query_id
stringlengths 32
32
| passage_id
stringlengths 32
32
| query
stringlengths 2
182
| passage
stringlengths 137
1.88k
| label
int64 0
1
|
---|---|---|---|---|
1e0a1488d09ffab5b4c65091bd7467df
|
e3cb792edb6c9ff1c4075561a4864f95
|
በካርቱ የሥልጣን ክፍፍል ሥምምነት የፈረሙ የደቡብ ሱዳን ተቃዋሚዎች
|
የካሜሮን ፕሬዚዳንት ፖል ቢያ በቅርቡ በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ማሸነፋቸው ፀንቶላቸው ለሰባተኛ አከታታይ የሥልጣን ዘመን ሊቀጥሉ ነው።ራሳቸው ፕሬዚዳንቱ የሰየሙት ህገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ተቃዋሚዎች የምርጫውን ውጤት በተመለከተ ያቀረቡባቸውን የህግ አቤቱታዎች በዛሬው ዕለት ውድቅ አድርጓል።የፕሬዚዳንቱ ተቃዋሚዎች በስፋት መራጮችን ማስፈራራት እና ድምፅ ማጭበርበር የመሳሰሉ ድርጊቶች ተፈፅመዋል በማለት የድምፅ ቆጠራውን እንደማይቀበሉ ማስታወቃቸው ይታወሳል።የተቃዋሚዎች ሰልፎችን በሙሉ በተከለከሉበትና በሀገሪቱ ዙሪያ ያሉ ከተሞች በወታደር ጥበቃ ሥር በዋሉበት ድባብ በተካሄደው ምርጫ ፕሬዚዳንቱ ሰባ አንድ ከመቶ ተቀናቃኛቸው ሞሪስ ካንቶ ደግሞ አሥራ አራት ከመቶውን ድምፅ አግኝተዋል።እ ኤ አ ከ1982 አንስተው ሥልጣን ላይ የሚገኙት የሰማኒያ አምስት ዓመቱ ፖል ቢያ ከዓለም በዕድሜ የገፉ መሪዎች አንዱ ናቸው።
| 0 |
24822749c7b3bead2e4d866289f4008c
|
24822749c7b3bead2e4d866289f4008c
|
በቻይና ውሃን ከተማ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተከፍተዋል
|
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ውሃን ከተማ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተከፍተዋል።ከሶስት ወራት በላይ ተዘግተው የቆዩት ትምህርት ቤቶች ዳግም ተከፍተው ተማሪዎችም ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመልሰዋል።ወደ ትምህርት ገበታቸው የተመለሱት የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎችና የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ናቸው ተብሏል።ፈተናው በኮሮና ቫይረስ ተፅዕኖ ሳቢያ ይሰጥበት ከነበረው ጊዜ ተራዝሞ ከቀጣዩ ሃምሌ ወር ጀምሮ ይሰጣል ነው የተባለው።ወደ ትምህርት ገበታቸው የተመሰሉ ተማሪዎች የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል የወጡ መመሪያዎችን በሙሉ ተግባራዊ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።እድሜያቸው ከ10 አመት በታች የሆኑ በሚሊየን የሚቆጠሩ ህጻናት ግን በዚህ አመት ወደ ትምህርት ገበታቸው ላይመለሱ ይችላሉ ነው የተባለው።ምንጭ፦ ቢቢሲየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 1 |
cd5241c38ed61c9d0a75abbac06ae9c7
|
cd5241c38ed61c9d0a75abbac06ae9c7
|
ነሀሴ 23 ቀን 2012 ዓ.ም እንዲካሄድ ቀነ ቀጠሮ ተይዞለት የነበረው ሃገራዊ ምርጫ በወረርሽኙ ምክንያት መራዘሙ የሚታወስ ነው
|
5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ያካሄደው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛው ሃገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በተያዘው ዓመት እንዲካሄድ ወስኗል፡፡ ውሳኔውም የውሳኔ ሃሳብ ቁጥር 16/2013 ሆኖ በአንድ ተቃውሞ በ8 ድምጸ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል፡፡ ምክር ቤቱ መስከረም 8 ቀን 2013 ባካሄድው 5ኛ ዙር 3ኛ አስቸኳይ ስብሰባ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምላሽ አሰጣጥና ቀጣይ እርምጃዎችን በተመለከተ በጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ የቀረበለትን ሪፖርትና ምክር ሃሳብ አድምጦ ነበር፡፡ሚኒስትሯ በወቅቱ በዓለም ጤና ድርጅት የሚመከሩ የጥንቃቄ መንገዶችን በመተከተል ሃገራዊ ምርጫውን ለማካሄድ እንደሚቻል ምክረ ሃሳብ አቅርበው ነበረ፡፡
ምክረ ሃሳቡን ያደመጠው ምክር ቤቱም በዋናነት ለሴቶች፣ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በተባባሪነት ደግሞ ለህግ፣ፍትህና ዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለዝርዝር እይታ መምራቱም ይታወሳል፡፡
ዛሬም የዓለም ጤና ድርጅትና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ባስቀመጡት ምክረ ሀሳብ መሠረት ቫይረሱን በመከላከል ምርጫውን ማከናወን ይቻላል በሚል ከሴቶች፣ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቀረበለት የውሳኔ ሃሳብ እና ሪፖርት ላይ ከተወያየ በኋላ ነው ምርጫው ይካሄድ ሲል የወሰነው፡፡
ሃገራዊ ምርጫው ነሀሴ 23 ቀን 2012 ዓ.ም እንዲካሄድ ነበር ቀነ ቀጠሮ የተያዘለት፡፡
ሆኖም በኮሮና ወረርሽኝ እና ምርጫ ቦርድ ማካሄድ እንደማይችል በማስታወቁ ምክንያት ህገመንግስታዊ ትርጉም ተጠይቆበት ወረርሽኙ የህዝብ ጤና ስጋት አለመሆኑን ከተረጋገጠበት ጊዜ ጀምሮ ከ9 ወር እስከ አንድ አመት ባለው ጊዜ ውስጥ እንዲካሄድ በፌዴሬሽን ምክር ቤት መወሰኑ የሚታወስ ነው፡፡
ምክር ቤቱ በዛሬ ስብሰባው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የቀረበለትን የሚኒስትሮች እና የእጩ ዳኞች ሹመት ማጽደቁም አይዘነጋም፡፡
| 1 |
9c60b4cb7cb13310d026b922f12c4d93
|
725cadfc4b69a0c4f630915ae635a6c1
|
በወላይታ ሶዶ ከተማ የክልልነት ጥያቄ የተስተጋባበት ሠልፍ ተደረገ
|
ሃምሌ 11 በመጥቀስ ከሲዳማ የክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በሃዋሳ ከተማ የሚፈጠር የፀጥታ ችግር እንደማይኖርም ርዕሰ መስተዳደሩ ተናግረዋል፡፡በሌላ በኩል የሲዳማ ዞን ዋና አስተዳዳሪ የሲዳማ ህዝብ የምርጫ ቦርድ ሥራ በትዕግስት እንደዲጠባበቅ አሳስበዋል፡፡የጥያቄው አራማጅ ወጣቶች፣ በምርጫ ቦርድም ሆነ በክልልና በዞኑ መንግሥት መግለጫ እንደማይስማሙ ይልቁንስ ሌላ የትግል አቅጣጫ እንዲጀምሩ የሚያደርጋቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡
