query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
bfdfa1d7ee036362eca603e2118b7466
bfdfa1d7ee036362eca603e2118b7466
ሀዲያ ሆሳዕና አንድ ተጫዋች የውሃ ሽታ ሆኖበታል
በክረምቱ የዝውውር መስኮት አዲስ አዳጊው ሀዲያ ሆሳዕናን የተቀላቀለው መሐመድ ናስር ላለፉት ሁለት ሳምንታት ከቡድኑ የልምምድና የጨዋታ ወቅቶች ባለመገኘቱ ክለቡ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ አውጥቶበታል። ባለፉት ሁለት ዓመታት ሲዳማ ቡና ሲያገለግል የቆየውና በዘንድሮ ውድድር ዘመን ነብሮቹን የተቀላቀለው መሐመድ ናስር በሦስተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ቡድኑ ወደ ድሬዳዋ አቅንቶ ድሬዳዋን በገጠመበትና የ1ለ0 ሽንፈት ባስተናገደበት ጨዋታ በመጀመሪያ ተሰላፊነት መጫወቱ የሚታወስ ሲሆን ከጨዋታው መልስ ግን የውሃ ሽታ ሆኗል።ላለፉት ሁለት ሳምንታት ደብዛው የጠፋው ተጫዋቹ በሥራ ገበታው ላይ ባለመገኘቱ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ለማውጣት መገደዳቸውንና ሁኔታውን ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን ማሳወቃቸውን ለማወቅ ተችሏል ።
1
fb235cfebdc097b968c77210c63a7a3e
3501bbe2f28d01197a8f979376920b10
የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ የድርጅቱን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ከ11 ወደ 9 ዝቅ አደረገ
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በባህር ዳር ከተማ ማካሄድ ጀመረ።በስብሰባው የፓርቲው የ2011 የፖለቲካና የድርጅት ሥራዎችን እቅድ በጥልቀት በመገምገም አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ምግባሩ ከበደ አስታውቀዋል። ለሁለት ቀናት በሚቆየው ስብሰባ ማዕከላዊ ኮሚቴው በ12ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ በልማት፣ በመልካም አስተዳደርና በሌሎች ጉዳዮች የተቀመጡ አቅጣጫዎች ወደ ሕዝቡ በሚደርሱበት ጉዳይም በመምከር አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል።እንዲሁም ማዕከላዊ ኮሚቴውን የተቀላቀሉ አዲስና ነባር አባላት በአመራር ጥበብ ዙሪያ በሁለት ምሁራን በተዘጋጁ ጽሁፎች ስልጠናዎች ይሰጣቸዋል ብለዋል።የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚ በሚያደርጉ አጃንዳዎችን በመለየትና ጥልቅ ግምገማ በማድረግ ቀጣይ አቅጣጫዎችን እንደሚያስቀምጥአቶ ምግባሩ አመልክተዋል።በስብሰባው የህዝቡን ጥያቄዎች የሚመልሱ፣ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነቱን የሚያረጋግጡ የመፍትሄ ሃሳቦች ይቀመጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም አስታውቀዋል።የፓርቲው ዝርዝር ተግባሮች በተዋረድ ለህዝብ በሚደርሱበት ሁኔታ ላይ የሚመክር የዞን አመራሮችን ያካተተ ግምገማ ጥቅምት 15ና 16/2011 እንደሚካሄድም ታውቋል።አዴፓ ባለፈው ወር ባካሄደው ጉባዔ 65 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትና 13 የሥራ አስፈፃሚ አባላት መምረጡ ይታወሳል።(ኢዜአ)
0
fb1001dcb32365b3a2ab52b4f2e7caa1
3ea58fc06eb7f652bc8aa49247772d76
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከጣሊያን ባለሃብቶች ጋር ተወያዩ
የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ከኳታር እና ከቻይና ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር በአፍሪካ ህብረት 30ኛው የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ተወያይተዋል።ዶ/ር ወርቅነህ ከኳታር ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሱልጣን ቢል ሳድ ጋር ባደረጉት ውይይት በሁለቱ አገራት መሪዎች መካከል የተደረጉ ጉብኝቶችና ምክክሮች የአገራቱን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ እንዲሸጋገር አስችሎታል ብለዋል።ቀደም ሲል በአገራቱ መካከል በተለያዩ መስኮች የተፈረሙ ስምምነቶችን ወደ ተግባር መቀየር እንደሚገባም ሚኒስትሮቹ ተስማምተዋል።ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላት ስትራቴጅካዊ ወዳጅነት አሁን ካለበት ደረጃ የበለጠ እንዲጠናከር የኢትዮጵያ ፍላጎት መሆኑንም ዶክተር ወርቅነህ ከቻይና ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሼን ዥያዎንዶንግ ጋር ባደረጉት ውይይት ተናግረዋል።“ኢትዮጵያ ድህነትን ለማስወገድ በምታደርገው ትግል ቻይና እውነተኛ አጋራችን ነች፤ በዚህም ደስተኞች ነን” ሲሉም ዶ/ር ወርቅነህ ገልፀዋል።ቻይና ኢትዮጵያ በልማት በምታደርጋቸው ዘርፈ ብዙ ጥረቶች ድጋፏን አንደምትቀጥል የአገሪቱ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቼን ዥያዎንዶንግ ተናግረዋል።በአፍሪካ ቀንድ በመሰረተ ልማትና ሰላምን ለማስፈን ኢትዮጵያ እየተጫወተች ያለችውን የመሪነት ሚናም አድንንቀዋል። ምንጭ –
0
3615f8f8a400e0d82393e9023f75b803
3b71284202bdb4f95669c75901ad2396
ለጎረቤት ሀገራት ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ66 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ
ኢትዮጵያ ከጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ባለፈው ሩብ አመት 31 ነጥብ 2 የአሜሪካን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የኢትዮጵያ ጨርቃ ጨርቅ ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቋል፡፡ሀገሪቷ ከዘርፉ ባለፈው ሩብ አመት 41 ነጥብ 1 ሚሊዮን የአሜርካን ዶላር ገቢ ለማግኘት አቅዳ ነበር፡፡ አፈጻጸሙ ከአምና ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ10 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር ብልጫ አለው፡፡በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የሀገሪቷ ክፍል በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢትዮጵያ ከዘርፉ የምታገኘውን ገቢ ያሰድጋል ተብሎ ይታመናል፡፡ኢንስቲትዩቱ የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማዘመን እና ሀገሪቷ ከዘርፉ የምትጠበቀውን ገቢ ለማሳደግ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እየሰራ እንደሚገኝ ታውቋል፡፡
0
b141f85103fb75e52e9986be0a3b025f
ee6d68ed3f72929e67c022f91bbf6843
በኢትዮጵያ የሚታዩ የሚዲያ ልማት መስፋፋቶች በቂ አይደሉም – መንግስት
በአበባ ልማት ለሚሰማሩ ባለሀብቶች ሶስት ሺህ ሄክታር መሬት ማዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸርና የግብርና ኢንቨስትመንት ባለስልጣን አስታወቀ።የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አዱኛ ደበላ እንደገለጹት በባለሙያዎች የመሬት ተስማሚነት ጥናት በማድረግ በአበባ ልማት ለሚሰማሩ ባለሀብቶች የመሬት ዝግጅቱ ተጠናቋል።በዚሁ በተዘጋጀው መሬት ላይ መዋዕለ ነዋያቸውን ለማፍሰስና በአበባ ልማት ዘርፍ ለመሳተፍ የተለያዩ የውጭ አገራት ባለሃብቶት በኤምባሲዎቻቸው በኩል እና በአካል በመገኝት ጥያቄ ማቅረባቸውንም ነው የተናገሩት።በዚሁ ዘርፍ ለመሳተፍና በራሳቸው ገንዘብ መንቀሳቀስ ለሚፈልጉ ባለሃብቶች መንግስት ቅድሚያ እንደሚሰጣቸውም ገልጸዋል።በዘርፉ መሰማራት የሚፈልጉና ተሞክሮ ኖሯቸው በቂ ገንዘብ ለሌላቸው የውጭ ባለሀብቶች 30 በመቶውን ገንዘብ ካቀረቡ ቀሪውን 70 በመቶ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ በብድር ማግኘት የሚችሉበት ሁኔታም ተመቻችቷል ነው ያሉት።በአሁኑ ወቅት የአገር ውስጥ ባለሃብቶች በዘርፉ መሰማራት ቢፈልጉ የተሻለ ማበረታቻ እንደሚደረግላቸው አመልክተው 25 በመቶ ገንዘብ ቢያቀርቡ ቀሪውን በብድር እንዲያገኙ ይደረጋል ብለዋል።በቀጣዩ በጀት አመት የአበባ ልማት ዘርፉን ጨምሮ ከሆርቲካልቸር ልማት 433 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ለማግኘት መታቀዱን ገልጸዋል።በ2000 ዓ.ም ለአበባ ልማት ተሰጥቶ ከነበረው 1 ሺህ 500 ሄክታር መሬት ውስጥ ከ 80 እስከ 90 በመቶ የሚሆነው መልማቱንም አስታውሰዋል።የሆርቲካልቸር ዘርፍ የአበባ ልማት ብቻ እንዳልሆነ ጠቅሰው የአገር ውስጥም ሆኑ የውጭ ባለሀብቶች በተመሳሳይ በአትክልትና በፍራፍሬ ዘርፍ እንዲሰማሩ ጠይቀዋል።በኢትዮጵያ በሆርቲካልቸር ልማት የአገር ውስጥ ባለሃብቶች 26 በመቶ፣የውጭ ባለሃብቶች 65 በመቶና የተቀረው ድርሻ በሽርክና የሚካሔድ መሆኑን ከኢትዮጵያ ሆርቲካልቸርና ግብርና ኢንቨስትመንት ባለስልጣን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።በኢትዮጵያ የሆርቲካልቸር ምርቶች ከ80 በመቶ በላይ የሚሆነው ለአውሮፓ ገበያ የሚቀርብ ሲሆን ሰሜን አሜሪካ፣ መካከለኛው ምስራቅ፣ ሩቅ ምስራቅና አፍሪካ ሌሎች የገበያ መዳረሻዎች ናቸው።( ኢዜአ)
0
aff9478f24907a2c65afb1067988671f
99a0a5eb41707292a6410f6f8cf45bfa
የቬኔዙዌላ ተቃዋሚ መሪ ሁዋን ጉዊይዶ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ በሳኡዲ አረቢያ ሪያድ ከተማ በተለያዩ ችግር ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 147 ኢትዮጵያዊያን ዛሬ ጳጉሜ 5 ቀን 2012 ዓም ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።ኢትዮጵያዊያኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሴቶች፣ ወጣቶችና ህጻናት ጉዳዮች ዳ/ጄኔራል ወይዘሮ አልማዝ ገበያውን ጨምሮ ከተለያዩ መስሪያ ቤቶች የተወከሉ ባለሙያዎች ተገኝተው አቀባበል ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
d76a14d7d99cb9344c757bed764510da
d76a14d7d99cb9344c757bed764510da
የቀድሞ ስፖርተኞች የፎቶ አውደርዕይ በዛሬው እለት ተከፈተ
በጋዜጠኛ ታሪኬ ቀጭኔ እንዲሁም በጓደኞቹ ጥረት የተሰባሰቡና ከ1940 ዓ.ም ጀምሮ በተለይም የቂርቆስና የለገሀር አካባቢ የስፖርት ባለውለተኞችን እንዲሁም የቀድሞ የኢትዮጵያ እግርኳስ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾችና የተለያዩ የእግርኳስ ክለብ ተጫዋቾች ፎቶ የተካተቱበት በአይነቱ ልዩ የሆነ የፎቶ አውደርእይ በዛሬው እለት ረፋድ ላይ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ጁነይዲ በሻ እንዲሁም በርካታ የቀድሞ ስፖርተኞች በተገኙበት በአዲስአበባ ትንሿ ስታዲየም ተከፍቷል፡፡በፎቶ አውደርእይ ላይም ከ1940 ጀምሮ በኢትዮጵያ እግርኳስ ፣ ቦክስ፣ መረብ ኳስ፣ አትሌቲክስ እንዲሁም ሌሎች ስፖርቶች በብሔራዊ ቡድንም ሆነ በክለብ ደረጃ ታሪክ ሰርተው ያለፉ የሀገር ባለውለተኛ የሆነ ስፖርተኞች ተካተዋል፡፡ዝግጅቱን ያዘጋጀው ጋዜጠኛ ታሪኬ ቀጭኔ በመክፈቻ ንግግሩ ላይ ይህንን ዝግጅት እንዲያዘጋጅ ለረዱት ጓደኞቹ ለሆኑት ጀማል ከበደና ፀጋስላሴ አረጋዊ (ኮሮኮንች) ምስጋናውን አቅርቦ ይህንን ዝግጅት ለማዘጋጀት ስላነሳሳው ሀሳብ ሲያስረዳ ዝግጁቱ በቂርቆስና አካባቢው ተወልደው ለሰፈር ልጆቻቸው አርአያ ከመሆን በዘለለ በስፖርቱ ዘርፍ በሀገር ደረጃ ባለውለታ የሆኑትን አካላትን ለመዘከር መሆኑን ተናግሯል፡፡ በተጨማሪም በስፖርቱ ዘርፍ ታሪክን በቅብብሎሽ ለማስቀጠልና በዘርፉ ወደፊት ጥናት ለሚያደርጉ አካላት እንደግብአት በመሆን ታሪክን ለማስተላለፍ ታስቦ መዘጋጀቱንም አውስቷል፡፡በመቀጠል ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን ፕሬዘዳንት የሆኑት አቶ ጁነይዲ ባሻ የዝግጅቱ ዋና አዘጋጅ የሆነው ታሪኬ ቀጭኔ ታሪክን ጠብቆ ለዚህ ትውልድ ለማስተላለፍ ባደረገው ከፍተኛ ጥረት ሊመሰገን ይገባል ብለዋል፡፡ በተጨማሪም በሀገራችን ያለው ደካማ የሆነ የመረጃ አያያዝ ሳይበገር በግሉ ባደረገው ጥረት ይህን መሰል ታሪክ ለትውልድ በማስተላለፉ በድጋሚ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ፤ በመቀጠልም አውደርዕዩ በይፉ መከፈቱን አብስረዋል፡፡በዝግጅቱ ላይ በቅርቡ ከዚህ አለም በሞት ለተለየው የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ለነበረው አሰግድ ተስፋዬ የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት ተደርጓል፡፡ይህ በአይነቱ የመጀመሪያው እንደሆነ የተነገረለትና በስፖርቱ ዘርፍ ያለውን የመረጃ ክፍተትና የታሪክ ቅብብሎሽ ያስቀጥላል የተባለለት አውደርእይም ከዛሬ አንስቶ ለተከታታይ ሶስት ቀናት ለጎብኚዎች ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ለማወቅ ተችሏል፡፡
1
aa4d8a8682a18ec5a6487bae197c0451
32a2576ca769b9d93955e8c9eb9261f6
በአሜሪካ ኒው ዮርክ ግዛት በኮሮና የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ100 በታች መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የተያዙ ሰወች ቁጥር ከ6 ሚሊየን መሻገሩ ተሰምቷል። በአለም በኮሮና ቫይረስ ክፉኛ ተጽዕኖ ውስጥ ከገቡ አገራት ቀዳሚ ሆና ረዘም ላለ ጊዜ የቆየችው አሜሪካ በቫይረሱ የተያዙ ሰወች ቁጥር ከ6 ሚሊየን በላይ ሆኗል፡፡ይህም ማለት በአለም በአጠቃላይ በኮሮና ከተያዙ ሰወች ውስጥ ሩብ ያክሉ በአሜሪካ ይገኛሉ።በቻይና ውሃን ግዛት ከስምንት ወራት በፊት የተከሰተው ወረርሽኙ አሜሪካን ተጽዕኖ ውስጥ ከከተታት ሰነባብቷል።በትራምፕ አስተዳደር የቀረበው የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መቀነስ ሃሳብ የህክምና ባለሙያወች እና በ33 የአሜሪካ ግዛቶች ተቃውሞ ገጥሞታል።ከቅርብ ጊዜ ወዲህም ለኮሮና የሚመረመሩ ሰወች ቁጥር መቀነሱም ተነግሯል።ምንጭ፦ ሲጂቲኤን
0
cb92947473e07af2b38981dd80836218
29a842514e6cf46be6a5f80faa525778
የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር ሰራተኞችን የኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነት ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መጀመሩ ተገለጸ።የኮሮና ቫይረስ ምርመራው በክልሉ የማህበረሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ውስጥ ነው የተጀመረው።መመርመሪያ መሳሪው ካለው የሰው ሀይል አንፃር በቀን የ100 ሰዎችን ናሙና በመውስድ የሚመረምር መሆኑን በምክትል ርዕስ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ ዶክተር ሙሉነሽ አበበ ገልጸዋል።በቀጣይም በጎንደር፣ ደሴ፣ ደብረብርሃን የምርመራ ስራውን ለመጀመር እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።ከክልሉ አንድ ሴት እና ሁለት ወንዶች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የሚታወስ ሲሆን ሁሉም በጥሩ ጤንነት ላይ ይገኛሉ ብለዋል። በናትናኤል ጥጋቡ
0
90d63cf73cb00c4841925112a043fd92
a70e4b099e5f61e4459c84e15da6c223
እነ አቶ እስክንድር ነጋ የፖለቲካ ፓርቲ ምሥረታ ላይ ናቸው
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 12 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ተረኛ ችሎት አቃቤ ህግ በአቶ እስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮልና ቀለብ ስዩም ላይ በ15 ቀናት ውስጥ ክስ እንዲመሰርት ብይን ሰጠ። አቃቤ ህግ ሁለት የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን አሰምቶ አጠናቋል። ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ክስ እስከምመሰርት ድረስም ተጠርጣሪዎች በማረፊያ ቤት ይቆዩልኝ ብሎ አቃቤ ህግ ፍርድ ቤቱን ጠይቋል። ተጠርጣሪዎች በበኩላቸው ክስ እስከሚመሰረትብን ድረስ በዋስ ወጥተን በውጭ እንከታተል ሲሉ ያመለከቱ ሲሆን አቃቤ ህግ ተጠርጣሪዎቹ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ክስ ሲመሰረት የተጠረጠሩበት ወንጀል ዋስትና የሚያስከለክል በመሆኑ በማረፊያ ቤት እንዲቆዩልኝ ሲል የዋስትና ጥያቄውን ተቃውሟል። ጉዳዩን የተከታተለው ፍርድ ቤትም ተጠርጣሪዎች ክስ እስከሚመሰረት ድረስ በማረፊያ ቤት እንዲቆዩ እና አቃቤ ህግ በ15 ቀናት ውስጥ ክስ እንዲመሰርት ብይን ሰጥቷል። በታሪክ አዱኛ
0
91a140b54f1eedc43d91d635191b2c2f
6861f14efa2edaffeedff7769836e323
ኔፓል ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት ፕሬዚዳንት መረጠች
ከእሑድ ሐምሌ 19 ቀን 2007 ዓ.ም. ምሽት ጀምሮ አዲስ አበባ እንደሚገቡ የሚጠበቁት የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ ከኢትዮጵያ መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በሁለቱ አገሮች የጋራ ጉዳዮችና የአካባቢው አገሮች የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ እንዲሁም ከአፍሪካ ኅብረት አባል አገሮች መሪዎች ጋር የሚወያዩ ሲሆን፣ ከሲቪል ማኅበረሰብ አባላት ጋርም ይነጋገራሉ፡፡ በዴሞክራሲና በሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ላይ ከመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ጊዜ ተሰጥቶ ውይይት እንደሚደረግ እየተጠበቀ ነው፡፡ የኦባማ የኢትዮጵያ ጉብኝት ከተሰማ ጊዜ ጀምሮ በአገር ውስጥና በውጭ ባሉ ኢትዮጵያዊያን ዘንድ የተደበላለቁ ስሜቶች ቢንፀባረቁም፣ ኦባማ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ጋርም ሆነ ከተለያዩ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በሚያደርጉት ውይይት የሰብዓዊ መብት ጉዳይን እንዲያነሱ ግፊት እየተደረገባቸው ነው፡፡ በአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች ታሪክ በሥልጣን ላይ እያሉ ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያን የሚጎበኙት ፕሬዚዳንት ኦባማ፣ በኬንያና በኢትዮጵያ በሚያደርጉት ጉብኝት አሜሪካ በምሥራቅ አፍሪካ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት ያላትን ቁርጠኝነተ የምታሳይበት እንደሆነም እየተነገረ ነው፡፡
0
9ec4d8a2948551caa56a9ef884ce21a1
7e53493d919fcd5a7acfef9fdffbf87f
“ሰሜን ኮሪያ ወደ ሚሳይል ሙከራዋ ልትመለስ ነው”
ቻይና በያዝነው ሳምንት ወደ ሰሜን ኮርያ ልዩ ልዑክ እንደምትልክ ታውቋል።ቻይና በቅርቡ ስላከናወነችው ብሔራዊ ኮንግረስ ከሰሜን ኮርያ ጋር ለመወያየት ስትል የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ሶንግ ታኦን በመጪው አርብ ወደ ሰሜን ኮርያ እንደሚሄዱ ኦፊሴላዊው ሽንዋ የዜና አገለግሎት ዘግቧል። ዘገባው ስለጉብኝቱ በዝርዝር የገለፀው ነገር የለም።ቻይና ዋናዋ የሰሜን ኮርያ የንግድ አጋር ነች። ቅርብ የዲፕሎማስያዊ ግንኙነትም አላቸው። ከቅርብ ጊዚያት ወዲህ ግን የሁለቱ ሀገሮች ግንኙነት ውጥረት ተንፀባርቆበታል።ቻይና ሰሜን ኮርያ በምታሳየው የእምቢተኛንነት ባህሪ ደስተኛ አይደለችም። ሰሜን ኮርያ የተጣሉበትን በርካታ ዓለምቀፍ ማዕቀቦችን ችላ በማለት የኑክሌርና የቦሊስቲክ ሚሳይል ሙከራዎች ማድረግዋ ቻይናን አሳዝኗል። ስለሆነም ቻይና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሰሜን ኮርያ ላይ የጣላቸውን በርካታ ማዕቀቦችን ደግፋለች።
0
89d4f3982cc76d10ad2e027776f82c4e
54aa5cbf89b6e22309f60ba052679c83
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል 10 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ማኅበር ያቀረበውን ጥሪ ተከትሎ የቅዱስ ጊዮርጊስ አጥቂ ሳላዲን ሰዒድ የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል በሀገር ደረጃ ለሚደረገው ጥረት የራሱን ድርሻ እየተወጣ የሚገኘው የኢትዮጵያ ተጫዋችች ማኀበር የተለያዩ ቁሳቁሶችን የማሰባሰቡን ሒደት ከጀመረ ሰነባብቷል። አንጋፋው የቅዱስ ጊዮርጊስ አጥቂ ሳላዲን ሰዒድም ለዚህ በጎ ተግባር ይረዳ ዘንድ በትናትናው ዕለት ማኀበሩ ለዚህ ዓላማ እንዲውል በከፈተው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት 50 ሺህ ብር መለገሱን ለሶከር ኢትዮጵያ አሳውቋል።በቅርቡ የገንዘብም ሆኖ የቁሳቁስ ማሰባሰቡ ሂደት እንደሚጠናቀቅ ከማኀበሩ የሰማን ሲሆን በቀሪዎቹ ቀናት ይህን በጎ ተግባር ለማገዝ የሚፈልጉ ሌሎች አባላት እና የስፖርት ቤተሰቡ ድጋፍ እንዲያደርግ ማኀበሩ ጥሪውን አቅርቧል።
0
8b5280ef5dfa7805f0f7ef753bc7c126
ea3d9c770ae6ee2ed8bd09b6488a57d7
ወልቂጤ ጋናዊ አማካይ ተጫዋች አስፈረመ
የዝውውር መስኮቱን ዘግይቶ የተቀላቀለውና የደቡብ ካስቴል ዋንጫ አሸናፊ የሆነው አርባምንጭ ከተማ ጋናዊው የመሀል ተከላካይ አሌክስ አሙዙን አስፈርሟል።በክረምቱ በታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ የውጪ ዜግነት ያላቸው ተጫዋቾችን እያስፈረመ የሚገኘው አርባምንጭ ከተማ ለተከላካዩ 18 ቀናት የሙከራ ጊዜ ሰጥቶት የነበረ ሲሆን በቆይታው አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነ ማርያምን በማሳመኑ የአንድ አመት ውል ቀርቦለት ፈርሟል፡፡ የ27 አመቱ አማካይ ወደ ኢትዮጵያ ከመምጣቱ በፊት ሴኮንዲ ሀስካስ ለተባለ የጋና ክለብ ተጫውቶ አሳልፏል፡፡አርባምንጭ ከተማ ከላኪ ሰኒ (ናይጄሪያ) እና ሰይዱ ባንሴ (ጋና) በመቀጠል 3ኛ የውጭ ተጫዋች ሲያስፈርም ከዚህ በኋላ ክለቡ ምንም አይነት ተጫዋች እንደማያስፈርም አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ለሶከር ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
0
a578adc60fd2581ecd979aac18cf3a07
baf24dd9701a09cda2c478f4963be9f1
