል።
| 0 |
369dc2ff32f1e66a24176916a941def8
|
1d499bb22dec7408fb051d4918308378
|
መሸነፋቸውን ያመኑት ትራምፕ ለጆ ባይደን የእንኳን ደስአለህ መልእክት ግን አላስተላለፉም
|
አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዶናልድ ትራምፕ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫ መሸነፋቸውን አምነው ተቀበሉ፡፡ ትራምፕ በምርጫው አልተሸነፍኩም ሲሉ ቢቆዩም በመጨረሻ የተመራጩን ጆ ባይደንአሸናፊነት አምነው ተቀብለዋል ነው የተባለው፡፡ የሃገሪቱ ጠቅላላ አገልግሎት አስተዳደር ጆ ባይደንን አሸናፊ ናቸው በማለት እውቅና መስጠቱም ተነግሯል ፡፡በሚቺጋን ግዛት የባይደን አሸናፊነት ይፋ መሆንን ተከትሎ አዲሱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት መሆናቸው ተረጋግጧልም ተብሏል፡፡ፔንታጎንም ለባይደን አስተዳደር የህዝቡን ተስፋ ባገናዘበ መንገድ ሙያዊ እና ለብሔራዊ ደህንነት ያለውን ቁርጠኝነት በሚመጥን መልኩ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ምንጭ፡- ቢቢሲ
| 0 |
cabed1bb2179e89668ca7155bdd591a0
|
78e2cdd960c979af09aa122a132e3877
|
በአቶ አብዲ መሀመድ ኡመር መዝገብ ክስ ተመስርቶ ያልተያዙ 41 ግለሰቦችን ፖሊስ ይዞ እንዲያቀርብ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጠ
|
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት የፌዴራል ዋና ዓቃቤ ሕግ በማስረጃነት ያቀረባቸው የቪዲዮ፣ የድምፅና የፎቶግራፍ ማስረጃዎች ይሰጡኝ በማለት ለጠየቁት ዶ/ር መረራ ጉዲና ማስረጃዎች እንዲሰጣቸው ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ተከሳሹ ማስረጃዎቹ ይሰጡኝ ሲሉ ፍርድ ቤቱን ጠይቀው ነበር፡፡ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ለመስጠት ለዛሬ ታኅሳስ 24 ቀን 2010 ዓ.ም. ቀጠሮ ይዞ የነበረ ሲሆን፣ ማስረጃዎቹ ለተከሳሹ እስከ ረቡዕ ታኅሳስ 25 ቀን 2010 ዓ.ም. ጠዋት እንዲደርሳቸውና ከሰዓት በኋላ ማስረጃዎቹ እንዲሰሙ ቀጠሮ ይዟል፡፡
| 0 |
11b36ccc27c1903cbbbd7aec30068896
|
0fdfa9473d21faf0cd40baab7969bc3d
|
በዞን ዘጠኝ ሴት እሥረኞች አቤቱታ ላይ ማረሚያ ቤት መልስ ሰጠ
|
ላለፉት 30 ዓመታት በኢትዮጵያ የጣሊያን ኤምባሲ ተጠልለው የሚገኙት ሁለቱ የደርግ ከፍተኛ ባለስልጣናት ሌተናል ኮሎኔል ብርሃኑ ባየህና ሌተናል ጄነራል አዲስ ተድላ እንዲለቀቁ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወሰነ፡፡ ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን የሰጠው የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በባለሥልጣናቱ ላይ ተላልፎ የነበረው የሞት ፍርድ ወደ እድሜ ልክ እስራት እንዲቀየር መሻሻሉን ከአራት ቀናት በፊት ይፋ ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው፡፡
ፍርድ ቤቱ ዛሬ በዋለው ችሎት የሁለቱን ግለሰቦች ጉዳይ ተመልክቶ በአመክሮ እንዲፈቱ ውሳኔ ማሳለፉን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዘግቧል። ሁለቱም ቀደም ብሎ በእነ ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም የክስ መዝገብ ስር የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸው የነበረ ሲሆን ፣ የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር የአመክሮ አስተያየትን ከይቅርታ ሰነዶች ጋር ለፍርቤት ማቅረቡን አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር “የዕድሜ ልክ ፍርደኛ በአመክሮ መታሰር ያለበት ለ20 አመት በመሆኑ ግለሰቦቹ በአመክሮ ቢፈቱ ተቃውሞ የለንም” የሚል አቤቱታ ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል።
ፍርድ ቤቱም ለጉዳዩ አግባብነት ያላቸውን የሕገ መንግሥት ድንጋጌዎችና ሌሎች ሕጎች መርምሮ ግለሰቦቹ ከኤምባሲው እንዲለቀቁ ወስኖ ለፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግና ለፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ትዕዛዝ ሰጥቷል። ትዛዙም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ለጣሊያን ኤምባሲ እንዲሁም ለሁለቱ የቀድሞ ፍርደኞች እንዲደርስ አዟል።
| 0 |
964174033145d3d3af32247e2e1aedcd
|
964174033145d3d3af32247e2e1aedcd
|
የከሸፈ የሴራ ፖለቲካን የሚያራምዱ ኃይሎች ወደ ራሳቸው ሊመለሱ ይገባል- የኦሮሚያ ክልል መንግስት
|
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከሸፈ የሴራ ፖለቲካን የሚያራምዱ ኃይሎች ወደ ራሳቸው ሊመለሱ እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አሳሰበ።ቢሮው ትናንት ማምሻውን በሰጠው መግለጫ፥ አርቲስትና የመብት ተሟጋች የሆነውን ሃጫሉ ሁንዴሳን በማስገደል ለማስቀጠል የተሞከረውን የሴራ ፖለቲካ መምከኑንም ገልጿል።መግለጫውን የሰጡት የቢሮው ኃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ፥ ሴራውን ተከትሎ በተከሰተው ሁከት ለጠፋው የሰው ህይወትና ንብረት ውድመት የክልሉ መንግስት የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን እንደተሰማው አስታውቅዋል።ጉዳት የደረሰባቸዉን ዜጎች መልሶ ለማቋቋም ክልሉ በየደረጃዉ ኮሚቴዎችን አቋቁሞ እየሰራ እንደሆነም፣ የክልሉ መንግስትን ሃሳብ ያንጸባረቀው መግለጫ አንስቷል።አጥፊዎችን ለህግ ለማቅረብና በክልሉ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ከፌደራል መንግስት ጋር እየተሰራ እንደሆነም አቶ ጌታቸው አብራርተዋል።ከሰሞኑ በክልሉ የተለያዮ አካባቢዎች ተቃዉሞ ለማስነሳት በሴረኞች የታለመዉ እቅድ በህዝቡ ዘንድ ተቀባይነት በማጣቱ መክሸፉንም ተናግረዋል።በአወል አበራ#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 1 |
25693e343570bdfd449e7463865de65a
|
e0cd21f236ce9fadee41a6d5f4faa6f1
|
በኢትዮጵያና ሱዳን ድንበር አካባቢ ግጭት መከሰቱ ተገለጸ
|
ደቡብ ሱዳን ውስጥ ትላንት በተቀሰቀሰ ግጭት፥ ሁለት የራሡን ሠራተኞች ጨምሮ በትንሹ 18 ሰዎች ማላካል በሚገኘው የሲቪሎች ካምፕ መገደላቸውን፥ ድንበር የለሽ ሃኪሞች የተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት አስታወቀ።ጄምስ ባቲ የድርጅቱን አስተባባሪ አነጋግሮ አጠር ያለ ዘገባ አጠናቅሯል።ሰሎሞን ክፍሌ አጠናቅሮ አቅርቦታል ከዚህ ፋይል በታች ያለውን ይደምጽ ፋይል በመጫን ያድምጡ።
| 0 |
c70aa5c060449ee9125e1ee723f68736
|
3c498204c6aac291604d82951e4c71c4
|
የሃገሪቱ ሰላም ወደ ቀድሞ ሁኔታ በመመለሱ ድርጅቶች መደበኛ ስራቸውን እየሰሩ ነው – ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ
|
የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከሱዳኑ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቅፍ ትብብር ሚኒስትር ዶክተር አል ድሪር ሙሀመድ ጋር በሁለትዮሸ እና በአከባቢያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ባደረጉት ንግግር ''ሱዳን በኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ውስጥ ቅድሚያ የሚሰጣት አገር ናት'' ብለዋል።ሁለቱ አገሮች ለሁለቱ ወንድማማች ህዝቦች ፍላጎት መሳካት ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚሰሩና የሁለቱ አገሮች ህዝቦች መፃኢ ዕድልም ተመሳሳይ መሆኑን የገለጹት ዶክተር ወርቅነህ በሁለቱ አገሮች መካከል በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ በርካታ ያልተነኩ እምቅ እድሎች መኖራቸውንና ይህንንም ተግባራዊ ለማድረግ የሁለቱ አገሮች መሪዎች በቁርጠኛነት እንደሚሰሩ ተናግረዋል። ''በሁለቱ አገሮች መካከል በከፍተኛ ደረጃ የተደረጉ የፖለቲካ ምክክሮች ሁለቱ ወገኖች ከፊት ለፊታቸው ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር እና ለህዝባቸው ጥቅሞች በጋራ ተጠቃሚነት ላይ በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን ማሳያ ነው'' ብለዋል።የሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዶክተር አል ድሪር ሙሀመድ በበኩላቸው ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ ትቀጥላለች ያሉ ሲሆን በአካባቢያችን እና በአለም አቀፍ መድረኮች ላይ የጋራ ግንኙነታችንን ለማጠናከር እንሰራለን" ብለዋል።በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የሚመራው አዲስ አመራር ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ በኢትዮጵያ ያለውን የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ለውጥ ሱዳን እንደምታደንቅም ገልጸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በግንቦት ወር 2010 ዓ.ም በሱዳን ባደረጉት ጉብኝት በተመሳሳይ ፕሬዝዳንት ኦማር ሃሳን አልበሽር በቅርቡ በኢትዮጵያ ባደረጉት ጉብኝት እንዲሁም ባለፈው ሳምንት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በሱዳን ባደረጉት ጉብኝት የሁለቱን አገሮች ወንድማማች ህዝቦች ፍላጎት ለማሳካት በጋራና በትብብር ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት ማድረጋቸው ይታወቃል። (ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽህፈት ቤት)