| 0 |
7d5df686ff9e594eecd1b3c376891844
|
7d5df686ff9e594eecd1b3c376891844
|
የኤርፖርቶች ድርጅት የሰው ሀብት አስተዳደርና የፋይናንስ ኦፊሰሩ በተጠረጠሩበት ወንጀል ፍርድ ቤት ቀረቡ
|
በኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት ዋና መሥሪያ ቤት የፋይናንስ ኦፊሰር መሆኑ የተጠቀሰው ግለሰብ፣ በድርጅቱ ውስጥ ባልተቀጠሩ ሰዎች ስም የሁለት ወራት ደመወዝ ወደ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስተላልፏል ተብሎ ከሰው ሀብት አስተዳደር ኃላፊውና ከቤተሰቦቹ ጋር ተጠርጥሮ በቁጥጥር ሥር ከዋለ በኋላ፣ መስከረም 24 ቀን 2008 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀረበ፡፡የድርጅቱ ሠራተኞች ሳይሆኑ ከ14,000 ብር እስከ 18,000 ብር የወር ደመወዝ ተከፋይ እንደሆኑ በማስመሰል፣ ለ191 ሰዎች የሐምሌ የነሐሴ ወር 2007 ዓ.ም. ደመወዝ ከ3.3 ሚሊዮን ብር በላይ ወደ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማስገባቱን፣ ጉዳዩን በመመርመር ላይ የሚገኘው የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን መርማሪ ቡድን፣ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስረድቷል፡፡ የድርጅቱ የፋይናንስ ኦፊሰር መሆኑ የተገለጸው አቶ ጌታቸው ደበበ የተባለው ተጠርጣሪ፣ 3.3 ሚሊዮን ብር በባለቤቱ የባንክ ሒሳብ ውስጥ ማስገባቱን መርማሪ ቡድኑ ገልጿል፡፡ ባለቤቱ ደግሞ ገንዘቡን ከባንክ በማውጣት በሁለቱ ስም (በባልና ሚስት) የተከፈተ ሌላ አካውንት ውስጥ ማዘዋወሯን አክሏል፡፡የገንዘቡን ዱካ ለማጥፋት የአቶ ጌታቸው ባለቤት ለወንድሟ ሚስት ስታስተላልፍ፣ የወንድሟ ሚስት ደግሞ ደቡብ ወሎ ዞን ቦረና ወረዳ መካነ ሰላም ለሚገኙት ለአቶ ጌታቸው ባለቤት እናት 2.2 ሚሊዮን ብር በአቢሲኒያ ባንክ አማካይነት ማስተላለፏን መርማሪ ቡድኑ ለተረኛ ችሎቱ አስረድቷል፡፡ 2.2 ሚሊዮን ብር የደረሳቸው የተጠርጣሪ ጌታቸው አማት፣ 1,079,000 ብር መሬት ቆፍረው እንደቀበሩት ቡድኑ አብራርቷል፡፡የተረፈውን ብር ደግሞ ለአክስታቸው ባል አደራ የሰጡ ቢሆንም፣ የፌዴራል ፖሊስ በደረሰው ጥቆማ መሠረት ተቆፍሮ የተቀበረውን ገንዘብና የተቀባበሉትን ገንዘብ በመሰብሰብ በማስረጃነት መያዙንም መርማሪ ቡድኑ አስረድቷል፡፡የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት የሰው ኃይል አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ማስረሻ ምትኩና የአቶ ጌታቸው ቤተሰቦችም ተጥርጥረው የታሰሩ ሲሆን፣ የዋስትና መብታቸው ታልፎ ጉዳያቸውን ማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ከኤርፖርቶች ድርጅት መጠኑ ያልታወቀ ገንዘብ በመዝረፍ የተጠረጠረ ሠራተኛ መያዙን፣ በመስከረም 9 ቀን 2008 ዓ.ም. ዕትም መዘገባችን ይታወሳል፡፡
| 1 |
7800fec5f885d4fb2b0841e1c5166306
|
2e1b38657546216c69bb015e199b5dd7
|
የእስላማዊ መንግሥት ቡድን አማጽያን በኢራቅ ወታደሮች ላይ ባካሄዱት ጥቃት 11 ገድለው ሌሎች በርካታ አቆሰሉ
|
አልሻባብ ባለፈው ሣምንት ሁለት በእስላማዊ ነውጠኞች ቁጥጥር ሥር የነበሩ ይዞታዎችን አስለቅቆ ይዟል ሲሉ የሶማልያ የደኅንነትና የሴኩሪቲ ባለሥልጣናት ተናግረዋል።አልሻባብ - እስላማዊ መንግሥት ነኝ ከሚለው ጽንፈኛ ቡድን ነውጠኞች ያስለቀቀው አንደኛው ይዞታ፣ ኤል-ሚራሌ ይባላል። ዋና የግጭቶች መነሻ ሊሆን የቻለው ውሃ በአካባቢው ስላለ መሆኑ ይዘገባል።የእስላማዊ መንግሥት ነውጠኞች በአሁኑ ወቅት ወደ ተራራማው አካባቢ ቢያፈገፍጉም ግን ውጊያው አበቃ ማለት እንዳልሆነ ባለሞያዎች ያስረዳሉ።በሁለቱ ወገኖች መካከል የተፈጠረውን ግጭት በቅርበት የሚከታተሉት የቀድሞው የፑንትላንድ የደኅንነት ጥበቃ ሹም አብዲ ሃሰን ሁሴን እንደሚያስረዱት፣ የአልሻባብና የእስላማዊ መንግሥት ነውጠኞች የሚዋጉት የዳኢሽ ዋና ምሽግ የሆኑትን ተራሮች ለመቆጣጠር ነው።ይህ በእንዲህ እንዳለ የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ሠራዊት ባለፈው አንድ ወር ጊዜ ዘጠኝ የአየር ድብደባዎችን በአልሻባብ ላይ ማካሄዱን ዛሬ አስታውቋል።በ/AFRICOM/ መግለጫ መሠረት - ከትላንት በስቲያ በሂራን የሸበሌ መንደር ላይ በተካሄደ ጥቃት 24 የአልሻባብ ተዋጊዎች ተገድለዋል።
| 0 |
043086a046c6080fbd392fab2f765b14
|
1bad1700d0070371a604e9fd8329c9a9
|
የፉአድ ኢብራሂም የሰርቢያ ዝውውር ጫፍ ደርሷል
|
ጋዜጠኛ፣ አርቲስት እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ ዕድገት ውስጥ የጎላ አስተዋፅኦ እንዳበረከቱ የሚነገርላቸውኢብራሂም ሀጂ ባለፈው ሌሊት አርፈዋል።ኢብራሂም ሀጂ አሊ ካለፈው ክረምት ጀምሮ ባጋጠማቸው የጤና እክል ሳቢያ የህክምና ክትትልሲደረግላቸው እንደነበር ታውቋል።የአንጋፋው ጋዜጠኛ እና አርቲስት ኢብራሂም የቀብር ሥነ ሥርዓት ዕረቡ ታኅሣሥ 14/2013 ዓ.ም ከቀኑ9፡00 ሰዓት ላይ ቤተሰቦቻቸው፣ የስራ ባልደረቦቻቸውና የሙያ አጋሮቻቸው እንዲሁም አድናቂዎቻቸውበተገኙበት በኮልፌ የሙስሊም መካነ መቃብር ተፈፅሟል።(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
| 0 |
0dfec1153e06583a5dddfcf41550ce50
|
0dfec1153e06583a5dddfcf41550ce50
|
የተለያዩ ሆስፒታሎች የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ጠያቂ እንዳይገባ ከለከሉ
|