የውጪ ምንዛሬ ክምችትን ለመጨመር፣ ለዕዳ ስረዛና አደረጃጀትን ለመቀየር የሚደረጉ ጥረቶች ተጠናክረው ይቀጥላሉ- ጠ/ሚ ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ውስጥ የህግ የበላይነትንና የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ስርዓቱን የማስጠበቅ መደበኛ ስራ እንደሚቀጥል ገለፀ።የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዝናቡ ቱኑ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት በተመለከተ እና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።በመግለጫውም የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መንግስት የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል ያስቀመጠውን አቅጣጫ የሚከተል መሆኑን አስታውቀዋል።ሆኖም ግን ተቋሙ ከሌሎች ባለድርሻ አካላት በተለይም ከፖሊስና ከፍርድ ቤቶች ጋር በተቀናጀ መልኩ የሚሰራ በመሆኑ እና የፌደራል ፍርድ ቤቶች ከመጋቢት 10 እስከ 24 ቀን 2012 ዓ.ም በከፊል ዝግ ሆነው እንደሚቆዩ በተቋሙ የተሰጠውን ውሳኔ ግምት ውስጥ በማስገባት የተለያዩ ውሳኔዎችን ማስቀመጡን ገልፀዋል።በዚህ መሰረት የህግ የበላይነትን እና የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ስርዓቱን ከማስጠበቅ አንጻር ከዚህ ቀደም ሲያከናውን የነበረውን መደበኛ ስራ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።የምርመራ ሥራ፣ ጥቆማ እና የተጠርጣሪዎችን መዛግብት የማጣራት ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉም ነው ያሉት።በተጨማሪም ትላልቅ ሀገራዊ ወንጀሎችን ለመከላከል የሚደረጉ ተግባራት ተጠናክሮ ይቀጥላሉ ብሏል የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በመግለጫው።እንዲሁም በሁሉም የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ምድብ ፅህፈት ቤቶች የሚሰጡ አገልግሎቶችና ቅሬታዎች በሙሉ እንደሚስተናገዱ በመጥቀስ፥ በአጠቃላይ ከፍርድ ቤቶች ችሎት በዘለለ ሁሉም ሥራዎች በተገቢው ሁኔታ እየተሰራ ይቀጥላልም ነው ያለው።የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል በተጠርጣሪ ማቆያዎች (ፖሊስ ጣቢያዎች ) የሚደረገው ዕለታዊ ግንኙቶች እንዲሁም ተጠርጣሪዎችን የሚያነጋግሩ ዐቃቤ ህጎች በጥንቃቄ እና ቫይረሱን ለመከላከል በተቀመጠው አግባብ መሰረት የሚፈጸሙ መሆኑንም ጠቅሷል።
0
df80671734433961357511b68db552e5
97457abe944c66aa8d0f9905e1372d00
የይቅርታና ምህረት አዋጁ ለስድስት ወራት ያህል ሥራ ላይ ይውላል – የፌደራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የፖሊስ ጣቢያ የተጠርጣሪ ማቆያዎችን ለማሻሻልና አዲስ ለመገንባት የሚያስችል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ።የድጋፍ ስምምነቱን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ተፈራርመውታል።የገንዘብ ድጋፉ ከለጋሾች የተገኘ ሲሆን፥ አስር ጣቢያዎችን ለመገንባት እንደሚውል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል።ፕሮጀክቱ በቀጣዮቹ ስድስት ወራት የሚተገበር ሲሆን፥ የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት የሚደረገውን ጥረት እንደሚያግዝ ታምኖበታል።በለይኩን ዓለም በትእግስት አብርሃም
0
2c7ce61b7c480bbabe23f2d2838fab15
5202b2cd391e4426f53b5079ab6c417a
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚጀመርበት ቀን ታወቀ
ሲዳማ ቡና የ2013 የውድድር ዓመት ዝግጅቱን የሚጀምርበት ቀን ታውቋል።የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2013 የውድድር አመት ታህሳስ 3 እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ዛሬ ለክለቦች በላከው ደብዳቤ የገለፀ ሲሆን ክለቦችም ወደ ልምምድ መግባት እንዲችሉ ይፋ አድርጓል፡፡በዚህም መሠረት ለ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ቅድመ ዝግጅት ለመጀመር ሲዳማ ቡና ቀኑን ይፋ ማድረጉን የክለቡ አሰልጣኝ ዘርአይ ሙሉ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡ ጥቅምት 2 እና 3 የክለቡ ተጫዋቾች፣ አሰልጣኞች እና ጠቅላላ የቡድኑ አባላት የሜዲካል ምርመራ እንዲሁም የኮቪድ 19 ምርመራን በማድረግ ሁለቱንም የጤና ምርመራዎች አልፈው ነፃ የሚሆኑ አባላት በጠቅላላ ወደ ካምፕ ከገቡ በኃላ ጥቅምት 5 በሀዋሳ ስታዲየም ልምምዳቸውን ለመጀመር መዘጋጀታቸውን አሰልጣኙ ነግረውናል፡፡ሲዳማ ቡና ከመቐለ 70 እንደርታ እና ፋሲል ከነማ ቀጥሎ ሦስተኛው የዝግጅት ጊዜውን ያሳወቀ ክለብ ሆኗል፡፡
0
de383c0cf9a483099801d3f6ce43e835
77704db866aad399f982f04016db8053
ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ከመሰረቱ ለማስቀረት በዚህ ዓመት የማኅበረሰብ ንቅናቄ እንደሚካሄድ ተገለጸ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሰላም ሚኒስቴርንና ተጠሪ ተቋማትን የ2013 በጀት አመት ዕቅድና የአንደኛ ሩብ አመት አፈጻጸም በገመገመበት ወቅት የብሔራዊ መታወቂያ ዝግጅት ወደ ተግባር መግባት እንዳለበት ተጠቁሟል፡፡የሰላም ንዑስ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ ብርቱካን ሰብስቤ የብሔራዊ መታወቂያ ዝግጅትን በተመለከተ ከሂደት ባለፈ ወደ ተጨባጭ ተግባር አለመግባቱን ገልጸው፣ በሀገራዊ የጋራ ታሪክ፣ ትርክትና መገለጫዎቹ እንዲሁም በህገ መንግስቱ መሰረታዊ መርሆች ላይ ብሄራዊ መግባባት ለመጀመር እና አለመግባባቶች ግጭት አልባ በሆነ ግንኙነት እንዲፈቱ መከላከል የሚያስችል ስትራቴጂክ ሰነድ መዘጋጀቱን በጥንካሬ ጎን አንስተዋል፡፡ሁሉንም ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ ሕገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመቆጣጠርና ለመከታተል የሚያስችል የሶፍትዌር ቴክኖሎጂ በሚኒስቴሩ እና በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን መሪነት ስራ መጀመሩም በጥንካሬ ተነስቷል፡፡የ2012 ዓ.ም በጀት አመት የኦዲት ግኝትን በተመለከተ በፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት በኩል እንዲስተካከሉ የተባሉ የኦዲት ግኝቶች ላይ የተወሰደው እርምጃ ዝርዝር ሪፖርት አለመቅረቡን ሰብሳቢዋ በውስንነት ጠቅሰዋል፡፡ብሔራዊ መግባባትን አስመልክቶ በሩብ አመቱ የተፈጸመው ከታቀደው 42 በመቶ ብቻ መሆኑንም ወ/ሮ ብርቱካን በጉድለት አንስተዋል፡፡የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በበኩላቸው፣ የብሔራዊ መታወቂያ የሙከራ ትግበራ መደረጉን አንስተው፣ እስካሁን ያሉ እንቅስቃሴዎች ለ30 ሚሊየን ዜጎች መታወቂያ ማተም የሚያስችሉ መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡ሕገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ መሰረት በማድረግ ደንብና መመሪያ መዘጋጀቱን የገለጹት ወ/ሮ ሙፈሪሃት፣ ሁሉም መሳሪያዎች የመንግስትን ጨምሮ መመዝገብና በስርአት መመራት እንዳለባቸው አመልክተዋል፡፡አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ ክልሎች ከ700 በላይ በወንጀል ተጠርጣሪዎች ከ500 በላይ የነፍስ ወከፍና የቡድን መሳሪያዎች እንዲሁም ከ14 ሺህ በላይ ጥይቶች መያዛቸውን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ጀኔራል አቶ መላኩ ፋንታ መግለፃቸውን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
81cb6225277a3dffce436251dc88fb83
6c8f2e4a6fef9b2884f389ef0ae952e0
በዋቢ ሸበሌ ወንዝ ላይ የተገነባውና 97 ሜትር ርዝመት ያለው ድልድይ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ
የትግራይ ክልል የአየር መሥመር ለአገልግሎት ክፍት ሆነ፡፡ ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 05/2013 ዓ.ም (አብመድ) በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል የህግ ማስከበር ሂደትን ተከትሎ ተዘግቶ የነበረው የአየር ክልል ከዛሬ ታህሣሥ 5/2013 ዓ.ም ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በሰሜን የኢትዮጵያ የአየር ክልል ውስጥ የሚያቋርጡ የአለም አቀፍ እና የሃገር ውስጥ የበረራ መስመሮች ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል፡፡ አገልግሎት መሥጠት የሚችሉ ኤርፖርቶች በረራ ማስተናገድ የሚችሉ መሆኑንም የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ገልጿል::
0
70d75990fd105fff7bde02b8a1f205f3
4d532a2272d3f5d9288b6e06da4f3b27
በሥድስት ወራት ብቻ በዞኑ በትራፊክ አደጋ የ83 ሰዎች ህይወት አልፏል፤ ከ3 ሚሊዮን ብር በላይ ንብረትም ወድሟል፡፡
በኢትዮጵያ በየዓመቱ በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን የሚያጡ እና ለአካል መጉደል ሰለባ የሚሆኑት ወጣቶች እንደመሆናቸው መጠን በቂ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች ሊሰሩ እንደሚገባ ተገልጿል፡፡በአለም አቀፍ ደረጃ በአመት በትራፊክ አደጋ ምክኒያት 1.3 ሚሊየን ሰዎች ህወታቸውን ያጣሉ፡፡በኢትዮጵያም ከ2005 እስከ 2010 ድረስ በትራፊክ አደጋ የሚሞቱ ዜጎች ቁጥር በ30 በመቶ መጨመሩን መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡ይህንን ምክንያት በማድረግም በየዓመቱ በፈረንጆቹ አቆጣጠር ህዳር ወር በገባ በሶስተኛው ሳምንት እሁድ የመንገድ ትራፊክ ተጎጂዎች ማስታወሻ ቀን ተብሎ እንዲከበር የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በወሰነው መሰረት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ 15 ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ13ኛ ጊዜ ይከበራል፡፡ዘንድሮም ‘መንገዶችም ታሪክ አላቸው’ በሚል መሪ ሃሳብ እንደሚከበር ተገልጿል፡፡የቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ አቤት ሆስፒታል እና ፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን በጋራ ያዘጋጁት ሲሆን አላማውም ሀብረተሰብ ላይ ግንዛቤን በመፍጠር በትራፊክ አደጋ ለህልፈት እና ለአካል ጉዳት የሚዳረጉትን ቁጥር ለመቀነስ እንደሆነ አዘጋጆቹ ገልጸዋል፡፡ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆንም የትራፊክ አደጋ ክትትል እና ቁጥጥር ላይ በስፋት ለመስራት ያለመ እንደሆነ ነው አዘጋጆቹ የተናገሩት፡፡በኢትዮጵያ በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን የሚያጡ እና ለከፍተኛ የአካል ጉዳት የሚዳረጉት ወጣቶች እንደመሆናቸው መጠን የሃገሪቷ ኢኮኖሚያዊ እድገት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እንዳለው ከተለያዩ ባለድርሻ ድርጅቶች የተሳተፉ ተሳታፊዎች ተናግረዋል፡፡ በትራፊክ አደጋ ምክንያት እየደረሰ ያለውን አደጋን ለመከላከል እና ለመቀነስ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ተባብረው መስራት እንደሚገባቸው የገለጹት ተሳታፊዎች በቴክኖሎጅ በመታገዝ የሚሰራው ስራም ተጠናክሮ ሊሰራ ይገባል ብለዋል፡፡ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታትም አሽከርካሪዎች እና እግረኞች ህግ ሊያከብሩ እንደሚገባ ተገልጿል፡፡
0
6794b15f9f2059f071889684d897de0e
f1d9ada268979ae8c452395b66bbea09
በበረሃ አንበጣ መንጋ በሰብላቸው ላይ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ነዋሪዎች እንዲደገፉ ተጠየቀ፡፡
ትግራይ ክልል ውስጥ ባለፈው ሣምንት የገባ የበረሀ አንበጣ መንጋ ወደ አሥር ወረዳዎች ላይ ተዛምቷል።መንጋው በአዝርዕት ላይ ጉዳት እያደረሰ እንደሚገኝና የጉዳቱ መጠን እየተጠና መሆኑን የክልሉ የግብርና የገጠር ልማት ቢሮ ገልጿል።የአንበጣ መንጋው በኅበረተሰቡ ላይ እያስከተለ ስላለው ተፅእኖ አርሶ አደሮችን ጠይቀናል፤ እንዲሁም በበጎ ፍቃድ መንጋውን በመከላከል እየተሣተፉ ያሉና ግብርናና የገጠር ልማት ቢሮውን አነጋግረናል።
0
4d08b966c3babe7e73dc38b985425fae
153b790d1a591f38fb7157a4422ee77c
እንቅስቃሴያቸው ተስተጓጉሎ የነበሩ አብዛኛው የኦሮሚያ ከተሞች ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴ መመለሳቸው ተገልጿል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል መንግስት የፊታችን ረቡዕ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች ለተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ እውቅና አለመስጠቱን አስታወቀ፡፡የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች የፊታችን ረቡዕ ሰላማዊ ሰልፍ መጠራቱን አንስተዋል፡፡በማህበራዊ ሚዲያ የፊታችን ረቡዕ የተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ የአማራ ክልል እንዲረጋጋ ለማይፈልጉ ሀይሎች ሁከትና ብጥብጥ ለመፍጠር የሚመች መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡ከዚህ ባለፈም ወቅቱ የተፈጥሮ አዳጋ የተከሰተበት እና የታላቁ ህዳሴ ግድብ የዓለም አቀፍ አጀንዳ በሆነበት ጊዜ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረግ ህጋዊ አይደለምም ነው ያሉት፡፡በመሆኑም የክልሉ መንግስት ምንም አይነት ሰልፍ እንዳይካሄድ መወሰኑን ነው አቶ ግዛቸው የገለፁት፡፡ይህን ተላልፎ ሰላማዊ ሰልፍ የሚወጣ አካል ካለ ግን የፀጥታ ሀይሉ እርምጃ ይወስዳልም ብለዋል፡፡በናትናኤል ጥጋቡ
0
5076fc30e941bea26f14f1646956f92d
5076fc30e941bea26f14f1646956f92d
በፍንዳታው ምንም ጉዳት አለመከሰቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የጎርጎርዮስ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በፈነዳው ቦምብ ምንም የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ቦምቡ በቦሌ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ጎርጎርዮስ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኝ አንድ የቆሻሻ መጣያ ገንዳ ውስጥ ተጥሎ መገኘቱን ኮሚሽኑ ጠቅሷል፡፡በዚህም ከአካባቢው ሰዎች በደረሰው ጥቆማ የፈንጅ አምካኝ ባለሙያዎች በማለዳ ወደ ስፍራው በማቅናት ለማምከን ባደረገው ሙከራ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ሊፈነዳ መቻሉን ነው ኮሚሽኑ ያስታወቀው፡፡በዚህም አንድ ግለሰብ በፍንጣሪው ቀላል ጉዳት የደረሰበት ሲሆን ተጎጂው የህክምና እርዳታ በማግኘት ወደ ቤቱ ተመልሷል፡፡በተመሳሳይ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ጉርድ ሾላ ቅዱስ ያሬድ ሆስፒታል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ለፖሊስ በደረሰ መረጃ መሰረት ባለሙያዎች ቦታው ድረስ በመገኘት ቦምቡን ማምከናቸውን ነው ኮሚሽኑ የገለጸው፡፡ፖሊስ ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት ባላቸው ግለሰቦችና አጠቃላይ የምርመራውን ውጤት እንደሚያሳውቅ አስታውቋል፡፡ኮሚሽኑ ህብረተሰቡ ከፖሊስ ጋር የሚኖረውን የመረጃ ልውውጥ በማጠናከር አካባቢውን በንቃት እንዲጠብቅ ጥሪ ማቅረቡን ከመዲናዋ ፖሊስ ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
1
2f872ec97f8b5ce04e030cc3a2f76eaf
2f872ec97f8b5ce04e030cc3a2f76eaf
ከፍተኛ ሊግ | ሀላባ ከተማ ይቅርታ ጠየቀ
ባሳለፍነው እሁድ በ6ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ሀላባ ከተማ በሜዳው ኢትዮጵያ መድንን ያስተናገደበት ጨዋታ በ76ኛው ደቂቃ ላይ ከተመልካች በተወረወረ ድንጋይ የመሐል ዳኛው ኤፍሬም ደበሌ ላይ ጉዳት በመድረሱ ምክንያት መቋረጡ የሚታወስ ነው። ይህንን አስመልክቶም የሀላባ ከተማ ክለብ ለፌዴሬሽኑ የይቅርታ ደብዳቤ አስገብቷል።የክለቡ ፕሬዝዳንት አቶ አንዋር ሲራጅ ስለ ጉዳዩ ለሶከር ኢትዮጵያ በሰጡት አስተያየት በተፈጠረው ስርዓት አልበኝነት በጣም እንዳዘኑ ገልፀው የሀላባ ከተማ በእግርኳስ ውድድሮች ባለፉት 10 ዓመታት ሲሳተፍ እንዲህ አይነት ድርጊት ታይቶ እንደማይታወቅ በማውሳት ከጨዋታው መቋረጥ በኋላ አመራሩ እንዲሁም የከተማው አስተዳደር ማምሻውን ስብስባ አድርጎ ወደ እርምጃ በመግባት ሁለት ተጠርጣሪዎችን ወዲያው በመያዝ በቀጣዩ ቀንም 9 ወጣቶችን በህግ ቁጥጥር ስር በማዋል ለፍርድ ለማቅረብ ምርመራ እየተደረገ እንደሚገኝ ገልፀዋል። ፕሬዝዳንቱ የሀላባ እግር ኳስ ክለብ እና የከተማው አስተዳደር የተፈጠረውን ሁሉ አጥብቆ እንደሚቃወምና እንዲህ አይነት ድርጊት ዳግም እንዳይፈፀም አጥብቀው እንደሚሰሩ በመግለፅ የሚመለከታቸው አካላትን በክለቡ እና በሀላባ ህዝብና አስተዳደር ስም ይቅርታ መጠየቀቸውን ለሶከር ኢትዮጽያ ገልፀዋል።ክለቡ ለፌዴሬሽን ያስገባው የይቅርታ ደብዳቤ ይህንን ይመስላል:-
1
36550028ba5f296e064c9a1021ecf3f7
4762ff9e98499003b8666fc96f5bf5ab
ጠ/ሚኒስትሩ የዘንድሮ የመንግሥት ዋነኛ ትኩረቶችን አስታወቁ
አዲስ አበባ፡- የሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢኖቬተ ሮች የማኅበረሰብን ችግር የሚቀርፉ ወሳኝ መፍትሄዎችን የማፍለቅ ኃላፊነት እንዳለባቸው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አሳሰቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ዘጠነኛውን ዓመታዊ ብሄራዊ የሳ ይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን የሽልማት የእው ቅና ሥነሥርዓት በአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን መሰብሰቢያ አዳራሽ በተካሄደበት ወቅት እንደገለፁት፣ የእ ውቀት ዋነኛ ስኬት አዎንታዊ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂን በመጠቀም የማኅበረሰብን ችግር ማቃለል ነው። ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው ጠቅላይ ሚኒስ ትሩ ተሸላሚዎቹ የመደመር ፍልስፍናን እንዲ ጠቀሙበትና በትብብር የወደፊቷን ኢትዮጵያ እንዲገነቡ ያበረታቱ ሲሆን በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር የጀመሩትን የፈጠራ ሥራ ጨርሰው የጀግንነት ሥራ እንዲ ሰሩም ጠይቀዋል፡፡ በሥነ ሥርዓቱ 194 ተመራማሪዎችና ኢኖ ቬተሮች እውቅናና ሽልማታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እጅ የተቀበሉ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 38 ወርቅ፣ 81 ብር፣ 66 ነሃስ፣ 4 የፈጠራ ሥራ የምርምር እና 5 ልዩ ተሸላሚዎች መሆናቸውን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል፡፡ በሽልማት ሥነ ሥርዓቱ ላይ የህዝብ ተወ ካዮች ምክር ቤት አባላት፤ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች፣ የተሸላሚ ወላጆች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡ ከግንቦት 29 – ሰኔ 3 በተካሄደው ‘’የኢኖቬት ኢትዮጵያ’’ ሳምንት የዲጂታል ውድድር፣ የአ ይሲቲ ኤክስፖ፣ ኢትዮጵያን እናነሳሳት (ስታርት አፕ ኢትዮጵያ)፤ የኢኖቬት ዲጂታል አፍሪካ ስብሰባ እና ሀገር አቀፍ የሳይንስ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሽልማት የተከናወነ ሲሆን በኢኮሜርስ /የኤሌክትሮኒክ ግብይት/፣ በዲጂታል ኢኮኖሚ የስራ ፈጠራ፣ በዲጂታል የመንግሥት አሰራር እና ሌሎች ርዕሶች ዙሪያም ውይይቶች ተደርጓል፡፡ የኢኖቬት ሳምንቱ የኢፌዴሪ ም/ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በተገኙበት ግንቦት 29/2011 በሚሊኒየም አዳራሽ መከፈቱ ይታወሳል፡፡አዲስ ዘመን ሰኔ 6/2011
0
bcba6d061f8fc057e59a8265161be6a5
bcba6d061f8fc057e59a8265161be6a5
ምክር ቤቱ ነገ በሰው የመነገድና ሰውን በህገ-ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅ አዋጅን ያፀድቃል
በዚህም የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና የሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሰው የመነገድ እና ሰውን በህገ-ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ያቀረቡትን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ አዋጁን ያጸድቃል ተብሎ ነው የሚጠበቀው። እንዲሁም የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የ2012 በጀት ዓመት የ6 ወር እቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን የሚያዳምጥ ይሆናል። በሰው የመነገድ፣ ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር እና በህገ-ወጥ መንገድ ለስራ ወደ ውጭ ሀገር መላክ ወንጀሎች በዜጎች አካል፣ ህይወት እና ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሱ እና ለሰብዓዊ መብት ጥሰት እያጋለጡ በመሆናቸው ረቂቁ መዘጋጀቱ ተነግሯል፡፡ እንዲሁም በሰው የመነገድ በተለይም በሴቶችና ሕጻናት መነገድን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠርና ወንጀል ፈጻሚዎችን ለመቅጣት እና ሰውን በህገ-ወጥ መንገድ በየብስ፣ በባህርና በአየር ማስወጣትና ማስገባት መከላከል የሚያስችሉ አሰራሮችን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በማውጣቱና ኢትዮጵያም ስምምነቱን ያጸደቀች በመሆኑ ይህ ረቂቅ አዋጅ መዘጋጀቱ ነው የተነገረው፡፡ ከዚህ ባላፈም ወንጀሉን ለመከላከል፣ ወንጀል ፈጻሚዎችን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ፣ የተጎጂዎች ጥበቃና መልሶ ለማቋቋም በተለይም ለወንጀሎቹ ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰቡ ክፍሎችን ተደራሽ የሚያደርግና የተጎጂዎችን ዕድሜ፣ ጾታና ልዩ ፍላጎት ያማከል ተግባር መፈጸም እና ዓለም አቀፍ ትብብርን ለማጠናከር የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ ማውጣት እና ስርዓት መፍጠር አስፈላጊ በመሆኑም ነው ተብሏል፡፡
1
cd413b8c10890ef4bdaadc5d326fdc9d