| 0 |
3e3e9a40235267608947910a9f07e80d
|
55d7404372158c04d9f6de81893ade28
|
ዮሃንስ ሳህሌ የተጫዋች እና የአሰላለፍ ለውጥ አድርገው አንጎላን ይገጥማሉ
|
በ2006 አ.ም የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድንን ያሰለጠኑት ኢንስትራክተር ዮሃንስ ሳህሌ የደደቢት እግርኳስ ክለብን ለማሰልጠን ከስምምነት ደርሰዋል፡፡የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ደደቢት ዘንድሮ የመጀመርያዎቹን 3 ተከታታይ ጨዋታዎች በማሸነፍ ድንቅ ጅማሬ ቢያደርግም ያለፉትን 3 ተከታታይ ጨዋታዎች ምንም ግብ ሳያስቆጥር መሸነፉን ተከትሎ አሰልጣኝ ንጉሴ ደስታን ከአሰልጣኝነት ማንሳቱትን ትላንት አስታውቋል፡፡ንጉሴ ደስታ የ3ወር ደሞዝ ተሰጥቷቸው ከክለቡ ጋር የተለያዩ ሲሆን እንደ ክለቡ አመራሮች ገለፃ ከቡድኑ ወቅታዊ የውጤት ቀውስ በመነሳት በ2006 ዓ.ም. የታየው የውጤት ቀውስ እንዳይደገም በመፍራት አሰልጣኙን አሰናብተዋል፡፡ ይህንን ተከትሎ ከዚህ በፊት ለአጭር ጊዜ የደደቢት እግርኳስ ክለብ ቴክኒካል ዳይሬክተር ሆነው ያገለገሉት ዮሃንስ ሳህሌ በጊዜያዊነት ሰማያዊውን ጦር ተረክበዋል፡፡አሰልጣኙ ከሹመታቸው በኋላ ዛሬ ለሶከር ኢትዮጵያ በሰጡት አስተያየት “ኮንትራቱ ክፍት ነው፡፡ የቅጥር ሁኔታው አስከዚህን ያህል ጊዜ የሚል አይደለም፡፡ በ6 ወር ወስጥ የሚሻሻ ሉ እና የሚጨመሩ ነገሮች ይኖሩታል፡፡ የክለቡ ግብ በአፍሪካ ኮንፌድሬሽንስ ካፕ ከዚህ በፊት ከተጓዘበት መንገድ በላይ መጓዝ ነው፡፡ በፕሪምየር ሊጉም እከመጨረሻው ጊዜ ድረስ ተፎካካሪ ሆኖ መቅረብ እንፈልጋለን፡፡ ሻምፒዮን መሆንን ጨምሮ ማለቴ ነው፡፡ ›› ሲሉ የኮንትራት ጊዜያቸው ከውጤታማነታቸውና ከክለቡ የዘንድሮ እቅድ አንፃር እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡ኢንስትራክተር ጨምረውም ከቀድሞ አሰልጣኝ ጠንካራ ጎኖችን ወስደው የራሳቸውን ፍልስፍና በቡድኑ ውስጥ ለማስረፅ እንደሚፈልጉ ተናግረዋል፡፡ ‹‹ ክለቡ ለ1 ዓመት ከግማሽ ለሆነ ጊዜ በአንድ አሰልጣኝ ሰልጥኗል፡፡ ይህ አሰልጣኝ የሰራውን ቡድን እንዲሁ ዝም ብለህ አትለውጠውም፡፡ ስለዚህ መሻሻል ያለባቸውን ነገር በማሻሻል ውጤታማ መሆን ነው ቀዳሚ አላማችን፡፡ ያሉትን ጠንካራ ጎኖች በማስቀጠል እንዲሁም የራሴን የአሰለጣጠን ፍልስፍና በመከተል ውጤታማ መሆን እፈልጋለሁ” ብለዋል፡፡በተጫዋችነት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ፣ የራስ ሆቴል እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብን በ1970ዎቹ አገልግለዋል፡፡ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በ1976 የኢትዮጵያ ሻምፒዮን ሆነዋልየእግርኳስን አሰልጣኝነትን በሆላንድ፣ ጀርመን፣ ብራዚል እና ዩናይትድ ስቴትስ ተምረዋል፡፡በቴክኒካል ዳይሬክተርነት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽንን እንዲሁም የደደቢት እግኳስ ክለብን አገልግለዋል፡፡
| 0 |
064757b11fcb616a5dfafafdba3011fe
|
064757b11fcb616a5dfafafdba3011fe
|
አሠልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ በኬንያ ሊግ የማሰልጠን ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ
|
የኬንያ ፕሪምየር ሊግን 10 ጊዜ ማንሳት የቻለው ተስከር ክለብ ከቀድሞ አሠልጣኙ ፍራንሲስ ኪማንዚ ጋር ከተለያየ በኋላ በ1980ዎቹ መጀመሪያ ላይ በኬንያ ጥቂት አመታት ያሳለፉትን አሠልጣኝ ዮሐንስ ለመቅጠር ንግግር ጀምሮ እንደነበር በስፋት የተነገረ ቢሆንም አሠልጣኙ ግን በጉዳዩ ላይ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል።“የኬንያ ሊግ በቅርብ ጊዜያት ፈጣን ዕድገት በማሳየት በአሁኑ ሰዓት በአፍሪካ ካሉ ጥሩ የሚባሉ የእግርኳስ ውድድሮች ውስጥ አንዱ መሆን ችሏል። በኬንያ ባሳለፍኳቸው ዓመታት ሃገሪቱንና ህዝቦቿን ወድጃቸው ነበር። ወደፊት ዕድሉን ካገኘሁም ያለጥርጥር ወደ ኬንያ ተመልሼ መስራት እፈልጋለሁ። በአሁኑ ጊዜ ግን በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ስራ ላይ ነው ሙሉ ትኩረቴን ያደረግኩት።”አሠልጣኝ ዮሐንስ ቡድናቸው ከ2016ቱ የቻን ውድድር ውጪ ከሆነ በኋላ ሙሉ ትኩረታቸውን በመጋቢት ወር ወደሚቀጥለው የ2017ቱ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ እንዳዞሩ አያይዘው ገልፀዋል።“ሁለት ጨዋታ አድርገን በአንዱ አቻ ስንወጣ አንዱን ደግሞ ማሸነፍ ችለናል። ወደ አፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ሰፊ ዕድል እንዳለን አምናለሁ። በሩዋንዳው ከተሳተፈው ቡድን ላይ የተወሰኑ ተጫዋቾችን ጨምረን ከቻን ውድድር ያገኘነውን ልምድ በመጠቀም ለጨዋታዎቹ እንቀርባለን።”የ2017ቱ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ በመጋቢት ወር ሲቀጥል ኢትዮጵያ ከአልጄሪያ ብሔራዊ ቡድን ጋር የደርሶ መልስ ጨዋታ የምታደርግ ይሆናል።
| 1 |
e336eaf88bb5fb40a57cb1ed0382b980
|
a4cd4701282a29ae22522a27088d3613
|
በዩናይትድ ስቴትስ ለፕሬዘዳንትነት እየተካሄደ ባለው ውድድር የሁለቱ ፓርቲዎች ቀዳሚ እጩዎች በምዕራባዊ ግዛቶች አሸንፈዋል
|
በዩናይትድ ስቴትስ በኮሮናቫይረስ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር ከሁለት ሚሊዮን አለፈ።የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ የኮቪድ-19 መረጃ ማዕከል ዛሬ ባወጣው አሃዝ መሰረት የቫይረሱ ተጋላጮች ቁጥር ሁለት ሚሊዮን አራት መቶ ስድሳ አራት ደርሱዋል ፤ በበሽታው ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉት ደግሞ አንድ መቶ አስራ ሁለት ሲህ ዘጠን መቶ ሃያ አራት ደርሷል።ዩናይትድ ስቴትስ በኮቪድ-19 በተጠቁትም ሆነ ለህልፈት በተዳረጉት ሰዎች ብዛት አሁንም ከዓለም ቀዳሚነቱን እንደያዘች ናት።ሃያ አንድ የአሜሪካ ክፍለ ግዛቶች በዚህ ሳምንት ከእስካሁኑ ከፍተኛ የቫይረሱ ተያዦች ቁጥር መዝግቧል፤ የሚበዙት አሪዞና፤ ኒው ሜክሲኮ፤ ቴክሳስና ዩታህ መሆናቸው ተገልጿል።የኮሮናቫይረስ ተጠቂዎች አሃዝ የጨመረው ክፍለ ግዛቶቹ የእንቅስቃሴ ክልከላዎችን እያነሱ ባሉበትና የበጋ ዕረፍት መግቢያ የሚያበስረው ዓመታዊ የሚሞሪያል ዴይ በዓል በተከበረበት በዚህ ሰሞን መሆኑ ተጠቅሷል።
| 0 |
385d7eb1199ceb62be7e6913fc3b2d81
|
c88e4169bd57feabf5c8739cb710be18
|
ተመድ የኮሮናቫይረስን ለመዋጋት የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው ገለጸ
|
የድሬዳዋ አስተዳደር የኮሮናቫይረስ ከተገኘባቸው 2 ግለሰቦች ጋር ንክኪ ያላቸውን ሁሉ ወደለይቶ ማቆያ ማስገባቱን አስታወቀ። ከእነኚህ መካከልም የ4ቱ የደም ናሙና ለምርመራ ተልኮ ሁሉም ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸው መረጋገጡ ተገልጿል።ሆኖም የኮሮናቫይረስን ለመከላከልና የሚያስከትላቸውን ችግሮች ለመቋቋም ኅብረተሰቡ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል።።
| 0 |
26837e006f5b9ad063d755fb663b8b4b
|
ade7b93247f3b119cc7354ce5ce8f16d
|
የአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ ማረፊያ ሀዲያ ሆሳዕና ሆኗል
|
ወልቂጤ ከተማ አሰልጣኝ ደግአረግ ይግዛውን ከቀጠረ በኋላ የአሰልጣኝ ስብስቡን ሙሉ ለማድረግ የረዳት አሰልጣኝ ፣ ግብ ጠባቂ አሰልጣኝ እና ወጌሻ ቅጥር ፈፅሟል።አዳነ ግርማ ወደ ወልቂጤ በተጫዋችነት እና ምክትል አሰልጣኝነት ለማምራት መቃረቡን ከዚህ ቀደም በሶከር ኢትዮጵያ መግለፃችን የሚታወስ ሲሆን አንጋፋው ተጫዋችም የአሰልጣኝ ደግአረግ ረዳት ለመሆን መስማማቱ ታውቋል። የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከባየር ሙኒክ ጋር በመተባበር ከመስከረም 5 ቀን ጀምሮ እያከናወነ በሚገኘው የአሰልጣኞች ስልጠና ላይ አዳነ ግርማ እየተካፈለ ሲገኝ መጪውን የውድድር ዓመትም በተጫዋችነት እና ምክትልነት የምንመለከተው ይሆናል።በኢትዮጵያ እግርኳስ በግብ ጠባቂነት እና አሰልጣኝነት ረዘም ያለ ጊዜ ያሳለፈው በለጠ ወዳጆ የቡድኑ የግብ ጠባቂዎች አሰልጣኝ ሆኖ ተሹሟል። በኤሌክትሪክ፣ ኢትዮጵያ መድን፣ ሙገር ሲሚንቶ፣ ኢትዮጵያ ቡና፣ መከላከያ እና ትራንስ ተጫውቶ ያሳለፈው በለጠ በወልዲያ፣ መከላከያ፣ ሰበታ ከተማ እና መድን ግብ ጠባቂ አሰልጣኝነት ሲሰራ ቆይቷል።በተያያዘ ዜና ወልቂጤ ጌታቸው ጋሻውን በወጌሻነት ቀጥሯል። ጌታቸው ከዚህ ቀደም በሰበታ፣ ሱልልታ እና ሆሳዕና ሲሰሩ ቆይተዋል።
| 0 |
a307587178b7f551c588bf2f4cf96907
|
fb83f4beea8847c98cf257b672ace225
|
የቻይና ቀዳማዊት እመቤት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር የሚረዱ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረጉ
|
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሜድ ሼር አለም አቀፍ የበጎ አድራጎት ተቋም የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመከላከል የሚያስችሉ ቁሳቁስ ድጋፍን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አደረገ።ድጋፉን የተረከቡት ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ለተቋሙ እና በተቋሙ ውስጥ ይህ ድጋፍ ለኢትዮጵያ እንዲደረግ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ኢትዮጵያውያን ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በዛሬው ድጋፍም 45 ሺህ የፊት ማስኮች፣ የእጅ ጓንቶች እና የህክምና አልባሳት (ጋዎኖች) ናቸው የተለገሱት። ተቋሙ በተለይም ከዚህ ቀደምም ለጤናው ዘርፍ የበኩሉን ድጋፍ ሲያድርግ የቆየ መሆኑም ተገልጿል። ከዚህ ቀደም ከ20 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ማድረጉ የተነሳ ሲሆን፥ አሁንም የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ጥረት ለማገዝ ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል። በምስክር ስናፍቅ