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተለያዩ ሆስፒታሎች የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እና የታካሚዎችን ደህንነት ለመጠበቅ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ላይ ይገኛሉ።ለአብነትም የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የተገልጋዮችን ደህንነት ለመጠበቅ በአገልግሎታችን አሠጣጥ ላይ ለውጦች ለተወሰነ ጊዜ ማድረጉን በፌስቡክ ገፁ ባወጣው መረጃ አስታውቋል።በዚህም መሰረት ተኝተው ለሚታከሙ በሙሉ ከአንድ በላይ አስታማሚ ወደ ሕሙማን መኝታ ክፍልም ሆነ ወደ ቅጥር ግቢ መግባት እንደማይችል አስታውቋል።ከዚህ ቀደም በማታው ሲሰጥ የነበረው የግል ሕክምና ከትናንትናው እለት ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ የማይሰጥ መሆኑን ያስታወቀው ሆስፒታሉ፤ የሕሙማን ጠያቂዎችን ላልተወሰነ ጊዜ ማስተናገድ ማቆሙንም ገልጿል።የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታልም ለታካሚዎቻችን ደህንነት እና ጤና ሲባል ሆስፒታሉ ውስጥ በተለያዩ ህመሞች ተኝተው ህክምና እያገኙ ለሚገኙ ታካሚዎች ከአንድ
አስታማሚ በስተቀር ምንም ጠያቂ እንዳይገባ መከልከሉን አሳስቧል።ይህንን በመገንዘብ በር አካባቢ በሚፈጠር አላስፈላጊ መጨናነቅ እና ግርግር ለኮሮና እና መሰል ተላላፊ በሽታዎች ስለሚያጋልጡ ጥንቃቄ መደረግ አለበት ሲልም አሳስቧል።ሌሎች ሆስፒታሎችም የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እና የታካሚዎችን ደህንነት ለመጠበቅ ወደ ቅጥር ግቢያቸው የሚገቡ ሰዎችን የሰውነት ሙቀል ልየታ ጨምሮ የተለያዩ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ እንደሚገኙ የደረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ።
| 1 |
0d0c459af55dd93804c351f453a7ce36
|
5b8f7eec9e2bbfec3d2e19b4456d35f5
|
ሙዚቀኛ ኤሊያስ መልካ ተሸኘ
|
ለዐሥራ ሁለት ወጣቶች የሥራ ዕድል ከመፍጠሩ ጎን ለጎን በወልቂጤ ዩኒቭርሲቲም የእንስሳት ሕክምና መምህር ሆኖ እያስተማረ ይገኛል። ሁለቱን ሥራ እንዴት ጎን ለጎን ያስኬድ ይሆን? በጋቢና የዘጋቢዎች መስኮት ዝግጅት ላይ ከነቀምቱ ዘጋቢያችን ናኮር መልካ ጋር ቆይታ አድርጓል።(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
| 0 |
dc224c6eeb15ca509f4d38f0efbb7a42
|
b28f980d8e96cab83a1c14f26382f5d2
|
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሁለት ሰዎች ተገኙ
|
አዲስ አበባ፦ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ አርባ (140) መድረሱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ትናንት በድረገፁ ባወጣው መግለጫ
እንዳስታወቀው፤ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ 1 ሺህ 758 የላብራቶሪ ምርመራ አምስት (5) ተጨማሪ ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ተረጋግቷል። ይህም በአገሪቱ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር ወደ አንድ መቶ አርባ (140) ከፍ አድርጎታል።
ቫይረሱ እንዳለባቸው በምርመራ የተረጋገጠባቸው አምስቱም ወንዶች መሆናቸውን ሚኒስቴሩ የጠቀሰ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ ሦስቱ ከፑንት ላንድ የተመለሱና በጂግጅጋ አስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ውስጥ ያሉ፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የሌላቸው መሆናቸውን ገልጿል።
ከሁለቱ ውስጥ አንደኛው የባህርዳር ነዋሪ የሆነ የ17 ዓመት ታዳጊና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት
የነበረው ሲሆን፣ ሌላኛው ደግሞ ከሲውዲን የተመለሰ ሲውዲናዊ በትውልድ ኢትዮጵያዊ የሆነ በአዲስ አበባ ከተማ አስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለና በሽታው ካለበት ሰው ጋር ግንኙነት የሌለው የ19 ዓመት ወጣት መሆኑንም ሚኒስቴሩ አመልክቷል።
የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ ከተከሰተ ወዲህ እስከአሁን ድረስ በአጠቃላይ 24 ሺህ 88 የላብራቶሪ ምርመራዎች እንደተደረጉ ከጤና ሚኒስቴር የወጡ መረጃዎች የሚያሳዩ ሲሆን፣ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረጉ 1 ሺህ 758 የላብራቶሪ ምርመራዎች 5 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
እስከአሁን ባለው ሂደትም በቫይረሱ ተይዘው በለይቶ ህክምና ውስጥ ያሉ 60፣ በፅኑ ህክምና ውስጥ ያሉና አዲስ ያገገሙ 0፣ በአጠቃላይ ያገገሙ 75፣ በበሽታው ህይወታቸው ያለፈ 3፣ ወደአገራቸው የተመለሱ 2 መሆናቸውንና እስከአሁን በሀገሪቱ በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥርም 140 መድረሱ ታውቋል።
አዲስ ዘመን ሚያዝያ 27/2012
በጋዜጣውሪፖርተር
| 0 |
db235a5e79f637bfc374807361f54a0e
|
08f9d7cacae16782094b13aa11bedfa9
|
የኢትዮጵያ መንግሥት የሰብዓዊ ድጋፍ ወደ ትግራይ እየላከ ነው
|
አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮችና የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ማርክ ሎውኩክ ጋር ተወያዩ፡፡ውይይቱ የሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ በሚሆንበት አግባብ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነበር ተብሏል፡፡፡እንዲሁም በትግራይ ክልል ያሉ መሰረተ ልማቶች ወደ አገልግሎት መግባት በሚችሉበት አግባብ ላይ ሃሳብ መለዋወጣቸውን በተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ መልክዕተኛ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡በተጨማሪም በትግራይ ክልል በፌደራል መንግስት ቁጥጥር ስር በሚገኙና በአማራና በአፋር ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የሰብዓዊ እርዳታን በተገቢው መልኩ ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ስምምነትም በዚህ ወቅት ተደርሷል፡፡
| 0 |