e43583926b6cc2f49582f38cd58fec19
የወረታ ወደብና ተርሚናል የመጀመሪያው ምዕራፍ ግንባታ ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመከላከል የሚያግዝ የድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሸከርካሪዎች ተርሚናል ግንባታ መጀመሩን የትራስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ።የድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሸከርካሪዎች ተርሚናል ግንባታው በሶማሌ ክልል በሽንሌ ሲቲ ዞን አይሻ ወረዳ ደወሌ ቀበሌ በይፋ መጀመሩንም የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል።ተርሚናሉ የተሽከርካሪዎች ማቆያ እና በሂደትም ሁሉንም አገልግሎቶች ያካተተ ለአሽከርካሪዎች የመታጠቢያ፣ የማረፊያ፣ የምግብ፣ የጤና ምርመራና ህክምና አገልግሎቶችን የሚሰጥ ነው።ድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪዎች ጉዞ ከመጀመራቸው በፊት፣ በአንድ ሀገር ክልል ውስጥ በሚያደርጉት እንቅስቃሴ እንዲሁም ድንበር በር ላይ በሚደርሱባቸው ወቅቶች የሚወስዷቸው ጥንቃቄዎች ለወረርሽኙ ያላቸውን ተጋላጭነት ለመቀነስ ከፍተኛ ሚና አላቸው።በመሆኑም ተጋላጭነቱን ለማስወገድ ከደቡብ አፍሪካ ቀጠና የልማት ጥምረት፣ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አማካሪዎች ካውንስልና የጤና ሚኒስቴር እንዲሁም የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ያወጡዋቸውን የአሰራር ስርዓቶችና ሰነዶች መሠረት ያደረጉ ስታንዳርዶችን መጠቀም መቻሉን ተገልጻል፡፡የኢፌዴሪ ትራንሰፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ለደወሌ ተርሚናል ግንባታ ስኬት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተገቢውን የድጋፍ፣ የክትትልና የቁጥጥር ስርዓት የዘረጋ መሆኑን ጠቅሰዋል።የአካባቢው ህብረተሰብና የመስተዳድር አካላት እንደጅምሩ ሁሉ ለግንባታው በስኬት መጠናቀቅ አስፈላጊውን ትብብር እንደሚያደርጉ እምነታቸው መሆኑን ገልጸዋል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
fee54c35ed8d46dde02541bc63d6c1f9
1a8f3c72d9e1d0c1d329e2aa3ba738bf
የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች ላይ የቀን ሽግሽግ ተደርጓል
በታንዛኒያ አስተናጋጅነት የሚከናወነው የ2019 ሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የሚጀመርበት ጊዜ በሁለት ቀናት ተሸጋሽጓል፡፡ኖቬምበር 14 (ኅዳር 4) ይጀመራል ተብሎ የነበረው ውድድሩ ከሁለት ቀናት በኋላ ቅዳሜ ኅዳር 6 (ኖቬምበር 16) የሚጀምር ሲሆን የቀን ሽግሽጉ ምክንያት ይፋ አልተደረገም፡፡የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ለውድድሩ ከሳምንቱ መጀመርያ አንስቶ ልምምድ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን በነገው ዕለትም ከኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከ15 ዓመት በታች ወንዶች ቡድን ጋር የአቋም መለኪያ ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታዲየም ረፋድ 4፡00 ላይ እንደሚያደርግ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል፡፡ሉሲዎቹ በሴካፋ ውድድር ከኬንያ፣ ዩጋንዳ እና ጅቡቲ ጋር መደልደሏ ይታወቃል፡፡
0
bfe162f9fdb010f3306d401b0c109cd4
00bbce4d7ae018619b1de602715eefb0
ዳሸን ባንክ የቀድሞ ንግድ ባንክ ባልደረቦች በምክትል ፕሬዚዳንትነት ተሰየሙለት
የቀድሞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንትና ለጥቂት ወራት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥና ቺፍ ኢኮኖሚስት በመሆን ያገለገሉት አቶ በቃሉ ዘለቀ፣ የአቢሲኒያ ባንክ ፕሬዚዳንት በመሆን ሥራ ጀመሩ፡፡አቶ በቃሉ ከመንግሥታዊ ኃላፊነታቸው ከለቀቁ በኋላ አቢሲኒያ ባንክ በመቀላቀል ሥራ የጀመሩት ማክሰኞ ታኅሳስ 30 ቀን 2011 ዓ.ም. ነው፡፡አቶ በቃሉ ይህንን ኃላፊነት የተረከቡት የአቢሲኒያ ባንክን ላለፉት አምስት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ሲያገለግሉ ከቆዩት አቶ ሙሉጌታ አስማረ ነው፡፡አቶ ሙሉጌታ በአቢሲኒያ ባንክ የነበራቸውን የዘጠኝ ዓመታት ቆይታ በፈቃደኝነት በመልቀቅ ከአዲሱ ፕሬዚዳንት ጋር የሥራ ርክክብ ፈጽመዋል፡፡
0
f27c6e18b19c9f0313981f48daf5e89a
8dba3add741daaccef713b63f713b9fe
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ኮሮናን ለመዋጋት ለኢትዮጵያ በገንዘብና በዓይነት ያደረገትን ድጋፍ ተቀበሉ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ከፍተኛ ተወካይ እና የኮሚሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑትን ክቡር ጆሴፕ ቦረልን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።ሁለቱ ወገኖች የኢትዮጵያን እና የአውሮፓ ህብረትን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ትኩረት ሰጥተው መምከራቸው ተሰምቷል።የአውሮፓ ህብረት እንዲሁም የህብረቱ አባል አገራት ለኢትዮጵያ እያደረጉት ስላለው ሁሉን አቀፍ ድጋፍ አቶ ገዱ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።በኢትዮጵያ እና በአውሮፓ ህብረት መካከል ያለውን ጠንካራ ስትራቴጂካዊ ግንኙነት በተሻለ ለማጠናከር ኢትዮጵያ ምንጊዜም እንደምትሰራ አቶ ገዱ በዚህ ወቅት አረጋግጠዋል።አቶ ገዱ በኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት ዓመታት እየተካሄደ ስላለው አጠቃላይ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ለውጥ እንዲሁም በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክትል ፕሬዝዳንቱ ገለጻ አድርገዋል።በውይይታቸው ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ እያደረጉት ስላለው ውይይት እና ድርድር በተመለከተም መረጃ ተለዋውጠዋል።በአፍሪካ ቀንድ ቀጠና ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን እንዲሁም የኢኮኖሚ ትስስሩ ይበልጥ እንዲጠናከር ኢትዮጵያ እያደረገች ያለውን እንቅስቅሴ በተመለከተም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማብራሪያ ሰጥተዋል።ምክትል ፕሬዝዳንት ቦረል በበኩላቸው በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን አጠቃላይ ለውጥ ማድነቃቸው ተነግሯል።የአውሮፓ ህብረት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት ይበልጥ አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ምክትል ፕሬዝዳንቱ በዚህ ወቅት አጋግጠዋል።ህብረቱ ከኢትዮጵያ ጋር በቀጣይ በዲጂታል ኢኮኖሚ ልማት፣ በአየር ንብረት ለውጥ፣ በሰብአዊ ልማት፣ በህገ ወጥ የሰዎች ፍልሰት እና መሰል ዘርፎች ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚንቀሳቀሰም ምክትል ፕሬዝዳንት ገልጸዋል።ምክትል ፕሬዝዳንት በአትዮጵያ በሚኖራቸው ቆይታ በህብረቱ ድጋፍ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተከናወኑ ልዩ ልዩ የልማት ፕሮጀክቶችን እንደሚጎበኙም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
0
826939ad2f25579c597827e31db92c3a
138492cca336a0f6dc2592bcfda8ecb7
የብሄራዊ ቡድኑ ዝግጅት ቀጥሏል
አዳማ ከነማ የዝውውር መስኮቱ ዋና ተዋናይ መሆኑን ቀጥሏል፡፡ በርካታ ተጫዋቾችን ያስፈረመው አዳማ ከነማ ከመከላከያ ጋር ውሉ የተጠናቆ የተለያየው ተስፋዬ በቀለን አስፈርሟል፡፡ጠንካራው ሁለገብ ተከላካይ ከመከላከያ ጋር መለያየቱን ተከትሎ ስሙ ከተለያዩ ክለቦች ጋር ሲያያዝ የቆየ ሲሆን በቡና እና መከላከያ አብሮት የተጫወተው ሲሳይ ደምሴን ተከትሎ ድሬዳዋ ከነማን ይቀላቀላል ተብሎ ተገምቶ የነበረ ቢሆንም ራሱን በአዲስ መልክ እየገነባ ወደሚገኘው አዳማ ከነማ አምርቷል፡፡ከሴካፋ ውድድር በጊዜ የተሰናበተው አዳማ ከነማ በዘንድሮው ክረምት 9 ተጫዋቾችን ያስፈረመ ሲሆን ‹‹ጃምቦ›› 10ኛው ፈራሚ በመሆን ቡድኑን ተቀላቅሏል፡፡የአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ቡድን የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን በአዳማ ከተማ ከትላንት በስቲያ የጀመረ ሲሆን ቡድኑ ለቀጣዩ አመት አዲስ መልክ ይዞ እንደሚቀርብ አሰልጣኝ አሸናፊ ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግረዋል፡፡‹‹ ቡድኔን በአዲስ መልክ እየገነባሁት ነው፡፡ እስካሁን 10 ተጫዋቾችን የለቀቅን ሲሆን በምትኩም ሌሎች 10 አዳዲስ ተጫዋቾችን አምጥተን የቅድመ ውድድር ዝግጅታችንን ጀምረናል፡፡ የሰበታው ኤርሚያስ ፍስሃን ለማስፈረም ብንፈልግም ቀሪ አንድ አመት ኮንትራት ያለው በመሆኑ የክለቡን ፍቃደኝነት እየጠበቅን ነው፡፡ ›› ብለዋል፡፡አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ በድሬዳዋ ተገኝተው የብሄራዊ ሊጉን የማጠቃለያ ውድድር የተመለከቱ ቢሆንም ምንም ተጫዋች እንዳላስፈረሙ ታውቋል፡፡
0
48e1186f1a1b420ad7f64f5338b5026f
7a57b30fb52343d7c06a99501ccf1bc7
የኔዘርላንድስ መንግስት 67 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የኮቪድ19 የመከላከያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ህዝብ የትህነግ ጁንታን ህግና ስርዓት ለማስከበር ለተሰለፉት የሐገር መከላከያና የአማራ ልዩ ኃይል እና የሚሊሻ አባላት የሚውል 1 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የዕለት ምግብ ድጋፍ አደረገ።መከላከያ ሰራዊቱ የሃገር ዳር ድንበር እያስከበረ የትግራይን ህዝብ በልማት እየደገፈ የኖረ የአብራክ ክፋያችን ሆኖ ሳለ የዘራፊው ቡድን ጥቃት መፈጸሙ አሳዝኖናል ብለዋል የብሔረሰብ አስተዳደሩ የሃገር ሽማግሌዎች፡፡የሃገር ሽማግሌዎች መንግስት በአጥፊ ቡድኑ ህወሃት ላይ እየወሰደ ያለውን ህግ የማስከበር ርምጃም እንደግፋለንም ብለዋል።የኢትዮጵያን ህዝብ በብሔር በመከፋፈል ዜጎች በማንነታቸው ጥቃትና እንግልት እንዲደርስባቸው ህገወጡ ትህነግ ከኦነግ ሸኔ ጋር በመቀናጀት ጥፋት ሲፈፅም ቆይቷል፣ ከሰሞኑም በመከላከያ ኃይላችን ላይ የፈጸመው ጥቃት እብሪተኛነቱን ያረገገጠ መሆኑን ተናግረዋል።መንግስት የከሃዲውን ቡድን ጥቃት በመመከት ህግና ስርዓትን ለማስከበር በሚያደርገው ጥረት የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር እስከ ጦር ግንባር ለመሰለፍ ዝግጁ መሆኑንም አረጋግጠዋል።የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ አህመድ ሐሰን እንዳሉት ከሃዲው የትህነግ ህገወጥ ቡድን የሃገር መከታ በሆነውና የትግራይን ህዝብ ከ20 ዓመታት በላይ ሰላሙን በመጠበቅና ልማቱን እያገዘ ባለው የሃገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት ማድረሱ ከተሰማበት ዕለት ጀምሮ የብሔረሰብ አስተዳደሩ ህዝብ ከመንግስት ጎን በመቆም ቁርጠኝነቱን እያሳየ ነው ብለዋል።ለዚህም ህዝቡ ለሰራዊት የኋላ ደጀንነቱን ለማረጋገጥ ከ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የዕለት ምግብ ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል።ህገወጡ ትህነግ ከኦነግ ሸኔ ጋር በመተባበር ዜጎች በማንነታቸው ጥቃትና እንግልት እንዲደርስባቸው አድርገዋል ያሉት ዋና አስተዳዳሪው ÷የኢትዮጵያ ህዝብም የትህነግን ጽንፈኛ የትግል አካሄድ በመገንዘብ ከመከላከያ ኃይልና ከአማራ ልዩ ኃይል ጎን መሰለፍ እንዳለበትም አሳስበዋል።የመከላከያ ኃይልና የአማራ ልዩ ኃይል የትህነግ ከሃዲ ቡድን ላይ እያደረጉት ያለውን የህግ ማስከበር ዘመቻ በመደገፍ ህዝቡ የተለያዩ የምግብና ሌሎች ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጉን ቀጥሏል ሲል አብመድ ዘግቧል።
0
d6f6fe16b4b767fb996232588d84c63b
3b427905912c526cb1fc1ab54089bb1f
ለ43 ሰዎች ሞትና ከስምንት ሺሕ በላይ አባወራዎች መፈናቀል የተጠረጠሩ 156 ግለሰቦች ተከሰሱ
ምንም ዓይነት ሕመም ሳይኖርበት ታማሚ በመምሰል መንገድ ላይ በመተኛት ሲለምን ነበር ተብሎ የተጠረጠረ ወጣትና ግብረ አበሩ፣ ከልመና ካገኙት 350 ሺሕ ብር ጋር በቁጥጥር ውለው ክስ ተመሠረተባቸው፡፡ተከሳሾቹ የ25 ዓመት ዕድሜ ያለው ወጣት ብርሃኑ ቦጋለ የሳንባ ሕመምተኛ በመሆን መንገድ ላይ የሚተኛ መሆኑን፣ የ26 ዓመት ዕድሜ ያለው ቢሻው የኔው የተባለው ግብረ አበሩ ደግሞ ልመናውን ያስተባብርለት ነበር ተብሏል፡፡ ሁለቱም በየካ ክፍለ ከተማ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ነዋሪ መሆናቸውን፣ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ የመሠረባቸውን ክስ ያስረዳል፡፡በማታለል ወንጀል በፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀራኒዮ ምድብ ወንጀል ችሎት ክስ የተመሠረተባቸው ሁለቱ ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ መያዛቸው በክሱ የተገለጸው፣ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ልዩ ቦታው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ረጂ ቅርንጫፍ አካባቢ ነው፡፡ የሕዝብን ልብ በሚነካና የሐዘኔታ ስሜት በሚፈጥር የድረሱልን ዓይነት የማታለል ተግባር ላይ እንዳሉ፣ ፖሊስ ተጠራጥሮ ባደረገው ክትትል መያዛቸው ተገልጿል፡፡ተጠርጣሪዎቹ ፍርድ ቤት ቀርበው ዋስትና ተፈቅዶላቸው ለጥቅምት ወር 2009 ዓ.ም. የተቀጠሩ ቢሆንም፣ ‹‹ወንድማችሁን አትለፉት በሳንባ ሕመም የሚሰቃይ ወጣት…›› በማለት ሕዝብን በማሳዘን ልመናውን ሲያስተባብር ነበር የተባለው ቢሻው የኔው ድርጊቱን በማመን፣ ተሰብሮ እንዲታይለት ለፍርድ ቤቱ በማመልከቱ ሐምሌ 1 ቀን 2008 ዓ.ም. የቅጣት ውሳኔ ተሰጥቶበታል፡፡ በመሆኑም በድርጊቱ ተፀፅቶ በማመኑና የፍርድ ቤቱንም የሥራ ጊዜ ባለመሻማቱ በአሥር ወራት ፅኑ እስራትና በ500 ብር እንዲቀጣ ተወስኗል፡፡የሳንባ ሕመምተኛ በመምሰል ነጠላ ለብሶ፣ ሻሽ አስሮና አፉን በበሽታ መከላከያ ሸፍኖ መሬት ላይ ተኝቶ የነበረው ብርሃኑ ቦጋለ፣ በቀጠሮው ጊዜ ጥቅምት ወር ላይ ይቀርባል፡፡ከሁለቱ ተከሳሾች ላይ የተገኘው 350 ሺሕ ብር ፖሊስ በኤግዚቢት እንደያዘው ለማወቅ ተችሏል፡፡
0
3b934b894e9376dc7f7dc592d91db12d
6c462920ad04b226349a6cbbad27b12d
ሮበርት ሙጋቤ የወቅቱ የህብረቱ ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ
ለረጅም ዓመታት ልደታቸውን በብሄራዊ በዓልነት እጅግ በደመቀ ሁኔታ ከህዝባቸው ጋር በአደባባይ ሲያከብሩ የኖሩት የቀድሞው የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ፤ ባለፈው ረቡዕም የ94ኛ አመት ልደታቸውን ከወትሮው በፈዘዘ መልኩ እንደነገሩ አክብረዋል፡፡ሙጋቤ ምንም አንኳን ስልጣን ከለቀቁ ወራትን ቢያስቆጥሩም፣ የልደት በዓላቸው ግን የዚምባቡዌ ወጣቶች ቀን በሚል ስያሜ በብሄራዊ ደረጃ ወጣቶችን ለበጎ ስራ በማሰማራት መከበሩን የዘገበው ኒውስ 24፤ እንደ ወትሮው በኬክና በሻምፓኝ፣ በክምር ስጦታና በደማቅ ሙዚቃ፣ በይፋ በአደባባይ አለመከበሩን አመልክቷል፡፡የሙጋቤ ልደት በየአመቱ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠር በጀት ተመድቦለት በሚገርም ፈንጠዝያና በግዙፍ ኬክ ይከበር እንደነበር ያስታወሰው ዘገባው፤ፓርቲያቸው ዛኑ ፒኤፍ ግን ከቀናት በፊት ባወጣው መግለጫ የሙጋቤ ልደት ያለ ብዙ ወጪ ቀለል ብሎ እንደሚከበር ማስታወቁን ገልጧል፡፡
0
339c547ecf3e5407cad885567d216e9c
94e88bd6428ca742fc4d2187cbdf6ce9
ዶ/ር ካትሪን ሐምሊን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አውጉስታ አካባቢ የሚገኘውን ሐምሊ ፊስቱላ ኢትዮጵያን ጎበኙ፡፡ሐምሊን ፊስቱላ ኢትዮጵያ ከ60 ሺህ በላይ የሚሆኑ ወጣት ኢትዮጵያዊያንን በማከም ከፊስቱላ ህመም መፈወስ የቻለ አንጋፋ ድርጅት መሆኑን ፕሬዝዳንቷ በጉብኝታቸው ወቅት ባደረጉት ንግግራቸው ገልፀዋል፡፡በተጨማሪም ድርጅቱ ንፁህና ሳቢ ተቋም መስርቶ ከሚሰጠው ዘመናዊ ህክምና ባለፈ አዋላጅ ነርሶችን በብቃት እያሰለጠነ ለሌሎች የህክምና ተቋማት ጭምር ከፍተኛ ደጋፍ በማድረግ ላይ የሚገኝ የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለውለታ ነው ሲሉም ተናግረዋል፡፡በጉብኝቱ ወቅት የድርጅቱ መስራች የዶክተር ካትሪን ሐምሊን 95ኛ ዓመት የልደት በዓላቸው የተከበረ ሲሆን የሥነ-ሥርዓቱ ታዳሚ በመሆናቸው የተሰማቸውን ልባዊ ደስታ የገለፁት ፕሬዝደንት ሣህለወርቅ ቀጣይ ጊዜያቸው መልካም እንዲሆን ምኞታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ (ምንጭ፡-የፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት)
0
524594a83f9421b176002908968fcb15
524594a83f9421b176002908968fcb15
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በጎርፍ አደጋ ለተፈናቀሉ የአፋር ክልል ነዋሪዎች ድጋፍ አደረገ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ በተገኙበት ለተፈናቀሉ የአፋር ማኅበረሰብ የሦስት መቶ ሺህ ብር የገንዘብ እና የቁሳቁስ ድጋፍን አድርገዋል፡፡ በቅርቡ በአፋር ክልል የአዋሽ ወንዝ በጎርፍ ምክንያት በመሙላቱ የተነሳ የአካባቢው ማኅበረሰብ ከመኖሪያ ቅያቸው ለመፈናቀል የተደገዱ ሲሆን ንብረታቸውም በጎርፍ መወሰዱ ይታወሳል፡፡ እነኚህን ከአካባቢው የተፈናቀሉትን ማኅበረሰብን በስፖርቱ ዘርፍ ያሉ አካላት ድጋፍ እያደረጉ ሲሆን በዛሬው ዕለትም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የገንዘብ እና የቁሳቁስ ድጋፍ ለተፈናቃዮቹ ለግሷል፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጅራ እና የሥራ አስፈፃሚ አባሉ አቶ አሊሚራህ መሀመድ በተገኙበትም የሦስት መቶ ሺህ ብር የገንዘብ እና የተለያዩ የአልባሳት ድጋፍን በስፍራው በመገኘት ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በፌዴሬሽኑ ስም በይፋ ማበርከቱን ኑር ከዳባ ከሰመራ ለሶከር ኢትዮጵያ ያደረሰው መረጃ ይጠቁማል፡፡
1
61a364f91e6d2b6daf85142ebd2ab875
ecc0fd9144b5fcd70343d8cf60e87470
የጁንታው ቡድን በመሸነፉ ህዝቡ ደስታውን ገለጸ
በሃገር ክህደት እና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል የተጠረጠሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በነበሩ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ መውጣቱን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ተጠርጣሪዎቹ መንግስት እና ህዝብ የጣለባቸውን ከባድ ኃላፊነት ወደ ጎን በመተው መቀመጫቸውን ትግራይ ክልል በማድረግ የህዋሓት ፀረ-ሠላም እና ፀረ-ህዝብ ከሆኑ ከፍተኛ አመራሮች ተልዕኮ መቀበላቸውን ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡ከዚህ ባለፈም በጽንፈኝነት አስተሳሰብ በመነሣት በሀይል ወደ ስልጣን የመምጣት ፍላጎትን ካነገቡ ፀረ-ሠላም ሀይሎች ተልዕኮ በመቀበል በሀገር ውስጥ ሌሎችን በማደራጀት ሀገር የመበተን፣ ሁከትና ብጥብጥ እንዲፈጠር እና ህገ-መንግስታዊ ሥርአቱን አደጋ ላይ የሚጥል ተግባር ውስጥ በቀጥታ እና በተዘዋዋሪ መንገድ በመሳተፍ ህዝብ በመንግስት ላይ አመኔታ እንዳይኖረው በማድረግ በሃገር ክህደት እና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል የተጠረጠሩ በተለያዩ የአመራር ደረጃ ላይ የነበሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች የመያዣ ትዕዛዝ ወጥቶባቸዋል ነው ያለው፡፡የመያያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው ተጠርጣሪዎችበመሆኑም መላው ህዝብ በተለይም ሰላም ወዳዱ የትግራይ ህዝብ፣ እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የፖሊስ ሰራዊትና የደህንነት ተቋማት እነዚህን የጁንታው የህዋሓት የጥፋት ቡድን ተፈላጊዎች አባላትን አድኖ ለህግ ለማቅረብ እየተደረገ ባለው ተግባር በያሉበት የድርሻቸውን እንዲወጡ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል፡፡በቀጣይም የጁንታው ርዝራዥ ቡድን ተጠርጣሪዎችን ተከታትሎ በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ የማድረግ ስራውን አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን በመግለጽ በጉዳዩ ዙሪያ ተከታታይ መረጃዎችን በመገናኛ ብዙሃን በኩል ለህብረተሰቡ ይፋ እንደሚያደርግ ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
0
8a60035a0d96f1dde57ed521440541b7
0ea1f89cb2aa5601e438767a74bde948
“ እስካሁን ድረስ በእገታው ምክንያት ጥቃት ደርሶ አንድም ሰው ስለመሞቱ ሪፖርት አልተደረገም፡፡” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶክተር)
በዳያስፖራ ትረስት ፈንድ አንድ ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን ዶላር መሰብሰቡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አስታወቁ።እስካሁን ባለው ሂደት በትረስት ፈንዱ አማካኝነት 12 ሺህ 9 መቶ ዳያስፖራዎች መዋጮ አድርገዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው የ2011 ዓ.ም አገራዊ በጀትን በአስጸደቁበት ወቅት ዳያስፖራው በአገሩ ልማት ላይ እንዲሳተፍ በቀን የ1 ዶላር መዋጮ መጠየቃቸው ይታወሳል።ይሁን እንጂ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ዳያስፖራው ለጠቅላይ ሚነስትሩ የሰጠው ምላሽ አጥጋቢ እንዳልሆነ ሲነገር ቆይቷል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዲፕሎማቶች በሰጡት ገለጻ አስካሁን ባለው ሂደት ዳያስፖራው በቀረበለት ፈንድ አማካኝነት 1 ነጥበ 9 ሚሊዮን ዶላር አዋጥቷል።በመዋጮውም 12 ሺህ 900 ዳያስፖራዎች እንደተሳተፉ የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ከዚህም ውስጥ 10 ሺህ 300 የሚሆኑት በአሜሪካ የሚኖሩ ናቸው።1ነጥብ 6 ሚሊዮን ዶላሩ ከእነዚህ በአሜሪካ ከሚኖሩ ዳያስፖራዎች መሰብሰቡን አክለዋል።በአሜሪካ ካሉ ግዛቶች መካከል ሜሪላንድና ካሊፎርኒያ እንደቅደም ተከተል ከፍተኛ መዋጮ የተገኘባቸው አካባቢዎች መሆናቸውንም ገልጸዋል።በዓለም ላይ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዳያስፖራዎች ቢኖሩም መዋጮው እምብዛም ያልሆነበት ምክንያት መተማመኑ ባለመፈጠሩ መሆኑንም ጠቅላይ ሚንስትሩ አስገንዝበዋል።የሚዋጣውን ነገር በሚታይ ነገር ላይ በማዋል መተማመንን ለመፍጠር እንደሚሰራ የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በፈንዱ የተሰበሰበው ገንዘብ ግን 10 ሚሊዮን ዶላር አስኪደርስ ጥቅም ላይ እንደማይውል ገልጸዋል።ይህ የሚሆነውም በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች መካካል ፍትሃዊ ክፍፍልን ለመፍጠር መሆኑንም ጠቁመዋል።(ኢዜአ)