| 0 |
e1e63fe758bd830f1d87536e37d18687
|
e1e63fe758bd830f1d87536e37d18687
|
በአፍሪካ የጋራ የነፃ ገበያ መመስረት የኢንቨስትመንት ፍሰትን ለማሳደግ፣ ግሽበትን ለመቀነስ እና የእውቀት ሽግግር እንዲስፋፋ ለማድረግ እንደሚረዳ ተገለፀ።
|
በአፍሪካ የጋራ የነፃ ገበያ መመስረት የኢንቨስትመንት ፍሰትን ለማሳደግ፣ ግሽበትን ለመቀነስ እና የእውቀት ሽግግር እንዲስፋፋ ለማድረግ እንደሚረዳ ተገለፀ።ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 30/2013 ዓ.ም (አብመድ) በዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል መምህር የሆኑት ዶክተር ደመላሽ ሀብቴ እንዳሉት በአፍሪካ ሀገራት መካከል የተቀናጀ የኢኮኖሚ ግንኙነት ባለመኖሩ አህጉሪቱ ከ80 በመቶ በላይ የንግድ እንቅስቃሴዎች እያደረገች ያለችው ከአውሮፓ፣አሜሪካና እስያ ሀገራት ጥገኛ በመሆን ነው። በዚህም የተነሳ አህጉሪቱ ደካማ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ፣ ከፍተኛ የዋጋ ግሽበት የሚከሰትባትና ዝቅተኛ የእውቀት ሽግግር የሚስተዋልባት ሆና ቆይታለች ብለዋል።የአፍሪካ ሀገራት ካሁን ቀደም እርስ በእርስ ያላቸውን የንግድ ትስስር ለማሳደግ ጅምሮች ቢኖሩም ውጤታማ ባለመሆናቸው እስካሁን እርስ በእርስ ያላቸው ግንኙነት ከ20 በመቶ የዘለለ አልነበረም ያሉት ዶክተር ደመላሽ፤ በተመሳሳይ ደረጃ የሚገኙ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችንም ሆነ እንደ ነዳጅ ያሉ ያለቀላቸው ምርቶች በአፍሪካ ሀገራት ውስጥ በስፋት እየተመረቱ ቢሆንም ሌሎች ተጠቃሚ ጎረቤት ሀገራት የሚያስገቡት ካደጉት ሀገራት መሆኑን ተናግረዋል።በአህጉሪቱ የተጠናከረ የንግድ ልውውጥና የዳበረ የነፃ ገበያ ተፈጥሮ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴው የተቀላጠፈ እንዲሆንና በሚጠበቀው ደረጃ እንዲያድግ የአፍሪካ ሀገራት የንግድ ልውውጥ በጋራ ነፃ ገበያ ሊጠናከርና ሊስፋፋ ይገባዋል ብለዋል።የአፍሪካ የጋራ የነፃ ገበያ መመስረትና ወደተግባር መግባት አፍሪካ እንደ አህጉር ከሌላው ዓለም ጋር ለሚኖራት የንግድና ሌሎች ኢኮኖሚያዊ ግንኙነቶች በር የሚከፍት እንደሚሆንም አመልክተዋል።
| 1 |
6c372b099db53c30acb427f5da89dde9
|
aee62fbb75fe40a0826b89b4be565ca3
|
“እንሥራ” የሸክላ ስራ ማዕከል ተመረቀ
|
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ የነበሩት የኢንጅነር ስመኘው በቀለ የመታሰቢያ ሐውልት በዛሬው ዕለት ተመረቀ።በምርቃት ሥነ ስርዓቱ ላይ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጅነር አብርሃም በላይ እና የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሮማን ገብረስላሴ ተገኝተዋል።እንዲሁም የተለያዩ የመንግስት ስራ ሃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሠራተኞች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የኢንጅነር ስመኘው ቤተሰቦችና ወዳጆች ተገኝተዋል።በመታሰቢያ ሐውልቱ ምርቃት ሥነ ስርዓት በኦርቶዶክስ እምነት ስርዓት መሰረት የፍትሃትና የፀሎት ሥነ ስርዓት ተካሂዷል።በተጨማሪም በሐውልቱ ምርቃት መርሃ ግብር ላይ የተገኙ የተለያዩ ድርጅቶች፣ ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶች የአበባ ጉንጉን ማስቀመጣቸውን ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።የቅዱስ ሲኖዶስ አባልና የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ በበኩላቸው፥ ለሀገር አስተዋጽኦ ያደረጉ ሰዎች ቢያልፉም ስራቸው ግን ታሪክ ሆኖ ሁልጊዜ ሲታወስ እንደሚኖር ገልፀዋል።የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሲታወስ ሁልጊዜም ኢንጅነር ስመኘው ለምልሞ ይኖራል ያሉት ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፥ እንደዚህ አይነት ሰዎች ለሚመጣው ትውልድ ህያው ሆነው እንደሚኖሩም አውስተዋል።የሐውልት ምርቃቱ ከኢትዮጵያ የሰማዕታት መታሰቢያ 83ኛ ዓመት ጋር በታላቅ ድምቀት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በታላቅ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓት ተከናውኗል።ኢንጅነር ስመኘው በቀለ ሐምሌ 19 ቀን 2010 ዓ.ም ጠዋት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተሽከርካሪያቸው ውስጥ ሞተው መገኘታቸው ይታወሳል።ሐውልቱ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አማካኝነት የተሰራ ነው።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 0 |
cffc60cad02443eb70bd68990f0d1ad7
|
b68b581c4b5ec60a1c55f4120e094989
|
በልደታ ክ/ከተማ ስልጤ መስኪድ ጀርባ በፈነዳ ቦንብ የሰው ህይወት አለፈ
|
በደቡብ ክልል ከኮንሶና ከአሌ ልዩ ወረዳ ግጭት ጀርባ ከሁለት ዓመት በፊት መፈንቅለ መንግሥት ለማካሄድ ቤተ መንግሥት ድረስ ዘለቀዋል በሚል ከሃገር መከላከያ ሰራዊት የተቀነሱ አባላት መኖራቸውን የደቡብ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ።የሰው ህይወት እያጠፋ እና አያሌ ንብረት እያወደመ ያለው ግጭቱ ዛሬም መቀጠሉን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ ተናግረዋል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው በአሁኑ ወቅት በክልሉ ትልቅ ፈተና የሆነው በየቦታው የሚነሱ የህዝብን ጥያቄ ሽፋን በማድረግ የሚካሄዱ ህገ-ወጥነት ነው ሲሉ ተናግረው።።
| 0 |
38af064521b7b8b79c9cbdd0081263a5
|
948ae9e616a9e7821dc08726d804bc1f
|
ከአቶ ጃዋር መሐመድ ጋራ 35 ሰዎች ታሰሩ
|
አቶ ጃዋር መሀመድ፣ አቶ በቀለ ገርባ እና አቶ ሐምዛ አዳነን ጨምሮ 14 ተጠርጣሪዎች ዛሬ ፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ቀርበዋል።ችሎቱ አቃቤ ሕግ በከፈተው የቅድመ ምርመራ መዝገብ ላይ የምስክሮች ቃል እንዲሰማ ለነሃሴ 4/2012 ዓ.ም መቅጠሩን የህግ አቶ ከድር ቡሎ ገልፀዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ጋዜጠኛ መለሰ ዲሪብሳ፣ ከንያዊው ጋዜጠኛ ያሲን ጁማን እና ዘጠኝ ሰዎች በዋስ እንዲለቀቁ ፍርድ ቤቱ ትናንት ወስኗል።ችሎቱ በጪብሳ አብዱልከሪም እና በጁምባ ያሲን መዝገብ የተከሰሱ ሰዎች በዋስ ትዕዛዝ ቢያስተላልፍም የታሳሪ ቤተሰቦች የዋስትና ማስከበሪያ ክፍያ ከፈፀሙ በኋላ ለተጨማሪ ምርመራ እንደሚፈልጋቸው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንደነገራቸው የቤተሰብ አባላት ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
| 0 |
64a654a754d028edb5f9e9896b52a489
|
21996c55fe96cb35ff7940aaa8b5c086
|
ቻይና የሆንግ ኮንግ የተቃውሞ ሰልፈኞችን አስጠነቀቀች
|
የአሜሪካ ባህር ኃይል ንብረት የሆነው የጦር መርከብ ኪንግዳኦ የተሰኘችውን የቻይና የወደብ ከተማ ለመጎብኘት ያቀረበው ጥያቄ በቻይና ውድቅ ተደርጓል፡፡እንደ አሜሪካ መከላከያ ባለስልጣናት ከሆነ ሀገሪቱ በወር ለሁለተኛ ጊዜ ነው የጉብኝት ጥያቄውን ውድቅ ያደረገችው፡፡ከዚህ በፊት ሁለት የአሜሪካ ባህር ኃይል መርከቦች ወደ ሆንግ ኮንግ ለማቅናት አቅርበውት የነበረውን ጥያቄ ቻይና ሳትቀበለው መቅረቷን የአልጀዚራ ዘገባ አስታውሷል፡፡ይህን ተከትሎ በንግድ ጦርነት የሚታወቀው የሁለቱ የዓለማችን ሀያላን ሀገራት ፍጥጫ መልኩን ቀይሮ ወደለየለት ግጭት እንዳያመራ ስጋትን ከደቀነም ዋል አደር ብሏል፡፡በተጨማሪም አሜሪካ በታይዋን ላይ የምታደርገው ጣልቃ ገብነትም በቻይና እና አሜሪካ መካከል እሰጥ አገባው እንዲካረር አድርጓል፡፡ይህ በእንዲህ እንዳለ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቅርቡ ከቻይና ጋር ለመወያየት ዝግጁ መሆናቸውን ማስታወቃቸው ውጥረቱ እንዳይባበስ ይረዳል የሚል ግምት በብዙዎች ዘንድ አሳድሯል፡፡
| 0 |
6420fe373635873410347087dff868c6
|
296cf10b0f4c7ac71cb48f867efcb9d2
|
ወልዋሎ በፌዴሬሽኑ የእግድ ውሳኔ ተላለፈበት
|
በቀድሞ ተጫዋቹ ገብረመስቀል ዱባለ በቀረበበት ክስ የተወሰነበትን ውሳኔ ተግባራዊ አላደረገም በሚል ሀዋሳ ከተማ በዛሬው ዕለት ማንኛውም አገልግሎት ከፈፀዴሬሽኑ እንዳያገኝ ታግዷል።በ2010 በጨዋታ ላይ እያለ የጉልበት ጉዳት ያጋጠመው ገብረመስቀል ዱባለ አንድ ዓመት ቀሪ የኮንትራት ዘመን እያለው በ2011 ክለቡ መቀነሱን ተከትሎ ቅሬታውን ወደ ፌዴሬሽኑ በመውሰድ መክሰሱ ይታወቃል። ጉዳዩን የተመለከተው የፌዴሬሽኑ ዲሲፕሊን ኮሚቴም ክለቡ ተጫዋቹን መቀነስ እንደማይችል እና ኮንትራቱን እንዲያከብር ብይን ሰጥቶ ነበር። ሆኖም የሀዋሳ ከተማም ውሳኔው ተገቢ አይደለም በማለት ይግባኝ በመጠየቁ የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ የሀዋሳን ይግባኝ ተመልክቶ ጥያቄውን ውድቅ በማድረግ በ2011 ያልተከፈለው የአንድ ዓመት ደሞዙ እንዲከፍል ውሳኔ አሳልፏል። በሁለቱም የፍትህ አካላት የተላለፈበትን ውሳኔ ተግባራዊ እንዲያደርግ የተወሰነበትን ውሳኔ ሳይወስን በመቆየቱ በዛሬው ዕለት ውሳኔውን ተግባራዊ እስኪያደርግ ድረስ ከፌዴሬሽኑ ማንኛውንም አገልግሎት እንዳያገኝ ታግዷል።
| 0 |
a3e8dfd1530548cd54de7a5b1937059a