6d08c21c799b2c079b9ac2807ed7f1df
|
6d08c21c799b2c079b9ac2807ed7f1df
|
የረዥም ጊዜ የዚምባብዌ መሪ ሮበርት ሙጋቤ የቁም እሥር ላይ ናቸው
|
የረዥም ጊዜ የዚምባብዌ መሪ ሮበርት ሙጋቤ ከመኖርያ ቤታቸው እንዳይወጡ መደርጉን የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ተናግረዋል። ለሠላሳ ሠባት ዓመታት ያህል ሥልጣን ላይ የቆዩትን ሙጋቤ ከሥልጣን ለማስወገድ በወታደራዊ ኃይል የተደገፈ ሙከራ እየተካሄደ ይመስላል።በመዲናይቱ ሃራሬ ውጥረት እንደሰፈነ የማኅበራዊ ሚድያ ወሬዎች አመልክተዋል፣ አንዳንድ የንግድ መደብሮች በጊዜ ተዘግተዋል።ትላንት ሃራሬ ዙርያ ታንኮች ሲዘዋወሩ ታይተዋል። ፕሬዚዳንት ሙጋቤ የቀድሞው ምክትል ፕሬዚዳንት ኢመርሰን ምናንጋግዋ ደጋፊዎችን ከገዢው /ZANU-PF/ ፓርቲ የማስወጣቱን ተግባር ካላቆሙ ቦታዉን እይዛለሁ ሲሉ የሀገሪቱ ወታደራዊ ኃይል ሃላፊ ጄኔራል ኮንስታንቲኖ ቺዌንጌ ባለፈው ሰኞ አስጠንቅቀው ነበር።ፕሬዚዳንት ሙጋቤ ምክትል ፕሬዚዳንቱን ከሥልጣን ካባረሩ በኋላ በርካታ ሰዎች ታስረዋል።ጄኔራል ቺዌንጌ መግለጫውን ከሰጡ በኋላ የሃገሪቱ ገዢ ፓርቲ ጄኔራሉን “በክህደት ተግባር” ከሷል።
| 1 |
3b1acab5c851940fee84681db9c11925
|
e108ad0c09665b64480c187ed7505895
|
ግብፅ የኢትዮጵያን ህዝብ የመልማት መብት ተቃውማ አትነሳም – ፕሬዚዳንት ኤል ሲሲ
|
የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ ትናንት ዕሁድ ለሥራ ጉብኝት ወደግብፅ ተጉዘዋል።ፕሬዚዳንቱ በካይሮ የሦስት ቀናት ቆይታቸው ከግብፅ ፕሬዚዳንት አብደልፋታህ አል ሲሲ እና ከሌሎችም የሃገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር በሁለቱ ሃገሮች ጉዳዮች እንዲሁም የሁለቱም ሃገሮች ትኩረት በሆኑ ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ እንደሚወያዩ ከኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር የወጣው መግለጫ አመልክቷል።ከፕሬዚዳንት ኢሣያስ ጋር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኦስማን ሳልህ እና ፕሬዚዳንታዊ አማካሪ የማነ ገብረአብ አብረዋቸው መጓዛቸውንም ገልጿል።የኤርትራው ፕሬዚዳንት ባለፉት ቅርብ ሳምንታት በኢትዮጵያና በሱዳን ተመሳሳይ ጉብኝት ማድረጋቸውን የማስታወቂያ ሚኒስቴሩ መግለጫ አስታውሷል።
| 0 |
79cebe6bcb41218a7ac2046d51b7d84c
|
208cb34542a2468f8b4ca9d86db96d82
|
የኢትዮጵያዊያን የዓመቱ ፌስቲቫል ተጠናቀቀ
|
በትግራይ ከሁለት ሺህ በላይ በውጭ አገር የሚኖሩ የክልሉ ተወላጆች የታደሙበት የክልሉ ሁለተኛው የዳያስፖራ ፌስቲቫል በመቐለ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የትግራይ ክልል
የዳያስፖራ
ማስተባባሪያ
ጽሕፈት
ቤት
ኃላፊ
አቶ
ፍሰሃዬ
አለማየሁ
ለአዲስ
ዘመን
ጋዜጣ
እንደተናገሩት፤
የትግራይ
ክልል
የዳያስፖራ
ፌስቲቫል
ለሁለተኛ
ጊዜ
ከሁለት
ሺህ
በላይ
በውጭ
አገር
የሚኖሩ
የክልሉ
ተወላጆች
በታደሙበት
ከሐምሌ
24 ቀን
2011 ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ ሲሆን፤
ፌስቲቫሉ
ሐምሌ
30 ቀን
2011 ዓ.ም ይጠናቀቃል። የክልሉ የመጀመሪያው የዳያስፖራ ፌስቲቫል በ2006
ዓ.ም መካሄዱን ያስታወሱት አቶ
ፍሰሃዬ፤
ፌስቲቫሉ
በአራት
አመት
አንድ
ጊዜ
በክልሉ
እንዲካሄድ
የተወሰነ
ቢሆንም፤
ባለፈው
ዓመት
የኢህአዴግና
የሕወሃት
አመታዊ
ጉባኤ
ስለነበር
ከዳያስፖራው
ማህበረሰብና
ከመንግስት
ባለስልጣናት
ጋር
በመወያየት
ወደዘንድሮ
እንዲተላለፍ
መደረጉን
አመልክተዋል።
አቶ ፍሰሃዬ
እንደገለጹት፤
ስለፌስቲቫሉ
አላማ
ከአገር
ውጭ
የሚገኙ
የትግራይ
ተወላጆች
በአራት
አመት
አንድ
ጊዜ
በክልሉ
በአንድ
መድረክ
ገጽ
ለገጽ
ተገናኝተው
ስለ
ክልላቸው
ነባራዊ
ሁኔታ
የሚወያዩበት
እና
የበኩላቸውን
አስተዋጽኦ
ለክልላቸው፤
ብሎም
ለአገራቸው
እንዲያበረክቱ
መንገድ
የሚከፍት
ነው።
እርሳቸውም በፌስቲቫሉ በኢትዮጵያ የዳያስፖራ ፖሊሲ
ላይና
የክልሉ
ዳያስፖራ
በክልሉ
እያበረከተ
ያለው
አስተዋጽኦ
በሚመለከት
ውይይት
የተደረገ
ሲሆን፤
የዳያስፖራው
ማህበረሰብ
በክልሉ
በአካል
በመገኘት
በአገሪቱና
በክልሉ
ምን
አይነት
የኢንቨስትመንት
አማራጮች
እንዳሉ
በማየት
በየትኛው
ላይ
ቢሰማሩ
እነርሱም
ተጠቅመው
አገርን
እና
ህዝብን
መጥቀም
እንደሚችሉ
የሚያስገነዝብ
ፌስቲቫል
መሆኑን
ተናግረዋል።
ፌስቲቫሉ
የትግራይ
ክልል
መንግስት
ለዳያስፖራው
ማህበረሰብ
በክልሉ
ያሉትን
የኢንቨስትመንት
አማራጮችን
ለማሳየት
የሚያስችል
ሲሆን፤
ዳያስፖራው
ማህበረሰብ
በበኩሉ
በተለያዩ
የአለም
ክፍል
የቀሰመውን
ቴክኖሎጂና
እውቀት
ለማህበረሰቡ
ለማሸጋገር፤
እንዲሁም
መዋእለ
ንዋያቸውን
በክልሉ
ለማፍሰስ
እና
የአገሩና
የክልሉ
አምባሳደር
በመሆን
በመላው
አለም
አገሪቱንና
ክልሉን
በማስተዋወቅ
ለቱሪዝም
እድገት
ከፍተኛ
አስተዋጽኦ
ለማበርከት
ያስችላል
ብለዋል።አዲስ ዘመን ሐምሌ 26/2011
| 0 |
37345e6be5e0268d3425f09f842ec8c1
|
f6b6a193c073a3e5d5ee42bb887ecc19
|
መቐለ ዩኒቨርሲቲ በግጭት አፈታት ያተኮረ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ሊያስተናግድ ነው
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል የመጀመሪያው የጥናት ኮንፈረንስ በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው።የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ እና የክልሉ መንግስት ያዘጋጁት ኮንፈረንሱ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል።የጥናት ኮንፈረንስ ላይ የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ፣ ከክልሉና ከተለያዩ የአለም ሀገራት ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ምሁራን ተሳታፊ ሆነዋል።ኮንፈረንሱ በኢትዮጵያ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በፓለቲካዊ፣ የማህበራዊና በዴሞክራሲ አስተዳደር ከተረጋገጡ ለውጦች አነፃር በሶማሌ ክልል ቁልፍ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት ያለመ መሆኑን ኤስ አር ቲቪ ዘግቧል።ኮንፈረንሱ የተለያዩ ጥናታዊ ፅሁፎች ቀርበው በኮንፈረንሱ ተሳታፊዎች ውይይት እየተደረገባቸው ይገኛል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