0
45792b198f3468f1e7f7b523d93b601b
4823739188a986b19bb5e8f9d70949b6
የህንድ ኩባንያ በ200 ሚሊዮን ዶላር ዘመናዊ ሆስፒታል የመገንባት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ
የማልታ ጊነስ በፕላስቲክ ጠርሙስ ቀረበ ሜታ አቦ ቢራ ፋብሪካ በኦሮሚያ ክልል ሰበታ ከተማ ውስጥ በሚገኘው ፋብሪካው 14 ሚሊዮን ዶላር ወጪ በማድረግ በሰዓት 32ሺ የማልታ ጊነስ መጠጦችን የሚያመርት የፋብሪካ ማስፋፊያ ሥራ ማከናወኑን አስታወቀ፡፡ ኩባንያው ማልታ ጊነስ የተባለውን ከአልኮል ነፃ መጠጥ በአዲስ አይነትና አስተሻሸግ ለገበያ ማቅረቡንም ገልጿል፡፡ ኩባንያው ከትናንት በስቲያ በራዲሰን ብሉ ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የፋብሪካው ዋና ዳይሬክተር ስቴፊን ኔርንስተይን እንደተናገሩት፤ የደንበኞችን ፍላጎት ለማሟላት ታስቦ ደንበኞች ከቦታ ቦታ ሲዘዋወሩ እንደ ልብ ለመጠቀም በሚያስችላቸውና ለአያያዝ በሚያመቻቸው መንገድ ማልታ ጊነስን በፕላስቲክ ጠርሙሶች አሽገው ለገበያ አቅርበዋል፡፡ የዲያጆ ኮርፖሬት ዳይሬክተር አቶ ሲሳይ ዘርይሁን በበኩላቸው፤ ኩባንያው በፕላስቲክ አጠቃቀም ላይ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ከሌሎች በዘርፉ ከተሰማሩ ኩባንያዎች ጋር በመሆን የደቡብ አፍሪካውያን፣ ፔትኮ ኩባንያ በመቅጠር ፕላስቲኮች ተመልሰው አገልግሎት ላይ እንዲውሉ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት እንዲያግዝና ከፕላስቲክ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ ስለሚመጣው ጉዳትና መልካም አጋጣሚዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናዎችንም ለመስጠት አብሮ እየሰራ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
0
05813427f5b2595864ec533e4b7d7b96
d52c5249b2e4673628744b7400b73c35
ኢራፓ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ድርድር ራሱን አገለለ
ካለፈው ጥር ወር ጀምሮ የተቋረጠው የገዥው ፓርቲ የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) እና 15 አገር አቀፍ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች በአገሪቱ ምርጫ፣ ተያያዥ ሕጎችና አዋጆች ላይ የሚደረገው ድርድር እንደገና ተጀመረ፡፡ጥር 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ኢሕአዴግና 15 አገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በድርድሩ አራተኛ አጀንዳ በሆነው የፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ 652/2001 ላይ የሚያደርጉትን ድርድር መቋጨት ባለመቻላቸው፣ ድርድሩ በይደር እንዲቆይ መደረጉ የሚታወስ ነው፡፡ሆኖም ረቡዕ ግንቦት 22 ቀን 2010 ዓ.ም. በይደር በቆየው በፀረ ሽብር ሕጉና በብሔራዊ መግባባት አጀንዳ ላይ ድርድሩ እንደሚቀጥል፣ የድርድሩ ምክትል አደራዳሪ አቶ ዋስይሁን ተስፋዬ ለሪፖርተር አስታውቀዋል፡፡ምንም እንኳን ብሔራዊ መግባባት የሚለው የድርድሩ የመጨረሻ አጀንዳ የነበረ ቢሆንም፣ ፓርቲዎቹ ባደረጉት ኢመደበኛ ውይይት ወደ አምስተኛ አጀንዳነት እንዲመጣ በመወሰኑ ድርድሩም በዚህ መሠረት እንደሚካሄድ አክለው ገልጸዋል፡፡ በጥር ወር ተካሂዶ በነበረው ድርድር ላይ የፀረ ሽብርተኝነት አዋጁን አስመልክቶ ተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች በአብዛኛው ያቀረቡት የድርድር ጥያቄ ምላሽ ባለማግኘቱ፣ ኢሕአዴግ ምላሹን እስኪሰጥ ድረስ ድርድሩ በይደር እንዲቆይ የ11 ፖለቲካ ፓርቲዎች ስብስብ በይደር እንዲቆይ ጠይቆ እንደነበር፣ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ትዕግሥቱ አወሉ አስታውሰዋል፡፡በወቅቱ ኢሕአዴግን ወክለው እየተደራደሩ የነበሩት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ፣ ‹‹ያነሳችሁት ሐሳብ የሕግ ዕውቀት የሚጠይቅ በመሆኑ የሕግ ባለሙያዎች ዝርዝሩን እስኪያቀርቡ ድረስ፣ በሌሎች አጀንዳዎች ላይ ውይይቱን እንቀጥል፤›› ማለታቸውን መዘገባችን የሚታወስ ነው፡፡በዚህም መሠረት ረቡዕ ግንቦት 22 ቀን 2010 ዓ.ም. ከሚቀርበው ብሔራዊ መግባባት አጀንዳ በተጨማሪ፣ በፀረ ሽብርተኝነት አዋጁ ላይ የኢሕአዴግን ምላሽ እንደሚያዳምጡ አቶ ትዕግሥቱ ለሪፖርተር አስረድተዋል፡፡ ከዚህ ቀደም በተደረጉት የገዥው ፓርቲና አገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ድርድር የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 573/2003 እና የተሻሻለውን የኢትዮጵያ የምርጫ አዋጅ ቁጥር 532/993 ለማሻሻል መስማማታቸው የሚታወስ ነው፡፡
0
655f64cfcc623ba05806365b031b36e3
6b9edaf7d4a6ceb542d6a84d8b12aacc
በ2013 አዲስ ዓመት ለህዝቦች የአደረጃጀት ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ መልስ ለመስጠት ይሰራል- አቶ ርስቱ ይርዳው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 ዓ.ም በኢትዮጵያ የብልጽግና መሰረትን የመጣል ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ፡፡የፓርቲው የጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዱአለም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት፥ 1 ቀን ብቻ በቀረው 2012 ዓ.ም የሀገሪቱን ህልውና የተፈታተኑ ችግሮችን መሻገር ተችሏል።እንዲሁም በህዝቦች መካካል ግጭትን በመፍጠር መንግስት ያልተረጋጋ ዓመትን እንዲያሳልፍ ቢወጠንም በተለይ የኢኮኖሚ ስብራትን የመጠገን በጅምር የቀሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የማጠናቀቅ ስኬት ተመዝግቧል ብለዋል የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ።በዚህም በኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሰርዓትን ማስፈን እና ብልጽግናን የማረጋገጥ ጥያቄን መልስ የመስጠት መሰረታዊ ተልእኮን ፓርቲው አስቀምጧል።ፓርቲው በሀገሪቱ የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት እየሰራ ነው ያሉት አቶ ብናልፍ፥ በዚህም የድርድር አማራጭን በመከተል በመግባባት ሁሉን አሳታፊ ዴሞክራሲን ለመገንባት ስራዎች ቀጥለዋል።ፓርቲው ሰላም፣ ልማትንና ዴሞክራሲን በቀጣይ የማስፈን ሰፊ የስራ እድል የመፍጠር የኑሮ ውድነትን መፍትሄ የማሰቀመጥ ሃላፊነቶች ይጠብቁታልም ነው ያሉት ።በ2013 የፓርቲው እቅድ በሀገሪቱ ምርጫ የሚካሄድበት ሁኔታ ከተመቻቸ በትክክለኛ መንገድ ቅቡልነት ያለው መንግስት የመመስረት ሂደት ይጠበቃልም ያሉት ኃላፊው፥ ፓርቲው ፍትሃዊ ፤ ዲሞክራሲያዊ በሆነ ምርጫ በማሸነፍ ብልጽግናን ለማረጋገጥ ይሰራል ብለዋል።የታላቁ የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ የውሃ ሙሌትን በስኬት እንዲከናወን በተጠናቀቀው ዓመት እንደመሰራቱ፤ የቀጣዩ ዓመት ተግባርም ይህንኑ ፕሮጀክት ቀጣዩን ስራ ማስፈጸም ላይ ይተኮራል ነው ያሉት ።በሀገሪቱ በተለያዩ ቦታዎች የተጀመሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የማጠናቀቅ እና አዳዲስ የመጀመር ሂደትም እንደሚቀጥል ኃላፊው ተናግረዋል።በመጨረሻም የፓርቲው የጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዱአለም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መልካም ምኞታቸውን የገለጹ ሲሆን፥ የሀገሪቱን ብልጽግና ለማረጋገጥ እያደረገ ያለውን ጥረት በአዲሱ አመትም አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።በሀይለየሱስ መኮንን የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
33c8046a0192d22cfbc0b7581b60db1a
e897c06c1f8dbe29ad334413a9ef6ccc
የፕሬዚዳንት ትረምፕ የኢየሩሣሌም ውሣኔና ምላሹ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ “አሜሪካ ትቅደም” በጀታቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡ፕሬዚዳንቱ ያቀረቡት በጀት የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ ወጭና የውጭ እርዳታን የሚቆርጥ፤ ከዚያ በሚገኘው ገንዘብም የመከላከያውን በጀት የሚያሰፋ መሆኑ ታውቋል፡፡የበጀት ቅነሳው የአባባቢ ጥበቃ ኤጀንሲውንም እንደሚያካትት ተገልጿል፡፡ፕሬዚዳንት ትረምፕ ዛሬ ወደ ተወካዮች ምክር ቤቱ ከላኩት የበጀት ጥያቄ ጋር ባያያዙት ማስታወሻ ትልቁ የቅድሚያ ትኩረታቸው የሃገሪቱን ደኅንነት ማስጠበቅ መሆኑን አመልክተዋል፡፡“ያለ ደኅንነት ብልፅግና የለም” ብለዋል ፕሬዚዳንቱ፡፡ይህ አዲስ በጀት ለመከላከያ መሥሪያ ቤቱ የ54 ቢሊየን ዶላር ጭማሪ የሚጠይቅ ሲሆን ለሕክምና ምርምርና ለመጠለያ አልባ የጦር ተመላሾች ተመድበው ከነበሩ ወጭዎች ላይ ተቀናሽ እንዲደረግ የተነደፈ ነው፡፡ይህ የፕሬዚዳንት ትረምፕ የመጀሪያ በጀት የሚሸፍነው ከፊታችን መስከረም 21/2010 ዓ.ም. /በኢት. የዘ. አቆ/ ከሚጀምረው የበጀት ዓመት አንስቶ ያለውን ጊዜ ነው፡፡ከውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱና ከውጭ እርዳታ ላይ እስከ 28 ከመቶ የሚደርስ ወጭ እንደሚቀነስም ተጠቁሟል፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
3b43d8bc9fe43af68a2f5b5d4b3ec2f7
1bc359b3e11a3f2600964aac0160e9be
በእነ ጃዋር መሀመድ የክስ መዝገብ ተከሳሾች ባቀረቡት ቅሬታ ላይ ዐቃቤ ህግ የፅሁፍ መቃወሚያውን አቀረበ
የባሕር ዳር እና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የእነ ብርጋዲየር ጄነራል ተፈራ ማሞ የምርመራን መዝገብ ለመመርመር ለነሐሴ 21 ቀን 2011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ።ፍርድ ቤቱ በእነ ጄነራል ተፈራ ማሞ የክስ መዝገብ መርማሪ ፖሊስ በጠየቀው የጊዜ ቀጠሮ ይግባኝ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ለመመርመር በማስፈለጉ ነው ቀጠሮ የሰጠው።ብርጋዲየር ጄነራል ተፈራ ማሞ የብዙዎቻችን ተጠርጣሪዎች የባንክ ደብተሮች በመርማሪ ቡድኑ ስለተያዙብን፣ በቤት ኪራይ የሚኖሩ ቤተሰቦቻችን ለችግር ተዳርገዋል ሲሉ ለችሎቱ አቤት ብለዋል።የመርማሪ ቡድኑ በበኩሉ ከወንጀሉ ጋር የሚያያዝ ከሆነ የባንክ አካውንት የሚታገድበት እንጂ የባንክ ደብተሩ የሚያዝበት አግባብ እንደሌለ ለችሎቱ አስረድቷል።የተጠርጣሪዎቹ የባንክ ደብተር እና አልባሳት በቁጥጥር ስር በዋሉባቸው ፖሊስ ጣቢያዎች ሊኖሩ እንደሚችሉም መርማሪ ቡድኑ ጠቁሟል።ፍርድ ቤቱም ተጠርጣሪዎቹ በምርመራ ሒደት በቁጥጥር ስር ሲውሉ ከሕግ አግባብ ውጭ የተያዙባቸው ንብረቶች እንዲመለሱላቸው ትእዛዝ ሰጥቷል።እንደ ኢቢሲ ዘገባ የተጠርጣሪ ጠበቆች በበኩላቸው ተጠርጣሪዎቹ በመታሰራቸው ምክንያት የሚያስተዳድሯቸው ቤተሰቦች ችግር ላይ ወድቀዋል በሚል ለችሎት ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት፣ ለችግር የተጋለጡ የተጠርጣሪ ቤተሰቦች ቀለብ እንዲሰጣቸው ትእዛዝ አስተላልፏል።
0
94dfd531c358c5f10ab62f60e676fba8
fb24de34c3af0f9da13121703949918b
የደቡብ ሱዳን መንግሥት ግጭቱን ለማቆም ተስማማ
በሽግግር መንግሥት ወቅት በጁባ የሚሰፍረውን የፖሊስና የወታደራዊ ኃይል በተመለከተ ከስምምነት ያለመድረሳቸውን፣ በአዲስ አበባ እየተነጋገሩ የሚገኙት የደቡብ ሱዳን ተሳታፊ ወገኖች አስታወቁ።"አሁን ባለው ሁናቴ ልዩነቱ ሰፊ ነው፣ መንግሥትም ካለበት እየተንቀሳቀሰ አይደለም" ብለዋል የተቃዋሚዎቹ ዋነኛ ተደራዳ ታባን ዴንግ።እስክዕድር ፍሬው የላከውን ዘገባ ይህንን የድምፅ ፋልይ በመጫን ያዳምጡ።
0
35af08e124a4cde54db9dece9da74521
35af08e124a4cde54db9dece9da74521
የዘንድሮው ምርጫ በአንድ የመድረክ መሪ ዐይን
የዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ካለፉት ሁለት ምርጫዎች “የቀዘቀዘ ነው” ሲሉ አንዳንድ አስተያየት ሰጭዎች ይናገራሉ።የመድረክ ምክትል ሊቀ መንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ግን በዚህ አይስማሙም።በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች የምርጫ ዘመቻ በማድረግ ላይ የሚገኙት ዶ/ር መረራ ከመራጩ ሕዝብ ስሜትና የለውጥ ፍላጎት አንፃር የዘንድሮው ምርጫ ከ2002ቱ የተሻለ ነው፤ ይላሉ።ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
1
b0cf7b612867132b4dbe04aaa7daafe9
b0cf7b612867132b4dbe04aaa7daafe9
ፕሬዚዳንት ፑቲን ሃገራቸው በሶሪያ የምታካሂደውን የአየር ድብደባ እንዲቋረጥ አዘዙ
የሩስያ ፕሬዚዳንት ቪላዲሚር ፑቲን ሃገራቸው በሶሪያ አማፅያን ላይ የምታካሂደውን የአየር ድብደባ ሲቪሎች ዋና ከተማዋ ደማስቆ አቅራቢያ ውጊያው ከሚካሄድባቸው አካባቢዎች ማምለጥ እንዲችሉ በቀኑ ለአምስት ሰዓታት እንዲቋረጥ ማዘዛቸው ተዘግቧል።የሩስያ የመከላከያ ሚኒስትር ሰርጌይ ሾይጉ በሰጡ መግለጫ ከነገ ማክሰኞ ጀምሮ ሩስያ ሲቪሎች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ስትል ጥቃቷን በሀገሩ ሰዓት ከጠዋቱ ሦስት ሰዓት እስከ ቀኑ ስምንት ሰዓት ድረስ ታቆማለች ብለዋል።ፑቲን ይህን ትዕዛዝ ያስተላለፉት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታ ምክር ቤት በሙሉ ድምፅ በጠየቀው መሰረት በመላ ሶሪያ የአንድ ወር የተኩስ አቁም ሥራ ላይ ከዋለ ከሁለት ቀን በኋላ መሆኑ ነው።ይሁን እንጂ ውጊያው ደማስቆ አቅራቢያ ምሥራቃዊ ጉታ ቀበሌ ቀጥሎ ዛሬ ቢያንስ አሥር ሰዎች ተገድለዋል የሚሉ ዘገባዎች አሉ። የአየር ጥቃቶችም ቀጥለዋል።የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ከቱርክ ፕሬዚዳንት ሬቼፕ ታይብ ኤርዶዋን ጋር በስልክ ሲነጋገሩ በአማፅያን ይዞታ ሥር ባለችው ቀበሌ ሲቪሎችን እና ሆስፒታሎችን ዒላማ አድርጎ የሚካሄደው የአየር ድብደባ በከፍተኛ ደረጃ ያሳሰባቸው መሆኑን ገልፀውላቸዋል።አንካራም በሰሜን ሶሪያ የአየር ድብደባዋን እንድታቆም የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ጠይቀዋል።የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዥ ሲናገሩ የፀጥታው ምክር ቤት ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ትርጉም የሚኖራቸው ተግባር ላይ ከዋሉ ብቻ ነው ብለዋል።
1
03cc31cc4b8433c2d5f0198661afaa4a
8ab9ded9dfef505f016a3652b7fbb67e
የውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን 95 ባለሙያዎች ለመቅጠር ላወጣው ማስታወቂያ 13 ሺሕ ተወዳዳሪዎች አመለከቱ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን በየቀኑ በሚያመርተው ውኃና በፍላጎት መካከል ከፍተኛ ልዩነት በመፈጠሩ፣ በይፋ ወደ ፈረቃ አሠራር መግባቱን አስታወቀ፡፡ባለሥልጣኑ በአሁኑ ወቅት ከገጸ ምድርና ከከርሰ ምድር በቀን የማምረት አቅሙ 525 ሺሕ ሜትር ኩብ ውኃ ነው፡፡ ነገር ግን ከተማው የሚፈልገው የውኃ መጠን በቀን ከ930 ሺሕ እስከ አንድ ሚሊዮን ሜትር ኩብ ውኃ እንደሆነ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡በአቅርቦትና በፍላጎት መካከል ካለው ከፍተኛ ልዩነት በተጨማሪ፣ የተመረተው ውኃ ሙሉ በሙሉ ለነዋሪዎች እንዳይደርስ የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥና የቴክኒክ ብልሽቶች ምክንያት መሆናቸው ታውቋል፡፡የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘሪሁን አባተ (ኢንጂነር) ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በተፈጠረው ችግር ምክንያት ቢያንስ በ12 እና በ24 ሰዓት ልዩነት ውኃ ያገኙ የነበሩ አካባቢዎች፣ አሁን እስከ አሥራ ሶስት ቀናት ድረስ ይዘገይባቸዋል፡፡ ‹‹በአዲስ አበባ በተለያዩ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጦች ላይ የሚገኙ አካባቢዎች ስላሉና ነዋሪዎችም በምድርና በሕንፃ ውስጥ የሚኖሩ ስለሆኑ፣ ቢያንስ በሳምንት ሦስት ጊዜ ውኃ ለማዳረስ ይሠራል፤›› ሲሉ ዋና ሥራ አስኪያጁ ገልጸዋል፡፡እሳቸው እንደሚሉት፣ የክረምት ወራት በቅርቡ የወጣ እንደመሆኑ ግድቦች መያዝ ያለባቸውን የውኃ መጠን ይዘዋል፡፡‹‹ነገር ግን ከተማው እየሰፋ በመሄዱ ውኃ በብዛት የሚፈልጉ ኢንዱስትሪዎች እየተስፋፉ ስለሆነ፣ የውኃ ፍላጎት እየጨመረ ነው፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹የአጭር ጊዜ ዕቅድ በፈረቃ ማድረስ ቢሆንም፣ የተጀመሩ ፕሮጀክቶች በጥሩ ሁኔታ ላይ የሚገኙ ስለሆነ በፍጥነት በማጠናቀቅ ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት እየተሠራ ነው፤›› ሲሉ አስረድተዋል፡፡የተወሰኑ ሠራተኞች ለችግሩ መባባስ አሻጥር ይሠራሉ እየተባለ ስለሚነገረው ጉዳይ ለዋና ሥራ አስኪያጅ ጥያቄ ቀርቦላቸው ሲመልሱ የባለሥልጣኑ ሠራተኞች መልካም መሆናቸውን፣ የተወሰኑ ሠራተኞች ግን በዚህ ዓይነት ድርጊት የተሠማሩ ስለመሆኑ ሲነገር እንደሚሰማ፣ ዕርምጃ መውሰድ የሚያስችል ማስረጃ ግን እንደሌለ አስረድተዋል፡፡
0
d0fd34a2fcfbde89077a8d95421dd693
3c4442b5f1b5eb6e64765c81e798511c
በቻይና የታየው ገዳይ ቫይረስ በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎችን መያዙ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ተጨማሪ አንድ ሰው መገኘቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል። በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ የሚገኝበት ሰው ከተገኘ ወዲህ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ አንድ ተጨማሪ ሰው መገኘቱን ተከትሎ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 12 ደርሷል። ታማሚው የ34 ዓመት ኢትዮጵያዊ ሲሆን፥መጋቢት 10 ቀን 2012 ዓ.ም ከዱባይ ወደ ሀገር ውስጥ የገባ መሆኑን ዶክተር ሊያ ተናግረዋል። ግለሰቡ የህመም ምልክት የነበረው በመሆኑ መጋቢት 13 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ ጤና ተቋም መሄዱ ተመላክቷል። ለህክምና የሄደበት ተቋም ለኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሪፖረት በማድረጉ ግለሰቡ በተደረገለት የላብራቶሪ ምርመራ በቫይረሱ መያዙ ተረጋግጧል ነው ያሉት ሚኒስትሯ። በአሁኑ ወቅት ታማሚው በለይቶ ማቆያ ውስጥ የህክምና ክትትል እየተደረገለት ሲሆን፥ ጤንነቱ በመልካም ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል። ከታማሚው ጋር የቅርብ ግንኙነት የነበራቸው 15 ሰዎችን ለማግኘት እየተሰራ መሆኑንም ዶክተር ሊያ ጠቁመዋል። በ ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!https://t.me/fanatelevision
0
5c57c1539f0f2a5ac57303ee2011d4a1
5c57c1539f0f2a5ac57303ee2011d4a1
ከ9ሚ. ናይጀሪያውያን ነፍሰ-ጡሮች የኤችአይቪ ምርመራ የሚያደርጉት 2.4 ሚ. ብቻ ናቸው
221 ሺህ 772 ናይጀሪያውያን ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ ይገኛልበናይጀሪያ በየአመቱ ከ9 ሚሊዮን በላይ ነፍሰጡር ሴቶች እንደሚኖሩና ከእነዚህም መካከል የኤች አይ ቪ ምርመራ የሚያደርጉት 2.4 ሚሊዮን ያህሉ ብቻ መሆናቸውን የአገሪቱ መንግስት አስታውቋል፡፡የናይጀሪያ የጤና ሚኒስቴር ይፋ ያደረገው መረጃ እንደሚያሳየው በአገሪቱ የቅድመ ወሊድ የህክምና አገልግሎት አቅርቦት የሚያገኙት 3.6 ሚሊዮን ያህል ነፍሰጡሮች ብቻ ሲሆኑ፣ ከእነዚህም መካከል የኤች አይ ቪ ምርመራ የሚያደርጉት 2.4 ሚሊዮን ያህሉ ብቻ ናቸው፡፡በየአመቱ የኤች አይ ቪ ምርመራ ከሚያደርጉት 2.4 ሚሊዮን ያህል የአገሪቱ ሴቶች መካከል በትንሹ 64 ሺህ የሚሆኑት በደማቸው ውስጥ የኤች አይ ቪ ቫይረስ እንደሚገኝባቸው ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ኤች አይ ቪ ቫይረስ በደማቸው ውስጥ ከሚገን 64 ሺህ ያህል ነፍሰጡሮች መካከል የጸረ ኤች አይቪ ኤድስ መድሃኒት ተጠቃሚ የሚሆኑት 74 በመቶ ያህሉ ብቻ እንደሆኑ የጠቆመው ሚኒስቴሩ፣ በናይጀሪያ 221 ሺህ 772 ህጻናት ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ እንደሚገኝ ከእነዚህ መካከልም ህምክና የሚያገኙት 54 ሺህ ያህሉ ብቻ እንደሆኑ አመልክቷል፡፡
1
90d63cf73cb00c4841925112a043fd92
90d63cf73cb00c4841925112a043fd92
እነ አቶ እስክንድር ነጋ የፖለቲካ ፓርቲ ምሥረታ ላይ ናቸው
የአዲስ አበባ ከተማ ባለአደራ ምክር ቤት (ባልደራስ) መሥራች አቶ እስክንድር ነጋና ባልደረቦቹ፣ የፖለቲካ ፓርቲ እየመሠረቱ መሆኑን አስታወቁ፡፡ የፓርቲውን ቅድመ ምሥረታ ስብሰባም እሑድ ጥር 3 ቀን 2012 ዓ.ም. እንደሚያደርጉም ተናግረዋል፡፡ አቶ እስክንድር ለሪፖርተር፣ ‹‹ፓርቲ ለመመሥረት ቅድመ ዝግጀት አድርገናል፡፡ የቅድመ ምሥረታ ስብሰባችን ጥር 3 ቀን 2012 ዓ.ም. በኢንተርኮንቲኔንታል አዲስ ሆቴል እናደርጋለን፤›› ብሏል፡፡ ከምሥረታው አስተባባሪዎች አንዱ የሆነው አቶ ስንታየሁ ቸኮልም እንዳስረዳው፣ የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ ቁጥር 1162/2011 በሚደነግገው መሠረት ለምሥረታ ማሟላት ያለባቸውን የ200 አባላት ፊርማ አሟልተዋል፡፡ ጥር 3 ቀን 2012 ዓ.ም. በኢንተርኮንቲኔንታል አዲስ ሆቴል በሚያደርጉት ስብሰባ ሊቀመንበርና የምክር ቤት አባላት ምርጫ ያደርጋሉ፡፡ በስብሰባውም የፓርቲው ስያሜ ‹‹ባልደራስ›› ወይም ሌላ ስለመሆኑ ተወያይተው በመሰየም፣ በቀናት ውስጥ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እንደሚያሳውቁ ተናግረዋል፡፡ ምርጫ ቦርድ በአዋጁ መሠረት ቅድመ ዕውቅና በሳምንት ጊዜ ውስጥ እንደሚሰጣቸው፣ በሦስት ወራት ውስጥ አስፈላጊውን ሁሉ በማሟላት ጠቅላላ ጉባዔ በማድረግ፣ ሙሉ ዕውቅና እንደሚያገኙ ተናግረዋል፡፡ የሚመሠርቱትን የፖለቲካ ፓርቲ ስያሜ ለማወቅ ሪፖርተር ጥረት ቢያደርግም፣ ከስብሰባው በፊት መግለጽ እንደማይቻል በመግለጻቸው አልተሳካም፡፡ የባለአደራው ሰብሳቢ አቶ እስክንድር ከሦስት ሳምንታት በፊት በአሜሪካ ቆይታ ካደረገ በኋላ፣ ዓርብ ጥር 1 ቀን 2012 ዓ.ም. ወደ ኢትዮጵያ ተመልሷል፡፡