|
023db3e8418436520b86e7bdd446055a
|
በአአ ከተማ ዋንጫ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ግማሽ ፍጻሜው ማለፉን አረጋግጧል
|
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ (ቻን) ማጣርያ ከሩዋንዳ ብሔራዊ ቡድን ጋር እሁድ የመጀመርያ ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ከዚህ ቀደም ከጠሯቸው 25 ተጫዋቾች በተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾትን አክለው በነገው እለት ልምምድ እንደሚጀምሩ ታውቋል፡፡ፌዴሬሽኑ ለጨዋታው የቀረው የዝግጅት ጊዜ አጭር በመሆኑ ለካፍ ያቀረበው የይራዘምልኝ ጥያቄ ተቀባይነት ባለማግኘቱ እሁድ 10:00 ላይ በአዲስ አበባ ስታድየም የመጀመርያ ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ የመልሱን ጨዋታ ደግሞ ከአንድ ሳምንት በኋላ ኪጋሊ ላይ በማድረግ በድምር ውጤት የሚያሸንፈው ቡድን ወደ ሞሮኮ 2018 የሚያመራ ይሆናል፡፡የተጠሩ ተጫዋቾች ዝርዝር ግብ ጠባቂዎችጀማል ጣሰው (ድሬዳዋ ከተማ)፣ ለአለም ብርሀኑ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ታሪክ ጌትነት (ደደቢት)ተከላካዮችአስቻለው ታመነ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ሳላዲን በርጊቾ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ አበባው ቡታቆ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ቴዎድሮስ በቀለ (መከላከያ)፣ ግርማ በቀለ (ኢትዮ ኤሌክትሪክ)፣ ደስታ ዮሀንስ (ሀዋሳ ከተማ)፣ ኄኖክ አዱኛ (ጅማ አባ ጅፋር)አማካዮችምንተስኖት አዳነ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ሙሉአለም መስፍን (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ሱራፌል ዳኛቸው (አዳማ ከተማ)፣ መስኡድ መሐመድ (ኢትዮጵያ ቡና)፣ ሳምሶን ጥላሁን (ኢትዮጵያ ቡና)፣ ተክሉ ተስፋዬ (ኢትዮ ኤሌክትሪክ)፣ ፍሬው ሰለሞን (ሀዋሳ ከተማ)፣ እሸቱ መና (ወላይታ ድቻ)አጥቂዎችጋዲሳ መብራቴ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ አስቻለው ግርማ (ኢትዮጵያ ቡና)፣ አቡበከር ሳኒ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ሳላዲን ሰዒድ (ቅዱስ ጊዮርጊሰ)፣ ዳዋ ሁቴሳ (አዳማ ከተማ)፣ አሜ መሐመድ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ አማኑኤል ገብረሚካኤል (መቀለ ከተማ)፣ ጌታነህ ከበደ (ደደቢት)፣ ምንይሉ ወንድሙ (መከላከያ)
| 0 |
0402d7a8fe00a5df0539abc85d32d033
|
323ab1a813daca961b829ca8588ead7d
|
ዩናትድ ስቴትስ ለኢትዮጲያ አስቸኳይ እርዳታ ሰጠች
|
በኢትዮጵያ 8 ነጥብ 3 ሚሊየን ሰዎች አስቸኳይ የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆነ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ኮሚሽኑ አስታውቋል።ከነዚህም ውስጥ 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ሰዎች በግጭት ምክንያት ከአካባቢያቸው የተፈናቀሉ ናቸው ብሏል የኮሚሽኑ ሪፖርት።በውይይቱ ወቅትም ለአስቸኳይ የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆነ ዕርዳታ በአጠቃላይ 1 ነጥብ 3 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር እንደሚያስፈል ተገልጿል።ከሚያስፈልገው ገንዘብም የኢትዮጵያ መንግሥት 60 በመቶውን የሚሸፍን ሲሆን፣ ቀሪውን 40 በመቶ ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ ለጋሽ ድርጅቶች ለመሰብሰብ መታቀዱም ታውቋል። ባለፈው ዓመት የኢትዮጵያ መንግሥት ለአስቸኳይ የሰብዓዊ ዕርዳታ 342 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የመደበ ሲሆን፣ ለጋሽ ድርጅቶች ደግሞ 595 ሚሊየን ዶላር አስተዋፅዖ ማድረጋቸው ይታወሳል።
| 0 |
2349200f716e2b887329802e6188ebe5
|
f1be274c55fbdfd258bcdddde86816d1
|
የህንድ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ የሚያከናውኑትን ኢንቨስትመንት እንዲያሳድጉ መንግስት ድጋፍ ያደርጋል – ጠ/ሚ ኃይለማርያም
|
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5 ፣2013 ( ኤፍ.ቢ.ሲ) የጥቃቅንና አነስተኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች ምርቶቻቸውን የማሳደግ ዓላማ ያለው የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ተደርጓል።የገንዘብ ድጋፍ ስምምነቱ የተደረገው በኢትዮጵያ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት፣ ፕሪሳይስ ኢንተርናሽናል ኮንሰልታንትና የፈጠራ ድርጅት እንዲሁም የግሪን ኢትዮጵያ ማኑፋክቸሪንግ ፕሮጀክት ተጠቃሚ ኢንተርፕራይዞች መካከል መሆኑ ተገልጿል።ስምምነቱን የኢትዮጵያ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጸሐፊ አቶ የሱፍ አደምኑር ከፕሮጀክቱ ኢንተርፕራይዞች ጋር ተፈራርመዋል።ይህ የማበረታቻ ድጋፍ በኢትዮጵያ ያሉ የጥቃቅንና አነስተኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች የተለያዩ ማሻሻያዎችን በማድረግ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ የማበረታታት ዓላማ አለው ተብሏል።በተጨማሪም ድጋፉ በአምራች ዘርፍ ውስጥ የማያቋርጥ አፈጻጸም እና ቀጣይነት ያለው መሻሻል እንዲኖር ያደርጋል ነው የተባለው።በገንዘብ ድጋፉ ተጠቃሚ የሆኑት በጨርቃ ጨርቅ፣ በቆዳ እና በእጅ ሥራ የተሰማሩ የጥቃቅን እና አነስተኛ አምራች ድርጅቶች እንደሆኑ ተገልጿል።ድርጅቶቹ የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ያደረጉት ሃብትን በመቆጠብ፣ ከአየርና ከውሃ ብክለት ነጻ በሆነ መንገድ እና ፈጠራን መሰረት ባደረገ መልኩ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ማምረት በመቻላቸው እንደሆነ ተገልጿል።ስምምነቱን ያደረጉት በጥቃቅን እና አነስተኛ አምራች ድርጅቶች የተሰማሩ 11 ድርጅቶች እንደሆኑ የግሪን ኢትዮጵያ የማኑፋክቸሪንግ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ኽይሩ ሐሰን ተናግረዋል።የኢትዮጵያ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጸሐፊ አቶ የሱፍ አደምኑር መርሃ- ግብሩ እንዲሳካ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቅርበው ÷የገንዘብ ድጋፉ ለተፈለገው ዓላማ እንዲውል ኢንተርፕራይዞቹ በትኩረት መስራት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
033d6ceabd49995824d6b5928b646611
|
a8fa9538662c48a002e658f07a08ba89
|
የበርሃ አንበጣ መከላከል ሥራው ተጠናክሮ መቀጠሉን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
|
ከመስከረም ወዲህ በስፋት ወደ ኢትዮጵያ እየገባ ያለውና እስካሁን በትግራይ፣ በአማራ፣ በአፋር፣ በኦሮሚያ በሶማሌ ክልሎችና በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በሰብል፣ በደንና በግጦሽ መሬት ላይ ጉዳት እያደረሰ የሚገኘው የበረሃ አንበጣ ግብርናው እየፈተነ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን የአንበጣ መንጋ እያደረሰ ያለውን ጉዳት አስመልክተው ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት፣ ከመስከረም ወዲህ በተለይ ከሶማሌላንድ በስፋት እየገባ ያለው የአንበጣ መንጋ ወደ መሀል አካባቢ ተሠራጭቶ የለማውን ሰብል እንዳያጠፋ፣ ችግሩን የሚመጥን የኬሚካል አቅርቦትና የሀብት ማሰባሰብ ሥራው ቅድሚያ ተሰጥቶት እየተሠራ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡የታሰረና የለማ ሰብል 13.8 ሚሊዮን ሔክታር መኖሩን የጠቆሙት ሚኒስትሩ፣ አንበጣው በጣም ዘልቆ የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ የአውሮፕላን ርጭት ብቻ በቂ ስላልሆነ አርሶ አደሩ የጀመረውን ባህላዊ የመከላከል ዘዴና የኬሚካል ርጭት አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል፡፡የበረሃ አንበጣው በተከሰቱባቸው አካባቢዎች አርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች፣ በጎ ፈቃደኞችና አመራሮች ጭምር አንበጣውን ለማባረር የሚከተሉት ባህላዊ ዘዴ ችግሩን መቅረፍ ባለመቻሉም፣ በሺዎች የሚቆጠር ሔክታር መሬት ላይ የነበሩ ሰብሎች፣ ደኖችና የግጦሽ ሥፍራዎች ወድመዋል፡፡የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ተስፋሁን መንግሥቴ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ እስከ ማክሰኞ ጥቅምት 3 ቀን 2013 ዓ.ም. ድረስ በአራት ዞኖች፣ በ18 ወረዳዎችና በ136 ቀበሌዎች የአንበጣ መንጋው ተከስቷል፡፡በአካባቢዎቹ በ327,390 ሔክታር መሬት ላይ የአንበጣ መንጋው የተከሰተ ሲሆን፣ ከእዚህ ውስጥ በ108,517 ሔክታር ላይ በባህላዊና በኬሚካል ርጭት አንበጣውን የመከላከል ሥራ ተከናውኗል፡፡አቶ ተስፋሁን እንዳሉት፣ እስካሁን የ47 ሺሕ አርሶ አደሮች ሰብል ወድሟል፡፡ 87 ሺሕ ሔክታር መሬት ተጎድቷል፡፡ ማሽላ፣ ጤፍ፣ ደንና የግጦሽ ተክሎች በአንበጣ መንጋው ጉዳት የደረሰባቸው ናቸው፡፡የአንበጣ መንጋውን ለመቆጣጠር ቅንጅታዊ ሥራ ያስፈልጋል ያለው የግብርና ሚኒስቴር፣ እስከ ረቡዕ ጥቅምት 4 ቀን 2013 ዓ.ም. ይገባሉ ተብለው ከተጠበቁት አምስት የኬሚካል መርጫ አውሮፕላኖች ሁለቱ ሥራ መጀመራቸውን አስታውቋል፡፡
| 0 |