| 0 |
c5bb21ac3075bcca329cf5e4028113d6
|
f4b0932e856ff6940723b2989fc5c3d4
|
በመስኖ ልማት ከ2 ነጥብ 7 ሚሊየን ሄክታር መሬት ይለማል
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል 389 ሺህ ሄክታር መሬት በመስኖ በማልማት 200 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና እና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታወቀ።የክልሉ ግብርና እና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ሀላፊ አቶ ዳባ ደበሌ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት በመስኖ ልማቱ ስንዴን በስፋት ለማልማት 4 ዞኖች ተለይተዋል።በዞኖቹ 18 ወረዳዎች ላይ ስንዴን በስፋት ለማምረት እና የህብረተሰቡን የምግብ ዋስትና እና መሰረታዊ ፍጆታ ለማሟላት ትኩረት ተደርጓል ብለዋል።ይህም ሀገሪቱ ከውጭ የሚገባውን ስንዴ በራስ አቅም ለመሸፈን እና ለማምረት ለያዘችው እቅድ አቅም እንደሚፈጥር ተስፋ ተጥሎበታል ነው ያሉት።በተጨማሪም በክልሉ የመስኖ ፕሮጀክቶችን ለመገንባት ከ8 ቢሊየን ብር በላይ ከክልሉ እና ከፌደራል መንግስት እንደተመደበ ተናግረዋል፡፡በዙፋን ካሳሁን
| 0 |
e667bd1c40141593a21efc3d92aa18c9
|
948b0e39cebf50be0acf4e73ef8ff3f5
|
ትራምፕ በቻይና የባንክ ደብተር አላቸው ተባለ
|
የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የትረምፕ አስተዳደር በአምስት ሙስሊሞች በሚበዙባቸው ሀገሮች ላይ የጣለውን የጉዞ ገደብ ዛሬ ለጥቂት እንዲፀና አድርጓል። ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከአጨቃጫቂ ፖሊሲዎቻቸው በአንዱ ድል አግኝተዋል ማለት ነው።ፕሬዚዳንት ትረምፕ በዩናይትድ ስቴትስ የኢሚግረሽን ህግ መሰረት በሀገሪቱ ብሄራዊ ፀጥታ ላይ ሥጋት ከሚያሳድሩ የውጭ ሀገራት የሚደረገውን ጉዞ የመገደብ ሕገ መንግሥታዊ ሥልጣን አላቸው በሚል ነው ከፍተኛው ፍርድ ቤት አምስት በአራት ድምፅ የወሰነው።
| 0 |
7d4a2a50b2a1a80fff2c51391a1b7a70
|
7076d044b0ba23f8b13dca25e7768d08
|
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ
|
የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው መደበኛ ስብሳባ የሚንስትሮች ምክርቤት መስከረም 28 2009 ያወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ለማስፈጸም የሚያስችሉ የመርማሪ ቦርድ አባላትን በመሰየም በሙሉ ድምጽ አፀደቀ።ምክር ቤቱ የ2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ባካሄደበት ወቅት ከምክር ቤት አባላትና ከህግ ባለሙያዎች የተውጣጡ ሰባት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጻም መርማሪ ቦርድ አባላትን ለመሰየም የቀረበውን የውሳኔ ሓሳብ መርምሮ በሙሉ ጽምፅ አጽድቆታል ።ለአዋጁ አፈጻጻም በዋና የመርማሪ ቦርድ ሰብሳቢነት አቶ ታደሰ ሆርዶፋን፣ በምክትል ሰብሳቢነት ወይዘሮ ገነት ታደሰ የሰየመ ሲሆን ወይዘሮ ሙና አህመድ ፣ ወይዘሮ ኑሪያ አብዱርሃማን ፣ አቶ ክፍለ ጽዮን ማሞ ፣ አቶ ሐብቴ ፊቻላና አቶ ሰኢድ ሐሰን የመርማሪ ቦረዱ አባላት ሆነው ተመርጠዋል ።እንዲሁም ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት በሚንስትሮች ምክር ቤት መስከረም 28 2009 ያወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ረቂቅን የመረመረ ሲሆን የምክር ቤት አባላት ላነሱት የተለያዩ ጥያቄዎችን ማብራሪያዎች ከተሠጠ በኋላ አዋጁ በሙሉ ድምጽ ፀድቋል ።የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በተመለከተ የፌደራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ ኃላፊ አቶ ጌታቸው አምባዬ ለምክር ቤቱ በሠጡት ማብራሪያ እንደገለጹት በአገሪቱ የተወሰኑ አካባቢዎች የህብረተሰቡን የመልካም አስተዳደርናየመልማት ጥያቄዎች ሰብብ በማድረግ የተነሱ ሁከቶች ህገመንግታዊ ሥርዓቱን የሚፈታተቱ ሆኖ በመገኘታቸው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መታወጁን ተናግረዋል ።መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተግባራዊ እንዲያደርግ ከህብረተሰቡ ከፍተኛ ግፊት እንደነበር የጠቆሙት አቶ ጌታቸው የህብረሰሰቡን ሰላምና ፀጥታና እንዲሁም በልማቱ ላይ የተቃጣውን አደጋ ለመከላከል አዋጁ መውጣቱን አስረድተዋል ።እንደ አቶ ጌታቸው ገለጻ ለአዋጁ ተፈጻሚነት ኃላፊነቱን የሚወጣ በፌደራልና በክልሎች ደረጃ ኮማንድ ፖስት መቋቋማቸውንና እያንዳንዱን እንቅስቃሴ በአግባቡ ስለመፈጸሙ የመርማሪ ቦርድ አባላት ቁጥጥር ያካሄዳሉ ብለዋል ።
| 0 |
15fc2d2ccbc44cc36c4fd849c9019c00
|
9949877020f9acd98db65cac6b06ecf9
|
ፖርቹጋል የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመን ከኢትዮጵያ ጋር መስራት ትፈልጋለች
|
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 16/2005 (ዋኢማ) – ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም የኒውዝላንድ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በግብርና መዋእለ ንዋያቸው ቢያፈሱ ውጤታማ እንደሚሆኑ ገለፁ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴዎደሮስ አድሀኖም የኒውዝላንድ የውጨ ጉዳይ ሚኒስትር ሙራይ ማኩሌይን ተቀበለው አነጋግረዋል፡፡ዶክተር ቴዎድሮስ ኒውዝላንድ በግብርና የተመሰረተ ኢኮኖሚ እንደምተከተል ገልፀው የወጭ ንግድዋ በግብርና የተመሰረተ በመሆኑ ኢትዮጵያ ከኒውዝላንደ ብዙ ልምድ መውሰድ ትፈልጋለች ብለዋል፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ ዶክተር ቴዎደሮስ በኒውዝላንድ የቀረበውን የኢትዮጵያ፣ የመካከለኛው መስራቅ እና የኒውዝላንድ የቀንድ ከብት ሽያጭ ጉዳይ ኢትዮጵያ መቀበልዋን ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሙራይ ማኩሌይን ገልፀውላቸዋል፡፡የኒውዝላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሙራይ ማኩሌይ በበኩላቸው ኒውዝላንድ ኢትዮጵያ የምተከተለውን የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂ የምትከተል በመሆኗ በዚህ ዘርፍ ባላት ከፍተኛ ልምድ ለኢትዮጵያ ማካፈል እንደምትፈልግ ገልፀው በግብርና፣ እንዲሁም በታዳሽ ሀይል ከኢትዮጵያ ጋረ ተባብረው ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸውም ለዶክተር ቴዎደሮስ ገልፀውላቸዋል፡፡
