query_id
stringlengths 32
32
| passage_id
stringlengths 32
32
| query
stringlengths 2
182
| passage
stringlengths 137
1.88k
| label
int64 0
1
|
---|---|---|---|---|
dc39397adcd630ed1b6d665317aba913
|
6c04d2532c4a17252543cc72b43f1dd1
|
ኮቪድ-19 በደቡብ አፍሪካ
|
ኢትዮጵያ በአንድ ቀን ውስጥ ለኮሮናቫይረስ የተጋለጡ ሰዎች ከፍተኛው ቁጥር ዛሬ መዘገበች።ባለፉት 24 ሰዓታት ለ1 ሺህ 775 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 35 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ አሳውቀዋል።ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ሙሉ በሙሉ ኢትዮጵያዊያን ሲሆኑ አብዛኛዎች የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ናቸው::የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድም በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ኮቪድ-19 እየተስፋፋ በመምጣቱ ኢትዮጵያዊያንና ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖሩ ሁሉ ለአፍታም ሳይዘናጉ የወጡትን መመሪያዎች አጥብቀው እንዲተገብሩ ጥሪ አቅርበዋል።
| 0 |
97b25979ca60bd46c309e679a611ad50
|
09583fe442196321cac2ea2aabffe6e4
|
ኡጋንዳ በኮሮና ቫይረስ ስጋት 100 ሰዎችን በለይቶ ማቆያ ስፍራ እንዲቆዩ አደረገች
|
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዌልሱ ልዑል ቻርለስ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተነገረ።የ71 አመቱ ልዑል በተደረገላቸው ምርመራ በቫይረሱ መያዛቸውንና የቫይረሱ ምልክት እንደታየባቸው ከብሪታንያ ንጉሳዊ ቤተሰብ መኖሪያ የወጡ መረጃዎች አመላክተዋል።የ72 አመቷ ባለቤታቸው ግን ከቫይረሱ ነጻ ሆነዋል ተብሏል።አሁን ላይ እርሳቸውና ባለቤታቸው በለይቶ ማቆያ ራሳቸውን አግልለዋልም ነው የተባለው።በብሪታንያ ከ8 ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን መረጃዎች ያመላክታሉ።ምንጭ፦ ቢቢሲትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 0 |
48260f1620b97e73e51ad87a1226a6cd
|
a54de9f104f5a0477b6c5d73bdc7244c
|
ሀገሪቷ አሁን ለደረሰችበት የኢኮኖሚ ዕድገትና ልማት ፍላጎትን መሰረት ያደረገ የበጀት ቀመር ተግባራዊ መደረጉ ለፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል የላቀ ሚና እንዳለው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አደም ፋራህ ገለጹ።
|
ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዘንድሮው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን እንደ እስከዛሬው ለይስሙላ ሳይሆን እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት በተጠናከረበት መልኩ እንደሚከበር የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡አቶ አደም ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ፌደራሊዝምን ሲነግድበት የነበረው የህወሓት ጽንፈኛ ቡድን ድል በተደረገበት ማግስት መከበሩ ልዩ እንደሚያደርገውም አንስተዋል።ለ15ኛ ጊዜ የፊታችን ህዳር 29 ቀን የሚከበረው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በአዲስ አበባ እና በሌሎችም ክልሎች በደማቅ ሁኔታ ይከበራል ብለዋል፡፡በዓሉ እንደ ከዚህ ቀደሙ ህዝብ በተሰበሰበበት ሳይሆን የደም ልገሳ መርሃግብር፤ ሲምፖዚየምና የፓናል ውይይቶችን ጨምሮ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶችንና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን በሚያጠናክር መልኩ እንደሚከበርም ገልጸዋል።ኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ከሚደረገው ጥረት አንጻርም በአንድ ክልል ከተማ ሳይሆን በአዲስ አበባ የፌደሬሽን ምክር ቤት ከሚያዘጋጃቸው ፕሮግራሞች ባሻገር በዘጋቢ ፊልም መልክ የብሄር ብሄረሰቦችን ሁነት በሚገልጽ መልኩ እንደሚቀርብም አንስተዋል።አፈ ጉባኤው አያይዘውም የዘንድሮው የብሄር ብሄረሰቦች በዓል “እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት ለጋራ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል ይከበራልም ነው ያሉት።የበዓሉ ማጠናቀቂያ የሆነው ህዳር 29 ቀን በወንድማማቾች ፓርክ እንደሚካሄድም አስታውቀዋል፡፡በጸጋዬ ንጉስ
| 0 |
82405bd62752c442c6935c7a13d3e4e1
|
eb39a12eea782db8d64ff67d06754da9
|
አቶ ልደቱ አያሌው ፍርድ ቤት ቀረቡ
|
የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) የብሔራዊ ምክር ቤት አባል የሆኑት ፖለቲካኛው አቶ ልደቱ አያሌው በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፓርቲያቸው አስታወቀ። አቶ ልደቱን ፖሊስ የያዛቸው በቅርቡ በቢሾፍቱ ከተማ ተከስቶ የነበረውን አለመረጋጋት በማስተባበርና በመደገፍ ተጠርጥረው እንደሆነ አቶ አዳነ ታደሰ የኢዴፓ ፕሬዝዳንት ለቢቢሲ ገልጸዋል። ዛሬ አርብ ረፋድ ላይ አዲስ አበባ ውስጥ በፌደራል ፖሊስ ተይዘው መኖሪያቸው ወደሚገኝበት የቢሾፍቱ ከተማ እንደተወሰዱ ተገልጿል።የፓርቲው ፕሬዝዳንት አቶ አዳነ የኦሮሚያ ፖሊስ አቶ ልደቱን ለመያዝ የመያዣ ትዕዛዝ ያወጣው ሐምሌ 03/2012 ዓ.ም እንደሆነና እስከ ዛሬ ሊያገኛቸው እንዳልቻለ መግለፁን ለቢቢሲ ተናግረዋል። የቢሾፍቱ ከተማ ፖሊስ ባቀረበው ክስ ምክንያት በአቶ ልደቱ ላይ የእስር ማዘዣው በቢሾፍቱ ከተማ ፍርድ ቤት የወጣ እንደሆነ አቶ አዳነ በመጨመር ገልጸዋል። አቶ ልደቱ ነዋሪነታቸው ከአዲስ አበባ 40 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው በቢሾፍቱ ከተማ ውስጥ ሲሆን፣ ዛሬ ረፋድ ላይ የፌደራል ፖሊስ ስልካቸው ላይ በመደወል እንደሚፈለጉ በመግለፁ፣ ወደ ፌደራል ፖሊስ ቢሮ በመሄድ እዚያ በቁጥጥር ስር መዋላቸውንና ፌደራል ፖሊስም ለሚፈልጋቸው የቢሾፍቱ ከተማ ፖሊስ ለማስረከብ እንደወሰዳቸው አቶ አዳነ ገልጸዋል።አቶ ልደቱ የኢዴፓ መስራችና አባል አመራር ሆነው ለረጅም ዓመታት የቆዩ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የድርጅቱ የብሔራዊ ምክር ቤት አባልና አብሮነት በሚባለው የፓርቲዎች ጥምረት ውስጥ የኢዴፓ አስተባባሪ ተወካይ ናቸው።አቶ ልደቱ በአወዛጋቢው የ1997 ምርጫ ላይ ተሳትፈው በማሸነፍ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የነበሩ ሲሆን በራሳቸው ፖለቲካዊ ህይወትና በአገሪቱ ፖለቲካ ዙሪያ መጽሐፍትን ጽፈዋል።
| 0 |
3a12d86cd19f1843482851836b59b573
|
f8326870336d7e121dd6dc198497d76b
|
የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ዛሬ አዲስ አበባ ይገባሉ
|
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና አሁን ካሉት በተጨማሪ ሌሎች በሀገሪቱ የሚገኙ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ እንደምታበረታታ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ።በቻይና ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ልዩ መልእክተኛ እና የኢፌዴሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ከቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ጋር በቤጂንግ ተወያይተዋል።በውይይት ወቅትም የቻንያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ፥ ሁለቱ ሀገራት በፖለቲካው ዘፍር ያለዓቸውን ትብብር ለማጎልበት መስራት እንደሚጠበቅ እና የሀገራቱን ጥቅም ባስጠበቀ መልኩ ለመደጋገፍ እንደሚሰራም አስታውቀዋል።በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን መጠነ ሰፊ ትብብር የበለጠ ለማጠናከርም ቻይና በርካታ ኩባንያዎቿ በኢትዮጵያ በመሰረተ ልማት ግንባታ እና በሌሎች ዘርፎች ኢንቨስት እንዲያደርጉ አስፈላጊትን ድጋፍ እና ትበብር እንደምታደርግላቸውም የውጭ ጉዳይ ሚኒስሩ አስታውቀዋል።በሁለትዮሽ፣ በቀጠናዊ እና በዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይም የሁለቱን ሀገራት እንዲሁም የታዳጊ ሀገራትን ጥቅም ባስጠበቀ መልኩ በጋራ የሚሰራው ስራ እንደሚጠናከርም አስታውቀዋል።ዶክተር ሙላቱ ተሾመ በቻይና ቆይታቸው ከሌሎች የቻይና የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ጋር የሁለቱን ሀገራት ትብብር ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ እንደሚወያዩ ይጠበቃል።ምንጭ፦ xinhuanet.com
| 0 |
05cb9de15754ae37c6cc84ca942b50f0
|
372aef0b1a65a0a4aee8f1b68b4fce91
|
የጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ እና የፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የላሙ ጉብኝት
|
ኬንያን በአሁኑ ወቅት እየመሩ ያሉት ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የመጨረሻ የምረጡኝ ቅስቀሳቸውን ለደጋፊዎቻቸው አድርገዋል፡፡በአሁኑ ወቅት የፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የቅርብ ተቀናቃኝ እንደሆኑ የሚነገርላቸው ራይላ ኦዴንጋም በተመሳሳይ የምረጡኝ ቅስቀሳቸውን አድርገዋል፡፡በኬንያን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ምክንያት ከአሁን ቀደም የደረሱ ብጥብጦች ከዘንድሮው ምርጫ በኋላም ይከሰታሉ የሚሉ ስጋቶች ቢያመዝኑም፤ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ግን ችግሩ እንደማይደገም ተስፋ አድርገዋል፡፡የሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን የምርጫ ሂደቱ ነፃና ፍትሃዊ እንዲሆን ለማድረግ የምርጫ ስርዓቱን ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ መንገድ እንደሚካሄድ አስታውቋል፡፡የምርጫ ውጤት ቅድመ ትንበያን የሚያመላክቱ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ራይላ ኦዲንጋና ፕሬዝዳንት አሁሩ ኬንያታ የተቀራረበ የምርጫ ውጤት ሊኖራቸው ይችላል፡፡(ምንጭ:ቢቢሲ)
| 0 |
2d302bb8cc48d4424f9ae0404cf54a43
|
dec22ec9225407657e5b9557d941dd5c
|
አዲሱ የአልጄሪያ ፕሬዚዳንት አብደልካደር ቴቡኒ ቃለ መሃላ ፈጸሙ
|
ጁሊስ ማዳ ባዮ በጣም የተቀራረብ የፕሬዚዳንት ማጣርያ ምርጫ ካሸነፉ በኋላ ዛሬ ቃለ መሃላ ፈፅሟል።ባዮ ትላንት ከእኩለ ሌሊት በፊት ቃለ መሃላ የፈፀሙት የሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ባለፈው ቅዳሜ በተካሄደው ምርጫ ማሸነፋቸውን ካስታወቀ በኋላ ነው። ወታደራዊ ኃላፊ የነበሩት የሲየራልዮን ህዝባዊ ፓርቲ መሪ ባዮ ያሸነፉት ወደ 52 ከመቶ በሚጠጋ ድምፁ ነው። በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ያገለገሉት የመላ ህዝብ ኮንግረስ ፓርቲ መሪ ሳሙራ ዊልሰን ካማራ ያገኙት ድምፅ ከ48 ከመቶ በላይ ነው።የፈረንሳይ የዜና አገልግሎት አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ በዘገበው መሰረት 3.1 ሚልዮን የሚሆን ህዝብ በምርጫው ተሳትፏል።
| 0 |
4e99134089eb1e265cfd49baec995a95
|
4e99134089eb1e265cfd49baec995a95
|
ለሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ ከተገመተው በላይ መራጮች መመዝገባቸው ተገለጸ
|
ኅዳር 10 ቀን 2012 ዓ.ም. ለሚካሄደው የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ ለመምረጥ ይመዘገባሉ ተብሎ ከተገመቱ በላይ መራጮች መመዝገባቸውን፣ የሲዳማ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ደስታ ሌዳሞ ለሪፖርተር አስታወቁ፡፡የሕዝበ ውሳኔው የመራጮች ምዝገባ ከጥቅምት 27 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ በመካሄድ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ የሚጠናቀቀውም የፊታችን ቅዳሜ ኅዳር 6 ቀን 2012 ዓ.ም. ነው፡፡‹‹እስካሁን ድረስ [ማክሰኞኅዳር 2 ቀን 2012 ዓ.ም.] የተመዘገቡት መራጮች ቁጥር ከተገመተው በላይ ነው፡፡ ምዝገባው ሲጀመር የምርጫ ቦርድ ግምት በ2007 ዓ.ም. ምርጫ ወቅት በሲዳማ ዞን ከተሳተፉ የአሥር በመቶ ብልጫ እንደሚኖረው ነበር፡፡ ይህም ማለት ወደ 1.7 ሚሊዮን ገደማ ነው፡፡ ነገር ግን እስከ ዛሬ ድረስ ሐዋሳን ጨምሮ የተመዘገቡ መራጮች ሁለት ሚሊዮን ደርሰዋል፤›› ሲሉ ዋና አስተዳዳሪው አስረድተዋል፡፡የምዝገባው ሒደት ለመጠናቀቅ ከሚቀሩት ቀናት አንፃር የመራጮች ቁጥር ከተገመተው በከፍተኛ ሁኔታ ሊጨምር እንደሚችልም ገልጸዋል፡፡እየተካሄደ ባለው የመራጮች ምዝገባና የቅስቀሳ ሒደት ያጋጠመ የፀጥታ ችግር እንደሌለ የገለጹት ዋና አስተዳዳሪው፣ በዚሁ ሁኔታ እስከ ምርጫው ዕለትና ከምርጫውም በኋላ ሒደቱ በሰላም እንደሚጠናቀቅ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡ለሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ 15 የማስተባበሪያ ማዕከላት መቋቋማቸውን፣ በአንድ ማዕከልም እንደየ ሁኔታው ከሁለት እስከ ሦስት ወረዳዎች እንዲካተቱ መደረጉን መዘገባችን ይታወሳል፡፡በዚህም መሠረት 1,692 የመራጮች ምዝገባ ጣቢያዎች የተዘጋጁ ሲሆን፣ በእነዚህ ጣቢያዎች የተለያዩ ሥራዎችን የሚያከናውኑና ሕዝበ ውሳኔውን የሚያስፈጽሙ ስድስት ሺሕ የምርጫ አስፈጻሚዎች ተመድበው ሥራቸውን እያከናወኑ እንደሆነም መዘገቡ የሚታወስ ነው፡፡በዚህ ሕዝበ ውሳኔ ድምፅ ሰጪዎች ሲዳማ ራሱን ችሎ ክልል ይሁን፣ ወይም ደግሞ የደቡብ ክልል አካል ሆኖ ይቀጥል በሚለው ላይ ድምፅ ይሰጣሉ፡፡ የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ በበርካታ ውዝግቦችና ግጭቶች ውስጥ ማለፉ የሚታወስ ሲሆን፣ በተለይ ሐምሌ 11 ቀን 2011 ዓ.ም. ተከስቶ የነበረው ግጭት የበርካታ ዜጎችን ሕይወት መቅጠፉ አይዘነጋም፡፡
| 1 |
7cf685f57f7d86649cf8065a263d587f
|
0fa10af25edc6e20b5f3c3754d6cff8b
|
በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ225 ሺህ አለፈ
|
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ30 ሚሊየን አለፈ፡፡ በአለም ዙሪያ እስካሁን 30 ሚሊየን 42 ሺህ 218 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸውን ነው የተገለጸው፡፡ ወደ አንድ ሚሊየን የሚጠጉ ሰዎችም በቫይረሱ ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ እስካሁን ባለው መረጃ 945 ሺህ 159 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ህይዎታቸው ሲያልፍ 21 ሚሊየን 808 ሺህ 302 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል፡፡ በአለም በከፍተኛ ሁኔታ ቫይረሱ ከጸናባቸው አገራት ቅድሚያ የምትይዘው አሜሪካ 6 ሚሊየን 828 ሺህ በላይ ዜጎቿ በቫይረሱ ሲያዙ ከ200 ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡በተጨማሪም በቅርቡ ቫይረሱ በከፍተኛ ፍጥነት እየተዛመተ ካለባቸው አገራት ሁለተኛ የተቀመጠችው ህንድ በቫይረሱ የተያዙባት ዜጎቿ ቁጥር 5 ሚሊየንን ሲሻገር ከ83 ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ በዚህም በአለም አቀፍ ደረጃ ከአሜሪካ እና ህንድ ቀጥሎ ብራዚል፣ ሩሲያ እና ፔሩ ወረርሽኙ የበረታባቸው አገራት በመሆን እስከ አምስተኛ ደረጃን እንደያዙ ነው፡፡ምንጭ፡- ወርልድ ኦ ሜትር
| 0 |
b865bc9771153d11cfc876541dcee304
|
6b369a7f19b13f6293137c26c25b5deb
|
የሶዶ -ኦሞ ወንዝ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ 76 በመቶ ተጠናቀቀ
|
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመገናኛ ውሀ ልማት – ቦሌ ወረዳ 17 ጤና ጣቢያ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ በተያዘው በጀት ዓመት ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን አዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ይህ የመንገድ ፕሮጀክት ቀደም ሲል 800 ሜትር የሚሆነው የመንገዱ ክፍል ላይ የቴሌ ኦፕቲክ ፋይቨር ኬብሎች፣የኤሌክትሪክ መብራት ምሰሶዎች እና ቤቶች በወቅቱ ባለመነሳታቸው የግንባታ ስራው በተፈለገው መጠን እንዳይከናወን እንቅፋት ሆነው መቆየታቸው ባለስልጣኑ የገለፀው፡፡አሁን ላይ ባለስልጣኑ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ችግሩ እንዲፈታ በማድረጉ አሁን ላይ የመጀመሪያ ደረጃ አስፋልት ንጣፍ እና የእግረኛ መንገድ ስራ ተጠናቋል ተብሏል፡፡ባለስልጣኑ የመንገድ ፕሮጀክቱን በአጭር ጊዜ ውስጥ የሁለተኛ ደረጃ የአስፋልት ንጣፍ እና የእግረኛ መንገድ የማስተካከያ ስራዎችን ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ለትራፊክ ክፍት ለማድረግ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡የመንገድ ፕሮጀክቱ አጠቃላይ 1 ነጥብ 7 ኪሎ ሜትር ርዝመት እና 20 ሜትር የጎን ስፋት ያለው ሲሆን ሀፍኮን ኮንስትራክሽን ከ 84 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ግንባታውን እያከናወነው ይገኛል፡፡የማማከርና የግንባታ ቁጥጥሩን ስራውን ደግሞ ቤስት አማካሪ ድርጀት ነው እየሰራው የሚገኘው፡፡የመንገዱ ግንባታ ከተጠናቀቀ በኋላ ከመገናኛ ወደ 24 ቀበሌ እና አንበሳ ጋራዥ አካባቢ ለሚደረገው እንቅስቃሴ አማራጭ መንገድ ሆኖ ከማገልገሉም በተጨማሪ መገናኛ አካባቢ እየጨመረ የመጣውን የትራፊክ መጨናነቅ ለማቃለል ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
| 0 |
09ef16a29b52278a9d485298c63442ec
|
09ef16a29b52278a9d485298c63442ec
|
የጋዜጠኛ፣ ተርጓሚ እና ደራሲ ግርማ ለማ ሥርዓተ ቀብር ተፈፀመ
|
አዲስ አበባ፡- በተወለዱ በስልሳ አምስት አመታቸው ታህሳስ አስር 2011 ዓ.ም ያረፉት ጋዜጠኛ፣ ተርጓሚ እና ደራሲ ግርማ ለማ የቀብር ሥነሥርዓት ትናንት የስራ ባልደረቦቻቸው፣ወዳጅ ዘመዶቻቸውና አድናቂዎቻቸው በተገኙበት አዲሱ ገበያ በሚገኘው እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል።ጋዜጠኛ ግርማ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በህዝብ አስተዳደር በከፍተኛ ማዕረግ በዲግሪ የተመረቁ ሲሆን፣ ‹‹የንጉሱ ገመና›› ከተሰኘው መፅሐፍ በተጨማሪ ‹‹የካህሊል ጅብራን ምርጥ ስራዎች›› የተሰኘ የትርጉም ስራ ለአንባቢ አቅርበዋል፡፡ ለህትመት ያልበቁ አምስት ያህል የትርጉምና የራሳቸው ወጥ ስራዎችም ነበሯቸው፡፡ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ‹‹እንዲህ ቢሆንስ››፣ ‹‹ድሮና ዘንድሮ›› እንዲሁም ‹‹ሃሳብ አለኝ›› የተባሉ አምዶች አዘጋጅ፤ የ‹‹ዘመን›› መፅሄት መስራች እና የአምድ አዘጋጅም ነበሩ፡፡ በተጨማሪም ‹‹አፍሮዳይት›› እና ‹‹ዛቬራ›› በተሰኙ መፅሄቶች ላይ በዋና አዘጋጅነት ሰርተዋል፡፡በ‹‹አዲስ አድማስ›› ጋዜጣ ላይ ‹‹ታቦት ፍለጋ›› በሚል ርዕስ በተከታታይ ይወጡ የነበሩ የግርሃም ሃንኮክ ትርጉም ስራዎችንም ያቀርቡ ነበር፡፡ ‹‹ኢትዮ ቻናል›› ጋዜጣ ላይ በ ‹‹ማህደር›› አምድ ይሰሩ የነበሩት ጋዜጠኛ ግርማ በሬዲዮ ፋናም በተለያዩ የስራ ሃላፊነት አገልግለዋል።ባለሙያው ከላይ የተዘረዘሩት ሁሉ የትርፍ ሰዓት ስራዎቻቸው ሲሆኑ በመደበኛነት የሰው ሀብት አስተዳደር (Human Resource Management) አማካሪ ነበሩ፡፡ በህይወታቸው የመጨረሻ ዓመታትም በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ለ‹‹አዲስ ዘመን›› ጋዜጣ ጽሑፎችን ያቀርቡ ነበር፡፡ ጋዜጠኛ ግርማ በቀድሞው የኢትዮጵያ ሰራዊት በምስራቅ እዝ የወታደራዊ ፖለቲካ ክፍል ሃላፊ ሆነው በሻለቃ ማእረግ አገራቸውን ያገለገሉም ነበሩ።የአንጋፋው ጋዜጠኛ፣ ጸሐፊ፣ ደራሲና አማካሪ የነበሩት ግርማ ለማ ሥርዓተ ቀብር ያስፈፀሙት የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አመራሮችና ሰራተኞች ናቸው።አዲስ ዘመን ታህሳስ 13/2011
| 1 |
0d0929249cbed7530f1c2135ac5a97ea
|
3b71284202bdb4f95669c75901ad2396
|
በግብፅ የ3 ሺህ አመት ያለው የመቃብር ሰፍራ ተገኘ
|
ኢትዮጵያ ከጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ባለፈው ሩብ አመት 31 ነጥብ 2 የአሜሪካን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የኢትዮጵያ ጨርቃ ጨርቅ ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቋል፡፡ሀገሪቷ ከዘርፉ ባለፈው ሩብ አመት 41 ነጥብ 1 ሚሊዮን የአሜርካን ዶላር ገቢ ለማግኘት አቅዳ ነበር፡፡ አፈጻጸሙ ከአምና ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ10 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር ብልጫ አለው፡፡በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የሀገሪቷ ክፍል በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢትዮጵያ ከዘርፉ የምታገኘውን ገቢ ያሰድጋል ተብሎ ይታመናል፡፡ኢንስቲትዩቱ የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማዘመን እና ሀገሪቷ ከዘርፉ የምትጠበቀውን ገቢ ለማሳደግ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እየሰራ እንደሚገኝ ታውቋል፡፡