e1eda0517da055824ca76191ced59817
|
9a2b0f2a984978b2d8b0f184a9fa35d1
|
መንግስት ቤተክርስቲያኗ በየጊዜው ለምታቀርባቸው መሰረታዊ ጥያቄዎች ምላሽ ባለመስጠቱ ለተደራራቢ ችግር መዳረጓ ተገለጸ
|
በአማራ ክልል በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከህብረተሰቡ ጋር የሚደረጉት ውይይቶች ሠላምና መረጋጋትን ለመፍጠር ጥሩ ግብዓት መሆናቸው ተመልክቷል፡፡በውይይት መድረኮቹ ህብረተሰቡ ሠላሙን የሚያውኩ ዕኩይ ድርጊቶችን በማውገዝ የሚጠበቅበትን ለመወጣት መዘጋጀቱን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ለዋልታ አስታውቋል፡፡በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች በተከሰቱት ግጭቶች በሰው ህይወትና በንብረት ላይ የደረሰው ጉዳትና ውድመት ለማንም የማይበጅ መሆኑን አጥብቀው ማውገዛቸውን የፅህፈት ቤቱ ዳይሬክተር አቶ ንጉሡ ጥላሁን ተናግረዋል፡፡በቀጣይ መሰል ህገ ወጥ ድርጊቶች እንዳይከሰቱ ከመንግስት ጎን በመሰለፍ ለሠላምና ልማት እንደሚተጉ መግለፃቸውን ዳይሬክተሩ አስረድተዋል፡፡መንግስት የህብረተሰቡን ሠላም የመጠበቅ፣ የህግ የበላይነትና ህገመንግስቱን የማስከበር ኃላፊነትና ግዴታውን እንዲወጡም አሳስበዋል፡፡ከመልካም አስተዳደር እጦት ጋር በተያያዘ ከህዝብ ለሚነሱ ቅሬታዎችም አፋጣኝና ዘላቂ መፍትሄ እንዲሰጥ መናገራቸውን አቶ ንጉሡ ጠቁመዋል፡፡ በተለይም ለረጅም ጊዜ ሳይመለሱ በመቆየታቸው ቅሬታ እየፈጠሩ ያሉ ጥያቄዎች ትኩረት እንዲሰጣቸው አሳስበዋል፡፡ህብረተሰቡ በሰሜንና በደቡብ ጎንደር፤እንዲሁም በባህር ዳር ከተማ የተካሄደውን ሠላማዊ ሰልፍ ተከትሎ በተፈጠረው ግጭት ማዘኑን በየመድረኮቹ መግለፁ ተመልክቷል፡፡ከዚህም በተጨማሪ በተለያዩ ጊዜያት ከህብረተሰቡ ለሚነሱ ጥያቄዎች አፋጣኝ ምላሾችን መስጠት እንዳለበት አስተያየት ተሰንዝሯል፡፡ ከህብረተሰቡ ጋር የሚደረጉ ተመሳሳይ የውይይት መድረኮችም በየጊዜው ሊዘጋጁ እንደሚገባ መጠቆሙ ተመልክቷል፡፡ከእነዚህም መካከል የገጠር መሬት፣ የአገልግሎት አሰጣጥና መሰል የመልካም አስተዳደር እጥረት የሚስተዋሉባቸው ዘርፎች በውይይት መድረኮቹ ተነስተዋል፡፡ከማንነትና ከወሰን ጋር በተያያዘ የሚነሱ ጥያቄዎችም ህገ መንግስቱ በሚፈቅደው መሰረት ምላሽ ቢሰጥባቸው መልካም እንደሆነ አስገንዝበዋል፡፡በመቻቻልና በመከባበር በኖሩ ህዝቦች መካከል በአንዳንድ አካላት ግጭትና መቃቃርን ለመፍጠር የሚደረገው ጥረትም በዘለቄታዊነት ሊገታ እንደሚገባ በመድረኮቹ መጠቆማቸውን አቶ ንጉሡ ተናግረዋል፡፡የክልሉ መንግስት ከህዝቡ የተነሱ ጥያቄዎችን በመያዝ ሠላምን ለማስፈን፤የመልካም አስተዳደር እንቅፋቶችን ለማስወገድ እና ልማትን ለማፋጠን ቆርጦ ተነስቷል ብለዋል- አቶ ንጉሡ፡፡በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች በሚካሄዱት የውይይት መድረኮች የሃይማኖት አባቶች፣ ወጣቶችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች መሳተፋቸውን ዳይሬክተሩ ገልፀዋል፡፡በሰሜን ጎንደር የተወሰኑ ወረዳዎች፣ በደቡብ ጎንደር ሶስት ወረዳዎች እና በባህር ዳር ከተማ ሠላማዊ ሰልፍን ተከትሎ በተፈጠረው ግጭት በሰው ላይ ሞትና የአካል ጉዳት፤እንዲሁም በንብረት ላይ ከፍተኛ ውድመት መድረሱ ይታወቃል፡፡
| 0 |
5f626392617ab67fe2a1ece5b43e83dd
|
5f626392617ab67fe2a1ece5b43e83dd
|
መምህራን በትምህርት ቤቶችና በአከባቢያቸው ሰላም እንዲረጋገጥ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ተጠየቁ
|
መምህራን በትምህርት ቤቶችና በአከባቢያቸው ሰላም እንዲረጋገጥ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ተጠይቀዋል፡፡የሰላም ሚኒስቴር ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ሀገር አቀፍ መምህራን የሰላም ውይይት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡በዚህ የውይይት መድረክ ላይ የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡ውይይቱ “ሰላምና ሀገር ወዳድ መምህራኖች ፤ ሰላምና ሀገር ወዳድ ተማሪዎችን ያፈራሉ” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን መምህራን በትምህርት ቤቶችና በአከባቢያቸው ሰላም እንዲረጋገጥ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ተጠይቀዋል፡፡በውይይቱ ንግግር ያደረጉት የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል መምህራን ትውልድን መቅረጽ ካላቸው እድል አንፃር ሰላምን በመስበክ በኩል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሊያበርክቱ ይገባል ብለዋል፡፡ሀገራዊ ግንባታ ትምህርትና የተሟላ ስብዕና የሚጠይቅ በመሆኑም ለማህበረሰብ ስብዕናና የበለጸገ ትውልድን በመፍጠር ረገድ የመምህራን ሚና ክፍተኛ መሆኑንም ተናግረዋል።ትምህርት ቤቶች የሰላም ማዕድ ይሆኑ ዘንድም መምህራን እያከናዎኑት ያለውን ትውልድን የመቅረጽ ተግባር አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸውም ወይዘሮ ሙፈሪያት አሳስበዋል፡፡ በውይይቱ ላይ አስተያየት የሰጡት መምህራን በበኩላቸው ሰላም ሁሉንም የሚመለከት ጉዳይ በመሆኑ ሰላምን በመስበክና በማረጋገጥ ረገድ ከመንግስት ጋር በመሆን የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንደሚወጡ ገልጸዋል፡፡በተለይም የስነ ዜጋ፣ ስነ ምግባርና የታሪክ ትምህርት መምህራን ለተማሪዎች በሚያቀርቡት ትምህርት ላይ ሚዛናዊና ኃላፊነት በተሞላበት መንገድ ማቅረብ እንዳለባቸውም ጠቁመዋል፡፡ መምህሩ በስነ ምግባር አርዓያ በመሆን ሰላምና ግብረ ግብነትን ሊሰብክ እንደሚገባም ተሳታፊዎቹ አንስተዋል፡፡በውይይቱ ላይ መምህራን በሰላም ግንባታ ዙሪያ ሚናቸው ምን ሊሆን ይገባል የሚል የመነሻ ጽሁፍ ቀርቦ ውይይት እየተደረገበት ይገኛል፡፡ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የተወጣጡ ከ1 ሺህ በላይ የሚሆኑ መምህራኖች በመድረኩ የተገኙ ሲሆን ውይይቱ እስከ ነገ እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡
| 1 |
35c52a3db61eb91f8c0de2ba9bd51873
|
ff7b3e279a850fb100a6a4b50b618673
|
ከግማሽ በላይ የአለም ህዝብ ማህበራዊ ድረገጽ ይጠቀማል
|
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ ካጋጠመው በኋላ የተለያዩ አየር መንገዶች እየወሰዱት የሚገኘው እርምጃ የአየር መንገዱን አስተማማኝነት እንደሚያረጋግጥ ካፒቴን ሰለሞን ግዛው ገልጸዋል፡፡ለረጂም ጊዜ በዘርፉ የቆዩትና የአቢሲኒያ በረራ አገልግሎት ማሰልጠኛ ኩባኒያ ዋና ስራ አስኪያጅ ካፒቴን ሰለሞን ለዋታ ቴሌቪዥን እንደተናገሩት ከአደጋው በኋላ የአውሮፓ ሃገራትን ጨምሮ የተለያዩ ሃገራ ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን እንዳበር እገዳ ጥለዋል፡፡ከዚህም ባሻገር አውሮፕላኖቹ በአየር ክልሎቻቸውና በኤርፖርቶቻቸው እንዳይገለገሉ አግደዋል ነው ያሉት፡፡ከዚሁ ጋር ተያይዞ ባለፉት ጥቂት ቀናት ቦይንግ ኩባንያ ከ20 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ እንደከሰረም ካፒቴኑ ጠቁመዋል፡፡እነዚህ ሂደቶችም አደጋው ከአየር መንገዱ ሳይሆን ከአውሮፕላኑ ሊሆን እንደሚችል አመላካች ነውም ብለዋል፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፈው አመት ከግማሽ ቢሊዮን በላይ መንገደኞችን ማስተናገዱን ካፒቴን ሰለሞን ጠቁመው በዚህም ከኤር ዌይስ በመቀጠል በሁለተኛ ደረጃ ላይ መቀመጡን አስታውሰዋል፡፡የመረጃ ሳጥኑ/ብላክ ቦክሱ/ መገኘትም የአደጋውን ትክክለኛ ምክንያት ስለሚያመላክት ህብረተሰቡ የተለያዩ ማህበራዊ ድረገጾች ከአደጋው ጋር በተያያዘ በሚያሰራጩት ሃሰተኛ መረጃ እንዳይረበሹ ጠይቀዋል፡፡
| 0 |
a5327e6806bfe822c4b6adc59f2d4c86
|
f3c2bf04e45f466bc28f84bdffc14338
|
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ እና ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ
|
ግብፅ ከሱዳን ጋር ያላትን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ለማጠናከር እንደምትፈልግ ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል ሲሲ ገለጹ፡፡የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት በትናንትናው ዕለት ግብፅ ካይሮ የገቡ ሲሆን፣ ከግብጹ ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል ሲሲ ጋር በሀገራቱ የሁለትዮሽና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።በውይይታቸውም ሀገራቱ በተለያዩ ዘርፎች ዙሪያ ያላቸውን ግንኙነት በተጠናከረ መልኩ ለማስቀጠል መስማማታቸውን የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስማን አብደላህ አስታውቀዋል።በተጨማሪም መሪዎቹ በቀጠናው ስላለው የጸጥታ ሁኔታ፣ ሱዳን አሸባሪዎችን ከሚደግፉ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ በምትወጣበት ሁኔታ እና በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር አድርገዋል።ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል ሲሲ ግብፅ የቅርብ ጎረቤት ሀገር ከሆነቸው ሱዳን ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ቃል ገብተዋል።በዚህም በአሁኑ ወቅት በሱዳን ያለውን ሰላም በዘላቂነት ለማስቀጠልና በቀጠናው የሚስተዋለውን የሽብር ጥቃት በጋራ ለመከላከል ከሱዳን ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩም ገልጸዋል።ሀገራቱ በግብርና፣ በኤሌክትሪክ ሃይል፣ በመሰረት ልማት ግንባታ እና በሌሎች ዘርፎች ዙሪያ በጋራ ለመስራት ያላቸውን ስምምነት ወደ ተግባር ለመቀየርም ቀጣይ ውይይቶች የሚደረጉ እንደሆነ የሱዳን ትሪቡን ዘገባ ያመለክታል፡፡