1
4acfbc3b9811a00aab50c118628ec4e4
0aa23565c143d5b5118cad34f3694c0a
ወጣቶች በተዘዋዋሪ ብድር አቅርቦቱ ተጠቃሚ መሆናቸዉን ቢሮዉ ገለፀ
በኦሮሚያ ክልል ስራ አጥ ወጣቶች የወጣቶች ተዘዋዋሪ ፈንድን በተመለከተ እስካሁን የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ሲከናወኑ የነበረ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ተጠናቀዉ ካለፈዉ ሳምንት ጀምሮ ወጣቶች የፈንዱ ተጠቃሚ መሆን መሆን መጀመራቸዉን የክልሉ የኮሙኒኬሽን ቢሮ አመለከተ ፡፡በቀጣይም ከፍተኛ ቁጥር ያላቸዉ ስራ አጥ ወጣቶች ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ከቢሮዉ የተገኘዉ መረጃ ያመለክታል፡፡በከተሞች በህገ ወጥ መንገድ የታየዙ ሼዶች፣ የመስሪያና የመሸጫ ቦታዎች ላይ ማጣራት ማድረግ የተጀመረ ሲሆን እስካሁን በተደረገ ክትትል 824 ሼዶች በህገ ወጥ መንገድ መያዛቸዉ ስለተረጋገጠ ሼዶቹን ተመላሽ በማድረግ 429 በላይ ሼዶች በህዝብ ፊት ለስራ አጥ የገጠር እና የከተማ ወጣቶች በዕጣ እንዲተላለፉ ተደርገዋል፡፡ 395 ሼዶች ደግሞ ለወጣቶች በመተላለፍ ሂደት ላይ ናቸዉ፡፡የማዕድን ቦታዎችን በተመለከተ እስካሁን በተደረገ እንቅስቃሴ ያለአግባብ የተያዙ 14,301.3 ሄክታር የማዕድን ማዉጫ ቦታዎችን ከህገ ወጦች በማስመለስ ለወጣቶች የማስተላለፍ ስራ ተስርቷል፡፡ በማዕድን ዘርፍ እስካሁን በተደረገ እንቅስቃሴ በ1978 ማህበራት ለተደራጁ 44, 869 ለሚሆኑ ስራ አጥ ወጣቶች የስራ ዕድል መፍጠር ተችሏል፡፡ለወጣቶቹ ከሲሚንቶ ፋብሪካዎች ጋር አስተማማኝና ዘላቂ የገበያ ትስስር ለመፍጠር በክልሉ ከሚገኙ ትላልቅ የሲሚንቶ አምራች ኩባንያዎች ጋር ዉይይት ሲደረግ እንደነበርና በዚህም መሰረት ደርባ ሜድሮክ እና ዳንጎቴ ከተረደራጁ ወጣቶች የሲሚንቶ ግብዓት ማዕድናትን ለመግዛት ከወጣቶቹ ጋር ስምምነት መፈራረማቸዉን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ኢስት ሴሜንት፣ ናሽናል ሴሜንት እና ሙገር በቅርቡ ከወጣቶቹ ጋር ዉል ይፈራረማሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡የሲሚንቶ ፋብሪካዎቹ የኦሮሚያ ክልል መንግስት የክልሉን ወጣቶች የስራ አጥነት ችግር ለመፍታት የሚያደርገዉን እንቅስቃሴ በመደገፍ የሲሚንቶ ምርቶችን ለወጣቶች በተመጣጣኝ ዋጋ በመስጠትና በየዞናቸዉ በማከፋፈል ተጠቃሚ እንዲሆኑ የጋራ ግንዛቤ ላይ መድረሳቸዉም ይታወሳል፡፡
0
fce007c66ecfaa7946eba846ce3615e6
aca94c197a30e2cb3e4cac64c19accae
ለጠቅላይ ሚኒስትሩ መግለጫ የመድረክና የመኢአድ ምላሽ
‹‹እንኳን ከመኢአድ ከሌሎቹም ጋር አልተዋሀድንም››አርበኞች ግንቦት ሰባትአርበኞች ግንቦት ሰባት ከመላው ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ጋር ምንም ዓይነት ውህደት ሳይኖረው፣ የተዋሀደ አስመስሎ በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የሚያስነግረውን ዜና በአስቸኳይ እንዲያቆም አስጠነቀቀ፡፡አርበኞች ግንቦት ሰባት በበኩሉ ስለውህደት መወያየቱን እንጂ፣ እንኳን ከመኢአድ ጋር ከሌሎቹም ፓርቲዎች ጋር አለመዋሀዱን አስታውቋል፡፡ የመኢአድ ዋና ጸሐፊ አቶ ካሳሁን አበባው እንደገለጹት፣ አርበኞች ግንቦት ሰባት ከመኢአድ ጋር እንደተዋሀደ አስመስሎ የሚናገረው ከእውነት የራቀ ነው፡፡ የመኢአድ ደጋፊዎችም ሆኑ አባላት ምንም የሚያውቁት ነገር ስለሌለ በአስቸኳይ ከድርጊቱ እንዲቆጠብ አሳስበዋል፡፡አርበኞች ግንቦት ሰባት የመኢአድን ደጋፊዎችና አባላትን ለመከፋፈል፣ አገርንና ሕዝብን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር የተያዘውን መልካም ጅማሮ ለማደናቀፍ ሆን ብሎ ያደረገው አደገኛ አካሄድ በመሆኑ፣ መኢአድ እንደሚያወግዘው ዋና ጸሐፊው ገልጸዋል፡፡ አርበኞች ግንቦት የጀመረውን የመከፋፈል ፖለቲካዊ ሴራ እንዲያቆምና በግልጽ ወጥቶ ይቅርታ እንዲጠይቅም አሳስበዋል፡፡አርበኞች ግንቦት ሰባት እንኳን ከመኢአድ ጋር ከሌሎች ፓርቲዎችም ጋር እንዳልተዋሀደ፣ በመገናኛ ብዙኃንም የሰጠው መግለጫ ስለመዋሀድ ሳይሆን ‹‹እንዴት እንዋሀድ?›› በማለት የተደረገ ውይይት መሆኑን፣ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊው አቶ ኤፍሬም ማዴቦ ማስተባበያ ሰጥተዋል፡፡‹‹ተዋሀድን የሚል መግለጫ ሰጥተን አናውቅም፤›› ያሉት አቶ ኤፍሬም፣ አምስቱ ድርጅቶች አርበኞች ግንቦት ሰባት፣ ሰማያዊ ፓርቲ፣ መኢአድ፣ ኢዴፓና መኢዴፓ አንድ ላይ ሆነው አመራራቸውን ከመረጡ በኋላ ስለሚከስሙ፣ የዚያን ጊዜ ውህደት እንደሚፈጠር ከሚያውቁ በስተቀር ከመኢአድ ጋር ውህደት ፈጽመናል አለመባሉን አስረድተዋል፡፡
0
7c012f0c7ba188330c78d86d576f9c8d
7531d9e3bf968ac1e0e93933d35b635d
በኦሮሚያ ክልል በአንዳንድ አካባቢዎች ሰፋፊ የአበባ እርሻ መሬት የወሰዱ አልሚዎች ወደ ስራ አልገቡም
The guardian ጋዜጣ ድረ-ገጽ ጋምቤላ ስላለው ሰፊ የንግድ እርሻ እቅድ ባሰፈረው ጽሁፍ እቅዱ ችግር እየገጠመው እንደሆነና የአከባቢው ማህበረሰብ ብዙም እንዳልተጠቀመ ይጠቅሳል።BHO Bioproducts የተባለ የ Anglo-Indian ኩባንያ በጋምቤላ በተከራየው የ 27,000 ሄክታር መሬት ሩዝና ጥጥ ያበቅላል። ጃኮብ ፖች የተባሉ ንዌር ወንጌላዊ ሰባኪ ኩባንያው ለመንደሩ ነዋሪዎች ደንታ የለውም ይላሉ። የግጦሽ መሬት ከመታጣቱም በላይ የአከባቢው ነዋሪ ህዝብ እንዳይጠቀምበት ሲል የውሀ ቧምቧ ያለበትን ቦታ በእንጨት እንዳጠረው ይናገራሉ።በአከባቢው ያሉት ቦታዎች ጋምቤላውያን ላልሆኑ ኢትዮጵያውያን የመዋእለነዋይ መሬት መስጠቱ እንደሚያሳስባቸው አንድ አዛውንት እንደተናገሩ The guardian ድረ-ገጽ ዘግቧል።አንድ ስማቸውን ያልገለጹ በእርሻ ስራ የተሰማሩ ደገኛ ግን መዋዕለ-ነዋይ አፍሳሾች ወደ አከባቢው ከመምጣታቸው በፊት የአከባቢው ነዋሪዎች ወንዝ ዳር ተቀምጠው ነበር የሚውሉት። መዋዕለ-ነዋይ አፍሳሾች መምጣት ከጀመሩበት ጊዜ አንስቶ ግን ኑሯቸው ተለውጧል። ኦፔረተሮችና ቴክኒሻኖች ሆነው እየሰሩ ነው። ለሰራተኞቹ በቀን 50 ብር እከፍላለሁ። ይህም በሀገሪቱ ደረጃ ከፍተኛ ነው። ለሰራተኞቹ የመጓጓዣ አገልግሎት አቀርባለሁ። ስምንት ቤቶች ለአስተማሪዎች መኖርያ ተሰርተዋል። 25 ሄክታር መሬት ለአከባቢው ነዋሪዎች እርሻ ተስጥቷል ማለታቸውን The guardian ድረ-ገጽ ላይ የወጣው ጽሁፍ ያትታል። ሙሉውን ቅንብር ያድምጡ።
0
71d55792730e88d7d0662dc02d487171
71d55792730e88d7d0662dc02d487171
የቲቢ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል የሰባት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ተዘጋጀ
– በኢትዮጵያ የቲቢ በሽታን ይበልጥ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል የሰባት ዓመት የስትራቴጂክ ዕቅድ ማዘጋጀቱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ።በሚኒስቴሩ የቲቢ በሽታ ፕሮግራም አማካሪ ዶክተር አንተነህ ካሳ ለዋልታ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለጹት፤ ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገው አዲሱ ዕቅድ በአገሪቱ አሁን ያለውን የቲቢ በሽታን ሥርጭት በ35 በመቶ ለመቀነስ ያስችላል።ዕቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ በሁሉም የክልል የጤና ቢሮዎች ውይይት በማካሄድ የጋራ መግባባት ላይ መደረሱንና የግብረ መልስም መሰብሰቡን ዶክተር አንተነህ አያይዘው ገልጸዋል።በአሁኑ ወቅት የቲቢ በሽታ ህክምና በሁሉም የጤና ተቋማት እንደሚሠጥ የጠቆሙት ዶክተር አንተነህ በመላ አገሪቱ ያሉትን የጤና ኤክስቴንሽን ሠራተኞች በመጠቀም የህብረተሰብ አቀፍ የቲቢ በሽታ መከላከልና የመቆጣጠር ሥራ እየተካሄደ ነው ብለዋል።መድሀኒት የተላመደ የቲቢ አይነት ሥርጭትን በመላ አገሪቱ የመከላከልና የመቆጣጠር ሥራ ስኬታማ እየሆነ መምጣቱን የገለጹት ዶክተር አንተነህ በአገሪቱ አገልግሎት የሚሠጡትን የላብራቶሪዎችን ቁጥር ከአንድ ወደ ዘጠኝ እንዲያድጉ መደረጉን ተናግረዋል።በአገሪቱ በዓመት 140 ሺ ያህል በቲቢ በሽታ የተጠቁ ሰዎች የህክምና ክትትል እንደሚያደርጉ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
1
b31937be23760f7266ecbd6a5561e860
1e9afbe63d056f20a0cef9ad50f3dbf7
የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ መስከረም 22 ይጀምራል
የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ነገ ማምሻውን በጁፒተር ሆቴል 12ኛው የአአ ሲቲ ከተማ ዋንጫ ላይ ለተሳተፉ አካላት እና ክለቦች እንዲሁም ድጋፍ ላደረጉ ድርጅቶች የምስጋና እና የዕውቅና አሰጣጥ መርሐ-ግብር ያካሄዳል ።ከመስከረም 28 እስከ ጥቅምት 12 በድምቀት ሲካሄድ የቆየው 12ኛው የአዲስ አበባ ዋንጫ ከዚህ ቀደም ከተካሄዱት ውድድሮች ሁሉ በብዙ መለኪያ የተሻለ እንደነበር ተመስክሮለታል። በየጨዋታዎቹ በነበረው ፉክክር ፣ ውድድሩን ሳቢ ለማድረግ በቀረቡ ሽልማቶች ፣ በርካታ ተመልካች የተከታተለው በመሆኑ እና ከስፖንሰር እና ከተመልካች ከፍተኛ ገቢ የተገኘበት እንደሆነም ይታወሳል ።የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለውድድሩ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቅ ትልቅ አስተዋፅኦ አድርገውልኛል ያላቸው አካላት የምስጋና እና የዕውቅና አሰጣጥ መርሀ-ግብር ነገ ማምሻውን በ11:00 ላይ በጁፒተር ሆቴል ጥሪ በተደረገላቸው እንግዶች ፊት ያካሄዳል። መርሀ-ግብሩን አስመልክቶ የፌዴሬሽኑ አቃቢ ነዋይ የሆኑት ኢንጂነር ኃይለየሱስ ፍስሀ ለሶከር ኢትዮዽያ እንደተናገሩት የዝግጅቱ ዋና አላማ ከሜዳ ገቢ (ከወጪ ቀሪ) ለክለቦች ክፍያ መፈፀም እና አሁን ይፋ የማይደረግ በዕለቱ የሚገለፅ ለተለያዩ አካላት ልዩ የማስታወሻ የክብር ሽልማት መስጠት ነው። በተጨማሪም በቀጣይ 13ኛው የአዲስ አበባ ዋንጫ እንዴት ለማዘጋጀት እንደታሰበ እቅድ ይቀርባል ብለውናል ።በሽልማት ስነስርአቱ ላይ ከተገኘው የሜዳ ገቢ ውድድሩን በቀዳሚነት ላጠናቀቀው ቅዱስ ጊዮርጊስ 5 መቶ ሺህ ብር እንደሚበረከትና ሌሎቹ ክለቦችም እንደየደረጃቸው ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ እንደሚበረከትላቸው ሰምተናል። ይህም በአአ ከተማ ዋንጫ የ12 አመታት ታሪክ ከፍተኛው ነው።
0
d7fc7829afa82e959d28b1ebe89a84c1
a008f2b97080cab2f91cff9a227b0984
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ አዳዲስ የኩፍኝ ወረርሽኝ ተገኘ
ዓለም አቀፉ ወረርሽኝ፣ ከገባበት ጊዜ አንስቶ፣ 166,027 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል። በዩናይትድ ስቴትስ በተከታታይ ከሁልት ሳምንታት በላይ በሆነ ጊዜ ውስጥ፣ በቀን በአመካኝ 1,000 ሰዎች እየሞቱ መሆናቸውን ያመለክታል ተብሏል። በአሁኑ ወቅት ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ፣ 5.1 ሚሊዮን የኮሮናቫይረስ ታማሚዎች ይገኛሉ። በቫይረሱ ታማሚዎችም ሆነ በሟቾችብዛት፣ ከዓለም ቀዳሚ ቦታ እንድያዘች ነው። የኒው ዚላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ጃሲንዳ አርደርን ኦክላንድ ከተማ ላይ፣ በአዲስ መልክ እንቅስቃሴ ለማገድ ያስገደዳቸው፣ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መስፋፋት፣ እየጨምረ መሆኑ ተገልጿል። የሰሜናዊትዋ ከተማ ባለስልጣኖች ዛሬ በገለጹት መሰረት፣ 13 አዲስ የቫይረሱ በሽተኞች ተገኝተዋል። ሁሉም የኮሮናቫይረስ ከተገኘባቸው አራት የአንድ ቤሰብ አባላት ጋር የተያያዙ ናችው። አዲስ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 36 ደርሰዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ጃሲንዳ አርደርን፤ 1.6 ሚልዮን የኦካላንድ ከተማ ሕዝብ፣ ካለፈው ማክሰኞ አንስቶ፣ ለሦስት ቀናት ያህል እንቅስቃሴው እንዲገደብ አዘዋል። ከከተማይቱ የሚወጡ ሰዎች ቢኖሩ ለመመለስ ሲባል፣ ፖሊሶች በከተማይቱ ድንበሮች ተመድበዋል። ጥብቅ የሆነ የአካል መራራቅ ደንብንም ደንግገዋል። በአዲስ መልክ በተነሳው የቫይረሱ መዛመት ምክንያት፣ የሀገሪቱን ፓርላማ የማፍረሱ ጉዳይ፣ እንዲዘገይ ተደርጓል። እ.አ.አ መስከረም 19 ላይ ሊካሄድ የነበረን የምክር ቤት ምርጫ፣ ወደ ማዘግየት ሊያመር ይችላል። በዓለም ደርጃ 20.6 ሚልዮን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች እንዳሉ፣ በሞት የተለዩት ደግሞ ወደ 750,000 እንደሚጠጉ ታውቋል። ኒውዚላንድ ግን በቫይረሱ የሚያዙትም ሆነ በሞት የተለዩት ቁጥር፣ ከአለም ያነሱ ከሚባሉት መካከል ነው። ሀገሪቱ 1,589 የኮረና ቫይረስ በሽተኞች ሲኖሯት፣ የሞቱት 22 ስዎች ናቸው ተብሏል። ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ አንድ ሌላ፣ የኮሌጅ አትሌቶች ኮንፈረንስ፣ በቅርቡ ሊካሄድ የነበረውን፣ የስፖርት ጨዋታ እንደሚያዘገይ አስታውቋል። . The Big East Conference የተባለው ቡድን፣ ከ 11 የትምህርት ቤቶች አባላቱ፣ በጨዋታው የሚወዳደር እንደሌለ ገልጿል። The Big Ten እና Pac-12 የተባሉት ግዙፎቹ ቡድኖች፣ በወረርሽኙ ምክንያት፣ የውድድሩን ጊዜ እንደሚያዘገዩ ከማስታወቃቸው በፊት፣ ተገምቶ እንደነበር ተዘግቧል።
0
3feb640f8ddd4bdff6d74059a7c2310e
a6798cf6e6fe7d76f2df44fcc615c5a3
የኮሮና ቫይረስ የወቅቱ ከፍተኛ ችግር በመሆኑ ቀዳሚ ትኩረት ሆኖ መከላከሉ ላይ መሰራት አለበት – የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ለመስጠት ቃል የገባውን 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ገቢ አደረገ።የፓርቲው የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አወሉ አብዲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት፥ የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ በቅርቡ በሚሊኒየም አዳራሽ በተደረገ የብልፅግና ፓርቲ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ በገቡት ቃል መሰረት 100 ሚሊየን ብሩ በጤና ሚኒስቴር የወረርሽኝ መከላከያ አካውንት ውስጥ ገቢ ተደርጓል።በተጨማሪም የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት እንዲውል የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመለገስ ቃል መግባታቸውን አቶ አወሉ ተናግረዋል።ፓርቲው በዓለም አቀፍ ደረጃ የተጋረጠውን ይህን ፈተና ኢትዮጵያ ተጋፍጣ ማለፍ እንድትችል የሚጠበቅበትን ሀላፊነት መወጣቱን እንደሚቀጥልም ነው ያረጋገጡት።ህብረተሰቡም ከመንግስት እና ከጤና ባለሙያዎች የሚሰጡ መመሪያዎችን እና የሚቀርቡ ምክሮችን በአግባቡ በመተግበር ራሱን በመጠበቅ የዚህን ቫይረስ ስርጭት በመግታቱ የበኩሉን ሚና እንዲጫወትም አሳስበዋል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
55f7af16ca3f5b85b2cbad2bf546935d
d605a14cda7de20c3fad4cc4cdde40b4
የኢዴፓ አመራሮች ፓርቲውን ለማክሰም ፈተና ገጥሟቸዋል
ባሕር ዳር፡ መስከረም 10/2012 ዓ.ም (አብመድ) ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታህ አል ሲሲ የግብጽን በትረ ስልጣን ከተቆጣጠሩ 2014 (እ.አ.አ) ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ተቃውሞ ገጥሟቸዋል፡፡ በርካቶች ለተቃውሞ አደባባይ ወጥተዋል፤ ፖሊስም አስለቃሽ ጋዝ በሰልፈኞቹ ላይ እየተኮሰ መሆኑ ተሰምቷል፡፡በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞች ሁስኒ ሙባረክን በአማጽ ወዳንበረከኩበት የታህሪር አደባባይ መውጣታቸውንና አል ሲሲም ከስልጣን እንዲወርዱ መጠየቃቸውን ነው ቢቢሲ የዘገበው፡፡የታህሪር አደባባይ ሰልፈኞችን ተከትለው በመላ ሀገሪቱ ዜጎች ወደ አደባባይ መውጣታቸውም ነው የተነገረው፡፡
0
b29f0fc79b5bcd0e57a27d6c088f69c7
b29f0fc79b5bcd0e57a27d6c088f69c7
በአፍሪካውያን ህፃናት ጉዳይ አዲስ ዘገባ
ይህ ማስጠንቀቅያ የወጣው የ 150 ሀገራት መሪዎች በዓለም ደረጃ ያለውን ድኅነት ለመቋቋም ስለሚችልበት መንገድ ለመነጋገር ኒውዮርክ በሚደረገው የተባበሩት መንግሥታስት ድርጅት የዘላቂ ልማት ጉባዔ ለመሳተፍ በሚዘጋጁባት ወቅት ነው። ጉባዔው በመጪው ረቡዕ ይጀመራል።የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በ 17 የዘላቂ ልማት ግቦች ላይ ተስማምቷል። ቀዳሚ ቦታ የያዘው አስከፊ ድኅነትን እአአ እስከ 2030 ባለው ጊዜ ውስጥ ወይም በ 11 ዓመታት ውስጥ ማጥፋት የሚለው ነው።ይሁንና ህፃናትን አድን የተባለው ድርጅትና የውጭ ልማት ተቋም ባወጡት ዘገባ መሰረት ዓለም ይህን ግብ አይመታም። የአፍሪካ ልጆችን ከድኅነት ለማውጣት በዓለም ቀፍ ደረጃ ሲደረግ የቆየው ጥረት ስኬት አላገኘም ማለት ነው።
1
a5d9ae4fc4a2648583b303fa912b56f4
a5d9ae4fc4a2648583b303fa912b56f4
ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ከቶኒ ብሊየር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ሚያዚያ 2/ 2006 (ዋኢማ) – የብሪታኒያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ቶኒ ብሊየር በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ጋር ተወያይተዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ብሊየር በቆይታቸው ከተለያዩ ሚኒስትሮች ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር በኢንቨስትመንት ዙሪያ መክረዋል።በውይይታቸውም ላይ ብሊየር በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት መስፋፋትን የሚያጎለብቱ ሀሳቦችን መሰንዘራቸውና የበኩላቸውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ እንደሆኑ መግለፃቸው ነው የተመለከተው። (ኤፍ.ቢ.ሲ)
1
41b5e1b8f03e3060e24259da62520131
cbf355bd74c3affa41050c153893d490
ሊዲያ ታፈሰ ወደ ኳታር አምርታለች
ኢትዮጵያዊው የፊፋ ኢንተርናሽናል የመሃል ዳኛ ባምላክ ተሰማ በ2017 የቶታል ካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የፍፃሜ የመጀመሪያ ጨዋታ እንዲመራ መመረጡን የአህጉሪቱ የበላይ እግርኳስ አስተዳዳሪ አካል አስታውቋል፡፡ ቅዳሜ በሚደረገው የፍፃሜ ጨዋታ ታላቁ የግብፅ ክለብ አል አሃሊ እና የሞሮኮው ዋይዳድ ካዛብላንካ የሚጫወቱ ሲሆን የመጀመሪያው ዙር በአሃሊ ሜዳ በመጪው ቅዳሜ የሚደረግ ይሆናል፡፡በአሌክሳንደሪያ ከተማ በሚገኘው በግዙፉ ቦርጅ ኤል አረብ ስታዲየም የሚደረገውን የመጀመሪያ ዙር የፍፃሜ ጨዋታ ባምላክ እንዲመራ በካፍ ተሹሟል፡፡ የባምላክን መመረጥም የአል አሃሊ ኦፊሲላዊ ድረ-ገፅ እና የሞሮኮው የስፖርት ቴሌቪዥን ቻናል አራዲያ አረጋግጠዋል፡፡ ባምላክ ህንድ በማስተናገድ ላይ ባለቸው የፊፋ ከዓለም ከ17 ዓመት በታች ዋንጫ ላይ ብራዚል እና ሆንዱራስ ያደረጉት ጨዋታ መምራት የቻለ ሲሆን በተለያዩ ግዜያትም የቻምፒየንስ ሊግ፣ የኮንፌድሬሽን ዋንጫ፣ የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ፣ የቻን ዋንጫ፣ የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ እና ዋናው ውድድር ላይ መምራት የቻለ አርቢትር ሲሆን የህክምና ባለሙያም ነው፡፡አንድ ኢትዮጵያዊ አርቢትር ለትልቅ የፍፃሜ ውድድር እንዲመራ ሲመረጥ ይህ ከ1980 የናይጄሪያ የአፍሪካ ዋንጫ በኃላ ለመጀመሪያ ግዜ ነው፡፡ በወቅቱ በአዘጋጇ ናይጄሪያ እና አልጄሪያ መካከል ሌጎስ ላይ የተደረገውን የፍፃሜ ጨዋታ ተስፋዬ ገብረየሱስ በመሃል ዳኝነት መርተዋል፡፡ ከኤርትራ መገንጠል በፊት ኢትዮጵያዊ ዜግነት የነበራቸው ተስፋዬ በ6 የአፍሪካ ዋንጫዎች እና በ1978 የአርጀንቲና የዓለም ዋንጫ (በረዳት ዳኝነት) ጨዋታዎችን መምራት ችለዋል፡፡ ተስፋዬ በአሁኑ ወቅት የኤርትራ ብሄራዊ እግርኳስ ፌድሬሽን ፕሬዝደንት ሁነው እያገለገሉ ይገኛል፡፡ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ልኡልሰገድ በጋሻው በ2006 የጀርመን የዓለም ዋንጫ በረዳት ዳኛነት ሲመሩ ሊዲያ ታፈሰ ከፍተኛ ግምትን አግኝቶ የነበረውና ካሜሮን ያስተናገደችውን የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ መክፈቻ ጨዋታ በ2016 መምራቷ ይታወሳል፡፡ ሊዲያ በተጨማሪም በሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ እና ዋናው የዓለም ሴቶች ዋንጫ ላይ መካፈል የቻለች አርቢትር ነች፡፡ኢትዮጵያዊያን አርቢትሮች በኢንተርናሽናል መድረክ የነበራቸው ተስፋትፎ ተቀዛቅዞ የነበረ ሲሆን በቅርብ ግዜያት ግን በተደጋጋሚ ጨዋታዎችን የመምራት እድልን እያገኙ ይገኛሉ፡፡
0
4d59a85241c72aee5e1d9c4aa0b5923e
74921426d32a93f3e8dbe85171b5b9ca
ጋናና ቶጎ ቀጣዮቹ የአሸባሪዎች ኢላማ መሆናቸውን ሾልኮ የወጣ ሰነድ አመለከተ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቀዝቃዛው ጦርነት ወዲህ በአፍሪካ እየተስፋፋ የመጣውን የውጭ ሃይሎች ጣልቃ ገብነት በጋራ መዋጋት እንደሚገባ በ33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የታደሙ ምሁራን እና ባለሙያዎች ተናገሩ።የአፍሪካ ህብረት ከፈረንጆቹ 2020 ጀምሮ ከጦር መሳሪያ ድምጽ ነፃ የሆነች አፍሪካን የመፍጠር ራዕዩን ከአመታት በፊት ይፋ አድርጎ ነበር።በፈረንጆቹ 2005 በአፍሪካ ግጭት የተከሰተባቸው ሀገራት ብዛት ስድስት ሲሆኑ፥ በጦር መሳሪያ የታገዘ ግጭት የነበረባቸው ደግሞ ሰባት ሃገራት ነበሩ።አሁን ላይ ግጭት ያለባቸው ሀገራት ቁጥር ከስድስት ወደ 17 ሲያድግ በጦር መሳሪያ የታገዘ ግጭት ያለባቸው የአፍሪካ ሀገራት ቁጥር ደግሞ ከ7 ወደ 21 ከፍ ብሏል።ይህም ህብረቱ ከጦር መሳሪያ ድምፅ ነፃ የሆነች አፍሪካን ለማየት ያሰበው እቅድ የመሳካት እሉንል እጅጉን ጠባብ አድርጎታል።ከዚህ ባለፈም የመንግስታት እና የፖለቲከኞች ሽኩቻ የውጭ ሃይሎችን ጣልቃ ገብነት እያበዛና የሚፈጸመው የአሸባሪዎች ጥቃትም እየከፋ መጥቷል።ምሁራኑም ከሊቢያ እስከ ምስራቅ አፍሪካ ከባድ ቀውስ እያስከተለ ያለውን የሽብር አደጋ በጋራ መከላከል ይገባል ነው ያሉት።ተሳታፊ ምሁራኑ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ ውስጣዊ ችግር ቀዳሚው የአፍሪካ የደህንነት የስጋት ምንጭ መሆኑን አንስተዋል።የመልካም አስተዳደር ጉድለቶች እና አካታች ያልሆኑ የልማት እንቅስቃሴዎች የሚፈጥሯችው ቅራኔዎችም ለዚህ ምንጭ መሆናቸውን ገልጸዋል።የውጭ ሃይሎች የግል ፍላጎትን ለማሳካት የሚያደርጉት ፍትጊያ እና የእጅ አዙር ጦርነት፥ እንዲሁም የአሸባሪዎች እና ፅንፈኞች እንቅስቃሴ አህጉሪቷን ዋጋ እያስከፈላት ነው ብለዋል።ምሁራኑ ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ የሚለውን መርህ በማጠናከር የውጭ ሃይሎችን ጣልቃ ገብነት መከላከል እንደሚገባም ተናግረዋል።አሁን አሁን በአፍሪካ በልማት አጋርነት ስም እየገቡ ያሉ የውጭ ሃይሎች ከልማት አጋርነታቸው ይልቅ ሴራቸው የበዛ በመሆኑ አንድነትን ማጠናከር መፍትሄ መሆኑንም ጠቅሰዋል።በስላባት ማናዬ ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