| 0 |
3cf11b9817b3d75b7a230aa2a71f68a9
|
3cf11b9817b3d75b7a230aa2a71f68a9
|
“ከሱዳን ጋር በተያያዘ ከሰሞኑ የተናፈሱ ጉዳዮች የግድቡን አጀንዳ ወደ ድንበር ለመቀየር ያለሙ ናቸው” ንጉሱ ጥላሁን
|
የሱዳን ጠቅላይ ሚንስትር አብደላ ሀምዶክ ከሱዳን ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ሀገራቸው ከጎረቤት ኢትዮጵያ ጋር ጸብ የመፍጠር ዓላማ የላትም ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት በሱዳን በነበረው የለውጥ እንቅስቃሴ ወቅት የሀገሪቱ መከላከያ ሰራዊት የቀድሞውን ፕሬዝዳንት ሀሰን አልበሽርን ከስልጣን ካወረደ በኋላ ለተቃውሞ አደባባይ የነበሩ ሰልፈኞች ወደ ቤታቸው እንዲገቡ በማስጠንቀቅ በወሰደው እርምጃ በርካታ ሰዎች የተገደሉበትን አንደኛ ዓመት መታሰቢያ በማስመልከት ከብሔራዊ ቴሌቪዥኑ ጋር ባደረጉት ቆይታ ነው፡፡
ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ የተለየ የድንበር ችግር ጉዳይ የለም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህ ቀደም ሲልም በተለያዩ ጊዜያት የነበረ ነው ብለዋል፡፡ ሱዳን ከተለያዩ ጎረቤት ሀገራት ጋር የድንበር ችግሮች ሲያጋጥሟት እንደነበርም አውስተዋል፡፡
“ከኢትዮጵያ ጋር ያለን ግንኙነት በባህል ፣ በታሪክ እና በመልክአ ምድር እና በመልካም ጉርብትና የተሳሰረ ነው” ሲሉም ተደምጠዋል፡፡ እናም “በመካከላችን የሚፈጠሩ ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚያስችሉ ስልቶች አሉን” ብለዋል፡፡ በመሆኑም ከሰሞኑ የተፈጠረው ክስተትም በዚህ መንገድ እንደሚፈታ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዶክ ገልጸዋል፡፡
በትናንትናው እለት ከአል ዐይን አማርኛ ጋር ቆይታ ያደረጉት የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን “ከሱዳን ጋር በተያያዘ ከሰሞኑ ሲናፈሱ የሰነበቱት ጉዳዮች የግድቡን አጀንዳ ወደ ድንበር አጀንዳነት ለማምጣት በማሰብ የተደረጉ” እንደሆኑ ተናግረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈ በሁለቱ ሀገራት መካከል የተለየ ለግጭት የሚዳርግ ምክንያት እንደሌለ እና የቆየ ወዳጅነት ያላቸው ሁለቱ ሀገራትበድንበር አካባቢ አልፎ አልፎ የሚፈጠሩ ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ የሚፈጡበት የቆየ ስልት መኖሩን አውስተዋል፡፡
ሆኖም የሃገራቱን የጋራ ጥቅም በሚያስተሳስር መልኩ ግጭቱ እንዲፈታ የሃገራቱ ህዝብና መንግስታት ፍላጎት በመሆኑ ለዚህ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡
ሱዳንና ኢትዮጵያ አመታትን የዘለቀ ጠንካራ ዘርፈ ብዙ ግንኙነት አላቸው ያሉት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊው ግጭት እንዲቀሰቀስ በማሰብ የተዛቡ መረጃዎችን በስፋት ለህዝቡ በሚያደርሱ የሶስተኛ ወገን ሚዲያዎች የሰሞኑ ሁኔታ ተጋንኖ እየተራገበ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡
| 1 |
245b02dd480a79235474933275f3c6f7
|
2e893afb13ee35d0bb0443a84dfaa7d2
|
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሁከቱን አበረታተዋል በሚል ተቃውሞ ከሃላፊነት የለቀቁ ባለስልጣናት ቁጥር 10 ደረሰ
|
በሜክሲኮና አሜሪካ ድንበር አካባቢ 150 ስደተኛ ተጓዦች ወደ አሜሪካ እንይገቡ መከልከላቸውን የአሜሪካ የድንበር ጉዳይ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡ከሆንዱራስ፤ጓቲማላና ከኤልሳቫዶር የተሰበሰቡት እነዚህ ስደተኞች ወደ አሜሪካ እንዲገቡ ይፈቀድላቸው አይፈቀድላችው የሚለው ውሳኔ ያልታወቀ ሲሆን ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በስደተኞች ዙርያ ባለቸው ፅንፍ የወጣ አቋም ለአሜሪካ ደህንነት አስጊ መሆናቸውን በተደጋጋሚ ሲያነሱ መቆየታቸው ይታወሳል፡፤በቲውተር ገፃቸውም ይህንኑ አቋማቸውን ሲያስተጋቡ ቆይተዋል፡፡በፕሬዚዳንታዊ የምርጫ ቅስቀሳቸው ወቅት የሜክሲኮን ድንበር ለመዝጋት ብሎም በግንብ ለማጠር የገቡት ቃል እውን እስኪሆን ድረስ ጥበቃው እንዲጠናከር ትዕዛዝ አስተላልፈዋል፡፡ቢቢሲ ያነጋገራቸው ስደተኞች ወደ አሜሪካ ለመግባት እስካሁን ድረስ በድንበር ባለስልጣናት በኩል የተደረገላቸው ድጋፍ አለመኖሩን አመልክተዋል ፡፡ከሰደተኞቹ መካከል አሌክስ ሜንሲን የተባለው ግለሰብ እንዳሰረዳውም 50 ስደተኞች ከአሜሪካ በኩል መስተናገድ በሚችሉበት ድንበር ላይ ሲገኙ ቀሪዎቹ 100 ያህሉ ደግሞ ከሜክሲኮ ተነስተው ድንበር በማቋረጥ ሂደት ላይ ናቸው ብሏል፡፡የአሜሪካ ድንበር ኮሚሽነር ኬቨን ማክሊናን ከሳንቲያጎ ማቆያ የመቀበል አቅማቸው መሙላቱን አንስተው በሜክሲኮ በኩልም ስተደኞቹን ለመርዳት ጥረት ሊደረግ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ስደተኞቹ ወደ አሜሪካ ለመግባት 3ሺ 200 ኪሎ ሜትር ርቀት በአውቶብስ፤ በባቡርና በእግር ድንበር ያቋረጡ ሲሆን ከተነሱበት ሀገር የመንግስት በደል እንደተፈፀመባቸው ምክንያት ያቀርባሉ፡፡በስደቱ በርካታ ቁጥር ያላቸው ህፃናት ችግር እየደረሰባቸው የሚገኝ ሲሆን ሴቶችም ይገኙበታል ነው የተባለው፡፡/ቢቢሲ/
| 0 |
94af91cd37e5f7036736f7d4dacc63cb
|