| 0 |
3ae22b64a320b1801aea1bfef10feb0d
|
ddf8b1ac7647ff1a5050ea37c606d1b6
|
የሲኤምሲ -አልታድ መንገድ ችግር እስካሁን አለመፈታቱን ነዋሪዎች ገለጹ
|
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በ532 ሚሊየን ብር ወጪ ከ4 ዓመት በፊት የተጀመረው የአምቦ የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት መንገድ ግንባታ አሁንም አልተጠናቀቀም።የከተማዋ ነዋሪዎች ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባቀረቡት ቅሬታ፥ ለዓመታት የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት ደረጃ መንገድ እንዲገነባ ሲጠየቅ ቢቆይም ፈጣን ምላሽ አለማግኘቱን አንስተዋል።በ2008 ዓ.ም የተጀመረው የአምቦ የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት ደረጃ መንገድ ግንባታም ከጅምሩ የግንባታው ፍጥነት ዘግይቶ ዛሬም አለመጠናቁን ነው ነዋሪዎች የሚናገሩት።መንገዱ ከተማዋን በስድስት ስፍራዎች ውስጥ ለውስጥ በማገናኘት ብቸኛውን የአስፓልት ደረጃ መንገድ አጋዥ ይሆናል ቢባልም፥ በርካታ ምክንያቶች እየተደረደሩ በሚፈለገው ልክ እየተሰራ አለመሆኑንም ጠቅሰዋል።ግንባታውን የሚያከናውነው የገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን የፕሮጀክቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ኦሊያድ ተፈሪ፥ የውስጥ ለውስጥ መንገዱ መዘግየት ሃላፊነት ሊወስድ የሚገባው አሰሪው አካል መሆኑን ይናገራሉ።15 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው አጠቃላይ ፕሮጀክት ከስድስቱ ምዕራፎች ሁለቱ ብቻ የወሰን ማስከበር ስራ የተጠናቀቀባቸው መሆኑን ያነሱት ስራ አስኪያጁ፥ ይዞታ የማስከበሩ ስራ ዓመታትን የመውሰዱ ምክንያትም የድርጅታቸው አካባቢው ዝግጁ ሆኖ ባለመረከባቸው የተፈጠረ መሆኑን ይናገራሉ።የአምቦ ከተማ ከንቲባ አቶ ተረፈ በዳዳ በበኩላቸው፥ የከተማ አስተዳደሩ የዲዛይን እና የይዞታ ማስከበር ውስንነቶች እንደነበሩበት ጠቅሰው፥ በችግሩ ዙሪያ በዋነኛነት በወቅቱ የነበረው የከተማ አስተዳደር ተጠያቂ መሆኑን ተናግረዋል።በአሁኑ ወቅትም 10 ኪሎ ሜትሩን የመንገድ ግንባታ ዝግጁ በማድረግ በ7 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትሩ ላይ ተቋራጩ ወደ ስራ እንዲገባ ተደርጓል ነው ያሉት።በቀጣይም ያልተነካውን ቀሪ 5 ኪሎ ሜትር የዲዛይን ችግር በመፍታት መንገዱን ለማጠናቀቅ በትኩረት ይሰራል ነው ያሉት።የኦሮሚያ መንገዶች ባለስልጣን ደግሞ የከተማዋ ከንቲባ የሚያነሱትን የ5 ኪሎ ሜትር የመንገድ ግንባታ ዲዛይን ችግር መፍታቱን ይገልፃል።በኦሮሚያ የመንገዶች ባለስልጣን የኮንትራት አስተዳደር ቡድን መሪ አቶ ወንዴ ደሳለኝ፥ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ጅምር ላይ ለሆነው የመንገድ ፕሮጀክቱ የአስተዳደሩ ትኩረት ማጣትን እንደ ችግር አንስተዋል።ከ22 እስከ 30 ሜትር ስፋት ያለው የአምቦ የውስጥ ለውስጥ የኮንክሪት አስፓልት መንገድ 532 ሚሊየን ብር በጀት ተመድቦለታል።በሃይለየሱስ መኮንን
| 0 |
4fc296ad5f7320943ec30f0e5fdf64ab
|
7920e665a9e4b2dc0311a20569be30c5
|
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ
|
አዲስ አበባ፦ ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮና ቫይረስ ተጨማሪ 3 ሰዎች ለህልፈተ ህይወት መዳረጋቸው ተገለፀ። አጠቃላይ በቫይረሱ ለህልፈተ ህይወት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 81 መድረሱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት፣ ባለፉት 24 ሰዓታት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 4 ሺህ 675 ሰዎች መካከል 141 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል። ቫይረሱ የተገኘባቸው 81 ወንድ እና 60 ሴቶች ሲሆኑ ሁለቱ የውጭ አገር ዜጎች ናቸው።
ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ከ2-87 ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ መሆኑን አመልክተዋል።
ቫይረሱ ከተገኘባቸው 113 ከአዲስ አበባ ከተማ፣1 ከድሬደዋ ከተማ፣ 15 ኦሮሚያ፣ 3 ከጋምቤላ፣1 ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ፣ 2 ከሶማሊ፣ 6 ከሐረሪ ክልል መሆኑንም ጠቁመዋል።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 58 ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን አስታውቀው፤ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 1544 መድረሱንም አመልክተዋል።
በአጠቃላይ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 5175 መሆኑን ጠቁመው ፥ ከእነዚህም ውስጥ 3548 ሰዎች በለይቶ ህክምና ላይ መሆናቸውን፤ 30 ሰዎች በጽኑ ህክምና ክፍል እንደሚገኝ አስታውቀዋል። እስካሁን ለ232 ሺህ 050 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ መሠራቱንም ገልፀዋል።
በቫይረሱ በአጠቃላይ 81 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፥ ሁለት የውጭ አገር ሰዎች ደግሞ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ መደረጉ አይዘነጋም።
አዲስ ዘመን ሰኔ 19/2012
በጋዜጣው ሪፖርተር
| 0 |
7bfe08e734912364e36d0e5da5e6b1af
|
11c1c44b3991325fd5640495624843ce
|
በሮበርት ካያጉላኒ የሚመራው ዋነኛ ተቃዋሚ ፓርቲ 34.83 በመቶ ድምጽ አግኝቷል
|
ዛሬ ዓርብ ጅቡቲ ውስጥ ፕሬዚደንታዊ ምርጭ እየተካሄደ ነው። ቁጥራቸው ወደ 190,000 የሚጠጋ ድምጽ ሰጪዎች ከቀረቡት ስድስት ተፎካካሪዎች መሃል ይመርጣሉ።የሃገሪቱ ፕሬዝደንት ጌሌ ዛሬ ጠዋት ጅቡቲ ከተማ ድምጽ የሰጡ ሲሆን “ድምጼን በመስጠት ብሄራዊ ግዴታዬን ተወጥቻለሁ። ድምጼን የሰጠሁት ለራሴ ነው። አብዛኛው ህዝብም ይህንኑ እንደሚያደርግ ተስፋ አለኝ“ ብለዋል።በድምጽ መስጫ ጣቢያዎች አካባቢ የነበረው ድባብ ሰላማዊ እንደነበር አንዳንዶቹ ድምጽ ሰጪዎች ሲናገሩ ብዛት ያለው ወታደር አይተናል ያሉም አሉ።ተቃዋሚ መሪዎች ሂደቱ ተዛብቷል ሲሉ ከወዲሁ ሲያማርሩ ቆይተዋል። መንግስቱ ሁለት ተወካዮቻችንን ከድምጽ መስጫ ጣቢያ አስወጥቶብናል ሲሉ ሁለት ተቃዋሚ መሪዎች ከሰዋል።እ.አ.አ. ከ1999 ጀምረው ስልጣን ላይ ያሉት ፕሬዚደንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ እንደሚያሸንፉ በብዙዎች የሚጠበቅ ሲሆን የምርጫው ውጤት ነገ ቅዳሜ ጡዋት ይፋ እንደሚሆን ተገልጿል።
| 0 |
5b1b9bf1b4ccfed2e28c11d5a8aad556
|
c0afd8c364e87a84ac714555a8a8faf9
|
መርማሪ ቦርዱ ባካሄደው የመጀመሪያ ዙር የመስክ ምልከታ መግለጫ ሰጠ
|
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢ.ህ.አ.ዴ.ግ) ህጋዊ ሰውነት ማጣትን በተመለከተ ውሳኔ ሰጠ። ኢህአዴግ በሊቀመንበሩ በኩል ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በላከው ደብዳቤ ግንባሩ መፍረሱን ያሳወቀ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ ህዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ (ሕወሃት) በሊቀመንበሩ በኩል በተጻፈ ደብዳቤ ግንባሩ በመፍረሱ የንብረት ክፍፍልን አስመልክቶ ቦርዱ ውሳኔ እንዲሰጥበት ጥያቄ አቅርቧል። የግንባሩን መፍረስ የመወሰን ስልጣን የቦርዱ በመሆኑ ግንባሩም ሆነ ህወሃት ግንባሩ መፍረሱን መጥቀሳቸው የማይገባ ቢሆንም፤ ቦርዱ ሁለቱ ሊቃነመናብርት ያቀረቧቸውን የጽሁፍ ጥያቄዎች መሰረት በማድረግ ግንባሩ መፍረስ እንዳለበትና ከፈረሰስ ውጤቱ ምን ይሆናል? የሚለውን በማጤን ቦርዱ መርምሮ ውሳኔ ሰጥቷል። በመሆኑም ቦርዱ የግንባሩ አባል ሦስት ፓርቲዎች ከግንባሩ ወጥተው አዲስ ውህድ ፓርቲ መመስረታቸውን የብልጽግና ፓርቲን አመሰራረት ከሚያሳየው መዝገብ ተረድቷል። በመሆኑም ግንባሩ በተግባር መፍረሱን ቦርዱ በሙሉ ድምጽ ወስኗል። የግንባሩ መፍረስ ተከትሎ ቦርዱ የኢህአዴግን ንብረት አስመልክቶ ውሳኔ መስጠት እንደሚያስፈልግም ተረድቷል። በመሆኑም የኢህአዴግ አባል ድርጅት የነበሩት ሦስቱ ማለትም አዴፓ፣ ኦዴፓና ደኢህዴን ብልጽግና የሚባል ፓርቲ መመስረታቸው፣ በሌላ በኩል ደግሞ ህወሃት ህልውናውን ጠብቆ የቆየ ፓርቲ በመሆኑ በህጉ መሰረት በብልጽግናና በህወሃት መካከል የኢህአዴግን ንብረት ክፍፍል ማድረግ እንደሚገባ ቦርዱ ተገንዝቧል። ቦርዱ የኢህአዴግን ንብረት አስመልክቶም የሚከተሉትን ውሳኔዎች ወስኗል። 1.ብልጽግናና ህወሃት የኢህአዴግን ንብረትና ሂሳብ የሚያጣራ አጣሪ በጋራ እንዲሰይሙ። 2.በኢህአዴግ ስም ያለ ማናቸውም እዳ ተጣርቶ እንዲከፈል። 3.ከእዳ ክፍያ ቀሪ የሆነ ሃብት 3/4ተኛው ለብልጽግና ፓርቲ ( የሦስቱ የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ውህደት በመሆኑ) ¼ተኛው ደግሞ ለህወሃት ድርሻ መሆኑ ታውቆ በዚያ መሰረት ክፍፍል እንዲያጠናቅቁ። 4.ከላይ የተጠቀሱትን ተግባራት በህጉ መሰረት በ6 ወር ውስጥ ለቦርዱ እንዲያሳውቁ ተወስኗል። (ውሳኔው በጽሁፍ የሚደርሳቸው ይሆናል) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ።አዲስ ዘመን ጥር 27/2012
| 0 |
efee9057e5388daaedac5a4a7c947fde
|
deb7e492ec0f67e31992790ce08f0536
|
ካሪ ላም ሥልጣናቸውን እንዲለቁ ተጠየቀ
|
በአዲስ አበባና በአምስት ክልሎች 3 ነጥብ 47 ቢሊዮን ሊትር ወተት ተመርቶ ለህብረተሰቡ ፍጆታነት መዋሉን የእንስሳትና ዓሳ ሃብት ሚኒስቴር አስታወቀ ። በሚኒስቴሩ የወተት ሃብት ልማት ዳይሬክተር አቶ ታሪኩ ተካ እንደገለጹት፤ በግማሽ በጀት ዓመቱ ከአዲስ አበባ ከተማ ፣ ከትግራይ ፣ ከአማራ ፣ ከኦሮሚያ ፣ ከደቡብና ከቤኒሻንጉል ክልሎች 3 ነጥብ 47 ቢሊዮን ሊትር ወተት ተመርቶ ለህብረተሰቡ ፍጆታነት ውሏል።በአገሪቱ የወተት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የተለያዩ ፓኬጆቹም ተግባራዊ መደረጋቸውን የገለጹት አቶ ታሪኩ ፤በተለይ 279 ሺ የሚደረሱ ለአርሶና አርብቶ አደሮች የኤክስቴንሽን አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል ።እንደ አቶ ታሪኩ ገለጻ በአሁኑ ወቅት አርሶ አደሩም፤ አርብቶ አደሩና ወጣቱ የወተት ምርትን ለገበያ በማቅረብ የተሻለ ገቢ በማግኘት ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት ምርቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል ።በአገሪቱ የተሻለ የወተት ምርት የሚሠጡ የእንስሳት ምርጥ ዝርያዎችን የማዳቀል አገልግሎት የሚሠጠው አንድ ማዕከል ብቻ እንደነበር የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፤ በአሁኑ ወቅት ማዳቀያ ማዕከላት በመቀሌ ፣ በነቀምት በሐዋሳና በባህርዳር ከተሞች ተገንብተው አገልግሎት መሥጠት መጀመራቸውን አስታውቀዋል ።በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ አንዲት ላም በቀን በአማካኝ 1ነጥን 37 ሊትር ወተት እየሠጠች መሆኗን ገልጸዋል፡፡ሚኒስቴሩ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ከአንዲት ላም በአማካኝ በቀን የሚገኘው የወተት ምርት 6 ሊትር ለማድረሰ አቅዶ እየሠራ መሆኑን አቶ ታሪኩ አስረድተዋል ።በኢትዮጵያ ከሏት 57 ሚሊዮን የቁም እንስሳት ውስጥ 10 ሚሊዮኑ ወተት የሚሠጡ መሆናቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል ።
| 0 |
39c334387670fcd1f6846695f3001755
|
39c334387670fcd1f6846695f3001755
|
የቅዱስ ጊዮርጊስ ጊዜያዊ አሰልጣኝ…
|
የኤርነስት ሚድንዶርፕን ስንብት ተከትሎ የፈረሰኞቹ ጊዜያዊ አሰልጣኝ ሆኖ የተሾመው ማሂር ዴቪድስ ማነው?በቅርቡ ረጅም ልምድ ያካበቱትን ጀርመናዊውን የቀድሞው ካይዘር ቺፍስ አሰልጣኝ ኤርነስት ሚድንዶርፕን በሦስት ዓመት ውል ካስፈረመ በኃላ በይድነቃቸው ተሰማ የማሰልጠኛ ማዕከል ልምምዱን አጠናክሮ ሲሰራ ሰንብቶ አሰልጣኙ በሀገሪቱ ባለው ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት የመልቀቅ ጥያቄ በማቅረባቸው ከክለቡ ጋር መለያየታቸው በዛሬው ዕለት ይፋ መደረጉ ይታወቃል። ጀርመናዊው አሰልጣኝ በቅድመ ውድድር ዝግጅት ወቅት በሥራቸው ከነበሩ ረዳቶች መካከል የደቡብ አፍሪካ ዜግነት ያለው ማሂር ዴቪድስ እንደነበር ይታወቃል፡፡ በደቡብ አፍሪካ እግርኳስ ተስፋ ሰጪ አጀማመር እያደረገ እንደሆነ የሚነገርለት ይህ አሰልጣኝ ሳንቶስ ኤፍ ሲ በተባለው የደቡብ አፍሪካ ክለብ ውስጥ ረዳት አሰልጣኝ በመሆን ጅማሮን ካደረገ በኃላ በተመሳሳይ ማሪትዝበርግ ዩናይትድ (የሚደንዶርፕ ረዳት) እና ኤፍ ሲ ስታርስ በተባሉ ቡድኖች ውስጥ በተመሳሳይ ረዳት ሆኖ ሰርቷል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ አያክስ ሲቲ ዩዝ ፣ ኬፕ ኡመያ የተባሉ ቡድኖችም ውስጥ ዋና አሰልጣኝ ሆኖ ካገለገለ በኃላ ከሳምንታት በፊት የቅዱስ ጊዮርጊስ ረዳት ለመሆን ወደ ኢትዮጵያ መጥቷል። አሁን ደግሞ የዋና አሰልጣኙን ስንብት ተከትሎ ክለቡን በጊዜያዊነት እንደሚመራ ተገልጿል።©ሶከር ኢትዮጵያ
| 1 |
ec531af39e533c49e2f15225c313c51a
|
8f0c10134a8a3b0cb3f146f3c6d23f69
|
የማርጀሪ ስቶንማን ዳግላስ ት/ቤት ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመለሱ
|
በደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተፈጥሮ በነበረው አለመረጋጋት ያለፋቸውን የትምህርት ክፍለ-ጊዜ ለማካካስ ዩኒቨርሲቲው ድጋፍ እያደረገላቸው መሆኑን ገለፁ።ተማሪዎቹ ከተቋረጠ ከወር በላይ የሆነው የኢንተርኔትና ስልክ አገልግሎት እንዲመለስላቸውም ጠይቀዋል። የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ለታ ተስፋዬ “ዩኒቨርሲቲው ወደ ቀድሞ መረጋጋቱ ተመልሶ በዚህ ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ተማሪዎችን ለማስመረቅ እየሰራን ነው” ብለዋል።ታገቱ የተባሉ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችን ጉዳይ በተመለከተም “ተማሪዎቹን የማፈላለግ ጥረት ቀጥሏል፣ ተገኝተው ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ እየሰራን ነው" ብለዋል።ታገቱ የተባሉ ተማሪዎችን በተመለከተ ይገኙ አይገኙ እስካሁን ከቤተሰብም ሆነ ከመንግሥት የተሰጠ መግለጫ የለም።
| 0 |
860967120c1e978cdf89ce71aec0bb67
|
c11f83ba3941c6f1577bb2f422102e01
|
አፍሪቃ በጋዜጦች
|
አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።ኢትዮጵያ ውስጥ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች መታሰራቸው ታወቀ፣ ታላቁ ኅዳሴ ግድብን አስመልክቶ ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን በአካሄዱት ስብሰባ ሥምምነት ላይ እንዳልተደረሰ ግብፅ አስታወቀች፤ በደቡብ ሱዳን በተካሄደው የእርስ በርስ ጦርነት ከ380,000 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ማለቃቸው ተገለፀ፡፡
| 0 |
8fc824d1f22890046c7c438786b4b01f
|
3c2b53a16ede4709c55920b2b365ce26
|
ጽንፈኞች የእስልምና ሃይማኖትን ኣይወክሉም ሲሉ በመላው ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኙ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ገለጹ
|
መስከረም 13 ቀን በሀጂ ጸሎት ላይ ሳሉ በድረሰ መገፋፋትና መጨናነቅ በደረሰው አደጋ ከሞቱት 769 ሰዎች መካከል 13 ኢትዮጵያዊያን እንዳሉበት የገለጹት ሀጂ መሀመድ አሚን የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝደንት ናቸው።“ከዚህ በፊት የሞቱትን ሁለት ኢትዮጵያዊያን ጨምሮ የሟቾች ቁጥር 13 መሆኑ ታውቋል” ብለዋል በቪዲዮ ባስረጩት መልእክት። ከኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት፤ የውጭ ሀገር ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች አስተባባሪ ኢማም ሼህ ሳልሃዲን ወዚር አብዛኞቹ ሟቾች በእስልምና ሃይማኖት አስተምሮትና እምነት መሰረት መካ ላይ የቀብር ስነስርዓታቸው ተፈጽሟል።
| 0 |
c4772ac9a2587017ff768ea1ab11c39a
|
9ca010f208320796d66d832f9ae021e6
|
አሜሪካ ኤርትራን ጨምሮ በአራት አገራት ላይ የቪዛ እገዳ ለመጣል መዘጋጀቷን አስታወቀች
|
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሳዑዲ አረቢያ በዛሬው ዕለት የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችና እስራኤል በአየር ክልሏ በኩል ለሚያደርጉት በረራ ፍቃድ መስጠቷን አስታወቀች፡፡ሳዑዲ ከዚህ ቀደም መነሻና መድረሻቸውን እስራኤል የሚያደርጉ በረራዎች ላይ በአየር ክልሏ በኩል እንዳያልፉ እገዳ ጥላ ቆይታለች፡፡ ሀገሪቱ የአየር ክልሏን የፈቀደችው የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ከእስራኤል ጋር መደበኛ ዲፕሎማሲ መመስረቷን ተከትሎ ባነሳችው ጥያቄ መሰረት ነው ተብሏል፡፡ ውሳኔው በሁለቱ አገራት መካከል የሚደረገውን የአየር በረራ ጊዜ ያሳጥራል ተብሏል፡፡የሳዑዲው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑል ፋይሳል ቢን ፋራኻን አል ሳዑድ በፍልስጤም ላይ ያላቸው አቋም እንዳልተለወጠ ገልጸዋል፡፡ ከሁለት ቀናት በፊት የአሜሪካንና የእስራዔል ልዑካንን የያዘ አውሮፕላን በሳዑዲ የአየር ክልል በኩል ከቴል-አቪቭ ተነስቶ አቡዳቢ መድረሱ ይታወሳል፡፡ ምንጭ፦ ሬውተርስ
| 0 |
4e41fd226ac73f20be840384c9d0ad6f
|
4e41fd226ac73f20be840384c9d0ad6f
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መልእክት
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በደረሱ ጊዜ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡
በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በሰጡት መግለጫ ፍቅርና ወንድማማችነትን በማጠናከር በተባበረ መንፈስ ሃገራችንን ለማበልጸግ ልንተጋ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል፡፡
“ኮሚቴው ያወቀውን ቢሸልምም ሽልማቱ ለሁላችንም የተሰጠ ነው ”ያሉት ዐቢይ (ዶ/ር) ፣አጋጣሚውን እንደ ምቹ ሁኔታ በመጠቀም ሌሎች ችግሮችን ለመፍታት በመነሻነት ልንወስደው ይገባል ብለዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አያይዘውም ኢትዮጵያ ውስጥ ትውልድ የሚበላ ሾተላይ አለ ያሉ ሲሆን ወደ መሰላል የሚወጡትን የሚበላውን ይህን ሾተላይ በማከም መደገፉ ለሁሉም እንደሚበጅ ነው የተናገሩት፡፡ መሰላል የሚወጡትን ጎትቶ ከማውረድ ይልቅ ከጫፍ እንዲደርሱ ልንደግፍ ይገባልም ብለዋል፡፡
ብዙዎች የተከታተሉት የሽልማት ስነስርዓቱ የኢትዮጵያና የኤርትራን ብሎም የቀጣናውን ገጽታ በመቀየር ረገድ የጎላ አበርክቶ ያለው በመሆኑ አጋጣሚውን በመጠቀም በተባበረ ክንድ ወደ ብልጽና ልንሸጋገርበት ይገባል ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለመላው የኢትዮጵያና የኤርትራ ህዝብ እንዲሁም ለፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የእንኳን ደስ ያላችሁና የምስጋና መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን በተለየ መንገድ ካመሰገኗቸው ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ ጋር በቅርቡ ተገናኝተው በጋራ ሊያከብሩ እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡
100ኛውን የኖቤል የሰላም ሽልማት ያሸነፉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ህዳር 30 ቀን 2012 ዓ.ም. በኖርዌይ አስሎ ሽልማታቸውን በደማቅ ስነስርዓት መቀበላቸው ይታወሳል፡፡ 900,000 የአሜሪካ ዶላርም የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሽልማት አካል ነው፡፡
| 1 |
f83610542307482e1e128acfa6205319
|
f83610542307482e1e128acfa6205319
|
ፈረንሳይ የ100 ቢሊየን ዩሮ የኢኮኖሚ ማገገሚያ እቅድ ይፋ ልታደርግ ነው
|
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ የኢኮኖሚ ማገገሚያ እቅድ ይፋ እንደምታደርግ አስታወቀች፡፡የሃገሪቱ መንግስት ምጣኔ ሃብቱን ከገባበት ድቀት ይታደገዋል ያለውን የኢኮኖሚ ማገገሚያ እቅድ ከሳምንት በኋላ ይፋ እንደሚያደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ጃን ካስቴክስ ገልጸዋል፡፡የ100 ቢሊየን ዩሮ የኢኮኖሚ ማገገሚያው እቅድ ዝርዝር በፈረንጆቹ የመጀመሪያው መስከረም ወር ይፋ ይሆናልም ነው ያሉት፡፡የፈረንሳይ ጠቅላላ የሃገር ውስጥ ምርት እድገት ካለፈው የፈረንጆቹ አመት የመጨረሻ ሩብ አመት ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ሩብ አመት ቅናሽ ማሳየቱ ይታወሳል፡፡በዚህ ሳቢያም የሃገሪቱ ኢኮኖሚ እያሽቆለቆለና ድቀት ላይ እንደሆነ መገለጹም የሚታወስ ነው፡፡የአሁኑ የኢኮኖሚ ማገገሚያ እቅድም ውድቀት ላይ ያለውን የሃገሪቱን ምጣኔ ሃብት ለማነቃቃት ያለመ መሆኑም ነው የተነገረው፡፡ምንጭ፣ ሬውተርስ
| 1 |
5a8f9c0814fd17fac58b05d9812ab591
|
41f3764789270af95b14ad9ef48048cc
|
የአፍሪካ የአየር መንገድ ቀዳሚ መዳረሻ - ኢትዮጵያ
|
ኢትዮጵያ አዲሱን የታጁራ ወደብ ለመጠቀም የሚያስችላትን የመንገድ ፕሮጀክት በአፋር ክልል ገንብታ ማጠናቀቋን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡
መንገዱ ከዲቾቶ ተነስቶ በጋላፊ መገንጠያ/ዶቢ-ኤሊዳር በኩል ወደ በልሆ የሚዘልቅ ነው ያለው ባለስልጣኑ 78 ኪ.ሜ ርዝመት ኖሮት በሲሚንቶ ኮንክሪት መገንባቱን ገልጿል፡፡
2 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር የወጣበት መንገዱ በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የተገነባ ነው ፡፡
ወጪው በመንግስት የተሸፈነ ሲሆን በገጠር ግራና ቀኝ ትከሻውን ጨምሮ 10 ሜትር በከተማ (ኤሊዳር) አካባቢ ደግሞ 21.5 ሜትር ስፋት እንዲኖረው ሆኖ ተገንብቷል፡፡
በሲሚንቶ ኮንክሪት መገንባቱ የአካባቢውን ሞቃታማ የአየር ንብረት ተቋቁሞ ረዥም አመታትን ለማገልገል እንዲችል በማሰብ ነው፡፡
በአነስተኛ ጥገና እስከ 40 አመት ድረስ ሊያገለግል ይችላልም ተብሏል፡፡
መንገዱ ወደ አዲሱ የታጁራ ወደብ መዳረሻ ብቻም ሳይሆን ወደ አሰብ ወደብ የሚዘልቀው የመንገድ አካል ጭምርም ነው።
መገንባቱም በጅቡቲ ወደብ ይፈጠር የነበረውን የትራንስፖርት ጫና ከማቅለል ባሻገር በአካባቢው ያለውን ከፍተኛ የፖታሽ ክምችትም ሆነ ሌሎች ማዕድናትን በቀላሉ ወደ ወደብ ለማድረስ ያስችላል፡፡
| 0 |
5267c25079cf34904b012bac36c62e98
|
38fc74c527d3ffe2885758fd84ad7259
|
30 በመቶ የሚሆኑ ትምህርት ቤቶች ትምህርት መጀመራቸው ተገለጸ
|
በአፍሪካ ወደ ትምህርት ቤት ከሚላኩ ልጃገረዶች ስምንት በመቶው ብቻ የከፍተኛ ትምህርታቸውን እንደሚያጠናቅቁ ተመለከተ ።በጾታ እኩልነትና ትምህርት ላይ ያተኮረ የአፍሪካ ሚኒስትሮችና ባለድርሻ አካላት ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።በዚሁ ጉባኤ ከሰሀራ በታች ከሚገኙ አገራት ከ30 በመቶ በላይ ህጻናት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ሳይጨርሱ ለማቃረጥ እንደሚገደዱም ነው የተገለጸው ።በአብዛኛው የአፍሪካ አገራት በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ያለው የሴቶች ተሳትፎ ከአንድ ሶስተኛ ያነሰ መሆኑ ተጠቁሟል ።ስለሆነም በጉባኤው እንደተመለከተው የበለጸገች አፍሪካን በመፍጠር የህዝቦቿን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በሴቶች ትምህርት ላይ መስራትይገባል።የኢፌዲሪ የትምህርት ሚንስትሩ ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም ኢትዮጵያ ባለፉት አመታት በትምህርት ዘርፍ የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ ባደረገችው ጥረት ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን ገልጸዋል።መድረኩ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያላትን ልምድ ለማካፈልና በተለያዩ ዘርፎች ሴቶችን ለማብቃት ለምታደርገው ጥረት ግብአት እንደሚሆንም አስረድተዋል።በጉባኤው ላይ የተገኙት ለጋሽ አገራት፣ ሲቪክ ማሕበራትና የግሉ ዘርፍ ተወካዮች በህጻናትና ወጣት ሴቶች ላይ ኢንቨስት በማድረግ የተሻለች አፍሪካን ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ መዘጋጀታቸውን አረጋግጠዋል-(ኢብኮ)።
| 0 |
e43443facf3be4db069ea49f0c83457f
|
e43443facf3be4db069ea49f0c83457f
|
በታንዛኒያና ሊቢያ የሚገኙ 80 ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ
|
በታንዛኒያ እና ሊቢያ የሚገኙ 80 ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው እንደተመለሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቀ፡፡የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅና መብታቸውን ለማስከበር በሚያደርገው እንቅስቃሴ ህይወታቸው ለአደጋ ተጋልጦ የነበሩ ዜጎችን ከታንዛንያ እና ሊቢያ መመለሱን አስታውቋል፡፡በዚህም መሰረት የታንዛንያ መንግስት ህጋዊ የጉዞ ፈቃድ ሳይኖራቸው ወደ አገሩ የገቡ 231 ኢትዮጵያውያን ክሳቸው ተቋርጦ ምህረት እንዲያደርግላቸው ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በመደረጉ ዛሬ ጠዋት 65 ወገኖቻችን ወደ አገራቸው መመለሳቸውን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡ቀሪዎቹንም ከኢትዮጵያ አየር መንገድና ከዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት (አይ.ኦ.ኤም) ጋር በመተባበር እንዲመጡ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ከስደት ተመላሹቹ መንግስት በችግር ላይ ከነበሩበት ጊዜ ጀምሮ ለሠጠው ድጋፍና እስከ አገር ቤት ለመመለስ ላደረገው ጥረት አመስግነው በአገራቸው ለመለወጥ ጥረት እንደሚያደርጉ ተናግረዋል፡፡ በሌላ በኩል ካይሮ የሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ ሊቢያ ከሚኖሩ ሌሎች በጎ አድራጊ ኢትዮጵያውያን እና የዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት (አይ.ኦ ኤም) ጋር በመተባበር 15 ወገኖቻችን ዛሬ ከትሪፖሊ ወደ አገራቸው መመለስ መቻሉንም አስታውቋል፡፡የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ በምትገኘው ሊቢያ ደህንነታቸው ለአደጋ ተጋልጦ የነበሩ 21 ወገኖቻችን ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ወደ አገራቸው መመለስ ተችሏል።በተመሳሳይ ዜና ሱዳን የሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ ከአገሪቱ ፖሊስ ጋር በመተባበር በህገወጥ አዘዋዋሪዎች ታግተው የነበሩ 15 ኢትዮጵያውያንን ከታሰሩበት አስፈትቷል።አጋቾቹ ዜጎቻችንን ከካርቱም አቅራቢያ ሀጃር የተባለ ቦታ ለብዙ ሳምንታት በማገት እና ወደ ኢትዮጵያ በመደወል የታሳሪዎቹ ቤተሰቦችን ገንዘብ ካልተላከላቸው እንደሚጎዷቸው በስልክ ሲያስፈራሯቸው እንደነበርም ተገልጿል፡፡ባለፈው ሳምንትም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር 2250 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው መመለሱ ይታወቃል፡፡ (ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽህፈት ቤት)
| 1 |
76252bf845ad0ebce11b20589fe2bdb2
|
cfd8c4800ca2a4aaecd24f641d49de95
|
ሂላሪ ክሊንተን ታሪክ ሰሩ ....በኣልበገሬነት ትግል የተሞላው የህይወት ታሪካቸው ሲወሳ
|
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአምናው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ሩስያ የፈጠረችውን ተጽዕኖ የሚፈትሹት መርማሪዎች፣ የቀድሞ የብሔራዊ ፀጥታ አማካሪያቸው ማይክል ፍሊን ላይ ኢፍትሃዊ ድርጊት እየፈፀሙባቸው ነው ብለው ሃዘናቸውን ገለፁ።ማይክ ፍሊን ከሩስያ አምባሳደር ጋር ስላደረጉት ግንኙነቶች ባለፈው ጥር ወር ለፌደራል ምርመር ቢሮ ቃላቸውን ሲሰጡ መዋሸታቸውን፣ ባለፈው ዓርብ ፍርድ ቤት ቀርበው “ጥፋተኛ ነኝ” ብለዋል።ፕሬዚዳንት ትራምፕ የቀድሞ አማካሪያቸውን ውሸት የፕሬዚዳንታዊ ምርጫው ተፎካካሪያቸው የነበሩት ሂላሪ ክሊንተን የፌደራሉ ምርመራ ቢሮ ስለ ኤሌክትሮኒክ መልዕክቶቻቸው ስጠይቁዋቸው እንደዋሹት ማለት ነው ሲሉ አመሳስለውታል።
| 0 |
bd04463c5cc4bc1ae9b93932083bfb44
|
bd04463c5cc4bc1ae9b93932083bfb44
|
ብፁዕ አቡነ ገሪማ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ
|
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ለረጅም ዓመታት በውጭ ግንኙነት የበላይ ሃላፊ በመሆን ያገለገሉት ብጹዕ አቡነ ገሪማ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል ።
በሦስተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በሰሜን ሱዳን – ካርቱም ኤጲስ ቆጶስነት የተሾሙት ብፁዕ ዶር አቡነ ገሪማ፣ በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት፣ ወደ ኋላም የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው አገልግለዋል፡፡
ብፁእ አቡነ ገሪማ በተለያዩ ሃላፊነቶች ያገለገሉ ሲሆን ከነዚህም መካከል የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የልማት እና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን ኮሚሽነር፣ የቅድስት ሥላሴ እና የቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጆች ዲን፣ በመንበረ ፓትርያርኩ የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ቢሮ ዋና ጸሐፊ፣ የምስካየ ኅዙናን መድኀኔዓለም ገዳም ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ፣ የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት የውጭ ግንኙነት የበላይ ኃላፊ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
በተጨማሪም በሓላፊነትና በአገልግሎት ከሠሩባቸው መካከል፣ የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ምክትል አስተዳዳሪና ዋና ጸሐፊ፣ የትምህርት እና ማሠልጠኛ መምሪያ ሓላፊና ፣ በብሥራተ ወንጌል ራዲዮ ጣቢያ በመምህርነት አገልግለዋል።
ሥርዐተ ቀብራቸው በመጪው ረቡዕ፣ ሚያዝያ 30 ቀን 2011 ዓ.ም.፣ ከቀኑ 5፡00 በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እንዲፈጸም ቋሚ ሲኖዶሱ መወሰኑ ተጠቁሟል፡፡
| 1 |
3003bc12404d38396bb46ed135565ec0
|
3a4a259a09b3a0507797bb7c2c0d7369
|
የአሰልጣኞች አስተያየት | “ውጤቱ ያንሰናል እንጂ አይበዛብንም” ገብረመድኅን ኃይሌ
|
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ድሬዳዋ ላይ ድሬዳዋ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና ያደረጉት ጨዋታ ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ስምዓን ዓባይ – ድሬዳዋ ከተማ ስለ ጨዋታው” ከዚህ ቀደም በሜዳችን በምናደርገቸው ጨዋታዎች ዋጋ እየከፈልን እንወጣ ነበር። ዛሬ ግን ውጤቱን እንደመፈለጋችን በተጫዋቾቼ እና ሜዳ ላይ ጥሩ እንቅስቃሴ በማድረጋችን በሦስት ነጥቡ ደስተኛ ነኝ። እነርሱ ኳሱን ይዘው ለመጫወት ጥረት ቢያደርጉም እኛ የሜዳ ክፍል ሲደርሱ በተከላካዮቻችን ጥንካሬ መቆጣጠር ችለናል። አሁንም ቢሆን ከዚህ ቀደም የነበረብንን ያገኘነውን አጋጣሚ ያለመጠቀም ክፍተት አሁንም ስራ ይጠብቀናል።ከእረፍት መልስ ብልጫ ስለመወሰዱ ጫና የፈጠረብን የፍፁም ቅጣት ምቱ ከሳትን በኋላ ነው። ያ ደግሞ ስነ ልቦናቸውን አውርዶት ነበር። ይህ ማለት በሜዳችን የነበረን አሸንፎ የመውጣት ችግር እና ውጤቱን አስጠብቀን ለመውጣት ካላቸው ከፍተኛ ፍላጎት የተነሳ የመረበሽ ነገር ታይቶባቸዋል። ይሄም ቢሆን በኢትዮጵያ ቡና በኩል ከባድ ነው የምትለው የጎል ሙከራ ማየት አልተቻለም።ቡድኑን የተቀላቀሉ አዲስ ፈራሚዎች ከመጡ ገና አስራ አምስት ቀናቸው ነው። ምንያህል ተሾመ ለእኔ በጣም አስገርሞኛል። ሳመጣውም ይሄን አገልግሎት ከእርሱ ፈልጌ ነው። ሜዳ ውስጥ ይሰራልኝ የነበረው አንደኛ ልምድ አለው፤ ልምዱን ይጠቀማል። ሁለተኛ ታክቲካሊ ዲሲፒሊንድ ነበር። ሦስተኛ ሜዳ ውስጥ ቡድን ይመራል፣ ያደራጃል፣ የግል እንቅስቃሴውም የሚያስከፋ አልነበረም። በቀጣይም ከዚህ የተሻለውን እንደሚያደርግ አስባለው። ኤልያስ ማሞም ወደ ሪትም ሲገባ በጣም ጥሩ እንደሚሆን እና የበለጠ ቡድኑን ከዚህ በተሻለ እንደሚጠቅም እርግጠኛ ነኝ።ገዛኸኝ ከተማ – ኢትዮጵያ ቡና ስለ ጨዋታውጥሩ መንቀሳቀስ ችለናል። ዛሬ ከትኩረት ማጣት እና ባሉብን ክፍተቶች ምክንያት ውጤቱ አልተሳካም። በቀጣይ ከዚህ የተሻለ ቡድን ይዘን እንመጣለን።ጉዳት እና የብሔራዊ ቡድን ጥሪ ቡድኑ ጥሪ የፈጠረው ተፅዕኖአዎ ሁለት ተጫዋቾች ብሔራዊ ቡድን ናቸው ያሉት። የተወሰኑ ተጫዋቾች በጉዳት ላይ ናቸው። በዛ ላይ በዛሬው ጨዋታ ላይ ወጣቶችን ተጠቅመናል። ሜዳ ላይ ውጤቱ ጥሩ አይሁን እንጂ ጥሩ ነገር ማሳየት ችለዋል። ከዚህም በኋላ ወጣቶች ላይ እየሰራን እንሄዳለን።
| 0 |
3f8079ef92cfdb5f36001c3b0a39bfc4
|
d67097afa55cf0ea19b7554dce946d14
|
ለሀገራዊ ምርጫው ፓርቲዎች መገናኛ ብዙሃኖችን በእኩልነት እንዲጠቀሙ ለማድረግ የአሰራር ደምብ መዘጋጀት እንዳለበት ተገለፀ
|
ኢህአዴግና ተፎካካሪ ሀገር ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ድርድር የሚመሩበት የአሰራር ደንብ በማጽደቅ አደራዳሪዎቻውንም መረጡ ፡፡በአዲስ አበባ ዛሬ ተወያይተው ያጸደቁት ደንብ ዋናውን የድርድር ሂደት ውጤታማ የሚያደርግ መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲዎቹ አስታውቀዋል ፡፡የፖለቲካ ፓርቲዎቹ በሆደ ሰፊነት ድርድሩን ሁሉም ሊጠቀምበት እንደሚገባም ነው ያስገነዘቡት ፡፡እነዚህ ሃገር ዓቀፍ ተቀዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ኢህአዴግ የአሰራር ደንቡን ተከትለው ድርድሩን በቋሚነት የሚመሩ ሶስት ቋሚ አደራዳሪዎችን መርጠዋል፡፡ፓርቲዎቹ በተጨማሪም የድርድሩን አጀንዳ የሚያደራጁ ሶስት ሰዎችን የመረጡ ሲሆን፤ በስምንት ዙሪያ ደረጉትን የቅድመ ድርድር ቃለ ጉባኤም አጽድቀዋል ፡፡በቋሚ አደራዳሪነት የተመረጡት ደግሞ አቶ አሰፋ ሀብተ ወልድ ከመኢአድ በሰብሳቢነት፤ አቶ ዋሲሁን ተስፋዩ ከኢዴፓ ተቀዳሚ ምክትል ሰብሳቢ፤ አቶ አለማየሁ ደነቀ ከአዲስ ትውልድ ፓርቲ በረዳት ሰብሳቢነት በመሆን የሚያገለግሉ ናቸው ፡፡እነዚህ በአደራዳሪነት የተመረጡት ግለሰቦች በድርድሩ ሂደት የአደራዳሪነት ሚና ብቻ ሚጫወቱ ሲሆን፤ የፖለቲካ ፓርቲያቸውን በመወከል በተደራዳሪነት የማይቀርቡ መሆኑም ተገልጿል።የፖለቲካ ፓርቲዎቹ የአጀንዳ አደራጅ እና የሚዲያና የኮሚኒኬሽን ኮሚቴም በዲሞክራሲያዊ አገባብ መርጠዋል።የድርድሩ አጀንዳ አደራጆች አቶ አስመላሽ ገብረስላሴ ከኢህአዴግ፤ አቶ ገብሩ በርሄ እና አቶ መላኩ መሰለ ከተለያዩ ሃገር ዓቀፍ ተቀዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሆነው ተመርጠዋል፡፡በምርጫው ወቅትም ፓርቲዎቹ እህአዴግ ድርድሩን የጠራ በመሆኑ በአጀንዳ አደራጅ እና የሚዲያና የኮሚኒኬሽን ኮሚቴ ውስጥ በቀጥታ እንዲሳተፍ ተስማምተዋል።ፓርቲዎቹ በድርድር ደንቡ መሰረት ከነገ ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ የመደራደሪያ አጀንዳዎቻቸውን የአጀንዳ አደራጅ እና የሚዲያና የኮሚኒኬሽን ኮሚቴ እንደሚያስገቡም ታውቋል።ዋልታ እንደዘገበው ከ15 ቀን በኋላም አደራዳሪ ኮሚቴዎቹ ቀን በመወሰንና ለፖለቲካ ፓርቲዎቹ ጥሪ በማድረግ ስራቸውን እንደሚጀምሩም ነው የተመለከተው ።
| 0 |
ed6c18eaf198e57f2f624b16a8ba8b8c
|
11aadd1f53cf58a0966866838c0e9ebf
|
ኮቪድ-19 በሀረሪ ክልል
|
በዩናይትድ ስቴትስ በአረጋውያን መጦሪያዎች ውስጥ የነበሩ 26ሺህ የሚሆኑ የዕድሜ ባለጸጎች፣ በኮቪድ-19 ሞተዋል። በአጠቃላይ በሀገሪቱ በቫይረሱ ምክንያት ከሞቱት ሰዎች ብዛት ወደ አንድ አራተኛው ይጠጋል ተብሏል።450 የሚሆኑ በአረጋውያን መጦርያዎች ውስጥ ይሰሩ የነበሩ ሰራተኞችም፣ በኮቪድ-19 ህይወታቸውን አጥተዋል።
| 0 |
cb2805cfb4dfb0c83a500fda711b0f1f
|
cb2805cfb4dfb0c83a500fda711b0f1f
|
መከላከያ ሠራዊት ተጨማሪ ሁለት ዕዞችን አደራጀ
|
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የሚሰጠኝን ግዳጅ በፍጥነት ማከናወን ያስችሉኛል ያላቸውን ተጨማሪ ሁለት ዕዞች ማደራጀቱን አስታወቀ።አዲሶቹ ዕዞች በዚህ ዓመት ወደ ስራ እንሚገቡም ነው የሀገር መከላከያ ሰራዊቱ የገለጸው።የኢፌዴሪ አገር መከላከያ ሠራዊት የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አደም መሐመድ እና የሠራዊቱ የጦር ኃይሎች ምክትል ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ለመገናኛ ብዙኀን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።የጦር ኃይል አዛዦቹ በኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የለውጥ ስራዎች፣ በሠራዊቱ አደረጃጀትና በወቅታዊ የሠላምና ጸጥታ ሁኔታ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል።ሠራዊቱ የሚሰጠውን ግዳጅ በፍጥነት ማከናወን እንዲችል ሁለት አዳዲስ ዕዞች መደራጀታቸውንም በመግለጫቸው አንስተዋል።ዕዞቹ በውስጥም በውጭም የሚቃጡ ጥቃቶችና ችግሮችን ፈጥነው ለመከላከል እንዲችሉ ታስቦ የተደራጁ ናቸው ብለዋል።ማዕከላዊና ሰሜን ምዕራብ አዲስ የተደራጁት ዕዞች ሲሆኑ የቀደሙት ምዕራብ፣ ሰሜን፣ ደቡብና ምስራቅ ዕዞች መኖራቸውንም አውስተዋል።አዲስ የተደራጁት ዕዞች በተያዘው ዓመት ወደ ስራ እንደሚገቡም ኢዜአ ዘግቧል።
| 1 |
0cb69184c04f13305bb0dc1973db87bb
|
a203b07645495b12c9af3f3b709e79f1
|
ኢ/ር ታከለ ኡማ ከዓለም የቱሪዝም ፎረም ፕሬዝዳንት ቡሉት ማግቺ ጋር ተወያዩ
|
የዓድዋ ድል ሁሉም ኢትዮጵያዊያን በከፍተኛ ተጋድሎና መስዋትነት ሀገራችንን ያስከበሩበት ለጥቁር ህዝቦች ሁሉ አንፀባራቂ የሆነ ድል መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለጹ፡፡በዛሬው ዕለት 123ኛው የአድዋ ድል በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ስነሥርዓቶች ተከብሯል፡፡በአከባበሩ ወቅትም የከተማው ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ በአፄ ሚኒልክ ሐውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል፡፡ለዚህ ክቡር አላማ መስዋትነት ለከፈሉ ጀግኖች አባቶቻችን አዲስ አበባ የመታሰቢያ ሃውልት በማቆም ለታላቁ ውለታቸው ዘላለማዊ ክብር የምንሰጠው ነው ብሏል፡፡ምክትል ከንቲባው በተጨማሪም የአብይ ፆም መግባትን ምክንያት በማድረግ ህዝበ ክርስቲያኑ ጎዳና ላይ ኑሯቸውን ያደረጉ ዜጎችን በማሰብና በማንከባከብ ኢንዲያከብሩ ጠይቀዋል፡፡የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዝዳንት ሻምበል ዋኘው አባይ በበኩላቸው የአድዋ ድል እናትና አባት አርበኞች በህብረትና በአንድነት በመጋደላቸው የመጣ መሆኑን ጠቅሰው የወጣቱ ትውልድ በዘር፣ በኃይማኖትና በጎሳ ሳይከፋፈል የጋራ ጠላት የሆነውን ድህነት እንድዋጋ ጠይቀዋል፡፡ዛሬ ከቀኑ 8 ሰአት ጀምሮ አድዋን አስመልክቶ ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የመዲናይቱ ነዋሪዎች የሚሳተፉበት የሙዚቃ ኮንሰርት መስቀል አደባባይ ላይ ይካሄዳል ተብሎም ይጠበቃል፡፡
| 0 |
58a276a967d13fbe3bb140839f8e5d4e
|
58a276a967d13fbe3bb140839f8e5d4e
|
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትን የማሻሻያ እቅድ ትደግፋለች
|
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትን ጠንካራ አህጉራዊ ተቋም ለማድረግ በሩዋንዳ ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ አስተባባሪነት የተያዘውን የማሻሻያ እቅድ እንድምትደግፍ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ገልጸዋል።ዶ/ር ወርቅነህ በህብረቱ አባል አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ መክፈቻ እንደገለጹት ለአፍሪካ የኢኮኖሚ ውህደት እውን መሆን ኢትዮጵያ አበክራ ትሰራለች።ህብረቱ የአፍሪካውያንን ጥቅም የሚያስከብር፣ ለአህጉሩ ሰላምና የኢኮኖሚ እድገት መፋጠን የሚተጋ እንዲሆን ኢትዮጵያ የበኩሏን ለማበርከት ከምን ጊዜውም በላይ ቁርጠኛ መሆኗንም ተናግረዋል።የአፍሪካ ህብረት ማሻሻያ ሃሳቦች መካከል የህብረቱን በጀት በአባል አገራቱ መሸፈን፣ በህብረቱ የተለያዩ ተቋማት መካከል ያለውን የስራ ክፍፍልና የኃላፊነት መደራረብ ማስቀረት የሚሉትና ሌሎችም ጠቃሚ ምክረ ሃሳቦችን ይዟል።የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ በስብሰባው መክፈቻ እንዳሉት ሙስና የአፍሪካ የኢኮኖሚ ግስጋሴ እየጎዳ መሆኑን ተናግረዋል።የፋይናንስ ነጻነት ሳይኖር ነጻ መሆን እንደማይቻል የገለጹት ሊቀመንበሩ ሁሉም አገራት በሙስና ላይ መዝመት እንዳለባቸው ገልጸዋል።እንደ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳንና ሌሎች የጸጥታ መደፍረስ በሚስተዋልባቸው አገራት ሰላምን ለመመለስ የተቀናጀ ጥረት እንደሚያስፈልግም ገልጸዋል።
| 1 |
8d15311fa14e7f02a94074381718a4f9
|
8d15311fa14e7f02a94074381718a4f9
|
የካፋ ዞን ምክር ቤት የክልልነት ጥያቄን አጸደቀ
|
የካፋ ዞን ምክር ቤት ዛሬ ኅዳር 6 ቀን 2011 ቀን 2011 ዓ.ም. ባደረገው ጉባዔ የካፋ ዞን የክልልነት ጥያቄን በሙሉ ድምፅ አጸደቀ፡፡ዞኑ በተለይ ሰሞኑን ከቡና መገኛነት ጋር በተገናኘ በተፈጠረ ውዝግብ ከፍተኛ ውጥረት ውስጥ የነበረ ሲሆን፣ ለሳምንት ያክል በተካሄደ ሰላማዊ ሠልፍ ከተለፈፉ መፈክሮች መካከል የክልልነት ጥያቄ አንዱ ነበር፡፡በዚህም ምክንያት፣ የዞኑ ምክር ቤት ጉባዔውን በማድረግ ውሳኔውን በሙሉ ድምፅ ተቀብሎ ማጽደቁ ታውቋል፡፡በዞኑ መቀመጫ ቦንጋ ከተማ ወጣቶች ከፍተኛ የደስታ ሠልፎች እያደረጉ እንዳሉ እማኞች ከአካባቢው ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡የሲዳማ ዞን የክልልነት ጥያቄ በደቡብ ክልል ምክር ቤት ተቀባይነት ማግኘቱን ተከትሎ በርካታ የክልሉ ዞኖች የክልልነት ጥያቄ እየተስተዋለባቸው ሲሆን፣ በዞን ምክር ቤቶች ደረጃም በአጀንዳነት ተይዞ ውይይት የተደረገባቸው ዞኖች አሉ፡፡
| 1 |
cc124c41901f33e2215fb5d76566426f
|
cc124c41901f33e2215fb5d76566426f
|
የኢትዮጵያ መንግሥት በህወሓትና በዶ/ር ቴድሮስ ጉዳይ
|
ህወሓት አንደገና የሚዋቀረው የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር አካል መሆን እንደማይፈቀድለት የጊዚያዊ አስተዳደሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ገልጸዋል።በአሁኑ የትግራይ አስተዳዳርር ውስጥ ያሉት አብዛኞቹ በህገ ወጥ ምርጫ የተመረጡ ናቸው ብለዋል ዋና ሥራ አስፈጻሚው ዶ/ር ሙሉ ነጋ።በተያያዘ ዜና ለህወሓት ድጋፍ እያሰባሰቡና በጫና ወደ ድርድር እንዲገባ እየሰሩነው ባላቸው የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም ላይ ስለሚወስደው አቋም ገና ግልፅ ውሳኔ ላይ አለመድረሱን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል።ሆኖም መንግሥት የቴድሮስን እንቅስቃሴዎች ያውቃል ብለዋል የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን።