97744140cff5217e30a09a9a32a8fcd5
97744140cff5217e30a09a9a32a8fcd5
በአሶሳ ከተማ በድብቅ ጥቃት ሊፈጽሙ የነበሩ 20 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በህወኃት ውስጥ ካለ ቡድን ጋር ድብቅ ግንኙነት በመፍጠር በአሶሳ ከተማ ጥፋት ለመፈጸም በዝግጅት ላይ እንደሆኑ የተጠረጠሩ 20 ግለሰቦች ዛሬ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር አብዱላዚዝ መሐመድ አስታወቁ።ግለሰቦቹ በአሶሳ ከተማ ኢንቨስትመንትን ሽፋን በማድረግ ጥፋት ለመፈጸም ከህወኃት ድብቅ ተልዕኮ ተቀብለው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ናቸው ብለዋል ኮሚሽነሩ።ከዚህ ቀደም በክልሉ መተከል ዞን የተፈጸመውን ጥቃት ያስታወሱት ኮሚሽነሩ፤ ግለሰቦቹ ይህንን ጥፋት ዳግም ማስቀጠል ዋነኛ ግባቸው እንደነበር አስረድተዋል፡፡ግለሰቦቹ “ከመስከረም 30 ቀን 2013 ዓ.ም. በኋላ መንግስት የለም” በሚል ከሃገር ውስጥ እና ከውጪ ሃይሎች ጋር ተቀናጅቶ ከሚሠራው የጥፋት ኃይል ጋር ግንኙነት እንዳላቸው የፖሊስ ኮሚሽነሩ አመልክተዋል፡፡ግለሰቦቹ የአካባቢውን ወጣቶች በድብቅ በመመልመል ተጨማሪ ግጭት ለማስከተል ገንዘብ እና ሌሎችንም ሁኔታዎችን ሲያመቻቹ እንደነበር የሚያመላክት መረጃ ፖሊስ ማግኘቱን አስታውቀዋል፡፡በዚህም የክሉልን መንግስት ውጥረት ውስጥ በማስገባት ስልጣን ማስለቀቅና በአካባቢው ትርምስ እንዲፈጠር ማድረግ የግለሰቦቹ ፍላጎት እንደሆነም አስረድተዋል፡፡“ይህ ሁኔታ እንዲፈጸም የክልሉ ጸጥታ ኃይል በፍጹም አይፈቅድም” ያሉት ኮሚሽነሩ መንግስት መኖሩን ብቻ ሳይሆን በአጥፊዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ በመውሰድም ጭምር የህዝብ ደህንነት በማስጠበቅ ሠላም ማረጋገጡን እንደሚቀጥል ገልጸዋል፡፡ህብረተሰቡ መረጃ በመስጠት ትብብሩን እንዲያጠናክርም ጥሪ ማቅረባቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
1
dd4428bbcf18b5a4ebf3a7724aa3ba4c
eae6ea34388ae10680ac5c76d5cee18d
በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ሀይደር ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚገኙ ተማሪዎች በጥሩ ደህንነት ላይ መሆናቸውን ተናገሩ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በህክምና ዶክትሬት የትምህርት ዘርፍ ያሰለጠናቸው 19 ተማሪዎችን ዛሬ አስመረቀ፡፡ዩኒቨርሲቲው የዛሬ ተመራቂዎችን ጨምሮ 99 የህክምና ዶክተሮችን አሰልጥኖ አስመርቋል።በዩኒቨርሲቲው ምክትል ፕሬዝዳንት ማዕረግ የጎባ ሪፈራል ሆስፒታል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጄይላን ቃሲም ሆስፒታሉ ለአካባቢው ማህበረሰብ ከሚሰጠው የህክምና አገልግሎት በተጓዳኝ በተለያዩ የህክምና ሙያዎች ስልጠና እየሰጠ እንዳለ መግለጻቸውን ኢዜአ ዘግቧል።በ1999 ዓ.ም 742 ተማሪዎች ተቀብሎ ስራ የጀመረው መዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አሁን ላይ ከ24 ሺህ የሚበልጡ ተማሪዎች አሉት።
0
8cb8cd620893035327450aef3d9e95f7
bd1f7f524742c77454fc33b211f9579d
ሐውልቱን የቱሪስት መስህብ ለማድረግ የልማት ሥራዎች ሊከናወኑ ነው
– በዘንድሮ የበጀት ዓመት አጋማሽ ከቱሪዝም ዘርፉ ከ1 ነጥብ 38 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ።በሚኒስቴሩ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አወቀ ጤናው ለዋልታ እንደገለጹት ገቢው የተገኘው አገሪቱን ከጎበኙት 370ሺ 754 የውጭ ቱሪስቶች ነው።አገሪቱን የጎበኙት የቱሪስቶች ቁጥር ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጻር በ36 በመቶ ያደገ ሲሆን፤ ገቢውም ባለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ከተገኘው ጋር ሲነጻጸር በከፍተኛ መጠን መጨመሩን አቶ አወቀ ተናግረዋል።የቱሪስት አማካይ ወጪና የቆይታ ጊዜ እንዲራዘም መደረጉና በዓለም አቀፍ ደረጃ በተዘጋጁ ኤግዚቢሽኖችና የንግድ ትርኢቶች ላይ የኢትዮጵያን የቱሪስት መስብ ቦታዎችን ለማስተዋወቅ የተሰሩ ሥራዎች ለገቢው መጨመር አስተዋፆ ማድረጋቸውን ተናግረዋል።ከ6ዓመት በፊት በተሠራው ጥናት መሠረት በአገሪቱ የአንድ የቱሪስት አማካኝ የቆይታ ጊዜ 6ቀናትና አማካይ የቀን ወጪው 160 ዶላር እንደበር የጠቆሙት አቶ አወቀ በአዲሱ ጥናት ግን የአንድ የውጭ ቱሪስት አማካይ የቆይታ ጊዜ ወደ 16 ቀን ፤አማካይ የቀን ወጪው ደግሞ ወደ 234 ዶላር ማደጉን ተናግረዋል ። እንደ አቶ አወቀ ገለጻ በግማሽ ዓመቱ ዋነኛ የቱሪስት አመንጪ በሆኑት እንግሊዝ ፤ፈረንሳይ ፤ጃፓንና ብራዚል በተካሄዱ የንግድ ትርኢቶች ላይ ኢትዮጵያን የማስተዋወቅሥራ ተካሂዷል።በባህልና ቱሪዝም ዘርፉ የሠለጠነ የሰው ሃይልን ለማፍራት ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የጠቀሱት አቶ አወቀ በአገሪቱ በሚገኙ 90 የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ተቋማት በ62 የባህልናቱሪዝም የሙያ አይነቶች ሥልጠና እየተሠጠ ነው ብለዋል ። የአገር ውስጥ የቱሪስት አስጎብኚ ድርጅቶች በተገቢው ዕውቀትና ክህሎት መሥራታቸውን እንደሚፈተሽ የጠቆሙት አቶ አወቀ በግማሽ ዓመቱ የ324 አስጎብኚ ድርጅቶችን ብቃትን ለማረጋገጥ ታቅዶ የ300 ድርጅቶችን በመስፈርቱ መሠረት ማረጋገጥ መቻሉን ገልጸዋል ።
0
d7f20b62766339d4e5497374b5ead1f7
83dd21f0b260985a94c3fbc0e6dcfa2c
ኢትዮጵያ በሌሎች ላይ ጉዳት የማድረስ ታሪክ የላትም ፣ አሁን ቢሆን ሌሎችን የመጉዳት ፍላጎት የለንም- ጠ / ሚኒስትር አብይ አህመድ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ሶማሊያ ገብተዋል።የሶማሊያ ፕሬዚዳንት መሃመድ አብዱላሂ በሞቃዲሾ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ህዝብ ጋር ያላትን የጠበቀ ወዳጅነትና ወንድማማችነት እንደላትም ገልጸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከፕሬዚዳንቱ ጋር በአካባቢያዊና በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል ፋና እንደዘገበው።
0
14dc949840e72d45c1d7b875544ecbde
79aa9dc0afe60822ccc816e4e53664de
ትረምፕ ለከፍተኛ ዳኝነት ውሳኔ ያቀረቧቸው ስው ጉዳይ
የአስተዳደራቸው የፀጥታ አማካሪ ሆነው ሦስት ወር ለሚሆን ጊዜ ካገለገሉ በኋላ ለተባረሩት ማይክ ፍሊን ምህረት የመስጠት አለመስጠታቸውን ጉዳይ ፕሬዚዳንት ትረምፕ ክፍት አደረጉ።ጄነራል ፍሊን ከዋይት ሃውስ አማካሪነታቸው የተባረሩት ቀደም ሲል ዋሺንግተን ከነበሩት የሩሲያ አምባሣደር ጋር የነበሯቸውን ግንኙነቶች አስመልክቶ ለፌደራሉ የምርመራ ቢሮና ለምክትል ፕሬዚዳንቱ ዋሽተዋል ተብለው ነበር።“አሁን ለጊዜው ስለ ማይክል ፍሊን ይቅርታ ጉዳይ መናገር አልፈልግም” ብለዋል ፕሬዚዳንት ትረምፕ ዛሬ ለኤፍቢአይ ብሔራዊ አካደሚ ንግግር ለማድረግ ከቤተመንግሥቱ ከመነሣታቸው በፊት ለጋዜጠኞች መግለጫ በሰጡበት ወቅት።ፕሬዚዳንቱ አክለውም “ምን እንደሚሆን እናያለን። ኤፍቢአይ እና ፍትሕ ሚኒስቴር ውስጥ እየተከናወነውን የሚያይ ሰው በጣም ተናድዷል” ብለዋል።
0
9f2352da051fff89f1feb0855e1f61bb
9f2352da051fff89f1feb0855e1f61bb
የ20 ዓመት በታች ቡድኑ ዝግጅት ሲቀጥል የሠላምና የወዳጅነት ውድድር በተባለበት ጊዜ ላይካሄድ ይችላል
በአራት ሀገሮች ተሳታፊነት በኤርትራ አዘጋጅነት ከሚያዚያ ሦስት ጀምሮ ይካሄዳል ተብሎ ቀጠሮ የተያዘለት “የሠላም እና ወዳጅነት ዋንጫ” በተባለበት ጊዜ ላይጀምር እንደሚችል ቢገመትም የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዝግጅቱን አጠናክሮ እየሰራ ይገኛል።ኢትዮጵያ ፣ ጁቡቲ ፣ ሱማሊያ እና አዘጋጇ ሀገር ኤርትራ ይካፈሉበታል ተብሎ የታሰበው ” የሠላም እና የወዳጅነት ” ጨዋታ ከሚያዚያ ሦስት ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በአስመራ ከተማ ውድድሩ እንደሚካሄድ ከዚህ ቀደም መገለፁ ይታወቃል። የኢትዮጵያ ከ20 አዓመት በታች ብሔራዊ ቡድንም የመጨረሻ 25 ተመራጭ ተጫዋቾችን በመያዝ ዝግጅቱን በተጠናከረ ሁኔታ እያካሄደ ይገኛል። ዛሬ 04:00 ላይ በአዲስ አበባ ስታድየም ከመከላከያ የ20 ዓመት በታች ቡድን ጋር ባደረገው የአቋም መፈተሻ ጨዋታ በመጀመርያው አጋማሸ እዮብ ዓለማየሁ ባስቆጠረው ብቸኛ ጎል 1-0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።ይሁን እንጂ ከተሳታፊ ሀገራት መካከል በተለይ ኤርትራ እና ኢትዮጵያ ተጫዋቾችን በመምረጥ ሆነ ለውድድሩ አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግ ላይ ቢገኙም የተቀሩት ሁለት ሀገራት ሶማሊያ እና ጁቡቲ እስካሁን ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ እያደረጉ አለመሆኑ እና በውድድሩ ላይ እንደሚሳተፉ እስካሁን ማረጋገጫ የሰጡ ባለመሆኑ ውድድሩ አስቀድሞ በወጣለት መርሐግብር መሠረት ላይካሄድ እንደሚችል ተገምቷል። በቀጣዩ ሁለት ቀናት የሚለወጥ አዳዲስ ነገሮች ካሉ እየተከታተልን የምናቀርብ ይሆናል።
1
f6ea1c98ac9b9379ae9107a50d34f570
55810805fb594724f77ba49f02b97798
በአዲስ አበባ ከተማ ሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን ይዞ የተገኘ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን መታ የጣለችውን የዩክሬን የመንገደኞች አውሮፕላን ተንቀሳቃሽ ምስል የቀረጸውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሏን አስታወቀች።የኢራን ብሄራዊ አብዮታዊ ዘብ ጠባቂ ሃይል ግለበሱን በቁጥጥር ስር ያዋለው ሲሆን፥ ግለሰቡ ከብሄራዊ ደህንነት ጋር የተያያዘ ክስ ሊመሰረትበት ይችላል ነው የተባለው።መኖሪያውን ለንደን ያደረገ ኢራናዊ ጋዜጠኛ ደግሞ የሃገሪቱ ባለስልጣናት የተሳሳተ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን በትዊተር ገጹ አስፍሯል።ኢራን እስካሁን ወደ 30 የሚጠጉ ሰዎችን ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር አውላለች።176 ሰዎችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረው የዩክሬን የመንገደኞች አውሮፕላን ባለፈው ሳምንት ተመቶ መውደቁ ይታወሳል።በወቅቱ ምዕራባውያን አውሮፕላኑ ተመቶ መውደቁን ሲገልጹ ኢራን አስተባብላ ነበር።ይሁን እንጅ አውሮፕላኑ ተመቶ መውደቁን ያሳያል የተባለው ተንቀሳቃሽ ምስል በማህበራዊ ትስስር ገጾች መለቀቁን ተከትሎ ኢራን “በስህተት” መታ መጣሏን ማመኗ አይዘነጋም።ከዚያን ጊዜ ወዲህም የሃገሬው ዜጎች ተቃውሟቸውን እያሰሙ ይገኛል።ምንጭ፦ ቢቢሲ
0
03aa0802598dcfaa32c66fcb5aed7ccb
694f72aac1cbd8376e3997b9c7f57484
ዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ50 ሚሊየን አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ20 ሚሊየን ሳይበልጥ እንዳልቀረ ተነገረ፡፡የሃገሪቱ የበሽታ መቆጣጠሪያ ማዕከል ባለስልጣናት እንዳስታወቁት ከሆነ በአሜሪካ ቢያንስ 20 ሚሊየን ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሳይያዙ አልቀረም፡፡እንደማዕከሉ ገለጻ ትክክለኛው በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር አሁን ከተነገረው በ10 እጥፍ ከፍ ሊል ይችላል፡፡ይህ መረጃ የወጣው ቴክሳስ የእንቅስቃሴ ገደብ መላላቱን ለጊዜው እንዲቆይ ከወሰነች በኋላ ነው፡፡በአሁኑ ሰዓት በአሜሪካ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2 ነጥብ 4 ሚሊየን የደረሰ ሲሆን 122 ሺህ 370 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ምንጭ፡-ቢቢሲ የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
24297e64937c47834f9e66333bfda45f
909970afc12f78e5dc5784b3b38fed08
የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ለ200 ሺሕ ኢንተርፕራይዞች የሚውል 100 ሚሊዮን ዶላር ብድር ሰጠች
ለሰሜን አዲስ አበባ፣ ሱሉልታና አካባቢው ነዋሪዎች ንፁህ የመጠጥ ውኃ ማቅረብ ያስችላል ለተባለው የገርቢ ግድብ ፕሮጀክት የተገኘው ብድር የመጠቀሚያ ጊዜው በማለፉ የተቋረጠ ቢሆንም፣ የፌዴራል መንግሥት ከቻይና መንግሥት ጋር ባደረገው ድርድር የሁለት ወራት ማራዘሚያ ተሰጠው፡፡‹‹እጅግ ጠቃሚ›› የተባለው የገርቢ ንፁህ ውኃ ፕሮጀክት ለመገንባት የቻይና ኤግዚም ባንክ 146 ሚሊዮን ዶላር ብድር ፈቅዶ ነበር፡፡ ይህ ፕሮጀክት በቀን 73 ሺሕ ሜትር ኩብ ውኃ ማምረት የሚያስችል እንደሆነ፣ በዋናነት አገልግሎት የሚሰጠው ለሱሉልታና አካባቢው እንዲሁም በየጊዜው በከፍተኛ የውኃ አቅርቦት ችግር ለሚገጥመው ሰሜን አዲስ አበባ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ይህን ፕሮጀክት ለማስጀመር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ሙሉ ዝግጅት አድርጎ ለቻይናው ሲጂሲኦሲ ሥራውን የሰጠ ቢሆንም፣ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ለግደቡ ግንባታ፣ ለውኃ ማጣሪያና ውኃው የሚያርፍበትን ቦታ ባለማስረከቡ ግንባታው ዘግይቷል፡፡የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አወቀ ኃይለ ማርያም (ኢንጂነር) ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ይህ ፕሮጀክት ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት መጀመር ነበረበት፡፡ ‹‹ፕሮጀክቱ ለሚያርፍበት ቦታ የወሰን ሥራ ተሠርቶ ለተቋራጭ ማስረከብ ባለመቻላችን ሥራው ሳይጀመር ዓመታት እያለፈ ነው፤›› ብለዋል፡፡ አቶ አወቀ እንዳሉት፣ የቻይና ኤግዚም ባንክ የብድሩ መጠቀሚያ ጊዜ አልፏል በማለት ብድሩን ቢያቋርጥም፣ ነገር ግን የፌዴራል መንግሥት ባደረገው ጥረት የቻይና መንግሥት ብድሩን ለተጨማሪ ሁለት ወራት የመጠቀሚያ ጊዜውን አራዝሟል፡፡‹‹ነገር ግን የተሰጠው ማራዘሚያ ጥሩ ተስፋ ቢሆንም እስካሁን ችግሩ ስላልተፈታ፣ የተሰጠን ማራዘሚያ ቀን እየቆጠረ በመሆኑ የሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ሁኔታውን ተረድተው ችግሩን መፍታት አለባቸው፤›› ሲሉ አሳስበዋል፡፡ ይህ ፕሮጀክት ዕውን ከሆነ በሱሉልታና አካባቢው እንዲሁም ሰሜን አዲስ አበባ የሚገኙ 800 ሺሕ ሰዎች በቂ የውኃ አቅርቦት ያገኛሉ ተብሏል፡፡ የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት እጥረት አለ በሚባልበት ወቅት ኢትዮጵያ ያገኘችውን ብድር መጠቀም አለመቻሏ ያሳዝናል ሲሉ ባለሙያዎች ይወቅሳሉ፡፡
0
45a06d3f529d9eb5077d23f4d5e6b7be
8821c50888d1026149aaddf85e81ae24
ኢንጂነር ታከለ አዲስ አበባን ለ2 ዓመታት በምክትል ከንቲባነት መርተዋል
አዲስ አበባ፣ግንቦት 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከሀይሌ ጋርመንት ጀሞ እየተገነባ ያለውን መንገድ ጎብኝተዋል።መንገዱ አዲስ አበባና አምቦ መስመርን የሚያገናኝ ነውም ነው የተባለው።ከዚያም ባለፈ መንገዱ የአዲስ አበባ መውጪያዎችን ከኦሮሚያ አጎራባች ከተማዎች የሚያገናኙ መንገዶችን የመገንባት አንዱ ክፍል መሆኑ ተጠቁሟል።የሀይሌ ጋርመንት —ጀሞ መንገድ ግንባታ በመጠናቀቅ ላይ ሲሆን በቀጣይም ሁለተኛው ምእራፍ ግንባታ የሚቀጥል ይሆናልም ነው የተባለው።በመጠናቀቅ ላይ ያለው መንገድ 4ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን 6 ተሽከርካሪዎች ማስተናገድ የሚችል 60 ሜትር ስፋት ያለው መሆኑም ነው የተመላከተው።ከዚያም ባለፈ መንገዱ የእግረኛ መጓጓዧና የብስክሌት መጓጓዧ ያካተተ ነው ተብሏል።የመንገዱ ግንባታ በአካባቢው የሚታየውን የትራፊክ መጨናነቅ ለመቀነስ የታሰበና እንዲሁም አዲስ አበባን ከሚያዋስኑ የኦሮሚያ ከተማዎች ጋር በዘመናዊ መንገድ በማስተሳሰር የንግድ ስርአቱን ለማቀላጠፍ ያለመ መሆኑን ከከንቲባ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
fe99d100761c06f976a400f9ac9d2646
7cd3c3a8645a7649725fd45acdf530cd
በአማራ ክልል ሠላምና መረጋጋት መስፈኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሁመራና አካባቢዋ በነበረው የሕግ ማስከበር ዘመቻ ሰግተው ወደ ተለያዩ አካባቢዎች ተሰደው የነበሩ ነዋሪዎች ሠላም በመስፈኑ ወደቀዬአቸው መመለሳቸውን ተናገሩ።ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን በሰሜን ዕዝ አባላት ላይ ጥቃት ማድረሱን ተከትሎ መንግስት ቡድኑን ለፍትህ ለማቅረብ ያለመ የሕግ ማስከበር ዘመቻ እያካሄደ ይገኛል።በዚህ ዘመቻ በርካታ የትግራይ አካባቢዎች ከሕገወጡ የህወሓት ቡድን አገዛዝ ነጻ እየወጡ ነው።ነጻ በወጡ አካባቢዎችም የአገር መከላከያ ሠራዊት ሠላምና መረጋጋት የማስፈን ስራ እያከናወነ ይገኛል።በሁመራና አካባቢዋ ሲካሄድ በነበረው የሕግ ማስከበር እርምጃ በመስጋታቸው ወደተለያዩ አካባቢዎች ተሰደው የነበሩ ነዋሪዎች ወደቀዬአቸው መመለስ ጀምረዋል።የአካባቢው ነዋሪዎች በነበረው የተኩስ ልውውጥ ምክንያት በፍርሃት ቀዬውን ትተው ተሰደው እንደነበር ለኢዜአ ተናግረዋል።አሁን የአገር መከላከያ ሠራዊት አካባቢውን በመቆጣጠሩ ያለምንም ስጋት መመለስ እንደቻሉም ገልጸዋል።በሰሜን ዕዝ የ23ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ብርጋዴር ጀኔራል ሻምበል ፈረደ በበኩላቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ንብረት ተጠብቆ ለባለቤቶቹ እየተመለሰ መሆኑን ተናግረዋል።አካባቢው አሁን ወደ ቀድሞ ሠላሙ መመለሱንም ስለመናገራቸው ኢዜአ ዘግቧል።መንግስት በትግራይ ክልል እየወሰደ ባለው ሕግ የማስከበር ዘመቻ ሁመራን ጨምሮ በርካታ ከተሞች በአገር መከላከያ ቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወቃል።
0
1203adf881407d5b067787147908c0f8
b7d7beccfcc87113e384b7eb12bd3ea4
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ስምምነት አዋጅን አፀደቀ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል መንግስት የ2012 በጀት ዓመት የተጨማሪ በጀት ላይ ተወያይቶ አፀደቀ።በዚህ መሰረት የፌደራል መንግስት የ2012 በጀት ዓመት የተጨማሪ በጀት ረቂቅ አዋጅ ዙሪያ ሰፊ ውይይት በማድረግ አዋጅ ቁጥር 1203/2012 ሆኖ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል።የኮሮና ወረርሽኝን የኢኮኖሚ ጫናን ለመቋቋም ከውጭ ሀገራት በሚገኝ 28 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር እና ከሀገር ውስጥ ምንጮች በሚገኝ 20 ቢሊየን ብር ለመቋቋም መታቀዱን የገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ተናግረዋል።ሚኒስትሩ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት መንግስት ጥንቃቄ የተሞላበት የብድር ሂደት ይከተላል ማለታቸውን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባለፈው የካቲት 9 ቀን 2012 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው ለ2012 በጀት ተጨማሪ 27 ነጥብ 89 ቢሊየን ብር ሆኖ እንዲፀድቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መምራቱ ይታወሳል።በተጨማሪም ምክር ቤቱ የሰው ሀብትና ቴከኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኤሌክትሮኒክ ትራንዛክሽንን ለመደንገግ የቀረበን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ አዋጁን በሙሉ ድምጽ አጽድቋል።ከዚህ ባለፈም የጂኦተርማል ሀብት ልማት አዋጅን ለማሻሸል የቀረበ አዋጅን በሙሉ ድምጽ አፅድቆታል።እንዲሁም የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ከሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅን ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ እና የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስልን ህጋዊ ሰውነት ለመስጠት የቀረበ ረቂቅ አዋጅ ለህግ፣ ፍትህ እና ዴሞኪራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአብላጫ ድምጽ ተመርቷል።በተጨማሪም የልዩ የመንግስት ዕዳ ሰነድ ረቂቅ አዋጅ የተመለከተ አዋጅን በአብላጫ ድምጽ ለገቢ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 38/2012 ሆኖ መርቶታል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
f2a30a6eb4e182a1bf4e7c4f4bbde277
f2a30a6eb4e182a1bf4e7c4f4bbde277
ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከሀዋሳ ነጥብ ተጋርቶ በሊጉ መቆየቱን አረጋግጧል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ጨዋታ ዛሬ ሀዋሳ ላይ ሀዋሳ ከተማ ኢትዮ ኤሌትሪክን ገጥም አንድ አቻ በመለያየት በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መቆየቱን አረጋግጧል፡፡በጨዋታው ሙሉ ክፍለ ጊዜ እምብዛም ሳቢ ያልነበረና ተመልካቹን ያላስደሰተ እንቅስቃሴ የነበረ ሲሆን በተናጥል ተጫዋቾች በግል ከሚያደርጉት ጥረት ውጪ የሚጠቀስ እንቅስቃሴ አልታየበትም፡፡በመጀመርያዎቹ ደቂቃዎች ሀዋሳ ከተማ ወደ ግብ በመድረስ የተሻለ ነበር፡፡ በተለይም ከዳንኤል ደርቤ የተሻገረለትን ኳስ ታፈሰ ሰለሞን መትቶ የግቡን አናት ታካ የወጣችው ኳስ የምትጠቀስ ነበረች፡፡በ15ኛው ደቂቃ ላይ ዳንኤል ደርቤ እና ፍሬው ሰለሞን አንድ ሁለት ተቀባብለው ፍሬው ያሻገረውን ኳስ ጋዲሳ መብራቴ ማራኪ ግብ አስቆጥሮ ክለቡን መሪ አድርጓል፡፡ከግቡ መቆጠር በኋላ የተነቃቁት ኤሌክትሪኮች ሙሉ በሙሉ ጫና ፈጥረው መጫወት ችለዋል፡፡ በተለይ ዳዊት እስጢፋኖስ ፣ ፍፁም ገብረማርያም እና ኢብራሂም ፎፋና የሚፈጥሯቸው አስደንጋጭ የግብ እድሎች ተጠቃሾች ነበሩ፡፡ የኤሌክትሪክ ጫና በ35ኛው ደቂቃ ፍሬ አፍርቶ ታፈሰ ሰለሞን በሀዋሳ ግብ ክልል በኢብራሂም ፎፎና ላይ የሰራውን ጥፋት ተከትሎ ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ የሰጡትን ፍፁም ቅጣት ምት አምበሉ አዲስ ነጋሽ ወደ ግብነት ቀይሮ ኤሌክትሪክን አቻ ማድረግ ችሏል፡፡በሁለተኛው አጋማሽ ከሙከራዎች ይልቅ ሰጣ ገባዎች የበረከቱበት ነበር፡፡ በተለይ የኤሌክትሪክ ተጫዋቾች ከረዳት ዳኞች ጋር በሚፈጥሩት ጭቅጭቅ 4 ተጫዋቾች የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመዞባቸዋል፡፡ ጋዲሳ መብራቴ ከርቀት የሚመታቸው ኳሶች እንዲሁም የኤሌክትሪኩ ኢብራሂም ፍፎና ተቀይሮ እስኪወጣ ድረስ በግሉ ከሚያደርገው እንቅስቃሴ ውጪ በሁለተኛው አጋማሽ የሚጠቀስ ነገር አልተስተዋለም፡፡ጨዋታው በአቻ ውጤት መጠናቀቁን ተከትሎ ጅማ አባ ቡና እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሽንፈት በማስተናገዳቸው ምክንያት ኢትዮ ኤሌክትሪክ ዘንድሮም በሊጉ መቆየቱን አረጋግጧል፡፡
1
562318084e2ca8942d48a71453b275f9
36c765de088981c303e7a49e58197e4b
መጪውን የፋሲካ በዓል አስመልክቶ እገዛ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ በአህጉሪቱ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ለሚደረገው እንቅስቃሴ 27 ነጥብ 3 የአሜሪካ ዶላር ማጽደቁን አስታውቋል።ይህ የፋይናንስ ድጋፍ በኮቪድ 19 ላይ የተቀናጀ አፍሪካዊ ምላሽ ለመስጠት ከፍተኛ አቅም እንደሚሰጥ ነው የተገለጸው።በዋናነትም በወረርሽኙ ምክንያት የደረሰውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽህኖ ለመቋቋም ያግዛልም ነው የተባለው።በተጨማሪም ድጋፉ የአፍሪካን የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከላትን በመደገፍ በአፍሪካ ልማት ፈንድ በኩል ድጋፉ ለሚያስፈልጋቸው አገራት ቴክኒካዊ እገዛ እንደሚያደርግ ተነግሯል።በልማት ባንኩ የሚደረጉ ድጋፎች በአፍሪካ አገራት የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመከላከል በአየር በባህርና በመሬትና ለሚከናወነው ተግባራት ያለግላሉ መባሉን ኒው ታይምስን ጠቅሶ ኢዜአ ዘግቧል።
0
676706083520f0da3a03d87602a35c1c
676706083520f0da3a03d87602a35c1c
እስካሁን ባለው ውጤት ጆ ባይደን በ225 ወካይ ድምጽ እየመሩ ነው
ትዊተር ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ በትዊተር ገጻቸው የጻፉት መልእክት አከራካሪ ወይም የምርጫውን ሁኔታ የሚያሳሳት በመሆኑ እንዲታገድ መደረጉን አስታውቋል፡፡ በአሜሪካ እየተካሄደ ባለው ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ በሪፐብሊካን በመወከል ስልጣን ላይ ያሉት ዶናልድ ትራምፕ፣ በዲሞክራቶችን በመወከል ደግሞ ጆ ባይደን እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡ እስካጀሁን ባለው ውጤት ጆ ባይደን በ225 ወካይ ድምጽ በመመብራት ላይ የሚገኙ ሲሆን ትራምፕ በ213 ድምጽ ይከተላሉ፡፡ ይሁንና የምርጫንና ውጤት የሚወስኑ ዋና ዋና ግዛቶች ውጤት እስካሁን ተጠቃሎ ይፋ አልተደረገም፡፡ “እኛ አያሸነፍን ነው፤ እነሱ ግን ምርጫውን ለመስረቅ እየሞከሩ ነው፡፡ እኛ ይሄን እንዲያደርጉ አንፈቅድም፡፡ ምርጫ ጣቢያዎች ከተዘጉ በኋላ ድምጽ መሰጠት የለበትም” የሚል መልእክት ነበር ያስተላለፉት፡፡ ፕሬዘዳንት ትራምፕ ምርጫውን የሚሸንፍ ከሆኑ ለቀጣይ አራት አመታት የመምራት እድል ያገኛል፡፡
1
1c0e09b29bd2aa492e5d578765dff5eb
7c32b301b4e36656aa538ef7b9828694
ቻይና በሞት ቅጣት ብዙ ሰዎችን በመግደል አለምን ትመራለች
ስለ ጉዳዩ አስተያየት ከሰጡ ቻይናውያን፣ 90 በመቶው እርምጃውን ደግፈውታል የኢንተርኔት ነጻነትን በመጣስና ጥብቅ ቁጥጥር በማድረግ የሚታወቀው የቻይና መንግስት፤ ባለፉት 3 አመታት ብቻ ህግና መመሪያዎችን ጥሰዋል በሚል ከ13 ሺህ በላይ የተለያዩ ድረ-ገጾችን በመዝጋት ከአገልግሎት ውጭ ማድረጉን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ቻይና በተለይ ደግሞ ፕሬዚዳንት ዢ ፒንግ ስልጣን ከያዙ በኋላ፣በነበሩት ያለፉት አምስት አመታት ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብትን በሚጥስ መልኩ በኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ላይ የምታደርገው ጥብቅ ቁጥጥርና ቅጣት በከፍተኛ ሁኔታ ተባብሶ ቀጥሏል ያለው ዘገባው፤ የአገሪቱ መንግስት የሚሰነዘሩበትን ትችቶች ለማፈን፣ ብዙ ድረገጾችን እየዘጋ እንደሚገኝ አመልክቷል፡፡አለማቀፍ ተቋማት የቻይናን ጥብቅ የኢንተርኔት ቁጥጥር በተደጋጋሚ ቢተቹትም፣ የአገሪቱ መንግስት ግን “ሁሉም አገራት የሚያደርጉትን ነው እያደረግሁ ያለሁት፤ በኢንተርኔት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር የማደርገው ብሄራዊ ደህንነቴን ለመጠበቅና ማህበራዊ መረጋጋትን ለመፍጠር በማሰብ ነው” ሲል ምላሽ መስጠቱ ተነግሯል፡፡የመብት ተሟጋች ተቋማት፤ የቻይና መንግስት የዜጎቹን መብት እየጣሰ ነው ሲሉ ቢወነጅሉትም፣ የድረገጾቹን መዘጋት በተመለከተ አስተያየታቸውን እንዲሰጡ ከተጠየቁት ቻይናውያን መካከል ከ90 በመቶ በላይ የሚሆኑት በአንጻሩ እርምጃውን እንደሚደግፉ መናገራቸውንም የሮይተርስ ዘገባ አስረድቷል፡፡ቻይና 13 ሺህ ድረገጾችን በመዝጋቷ ሳቢያ 10 ሚሊዮን ያህል አካውንቶች ከአገልግሎት ውጭ ሆነዋል ያለው ዘገባው፤ “የአገሪቱ መንግስትም የተባለው ነገር እውነት መሆኑን አምኖ፣ ልቅ ወሲብና ብጥብጥ የሚያጭሩ መረጃዎችን የሚያሰራጩ አካላትን አደገኛ ድርጊት ለማስቆም ስል ህገወጥ ድርጊቱን ሲፈጽሙ ያገኘኋቸውን ድረገጾች ዘግቻለሁ” ብሏል፡፡
0
36a2ce33e6b9ac2a8e06c8d43c3ecfc5
ce2cb4fcca63c554b9de593428a1cd82
ትረምፕ ደይተን ኦሀዮን እየገበኙ ነው
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ዛሬ ዐርብ እንዳስታወቁት፣ ከሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር የሚገናኙበት ቀንና የሚወያዩበት ስፍራ ተለይቶ ታወቀ።ፕሬዚደንት ትረምፕ፣ ወደ ደቡባዊ ምዕራብ የዩናይትድ ስቴትሷ ከተማ ዳላስ ከማምራታቸው አስቀድሞ ለጋዜጠኞች በተናገሩት ቃል “አሁን ቀኑንና ሥፍራውን አውቀናል” ብለው፣ “የዚህ ታሪካዊ ጉባዔ ዝርዝር ወደፊት ይገለጣል” ብለዋል።ፕሬዚዳንት ትረምፕ አክለውም፣ «ዋሺንግተንና ፕዮንግያንግ በጣም አስፈላጊ ለሆነ ውይይት ተዘጋጅተዋል» ብለው፣ ሰሜን ኮሪያ ያገተቻቸውን የሦስት ኮሪያ አሜሪካውያንን ጉዳይ ጠቆም ለማድረግም፣ “ታጋቾችን አስመልክቶም ብዙ ነገሮችን አከናውነናል” ብለዋል።ሁለቱ ታጋች ኮሪያ አሜሪካውያን ቶም ኪም እና ኪም ሃከ ሶንግ ፕዮንግያንግ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሳይንስና ቴክኖሎጂ መምህራን ሲሆኑ፣ በሥለላ ተወንጅሎ የታገተው ሦስተኛው ኪም ዶንች ደግሞ፣ ራሶን ከተማ ውስጥ ነው እአአ በጥቅምት 2015 በቁጥጥር ሥር የዋለው።
0
420e976ed7f946f63b390e8ad3f25303
420e976ed7f946f63b390e8ad3f25303
ለታላቁ መሪ መታሰቢያ 3ሺህ 807 ፓርኮች ተቋቋሙ
በደቡብ ክልል ለታላቁ መሪ አቶ መለስ ዜናዊ መታሰቢያ በተቋቋመ 3ሺ 807 ፓርኮች ከ51 ሚሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸውን የክልሉ የተፈጥሮ ሀብት እና የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡የባለስልጣኑ ምክትል ኃላፊና የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ እንክብካቤ ዋና የስራ ሂደት ባለቤት አቶ መሀመድ ፋሪስ ለደኢህዴን አብዮታዊ ዴሞክራሲ ጋዜጣ እንደገለፁት፤ በ18ሺ 541 ሄክታር መሬት ላይ በተቋቋሙት ፓርኮች ላይ ለታላቁ መሪ መታሰቢያ 2 ሚሊየን 153 ሺ 635 ህዝብ የተሳተፈበት የችግኝ ተከላ ተካሂዷል፡፡ የተተከሉት ችግኞችም ዘርፈ ብዙ ጥቅም የሚሰጡ ከመሆናቸውም በተጨማሪ አረንጓዴ ኢኮኖሚን በመፍጠር በኩል ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል ተብሏል፡፡በተያያዘም በ2005 ዓ.ም በበልግ ወራት ከ147 ሚሊየን በላይ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን፤ በመኽር ወቅት ከ551 ሚሊየን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች ተተክለው አስፈላጊው እንክብካቤ እየተደረገላቸው መሆኑን ባለስልጣኑ አስታውቋል፡፡የአርሶ አደሩንና የአርብቶ አደሩን ገቢ ማሳደግ የሚችሉና የስነ-ህይወታዊው ስራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የሚያስችሉ ከ3 ሚሊየን 91ሺ በላይ የፍራፍሬ ችግኞች መተከላቸውን ተናግረዋል፡፡እንደ አቶ መሀመድ ፋሪስ ገለፃ እስከ ነሐሴ አጋማሽ ድረስ ከ754 ሚሊየን በላይ የመኖ ሳርና 9 ነጥብ 46 ሚሊየን የመኖ ዕፅዋት ችግኞች የተተከሉ ሲሆን፤ ከ72 ሺ ኪሎ ሜትር በላይም በሆነ መሬት ላይም የመኖ ዘር መዘራቱንም ጠቁመዋል፡፡የክልሉ ህዝብ በችግኝ ተከላው ወቅት ያሳየው የተደራጀ ርብርብ አበረታች እንደነበር ገልፀው፤ የተቀናጀ ጥረቱ በችግኝ እንክብካቤና በቀጣይ ስነ-አካላዊ ስራዎች ላይም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል፡፡በቀጣዮቹ አመታትም የስነ አካዊና ስነ ህይወታዊ ስራዎች ላይም ኃይሉን አስተባብሮ በመረባረብ የታላቁን መሪ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ራዕይ እንዲያሳካም አቶ መሀመድ ጥሪ ማቅረባቸውን ጋዜጣውን ጠቅሶ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል፡፡
1
bed67a15f133e7a6e14423216e530da2
4177d3c1c40e28ddb3213f3c5af4bcda
የኢንዶኔዥያዋን ሎምቦክ ደሴት የመታው ርዕደ-ምድር
ደቡብ አፍሪካዊው ፀረ ዘረኛው ስርዓት ታጋይ አህመድ ካትራዳ በ87 አመት እድሜያቸው አረፉ። ከኔልሰን ማንዴላ ጋር ሮብን ደሴት ላይ ለ18 አመታት ያህል በእስር ማቀዋል። አህመድ ካትራዳ ሀገራቸው ደቡብ አፍሪካ በእኩልነት እንዲኖሩ መታገል የጀመሩት ገና ልጅ እያሉ ነው፡፡ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
ae4318e3f2a9572271738086bdebb715
ae4318e3f2a9572271738086bdebb715
Salahdin Said turns down Walias Recall
Kidus Giorgis striker Salahdin Said has rejected a recall to the Ethiopia national team ahead of this month’s African Cup of Nations qualifiers doubleheader against Group J leaders Algeria on March 25 and 29.Salahdin has joined his former club Kidus Giorgis on February after unsuccessful spell in Algeria with MC Alger. Sala claimed he is not mentally ready to play for the Walias having been without a competitive game for the last two months. Sala last played for the Walias in June last year against Lesotho in which he scored the winning goal in the second half.Ethiopia coach Yohannis Sahle has summoned Ethiopia Bunna’s defender Abdulkerim Mohammed in place of the injured Seyoum Tesfaye. Adama Ketema center forward Tafese Tesfaye has also pulled out of the provisional squad after sustaining an injury.
1
a78abeb84c01a0f232e5eafc42a6a524
194e7afc31749d04b6c01b0f48e79847
“ተስፋችን በሕዳሴ ግድባችን ነው፡፡” የቻግኒ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ህዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የህወሓት የጥፋት ቡድን በሰሜን ዕዝ መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመውን የሽብር ተግባር እንደሚያወግዙ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች ገልፀዋል፡፡ነዋሪዎቹ መከላከያ ሰራዊቱ የጀመረውን ህግ የማስከበር እና የህልውና ተልዕኮ አጠናክሮ እንዲቀጥልም ነው በሰላማዊ ሰልፍ የጠየቁት፡፡መከላከያ ሠራዊቱም የጀመረውን ህግ የማስከበር ተግባር ዳር እንዲያደርስ ከጎኑ እንደሚሰለፉም ገልፀዋል፡፡
0
0ae9941b212e650b3dce5064a3ff0153
48d6da363759af5b6ff6c0887ddbe537
ለቢሾፍቱ – ጨፌ ዶንሳ – ሰንዳፋ የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ የአፈር ቆረጣ እና የውሃ መፋሰሻ ቱቦ የማምረት ስራዎች እየተከናወነ ይገኛል
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከቃሊቲ ቂሊንጦ ድረስ እየተገነባ ያለውን የመንገድ ፕሮጀክት ጎብኝተዋል።የመንገድ ፕሮጀክቱ 10 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን ከ60 ሜትር እስከ 40 ሜትር የሚደርስ ስፋት ያላቸው መንገዶችን ያካተተ ነው።የፕርጀክቱ አፈጻጸም አሁን ላይ 63 በመቶ የደረሰ ሲሆን 6 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የመንገድ ግንባታ የመጀመሪያ የአስፋልት ንጣፍ ተጠናቋል።በመንገድ ፕሮጀክቱ ከተካተቱ ድልድዮች መካከል የሶስት ድልድዮች ግንባታ ሲጠናቀቅ፥ 175 ሜትር እና 325 ሜትር ርዝመት ያላቸው የወንዝ መሻገሪያ ድልድዮችም ግንባታቸው በመከናወን ላይ ይገኛል ተብሏል።በተያያዘ ኢንጂነር ታከለ ከቃሊቲ ቱሉዲምቱ ድረስ እየተገነባ ያለውን መንገድም ጎብኝተዋል።የመንገዱ ግንባታ 50 ሜትር ስፋት ያለው ሲሆን በሁለቱም አቅጣጫ 4 ተሽከርካሪዎችን ማሳለፍ የሚችል እና 11 ሜትር ስፋት ያለው አካፋይ መንገድ እንዲሁም 6 ነጥብ 5 ሜትር የብስክሌት መንገድ ያካተተ ነው።ከዚህ ባለፈም ሶስት ተደራቢ የተሽከርካሪ መጓጓዣ ድልድዮችን ያካተተ ሲሆን፥ 9 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የመንገዱ ክፍል የመጀመሪያ ደረጃ የአስፓልት ንጣፍ ተጠናቋል።ኢንጂነር ታከለ የከተማ አስተዳደሩ የትራንስፖርት ዘርፉን ከማዘመን በተጓዳኝ ዘመናዊ መንገዶችን በመገንባት የከተማዋን የትራንስፖርት ስርአት ለማሻሻል እየሰራ ነው ብለዋል።የመንገዱ ግንባታ የሚከናወነው የሃገሪቷ የወጪና ገቢ እቃ ማመላሻ በሆነው በኢትዮ ጅቡቲ መስመር ዋነኛ መንገድ ላይ እንደመሆኑ የወጪና ገቢ ምልልሱን በማፋጠን ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ትልቅ ፋይዳ እንደሚኖረው ከከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
4c6222fa404394d727e43b5354b68139
0355c443a604f67978bb93076e2d41ec
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ጄኔራል መኮንኖች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤርና ሶልበርግ ጋር ተወያዩ።መሪዎቹ በሁለትዮሽ ፣ ቀጣናዊ እና አለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ስኬታማ ውይይት ማድረጋቸው ነው የተነገረው።የኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ጋርም ውይይት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።ከዚህ ባለፈ በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ከሚገኙ የሀገራት መሪዎች እንደሚወያዩ ተጠቁሟል።እንዲሁም ከህብረቱ ጎን ለጎን በሚካሄዱ ውይይቶች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሯ ይሳተፋሉ ተብሏል።
0
456f2c290fd16b8a2e9ff273318dc349
9eb87637e0854618e67b5f29ee9a7958
ግብጽ በአሁኑ አቋሟ ከቀጠለች ስምምነት ላይ ለመድረስ ረጅም ጊዜ ሊወስድ እንደሚችል ተጠቆመ
ከፓርቲዎች የጋራ የቃል ኪዳን ሰነድ ስምምነት ራሱን ሊያገል እንደሚችል ገለፀ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በአመራሮቹና በአባላቱ ላይ እየተፈፀመ ያለው እስር ወከባ የፓርቲዎች የጋራ የቃል ኪዳን ሰነድ መርህን የጣሰ መሆኑን በመጥቀስ፣ ራሱን በቀጣይ ራሱን ከስምምነቱ ሊያገል እንደሚችል ያስታወቀ ሲሆን፤ የታሠሩትን አባላቱን ለማስፈታት የተለያዩ የትግል ስልቶች መንደፉን ገልጿል፡፡ ንቅናቄው፤ በአባላቱ፣ በአማራ የመብት ጥያቄ አራማጆችና አንቂዎች ላይ መጠነ ሰፊ እስራት መፈፀሙን ጠቁሞ የታሰሩትን ለማስፈታት በቅድሚያ ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት የተደራጀ አቤቱታ ለማቅረብ መዘጋጀቱን ሊቀመንበሩ ዶ/ር ደሣለኝ ጫኔ ለአዲስ አድማስ አስረድተዋል፡፡ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የመንግስትና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ጥያቄ እናቀርባለን ያሉት ዶ/ር ደሣለኝ፤ ይህ አቤቱታ ተቀባይነት አግኝቶ የታሠሩ የማይፈቱ ከሆነ ንቅናቄው ሠላማዊ ሠልፎችን ጨምሮ፣ የሰላማዊ ትግል አይነቶችን በሙሉ ተጠቅሞ በመንግስት ላይ ጫና ለመፍጠር መወሰኑን አስታውቀዋል፡፡ የአመራርና አባላቱን እስር አስመልክቶ ሊወስድ ባሰባቸው ፖለቲካዊ እርምጃዎች ዙሪያ ምክክር መደረጉንና በቅድሚያ እንዲፈቱ ለመንግስት ይፋዊ ጥያቄ ማቅረብን እንደሚያስቀድም የጠቆመው ንቅናቄው፤ ጥያቄው ምላሽ የማያገኝ ከሆነ ግን ወደ መጠነ ሠፊ ሠላማዊ የተቃውሞ እንቅስቃሴ እንደሚገባ አስረድቷል፡፡ የአባላቱን እስራት በተደጋጋሚ ለጠ/ሚኒስትሩ ጽ/ቤትና ለፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት እንዲሁም ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አቤቱታ ቢያቀርብም፣ እስካሁን ቀና ምላሽ አለማግኘቱን በመጠቆም፤ ፓርቲዎች የሚተዳደሩበት የቃል ኪዳን ስምምነት በኢህአዴግ የማይከበር ከሆነ ንቅናቄያቸው ከስምምነቱ ራሱን እንደሚያገልም አስታውቋል፡፡“አሁን እየተፈፀመ ያለው እስራት የጋራ የቃል ኪዳን ሠነድ ስምምነቱን ባልተከተለ መንገድ ነው” ያሉት ዶ/ር ደሣለኝ፤ “ድርጊቱም የዜጐችን የፖለቲካ ጥያቄ በሃይል የማፈንና የመድፈቅ ተግባር ነው” ብለዋል፡፡ የፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ለታሰሩት የንቅናቄው አባላት ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባው ያስገነዘቡት ሊቀመንበሩ፤ በአማራ ተወላጅ የመንግስት ተቋማት ሠራተኞች፣ በአዲስ አበባ የአዴፓ አባላትና አመራሮች፣ በህግ ባለሙያዎች፣ በጋዜጠኞችና ጦማሪያን ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ በእጅጉ እንደሚያሳስባቸው አስታውቀዋል፡፡
0
1af121f728c9a5866823f7bf74046809
1af121f728c9a5866823f7bf74046809
በኖርዌይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሙያተኞች ድርጅት ለዩኒቨርሲቲዎች አቅም ግንባታ 91 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
በኖርዌይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሙያተኞች ድርጅት ለአምስት የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች አቅም ግንባታ የሚውል 91 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ።ድጋፉን ያደረገው “ኢትዮጵያን ኖርዌጃን ፕሮፌሽናል ኦርጋናይዜሽን” የተሰኘ ድርጅት ነው።የድርጅቱ ማኔጂንግ ዳይሬክተርና በዩኒቨርሲቲ ኦፍ ሳውዝ ኖርዌይ የኮምፒውተር ሳይንስ መምህር የሆኑት ተባባሪ ፕሮፌሰር ሸጋው አናጋው ድጋፉን በሚመለከት ከኢዜአ ጋር ቆይታ አድርገዋል።ድርጅቱ ድጋፉን ያደረገው የኖርዌይ የልማት ተራድኦ ድርጅት ያዘጋጀውን ውድድር በማሸነፉ ያገኘውን ገንዘብ መሆኑንም ነው የተናገሩት።የኖርዌይ የተራድኦ ድርጅቱ በመላው ዓለም ለሚገኙ ታዳጊ አገራት የ1 ነጥብ 1 ቢሊየን የኖርዌይ ገንዘብ (ክሮነር) የሚያሸልም ውድድር አውጥቶ እንደነበር ነው ያስታወሱት።በውድድሩ ከተካፈሉት 199 አገራት መካከል ስልሳ የሚሆኑት ሽልማት ማግኘታቸውን ጠቅሰው፤ኢትዮጵያን ወክሎ በወድድሩ የተካፈለው ‘በኖሮዌይ የኢትዮጵያ ሙያተኞች ድርጅት’ ከተሸላሚዎች አንዱ መሆኑን ተናግረዋል።ድርጅቱ በውድድሩ 20 ሚሊየን ክሮነር ወይም 91 ሚሊየን ብር መሸለሙን ነው የገለጹት።በሽልማቱ ያገኘውን ገንዘብ ለጎንደር፣ ጅማ፣ ሀዋሳ፣ ደብረማርቆስና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲዎች የአቅም ግንባታ ስራ እንዲውል ድጋፍ ማድረጉንም ተባባሪ ፕሮፌሰር ሸጋው አንጋው የገለጹት። ድጋፉም በ6 ዓመት ፕሮግራም ተግባራዊ እንደሚሆን ነው የተናገሩት።ልዩ ፍላጎት፣ሜዲካል ቴክኖሎጂ (ኢ ሄልዝ) እና ከኮምፒውተር ጋር የተገኛኙ የትምህርት ክፍሎች ደግሞ በድጋፉ ትኩረት የሚሰጥባቸው ዘርፎች መሆናቸውንም ገልጸዋል።በተጨማሪ ድርጅቱ 45 ለሚሆኑ የማስተርስ ተማሪዎች እና 15 የዶክትሬት ተማሪዎች በኖርዌይ የትምህርት እድል እንዲያገኙ የማመቻቸት ስራ እንደሚያከናውም ተናግረዋል።በኖርዌይ ያሉ ዩኒቨርስቲዎችና ምሁራን ከኢትዮጵያ አቻቸው ጋር በቅንጅት እንዲሰሩ እንደሚደረግም ነው ያነሱት።ድጋፉ በስራ እድል ፈጠራ ላይ ያተኮረ ስርዓተ ትምህርት ቀረፃን ያካተተ መሆኑንም ተናግረዋል።በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ለአገራቸው ሰላም፣ ልማትና እድገት የሚያደርጉትን አወንታዊ አስተዋፆ አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸውም ጥሪ አቅርበዋል።
1
dba15095be98498271242e532eeabe98
dba15095be98498271242e532eeabe98
በዩናይትድ ስቴትስና በታሊባን መካከል ኳታር የሚካሄደው የሰላም ንግግር