94af91cd37e5f7036736f7d4dacc63cb
|
አዳማ ከተማ ዋንጫ በዚህ ወር ይካሄዳል
|
በአዳማ ከተማ እግር ኳስ ክለብ አስተናጋጅነት ከጥቅምት 22 ጀምሮ የአዳማ ከተማ ዋንጫ የቅድመ ዝግጅት የአቋም መፈተሻ ውድድር በከተማዋ ይካሄዳል፡፡ውድድሩን የሚያስተናግደው ክለቡ ሲሆን ከረጅም አመት በኃላም ይህ ውድድር እንደተሰናዳ ለማወቅ ችለናል፡፡ ከ2005 በፊት በነበሩ አመታት ሲዘጋጅ እንደቆየ የተነገረው ይህ ውድድር ዳግም ከስምንት ዓመት በኃላ በደመቀ መልኩ ለማሰናዳት መዘጋጀቱን ሶከር ኢትዮጵያ ከክለቡ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል፡፡በውድድሩ ላይ ራሱ አዳማ ከተማ ተሳታፊ የሚሆን ሲሆን የተስፋ ቡድኑም እንደሚካተት ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ጅማ አባጅፋር፣ ድሬዳዋ ከተማ፣ ሀዲያ ሆሳዕና፣ ፋሲል ከነማ፣ ሲዳማ ቡና እና ሀዋሳ ከተማን ተካፋይ እንዲሆኑ ጥሪ የቀረበላቸው ሲሆን ፋሲል ከተማ ድሬዳዋ እና ጅማ አባጅፋር ማረጋገጫን ሰጥተዋል። ሌሎች ክለቦችም የክለቡን የተሳታፊነት ጥያቄ መቀበል ከቻሉ በድምሩ ስምንት ክለቦችን በማቀፍ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚካሄድ ይሆናል፡፡
| 1 |
611ef42ef0a5a743ab96fcc675b117bf
|
f6800cf1854e462035096513621a029d
|
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 1,600 አመራሮች ሾመ
|
አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) እስካሁን በአዲስ አበባ ለመከላከያ ሰራዊት የሚደረገው የህዝብ ድጋፍ 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡በአዲስ አበባ ለመከላከያ ሰራዊት 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የሚገመት የገንዘብና የአይነት ድጋፍ መሰብሰቡን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ምክትል ከንቲባዋ ድጋፍ ላደረጉ አካላት የህግ የበላይነትን ለማስከበር እየተዋደቀ ላለው ጀግናው የመከላከያ ሰራዊት አክብሮት፣ ድጋፍ እና ፍቅርን በተግባር በማሳየት ላደረጉት አስተዋጽኦ አመስግነዋል፡፡ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ከ130 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ የመሪነቱን ድርሻ እንዲወስድ ላደረጉ አመራሮች፣ ሰራተኞች፣ አርሶ አደሮች፣ ባለሃብቶች፣ እናቶች እና መላው ነዋሪዎች የጥሬ ገንዘብ፣ የምግብ፣ የንጽህናና እና ሌሎች ቁሳቁሶች ድጋፍ በማድረጋቸው አድናቆታቸውን ገልጸዋል።ሰራዊታችን በህዝባዊ ድጋፍ ካልታጀበ መሳሪያ ስለታጠቀ ብቻ ብርቱ ሊሆን አይችልም ያሉት ምክትል ከንቲባዋ ይህን ህዝባዊ ሰራዊት በመደገፍ የሞራል ስንቅ መስጠቱን አጠናክረን እንቀጥላለን ማለታቸውን ከከንቲባዋ የፌስቡክ ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
| 0 |
54449862c8395d14b433d71334bf81b7
|
54449862c8395d14b433d71334bf81b7
|
ጃኮብ ዙማ የሙዚቃ አልበም ሊያወጡ ነው
|
የቀድሞው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማ በጸረ አፓርታይድ ትግልና በነጻነት ተጋድሎ ዙሪያ የሚያጠነጥኑ የሙዚቃ ስራዎችን ያካተተና ስትራግል ሶንግስ የሚል ስያሜ ያለው የሙዚቃ አልበም በማሳተም ለአድማጮች ለማቅረብ ዝግጅት እያደረጉ እንደሚገኙ ተነግሯል፡፡ባለፈው የካቲት ወር ላይ በሙስና ቅሌት ስልጣናቸውን የለቀቁትና ህዝበ በተሰበሰበባቸው ስፍራዎች በመደነስና በመዝፈን የሚታወቁት ጃኮብ ዙማ፣በመጪው ሚያዝያ ወር የመጀመሪያውን አልበም እንደሚያሳትሙ መነገሩን የዘገበው አሶሼትድ ፕሬስ፤ አልበሙን ፕሮዲዩስ ለማድረግ የሚያስፈልገውን ወጪ የሸፈነላቸው የትውልድ አውራጃቸው ኩዋዙሉ ናታል አስተዳደር መሆኑንም አመልክቷል፡፡በጸረ አፓርታይድ ትግል ዙሪያ የሚያጠንጥኑ ሙዚቃዎችን የማሳተም ሃሳቡ የተጠነሰሰው ከሶስት አመታት በፊት እንደነበር ያስታወሰው ዘገባው፤ አሳታሚው ቲምቢንኮሲ ንኮቦ የተባለ የመዝናኛው ዘርፍ ድርጅት እንደሆነም ገልጧል፡፡ ዙማ የላቀ የሙዚቃ ተሰጥኦ እንዳላቸውና የሙዚቃ መረዳታቸው ከፍ ያለ እንደሆነ ምስክርነቱን የሰጠው አሳታሚ ድርጅቱ በቀጣይም ከጃኮብ ዙማ በተጨማሪ በጸረ አፓርታይድ ትግል ዙሪያ የሚያጠንጥኑ ሙዚቃዎችን የሚሰሩ ሌሎች ታዋቂ የአገሪቱ ድምጻውያንን ስራዎች ለማሳተም ማቀዱንም ዘገባው አመልክቷል፡፡
| 1 |
6750fe966cb9d2fba142cb05434d7a1c
|
b5ede6d14cc0831a0e2e3e0911b5259c
|
የፕሪምየር ሊጉ ተስተካካይ ጨዋታዎች የሚደረጉበት ቀን ይፋ ሆኗል
|
ታኅሣሥ 3 እንደሚጀመር የሚጠበቀው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያዎቹ አምስት ሳምንታት ጨዋታዎች የት እንደሚደረጉ ከውሳኔ ተደርሷል፡፡የዘንድሮ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የኮቪድ 19 የመከላከል ሒደትን በመከተል የሚደረግ ሲሆን እንደከዚህ ቀደሙ ሳይሆን በተመረጡ ስታዲየሞች ላይ ብቻ እንደሚካሄድም ይታወቃል። የሊግ ኩባንያው ሥራ አስኪያጅ አቶ ክፍሌ ሰይፈ በተለይ ለሶከር ኢትዮጵያ እንደተናገሩት ፕሪምየር ሊጉ ታኀሣሥ 3 ሲጀመር የመጀመሪያዎቹ አምስት ሳምንታት ጨዋታዎች በአዲስ አበባ ስታዲየም እንዲደረጉ መወሰኑን ገልፀውልናል፡፡ አቶ ክፍሌ በገለፃቸው “ከዲኤስቲቪ ጋር ተነጋግረን ነበር የመጀመሪያ አምስት ሳምንታት 40 ጨዋታዎች በአዲስ አበባ ስታዲየም እንዲሆን ወስነናል። በቀጣይ ቀሪዎቹን አምስት ሜዳዎች እና የሚደረጉትን ጨዋታዎች እንገልፃለን።” በማለት ተናግረዋል፡፡የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የዕጣ ማውጣት ሥነ ስርአት በቀጣይ ቀናት ውስጥ አዲስ አበባ ላይ እንደሚወጣ የተሰማ ሲሆን የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ለመስጠትም ትናንት ምሽት የዲኤስ ቲቪ ባለሙያዎች አዲስ አበባ እንደገቡ አቶ ክፍሌ አክለው ነግረውናል፡፡
| 0 |
2be473b0ac5107de12d71b875a1cdc2c
|
a1a8c70e66d0dcfb423634d506002c03
|
በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር በ23 ሚሊዮን ብር የተገነቡ የትምህርት ቤቶች ማስፋፊያ ግንባታዎች ተመረቁ።