| 1 |
a8d6c1be90cbd4f9356e91afb7998a8d
|
ff423bcef6f2cdc771974202f0dc9f63
|
ኢትዮጵያ የደረሰችበትን የዲፕሎማሲና የኢኮኖሚ ደረጃ የሚመጥን ዓለም አቀፋዊ ውክልና እንዲኖራት እየሰራች ነው
|
የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዕድገት የአሜሪካ ግዙፍ ኩባንያዎችን ትኩረት መሳብ መጀመሩን የመንግስት ኮሚንኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሚንስትር አቶ ሬድዋን ሁሴን ገለጹ፡አቶ ሬድዋን የፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ በኢትዮያ ይፋዊ ጉብኝት ማድረግ አስመልክቶ ከሚት ኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳሉት ጉብኝቱ ሀገሪቱ ባለፉት አስር ዓመታት ያስመዘገበችው እድገት የባለሀብቶችን ቀልብ መሳብ መጀመሩ ያሳያል፡፡ኢትዮጵያ አለም አቀፍ የንግድ ድርጅቶችን ወደ ሀገር ውስጥ ከማስገባቷ በፊት የውስጥ የመወዳደር አቅሟን ማሳደግ እንደሚገባም ተናግረዋል፡፡ኢትዮጵያ የራሷንም ሆነ የጎረቤቶቿን ሰላም ለማስጠበቅ በትኩረት እየሰራች ነው ያሉት አቶ ሬድዋን በቀጣይም የአከባቢውን ሰላም በማስጠበቅ ረገድ ከአሜሪካ ጋር ተባብራ ለመስራት ዝግጁ ናት ብለዋል፡፡ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ከፍተኛ ሚና የምትጫወት ሀገር መሆኗን የገለፁት አቶ ሬድዋን በአየር ንብረት ለውጥ ላይም ጥሩ ምሳሌ እየሆነች ነው ብለዋል፡፡(ኢቢኮ)
| 0 |
079d6f56f88bb5082bfed6560e1fc45a
|
bed3a665799f7191be5717d6b21453fe
|
ሀዋሳ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና – አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች
|
ጨዋታው ማራኪ የኳስ እንቅስቃሴ ቢኖረውም ሽኩቻና በተደጋጋሚ በሚወድቁ ተጫዋቾች ሲደበዝዝ ተስውሏል፡፡ ሲዳማ ቡናዎች ወደ ግብ በመድረስ የተሻሉ የነበሩ ሲሆን በተነሳሽነት ሲጫወቱም ተስተውሏል፡፡በመጀመሪያው አጋማሽ ሲዳማ ቡናወች በሊጉ ለመጀመሪያ ጊዜ እየተጫወቱ በሚገኙት እማዋይሽ ይመር እና ምህረት ታፈሰ ጎል ሊሆኑ የሚችሉ እድሎችን በሁለተኛው አጋማሽ ሀዋሳ ከተማ ኳስ ይዞ በመጫወት ወደ ፊት በመድረስ ፤ በ78ኛው ደቂቃ የሀዋሳ ከተማ ተከላካይ ሰብለ ቶጋ የሲዳማ ተጫዋች ላይ በክርን በመማታቷ በኢንተርናሽናል ዳኛ ፅጌ ሲሳይ በቀጥታ ቀይ ከሜዳ ተሰናብታለች፡፡ ከሶስት ደቂቃ በኃላ ተቀይራ የገባቸው ምህረት ትቅደም የሰራችውን ስተት ተጠቅማ በሲዳማ ቡና በኩል አስደናቂ እንቅስቃሴ ስታደርግ የነበረችው ምህረት ታፈሰ ሀዋሳ ከተማ በውድድር ዘመኑ ሶስተኛ ሽንፈቱን ሲቀምስ ሲዳማ ቡና ደረጃውን ያሻሻለበትን ድል አስመዝግቧል፡፡የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ዙር የፊታችን የምድብ ሀ የ1ኛ ዙር ሰንጠረዥየምድብ ለ የ1ኛ ዙር ሰንጠረዥ
| 0 |
7b324f203d34b7d1451d3ce52225cb9e
|
7b324f203d34b7d1451d3ce52225cb9e
|
በአመቱ ከፍተኛ ገቢ ያገኙ የአለማችን ወንድ ተዋንያን ይፋ ተደረጉ
|
ፎርብስ መጽሄት የ2020 የፈረንጆች አመት የአለማችን ከፍተኛ ተከፋይ ወይም ከፍተኛ ገቢ ያገኙ ወንድ የፊልም ተዋንያንን ዝርዝር ባለፈው ረቡዕ ይፋ ያደረገ ሲሆን ባለፈው አመት በአንደኛ ደረጃ ላይ የነበረው ዋይኔ ጆንሰን ዘንድሮም በ87.5 ሚሊዮን ዶላር ገቢ በቀዳሚነት ተቀምጧል፡፡የቀድሞው የሪስሊንግ ተጫዋችና ሬድ ኖቲስ በሚለው ፊልም የሚታወቀው ተዋናዩ በኔትፍሊክስ ድረገጽ ከሚታዩት ፊልሞቹና ፕሮጀክት ሮክ ከተሰኘው የአካል ብቃትና የአልባሳት ኩባንያው ያገኘውን ገቢ ጨምሮ በ12 ወራት ጊዜ ውስጥ በድምሩ 87.5 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን ፎርብስ አስታውቋል፡፡በአመቱ ከፍተኛ ገቢ ያገኙት ቀዳሚዎቹ 10 የፊልም ተዋንያን በድምሩ 545.5 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘታቸውን የጠቆመው ፎርበስ፣ ሩብ ያህሉን ገቢ ያገኙትም ኔትፍሊክስ ከሚባለውና ፊልሞችን በአንተርኔት አማካይነት በስፋት ከሚያሳየው ኩባንያ መሆኑን ገልጧል:: በአመቱ ሁለተኛውን ከፍተኛ ገቢ ያገኘው የአለማችን ታዋቂ የፊልም ተዋናይ ሬድ ኖቲስና ሲክስ አንደርግራውንድ በተባሉት ፊልሞች ላይ ድንቅ ብቃቱን ያሳየው ሪያን ሬኖልድስ መሆኑን የጠቆመው መጽሄቱ፣ ተዋናዩ በአመቱ 71.5 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አመልክቷል፡፡ታዋቂው የፊልም ተዋናይና ፕሮዲዩሰር ማርክ ዋልበርግ በ58 ሚሊዮን ዶላር አመታዊ ገቢ በሶስተኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ፣ ቤን አፍሊክ በ55 ሚሊዮን ዶላር አራተኛ፣ ቪን ዲዝል በ54 ሚሊዮን ዶላር አመታዊ ገቢ አምስተኛ ደረጃን ይዘዋል፡፡እስከ 10ኛ ያለውን ደረጃ በያዙት ባለ ከፍተኛ ገቢ የአለማችን ተዋንያን መካከል የተካተተው ብቸኛው የቦሊውድ ተዋናይ ህንዳዊው አክሻይ ኩማር ሲሆን በ48.5 ሚሊዮን ዶላር የስድስተኛ ደረጃን ይዟል፡፡ሊል ማኑኤል ሚሪንዳ እና ዊል ስሚዝ (በተመሳሳይ 45.5 ሚ. ዶላር)፣ አዳም ሳንድለር (41 ሚ. ዶላር) እና ጃኪ ቻን (40 ሚ. ዶላር) እንደ ቅደም ተከተላቸው ከሰባተኛ እስከ አስረኛ ያለውን ደረጃ የያዙ የአመቱ የአለማችን ባለ ከፍተኛ ገቢ ወንድ የፊልም ተዋንያን መሆናቸውንም ፎርብስ መጽሄት ያወጣው ዝርዝር ያሳያል፡፡
| 1 |
d45c08b50d8977a501e953b3e2fb01ea
|
d45c08b50d8977a501e953b3e2fb01ea
|
ዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ ለለውጡ ስኬት ድጋፉን እንዲያጠናክር ተጠየቀ
|
አዲስ አበባተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ ዲፕሎማቲክ ማህበረሰቦች በኢትዮጵያ እየተካሄደ ላለው ለውጥ እያደረጉ ያለውን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ። የኢፌዴሪ 28ኛው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በመሆን በቅርቡ የተሾሙት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ካደረጉ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ጋር በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባ በስካይላይት ሆቴል ትውውቅ አድርገዋል። በዚህ ወቅት ሚኒስትሩ እንደተናገሩት፤ በሀገሪቱ የተደረገውን ለውጥ ተከትሎ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች በመካሄድ ላይ ናቸው። ለውጡ ከመጀመሪያው ግልጽ ግብ አስቀምጦ የተካሄደ ነው ብለው በፖለቲካው ዘርፍ የፖለቲካ እስረኞችን በመፍታትና በስደት የነበሩ ፖለቲከኞች በሀገር ውስጥ ገብተው በሰላማዊ መንገድ እንዲንቀሳቀሱ ተደርገዋል። ከእስር የተለቀቁና ከውጭ ሀገራት የገቡ ፖለቲከኞች በሰላማዊ መንገድ እንዲንቀሳቀሱ ሁኔታዎች ተመቻችተዋል።ከዚያ ባሻገር የፍትህ ሥርዓቱንና የምርጫ ቦርድን ሪፎርም በማድረግ ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራበት መሆኑንም አቶ ገዱ አስረድተዋል። የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽንን ለማረጋገጥ ዘርፉ ለግሉ ዘርፍ ኢኮኖሚውን የበለጠ ክፍት የማድረግ ስራ መሰራቱን የተናገሩት አቶ ገዱ ፤የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ላይም ማሻሻያዎች በመካሄድ ላይ መሆኑን አንስተዋል። እንደ አቶ ገዱ ማብራሪያ የተካሄዱና በመካሄድ ላይ ያሉ የማሻሻያ እርምጃዎች ሀገሪቱ ወደ ዴሞክራሲያዊ አስተዳደር የምታደርገውን ሽግግር ቀጣይነት እንዲኖረው የሚያደርጉ ናቸው።የማሻሻያ እርምጃዎቹ በታሰበው አቅጣጫ እየሄዱ ቢሆንም የተለያዩ ተግዳሮቶች እያጋጠሙ መሆናቸውን አብራርተዋል። የተለያዩ አጋር አካላት በሀገሪቱ የመጣውን ለውጥ ተከትሎ ለተወሰዱ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች በተለያዩ መንገዶች ድጋፋቸውን ሲገልጹ ቆይተዋል።አሁንም ቢሆን ለውጡን ቀጣይነት ያለው ለማድረግ በሚደረገው ጥረት ውስጥ ዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ ድጋፉን አጠናክሮ በመቀጠል ለለውጥ ሪፎርሙ ስኬታማነት የበኩላቸውን እንዲወጡጠይቀዋል። ሚኒስትሩ አክለውም
ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደምም
ለአፍሪካ ቀንድ ቀጣና
ሰላም፣ መረጋጋትና የኢኮኖሚ
እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ
ስታበረክት ቆይታለች ብለዋል።በአሁኑ
ወቅት በኢትዮጵያ በመካሄድ
ያለው የፖለቲካና ኢኮኖሚ
ማሻሻያዎች ለሀገሪቱ ለሰላምና
መረጋጋት ከሚኖረው አስተዋጽኦ
ባሻገር ለቀጣናዊ ኢኮኖሚያዊ
እድገትና ውህደትም ከፍተኛ
ሚና የሚጫወቱ መሆናቸውን
አብራርተዋል።አዲስ ዘመን ግንቦት 15/2011 በ
| 1 |
1ea51fbadef8be401a532e32de692a95
|
bc6d34f8c1adebc177e4239f75fb4206
|
ኮቪድ-19 በዓለም
|
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ”በሴቶች ላይ የሚከሰትን ጥቃት ባለመታዘዝ የብልጽግና ጉዟችንን እናስቀጥል” በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ ለ15ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ29ኛ ጊዜ የሚከበረው 16 ብርቱካናማ ጸረ ጾታዊ ጥቃት ንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ።ዋና ዓላማውም በ2030 የጾታ ጥቃትን ከዓለም ለማጥፋት ነው ተብሏል።መርሃ ግብሩን የአዲስ አበባ ሴቶችና ህጻናት ቢሮ ከኢንጀንደር ኸልዝ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ሲሆን÷ በዚህም ነጭ ሪቫን ለተከታታይ 16 ቀናት በማድረግ ጥቃት ሲፈጸም ዝም አልልም ጥቃትም አልፈጽምም በሚል እንደሚከበር የሴቶችና ህጻናት ቢሮ ሃላፊ ታደስ ግደይ ተናግረዋል።በኢትዮጵያ የኢንጀንደር ኸልዝ ተወካይ ጀማል ጣሰው በበኩላቸው÷ ኮቪድ-19 በዓለም ብሎም በኢትዮጵያ ከተከሰተ ጀምሮ ትምህርት ቤቶች በመዘጋታቸው የጾታ ጥቃት መጨመሩን ተናግረዋል።በፈትያ አብደላ
| 0 |
f10696ed886544c6f4f361efcaa18fa6
|
77c354023c58de5b00f7eb7bf4c2eb82
|
በኬኒያ ጋሪሳ ዩኒቨርስቲ ለ148 ህይወት መጥፋት ተጠያቂ የተባሉ ሶስት ሰዎች ተፈረደባቸው
|
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን በተደጋጋሚ በሚከሰተው የፀጥታ ችግር የዜጎች ህይወት መጥፋት አሳዛኝ እና ልብ ሰባሪ ድርጊት መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የተፈፀመውን አሳዛኝ ድርጊት መነሻ በማድረግ በመተከል ዞን ከሚመራው ኮማንድ ፖስት አመራር አካላት ጋር በዞኑ ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ መክረዋል፡፡ህይወታቸውን ላጡ ዜጎች ቤተሰቦች እና ወዳጆችም መፅናናትን ተመኝተዋል፡፡በዞን የተለየዩ አካባቢዎች ያለውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት ኮማንድ ፖስት ተደራጅቶ የራሱን ዕቅድ አዘጋጅቶ ከማህበረሰቡ ጋር በመቀናጀት ሰፊ ርብርብ እየተደረገ ቢሆንም፤ አሁንም የዜጎች ህይወት በአሳዛኝ ሁኔታ መጥፋት መቀጠሉ በውይይቱ ወቅት በቀረበ ሪፖርት ተጠቅሷል፡፡በዚህ አካባቢም ሆነ በሌሎች ሠላምና ፀጥታን በአስተማማኝ ሁኔታ ለመፍጠር የሴረኞችን ገመድ መበጣጠስ፣ ጠንካራ የህግ የበላይነትን ማስከበር ህብረተሰቡ ራሱን የመከላከል አቅም እንዲኖረው ማድረግ ወሳኝ ተግባር መሆኑ በሪፖርቱ ተመላክቷል፡፡ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመተከል ዞን በተደጋጋሚ በሚከሰተው የፀጥታ ችግር የዜጎች ህይወት መጥፋት አሳዛኝ እና ልብ ሰባሪ ክስተት መሆኑን በመግለፅ ድርጊቱን በፅኑ ኮንነዋል፡፡በቀጣይ ወንጀለኞችን እና ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ያልተወጡ አካላትን በህግ እንዲጠየቁ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታልም ብለዋል።የኮማንድ ፖስት አመራሩ የተያዘውን ዕቅድ በሁሉም አካባቢ በፍጥነት ተግባራዊ በማድረግ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቱ የበለጠ መተማመን ፈጥሮ መደበኛ ህይወት እንዲቀጥል ማሳሰባቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
| 0 |
acffb4a73d0bfe9949d4f38d036e9c01
|
20f72da97d864294eabb10cd2ffa3b24
|
በጣሊያን በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 366 ደረሰ
|
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ ህይዎታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 102 ሺህ አልፏል።እንደ ጆን ሆፕኪንስ መረጃ በቫይረሱ ሳቢያ 102 ሺህ 782 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል።ከዚህ ውስጥ በጣሊያን እና አሜሪካ በተናጠል ከ18 ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል ነው የተባለው።በስፔን ደግሞ ከ16 ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።ባለፉት 24 ሰአታት ውስጥ በአሜሪካ ከ2 ሺህ 100 በላይ ሰዎች ለህልፈት ሲዳረጉ፥ ይህም በአንድ ቀን የተመዘገብ ከፍተኛው የሞት መጠን ሆኗል።1 ነጥብ 7 ሚሊየን አካባቢ ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ሲያዙ፥ ከዚህ ውስጥ በአሜሪካ ከ502 ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን መረጃዎች ያመላክታሉ።376 ሺህ 976 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል ተብሏል።ምንጭ፦ ቢቢሲ
| 0 |
42a2b253b0a606b8e61479b28a920e21
|
42a2b253b0a606b8e61479b28a920e21
|
በየደረጃዉ በሚገኙ የሲቪል ሰርቪስ ተቋማት አበረታችና ተስፋ ሰጪ ተግባር እያከናወኑ ነዉ – አቶ ሙክታር ከድር
|
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 6/2005 (ዋኢማ) – የፌዴራልና የክልል ሲቪል ሰርቪስ ተቋማት በተጠናቀቀዉ በጀት አመት አበረታችና ተስፋ ሰጪ ውጤት ያሳዩበት መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የሲቪል ሰርቪስና የመልካም አስተዳዳር ሪፎርም ክላስተር አስተባባሪ ገለጡ። የየተቋማቱን የ2005 እቅድአፈጻጸም የሚገመግምና በ2006 የትኩረት አቅጣጫ ላይ የሚመክር አውደ ጥናት ትናንት በአዳማ ተጀምሯል። አስተባባሪ አቶ ሙክታር ከድር በአውደ ጥናቱ መክፈቻ ላይ እንደተናገሩት በጀት አመቱ በተካሄደዉ የመልካም አስተዳዳር ቅኝት ሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነትን መታገልና የህዝብ መልካም አስተዳዳርን በማረጋገጥ ረገድ በሲቪል ሰርቪሱ ተስፋ ሰጪ ዉጤት ታይቷል ። ሰላምን በበለጠ በማረጋገጥ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታዉን በማስቀጠል ፈጣን ልማት ለማምጣት ለመልካም አስተዳዳር እጦት በር የሚከፈቱ ብልሹ አሰራሮችንና የቢሮክራሲ ውጣ ውረድ ሰንሰለቶችን መቁረጥ ወደፊትም ትኩረት ሊሰጠዉ የሚገባ ጉዳይ መሆኑን አስገንዝበዋል ። ህብረተሰቡ ቀልጣፋ የሰቪል ሰርቪስ አገልግሎት ባላገኘባቸው ተቋማት ላይ ያለው ቅሬታ በግልፅ የሚያስቀምጥበት ሁኔታዎች መመቻቸታቸዉም ለስኬቱ አስተዋጽኦ ማድረጋቸዉን አስረድተዋል። በበጀት አመቱ በፌዴራልና በክልል የሲቪል ሰርቪስ ተቋማት ላይ በተደረገው የመልካም አስተዳዳር ቅኝት አመራሩንና ሰራተኛው የተቀናጀ የሲቪል ሰርቪስ ሰራዊት አደራጃጀት በመፍጠር ረገድ የተሻለ አፈፃፀም መታየቱን ገልጠዋል። የህዝብ ቅሬታ የሚታይባቸው ተቋማት ተለይተው ውጤታማ የሲቪል ሰርቪስ ሰራዊት አደረጃጀት እንዲፈጥሩና ለህብረተሰቡ ቀልጣፋ አገልግሎት መሰጠት የሚችሉበትን አቅም እንዲገነቡ ሚኒሰቴር መስሪያ ቤቱ በርካታ ተግባራት ማከናወኑን አቶ ሙክታር ተናግረዋል። እንደ ኢዜአ ዘገባ ለሁለት ቀናት በሚቆየው አውደ ጥናት ላይ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም መርህ በመከተል የተሻለ አደረጃጀት ላይ የሚገኙ 11 የሬዴራል የመንግሰት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ተቋማት እንዲሁም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳርን ጨምሮ የአራት ክልሎች የሲቪል ሰርቪስና መልካም አስተዳደር ተቋማት ተሳታፊ ሆነዋል።
| 1 |
9f357a85a3bbd0033aa81fef5db3c504
|
9f357a85a3bbd0033aa81fef5db3c504
|
ወላይታ ድቻ ሦስተኛ የውድድር ዘመኑ ፎርፌ አግኝቷል
|
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታዎች ከ4:00 ጀምሮ መደረግ ሲጀምሩ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለጨዋታ ባለመቅረቡ ወላይታ ድቻ በፎርፌ አሸናፊ ሆኗል። በአዲስ አበባ ስታድየም የተደረገው መርሐ ግብር ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሊጉ ራሱን ለማግለል በወሰደው ውሳኔ በመፅናቱ ምክንያት ሳይገኝ ሲቀር ወላይታ ድቻ በሜዳ በመገኘት ለ30 ደቂቃዎች ከጠበቀ በኋላ ፈዴራል ዳኛ ኃይለየሱስ ባዘዘው የጨዋታውን ፎርፌ የሚያበስር ፊሽካ አሰምተው ከሜዳ ወጥተዋል።በዘንድሮው ፕሪምየር ሊግ እስካሁን አራት የፎርፌ ውጤቶች ሲመዘገቡ ወላይታ ድቻ ለሦስተኛ ጊዜ ሦስት ነጥብ እና ሦስት ጎል ማግኘት ችሏል። ቅዱስ ጊዮርጊስም ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ ፎርፌ በመስጠቱ በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዲሲፕሊን መመርያ መሠረት ከፕሪምየር ሊጉ ውጪ የሚሆን ይሆናል።በዚህ ሰዓት እየተደረገ በሚገኝ ሌላ ጨዋታ ሀዋሳ ላይ ሀዋሳ ከተማ ከ ደደቢት የመጀመርያ አጋማሽ 2-2 አጠናቀዋል።
| 1 |
c8966d4c7d2b4f6a0f973c712bdc9bf1
|
37f7c7544a40dbae0a32f8f6608a69e3
|
የሴካፋ ዋንጫ ከሁለት ሳምንት በኋላ ይጀምራል
|
በሩዋንዳ አስተናጋጅነት በዚህ ሳምንት ይጀመራል ተብሎ ቢጠበቅም ሴካፋ ለሩዋንዳ መስጠት የሚገባውን ገንዘብ አለመስጠቱን ተከትሎ አዘጋጅ ሀገር የሆነችው ሩዋንዳ የጠየቅነው ጥያቄ እስካልተሟላ ድረስ ውድድሩን እንደማትጀምር መግለጿ ይታወሳል። ለዚህ የሩዋንዳ ምላሽ አፋጣኝ ምላሽ የሰጠው ሴካፋ ውድድሩ እንዲጀመር ሩዋንዳ የጠየቀችውን ገንዘብ ገቢ እንደሚያደርግ በመግለፁ የሴካፋ ዋንጫ ከግንቦት 10 – 20 በሩዋንዳ እንደሚዘጋጅ ተረጋግጧል።ይህን ተከትሎ ሉሲዎቹ የቡድን አመራሮች ዛሬ ማምሻውን ከፌዴሬሽኑ ጋር ባደረጉት ምክክር በሴካፋ ዋንጫ ላይ መሳተፉ ኢትዮዽያ በአፍሪካ ዋንጫ የመጨረሻ የማጣሪያ ደርሶ መልስ ጨዋታ ከአልጄሪያ ጋር ላለባት ወሳኝ ጨዋታ ጠቀሜታው የጎላ በመሆኑ እንደሚሳተፉ ከስምምነት በመድረሳቸው ልምምዳቸውን አጠናክረው በመቀጠል የፊታችን ሐሙስ 20 ተጨዋቾችን በመያዝ ወደ ሩዋንዳ የሚያቀኑ ሲሆን ከሩዋንዳ መልስ ከጥቂት ቀናት በኋላ ለማጣርያው የመጀመርያ ጨዋታ ወደ አልጄሪያ የሚጓዙ ይሆናል።
የተሳታፊ ሀገራት ብዛት እና የምድብ ድልድል ያልታወቀ በመሆኑ ሴካፋ በዚህ ሁለት ሦስት ቀናት የተሳታፊ ሀገራት እና የምድብ ድልድሉን ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
በሴካፋ እና የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታዎች ምክንያት 12ኛ ሳምንት ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ በቀጣይ ከአንድ ወር በላይ ሊቋረጥ እንደሚችል ተነግሯል ።
| 0 |
47b7296e0350866fea67fdb862fccc6e
|
6bd1299f9ccb622ea3accb9800a676ec
|
ዘላለም በረከት እና ስሑል ሽረ ተለያዩ
|
ወደ ዝውውሩ ዘግይተው በመግባት ተጫዋቾች በማስፈረም ላይ የሚገኙት ስሑል ሽረዎች ሁለገቡ ዲድዬ ለብሪን የግላቸው አድርገዋል።ከዚ ቀደም በበርካታ ክለቦች ቆይታ የነበረው የ30 ዓመቱ ሁለገብ ተጫዋች ስሑል ሽረ አስራ አንደኛ ክለቡ ሲሆን ለሱዳኑ አልሜሪክ ፣ ብሎምፎንቴን ሴልቲክ፣ ኤስፔረንስ እና ሴፋክስየን መጫወቱ ይታወሳል። በ2010 ወደ ኢትዮጵያ ከመጣ በኋላም በኢትዮ ኤሌክትሪክ እና በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ደግሞ በጅማ አባ ጅፋር ቆይታን አድርጓል።ዲዲዬ በፊት አጥቂነት፣ በመስመር አጥቂነት እና በአማካይነት ግልጋሎት መስጠት የሚችል ሲሆን በኢትዮጵያ በነበረው የሁለት ዓመት ቆይታ በመስመር ተጫዋችነት አብዛኛውን ጨዋታ አድርጓል። ባለፈው ዓመት ሁነኛ የመስመር ተጫዋች ያልነበራቸው ስሑል ሽረዎችም ተጫዋቹን ማስፈረማቸው ጥሩ አማራጭ ይፈጥራላቸዋል ተብሎ ይጠበቃል።የናይጀርያዊው ግብ ጠባቂ ሰንደይ ሮትሚን ውል ያላራዘሙት ስሑል ሽረዎች አዲስ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም እንቅስቃሴ ጀምረዋል።
| 0 |
2a8844fe4a55982bd9a989b2a110a83b
|
2a8844fe4a55982bd9a989b2a110a83b
|
አጎዋ የገበያ መዳረሻ እድል መፍጠር ላይ ብቻ ተወስኖ መቅረት እንደማይገባው ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ተናገሩ
|