| 0 |
e358b6c67cf970abb5cc546e6080d707
|
c1952c94a97a2705e07e613d722d3544
|
በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ሀገራዊ የሎጀስትክስ ሥራ እንዳይስተጓጎል በቅንጅት ለመስራት ስምምነት ላይ ተደረስ
|
የአለም ጤና ድርጅት በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክን መሰረዝ ወይንም የውድድር ቦታውን መቀየር እንደማያስፈልግ መግለጹን የአለም አቀፉ ኦሎምፒክ ኮሚቲ አስተባበሪ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
የድርጅቱ ከፍተኛ የአስቸኳይ ጊዜ ባለሙያ የሆኑት ዶ/ር ማይክ ርያን ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ “ከአደጋ ዜሮ የሆነ የብዙሀን ስብስብ የለም”፤ ስለሆነም አዘጋጆቹና የአካባቢው የጤና ባለሙያዎች ችግር ሲያጋጥም መፍትሄ ለመስጠት መዘጋጀት አለባቸው ብለዋል፡፡
የ17 ቀናት ቆይታ የሚኖረው የጃፓን ኦሎምፒክ ሐምሌ 17 ይደመራል ተብሏል፡፡
በተለየ መግለጫ ጃፓን በቫይረሱ ምክንያት አንድ ዶክተርና የታክሲ ሹፌር ከሞቱ በኋላ የቫይረሱን መስፋፋት ለመግታት ምርመራ አጠናክራ መቀጠሏን አስታውቃለች፡፡
እየተስፋፋ ያለውና መነሻውን በቻይናዋ ውሀን ከተማ ያደረገው የኮሮና ቫይረስ በቻይና ሊካሄዱ የነበሩትን የ2020 ኦሎምፒክ የጨዋታ የማጣሪያዎችን፤ የቦክስና የባድሜንተን ጨዋታዎች እንዲሰረዙ አድርጓል፡፡
የቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ አዘጋጅ ኮሚቴ ዋና ስራ አስፈፃሚ በጥር መጨረሻ ቫይረሱ ምናልባት ውድድሩ ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድር ይችላል በሚል በጣም ተጨንቀው የነበሩ ቢሆንም፣ በሚቀጥለው ቀን ውድድሩ በተያዘለት ቀን እንደሚካሄድ ቃል ገብተዋል፡፡
እካሁን ድረስ በኮሮና ቫይረስ 1,490 በላይ የሞቱ ሲሆን ከ60,000 በላይ ሰዎች ደግሞ በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል፡፡
| 0 |
9689cb5cb2933d56ab3e4a29b37f61ca
|
a9036990171ccdd22ffd6bf0cece601c
|
የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰጭዎች ምዝገባ ተጀመረ
|
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ሚሊየን በላይ በጎ ፈቃደኞች የሚሳተፉበት የአዲስ አበባ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር ነገ ይጀመራል፡፡ መርሀግብሩ ለአራት ወራት ይቆያል የተባለ ሲሆን ይህን አስመልክቶ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ቢሮ እና የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በዚህም የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ በተለይም የኮሮና ቫይረስን መከላከል ላይ የሚደረጉ ጥረቶች በማገዝ ላይ የሚያተኩር ይሆናል ነው የተባለው:: በመርሀግብር ውስጥ «አንድ ቤተሰብ ለአንድ ሰው» የሚል ፕሮግራም የተካተተ ሲሆን 500 አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚሆኑ ይሆናል ተብሏል። እንዲሁም በከተማዋ በቅርቡ ለተቋቋመው ከ1ሺህ200 በላይ የምግብ ባንኮች ለ480 ሺህ አባወራዎች የሚበቃ ምግብ የማሰባሰብ ስራ በበጎ ፈቃደኞቹ ይከናወናል፡፡ በ”ስጦታ ለአዲስ አበባዬ” መርሀግብር ደግሞ 100ሺህ የትምህርት መሳሪያዎች፣ 50ሺህ አልባሳት እና 100ሺህ የተለያዩ ቁሳቁሶች የማሰባሰብ ስራ እንደሚሰራም ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ለ1ሺህአቅመ ደካማ አረጋውያን የቤት እድሳት የሚከናወን ሲሆን የችግኝ ተከላና የአካባቢ ፅዳት መርሀ ግብሮችም የሚከናወኑ ይሆናል። በአጠቃላይ በመርሃ ግብሩ 200 ሚሊየን ብር የሚገመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ይሰጣል መባሉን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬቴሪያት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
| 0 |
419955c29558fabc96dd73ebc53522ed
|
419955c29558fabc96dd73ebc53522ed
|
”ለፋሲል እንሩጥ ” የገቢ ማሰባሰቢያ ሩጫ ዛሬ ተካሂዷል
|
“ለፋሲል እንሩጥ” በሚል መርህ በደጋፊዎች ማኅበር የተዘጋጀዉ የገቢ ማሰባሰብያ ታላቁ ሩጫ ዛሬ ከ 6000 እስከ 6500 የሚገመቱ የዐፄዎቹ ደጋፊዎች ተሳትፈውበት በጎንደር ከተማ ተከናውኗል።ጎንደር ከተማ ከነበረው ወቅታዊ ሁኔታ እና የመሮጫ ማልያ ሽያጭ የታሰባውን ያህል ገቢ ባለማስገኝቱ በተደጋጋሚ ለማራዘም የተገደደው ይህ ሩጫ በዛሬው ዕለት በተሳካ ሁኔታ ታካሂዷል። ከጠዋቱ 2:00 ላይ የህፃናቶች ሩጫ ተካሂዶ ከ1-10 ለወጡ ህፃናት የቦርሳዎች ሽልማት የተበረከተላቸው ሲሆን በአዋቂዎች ቀድመው ሩጫውን ለጨረሱ 1000 ሜዳልያዎች በሽልማትነት ተበርክቶላቸዋል።ከዛሬው ውድድር የሚገኝውን 70 በመቶ ገቢ ለቡድኑ እንደሚያስረክብ የቀረውን 30 በመቶ ደግሞ ለሰራተኛ ደሞዝ እና ለስራ ማስኬጃ እንደሚውል ከቅናት በፊት በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።በዘንድሮው የውድድር ዓመት በርካታ የገቢ ማሰባሰቢያዎችን ያደረጉት የዐፄዎቹ የደጋፊዎች ማኅበር ከዛሬው ታላቁ ሩጫ በተጨማሪ የንግድ ትርዒት እና የሙዚቃ ኮንሰርት አዘጋጅተዉ እንደነበር ይታወሳል ።
| 1 |
ca976f46dd422c6ab40d2c088cbb3f13
|
ca976f46dd422c6ab40d2c088cbb3f13
|
የኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ከተማ የትምህርት ተቋማት ሊገነባ ነው
|
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የኦሮሞ ተወላጆች በቋንቋቸው የሚማሩባቸው አምስት ትምህርት ቤቶችና አምስት የባህል ማዕከላት በአዲስ አበባ ከተማ ሊገነባ ነው፡፡ክልላዊ መንግሥቱ እነዚህን ግንባታዎች የሚያካሂድበትን መሬት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማግኘቱ ተመልክቷል፡፡ የኦሮሚያ ልማት ማኅበር (ኦልማ) ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ግንባታዎቹን በባለቤትነት የሚያካሂደው የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ነው፡፡‹‹የኦሮሚያ ልማት ማኅበር ፕሮጀክቶቹን በፋይናንስ ይደግፋል፡፡ በተያዘው ወር መጨረሻ በአዲስ አበባ ከሚገኙ የኦሮሞ ተወላጆች ገንዘብ ለማሰባሰብ ፕሮግራም ይዟል፤›› በማለት ወይዘሮ አዳነች ገልጸዋል፡፡የትምህርት ቤቶቹ ግንባታ በ2009 ዓ.ም. የሚጀመር መሆኑን፣ በአዲስ አበባ ከሚገኘው የኦሮሞ ማኅበረሰብ ጋር ውይይት እየተካሄደ የሚያስፈልጉ የባህል ማዕከላት ወይም ሌሎች ዓይነት ግንባታዎችም እንደሚካሄዱ ወይዘሮ አዳነች ገልጸዋል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩ የኦሮሞ ተወላጆች ልጆቻቸውን በቋንቋቸው ለማስተማር ፍላጎት ቢኖራቸውም፣ ይህን አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ መሠረተ ልማቶች አለመኖራቸው ችግር እንደፈጠረባቸው ሲገልጹ መቆየታቸው ተጠቁሟል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የኦሮሞ ባህል፣ ወግና ሥርዓት የሚያንፀባርቁ የባህል ማዕከላት አለመኖራቸው በልጆች አስተዳደግ በኩል አሉታዊ ተፅዕኖ እንዳለው በመግለጽ፣ የክልሉ መንግሥት ችግሩን እንዲፈታ ሲጠይቁ መቆየታቸው ተገልጿል፡፡በዚህ መሠረት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋር በመነጋገር፣ ለግንባታ የሚያስፈልጉ ቦታዎችን ማግኘቱ ተመልክቷል፡፡ ግንባታዎቹ በአሥሩም ክፍላተ ከተሞች የሚካሄዱ መሆኑም ታውቋል፡፡የኦሮሚያ ልማት ቢሮ (ኦልማ) በኦሮሚያ ክልል የልማት ሥራዎችን በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ልማት ማኅበሩ ዓላማውን ከሚደግፉ አባላትና ከግብረ ሰናይ ድርጀቶች ገንዘብ በማሰባሰብ መደበኛ ትምህርት ቤቶች፣ አዳሪ ትምህርት ቤቶች፣ የውኃ አቅርቦትና በመሳሰሉት መሠረተ ልማት ግንባታዎች በማከናወን ላይ ይገኛል ተብሏል፡፡የልማት ማኅበሩ በክልሉ ከሚያካሂደው ዘርፈ ብዙ ግንባታዎች በተጨማሪ፣ በአዲስ አበባ ለሚገኙ የኦሮሞ ተወላጆች ጥቅም የሚሰጡ ግንባታዎችን ለማካሄድ ማቀዱም ታውቋል፡፡
| 1 |
5b86b000908247c0fb1c716ff56edfd6
|
c4882e4252dd51f427d26fbd59d443d4
|
የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-1 ጅማ አባ ጅፋር
|
በትናንትናው ዕለት ኦኪኪ ኦፎላቢን በእጃቸው ያስገቡት ምዓም አናብስት ዛሬ ደግሞ ተስፋዬ መላኩን አስፈርመዋል።ባለፈው ዓመት ሲቸገሩበት የነበረውን ጠባብ የተከላካይ ክፍል አማራጭ ለማስፋት እየተንቀሳቀሱ የሚገኙት ቻምፒዮኖቹ ቀደም ብለው ታፈሠ ሰርካን ማስፈረማቸው ሲታወስ አሁን ደግሞ ተስፋዬ መላኩን ወደ ቡድናቸው ቀላቅለዋል። በግራ እና መሐል ተከላካይነት መጫወት የሚችለው ይህ የቀድሞ ወላይታ ድቻ እና ኤሌክትሪክ ተጫዋች የተጠናቀቀውን የውድድር ዓመት በጅማ አባ ጅፋር አሳልፏል።በቀጣይ ቀናት በቡድኑ ወሳኝ ቦታዎች ላይ ተጨማሪ ዝውውሮች ይፈፅማሉ ተብለው የሚጠበቁት መቐለ 70 እንደርታዎች የነባር ተጫዋቾች ውል እንደሚያራዝሙም ይጠበቃል።
| 0 |
2e358261d004edd8fc22006249d9583b
|
f4829f0a708be3ce104deb7c33dfe6cb
|
በጋምቤላ ክልል ለትምህርት ፍትሃዊ ተደራሽነት ሁሉንም ያሳተፈ ስራ እየተከናወነ ነው—ርዕሰ መስተዳደር ጋትሉ ዋክ ቱት
|