በአፍጋኒስታን ለ17 ዓመታት የዘለቀውን ጦርነት በፖለቲካ ድርድር ለማብቃት በዩናይትድ ስቴትስና ባታሊባን መካከል ኳታር ውስጥ የሚካሄደው የሰላም ንግግር መቀጠል ትልቅ ተስፋ አሳድሯል።ንግግሩ ባሳለፍነው ሰኞ ሲጀመር የዩናይትድ ስቴትሱን ልዑካን ቡድን የመሩት የዋሺንግተኑ ልዩ ተወካይ ዛልሜ ኻሊዛድ ናቸው።የፓኪስታንና ካታር ልዑካንም በመክፈቻው ተገኝተዋል።የሰላም ንግግሩ ዛሬ ለአራተኛ ቀን የቀጠለ ሲሆን ወገኖቹን ብዙ ባለያዩ ሁለት ጉዳዮች ላይ እድገት መታየቱን በጣም ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።ታሊባን ንግግሩ እንደተጀመረ ቀድሞ ያቀረበው ጥያቄ፣ የዩናይትድ ስቴትስና በኔቶ የሚመራው ወታደራዊ ጥምረት ከአፍጋኒስታን ጠቅልሎ የሚወጣበት የጊዜ ሰሌዳ እንዲሰጠው ነው። ያ ከሆነ የአፍጋኒስታን ምድር አሜሪካንንም ሆነ ሌሎች ሃገሮች ለማስፈራራት መጠቀሚያ እንደማይውል ታሊባን ማረጋገጫ እሰጣለሁ ብሏል።የአፍጋኒስታን ነውጠኛው የታሊባን ቡድን የፖለቲካ ጽሕፈት ቤት የሚገኘው በዶሃ መሆኑ ይታወቃል።
1
ce4ec781cf718449588e10f96520b7f7
ce4ec781cf718449588e10f96520b7f7
ባለፉት 24 ሰአታት ለ3 ሺህ 707 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 15 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ3 ሺህ 707 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 15 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።ሚኒስትሯ በፌስቡክ ገጻቸው እንዳስታወቁት ቫይረሱ የተገኘባቸው ሁሉም ኢትዮጵያውያን ወንዶች ሲሆኑ፥ እድሜያቸው ከ17 እስከ 38 አመት የሚገኙ ናቸው።ከእነዚህ ውስጥ ስምንቱ ከአዲስ አበባ ሲሆኑ፥ 2 ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጉባ ለይቶ ማቆያ፣ 1 ሰው ከአፋር ክልል ሰመራ ለይቶ ማቆያ፣ 1 ሰው ከአማራ ክልል መተማ ለይቶ ማቆያ እንዲሁም 3 ሰዎች ደግሞ ከሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ለይቶ ማቆያ ናቸው።ቫይረሱ ከተገኘባቸው ውስጥ ሰባቱ የውጭ ሃገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው ሲሆኑ ሰባቱ በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያላቸው እንዲሁም አንደኛው ንክኪም ሆነ የውጭ ሃገር ጉዞ የሌለው ነው ብለዋል።በትናንትናው እለት አራት አዲስ ሰዎች ከአዲስ አበባ ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆኑ፥ ይህም ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎችን ቁጥር 112 አድርሶታል።168 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተይዘው ህክምና እየተደረገላቸው ይገኛል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
1
d3266f4c296303797470f9a005af1bf0
8a531c2a1fff696bdd9fb4d5329f59e9
የዴሞክራቶች ክርክር በሂላሪና በበርኒ መካከል ምዋኪ ውስጥ ተካሄደ
“ትራምፕ በምርጫው አሸንፎ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት አይሆንም!...” ባራክ ኦባማ “በአሜሪካ ታሪክ እጅግ ቀሽሙ ፕሬዚዳንት ኦባማ ነው!...” ዶናልድ ትራምፕ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማና በመጪው የአሜሪካ ምርጫ ሪፐብሊካንን ወክለው ለመወዳደር በምርጫ ክርክር ተጠምደው የሰነበቱት አነጋጋሪው የሪልስቴት ከበርቴ ዶናልድ ትራምፕ የቃላት ጦርነት ውስጥ መግባታቸው ተዘገበ፡፡ኦባማ ባለፈው ሰኞ ካሊፎርኒያ ውስጥ በተካሄደ ስብሰባ ላይ ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄ፣ ትራምፕ በምርጫው አሸንፈው ቀጣዩ የአሜሪካ መሪ ሊሆኑ አይችሉም፤ ምክንያቱም አገርን መምራት ዕቃ ዕቃ ጨዋታ አይደለም! የአገሬ ህዝብ እንዲህ ያለ ሰው እንዲመራው እንደማይፈቅድ ስለማውቅ፣ ትራምፕ አሸንፎ ፕሬዚዳንት እንደማይሆን አምናለሁ ሲሉ መተቸታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡“የአሜሪካ ፕሬዚዳንት መሆን፣ የቶክ ሾው መምራት አይደለም!... በምርጫ ማሸነፍም፣ ሰፊ ማስታወቂያ የመስራትና የገበያ ጥናት የማድረግ ጉዳይ አይደለም፡፡ ከባድ ተልዕኮ ነው!...” ብለዋል ኦባማ የትራምፕን አካሄድ በመተቸት፡፡ኦባማ ይሄን ማለታቸውን ተከትሎም፣ በምርጫ ክርክር ተወጥረው የሰነበቱት ዶናልድ ትራምፕ፤ በነጋታው ረቡዕ ለኦባማ ትችት መረር ያለ የአጸፋ ምላሽ መስጠታቸውን ሲኤን ኤን ዘግቧል፡፡“በአሜሪካ ታሪክ እጅግ ቀሽሙ ፕሬዚዳንት ባራክ ሁሴን ኦባማ ነው!... እሱ የሚሰራውን ነገር የማያውቅ፣ የአገር መሪ ነኝ የሚል ቀሽም ሰው ነው!... በ2012 ምርጫ በዕጩ ተወዳዳሪነት ብቀርብ ኖሮ፣ ኦባማን በቀላሉ ዘርሬ ስልጣኑን እይዝ እንደነበር ቅንጣት ታህል አልጠራጠርም!” ብለዋል ትራምፕ፡፡
0
c055585e28c28e6f079a3ab19cff2389
a0d68b409a2ea523d7c6b28b26e4cd41
ቦርዱ ለ6 ፓርቲዎች የምዝገባና የሀጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሰጠ
በኢትዮጵያ የችግኝ ተከላ መርኃ ግብር የሚካሄድበትን ‹‹የአረንጓዴ አሻራ›› ቀን በተመለከተ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ መግለጫ ሰጥቷል።ሐምሌ 22/2011 ዓ.ም በአማራ ክልል በአንድ ቀን 100 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል መታሰቡን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ማርቆስ ወንዴ ገልጸዋል።በተያዘው ክረምት በአማራ ክልል ከ2 ቢሊዮን በላይ ችግኝ ለመትከል መታቀዱን ምክትል ቢሮ ኃላፊው አስታውቀው፤ እስካሁንም 800 ሚሊዮን ችግኞች ተተክለዋል ብለዋል።ሐምሌ 22/2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:00 እስከ ምሽቱ 12:00 በአንድ ጀምበር በአገሪቱ ከሚኖረው 200 ሚሊዮን ችግኞች ተከላ፤ ከእቅዱ ውስጥ ግማሹን መትከል ደግሞ አማራ ክልል ኃላፊነት ወስዷል ብለዋል።ዋናው ጉዳይ ችግኝ መትከሉ ሳይሆን መንከባከቡ እንደሆነ የገለጹት ምክትል ቢሮ ኃላፊው ፤ ግለሰቦችና ተቋማት ችግኞችን ስለማጽደቃቸው ክትትል እንደሚደረግና ከሁለት ዓመት በኋላ ችግኞቹን በሚገባ ማጽደቁ ተረጋግጦ የምስክር ወረቀት እንደሚሰጥ ተናግረዋል፡፡የሀሰት ሪፖርትን ለመከላከል፣ ስለተተከሉትና ስለጸደቁት ችግኞች ብዛትም ቁጥጥር ለማድረግ የሚያስችል አሠራር እንደተዘጋጀም ሃላፊው ገልጸዋል። (ምንጭ፡ አብመድ)
0
2006487dab7c6db05903e9b643efa5e4
2006487dab7c6db05903e9b643efa5e4
በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ፕሮጀክቶች ተለይተው እንዲቀርቡ ታዘዘ
ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ግንባታ መሬት እንዲሰጣቸው ጥያቄ ካቀረቡ 600 ኢንቨስተሮች መካከል፣ ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገባ ፕሮጀክቶችን ለይቶ እንዲያቀርብ ለአዲስ አበባ ከተማ ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊነት ተሰጠ፡፡ በአቶ ዮሐንስ በቀለ የሚመራው የአዲስ አበባ ከተማ ኢንዱስትሪ ቢሮ ቅድሚያ ሊሰጣቸው ይገባል ያላቸውን ፕሮጀክቶች በመለየት ለመጀመርያ ዙር ውይይት ሰሞኑን አቅርቧል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰለሞን ኃይሌ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ሁለተኛው ዙር ጥናት ተጠናቆ ለካቢኔ ቀርቦ ከፀደቀ በኋላ የማኑፋክቸሪንግ ፕሮጀክቶች የቦታ ጥያቄ ምላሽ ያገኛል፡፡ከአራት ዓመታት ቆይታ በኋላ ባለፈው ዓመት ለኢንዱስትሪ ልማት የሚውል ቦታ ለአልሚዎች ለማቅረብ እንቅስቃሴ ተጀምሮ ነበር፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቦታ ለመስጠት ማስታወቂያ ካስነገረ በኋላ 600 አልሚዎች የቦታ ጥያቄ ማቅረባቸው ይታወሳል፡፡ነገር ግን በወቅቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ፕሮጀክቶች ለይቶ ባለማስቀመጡ ከጥቃቅንና አነስተኛ ፕሮጀክቶች አንስቶ፣ እስከ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ድረስ ያሉ የቦታ ጥያቄዎች ቀርበዋል፡፡ የፕሮጀክቶቹ ተደበላልቆ መቅረብ ያሳሰበው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ የቦታ ጥያቄ መቀበል እንዲቆምና ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገቡ ፕሮጀክቶች ተለይተው እንዲቀርቡ አዟል፡፡አቶ ሰለሞን እንደገለጹት፣ ለቀረቡ ፕሮጀክቶች በሙሉ ቦታ ሊሰጥ አይችልም፡፡ መሬት አላቂ ሀብት እንደመሆኑ ከተማው ለሚፈልጋቸው ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ሊሰጥ ይገባል፡፡‹‹በአሁኑ ወቅት የመሬት ዝግጅት እየተካሄደ ነው፡፡ አዲስ አበባ ላይ ያልተያዘ መሬት የሌለ በመሆኑ የካሳ ክፍያ እየተፈጸመ የመሬት ዝግጅት እየተካሄደ ነው፤›› በማለት አቶ ሰለሞን ገልጸዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ባለሙያዎች፣ እስካሁን ድረስ 70 የሚጠጉ ፕሮጀክቶችን በመለየትና በመተንተን ካቢኔው ውሳኔ እንዲሰጥ ማቅረባቸው ታውቋል፡፡ነገር ግን ካቢኔው በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ብቻ ሳይሆን ለአገልግሎት ዘርፍ የቀረቡ የቦታ ጥያቄዎችንም እያስተናገደ አለመሆኑ ተጠቁሟል፡፡ ካቢኔው ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ የሚቀርቡ የቦታ ጥያቄዎችን የማያስተናግደው ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ለመለየት ቢሆንም፣ ለአገልግሎት ዘርፍ የሚቀርቡ የቦታ ጥያቄዎችን የማይወሰነው ግን በተለያዩ ጉዳዮች በመጠመዱና በሊዝ አዋጁ ምክንያት መሆኑን ምንጮች ይገልጻሉ፡፡
1
08a37aa8d964283163e8fbeebdd66e0b
bdd87d47c8284828325563264b0eeb96
አምባሳደር ግርማ ብሩ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ተሾሙ
ላለፉት ሰባት ዓመታት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ የነበሩት አቶ በረከት ስምኦን፣ ለብሔራዊ የፕላን ኮሚሽነሩ ይናገር ደሴ (ዶ/ር) ሊያስረክቡ ነው፡፡በመንግሥት የፋይናንስ ተቋማት ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ስንታየሁ ወልደ ሚካኤል (ዶ/ር) ሐሙስ ጥቅምት 2 ቀን 2010 ዓ.ም. በተጻፈ ደብዳቤ፣ የአቶ በረከት የቦርድ ሰብሳቢነት እንዲያበቃ ተደርጓል፡፡ ኃላፊነታቸውን የሚያስረክቡበት ምክንያት ግን አልተገለጸም፡፡አቶ በረከት የቦርድ ሰብሳቢነታቸውን ጠቅልለው የሚያስረክቡት ጥቅምት 20 ቀን 2010 ዓ.ም. እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ስምንት አባላት ሲኖሩት ከዚህ ቀደም አቶ ዓባይ ፀሐዬ፣ በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ወልዳይ አመሐ (ዶ/ር) እና አቶ ጌታቸው ነገራ በተለያዩ ጊዜያት ተሰናብተዋል፡፡ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር የግዢ ኃላፊ አቶ ጌታቸው ነገራ፣ በቅርቡ በሙስና ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ይታወሳል፡፡አቶ በረከት ከሰባት ዓመታት በፊት የንግድ ባንክን ቦርድ ሰብሳቢነት የተረከቡት ከአቶ ዓባይ ፀሐዬ እንደነበር ይታወሳል፡፡ ነባሩ የኢሕአዴግ አመራር አቶ በረከት ስምኦን በአሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ የፖሊሲ ጥናት ምርምር ማዕከል ምክትል ዋና ዳይሬክተር ናቸው፡፡ ከዚህ ቀደም የማስታወቂያ ሚኒስትር፣ የመጀመሪያው የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር ሆነው መሥራታቸው አይዘነጋም፡፡የብሔራዊ የፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር ይናገር ደሴ (ዶ/ር) ከጥቅምት 21 ቀን 2010 ጀምሮ ሙሉ በሙሉ የቦርድ ሰብሳቢነቱን እንደሚረከቡ ይጠበቃል፡፡ ከዚህ ቀደም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የነበሩ ሲሆን፣ ሒልተን ሆቴልን የሚያስተዳድረው የኢትዮጵያ ሆቴሎች አስተዳደር አክሲዮን ማኅበር የቦርድ ሰብሳቢና የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ቦርድ አባልም ናቸው፡፡አቶ በረከት ስምኦንንም ሆነ ይናገር ደሴ (ዶ/ር) በዚህ ጉዳይ ላይ ለማነጋገር ጥረት ቢደረግም አልተሳካም፡፡ የተቆጣጣሪ ኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ስንታየሁ ወልደ ሚካኤል ለቀረበላቸው የስልክ ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም፡፡ በታምሩ ጽጌና በዳዊት እንደሻው
0
1fd71f21ff9cff25a12a8fabc9c05312
3bdba401bfae09bcb41ea239b792204d
የኮረናቫይረስ ሥጋት አይሏል
ያሉበት ሁኔታ - የጤና እና የኑሮ ብርቱ ፈተናዎች ያስጨንቁዎታል? .. ብቻዎን አይደሉም! የኮረናቫይረስ መዛመድ የከሰተውን አሳሳቢ ሁኔታ ተከትሎ በእርስዎና በቤተሰብዎ፤ በወዳጅ የዘመዶችዎ አለያም በጉዋደኞችዎ፤ ብሎም በወገኖችዎ ጤና እና ደህንነት ጉዳይ ሃሳብ ገብቶዎታል? በኑሮዎ ላይ እያሳደረ ያለው ሊያሳድር የሚችለው ጫና እና መቃወስ ለጭንቀትና ለምን ይመጣ ይሆን ስጋት ዳርጎዎታል? ጭንቀትዎም ይሁን ስጋትዎ ምክኒያታዊ ነው።አንዳንዴም ከዚህ አልፎ ግራ ግብት ይልዎ ይሆናል። አሳሳቢው ፈተናዎች መላ ፍለጋ በሃሳብም በአካልም የቻሉትን ያህል ደክሞም ቢሆን መፍትሄ በመሻት እና ለመንፈስ መረበሽ በመዳረግ መሃከል ግን ትልቅ ልዩነት አለ።በእርግጥ እንዲህ ግራ የሚያጋባው ነገር በበዛበትና ሰማይ የተደፋ በሚመስልበት ጊዜ ራስን ከከፋው አደጋ ለመታደግ የሚያስችልና በተጨባጭ ሊደረግ የሚችል ነገር ይኖር ይሆን? ሁለት ታዋቂ የአንጎል ህክምና ባለሞያዎች ጋር በምናደርገው ደርዝ ያለው ወግ የችግሮቹን ተፈጥሮና መንሴዎች፡ ብሎም የተሻሉ አማራጮች በትልቀት እና በዝርዝር እንፈትሻለን። ከዚያም ሻገር ብለን የመጭውን ዘመን የነገውን ዓለም ህይወት ገጾች እንገልጣለን።ተከታታይ ክፍል ውይይቶቹን ከዚህ ያድምጡ።
0
ebc1f246f4a787061bdb6280cc65d484
5a7d6b6b0aaf2005352d77ac7f2e5483
ሻርፕ ዘንድሮ 1.45 ቢሊዮን ዶላር እንደሚከስር ይጠበቃል
ታዋቂው የኮምፒውተርና ስማርት ፎን አምራች ኩባንያ አፕል፣ ባለፉት 12 ወራት የሸጣቸው አይፎን ስልኮች ቁጥር ክብረ ወሰን ማስመዝገቡንና ይህን ተከትሎም በታሪኩ ከፍተኛ የሆነውን የ53.4 ቢሊዮን ዶላር ትርፍ እንዳገኘ ማስታወቁን ዘ ቴሌግራፍ ዘገበ፡፡አፕል ባለፉት 12 ወራት ያገኘው አጠቃላይ ገቢ 233.7 ቢሊዮን ዶላር መሆኑን የጠቆመው ዘገባው፤ ይህም ኩባንያው በሳምንት ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ወይም በእያንዳንዷ ሰከንድ ከ1ሺህ 693 ዶላር በላይ ትርፍ ማግኘቱን ያሳያል ብሏል፡፡ኩባንያው እስካለፈው መስከረም ወር በነበሩት ሶስት ወራት ገቢው በ22 በመቶ በማደግ 51.5 ቢሊዮን ዶላር መድረሱን ያስታወቀው አፕል ኩባንያ፤ በያዝነው ሩብ አመት ከ75.5 እስከ 77.5 ቢሊዮን ዶላር ሽያጭ አስመዘግባለሁ ብሎ እንደሚጠብቅም ገልጿል፡፡ባለፉት ሶስት ወራት 48 ሚሊዮን አይፎን ስልኮችን እንደሸጠ የጠቆመው ኩባንያው፣ በተጠቀሰው ጊዜም ሽያጩ የ22 በመቶ እድገት ማሳየቱን አስታውቋል፡፡
0
4a507a603d88a28e99710865a68b9284
fe80278ee68a3f90fc09e8112986782b
ዶ/ር ቴድሮስ ከአምስቱ የዓለም ጤና ድርጅት ዕጩዎች ውስጥ ተካተቱ
ለዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራልነት የሚወዳደሩት ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም እንዲመረጡ ድጋፍ እንደሚያደርግ የስሎቫኪያ መንግስት ገለጸ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በላከው የፕሬስ መግለጫ እንዳስታወቀው፤ የስሎቫኪያ ሪፐብሊክ መንግስት ለዓለም አቀፍ ጤና ደርጅት ዳይሬክተር ጄኔራልነት በመወዳደር ላይ ያሉትን ዶክተር ቴድሮስ እንዲመረጡ ድጋፍ ያደርጋል።በቅርቡ የአፍሪካ ካሪቢያንና ፓስፊክ ቡድን አባል አገሮች ሙሉ በሙሉ ድጋፋቸውን ለዶክተር ቴድሮስ መስጠታቸው የሚታወስ ነው።በእናቶችና ሕጻናት ሞት ቅነሳ፣ የወባና የልጅነት ልምሻ በሽታዎችን ከአገሪቷ ለማጥፋት ባደረጉት ያላሰለሰ ጥረት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተደማጭነትን አግኝተዋል። በዚህ ምክንያትም የተለያዩ ሽልማቶችን ተበርክቶላቸዋል።ዶክተር ቴድሮስ በዚህ ምርጫ አሸናፊ ከሆኑ ለኢትዮጵያ ብሎም ለአፍሪካ እንዲሁም ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አስቸጋሪ የሆኑትን የዓለም ጤና ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ ሁኔታዎችን ይፈጥራሉ ተብሎ ይጠበቃል።ምርጫው ግንቦት 15 ቀን 2009 ዓ.ም በስዊዘርላንድ ዋና ከተማ ጄኔቫ የሚካሄድ ሲሆን፤ ድጋፍ ለማጠናከር የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በቅርቡ ወደዚያው ያቀናል።ዶክተር ቴድሮስ በምርጫው ካሸነፉ የመጀመሪያው አፍሪካዊ የዓለም የጤና ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል ይሆናሉ።የኢትዮ – ስሎቫኪያ የሁለትዮሽ መደበኛ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረው እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር በ1947 ሲሆን፤ ፋሺስት ኢጣሊያ ኢትዮጵያን ስትወር ድርጊቱን ካወገዙ አገሮች መካከል ስሎቫኪያ አንዷ ነች።የሁለቱን አገሮች የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ለማጠናከር ተደራራቢ ቀረጥ ለማስወገድና የኢንቨስትመንት ጥበቃ አስመልከቶ መስከረም 2009 ዓ.ም ስምምነት መፈራረማቸው ይታወሳል -(ኢዜአ)።
0
c12a7dd11aaa7782120655a13ea1ecf0
cbca3754ea5d55ed0e023ab9680681a5
ኢትዮጵያ ቡና ያዘጋጀው የስፖርታዊ ጨዋነት ስትራቴጂክ እቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ
የኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ የሚጠበቅበትን አገልግሎት በብቃት ለመስጠት የሚያስችል የ6 ዓመታት ስትራቴጂክ ዕቅድ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ የዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ብርሃነመስቀል ጠና ከስትራቴጂክ እቅዱ ተጨማሪ የትምህር ክፍሎች ይከፈታሉ፤ ሰፋፊ ግንባታዎች ይከናወናሉ፤ ይህም አሁን ዩኒቨርሲቲዉ ያለዉ 17 ሄክታር መሬት ስለማይበቃ 100 ሄክታር መሬት ያስፈልገናል ብለዋል፡፡ ፕሮጀክቱን ለማከናወን የሚያስችለዉ አጠቃላይ በጀት በተዘጋጀዉ ስትራቴጂክ እቅድ በዝርዝር ቀርቧል፡፡ስትራተተጂክ እቅድ ተግባራዊ ማድረግ ከተቻለ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተጣለበትን ኃላፊነት በተሟላ መልኩ ለማሳካት ያስችለዋል ነዉ ያሉት ፕሬዝዳንቱ፡፡ስትራቴጂክ እቅዱ ዙርያ ከቦርድ አመራርና አሰተዳደር ኃላፊነት ጋር ዉይይት የተደረገ ሲሆን አጠቃላይ መግባባት ላይ መድረሳቸዉ ታውቋል፡፡ ዩኒቨርሲቲዉ በቀጣይ የትምህርት ጥራት ላይ የበለጠ ትኩረት ለመስጠት ማዘጋጀቱንም ተናግረዋል፡፡
0
feb48d3b3ff14d762aabf22eebe85942
6abd33835b03f047031bcec1c6dedf2d
የአውሮፓውያን አዲስ ዓመት 2016 አከባበር በዓለም ዙርያ
ማክሰኞ ጥቅምት 7 ቀን 2010 ዓ.ም. በኢትዮጵያ የዓለም የምግብ ቀን ይከበራል፡፡ በዋናነት ‹‹በምግብ ዋስትናና በገጠር ልማት ኢንቨስት በማድረግ የስደት ገጽታን እንቀይር!›› በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባና በሌሎች ከተሞች እንደሚከበር ተገልጿል፡፡ በበዓሉ አከባበር ላይ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዳመነ ዳሮታ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአገር ውስጥ፣ ዓለም አቀፍ ግንኙነቶችና ዳያስፖራ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ካሳ ወልደ ሰንበት፣ የዓለም ምግብ ድርጅት (FAO) ረዳት ተወካይ አቶ ሐሰን ዓሊ ጥቅምት 2 ቀን 2010 ዓ.ም. ለጋዜጠኞች ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫው እንደተጠቆመው በዓለም አቀፍ ደረጃ እ.ኤ.አ. በ2015 ብቻ 240 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ድንበር አቋርጠው ተሰደዋል፡፡ እ.ኤ.አ. በ2013 ደግሞ ከኢትዮጵያ 567 ሺሕ ዜጎች ድንበር ተሻግረው ተሰደዋል፡፡ በኢትዮጵያ ስደትን ለመቀነስና ድህነትን ማስወገድ የሚያስችሉ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡ በ2009 በጀት ዓመት ለ1.6 ሚሊዮን ሰዎች ሥራ መፈጠሩ፣ በ2010 ዓ.ም. ደግሞ 1.8 ሚሊዮን ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር እየተሠራ መሆኑን በመግለጫው ወቅት ተብራርቷል፡፡
0
8838251c233905e4fbec025d267caa0d
191a13e6bdc484137ea3bf9129eb4433
የቀድሞው የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ቤንጃሚን ምካፓ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
በጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ እና ሀ/ማሪያም ደሳለኝ የሥልጣን ዘመን በምጣኔ ሀብት አማካሪነት ያገለገሉት ንዋይ ገ/አብ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ የካቲት 16/2012 ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።ከ1970ዎቹ ጀምሮ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና በፕላን ኮሚሽን ውስጥ ለረዥም ዓመታት ያገለገሉት ንዋይ ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት ጋር ግንኙነቷ የተጠናከረ እንዲሆን መስራታቸውም ይነገርላቸዋል።እንዲሁም መሪዎቹ ከአገራት ጋር በሚኖራቸው የፋይናንስ ግንኙነት ለዓመታት አገልግለዋል።
0
52c0b60555b76b3f8e6b05d3523b31ad
fb171fb617a5f30bbfc95f8415246583
ሲዳማ ቡና ከዩጋንዳዊው አማካይ ጋር ተስማማ
የተከላካይ አማካዩ ብርሀኑ አሻሞ በሲዳማ ቡና ውሉን ለማራዘም ከስምምነት ደርሷል፡፡ከቀናት በፊት የፍቅሩ ወዴሳ፣ ግሩም አሰፋ እና ይገዙ ቦጋለን ኮንትራት ያራዘሙት ሲዳማ ቡናዎች በዛሬው ዕለት የተከላካይ አማካዩን ብርሀኑ አሻሞን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመት ነው ያራዘሙት፡፡ ከሀዋሳ ታዳጊ ቡድን ተገኝቶ በዋናው ቡድን መጫወት የቻለው ይህ ወጣት አማካይ ሀዋሳን ከለቀቀ በኃላ በደደቢት እና ወልዋሎ ተጫውቶ አሳልፏል፡፡ በያዝነው ዓመት ወልዋሎን ከለቀቀ በኃላ በሲዳማ ቡና ሊጉ እስከተቋረጠበት ጊዜ ድረስ ያገለገለ ሲሆን የአንድ ዓመት ቆይታው በመጠናቀቁ ዛሬ ረፋድ ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት ለመቆየት ፊርማውን በማኖር ተስማምቷል፡፡
0