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6 (ዋኢማ) – ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ አገራት ምርታቸውን ከቀረጥና ኮታ ነፃ ወደ አሜሪካ ገበያ እንዲያስገቡ የሚረዳው የአጎዋ ስምምነት የገበያ መዳረሻ እድል መፍጠር ላይ ብቻ ተወስኖ መቅረት እንደማይገባው ጠቅላይ ሚኒስቴር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ተናገሩ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ያለውን 12ኛውን የአጎዋ ፎረም የሚኒስትሮች መድረክ በከፈቱበት ወቅት እንደተናገሩት አጎዋ በቀጣይ ለአፍሪካ የንግድ ተቋማትና ስራ ፈጣሪዎች የቴክኒክና አቅም ግንባታ ድጋፍ መስጠትን ታሳቢ ሊያደርግ ይገባል፡፡የዘንድሮው አጎዋ ፎረም አፍሪካ ህብረት አዳራሽ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ በዘንድሮው መድረክ ዋና የመወያያ ጉዳይ ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው ከሁለት ዓመት በኃላ ጊዜው የሚያበቃውን የአጎዋ ስምምነት ማራዘምን ይመለከታል፡፡ኢትዮጵያ በእድሉ ይበልጠ ተጠቃሚ ለመሆን የረጅም ጊዜ እቅድ ማዘጋጀቷን የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም አገሪቱ ብሔራዊ የአጎዋ ስትራቴጂ በመንደፍ ላይ መሆኗን አክለው ተናግረዋል፡፡ስትራቴጂው የወጪ ንግድ እንቅስቃሴ መሰናክል የሆነውን የአቅርቦት ማነቆዎች በመለየት የመፍትሄ ሃሳቦችን የሚያቀርብ እንደሚሆን አቶ ሃይለማሪያም ተናግረዋል፡፡ኢትዮጵያ ወደ አሜሪካ የምትልከው የምርት መጠን በየዓመቱ 80 በመቶ ላለፉት ተከታታይ 12 ዓመታት በማደግ ላይ እንደሆነ የንግድ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል፡፡ሆኖም ይህ በቂ እንዳልሆነ የተናገሩት የንግድ ሚኒስትር አቶ ከበደ ጫኔ ከአጎዋ የሚገኘውን እድል በአግባቡ ለመጠቀም ከመቼውም ጊዜ በላይ ጥረቶች ተጠናክረው በመቀጠል መሆናቸውን በሚኒስትሮች መድረክ መክፈቻ ላይ ተናግረዋል፡፡አገሪቱ ላለፉት አስር ዓመታት ከእድሉ ይበልጥ ተጠቃሚ ለመሆን ጠንካራ የንግድ መሰረት በመገንባት ላይ መቆየቷን ያወሱት አቶ ከበደ የአጎዋ እድልን ቢያንስ ከ15 እስከ 20 ዓመታት ሊራዘም እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡አጎዋ በአሁኑ ወቅት ከሰሃራ በታች ያሉ 39 አገራትን ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
| 1 |
b677bf26453d44db8ab39759efdc7575
|
34305f887ef9e687379622ad196d1fcc
|
በአሜሪካዊቷ ፖሊስ አምበር ጉይገር የፍርድ ሂደት ምስክርነት የሰጠው የዐይን እማኝ ተገደለ
|
ለአማራ ክልል ሕዝብ ድጋፍ እንዲሰጥ በተቋቋመው ጥረት ኮርፖሬት ሥር ከሚገኙ ዳሸን ቢራ አክሲዮን ማኅበርና ሌሎች ድርጅቶች ጋር በተያያዘ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት እነ አቶ በረከት ስምዖን፣ በመከላከያ ምስክርት ቆጥረዋቸው የነበሩትን ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ምስክርነት እንደማይፈልጉ ተናገሩ፡፡አቶ በረከት ስምዖን፣ አቶ ታደሰ ካሳ (ጥንቅሹ) እና አቶ ዳንኤል ግዛው (የዴቬንተስ ባለድርሻ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸውንና የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝን በመከላከያ ምስክርነት መቁጠራቸው ይታወሳል፡፡ የተከሳሾቹን መከላከያ ምስክሮች ከጥር 4 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ የሰማው የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ በተከሳሾቹ ከተቆጠሩ ዘጠኝ ምስክሮች አምስቱን ሰምቶ እንደጨረሰ ሦስቱ ምስክሮች ግን በፋክስ የላኩትን የመጥሪያ ምላሽ ለችሎቱ አስታውቋል፡፡ ሦስቱም ባለሥልጣናት መጥሪያው እንደ ደረሳቸው አረጋግጠው፣ በሥራ ምክንያት በተጠሩበት ቀን መቅረብ እንደማይችሉ ማስታወቃቸውን ገልጸዋል፡፡ የተከሳሾች ጠበቆችም ያሰሟቸው አምስት መከላከያ ምስክሮች (አንዱ ተመሳሳይ በመሆኑ ትተውታል) በቂ መሆናቸውን ተናግረው፣ የባለሥልጣናቱን ምስክርነት እንደማይፈልጉት በማስረዳት፣ በተሰሙት ምስክሮችና የሰነድ ማስረጃዎች ብቻ ውሳኔ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡ በተለያዩ የክልሉ መንግሥት ተቋማት ያሉ የሰነድ ማስረጃዎች እንዲቀርቡላቸው ትዕዛዝ እንዲሰጥላቸውም ጠይቀዋል፡፡ የጠበቆቹን ምላሽና አስተያየት የሰማው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተጠየቁት ማስረጃዎች ለተከሳሾች እንዲደርሱ በማዘዝ፣ ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ በሰነዶቹ ላይ ያለውን አስተያተየት ለየካቲት 10 ቀን 2012 ዓ.ም. እንዲያቀርብ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
| 0 |
c249cd5393a93531f454d486666afaac
|
0e06eaa94c989df1cc07be86d32b8352
|
በህገ-ወጥ መንገድ ታጥረው የቆዩና ወደ መንግስት መሬት ባንክ ገቢ የተደረጉ ቦታዎች ለህዝብ አገልግሎት መስጠት ጀመሩ
|
አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ስድስት የድንበር ኬላዎችን እስከተያዘው ወር መጨረሻ ድረስ እንደምትከፍት የኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ አስታወቀ።የሚከፈቱት ስድስቱ የድንበር ኬላዎች በቤንሻንጉል፣ በጋምቤላ፣ በሶማሌ እና በደቡብ ክልሎች መሆናቸውንም የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ታምሩ ኡበቱ ገልጸዋል፡፡ምክትል ዋና ዳይሬክተርሩ ኢትዮጵያ ካላት የድንበር ስፋት አንጻር አሁን ያሏትን 12 የድንበር ኬላዎች ቁጥር መጨመር አስፈላጊ መሆኑን ጠቅሰዋል።በተለይም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ ከተለያዩ የውጭ አገራት ድንበሮችን አቋርጠው በህገ-ወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡትን ለመቆጣጠር የድንበር ኬላዎች እንዲከፈቱ አቅጣጫ መቀመጡን አስታውሰዋል።በመሆኑም ኤጀንሲው ከክልሎች ጋር በመሆን የድንበር ኬላዎችን በጥናት ለመክፈት እየሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።በጥናት ከተለዩ የድንበር ኬላዎች ውስጥ ስድስቱ እስከዚህ ወር መጨረሻ ድረስ ሙሉ ለሙሉ ክፍት ይሆናሉ ብለዋል፡፡እንዲሁም ካላቸው ጠቀሜታ አንጻር አንዳንዶቹ በይፋ ባይመረቁም በአሁኑ ወቅት ሥራ እንዲጀምሩ መደረጉን ተናግረዋል።ኬላዎቹ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን ጠብቀው አገልግሎት እንዲሰጡ መሰረተ ልማት የማሟላት ሥራ እየተከናወነ መሆኑንም አንስተዋል።በኮቪድ -19 ምክንያት በህገ-ወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ሰዎችን ለመቆጣጠር ሲባል ኬላዎቹ በይፋ እስኪከፈቱ ድረስ የተወሰኑት የሰው ኃይል ተመድቦላቸው አገልግሎት መስጠት እንደጀመሩም አቶ ታምሩ ተናግረዋል።ለኬላዎቹ አስፈላጊውን መሰረተ ልማት በማሟላት እስከ መስከረም 30 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ስድስቱም ኬላዎች ሙሉ ለሙሉ ሥራ እንደሚጀምሩ አስታውቀዋል።ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ድንበሮች መከፈታቸው በህገ-ወጥ መንገድ ወደ አገር የሚገቡ ሰዎችን በመቆጣጠር የአገርን ደህንነት ለመጠበቅ ያስችላል ብለዋል፡፡በተጨማሪም ድንበር በሚጋሩ በሁለት አገራት መካከል የዲፕሎማሲና ሌሎች ግንኙነቶች እንዲጠናከር በማድረግ በኩል አስተዋጽዖ ይኖረዋል ሲሉ ተናግረዋል።በመጨረሻም ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ድንበሮች ሲከፈቱ የንግድ ልውውጥና የምጣኔ ሃብት እንቅስቃሴዎች እንደሚጠናከሩ መግለጻቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
| 0 |
09abf2b0c5b95eabb9ba733789365be1
|
86552f8428465a1f9ec1adc52439be35
|
የሚዲያ ተቋማትን ከሳይበር ጥቃት መከላከል በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከስምምነት ተደረሰ
|
– በአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ሚንስትር ሊንዳቶማስ ግሪንፊልድ ሽብርተኝነት የአለም ዋንኛ የሰላም ስጋት በመሆኑ ኢትዮጵያና አሜሪካ በትብብር ከሚሰሩባቸው መስኮች ውስጥ ዋነኛው እንደሆነ ገለፁ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ሚንስትር፣ በተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ጽህፈት ቤት ምክትል ሀላፊና በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ልዩ መልእክተኛን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡ምክትል ሚንስትሯ ኢትዮጵያ በሶማሊያ አልሻባብን በመደምሰስና በደቡብ ሱዳን የተከሰተውን ግጭት እልባት እንዲያገኝ በማስቻል ለቀጠናው ሰላምና መረጋጋት ሚናዋን እየተወጣች ነው ብለዋል ፡፡በውይይቱ ተሳታፊ የነበሩት የአሜሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ሁለቱ ሀገራት የጋራ ጥቅማቸውን ለማሳደግና ሽብርተኝነትን መከላከል ላይ የሚያደርጉትን ትብብር ለማጠናከር ፍላጎት አላቸው ብለዋል፡፡በተመሳሳይ ከውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር የተወያዩት በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ልዩ መልዕክተኛ አሌክሳደር ሮንዶስና በህብረቱ የውጭ ጉዳይ አገልግሎት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ኒክ ዌስትኮት ናቸው፡፡ሀላፊዎቹ ከኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የሶማሊያን ህዝብ የኢኮኖሚ ችግር ለማላቀቅ በሚያስችሉ ማህበራዊ ጉዳዮች፣ በሰላምና ፀጥታ ላይ በትብብር መስራት እንደሚፈልጉ አስታውቀዋል፡፡ለዚህም በሚቀጥሉት ወራት አዲስ አበባ ላይ የቢዝነስ ፎረም ለማካሄድ ከዶ/ር ቴድሮስ ጋር ተስማምተዋል፡፡ኤርትራ የምትከተለው የትንኮሳ ፖለቲካ በማቆም ወደ ሰላማዊ ደርድር እንድትመጣና በተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት የተጣለው ማእቀብ ተጠናክሮ በሚቀጥልበት መንገድ ላይም ተወያይተዋል፡፡ሌላው ከውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ ጋር የተወያዩት በተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ፅ/ቤት ምክትል ሀላፊ ኤቫን ሲሞኖቪች ኢጋድ ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት እያከናወነ ያለውን አስተዋፅኦ አድንቀዋል፡፡በቀጣይ ቀናት በአፍሪካ ያለው የሰብአዊ መብቶችና የሰላም ድርድሮች ሪፖርትም በቀድሞው የናይጀሪያ ፕሬዝዳንት ኦቦሳንጆ ለመሪዎች ቀርቦ ውይይት ይደረግበታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
| 0 |
3c138616bcad935ab8c36ab6fd0db5c5
|
41772f9fceed11f6230affc140e017a2
|
ቆይታ ”አሥር ለጤና“ እና “ቀጥ ከልጅነት” ከተባሉት ዘመቻዎች መሪ ጋር
|
ዩናይትድ ስቴትስ የስለላ ተቋም - ሲአይኤ ዋና ዳይሬክተር እንዲሆኑ በፕሬዚዳንት ትረምፕ የታጩት ጂና ሃስፐል ሹመት ለሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ ድምፅ ሊቀርብ ነው።የሃስፐልን ሹመትና ታሪካቸውን እየመረመረ የቆየው የምክር ቤቱ ቡድን 10 ለ 5 በሆነ ድምፅ የሹመቱን ሃሣብ ዛሬ ተቀብሎ አሳልፏቸዋል።አሃሁን የሲአይኤ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ሆነው እያገለገሉ ያሉትን ጂና ሃስፐልን ሹመት በምክር ቤቱ ውስጥ ሙሉ በሙሉ ይደግፋሉ ከተባሉት ሪፐብሊካን እንደራሴዎች ጋር ቢያንስ አምስት ዴሞክራቶች ሳይቀላቀሉ እንደማይቀር ተሰምቷል።
| 0 |
2712531d164abe7b068d8f01142673d2
|
2712531d164abe7b068d8f01142673d2
|
ፓምፔዎ ከሰሜን ኮሪያ ባለሥልጣናት ጋር እየተነጋገሩ ነው
|
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፓምፔዎ የሰሜን ኮሪያን የኒውክሊየር መርኃ ግብር በተመለከተ በሃገሪቱ ዋና ከተማ ፒዮንያን የያዙትን የሁለት ቀን ውይይት የመጀመሪያውን ዛሬ አጠናቀዋል።ሚኒስትር ፓምፔዎ ወደ ሰሜን ኮሪያ የተጓዙት የዚያች ሀገር መሪ ኪም ጆንግ ኡን ለኒውክሊየር መርኃ ግብራቸው የሚያስፈልጉ መሰረት ልማቶችን መገንባታቸውን ቀጥለዋል የሚሉ የዩናይትድ ስቲትስ የደኅንነት ሪፖርቶች በወጡበት በአሁኑ ወቅት ነው።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሰሜን ኮሪያ ባለፈው ወር በሲንጋፖሩ የሁለቱ ሀገሮች መሪዎች ንግግር ወቅት የገባችውን ቃል ማክበሯን እንዲከታተሉ በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ኃላፊነት ተሰጧቸዋል።ትናንት ሚስተር ፖምፔዎ ከከፍተኛ የሰሜን ኮሪያ ገዢ ፓርቲ ባለሥልጣን እና የቀድሞ የሀሪቱ የደኅንነት ኃላፊ ከሆኑት ኪም ዮንግ ቾል ጋር ተወያይተዋል።
| 1 |
3710bb622fae8d31a6f619b91cfb3553
|
eaaf0761809d9d92592496e026aae173
|
ምክር ቤቱ ብሔራዊ የሐዘን ቀን አወጀ
|
ሉ እንዳይወጣ እና ሀገሪቷን የጦር አውድማ የሚያደርጉ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔዎችን ጭምር በመጣስ በርካታ ሕገ ወጥ ተግባራት እየተፈፀሙ በመሆኑ፤ ይህን ሁኔታ በመደበኛው የሕግ ማስከበር ሥርዓት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የማይቻልበት ደረጃ ላይ መደረሱን በመረዳት፤ በሕገ መንግሥቱ በተደነገገው መሠረት ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን ለመጠበቅ ልዩ እርምጃዎችን መውሰድ የሚያስችል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በመደንገግ እና ተግባራዊ በማድረግ ሁኔታውን በመቆጣጠር በሀገሪቱ ሰላምና ሕልውና ላይ የተጋረጠውን አደጋ መከላከል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 93/1/ሀ መሰረት የሚከተለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጇል።#PMOEthiopia
| 0 |
2df6f63f130548aab882ecac1f8fbeb6
|
8ccac0c9366ade8b5aa8cc01f60ed4ef
|
በርካታ የአይሲስ የጦር መሪዎች ወደ ሊቢያ እየሸሹ ነው
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን ቱርክ በተቻለ ፍጥነት ወታደሮችን ወደ ሊቢያ እንደምትልክ አስታወቁ።ሊቢያ ወታደራዊ ድጋፍ መጠየቋን ያነሱት ፕሬዚዳንቱ ሃገራቸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እውቅና ለሰጠው ለፋይዝ አል ሳራጅ መንግስት ድጋፍ ለማድረግ ወታደሮቿን ትልካለች ብለዋል።ፕሬዚዳንቱ ፓርላማው ወታደሮችን ወደ ሊቢያ የመላክ እቅድ ያጸድቀዋል ብለው እንደሚጠብቁም ጠቅሰዋል።ፕሬዚዳንቱ ትናንት በቱኒዚያ ባደረጉት ጉብኝት ሃገራቸው ከሊቢያ ጥያቄ ከቀረበላት ወታደሮችን ለመላክ ፈቃደኛ ስለመሆኗ ገልጸው ነበር።ከዚህ ባለፈም የጀኔራል ከሊፋ ሃፍታር ወታደሮችን እንቅስቃሴ ለመግታት የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ ሃገራቸው ፍላጎት እንዳላት በተደጋጋሚ ሲገልጹ ቆይተዋል።ምንጭ፡- ሲ ጂ ቲ ኤን
| 0 |
a20f8b8b25da277ba942c3206419b0f1
|
2b824428ed13458b3aea360f69e31796
|
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት ከወከሉ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ
|
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የሩሲያ፣ የአውስትራሊያ እና የአርመንያ አምባሳደሮችን ጋር ተወያይተዋል።በዚህ ወቅትም አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ኢትዮጵያ ከሶስቱም ሀገራት ጋር ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረ ታሪካዊ ግንኙነት ያላት መሆኑን አውስተዋል።ግንኙነቱን በንግድ፣ በኢንቨስትመንት፣ በባህል፣ በትምህርት፣ በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን አንስተዋል።ከሀገራቱ ጋር ከዚህ በፊት የተፈረሙ ስምምነቶችን ወደ ተግባር በመለወጥ አዳዲስ ስምምነቶችን ለመፈራረም እንደሚሰራም ጠቁመዋል።ከዚህ ባለፈም ኢትዮጵያ ከሀገራቱ ጋር ያላትን ሁለንተናዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እንደምትሰራ መናገራቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።የሩሲያ፣ የአውስትራሊያ እና የአርመንያ አምባሳደሮች በበኩላቸው በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት እየተካሄደ ያለውን ኢኮኖሚዊ እና ፖለቲካዊ ለውጥ አድንቀዋል።ከዚህ ቀደም የተፈረሙ ስምምነቶችን ወደ ተግባር ከመለወጥ ባለፈ አዳዲስ ስምምነቶችን በመፈራረም የሚጠበቀባችውን ለማከናወን በትኩረት እንደሚሰሩም ገልጸዋል።
| 0 |
9d9e96a7721e92b3f3e7f569ecb80292
|
f4eb0a13ae00104510f410cb4f210323
|
ሴካፋ ሴቶች ዋንጫ | የምድብ ጨዋታዎች ሲጠናቀቁ ኢትዮጵያ የመጨረሻ ጨዋታዋን አሸንፋለች
|
ቅዳሜ የተጀመረው የሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ዋንጫ እሁድም ሲቀጥል ታንዛንያ ኢትዮጵያን፤ ኬንያ ደግሞ ዛንዚባርን በሰፊ ውጤት አሸንፈዋል።በንጅሩ ስታዲየም ቀድመው ጨዋታቸውን ያካሄዱት ኢትዮጵያ እና ታንዛንያ ሲሆኑ ታንዛንያም በአንድሪው አልበርት ሃትሪክ እና በካልቢን ጆን አንድ ጎል 4-0 አሸንፋለች።የዚህ ዕለት ሁለተኛ ጨዋታ የነበረው በኬንያ እና ዛንዚባር መካከል የተካሄደው ሲሆን ውጤቱም ኬንያ 5-0 አሸንፋለች። ሲድኒ ሎካሌ የተባለ ተጫዋችም አራት ግቦች አስቆጥሯል።ውድድሩ ሰኞም ሲቀጥል ኤርትራ ከ ሱዳን፤ ዩጋንዳ ከ ጅቡቲ ይገናኛሉ።
| 0 |
bb5b9daa2fd85cd3a40327c0c0821be3
|
b110e7a667929f3e4d45e9d7c27fa2e6
|
የሽሮሜዳው አደጋ
|
የብሄራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በመጪው የግንቦት ወር በኢትዮጵያ ከ21 ሺህ በላይ ዜጎች የጎርፍ አደጋ ሊደርስባቸው እንደሚችል አስታወቀ።የብሄራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ይከሰታል ተብሎ በሚታሰበው የጎርፍ አደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያና መከላከል ዙሪያ መግለጫ የሰጠ ሲሆን የጎርፍና የመሬት መንሸራተት ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች ያሉ የኅብረተሰብ ክፍሎች ንቁ ሆነው መጠበቅ እንዳለባቸውም አሳስቧል።የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ዳመና ዳሮታ እንዳሉት፤ በሚያዚያ ወር 2012 ዓ.ም በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የጎርፍ አደጋና የመሬት መንሸራተት መከሰቱን አስታውቀዋል ።”በድሬደዋ ከተማ በደረሰ የጎርፍ አደጋ 4 ሰዎች ሞተዋል፤ 53 ቤቶች ሙሉ በሙሉ ፈርሰዋል፤ ሁለት ሺህ የሚጠጉ ቤተሰቦች ለምግብ እጥረት ተጋልጠዋል” እንዲሁም በተመሳሳይ በደቡብ ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልልና በሶማሌ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በተከሰተ ከባድ ዝናብና ጎርፍ በመሰረተ ልማትና እንስሳት ላይ ጉዳት መድረሱን አስታውሰዋል።በኢትዮጵያ በአጠቃላይ በድሬደዋ፣ ሶማሌ ክልል ሸንሌ ዞን፣ ደቡብ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በደረሰ የጎርፍ አደጋና የመሬት መንሸራተት 219 ሺህ 698 ሰዎች መጎዳታቸውን በተጨማሪም ከ108 ሺህ በላይ ሰዎችም መፈናቀላቸውን አቶ ዳመና ተናግረዋል።ኮሚሽኑ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ ባገኘው መረጃ መሰረት አደጋው ቀጣይነት እንደሚኖረውና በግንቦት ወር ብቻ ከ 21 ሺህ በላይ ሰዎች ሊፈናቀሉ እንደሚችሉ ስጋት መኖሩንም ምክትል ኮሚሽነሩ አስታውቀዋል።ከእነዚህ ጉዳት ከሚደርስባቸው ሰዎች መካከል ከ19 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ከመኖሪያ ቀያቸው ሊፈናቀሉ እንደሚችሉም ጨምረው ጠቁመዋል።በመሆኑም በተለያዩ አካባቢዎች በመደበኛና ከመደበኛ በላይ በሆነ ዝናብ ቅጽበታዊ የጎርፍ አደጋ ሊደርስ እንደሚችል አብራርተዋል።በተጨማሪም በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ፣ ወላይታ፣ ሲዳማ፣ ሃድያ፣ ባስኬቶ፣ ጋሞ፤ በአፋር ክልል ዞን አንድና ዞን ሁለት ሊደርስ የሚችለውን አደጋ ለመቀነስ የቅድመ ማስጠንቀቂያ ስራ እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።”ኅብረተሰቡም ንቁ በመሆን የሚደርሰውን አደጋ መከላከልና መቀነስ እንዲችል የተሳለጠ የመረጃ ልውውጥ ማድረግና የጎርፍ መከላከያ መንገዶችን ማጠናከር ይገባል” ማለታቸውንም ከኢዜአ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
| 0 |
3732751c282b636c01ab64ece0525659
|
3732751c282b636c01ab64ece0525659
|
አርበኞች ግንቦት ሰባት “አጥፊ” ያላቸውን ኃይሎች ከሰሰ
|
በኢትዮጵያ በተጀመረው ለውጥ “እያጋጠሙ ያሉ” ያላቸውን ፈተናዎች፤ በዜጎች ደህንነት ላይ “አደጋ እና ሥጋት ደቅነዋል” ያላቸውን ወገኖች ጠቅሶ፣ አርበኞች ግንቦት ሰባት በዛሬው ዕለት ያወጣውን ጋዜጣዊ መግለጫ ይመለከታል። የድርጅቱ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ኤፍሬም ማዴቦ ይመልሳሉ።የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ “ዋልታ የረገጡ አጥፊ ጽንፈኞች” ሲል በመግለጫው ተጠያቂ ያደረጋቸውን ቡድኖችና ምላሽም በተከታይ ፕሮግራሞቻችን እናቀርባለን።
| 1 |
9d2331e47ee849fb5346e9f1a0737bc7
|
a61d934cc55e52dff9cdca31be9ca8e1
|
በኮቪድ-19 ምክንያት የሃዋሳ ንግድ ቤቶች ተቀዛቅዘዋል
|
ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ይጀመራል ተብሎ የነበረው የ2013 ዓ.ም የተገለፀው የመማር ማስተማር ሂደት ላተወሰነ ጊዜ መራዘሙ ተገለፀ።ከአዲስ አበባ ት/ቢሮ ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው ት/ቤቶቹ የማይከፈቱት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የመከላከያ ዝግጅት በተሟላ ሁኔታ ባለመጠናቀቃቸው ነው። በከተማዋ የሚገኙ ት/ቤቶች በ2013 ተማሪዎችን ለኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በሚያጋልጥ ሁኔታ ዝግጅቶቻቸውን በማጠናቀቅ ጥቅምት 30/2013 ትምህርት እንደሚጀምሩ ውሳኔ ላይ ቢደርስም ት/ቤቶች ዝግጅቶቻቸውን በበቂ ሁኔታ ባለማጠናቀቃቸው ምክንያት የትምህርት ማስጀመሩ ሂደቱ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲራዘም ተወስኗል። የትምህርት ከመጀመሩ በፊት በኮቪድ-19 የቀውስ ጊዜ የትምህርት አመራርና አስተዳደር ስትራቴጂ እቅድ ላይ የተቀመጡ ስታንዳርዶችን ማሟላት አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል ያለው የትምህርት ቢሮው መረጃ አስፈላጊው ዝግጅት በተሟላ ደረጃ እስከሚጠናቀቁ ድረስ በከተማዋ ለመጀመር ታቅዶ የነበረው የገፅ ለገፅ ትምህርት ማስጀመር መርሃ ግብር ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል ብሏል።ጥቅምት 16 2013 የተጀመረው የስምንተኛና አስራ ሁለተኛ ክፍሎች የገፅ ለገፅ የክለሳ ትምህርት የመማር ማስተማር ሂደት ግን ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ቢሮው ያወጣው መረጃ አመልክቷል።
| 0 |
409bea900c7b9be3f80b5ced47a28b6a
|
8e615851083c1949bb7f470c7ce3b2c3
|
ህገወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን ለመቆጣጠር የዲፕሎማሲ ሥራ እየተሰራ መሆኑ ተጠቆመ
|
ማክሰኞ ጥቅምት 25 ቀን 2012 ዓ.ም. ከቀትር በኋላ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት፣ የዘመናዊ ስናይፐር የጦር መሣሪያ ተጓዳኝ ዕቃዎች (Accessories) በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር ማምሻውን እንዳስታወቀው፣ በአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ የግል መገልገያ ዕቃዎችን ሽፋን በማድረግ በዓረቢያን መጅሊስ ውስጥ በሕገወጥ መንገድ ተደብቀው በግለሰብ ስም የመጡ የተለያዩ የስናይፐር የጦር መሣሪያ ተጓዳኝ ዕቃዎች ተይዘዋል፡፡ በኤክስሬይና በዕቃ ፍተሻ ኦፊሰሮች አማካይነት የስናይፐር ጦር መሣሪያ ተጓዳኝ ዕቃዎች በቁጥጥር ሥር ሲውሉ፣ ስሙና ማንነቱ ያልተገለጸ ተጠርጣሪም አብሮ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የጦር መሣሪያው ተጓዳኝ ዕቃዎች ከየት እንደመጡና በየትኛው አየር መንገድ እንደተጓጓዙ ግን አልተገለጸም፡፡ የተጓዳኝ ዕቃዎቹ ሥሪት የት እንደሆነም አልታወቀም፡፡በኢትዮጵያ ሕገወጥ የጦር መሣሪያዎች ዝውውር በመስፋፋቱ ምክንያት፣ እንዲህ ያለው የጦር መሣሪያ ተጓዳኝ ዕቃዎች በኤርፖርት በኩል ሊገቡ ሲሉ መያዛቸው መደናገር መፍጠሩን ለማወቅ ተችሏል፡፡ እጅግ ዘመናዊ ለሆነ ስናይፐር የጦር መሣሪያ በተጓዳኝነት የሚያገለግሉ ዕቃዎች በኤርፖርት በኩል ወደ አገር ውስጥ ሊገቡ ሲሉ መያዛቸው፣ የጦር መሣሪያ ዝውውሩ ምን ያህል አደገኛ እየሆነ እንደመጣ ማመላከቻ ነው ተብሏል፡፡
| 0 |
98f36c72a6edc0fc094de547414f247c
|
98f36c72a6edc0fc094de547414f247c
|
በቴዲ አፍሮ የሙዚቃ አልበም ምረቃ የመሠረዝ ዜና ዙሪያ የተሰሙ ድምጾች
|
እንደተገኙ በተደወሉ የስልክ መሥመሮች አስተያየት የሰጡ ሰዎች ድምጽ ነው። ጉዳዩ የዕውቁ ድምጻዊ ቴዲ አፍሮ “ኢትዮጵያ” የተሰኘው የሙዚቃ አልበም ምርቃት የመከልከል ዜና።ድምጻዊው ይህንን አስመልክቶ በፌስቡክ ገጹ ይፋ ያደረገው መግለጫ እንዲህ ይላል።“ነሐሴ 28 - 2009 ዓ.ም ከምሽቱ 1 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ሒልተን ሆቴል በደመቀ ሁኔታ ልናካሂድ የነበረው የ“ኢትዮጵያ” አልበም ምርቃት አስፈላጊው ዝግጅት ሁሉ ተጠናቆ እና ጥሪ ለተደረገላቸው እንግዶች የመግቢያ ወረቀት ታድሎ ካበቃ በኋላ በሰዓታት ልዩነት ውስጥ ጉዳዩ ይመለከተኛል፤ የሚለው የመንግስት አካል መረሃ ግብሩን ማካሔድ እንደማንችልና ፍቃድ እንደሚያስፈልግ በመግለጽ ዝግጅቱ እንዳይካሄድ መከልከሉን ለክብሯን ወገኖቻችን ስናሳውቅ የተሰማንን ከፍተኛ ሀዘን በመግለጽ ነው።”የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው አስተያየት ሰጪዎች ድምጽ ቀጥሎ ይሰማል። በጉዳዩ ዙሪያ የሚመለከተውን የመንግስት አካል ምላሽና የድምጻውን አስተያየት ለማካተት ያደረግንው ጥረት ግን ለጊዜው አልተሳካም።
| 1 |
2792c4aff3f193dc53d2d2ee8b3823f8
|
a8e9e453f24c498384016002492286a1
|
የቦኮሃራም ታጣቂዎች ከጠለፏቸው ልጃገረዶች ዘጠና አንዱን ለቀቁ
|
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግምታዊ ዋጋው 1ነጥብ 6 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ዘጠና ሶስት ኩንታል ባእድ ነገር ጋር የተቀላቀለበት ቅቤ ወደ ገበያ ሊቀርብ ሲል መያዙን የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ።
| 0 |
9d78a225a95cf07671d74fab89354303
|
ac916d69fe7049a060935cf8432871c5
|
ስፔን ከአስርት ዓመታት በኋላ ከፍተኛ የሆነ ድርቅ እያስተናገደች ነው
|
በኬንያ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ከአንድ ሚልዮን በላይ ዜጎች ለረሃብ ተጋልጠዋል ተባለ፡፡በተለይም በሰሜናዊ የኬንያ ክፍል የሚኖሩ አርብቶአደሮች በድርቁ ምክንያት ለስደት እና ለግጭት መዳጋቸው ተገልጿል፡፡አና ሊሳንጅሬ በሰሜን ኬንያ በአርብቶ አደርነት የሚተዳደሩ ኬንያዊት ሲሆኑ፣ በአካባቢያቸው በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ግጦሽ እና ውሃ በመጥፋቱ ከነቤተሰባቸው ለመሰደድ ተገደናል ብለዋል፡፡ለሚያረቧቸው እንስሳት የሚሆን ግጦሽና ዉሃ ለማግኘትም የአንድ ቀን ጉዞ እንደሚያደርጉ ነው የገለጹት፡፡በሰሜናዊው ኬንያ በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ እረኞች ለከብቶቻቸው የሚሆን ግጦሽና ዉሃን ለማግኘት ማራላል ወደተባለች አካባቢ እና ወደ ሌሉችም ስፍራዎች ይሰደዳሉ፡፡በሀገሪቱ እየተከሰተ ባለው ተደጋጋሚ ድርቅ ምክንያትም በእረኞች እና በአካባቢው ተወላጆች መካከል ግጭቶች ይነሳሉ ተብሏል፡፡እንደ የአልጀዚራዋ ካትሪን ሶል መረጃ በአካባቢው የሚነሱ ግጭቶች መንስኤያቸው ቀላል ቢሆንም የበርካቶችን ህይወት እስከመቅጠፍ ይደርሳል፡፡እነዚህ በኬንያ ሳምቡሩ በተባለች ቦታ የሚኖሩ ሽማግሌዎችና የጎሳ አባላት ናቸው፡፡ የዛሬ 10 ዓመት በተከሰተው ችግር ምክንያት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በተገደሉበት ፀብ እና መፍትሔ ላይ እየተወያዩ ነው፡፡በኬንያ እንዲህ ዓይነቱ ድርቅ ተከስቶ ሚልየኖችን ለርሃብ ሲያጋልጥ ይህ የመጀመሪያው አይደለም፡፡ ሀገሪቱ የዛሬ ሁለት ዓመት በገጠማት ድርቅ ምክንያት ብሔራዊ የአደጋ ጊዜ ማወጇ አይዘነጋም፡፡ (ምንጭ፡-አልጀዚራ)
| 0 |
6ec6dcbd0010acba06cfcaf880393cb4
|
6ec6dcbd0010acba06cfcaf880393cb4
|
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር - በጂግጂጋ ዩኒቨርስቲ
|
የጂግጂጋ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች፣ ማኅበረሠቦችን በማቀራረብ፣ በተጀመረው ለውጥ አውንታዊ ሚና አንዲጫወቱ የክልሉ ፕሬዚዳንት ጥሪ አቀረቡ፡፡ በዘውግ መሥመር ሁኔትዎችን መቃኘት ኋላቀርነት ነው አሉ፡፡ዩናይትድ ስቴትስ በአዲሱ የኢትዮጵያ አንድነት ራዕይና ለውጥ በእጅጉ እንደተነቃቃችም፣ ዩኒቨርስቲውን የጎበኙት አምባሳደር ማይክ ራይነር አስታወቁ፡፡ የጂግጂጋ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ሀገራቸው ከመቼውም ጊዜ በላይ ዛሬ እንደምትፈልጋቸው አሳሰቡ፡፡
| 1 |
719ed8e6180c830a4d67a2d098ff72bf
|
2e9db7fab816725f08eab6a70a9dccfd
|
የሰሜን ኮሪያ አስታራቂ ሃሳብ በደቡብ ኮሪያ ለሚካሄደው የክረምት ኦሎምፒክ ውድድር
|
ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ የስራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የሰሜን ኮሪያ አምባሳደር አሰናብተዋል።ፕሬዝዳንቱ ሙላቱ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት የሰሜን ኮሪያ የጤና ባለሙያዎችና ኢንጂነሮች በኢትዮጵያ በጤና፣ በመስኖና በማዕድን ዘርፍ እያደረጉ ያለውን የልማት ትብብር የበለጠ ማጠናከር እንዳለባቸው ጠቁመዋል።ዶክተር ሙላቱ አምባሳደሩ ባለፉት አራት ዓመታት በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ ሁለቱ አገራት በጤና፣ በመስኖና በማዕድን ዘርፍ ያላቸው ትብብር እንዲጠናከር ላደረጉት አስተዋዕኦ አመስግነዋል።ኢትዮጵያ ከአዲስ ተሿሚ አምባሳደር ጋር የሁለቱን አገራት የትብብር አድማስ ለማስፋትና ይበልጥ ለማጠናከር በቅርበት እንደምትሰራ አረጋግጠዋል።ተሰናባቹ የሰሜን ኮሪያ አምባሳደር ኪም ቾል በበኩላቸው ለረዥም አመታት ጸንቶ የቆየው የሁለቱ አገራት ግንኙነት በጋራ ጥቅሞችና በመደጋገፍ ላይ ያተኮረ መሆኑን ገልጸዋል።የአገራቸው የህክምና ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ልምዳቸውንና ተመክሯቸውን እንዲያካፍሉ የበኩላቸውን እንደሚወጡም ጠቁመዋል። (ኢዜአ)
| 0 |
2e981ea16f16f203f77d5c91aa0b3b3d
|
ba3a72aedf2f948bd8bd13f5cc6d3563
|
የካፍ ልዑካን ቡድን የወልዲያ ስታዲየምን ጎበኘ
|
በዳውድ ኢብሳ ከሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራሮች ጋር የሚወያይ የኢትዮጵያ መንግሥት የልዑካን ቡድን አሥመራ መሄዱ፣ በዚያውም ከኤርትራው ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር መገናኘቱ ታወቀ።ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ እና አቶ ለማ መገርሳ ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ ጋር በነበራቸው ቆይታም በተለያዩ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መምከራቸው ተነግሯል። እንዲሁም በቅርቡ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል የተፈረመው የሰላምና የወዳጅነት ሥምምነት ተፈፃሚ የሚደረግበት ሁኔታ ላይ ውይይት አድርገዋል። የልዑካኑ ቡድን አባላት የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ለማ መገርሳና የኢትዮጵያ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ ሲሆኑ፣ ከኦነግ አመራሮች ጋር እንደተወያዩም ተገልጧል።የኦነግ አመራሮች ከኢትዮጵያ መንግሥት ልዑካን ጋር በምን ጉዳይ ተወያይተው ምን ውሳኔ ላይ እንደደረሱ፣ የአፋን ኦሮሞ ክፍል ባልደረባችን ቱጁቤ ኩሳ አጠናቅራለች፡፡።
| 0 |
c6d213229b082fcbd1b195e292d5fb36
|
c6d213229b082fcbd1b195e292d5fb36
|
ዶናልድ ያማማቶ ከኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ መክረዋል
|
በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር አምባሳደር ዶናልድ ያማማቶ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት እና በክፍለ አህጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ሁለቱ የስራ ሃላፊዎች በንግድና ኢንቨስትመንት በተለይም በግብርናው ዘርፍ ላይ የመከሩ ሲሆን የኢትዮጵያ ምርች ወደ አሜሪካ ገበያ በሚገቡበት መንገድ ላይ መወያየታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም ተናግረዋል፡፡በሃይል ማመንጨትና ሲቪል አቪዬሽን ስራዎች ላይ ሁለቱ ሃገራት በጋራ ስለመስራትም በውይይታቸው አንስተዋል፡፡አካባቢያዊ ጉዳዮችን በተመለከተም በአፍሪካ ቀንድ ዙሪያ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን የኢጋድ አባል ሃገራት ከአሜሪካ ጋር ግንኙነታቸውን ማጠናከር እንደሚኖርባቸው ያማማቶ በውይይቱ ወቅት ተናግረዋል፡፡በደቡብ ሱዳንና በሶማሊያ ሰላምና ደህንነት እንዲረጋገጥ እና ኢኮኖሚያዊ ተቋማት እንዲጠናከሩ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት አድንቀዋል፡፡በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ያለውን የድንበር አለመግባባት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ያቀረቡትን ጥሪ ማድነቃቸውን ቃል አቀባዩ ተናግረዋል፡፡የኤርትራ መንግስት የባህሪ ለውጥ ሊያመጣ እንደሚገባም ዶናልድ ያማማቶ አሳስበዋል፡፡ ያማማቶ በጂቡቲና ኤርትራ ያደረጉትን ጉብኝት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ እንደመጡም ለማወቅ ተችሏል፡፡
| 1 |
7e9eaca02ca7ce738182037e6bda2d89
|
919f34f8cf45ba4955180c986cf476d5
|
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ አመት የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ሶስተኛውን የውይይት መድረክ በነገው እለት ያካሂዳል
|
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል፡፡5ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ምክር ቤቱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው በስብሰባው የተጓደሉ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችን ለመመደብ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡በተጨማሪም የግልግል ዳኝነት እና የዕርቅ አሰራር ስርዓትን ለመደንገግ፣ የግብርና አምራችና አስመራች ግንኙነትን ለመወሰን እና የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች ይመራል ተብሎም ነው የሚጠበቀው፡፡
| 0 |
3dd17943d908cd85e378c037cbef8182
|
3dd17943d908cd85e378c037cbef8182
|
የሶማሊያ “አንድ ሰው፣ አንድ ድምፅ” ምርጫ
|
የሶማሊያ “አንድ ሰው፣ አንድ ድምፅ” ምርጫ በአፍሪካና በዓረብ ምርጫ ጠበብት እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በ2020 ሶማሊያ “አንድ ሰው፣ አንድ ድምፅ” በሚለው መርህ ምርጫ ለማካሄድ እንድትዘጋጅ ለመረዳት፣ የአፍሪካና የዓረብ ምርጫ ጠበብት በዚህ ሳምንት ኬንያ ውስጥ ስብሰባ ተቀምጠዋል፡፡ሶማሊያ ከሁለት አሥርት ዓመታት በላይ ባለመግባባት ቀውስና በእርስ በርስ ጦርነት ስትታመስ ኖራ እአአ በ2004 ዓ.ም. ነው መረጋጋት የጀመረችው፡፡ በወቅቱ የሶማሊያ የሰላም ሁኔታ ሰለነበር አዲስ ፕሬዚዳንት ለመምረጥ የሽግግር መንግሥታቱ ምክር ቤት አባላት ናይሮቢ ነበር የተሰበሰቡት፡፡ ከዚያን ጊዜ ወዲህ ሶማሊያ ሦስት ምርጫዎች አካሂዳለች፡፡ ሆኖም የሶማሊያ ሕዝብ ገና መሪዎቹን አልመረጠም፡፡እስካሁን ሀገሪቱ የጎሣ ሥራዕትዋን ነው - የተጠቀመችው፣ የጎሣ ሽማግሌዎችሕግ አውጭዎችን ይመርጣሉ፣ ሕግ አውጭዎቹ ደግሞ የአገሪቱን ፕሬዚዳንት ይመርጣሉ፡፡
| 1 |
ce16908c2e5edbfc742e80ae8ad85c6b
|
c43652cd62aef52661a1dca06bedb180
|
የፕሪምየር ሊጉ ሁለተኛ የውድድር ዘመን አጋማሽ በተያዘለት ጊዜ ይጀመር ይሆን?
|
የፕሪምየር ሊጉ ክለብ ድሬዳዋ ከተማ ስምዖን ዓባይን በቋሚነት አስፈርሟል።የውድድር ዓመቱን በዮሐንስ ሳህሌ መሪነት የጀመሩት ብርቱካናማዎቹ ብዙም መዝለቅ ሳይችሉ ከአሰልጣኙ ጋር ከተለያዩ በኋላ ምክትሉ ስምዖን ዓባይ በጊዜያዊነት የመራ ሲሆን ቡድኑ በሁለተኛው ዙር መሻሻል እንዲያሳይ እና ከወራጅነት ስጋት ቀደም ብሎ እንዲላቀቅ ማድረግ ችሏል። ይህም ለቀድሞው የኤሌክትሪክ፣ ኢትዮጵያ ቡና እና ኮተን ኮከብ ቋሚ ውል አስገኝቶለታል። እስከ ቀጣዩ የውድድር ዘመን መጨረሻም በክለቡ የሚቆይ ይሆናል።
| 0 |
c8eddf086d1824d8de28923f5fbab48a
|
4e3b3a955d333e7568f84d992f37fedb
|
የተከዜ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ምንም አይነት ጉዳት እንዳልደረሰበት ተገለጸ
|
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ አሸብር ባልቻ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ስራ አስፈጻሚ ሆነው መሾማቸው ተገለፀ።አቶ አሸብር በቀድሞ የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት በሜካኒካል ምህንድስና የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን የተቀበሉ ሲሆን፥ ከብሪታንያ ግሪንዊች ዩኒቨርሲቲ በዓለም አቀፍ ቢዝነስ የማስተርስ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል።በምህንድስና ከተመረቁ በኋላም በበደሌ ቢራ ፋብሪካ ጀማሪ ሜካኒካል ኢንጂነር የስራ መደብ ላይ አገልግለዋል።በ1996 ዓ.ም በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ተቀጥረው በጊምቢ -መንዲ – አሶሳ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ፕሮጀክት ሰርተዋል።እንዲሁም በተከዜ የውሃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከጥር 1997 ዓ.ም ጀምሮ ለስድስት ዓመት መሪ መካኒካል ኢንጂነር ሆነው የኤሌክትሮ ሜካኒካል ስራዎችን በመቆጣጠር ተቋሙን አገልግለዋል።ከግንቦት 2003 ዓ.ም ጀምሮም የገባ የውሃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ በመሆን ካገለገሉ በኋላ ከጥቅምት 2012 ዓ.ም ጀምሮ ይህን ኃላፊነት እስከተቀበሉበት ቀን ድረስ የኃይል ማመንጫዎች ግንባታ ስራ አስፈፃሚ ሆነው ሲያገለግሉ ቆይተዋል።አቶ አሸብር ባልቻ ከየካቲት 9 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮም ተቋሙን በዋና ስራ አስፈፃሚነት እንዲመሩ በተቋሙ የሥራ አመራር ቦርድ መሾማቸውን ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ያገኘነው መረጃ ያመላክታል ።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 0 |
a1f506984bcea9894303826a37524398
|
a1f506984bcea9894303826a37524398
|
ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የወረታ ደረቅ ወደብ እና ‹ተርሚናል› ግንባታ ተመረቀ።
|
ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የወረታ ደረቅ ወደብ እና ተርሚናል የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ዛሬ ተመረቀ።የደረቅ ወደብ ግንባታው በሦስት ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ነው፡፡ በአንድ ጊዜ ሳይደራረብ 973 ኮንቴይነሮችን፣ በመደራረብ ደግሞ 1 ሺህ 950 መደበኛ ኮንቴይነሮችን እና ከሦስት ቶን በታች የሆኑ 60 ተሽከርካሪዎችን እንደሚያስተናግድ ተገልጧል።ወደቡ 75 ቶን ዕቃ መያዝ የሚችል መጋዝን ያለው ነው፡፡በቀጣይ ምዕራፎች በ20 ሄክታር መሬት ላይ የሚገነባው የወደብ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ በአንድ ጊዜ እስከ 9 ሺህ 450 ኮንቴይነሮችን ያስተናግዳል፤ በዓመት ደግሞ 95 ሺህ 800 ኮንቴይነሮችን የማስተናገድ አቅም ይኖረዋል።
| 1 |
446b9f4f18068fa39368c899df9da7e9
|
446b9f4f18068fa39368c899df9da7e9
|
የሕዳሴ ግድብ ሂደት የሚያሳይ አውደ ርዕይ ብሔራዊ ሙዚየም ሊከፈት ነው
|
አዲስ አበባ ፤ መጋቢት 7/2006 (ዋኢማ) ¬- የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የመሠረት ድንጋይ ከተጣለበት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ያለውን ሂደት የሚያሳይ የሥዕልና የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ ከመጋቢት 10 እስከ 16 2006 ዓም ድረስ በብሔራዊ ሙዚየም ለሕዝብ እይታ ክፍት እንደሚሆን ተገለጸ ።የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽ/ቤትና የኢትዮጵያ ሠዓሊያን ማህበር በጋራ በሠጡት መግለጫ አውደ ርዕዩ የአባይ ዘመን ጥበብ 2006 በሚል መሪ ቃል የሚዘጋጅ ሲሆን በህይወት የሌሉና በቅርቡ የተመረቁ የአዲስ አበባና የክልል ሠዓሊያን ጭምር ይሳተፋሉ ተብሏል ።የኢትዮጵያ ሠዓሊያንና ቀራፂያን ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ ስዩም አያሌው በበኩላቸው እንደገለጹት ይህ የሚዘጋጀው አውደ ርዕይ ሠዓሊውን በሰፊው ከህብረተሰቡ ጋር የሚያገናኝ መድረክ ነው ብለዋል ።የሕዳሴው ግድብ የኢትዮጵያውያን ሕይወት መሆኑን የጠቆመችው ሠዓሊ ደስታ ሃጎስ ሁሉም በተሠማራበት ሙያ የሕዳሴውን ግድብ መደገፍ ይገባዋል ብላለች ።
| 1 |
9cc6eff36164aee5a234f438bff148be
|
9cc6eff36164aee5a234f438bff148be
|
” በጋራ ሆነን አፍሪካን አይዞሽ ልንላት እና ልንገነባት ይገባል” ዲዲዬ ድሮግባ
|
አይቮሪኮስታዊው የቀድሞ የቼልሲ እና የዝሆኖቹ ኮከብ ዲዲዬ ድሮግባ በአፍሪካ የቢዝነስ እና ጤና ፎረም ጋባዥነት በአዲስ አበባ ሀያት ሆቴል በመገኘት አፍሪካ ውስጥ በማህበራዊ እና ጤና ዘርፎች እየሰራ የሚገኘውን ስራ አብራርቷል።ወደ ኢትዮጵያ እንደመጣ በቅድሚያ ከጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አህመድ ጋር የተወያየው ድሮግባ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጣ የገጠመው አቀባበል ፍፁም ያልጠበቀው እንደሆነ ተናግሯል። ” እዚህ ስመጣ የመጀመርያዬ ነው። ነገር ግን እጅግ ብዙ አፍቃሪ እንዳለኝ ተረድቻለሁ። ” ብሏል።ድሮግባ ጨምሮም ” አፍሪካ ከመቼውም ጊዜ በተሻለ አሁን ላይ የመደመጥ እና የመታየት እድል አላት። በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የተበታተንን ልጆቿ አቅማችንን አጎልብተን፣ ተምረን፣ ሰልጥነን እና ሰርተን ተመልሰናል። አሁን በጋራ ሆነን አፍሪካን ተባብረን አይዞሽ ልንላት እና ልንገነባት ይገባል። በጋራ ከሆንን የማንችለው ነገር የለም። ” ሲል በጋራ የመስራት አስፈላጊነትን ገልጿል።ከእግርኳስ ራሱን ካገለለ በኋላ ራሱ ባቋቋመው ፋውንዴሽን አማካኝነት በትምህርት እና ጤና ላይ አተኩሮ እየሰራ እንደሆነ የተናገረው ዲዲዬ በሀገሩ ትምህርት ቤት ከፍቶ ሙሉ ለሙሉ ዲጂታል የትምህርት አሰጣጥ እንዲሆን ከማስቻሉ በተጨማሪ የእናቶች እና ህፃናት ጤና ላይ ትኩረት አድርጎ እየተንቀሳቀሰ እንደሆነ ገልጿል። ወደፊትም በትምህርት እና ጤና ላይ ይበልጥ አተኩሮ መስራት እንደሚፈልግ የገለፀው ድሮግባ ሁሉንም ነገር ማድረግ የሚቻለው እንደ አንድ ሆኖ በትብብር በመስራት እንደሆነ ተናግሯል።