የጋምቤላ ብሔራዊ ክልል በነገው ዕለት የሚከበረውን የዓለም የስደተኞች ቀንን ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጅቶችን ማጠናቀቁን የክልሉ ፕሬዚደንት አቶ ጋትዋክ ቱት ኮት ተናገሩ ።የክልሉ ፕሬዚዳንት በነገው ዕለት የሚከበረውን የዓለም የስደተኞች ቀንን በማስመልከት ለጋዜጠኞች በሠጡት መግለጫ እንደገለጹት ክልሉ የስደተኞችን ቀን በድምቀት ለማክበርና እንግዶችን በአግባቡ ለማስተናገድ ተገቢውን የፀጥታ ፣ የሆቴልና ሌሎች አስፈላጊ ዝግጅቶች በሙሉ ተጠናቀዋል ብለዋል ።በነገው ዕለት ለሚከበረው 17ኛው የዓለም አቀፍ የስደተኞች ቀንን በጋምቤላ ለማክበር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊልፖ ግራንዲ በዛሬው ዕለት ጋምቤላ ከተማ ገብተዋል ።ኮሚሽነሩ ጋምቤላ ሲገቡ የጋምቤላ ክልል ፕሬዚዳንት ፣የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ አስተዳደር ምክትል ዳይሬክተር አቶ ጀማል ዘይኑና የጋምቤላ ከተማ ነዋሪ ደማቅ አቀባባል አድርገውላቸዋል ። ኮሚሽነሩ በነገው ዕለት ጋምቤላ የሚገኘውና ለ300 ሺህ የሚሆኑ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች መጠሊያ የሆነውን የጉኒል የስደተኞች ጣቢያ ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል ።በጋምቤላ በሚከበረው የዓለም የስደተኞች ቀን በዓል ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ፣ የአገር ውስጥና የውጭ ጋዜጠኞች እንዲሁም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እንደሚገኙ ተመልክቷል ።የዘንድሮ የዓለም የስደተኞች ቀን በኢትዮጵያ መከበሩ አገሪቱ ስደተኞች ተቀብላ በማስተናገድ ረገድ እያደረገች ያለችውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንዲገነዘብና አጋርነቱን ይበልጥ እንዲያደርግ የጎላ ፋይዳ ይኖረዋል ። ለ17ኛ ጊዜ የሚከበረው የዓለም ስደተኞች ቀን “አጋርነት ለስደተኛ ወገኖቻችን” በሚል መሪ ቃል በነገው ዕለት በጋምቤላ ክልል ይከበራል ።
| 0 |
4b8c142cf294b1f3f9b4f941a66ee97b
|
57f46a4d93d88333d36fa305f3d70932
|
ኢትዮጵያ ቡና የወሳኝ ተከላካዩን ውል ለረዥም ዓመት አደሰ
|
ድሬዳዋ ከተማ የቀድሞ የመሐል ተከላካዩን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል፡፡ለድሬዳዋ ከተማ በ2011 የተጫወተው ፍቃዱ ደነቀ አዲሱ ፈራሚ ሆኗል። የቀድሞው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተከላካይ የባንክን መፍረስ ተከትሎ በመቐለ እና ድሬዳዋ የአንድ ዓመት ቆይታ ካደረገ በኋላ በተሰረዘው የውድድር ዓመት ደግሞ በወልዋሎ ሲጫወት ቆይቶ ለአሰልጣኝ ፍሰሀ ጡዑመልሳኑ ክለብ በአንድ ዓመት ውል ፈርሟል።
| 0 |
086fffe3f76942617f879377c99e1771
|
086fffe3f76942617f879377c99e1771
|
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት በህዳሴ ግድብ ላይ የሰጡት አስተያያት ”ኃላፊነት የጎደለው ነው”… የኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች
|
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ የሰጡት አስተያያት ”ኃላፊነት የጎደለው ነው” ሲሉ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተደራዳሪዎች ተናገሩ።ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት አስተያየታቸውን የሰጡት ተደራዳሪዎቹ ዶክተር ያዕቆብ አርሳኖና አምባሳደር ኢብራሂም ኢድሪስ ፕሬዚዳንቱ ግድቡን አስመልክተው የሰነዘሩት አስተያየት ”ኃላፊነት የጎደለው” ነው ብለውታል።የግድቡ ተደራዳሪና የአባይ ውሃ ጉዳይ ተመራማሪ ዶክተር ያዕቆብ ፕሬዚዳንት ትራምፕ የሰጡት አስተያየት በኢትዮጵያና በአሜሪካ መንግሥታት እንዲሁም በሁለቱ አገሮች ህዝቦች መካከል ለዘመናት የቆየውን የረጅም ጊዜ ጠንካራ ትብብር ከግምት ውስጥ ያላስገባ መሆኑን ገልጸዋል።“ግብጽ በኢትዮጵያ ጦርነት እንድታውጅ ድጋፍ የሚያደርግ ንግግር ማድረግ የማይጠበቅ ኃላፊነት የጎደለውና የማይቻል ነው”ብለዋል።የኢትዮጵያ አጋሮች፣የአሜሪካ የኮንግረስ አባላትና በአሜሪካ የሚገኘው የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ንግግሩን ”በጠንካራ ሁኔታ” እንዲያወግዙት ዶክተር ያዕቆብ ጠይቀዋል።“የተለያዩ አካላት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞች እጃቸውን ሲያስገቡ ይሄን በፍጹም የማንፈቅደውና የማንቀበለው ነው የሚል ሕዝባዊ ተሳትፎና አንድነት ያስፈልጋል። ለዚህም ኢትዮጵያውያንም ለመብቶቻቸው መጠበቅ በጽናት በጋራ መቆም ይገባቸዋል” ሲሉም ተናግረዋል።የቀድሞ በግብጽ የኢትዮጵያ አምባሳደርና የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተደራዳሪ አምባሳደር ኢብራሂም ኢድሪስ በበኩላቸው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት በግድቡ ዙሪያ የሰጡት አስተያያት በግላቸው እንደያዙት አቋም ሊታይ እንደሚገባና የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲና የአብዛኛውን የአሜሪካ ምክር ቤት አባላት አይወክልም ብለዋል።ኢትዮጵያና አሜሪካ ጠንካራ ትብብር እንዳላቸው አስታውሰው፣ የአንዲት አገር ሉዓላዊነት በመዳፈር ጦርነት ማወጅ ተገቢ እንዳልሆነ ገልጸዋል።”ኢትዮጵያውያን የትኛውንም ዋጋ ከፍለው የአገራቸውን ሉዓላዊነት ለመጠበቅ ወደ ኋላ አይሉም። ይሄንንም ታሪክ ይነግረናል” በማለት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
| 1 |
4cd21baed1a46c1fc5e83c5551f32a12
|
a88190d24c7b6fd448dc7a06b6d8f9da
|
ሐጅ ሙሐመድ አሚን ጀማል ኃላፊነታቸውን ለቀዳሚ ሙፍቲ ሃጅ ኡመር ኢድሪስ አስረከቡ
|
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 25/2012ዓ.ም (አብመድ) የኢትዮጵያ ብዙኃን መገናኛ ድርጅቶች የሀገር ውስጥ የእግር ኳስ ጨዋታን ለማሳደግ ከሰፈር የእግር ኳስ ጨዋታ መጀመር እንዳለባቸው የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና የሥነ ተግባቦት ትምህርት ክፍል መምህር እና ተመራማሪ ዶክተር ጀማል ሙሐመድ ተናገሩ፡፡ዶክተር ጀማል ‹‹የሰፈር ኳስ መዘገብ አለበት›› ብለው የተናገሩት በወረታ ከተማ በአማራ ክልል ስፖርት ኮሚሽን አዘጋጅነት ለጋዜጠኞች፣ ለኮሙዩኒኬሽን ባለሙያዎች እና በስፖርቱ ዘርፍ ለሚመለከታቸው አካላት በተሠጠው የስፖርት ጋዜጠኝነት እና ተግባቦት ስልጠና ላይ ነው፡፡በስልጠናው ዶክተር ጀማል እንደተናገሩት ኢትዮጵያ ብዙኃን መገናኛ ድርጅቶች ለአውሮፓ እግር ኳስ ትንታኔዎች ሰፊ ሽፋን ይሰጣሉ፤ ይህ ክፋት ባይሆንም የሀገራቸውን እግር ኳስ ለማሳደግ ከተፈለገ ግን ሜዳ ሳይኖራቸው በአስፓል ዳር የሚጫወጡ የሕጻናትን እንቅስቃሴም መዘገብ አለባቸው፡፡
| 0 |
4b5d16b2feaae6aa2cd30eb16ebb1c63
|
98aab3c2611caa55aaed9e2782aad429
|
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስለ ደቡብ ሱዳን
|
በደቡብ ሱዳን ሁለት ስቴቶች ወይም ክልሎች ውስጥ በተቀሰቀሰ ከባድ ውጊያና በረሃብ ምክንያት ከመቶ ሺህ በላይ ደቡብ ሱዳናዊያን ባለፉ ሁለት ወራት ውስጥ መፈናቀላቸውንና መሰደዳቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር አስታውቋል፡፡ከደቡብ ሱዳን ከሚሰደዱት ከዘጠና ዘጠኝ ከመቶው በላይ የሚገቡት ወደ ኢትዮጵያ መሆኑንና የደቡብ ሱዳን ግጭት ከተጫረ ከታኅሣስ 2006 ዓ.ም ወዲህ ባለው ጊዜ ውስጥ 208 ሺህ 700 የሚሆኑ ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸውን በኢትዮጵያ የዩኤንኤችሲአር ቃልአቀባይ አቶ ክሡት ገብረእግዚአብሄር ገልፀዋል፡፡በሌላ በኩል ደግሞ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን ውስጥ ለሚገኙት ሽምቅ ተዋጊዎች፣ ከአየር ጦር መሣሪያ እያቀበለች ናት ሲል አንድ ሰሞኑን የወጣ ሪፖርት አመልክቷል፡፡ኻርቱም ግን «በዚህ ውዝግብ እጄ የለበትም» ስትል አስተባብላለች። የተባለው ጦር መሣሪያ የማቀበሉ ሂደት፣ በመንግሥቱና በተቃዋሚ ኃይሎች መካከል እአአ በ2013 የተቀሰቀሰው ውጊያ እንዲቀጥል አድርጎታል ሱሉ ተንታኞች ይናገራሉ።ለዝርዝሩ ዘገባዎቹን የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
| 0 |
90cb43548f84f39b3e698245c594b77f
|
c36543ee11a86ee5b0e5ec8a4d8facbf
|
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሁለት ተጫዋቾቹን ሲለቅ ብራያን ኡሞኒን ማስፈረሙ እየተነገረ ነው
|
ከፖስፖርት እና ከመኖሪያ ፍቃድ ጋር በተገናኘ በመጀመሪያው ሳምንት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ሳይሰለፉ የቀሩት አራት የሰበታ ከተማ የውጪ ተጫዋቾች ቡድኑ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ወደ ሜዳ ይመለሳሉ።የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በመጀመሪያው ሳምንት መርሀ ግብር ሰበታ ከተማ በአዲስ አበባ ስታዲየም በወልዋሎ የ3ለ1 ሽንፈት ማስተናገዱ ይታወሳል፡፡ በዚህ ጨዋታ ላይ አራት የሰበታ ከተማ የውጪ ተጫዋቾች ማለትም ጋናዊው ግብ ጠባቂ ዳንኤል አጃይ፣ ዩጋንዳዊው ተከላካይ ሳቪዮ ካቩጉ እንዲሁም ቡሩኪና-ፋሶዋዊያኑ አጥቂዎች ሲይላ አሊ ባድራ እና ባኑ ዲያዋራ ከፓስፖርት እና የመኖሪያ ፍቃድ በጊዜው ካለማለቁ የተነሳ በጨዋታው ላይ መሰለፍ ያልቻሉ ሲሆን ዛሬ በ11:00 ሰበታ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ እንደሚያደርጉት በሚጠበቀው የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታ ሙሉ በሙሉ ጉዳያቸው በመጠናቀቁ እንደሚሰለፉ የክለቡ ሥራ-አስኪያጅ አቶ ዓለማየሁ ምንዳ ለሶከር ኢትዮጵያ ጠቁመዋል፡፡
| 0 |
72dffe1f265d4d3bebd908835343baf6
|
03b464482a9d0819107dcb93855ed6db
|
ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ለተበላሹበት ባቡሮች በራሱ ወጪ መለዋወጫ አስገባ
|
– የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የአዲስ አበባ የቀላል ባቡርን ከሚያስተዳድሩና ከሚጠግኑ ሁለት የቻይና ኩባንያዎች ጋር የኮንትራት ስምምነት ተፈራረመ።ከኮርፖሬሽኑ ጋር የአስተዳደርና የጥገና ስራ ኮንትራት ስምምነቱን የተፈራረሙት የቻይና ሬይል ዌይ ግሩፕና የሸንጀን ሜትር ግሩፕ የተባሉ ኩባንያዎች ናቸው።በኮንትራት ስምምነቱ መሰረት ኩባንያዎች ከሶስት እስከ አምስት ዓመት ለሚደርስ ጊዜ የአዲስ አበባን የቀላል ባቡር የሚያስተዳድሩ ሲሆን፥ የጥገና አገልግሎትም ይሰጣሉ።በሚኒስትር ማእረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪና የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር አርከበ እቁባይ እንደተናገሩትም፥ ከሁለቱ ኩባንያዎች ጋር የአስተዳደርና የጥገናኮንትራት ስምምነት መግባት ያስፈለገው በአገሪቱ በዘርፉ የሰለጠነ የሰው ሀይልና ልምድ ባለመኖሩ ነው።እንደ ዶክተር አርከበ እቁባይ ማብራሪያ በስምምነቱ መሰረት ኩባንያዎቹ የቀላል ባቡር መስመሩን የሙከራ ፕሮግራም በማስጀመር ወደ ሙሉ ስራው ያስገባሉ።ከሶሰት እስከ አምስት ዓመት በሚዘልቀው ቆይታቸውም ግማሽ የሚጠጋው የሰው ሀይል በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች እንዲሞላ በማድረግ የልምድና የቴክኖሎጂ ሽግግር ይከናወናል።በአምስተኛው ዓመትም የማስተዳደርና የመጠገን ስራው ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን እንዲከናወን የማድረግ ስራም ይከናወናል።ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎችን ወደ ቻይና ወስዶ የማሰልጣን ስራም በኮንትራቱ ውስጥ ተካቷል።የኮንትራት ስምምነቱም ተፈፃሚነት ኩባንያዎቹ ምን ያህል የሰው ሀይል እንዳፈሩና የከተማዋን የባቡር ትራንስፖርት እንዳቀላጠፉ ይለካል ተብሏል።የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ኢንጂነር ጌታቸው በትሩ ስምምነቱ ለአዲስ አበባ የቀላል ባቡር ትራንስፖርት በባቡር ትራንስፖርት አስተዳደርና ጥገና ዓለም አቀፋዊ ተሞክሮዎችን ወደ ኢትዮጵያ የሚያመጣ ነው።ከሁለቱ ኩባንያዎች ጋር የተገባው ስምምነት ለጊዜው 106 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ያህል መጠን እንዳለው ተጠቁሟል።
| 0 |
5f97024c5539f410658b6c818e479e49
|
aefdcd4205b62d6821df6321a266acb9
|
ቻይና የዓለማችንን ፈጣን ባቡር ዳግም ልታስወነጭፍ ነው
|
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት መስጠት ሲጀምር የሥራ እንቅስቃሴውን የሚያስተዳድር ዓለም ዓቀፍ ኩባንያ መቅጠር እንደሚፈልግ አስታወቀ፡፡ግንባታው ወደ መጨረሻው ምዕራፍ እየተሸጋገረ ያለው የቀላል ባቡር ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ የአገልገሎት አሠጣጡንና የሥራ እንቅስቃሴውን በተመለከተ ቅድመ ዝግጅት በማካሄድ ላይ መሆኑን የኮርፖሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኢ/ር ጌታቸው በትሩ ተናግረዋል፡፡የተሳፋሪዎችን ደህንነትን ማረጋገጥ የኮርፖሬሽኑ ዋነኛ ትኩረት እንደሚሆን የተናገሩት ዳይሬክተሩ ለዚህም ሲባል በቀላል ባቡር አገልገሎት አሠጣጥና የሥራ እንቅስቃሴ ዓለም ዓቀፍ ልምድ ያለው ኩባንያ ለመቅጠር እንቅስቃሴ ተጀምሯል ብለዋል፡፡ግንባታው 60 በመቶ የተጠናቀቀዉ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር በመጪው ዓመት አገልግሎት መስጠት ሲጀምር ከሰሃራ በታች ባሉ አፍሪካ አገራት ብቸኛው የቀላል ባቡር ትራንስፖርት ይሆናል፡፡ ከኢትዮጵያ ውጪ በናጀሪያዋ ከተማ አቡጃ ግንባታው ከሰባት ዓመታት በፊት የተጀመረው የቀላል ባቡር ግንባታ እስካሁን አልተጠናቀቀም፡፡የአዲስ ቀላል ባቡር በመጪው ዓመት ከተጠናቀቀ በኋላ አገልግሎት ከመስጠቱ በፊት የሦስት ወራት የሙከራ ጊዜ እንደሚኖረው ነው ዋና ዳይሬክተሩ የተናገሩት፡፡
| 0 |
121fa10b39aa5602e30f99d220442f16
|
023004d0c4d9a112c61ae4a8f030ad48
|
በአማራ ክልል ከ800 በላይ የነዳጅ ማደያዎች ሊገነቡ መሆኑ ተገለጸ
|
በተያዘው የፈረንጆች ዓመት ዓለም አቀፍ የነዳጅ ፍላጎት ከተጠበቀው በላይ ዕድገት ያሳያል ተባለ፡፡ዓለም አቀፉ የኢነርጂ ኤጀንሲ በ2017 የዓለም የነዳጅ ፍላጎትን መሠረት በማድረግ በሠራው ትንተና ወቅት ነው የዓለም የነዳጅ ፍላጎት ዕድገት እንደሚያሳይ የተጠቆመው ፡፡በዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅርቦት እና ፍላጎት አለመመጣጠን ምክንያት የነዳጅ ዋጋ ሲቀንስ ቆይቷል፡፡በመሆኑም ምጣኔ ሃብታቸውን ነዳጅ ላይ ያደረጉ አገሮች ሌሎች የምጣኔ ሃብት አማራጮችን እንዲጠቀሙም አስገድዷቸዋል፡፡በተለይም እንደ ናይጀሪያ ያሉ አገራት የነዳጅ አቅርቦታቸውን በመቀነስ በሌሎች ስራዎችም እንዲሰማሩ አለም አቀፉ የነዳጅ ላኪ ሃገራት ማህበር ኦፔክ የብድር ድጋፍ እንደሚያደርግም መናገሩ ይታወሳል፡፡የነዳጅ አቅራቢ ሃገራትም አቅርቦታቸውን በመቀነስ የነዳጅ ዋጋ እንዲንር አድርገዋል፡፡ ዓለም አቀፉ የኢነርጂ ኤጀንሲ የነዳጅ ፍላጎት አሁን ካለበት በተወሰነ መልኩ እንደሚጨምር የተነበየ ሲሆን የ2017 የዕድገት ግምቱን በከለሰበት ወቅት ግን አቅርቦት እና ፍላጎት ቀድሞ ከተተነበየው በቀን የ1 ነጥብ 4 ሚሊዮን በርሚል ወይም የ 1ነጥብ 4 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ነው ይፋ ያደረገው፡፡በዚህም መሰረት በቀን ቀድሞ ከነበረው የፍላጎት መጠን የ2 ነጥብ 3 ሚልየን በርሚል ጭማሪ አሳይቷል፡፡ ይህም ማለት በፈረንጆቹ ሁለተኛው ሩብ ዓመት የ 2ነጥብ 4 በመቶ ጭማሪ ያሳያል እንደ ማለት ነው፡፡በዓለም አቀፍ ኢነርጂ ኤጀንሲ የነዳጅ ኢንዱስትሪ እና የገበያ ክፍል ኃላፊ ኒል አትኪንሰን አሁን ላይ ያለው በጣም ጠንካራ ፍላጎት ሚዛናዊ ለማድረግ እየተሰራ ያለው ስራ የነዳጅ ገበያ የሚያበረታ ነው ብለዋል፡፡በፈረንጆቹ ነሐሴ ወር ላይ ቀድሞ ከነበረው የነዳጅ አቅርቦት በቀን 720 ሺህ በርሚል ቀንሷል፡፡እሮብ እለትም አንድ በርሜል ነዳጅ በ54 ነጥብ 39 ዶላር ሲሸጥ ውሏል፡፡ ( ምንጭ: ሲኤን ኤን)
| 0 |
0bde148000bf6c8f16d56fe7284d662e
|
0bde148000bf6c8f16d56fe7284d662e
|
አሬታ ፍራንክሊን
|
ዩናይትድ ስቴትስ፤ ዓለምም ሰሞኑን ካጧቸው ድንቅ ሰዎች /ከፖለቲካው መስክ ውጭ/ የጥበቡ ዓለም ፈርጥ አሬታ ፍራንክሊን በሰባ ስድስት ዓመት ዕድሜዋ አርፋለች።ለአሬታ ፍራንክሊን ብዙ ክብርና ሙገሣ የሞላበት አሸኛኘት ነው የተደረገላት። ከትናንት በስተያ ዓርብ፤ ለአምስት ሰዓታት ከዘለቀ የመታሰቢያ፣ የፍትኀትና ሕይወቷን የማጉላት ሥነ-ሥርዓት በኋላ አስከሬኗ በክብር አርፏል።“እነሆ ንግሥት በዚያ ተኝታለች። በወርቅ በተለበጠ በረዥሙ አንፀባራቂ ካባዋ ተጠቅልላ፣ ከወርቅ ፍልጥላጮች የተሠፉ ያማሩ ጫማዎቿን ተጫምታ እነሆ ንግሥት እዚያ ብርሃን አንጣሪ ሆኖ በተሠራና በተዘጋ በሣጥኑ ውስጥ ተንጋላለች” የሶል ንግሥት አሬታ ፍራንክሊን .....ለሙሉው ቅንብር የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። /በቅንብሩ ውስጥ የምትሰሟቸው የአሬታ ፍራንክሊን ዘፈኖች ከዩቱብ የተገኙ ናቸው።/
| 1 |
4a121fd2e123a866ef6374258a5d7169
|
171121025346a38b54c7bdfbdbed3d5c
|
ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችን ለማብቃት እያደረገ ላለው ጥረት ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሽልማት አገኘ
|
-የሃረማያ ዩንቨርስቲ የአፍሪካ የምርምር እና የልእቀት ማእከል ለመሆን የሚያደርገውን ጥረት የሚደግፍ የ6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ከአለም ባንክ አገኘ።ድጋፉ ዩንቨርስቲው ከአየር ንብረት ጋር ተመጋጋቢ የሆነ እና የግብርናውን ዘርፍ የሚደግፉ የትምህርት መስኮች ላይ የልህቀት ማዕከል ለመሆን የሚያደርገውን ጥረት እንደሚያግዝ ተነግሯል።አለም ባንክ ባለፈው ዓምት ከግብርናው ዘርፍ ጋር በተያያዘ የብዛ ህይወትን የሚያስቀጥል የተሻለ እቅድ ላቀረቡ ዩንቨርስቲዎች ድጋፍ እንደሚያደርግ መግለጹ ይታወሳል።ይህንን ተከትሎ የአየር ንብረት ለውጥን ሊቋቋም የሚችል ግብርና እና ብዛሃ ህይወትን መጠበቅ ይቻላል በሚለው ጥናታዊ ፅሁፉ የሃረማያ ዩኒቨርሲቲ ድጋፉን እንዲያገኝ አስችሎታል።የሃረማያ ዩንቨርስቲ የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዘዳንት ፕሮፌሰር ንጉሴ ደቻሳ፥ የግብርናው ዘርፍ የልህቀት ማዕከላችን ለማጠናከር ድጋፉ ወሳኝነት አለው ብለዋል።ድጋፉ በሁለተኛ ድግሪ እና በሶስተኛ ዲግሪ ዩንቨርስቲው በሚሰጣቸዉ የትምህርት መስኮች ማስተግበሪያም እንደሚሆን ጨምረዉ ገልፀዋል።(ኤፍ.ቢ.ሲ) -የሃረማያ ዩንቨርስቲ የአፍሪካ የምርምር እና የልእቀት ማእከል ለመሆን የሚያደርገውን ጥረት የሚደግፍ የ6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ከአለም ባንክ አገኘ።ድጋፉ ዩንቨርስቲው ከአየር ንብረት ጋር ተመጋጋቢ የሆነ እና የግብርናውን ዘርፍ የሚደግፉ የትምህርት መስኮች ላይ የልህቀት ማዕከል ለመሆን የሚያደርገውን ጥረት እንደሚያግዝ ተነግሯል።አለም ባንክ ባለፈው ዓምት ከግብርናው ዘርፍ ጋር በተያያዘ የብዛ ህይወትን የሚያስቀጥል የተሻለ እቅድ ላቀረቡ ዩንቨርስቲዎች ድጋፍ እንደሚያደርግ መግለጹ ይታወሳል።ይህንን ተከትሎ የአየር ንብረት ለውጥን ሊቋቋም የሚችል ግብርና እና ብዛሃ ህይወትን መጠበቅ ይቻላል በሚለው ጥናታዊ ፅሁፉ የሃረማያ ዩኒቨርሲቲ ድጋፉን እንዲያገኝ አስችሎታል።የሃረማያ ዩንቨርስቲ የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዘዳንት ፕሮፌሰር ንጉሴ ደቻሳ፥ የግብርናው ዘርፍ የልህቀት ማዕከላችን ለማጠናከር ድጋፉ ወሳኝነት አለው ብለዋል።ድጋፉ በሁለተኛ ድግሪ እና በሶስተኛ ዲግሪ ዩንቨርስቲው በሚሰጣቸዉ የትምህርት መስኮች ማስተግበሪያም እንደሚሆን ጨምረዉ ገልፀዋል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)
| 0 |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.