| 1 |
830df05b7b3115844b60bbfac4bce030
|
8a6f439e3f6336d3b7ca3b4a22d90a78
|
ድንበር ተሻጋሪ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ቅሬታ
|
ኢትዮጵያና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ድንበር ዘለል የፋይናንስ ወንጀሎችን ለመከላከል ተሰማምተዋል፡፡የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሼክ አብዱላ ቢን ዛይድ አል ናህያን ጋር በአቡዳቢ ባደረጉት ውይይት የሁለቱ አገራት ግንኙነት ያለበትን ደረጃ በማንሳት የነበራቸውን ወዳጅነት የበለጠ በማጠናከር አገሮችን ተጠቃሚ ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡በአገር ውስጥ የተጀመረውን የህግ የበላይነት የማረጋገጥ ጥረት ለመደገፍ ሁለቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በኢኮኖሚ ላይ የሚፈፀመውን ድንበር ዘለል ወንጀሎች በጋራ ለመከላከልና ሲፈፀሙም ተቀናጅቶ ለመመርመር በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ተነጋግረዋል፡፡የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ በተሳተፉበት በዚህ ውይይት በኢንቨስትመንት፣ በግዥ እና ሌሎች ተዛማጅ ድንበር ዘለል ወንጀሎችን በጋራ ለመከላከል እና ለመዋጋት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ ከመግባባት ደርሰዋል፡፡በቀጣይ የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ለመከላከል የሚካሄዱ ጥረቶችን በህግ ማዕቀፍ ለማስደገፍ አብረው እንደሚሰሩም ተስማተዋል፡፡ (ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃልአቀባይ ጽህፈት ቤት)
| 0 |
527d3293b9d8cf8780fad1a45050b77d
|
004366649a106f93fe01b923b5a7499b
|
ሀዋሳ ከተማ በቀጣይ ጨዋታዎች የፊት መስመር ተጫዋቾቹን በጉዳት ምክንያት ያጣል
|
በ28 እና 29ኛው ሳምንት በተከታታይ በሜዳው የሚያደርገው ሲዳማ ቡና ጨዋታዎቹን በሀዋሳ እንደሚያከናውን አስታውቋል።በፕሪምየር ሊጉ በ32 ነጥቦች 10 ደረጃ ላይ የሚገኘው ሲዳማ ቡና በቀጣይ ከሚያደርጋቸው ሶስት ጨዋታዎች መካከል በ28ኛው ሳምንት መቐለ ከተማን በ30ኛው ሳምንት ደግሞ መከላከያን የሚያስተናግድበትን ጨዋታ ስታድየም ከይርጋለም ወደ ሀዋሳ ቀይሯል። ክለቡ በ27ኛው ሳምንት ድሬዳዋን አስተናግዶ 1-0 ያሸነፈበትን ጨዋታ የፍቼ ጨምበላላ በዓልን ምክንያት የማድረግ ሀዋሳ ዓለም አቀፍ ስታድየም ማድረጉ የሚታወሰ ሲሆን አሁን ደግሞ ከደጋፊ ማህበሩ በተነሳ ጥያቄ ምቹ በሆነ ሜዳ ላይ መጫወት አለበት በሚል ነው ጨዋታወቹ ወደ ሀዋሳ የዞሩት፡፡ክለቡ በመደበኛነት እየተጠቀመበት የሚገኘው የይርጋለም ሁለገብ ስታዲየም የመጫወቻ ሜዳው እና የተመልካች መቀመጫው ምቹ አለመሆንን ተከትሎ እድሳት የሚያስፈልገው በመሆኑ በቀጣዩ የውድድር ዘመንም ጭምር የሜዳውን ጨዋታዎች ወደ ሀዋሳ ዓለም አቀፍ ስታድየም ለማዞር እንዳሰበም ሶከር ኢትዮጵያ ከክለቡ ቅርበት ካላቸው ሰዎች ማረጋገጥ ችላለች።
| 0 |
77b0db514814c12711d3a41f2077a04f
|
91aae5b604abba1295e237cc871f478f
|
20 የመድሐኒት አምራችና አስመጪ ድርጅቶች ክስ ሊመሰረትባቸው ነው
|
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር ተያይዞ በህግ ቁጥጥር ስር በዋሉ 4 ሺህ 183 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መመስረቱን የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግና የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቁ፡፡የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ሁሴን ዑስማን እና በኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል የወንጀል መርማሪ ኮሚሽነር ግርማ ገላን በጋራ በሰጡት መግለጫ የአርቲስቱን ግድያ ተከትሎ በተፈጠረ ግርግር የ167 ሰዎች ህይወት ሲጠፋ በ360 ሰዎች ላይ ደግሞ የአካል ጉዳት መድረሱን ገልጸዋል፡፡ከዚህ ባለፈም ከ4 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት መውደሙንም ተናግረዋል፡፡ከዚህ ጋር ተያይዞ የ9 ሺህ 63 ተጠርጣሪዎችን ጉዳይ በ559 የክስ መዝገቦች በማደራጀት 4 ሺህ 183 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መመስረቱንም አስታውቀዋል፡፡መረጃ ከተጣራባቸው መካከል 2 ሺህ 351 ተጠርጣሪዎች በክልል፣ 3 ሺህ 314 በፌደራል እንዲሁም 63ቱ ደግሞ በሀረሪ ክልል ክስ ተመስርቶባቸዋል ነው የተባለው፡፡ከዚህ ባለፈ ግን 4 ሺህ 892 ምክር ተሰጥቷቸው ወደማህበረሰቡ የሚቀላቀሉ ይሆናል ተብሏል፡፡
| 0 |
41c1d9fb906ff5a4ba1b3c1e83b3748b
|
41c1d9fb906ff5a4ba1b3c1e83b3748b
|
በኢትዮጵያ በላፉት 24 ሰዓታት ተጨማሪ 186 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፤ የሦስት ሰዎች ሕይወትም አልፏል፤ 74 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል፡፡
|
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 17/2012 ዓ.ም (አብመድ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ4 ሺህ 34 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በ186 ሰዎች ላይ ቫይረሱ መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ እንደ ሚኒስቴሩ መረጃ አዲስ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ከስድስት ወር እስከ 75 ዓመት የዕድሜ ክልል የሚገኙ 113 ሴቶችና 73 ወንዶች ናቸው፡፡ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች መካከል 147 ከአዲስ አበባ ናቸው፤ ቀሪዎቹ ደግሞ ከሶማሌ (16)፣ አፋር (10)፣ ከድሬዳዋ መስተዳድር (8)፣ ከኦሮሚያ (4) እና ከደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች (1) ክልሎች ናቸው፡፡በ24 ሰዓቱ ከተደረገ 35 ከአስከሬን የተወሰደ ናሙና ምርመራም ከጤና ተቋም ከተወሰደ ሁለት ናሙና ቫይረሱ እንደተገኘ ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ሦስት ሰዎች በቫይረሱ መሞታቸው መረጋገጡን ተከትሎ የሟቾች ቁጥር 78 ደርሷል፡፡ትናንት 74 ሰዎች ከቫይረሱ እንዳገገሙም ተነግሯል፤ ይህንንም ተከትሎ አጠቃላይ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 486 ደርሷል፡፡
| 1 |
c2b130d7cced6767b9364436d6271efe
|
4ad133a5ec4cb610669eb62811634c71
|
ጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተመረቀ
|
በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከሞጣ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ከከባድ ገልባጭ መኪና ጋር ተጋጭቶ የ10 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ የጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ተመስገን ይበልጤ ለአብመድ እንዳስታወቁት ከንጋቱ 11፡30 ከሞጣ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ ይነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ለመንገድ ሥራ ጌጠኛ ድንጋይ ጭኖ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ ይጓዝ ከነበረ ከባድ ገልባጭ መኪና ጋር ተጋጭቶ ነው አደጋው የደረሰው፡፡በአደጋው የአውቶቡሱን ሾፌር ጨምሮ የ10 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ያስታወቁት አቶ ተመስገን የገልባጭ መኪናው ሾፌርና ረዳት አለመገኘታቸውንም ተናግረዋል፡፡የሸጋው ሞጣ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ አዱኛው ዋለ ለአብመድ እንዳስታወቁት ደግሞ በአደጋው ምክንያት 7 ሕይወታቸው ያለፈ እና ስድስት ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ወደ ሆስፒታላቸው ደርሰዋል፤ ቀሪዎቹ በጉንደወይን ሕክምና እያገኙ እንደሆነና ሕይወታቸው ያለፈም እንዳሉ ተናግረዋል፡፡አምስቱ ቀላለ ጉዳት እንደደረሰባቸው የገለጹት ሥራ አስኪያጁ አንዱ የከፋ ጉዳት የደረሰበት ሰው ወደ ባሕር ዳር ጥበበ ግዮን ሆስፒታል ለተሻለ ሕክምና መላኩም ታውቋል፡፡ በአደጋው የተጎዱ ሰዎች 12፡10 ጀምሮ ከሆስፒታሉ መድረሳቸውንም ገልጸዋል፡፡ዘጋቢ፡- አብርሃም በዕውቀት
ፎቶ፦ ከማኅበራዊ ገጽ
| 0 |
183acfe831898687bd9f72ace271ad4c
|
971b897d1f3c5a848d3e8470cf5d167c
|
የአሜሪካ ሹልዝ ኢንቨስትመንት ከፋሚሊ ወተት የ45 በመቶ ድርሻ ገዛ
|
የአፍሪካ ሀገራት በግብርና ላይ የሚያደርጉትን ኢንቨስትመንት በማሳደግ የ7 በመቶ ዓመታዊ ዘላቂ ምጣኔ ኃብታዊ ዕድገትን እንዲያረጋግጡ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ዶክተር ዲላሚኒ ዙማ ጠየቁ።በ24ኛው የኅብረቱ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ጉባዔ መክፈቻ ላይ ሊቀመንበርዋ እንደተናገሩት የአፍሪካ ሀገራት ዋነኛ የአገር ውስጥ ምርት የሚሸፍኑት ግብርናና አግሮ ፕሮሰሲንግ በአህጉሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ወሳኝ ድርሻ አላቸው።እናም ሀገራት ለዘርፉ የሚያደርጉትን የኢንቨስትመንት መጠን በማሳደግ ዘላቂ ልማትን ማረጋገጥ እንደሚጠባቅባቸው ነው ዶክተር ዲላሚኒ ዙማ ያስገነዘቡት።የግብርና ምርታማነትና በዘርፉ የኢንቨስትመንት መጠንን ለማሳደግ የተቀመጠው አጠቃላይ የአፍሪካ የግብርና ልማት መርሃ ግብር /CAADP/ ሀገራት ከጠቅላላ ዓመታዊ በጀታቸው 10 በመቶ ለግብርና እንዲበጅቱ የሚያደርግ መሆኑን ጠቅሰዋል።አዲሱ የፈረንጆቹ 2014 ዓመትም “የአፍሪካ የግብርናና የምግብ ዋስትና ዓመት” በሚል መሰየሙን ገልጸው፤ በአፍሪካ ልማት አዲስ አጋርነት /NEPAD/ አማካይነት ተግባራዊ የሆነው ይኸው መርሃ ግብር የተጀመረበትን 10ኛ ዓመት እንደሚከበር ተናግረዋል።የመርሃ ግብሩ ዋና ዓላማ በመሰረተ ልማት ላይ የሚደረገውን ኢንቨስትመንት በማሳደግ የግብርና ኢንቨስትመን የእሴት ሰንሰለት መፍጠርና በግብርና መስክ የሚደረጉ ምርምሮች እንዲሁም የሰው ኃይል ማልማት እንደሆነም አስረድተዋል።ከዚህ አኳያ በዚህ ዓመት ተግባራዊ በሚደረገው በዚሁ መርሃ ግብር የአፍሪካ ሀገራት ተግባራዊ እርምጃ በመውሰድ በዓለም አቀፍ ገበያ ላይ የአሕጉሪቷን የግብርና ምርቶች ዋጋ ላይ ድምፃቸውን የማሳማት አቅም ሊያጎልብቱ እንደሚገባ ማስገንዘባቸውን የኢዜአ ዘገባ ያስረዳል።
| 0 |
76ead4dc98d11139faa06665c34cbc50
|
76ead4dc98d11139faa06665c34cbc50
|
ዳንኤል ፀሃዬ ደደቢትን እስከ አመቱ መጨረሻ ድረስ ያሰለጥናሉ
|
አሰልጣኝ ዮሃነስ ሳህሌን ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሰሳልፎ የሰጠው ደደቢት በምክትል አሰልጣኙ ዳንኤል ፃሃዬ መሪነት የውድድር ዘመኑን እንደሚያጠናቅቅ አስታቋል፡፡የቀድሞው የጉና ንግድ የመስመር ተከላካይ ካለፈው አመት መጀመርያ ጀምሮ የደደቢት ምክትል አሰልጣኝ ሆነው ያገለገሉ ሲሆን በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የአሰልጣኝ ማርያኖ ባሬቶ ምክትል ሆነውም አገልግለዋል፡፡ደደቢት በሊጉ 6 ወሳኝ ጨዋታዎች የሚቀሩት ሲሆን የቻምፒዮንነት ተስፋውም አልተሟጠጠም፡፡ አሰልጣኝ ዳንኤል በቀሪዎቹ ጨዋታዎች በደደቢት የሚያስመዘግቡት ውጤትም በቀጣይ አመት በቋሚነት የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ሆነው ለመቀጠል ወሳኝ ይሆናል ተብሏል፡፡አሰልጣኙ በዛሬው የዮሃንስ ሳህሌ ሽኝት ላይ በሰጡት አስተያየት በጊዜያዊ አሰልጣኝነቱ ሹመት ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
| 1 |
3a3a50ada03025b6722f08e7493e8ef7
|
3a3a50ada03025b6722f08e7493e8ef7
|
ሃገራዊ እሴቶችን ማሳደግ እና ለትዉልዱ ማስተዋወቅ ይገባል- ምሁራን
|
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)ሃገራዊ እሴቶችን ማሳደግ እና ለትውልዱ ማስተዋወቅ እንደሚገባ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የዘርፉ ምሁራን ተናገሩ፡፡የታሪክና ባህል ተመራማሪ የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር አህመድ ዘካሪያ በዘመናት የዳበሩ ሃገራዊ እሴቶችን ለማሳደግ ጠንካራ ስራዎች እንደሚጠበቁ ገልፀዋል፡፡በተለይም ደግሞ የእርቅና ሽምግልና ስርአቶች ለሰላም ካላቸው ፋይዳ አንጻር ተገቢው ትኩረት ተስጥቷቸው ሊተዋወቁ እና በአግባቡ ጥቅም ላይ ሊውሉ እንደሚገባም ነው የተነገሩት፡፡የሃገር በቀል እውቀቶች ተመራማሪ አቶ አብዱል ፈታህ አብደላህ በበኩላቸዉ ÷ ሃገራዊ እሴቶች ላይ በቂ ጥናትና ምርምር ማድረግ ይገባል ብለዋል፡፡አሁን ላይ ቸል የተባሉ እና የቀደምት አባትና እናቶች ያቆዩዋቸውን ባህላዊ ትውፊቶች እንደቀደመው ጊዜ ለሰላምና አብሮነት አስተዋጽኦ ያበረክቱ ዘንድ መስራት እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል፡፡ምሁራኑ ዘመናዊውን የህግ ስርአት ነገሮችን ከስር መርምሮ መፍትሄ ሲያስቀምጥ ከቆየው ሃገር በቀል እሴቶች ጋር ማስታረቅ ይገባልም ነው ያሉት ፡፡የሃገር በቀል የእርቅና ሽምግልና ስርአቶች ካላቸዉ ፍልስፍናና ችግሮችን በጥበብ የመፍታት ብሂል አንጻር ትኩረት ተስጥቷቸው ሊበለጽጉና ሊተዋወቁ እንደሚገባም ተመላክቷል ፡፡በአወል አበራ
| 1 |
95dd8066c4f4f48aed23d82ef17e0588
|
7015ebc4266db508722bf59fa7d890cc
|
የቱኒዚያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ
|
በዩጋንዳ በሚመጣው ጥር ወር ለሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የሚወዳደሩት ዕጩዎች የምረጡን ቅስቀሳ ዘመቻ ተጀምሯል።ይሁን እንጂ የምርጫ ዘመቻዎቹ የኮሮናቫይረስ መዛመትን ለመቆጣጠር የወጡ መመሪያዎችን ሥራ ላይ የማዋል ችግር ላይ እንዳሉ ይስተዋላል፤ በሀገሪቱ በቫይረሱ የሚያዙት ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው። እአአ ጥር 14 የሚካሄደው ምርጫ የዕጩዎች ቅስቀሳ ከአሁኑ ተጠናክሯል፤ እንቅስቃሴዎ ሲታይ ታዲያ ኮቪድ-19 ወረርሽኝን ያለ እንደማይመስል የቪኦኤ ዘጋቢ ከካምፓላ ትዝብቷን አጋርታለች።አብዛኞች የቅስቀሳ ዘመቻ ዝግጅቶች ላይ የሚገኙ ደጋፊዎች ማህበራዊ መሰባሰቦችንም ይሁን አፍና አፍንጫ በጭንብል መሸፈንን ችላ እያሉ ናቸው።የምርጫ አስፈጻሚ ባለሥልጣናቱ በበኩላቸው፣ ዕጩ ተፎካካሪዎቹን በዚህ ጉዳይ ለደጋፊዎቻቸው አርአያ ሆነው ቫይረሱን እንዲከላከሉ እንዲያበረታቱዋቸው እየተማጸኑ ናቸው።
| 0 |
5dc68f6668c9a1f5ac0d5ca4f97ecb51
|
5dc68f6668c9a1f5ac0d5ca4f97ecb51
|
ሚኒስቴሩ ፈቃድ የሌላቸው ዜጎችን ከሳውድአረቢያ የመመለስ ሥራው መጠናከሩን አስታወቀ
|
የመኖሪያና የሥራ ፍቃድ ሳይኖራቸው በሳውድአረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ወደ አገራቸው የመመለስ ጥረቱ ተጠናክሮ መቀጠሉን የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ ።የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነትና ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ግርማ ሸለመ ለዋሚኮ እንደገለጹት የሳውዲ መንግሥት ህገወጥ ስደተኞች አገሪቱን እንዲለቁ ባስቀመጠው ገደብ መሠረት ህጋዊ ወረቀት የሌላቸውን ዜጎች በቀሩት ቀናት ለመመለስ የሚደረገው እንቅስቃሴ ተጠናክሯል ብለዋል ።የኢትዮጵያ መንግሥት በሳውዲ የሚገኙ ህገወጥ ስደተኞች ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ከቤት ለቤት ቅስቀሳ በማድረግ 82ሺህ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን የጉዞ ሰነድ እንዲሞሉ ማድረጉን የጠቆሙት ዜጎች እስካሁን 30 ሺህ የሚሆኑ ዜጎች ወደ አገራቸው መመለሳቸውን ተናግረዋል ።በሳውዲአረቢያ ከሪያድ የኢትዮጵያ ኢምባሲና በጅዳ ከሚገኘው የቆንጽላ ጽህፈት ቤት በተጨማሪ መንግሥት ሰባት የምዝገባ ማዕከላትን በተለያዩ የሳውዲ ከተሞች በመክፈት ምዝገባው እየተካሄደ ይገኛል ።መንግሥት ከዳያስፖራ ማህበራት ጋር በመተባባር ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን በመቀስቀስና በአገራቸው ሠርተው መለወጥ እንደሚችሉ በማስገንዘብ ጭምር ወደ አገራቸው እንዲመለሱ በስፋት እየተሠራ ይገኛል ብለዋል ።የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሳውዲ ተመላሽ ዜጎችን አቅም በማገናዘብ የአውሮፕላን ቴኬት ዋጋ በ50 በመቶ መቀነሱን የጠቀሱት አቶ ግርማ በአሁኑ ወቅት አየር መንገዱ በቀን 8 የሚደርሱ በረራዎችን በማድረግ ከ1ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎችን ወደ አገራቸው እንዲመለሱ 24 ሰዓት በትብብር እየሠራ መሆኑን ገልጸዋል ።መንግሥት ከስደት ተመላሾቹን ወቅታዊ ሁኔታን ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባትም 21 የሚጠጉ የቤት መገልገያ እቃዎችን ከቀረጥ ነጻ እንዲገቡ በማድረግ ሃብትና ንብረታቸው በሰው አገር ባክኖ እንዳይቀር የበኩሉን ጥረት በማድረግ ላይ መሆኑን አቶ ግርማ አመልክተዋል። ከሳውዲ ተመላሽ ዜጎችን አገራቸው ከተመለሱ በኋላ በዘላቂነት እንዲቋቋሙ ለማስቻል ከስደት ተመላሾች ኮሚቴ በየደረጃው እንዲቋቋም መደረጉን የገለጹት አቶ ግርማ ከሳውዲ ተመላሾቹን በማደራጀት፣ ብድር፣ ሥልጠናና የመሥሪያና የመሸጫ ቦታዎችን በማመቻቸት የመልሶ ማቋቋም ተግባርን ለማከናወን ዝግጅቶች እየተካሄዱ ይገኛል ።የሳውድ አረቢያ መንግሥት የመኖሪያና የሥራ ፍቃድ የሌላቸው የውጭ አገራት ዜጎች ከመጋቢት 21 እስከ ሰኔ 20 ድረስ አገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ገደብ ያለው የምህረት አዋጅ ማውጣቱ ይታወሳል ።
| 1 |
7140e7df9772cd6b8557483064b5be28
|
78b0e39d578b0204db21f63b254b12c7
|
በአዲሱ ዓመት የህግ የበላይነት በማስከበር የዜጎችን ደንህነት ለማረጋገጥ አጥብቆ እንደሚሰራ የብልፅግና ፓርቲ ገለፀ
|
በቻይና ኮሚነስት ፓርቲ የአለም አቀፍ ዲፓርትመንት ምክትል ሚንስትርና የአፍሪካ ጉዳዮች ሃላፊ ሚስ ዡ ሊቢንግ የተመራው የልዑካን ቡድን በሁለተኛ ቀን ውሎው ከኢህአዴግና ከተለያዩ ተቋማት ከተወጣጡ ባለድርሻ አካላት ጋር የልምድ ልውውጥ አካሄደ፡፡ ብትላንትናው ዕለት በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የመሰብሰቢያ አዳራሽ በተካሄደው መድረክ ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ በማደግ ላይ ያለች ሀገርና የህግ የበላይነትን ለማስፈን እየተጋች ያለች በመሆኗ ከቻይና ጋር ያመሳስላታል ብለዋል፡፡ ሀገራቱ ዜጎችን ከድህነት ለማውጣት ለሚያደርጉት ጥረት የህግ የበላይነትን ማስፈን ወሳኝ እንደሆነ ተገልጿል፡፡የህግ የበላይነትን ለማስፈን ገለልተኛ የፍትህ ስርዓትና የህዝቡን ግንዛቤ ማዳበር ቁልፍ ሚና እንዳላቸው ተጠቅሷል፡፡ በመሆኑም በህገ መንግስቱና በህግ ዙሪያ የህዝቡን ግንዛቤ ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ከሚደረጉ ተግባራት በተጨማሪ የህገ መንግስት ቀን መከበሩ ከፍተኛ አስተዋጾ እንዳለው ተነስቷል፡፡ በቻይና የሚወጡ ህጎች የሌሎች ቀጥተኛ ቅጅ አለመሆናቸውና በህዝቡ ነባራዊ ሁኔታ ላይ የተመሰረተ መሆኑ የህግ የባላይነትን ለማረጋገጥ የተደረገውን ጥረት እንዳገዘ ተገልጿል፡፡ በዚህ ረገድ ያለው የሁለቱ ሀገራት ልምድ ለሌሎች በተለይም ለአፍሪካ ሀገራት መልካም ተሞክሮ ሊሆን ይችላል ተብሏል፡፡ባለው የአባላት ብዛት የአለማችን ትልቁ ፓርቲ የሆነው የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ችግሮችን በየደረጃው በመፍታት በ2021 ለሚያከብረው መቶኛ የልደት በዓል የህግ የበላይነት የሰፈነባትና የበለጸገች ቻይነናን እውን ለማድረግ የኢኮኖሚ፤ ማህበራዊ፤ የፖለትካ፤ የባህልና የፓርቲ አደረጃጀት ሪፎርሞች እንደሚያካሄድ ተጠቅሷል፡፡ሚስ ዡ ኢትዮጵያ ሊቀሰሙ የሚገቡ የመልካም ተመክሮዎች ባለቤት በመሆኗ ከመሪው ፓርቲ ኢህአዴግ ጋር ያላቸውን ግንኙነት በቀጣይም አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቁመዋል፡፡ በልምድ ልውውጡ መድረክ ተሳታፊ የነበሩ አካላት በበኩላቸው ከኮሚኒስት ፓርቲው ተግባራት ልምዶችን በመውሰድ አብሮ ለመስራት ያላቸውን ዝግጁነት ገልጸዋል፡፡ (መ/ኮ/ጉ/ጽ/ቤት)
| 0 |
830d835447c5607d72922f3f60913111
|
830d835447c5607d72922f3f60913111
|
አጄንሲው የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመሥጠት ቅድመ ዝግጅቶችን በሙሉ አጠናቋል
|
የአዲስ አበባ ቤቶች አስተዳደር ኤጀንሲ በ11ኛው ዙር የጋራ መኖሪያ ቤት እድለኞች ለሆኑ ዜጎች የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመሥጠት ቅድመ ዝግጅቶችን ሙሉ ለሙሉ ማጠናቀቁን አስታወቀ ።የኤጀንሲው ሥራ አስኪያጅ አቶ ሽመልስ ታምራት በዛሬው ዕለት ለጋዜጠኞች በሠጡት መግለጫ እንደገለጹት ሐምሌ 30 /2008 ዓም የጋራ መኖሪያ ቤቶች የወጣላቸው ዜጎች በቦሌና በአቃቂ ክፍለ ከተሞች በተዘጋጁላቸው የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለማስተናገድ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ተጠናቀዋል ።ከዚህ ቀደም በነበሩት የ10 ዙር የጋራ መኖሪያ ቤቶች የማስተላላፍ ሂደት የቤት ተጠቃሚዎች በርካታ እንግልትና ውጣውረዶች እንደሚያጋጥማቸው ያስታወሱት አቶ ሽመልስ በሚጀምረው የአንድ ማዕከል አገልግሎት አንድ የጋራ መኖሪያ ቤት ተጠቃሚ ቤቱን ለመረከብ አንድ ዓመት ሲፈጅበት የነበረው የማስተላላፍ ሂደት በአንድ ቀን ለማጠናቀቅ የሚያስችል ነው ብለዋል ።የአንድ ማዕከል አገልግሎቱ የጋራ መኖሪያ ቤት ተጠቃሚ ነዋሪዎች ከዚህ ቀደም ቁልፍ ለመረከብ ፣ የይዞታ ካርታ ለመውሰድ ፣ ከባንክ ጋር የተያያዙ ውሎችን ለመፈጸም የሚፈጀውን ጊዜ በመቀነስ ሶስቱንም አገልግሎቶች በአንድ ማዕከል ፣ ዘመናዊና በተቀላጠፈ መልኩ አገልግሎትን ለመሥጠት የሚያስችል መሆኑን አቶ ሽመልስ አመልክተዋል ።የአንድ ማዕከል አገልግሎቱ ከመጪው ሰኞ መስከረም 9 እስከ ህዳር 19 ድረስ በቦሌና አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማዎች በተዘጋጁት ማዕከላት አገልግሎቱ የሚሠጥ መሆኑን ያብራሩት አቶ ሽመልስ ማንኛውም የቤት እድለኛ የሚጠበቁበትን ቅድመ ሁኔታዎችን በሟሟላት በአጭር ጊዜ ውስጥ አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችል ገልጸዋል።አጀንሲው በ11ኛው የጋራ መኖሪያ ቤት ተጠቃሚዎችን የሚያስተናግደው የብሎክ ቁጥሮችን መሠረት አድርጎ በሚያወጣቸው የጊዜ ሰሌዳና መሆኑን የጠቆሙት አቶ ሽመልስ ማንኛውም ተገልጋይ የሚስተናገድበትን የጊዜ ሰሌዳ በየክፍለ ከተማዎች የሚለጠፍ መሆኑንና በአዲስአበባ አስተዳደር ድረገጽ ላይ መመልከት እንደሚችል አስረድተዋል ።በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኮሚኒኬሽን ክፍል ሥራ አስኪያጅ አቶ ኤፍሬም መኩሪያ በበኩላቸው ባንኩ የጋራ መኖሪያ ባለዕድለኞች ሳይንገላቱ የብድር ውል አገልግሎት ለመሥጠት በቦሌና አቃቂ ክፍለ ከተማዎች ማዕከላት በመክፈቱ ጠቅሰው ለወደፊቱም ማዕከላቱን በተቀሩት ክፍለ ከተማዎች ለመክፈት ማቀዱን ተናግረዋል ።
| 1 |
7211d8e4db3bcad504abe97d0e4e722a
|
c1054c73ac7aa7f17e7b4199ef038bb7
|
የቻይናው ግዙፍ የጨርቃጨርቅ ኩባንያ በኢትዮጵያ የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪ ፓርክ የማቋቋም እቅድ እንዳለው ገለጸ
|
ሽንዜን ለሚ የተባለ የቻይና ኩባንያ በኢትዮጵያ በሶላር ኢነርጂ ላይ ኢንቨስት ለማድረግ ሰራ መጀመሩ ይፋ አደረገ፡፡ኩባንያዉ በተለያዩ አለም ሀገራት ላይ ምርቶቹን በማቅረብ እዉቅና ያተረፈ ሲሆን በኢትዮጵያ ጥራት ያላቸዉ ምርቶች ለህብረተሰቡ እንደሚያቀርብ አስታቋል፡፡ኩባንያዉ እንደገለጸዉ የተጠቃሚዉ አቅም ባገናዘበ እና ከፍተኛ ጥራት ያላቸዉ ምርቶችን ለህብረተሰቡ በማቅረብ ሀገሪቱ ከያዛቸዉ አረንጓዴ ኢኮኖሚ እቅድ የሚያግዝ ስራዎችን እንደሚሰራ ገልጿል፡፡በመላዉ የሀገሪቱ ክፍል ያሉ ግለሰቦች ተጠቃሚ እንዲሆኑ በዘርፉ ላይ የተሰማሩ ሀገር በቀል ባሀብቶች ጋር በመተባበር እንደሚሰራም ተገልጿል፡፡የቻይና ኩባንያ ዋና ማእከሉ በኢትዮጵያ በማድረግ ለዘርፉ የሚያግዝም ማርቶች በማምረት ለጎረቤት ሀገራት የማቅረብ እቅድ እንዳለዉ ተጠቅሷል፡፡
| 0 |
3c6540334e91c5cf080596fc879cb106
|
9a633138b90ec167efd0864e04a8aa91
|
በዓለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ27 ሚሊየን አለፈ
|
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 552 የላብራቶሪ ምርመራ 145 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።ይህንን ተከትሎም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 5 ሺህ 570 መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ዛሬ ባወጡት ሪፖርት አመላክተዋል።ከጠቅላላው የላብራቶሪ ምርምራ ውስጥ 8 ናሙናዎች በአስክሬን ላይ የተደረገ የላብራቶሪ ምርምራ ሲሆን 2 ናሙናዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።ከዚህ ባለፈ 3 በህክምና ማዕከል ውስጥ በህክምና ላይ የነበሩ ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን፥ በትናንትናው እለት በድምሩ የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል።በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 94 መድረሱን ገልፀዋል።በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት 327 ሰዎች (317 ከአዲስ አበባ፣ 8 ከአማራ ክልል፣ 1 ከትግራይ ክልል እና 1 ከኦሮሚያ ክልል) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 015 ደርሷልም ብለዋል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
2de16268d650caa8642218bc3441fcf1
|
2de16268d650caa8642218bc3441fcf1
|
የህወሓት ኮንፈረንስ የድርጅቱን እና ህዝቡን ችግሮች ለመቅረፍ የሚያስችል መሆን አለበት- የኮንፈረንሱ ተሳታፊዎች
|
ህዋሓት በማካሄድ ላይ የሚገኘው ኮንፈረንስ ድርጅቱና ህዝቡ ያሉባቸውን ችግሮች በመለየት ለመቅረፍ የሚያስችል መሆን እንዳለበት የኮንፈረንሱ ተሳታፊዎች ጠይቀዋል፡፡ድርጅቱ ከዚህ ቀደም ያደረጋቸው ስብሰባዎችና ኮንፈረንሶች ራሱን በጥልቀት የገመገመበት እንደነበሩ ተሳታፊዎቹ አስታውሰዋል፡፡በቅርቡ ያደረገውም የስልጣን ሽግግር የዚሁ ግምገማ ውጤት መሆኑንም ጠቅሰው ድርጅቱ አሁን በመካሄድ ላይ ባለው ኮንፈረንስ የሚያስተላልፈው ውሳኔም ለሌሎች ድርጅቶች አስተማሪ ይሆናል የሚል እምነት እንዳላቸውም አስረድተዋል፡፡ይህ 7ኛው የህወሓት መደበኛ ስብሰባ ከዚህ ቀደም እንደነበሩት ሁሉ የታዩ ክፍተቶችን ለመፍታትና ጥንካሬዎቹን ለማስቀጠል የሚያስችል ሊሆን ይገባልም ነው ያሉት፡፡በተጨማሪም ውይይቱ ወደ ህዝብ የሚወርድና ችግሮችን የሚፈትሽ መሆን እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
| 1 |
85a0b0c7d162a1d1ae2f2b5d912eed3e
|
45352ed4c8210a1f97a7f3e47ac3a3a1
|
ዞኑ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት183 ሚሊዮን ብር ገቢ አገኘ
|
ባሕር ዳር፡ መስከረም 20/213ዓ.ም (አብመድ) የመንግሥት የልማት ይዞታ እና አስተዳደር ኤጀንሲ የ2012 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸምና የ2013 በጀት ዓመት እቅድ ላይ በዋና ዳይሬክተሩ አቶ በየነ ገብረመስቀል አማካኝነት መግለጫ ሰጥቷል፡፡
በዚህም ካሉት 21 የልማት ድርጅቶች 300 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ገቢ፣ 55 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡በበጀት ዓመቱ 8 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር የዉጪ ምንዛሬ ገቢ ማግኘቱና 604 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የዉጭ እዳ መክፈሉም በመግለጫው ተመላክቷል፡፡ 15 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር የሀገር ዉስጥ እዳ እንደከፈለም አስታውቋል።ኤጀንሲው በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ግብዓት በጊዜ አለማግኘት፣ የዉጪ ምንዛሬ እጥረት፣ የተጓተቱ ፕሮጀክቶች መኖርንና የፀጥታ ሁኔታን በችግርነት አንስቷል።ኤጀንሲው በ2013 በጀት ዓመት 376 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ገቢና 73 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ትርፍ ለማግኘት ግብ አስቀምጦ እንደሚሠራም አስታውቋል፡፡ዘጋቢ፡- ጽዮን አበበ -ከአዲስ አበባ
| 0 |
9d104c6e7cfe8130e4815c55a109b09c
|
a9959dac941cc9ba08109190c64a5780
|
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ 100 ለሚሆኑ አይነስውራን ማዕድ አጋሩ
|
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በባህር ዳር ከተማ ለሚገኙ አካል ጉዳተኞች የዊልቼር ድጋፍ አድርገዋል።የተደረገው የዊልቼር ድጋፍ አካል ጉዳተኞች ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ እንዲችሉ አስተዋፅኦ ይኖረዋል ተብሏል።በተመሳሳይ ቀዳማዊት እመቤቷ በባህርዳር ከተማ የሚገኘውን እየሩሳሌም የህጻናት እና ማህበረሰብ ልማት ድርጅት ጎብኝተዋል።በተያያዘም የቀዳማዊ እመቤት ጽህፈት ቤት ከእየሩሳሌም የህጻናት እና ማህበረሰብ ልማት ድርጅት ጋር በመተባበር ፈቃደኛ ሴተኛ አዳሪዎችን ወደ መደበኛህይወት ለመመለስ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል ተብሏል።በዚህም አሁን ላይ በማዕከሉ 17 ሰልጣኞች የህይወት ክህሎት፣ የስነ ልቦና ማማከር አገልግሎት እና የሙያ ስልጠና እየተሰጣቸው ይገኛል፡፡እስካሁን አራት ሴቶች ከቀደመ አኗኗራቸው ተላቀው ወደ ንግድ ስራ የተሰማሩ ሲሆን በቅርቡ 20 ሰልጣኞች ወደ ማዕከል ይገባሉ።ባለፈው አመት የተጀመረው ይህ ፕሮጀክት ለአራት አመታት የሚቆይ ሲሆን 695 ሴቶችን ለማሰልጠን ታቅዷል።በአላዛር ታደለ
| 0 |
106aa18c081488933c7b58fe8a285034
|
cd083a760e9585eba8d65e7ddf7244b6
|
የአዲስ አበባ ከተማ የፖለቲካ ፓርቲዎች በከተማ ልማትና ኢንዱስትሪ ፖሊሲ ዙርያ ክርክር አካሄዱ
|
በአገር አቀፍ ደረጃ የሚንቀሳቀሱ 22 የፖለቲካ ፓርቲዎች ከቀረቡ የድርድር ረቂቅ ደንብ ዝርዝሮች መካከል የድርድር ዓላማው በሆነው ነጥብ ላይ መስማማታቸውን አስታወቁ ። የፖለቲካ ፓርቲዎቹ በድርድሩ የረቂቅ ደንብ ከቀረቡት ነጥቦች መካከል የድርድሩ ዓላማ ነጥብ ላይ ተመሳሳይ አቋም በማንፀባረቃቸው ምክንያት ነው ስምምነት ላይ የደረሱት ።በዛሬው ዕለት በተካሄደው የፓርቲዎቹ ውይይት ወቅት የፖለቲካ ፓርቲዎቹ የረቂቅ ደንብ ስያሜን በተመለከተ የተጋጋለ ክርክር የተደረገ ሲሆን ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ የፓርቲዎች የድርድር ረቂቅ ደንብ ስያሜን በተመለከተ የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት ፣ ክርክርና ድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ የሚል ሲያሜ ቢኖረው ሁሉንም ያካተተ ይሆናል የሚል ሓሳብ አቅርቧል ።መድረክና ኢዴፓ በበኩላቸው የፓርቲዎቹ ረቂቅ ደንብ ስያሜ የፖለቲካ ፓርቲዎች ድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ መሆን ይገባዋል ብለዋል በውይይቱ ወቅት ። በቀሪዎች የረቂቅ ደንቡ 11 ዝርዝር ነጥቦች ላይ ስምምነት ላይ ለመድረስ የሚቀጥለው ሐሙስ ቀነ ቀጠሮ በመያዝ ፓርቲዎቹ የዛሬውን ውይይት አጠናቀዋል ።በረቂቅ ደንቡ ዓላማ ነጥብ ሥር የተዘረዘሩት ንዑስ ሓሳቦች በሆኑት በድርድር ወቅት የሚነሱ ነጥቦች በግብዓትን በመጠቀም አዋጆችና ደንቦች ማሻሻል ፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ያለውን የእርስ በእርስ ግንኙነት በማጠናከር ለአገሪቱ የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ ማሳደግ በሚሉ ሓሳቦች ስምምነት ተደሶባቸዋል ።እንዲሁም የአገሪቱን የፖለቲካ ችግሮችን ነቅሶ በማውጣት የመድበለ ፓርቲ ሥርዓቱን ማጠናከርና በሌሎች ተጨማሪ በዓላማ ነጥብ ሥር በተዘረዘሩት ንጹስ ሓሳቦች ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተመልክቷል ።የፖለቲካ ፓርቲዎቹ በቀጣይ ለመስማማት ቀጠሮ ከያዙባቸው 11 ዋና ዋና ነጥቦች መካከል የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ቁጥር ፣የድርድርና የተሳታፊ ፓርቲዎች ቁጥር ፣ የመገናኛ ብዙሃን አጠቃቀምና የድርድሩ ታዛቢዎች ሚና ይገኙበታል ።
| 0 |
3e551935b4ef07db3f857648d232efb3
|
3e551935b4ef07db3f857648d232efb3
|
የኢራን መንግስት ዶናልድ ትራምፕን በቁጥጥር ስር ለማዋል የእስር ማዘዣ አወጣ
|
የኢራን መንግስት በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ላይ የእስር ትዕዛዝ ማውጣቱን አልጀዚራ ሰበር ዜና ሲል ይዞ ወጥቷል።የእስር ማዘዣው በፕሬዝዳንቱ ላይ እንዲወጣም ምክንያቱ ከወራት በፊት የኢራኑ ጄኔራል ቃሴም ሶሌማኒ ኢራቅ ውስጥ በትራምፕ ትዕዛዝ በድሮን አማካኝነት በተፈፀመ ጥቃት መገደላቸው መሆኑም ታውቋል፡፡ጥቃቱ ከደረሰ ከአራት ቀናት በኋላ ፣ ቴህራን በአሜሪካ ወታደሮች በሚተዳደሩ ሁለት የኢራን ማዕከላት የተኩስ ጥቃትን በመሰንዘር የበቀል እርምጃ ማድረጓ የሚታወስ ነው፡፡ ይህ ተከትሎ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ዩናይትድ ስቴትስ የተባበሩት መንግስታት የጦር መሳሪያ ማዕቀብ በኢራን ላይ እንዲያራዘም ግፊት እንድታደርግ ሲወተውቱ ቆይተዋል፡፡ዶናልድ ትራምፕንና በወቅቱ በጄኔራሉ ግድያ የተሳተፉ ከ30 የሚልቁ ሰዎችን አድኖ እንዲያቀርብላቸውም የኢራን ባለስልጣናት ኢንተርፖልን መጠየቃቸውም ከዘገባው ለማወቅ ተችሏል።
| 1 |
74afffcc693f67f0d0f362d4dca10eb2
|
ddcf504ccff447547e227cadc90fe8e9
|
ሀሪኬይን ሃርቪ ወደ ቴክሳስ ክፍለ ግዛት ጠረፍ አካባቢ እያመራ ነው
|
ሶማሊያ የታችኛው ጁባ ክፍለ ግዛት ውስጥ በሚገኝ ወታደራዊ ካምፕ ላይ ዛሬ ሰኞ ማለዳ የአልሸባብ ታጣቂዎች ጥቃት አድርሰው ቢያንስ አሥራ ሁለት ሰዎች ተገደሉ።አልሻባባ በጥቃቱ ዒላማ ያደረገው ከኪስማዮ ከተማ ሃምሳ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ ወታደራዊ ካምፕ ላይ መሆኑን የሶማሊያ ባለሥልጣናት ለቪኦኤ የሶማሊእና አገልግሎት ገልፀዋል።አልሸባብ ካምፑን ወርረን ሃያ ሰባት የመንግሥት ወታደሮች ገድለናል ያለ ሲሆን የመንግሥቱ ባለሥልጣን መሰረተ ቢስ ሲሉ አስተባብለዋል።
| 0 |
82ff5468fdd47b90e4497189e0e546a4
|
f1a4f18844b3320ce81a3e7344983d4d
|
የ15ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል አካል የሆነው የባህል አውደርዕይ የመክፈቻ ስነስርዓት ተካሄደ
|
የፌደሬሽን ምክር ቤት አባላት "የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች አንድነት ለአረንጓዴ ልማት" በሚል መሪ ቃል ኮቴቤ ገብሬኤል ተብሎ በሚጠራው የደን ስፍራ በዛሬው ዕለት የችግኝ ተከላ አካሂደዋል፡፡የችግኝ ተከላው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች አንድነታቸውን በማስጠበቅ ሀገራቸውን በዕድገት ጎዳና ማስቀጠል እንዳለባቸው ለማመላከት ያለመ ነው ተብሏል፡፡የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም ከዚህ በፊት የነበረውን የብሔር ጥላቻ ስብከትን በመተው ለልማት እንስበክ የሚል መልዕክት በማዘል ተከላው እየተካሄደ ነው ብለዋል፡፡ችግኞችን ከመትከል ባሻገር ከከተማ አስተዳደሩ ጋር የመንከባከብ ስራውም በቀጣይነት እንደሚሰራ አፌጉባኤዋ ገልጸዋል፡፡የአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ የሚከሰቱ የአየር ብክለት ለመከላከል ሁሉም ዜጋ ችግኞችን በመትከል የበኩሉን ኃላፊነት ሊወጣ ኢንደሚገባም ተጠይቋል፡፡ተከላውም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በመላው ሀገሪቱ 4 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል በይፋ ያስጀመሩት የዘመቻ እቅድ አካል እንደሆነ ተገልጿል፡፡
| 0 |
0e93b2e469b2ddbfcd71bd14797fd703
|
e423aecbbee640b59bbbeb044781f33c
|
የክልሉን ግብርና ሜካናይዜሽን በቴክኖሎጅ ለማሳደግ ለሚሰሩ ባለሀብቶች ድጋፍ ይደረጋል
|
ኢትዮጵያ ለኢኮኖሚያዊ ዕድገት ወሳኝ የሆነውን የኢንዱስትሪ ዘርፍን ለማጠናከርና ለማሳፋፋት የምታደርገው ጥረት በአፍሪካ በተምሳሌትነት እየተጠቀሰ ነው፡፡የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት 50ኛ ዓመት ትናንት በኢንተርኮኒቲኔንታል ሆቴል ሲከበር እንደተገለፀው ኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ ሽግግርን ለማፋጠን ለኢንዱስትሪ ዘርፍ የሰጠቸው ትኩረት ለሌሎች የአፍሪካ አገራት በአርዓያነት የሚጠቀስና የሚበረታታ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ኢትዮጵያ ዓለም ዓቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁና ብዙ ኩባንያዎችን ማስተናገድ የሚችሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን በመገንባት ዘርፉን ለማሳደግ እየሰራች እንደሆነም ተመልክቷል፡፡የውጭ ባለሀብቶችን ከመሳብ በተጓዳኝ የአገር ውስጥ ባለሀብቶች ዘርፉን እንዲቀላቀሉ ተገቢውን ድጋፍና ምቹ ሁኔታዎችን የመፍጠር ሥራም እየሰራች መሆኗ ተጠቁሟል፡፡የኢንዱስትሪ ሚነስትር ዴኤታ አቶ አለሙ ስሜ መንግስት ለኢንዱስትሪ ልማት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ በመንቀሳቀሱ የተለያዩ አገራት የፋይናንስ ድጋፍ ፍላጎት እያሳዩ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡በኦሮሚያ፣አማራ ትግራይና ደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ለሚገነቡት አራት የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለመገንባት በሚደረገው ጥረትም የገንዘብ ድጋፍ እየተገኘ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ለእነዚህ ፓርኮች የደቡብ ኮሪያ ኤግዚም ባንክ ግማሽ ቢሊዮን ዶላር ለመስጠት መስማማቱን ለማሳያነት ጠቁመዋል፡፡ መጠኑ ባይገለፅም የጣልያን መንግስትም ፍላጎት ማሳየቱን ገልፀዋል፡፡በፌዴራል መንግስት ለሚተዳደሩ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ የዓለም ባንክም የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎት ማሳየቱን አቶ ዓለሙ ተናግረዋል፡፡የአገራቱ ፍላጎት ኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ዘርፍን ለማሳደግ የጀመረችው ጥረትና እየሄደችበት ያለው ጎዳና አዋጭና ተመራጭ የመሆኑ ማሳያ ነው ብለዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ለኢትዮጵያ የተለያዩ ድጋፎችን ማድረጉንም ገልፀዋል፡፡በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ዳይሬክተር ሚስተር ዢን ባኮሌ የአፍሪካ አገራት የኢንዱስትሪውን ልማ ለማፋጠን በሚያርጉት ሂደት ድርጅቱ ተገቢውን ድጋፍ እያረገ መሆኑን ተናረዋል፡፡ላለፉት ሀምሳ ዓመታት የቴክኒኪና ሌሎች ለኢንዱስትሪ ልማት አጋዥ የሆኑ የቁሳቁስ ድጋፎችን ሲያከናውን መቆየቱን ጠቁመዋል፡፡ የኢትዮጵያን ጥረት ያደነቁት ዳይሬክተሩ አፍሪካውያን የኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማሳደግ በትኩረትና በቁርጠኝነት መንቀሳቀስ አለባቸው ብለዋል፡፡
| 0 |
f18d72305cca6f77b519c40ce22ff0f5
|
f18d72305cca6f77b519c40ce22ff0f5
|
መከላከያ ሠራዊቱ በምዕራብ አማራ ገንዳኋንና ኮኮሊት አካባቢዎችሕግን ያልተከተለ ጣልቃ ገብነት መፈጸሙን አብን ገለጸ
|
የመከላከያ ሠራዊቱ ሰሞኑን በምዕራብ አማራ ገንደኋንና ኮኮሊት አካባቢዎች የፈጸመው ጣልቃ ገብነት ሕግን ያልተከተለ መሆኑን የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ( አብን) በዛሬው ዕለት ገለጸ ።አብን በዛሬው ዕለት ለመገናኛ ብዙሃን በሠጠው መገለጫ እንደገለጸው ሰሞኑን በአማራ ክልል ምዕራብ አካባቢ ገንደኋንና ኮኮሊት በተባሉ ሥፍራዎች የመከላከያ ሠራዊት ጣልቃ በመግባት የፈጸመው ተግባር ህግን ያልተከለተ፣ ህዝብን ያስከፋና አመኔታን ያሳጣ ነው ብሏል ። በአካባቢዎቹ በተከሰቱት ችግሮች በየደረጃው ያሉ የክልል የፀጥታ ኃይል ከአቅማችን በላይ ነው ሳይሉና የመንግሥትን እገዛ ባልጠየቁበት ሁኔታ የመከላከያ ሠራዊት ጣልቃ መግባቱ ተቀባይነት እንደሌለው በመግለጫው ገልጿል።የመከላከያ ምክትል ኤታማዦር ጉዳዩን አስመልክቶ የሠጡት መግለጫ ህዝብን ለበለጠ ቁጣ የሚያነሳሳ ፣ ተንኳሽ እንደሆነ መግለጫው አትቷል ።መንግሥት ህግን ማስከበር ካልቻለና ካቃተውም የአማራ ሕዝብ ህልውናውን የማስከበር መብቱን ለመጠቀም የሚገደድ መሆኑንም በመግለጫው ጠቁሟል ።አብን ባወጣው መግለጫ በተፈጠረው ጉዳይ ላይ ጠቅላይ ሚንስትሩ፣ የመከላከያ ሚንስትርና ኤታማዦር ሹሙ ማብራሪያ እንዲሠጥ፤ ለደረሰው ጉዳት ይቅርታ እንዲጠየቅና ለተጎጂዎችም ካሳ እንዲከፈል ጠይቋል ።በመጨረሻም መግለጫው በክልሉ በተፈጠረው ችግር ምክንያት ለተጎዱት ቤተሰቦች መጽናናትን ተመኝቷል ።
| 1 |
eb0fb87d460c014f800b859e96474ea8
|
eb0fb87d460c014f800b859e96474ea8
|
በባህላዊ መንገድ ከተመረተ ማዕድን 419 ነጥብ 9 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ተገኘ
|
– ባለፉት አስራ አንድ የበጀት ወራት ባህላዊ ማዕድን አውጪዎች ካመረቱት ማዕድናት 419 ነጥብ 9 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን የማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ።ባህላዊ ማዕድን አውጪዎች ለብሔራዊ ባንክ ካስገቡት ማዕድናት ወርቅ 409 ነጥብ 1 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ በማስገኘት የአንበሳውን ድርሻ ይይዛል። ከእቅድ አንፃር አፈፃፀሙ 69 በመቶ መሆኑን የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የአስራ አንድ ወራት አፈፃጸም ሪፖርት ያሳያል።በባህላዊ መንገድ ከተገኙ የጌጣጌጥ ማዕድናት ወጪ ንግድ 9 ነጥብ 3 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር የተገኘ ሲሆን ከታንታለም1 ነጥብ 6 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን የአፈፃፀም ሪፖርት ያሳያል።በጠቅላላውም 7,878.4 ኪ.ግ ወርቅ፣ 20,126.3 ኪ.ግ ጌጣጌጥ እና 32.95 ቶን ታንታለም ለብሄራዊ ባንክ እና ለዓለም ገበያ በማቅረብ 419.9 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የውጪ ምንዛሪ ተገኝቷል፡፡ከጊዜ ወደ ጊዜ ከፍተኛ እድገት በማሳየት ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ የማዕድናት ወጪ ንግድ በአሁን ጊዜ ለሃገሪቱ ከቡና በመቀጠል ሁለተኛው ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የሚያስገኝ ዘርፍ ሆኗል። ከሃገሪቱ አጠቃላይ የወጪ ንግድ ከ23 በመቶ በላይ ድርሻ ይዟል።
| 1 |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.