|
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአርባምንጭ ከተማ በአፍሪካ ልማት ባንክ ድጋፍ ከ33 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ዘመናዊ የፍሳሽና ደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ማዕከላት ተመረቁ፡፡የፍሳሽና ደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃዎቹ ለቀጣይ 20 ዓመታት የከተማውን ቆሻሻ መልሶ መጠቀምና ማስወገድ የሚያስችሉ ናቸው ተብሏል፡፡የተመረቁት ልማዳዊ የቆሻሻ አወጋገድ ስርዓትን በተሻለ የፍሳሽ አወጋገድ ስርዓት በመተካት ተግባራዊ ማድረግ የሚያስችሉ አራት የደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃዎች ናቸው፡፡ማዕከሉ የፌደራል፣ የክልል፣ የዞንና የከተማው ከፍተኛ አመራሮች፣ የሃገር ሽማግሌዎች በተገኙበት የተመረቀ ሲሆን ÷ ለበርካታ ሰዎች የስራ ዕድል የሚፈጥር እና የአካባቢ ብክለትን የሚከላከል መሆኑ ተገልጿል፡፡በተጨማሪም ማዕከሉ ጊዜያዊ ስምንት ማጠራቀሚያ እና በውስጡ 80 የማጣሪያ ገንዳዎችን የያዘ የፍሳሽ ቆሻሻን መልሶ መጠቀም የሚያስችሉ መሆናቸውን ከጋሞ ዞን መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
1e7dc07e0f3589f4925d2a9d1c8c1a54
|
1e7dc07e0f3589f4925d2a9d1c8c1a54
|
የሴካፋ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን ውድድር በቅርቡ ይካሄዳል
|
በሁለቱም ፆታዎች በተለያዩ የዕድሜ እርከኖች በርከት ያሉ ውድድሮችን በማካሄድ ላይ የሚገኘው ሴካፋ በዚህ ወር መጨረሻ የወንዶች ብሔራዊ ቡድን ውድድር ያካሄዳል።ከኀዳር 27 – ታህሳስ 9 ቀን ድረስ በሚካሄደው በዚህ ውድድር የተሳታፊ ሀገራት ዝርዝር ለጊዜው ባይታወቅም ውድድሩን ዩጋንዳ እንደምታዘጋጅ ተረጋግጧል። በዚህ ውድድር ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እንደሚሳተፍ ሲታወቅ ከሁለት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታዎች በኋላ የቀናት እረፍት በማድረግ ለሴካፋው ውድድር ዝግጅት እንደሚጀምር ይጠበቃል።ያለፉትን ዓመታት በተለያዩ ምክንያቶች አንዴ ሲካሄድ ሌላ ጊዜ እየተቋረጠ የቀጠለው የሴካፋ ውድድር ዘንድሮ በአዲስ አቀራረብ ውድድሩን ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑን ሰምተናል።
| 1 |
24db0a291e3c6c5a1c413101aa17b49c
|
198791e1ad856f6cc092ca5fed079a06
|
ሱልጣን ሀንፈሬ አሊሚራህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቀድሞው የሊቨርፑል አሰልጣኝ ጄራርድ ሁዬ በ73 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።ፈረንሳዊው አሰልጣኝ ጄራርድ ሁዬ ሊቨርፑልን ከፈረንጆቹ 1998 እስከ 2004 ድረስ በአሰልጣኝነት መርተውታል።በሊቨርፑል በነበራቸው ቆይታም የኤፍ ኤ ካፕ፣ የሊግ እና በቀድሞው ስያሜው የአውሮፓ ማህበረሰብ ዋንጫ በአሁን መጠሪያው ዩሮፓ ሊግ ዋንጫዎችን ጨምሮ አምስት ዋንጫዎችን ከቡድኑ ጋር አንስተዋል።ጄራርድ ሁዬ ከሊቨርፑል ባሻገር ሌንስ፣ ፓሪስ ሴንትጀርመን፣ የፈረንሳይ ብሄራዊ ቡድንን እና ሊዮንን በአሰልጣኝነት መርተዋል።በመጨረሻ አስተን ቪላን በአሰልጣኝነት የመሩ ሲሆን ሲሆን በ2011 ከልብ ህመም ጋር ተያይዞ ከዘጠኝ ወራት በኋላ ከክለቡ ጋር መለያየታቸውን ቢቢሲ በዘገባው ላይ አስፍሯል።ሊቨርፑል ባወጣው የሀዘን መግለጫ በቀድሞ አሰልጣኝ ጄራርድ ሁዬ ህልፈት በጥልቁ አዝነናል ብሏል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
3718fd7d930236c44db6ec35db0502fe
|
94e1e6d420ac076d7472692c27565dbe
|
በኦሮሚያ ለድርቅ ተረጂዎች ድጋፍ የማቅረብ ስራዉ ተጠናክሮ ቀጥሏል
|
አትሌቲክ ፌዴሬሽን ለህዳሴ ግድብ ገቢ ለማሰባሰብ ፌስቲቫሎችንና ውድድሮችን እንደሚያዘጋጅ ተመለከተ ፡፡የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምክር ቤት የህዝብ ተሳትፎ ማስተባባሪያ ጽህፈት ቤት የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ኃይሉ አብርሃም ለዋልታ እንደገለጹት ፌዴሬሽኑ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታን ለማፋጠን የሚደረጉ የተለያዩ ድጋፎች ተጠናክሮ ቀጥሏል ። በዚሁም የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኑ ለታላቁ የህዳሴ ግድብ የሚውል ድጋፍ ለማሰባሰብ በአዲስ አበባና በሱዳን ጁባ ከተማ ካካሄደው የሩጫ ውድድር በተጨማሪ ለወደፊቱም ፌስቲቫሎችንና ውድድሮችን የሚያዘጋጅ መሆኑ ነው ያመለከቱት ።በተጨማሪም ፌደሬሽኑ የአገሪቱ እውቅ አትሌቶችን በማስተባባር ለህዳሴ ግድብ የአጭር መልዕክት የገቢ ማሰባሰቢያ የሎተሪ ዘመቻ የሚውሉ የሽልማት ቁሳቁሶችን በማቅረብ ለግድቡ ግንባታ የሚያደርገውን ድጋፉ አጠናክሮ እንደሚቀጥልነው ያስታወቀው ፡፡የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል ሰሞኑን የ3 ሚሊዮን ብር ድጋፍ በማድረግ የጎላ አስተዋጽኦ ማድረጉን ጨምረው ገልጸዋል።ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንበታ ድጋፍ የሚውል እስካሁን የ9 ቢሊዮን ብር ከህዝብ ተሳትፎ መሰባሰቡ ጽህፈት ቤቱ አስታውሰዋል ። ትርጉም- በሰለሞን ተስፋዬ
| 0 |
eabc9e7ddfd70413a71d336acc67b51a
|
44209170c8f004e1e34b4175b59c84d3
|
ሕብረተሰቡ ፖሊስ የሕግ የበላይነትን ለማስከበር በሚያደርገው እንቅስቃሴ ሊተባበር ይገባል – ኮሚሽነር ጄኔራል እንደሻው ጣሰው
|
ባሕር ዳር፡- ጥር 20/2012ዓ.ም (አብመድ) የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች የታገቱ ተማሪዎችን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር እንደሻው ጣሰው፣ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ እና የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ንጉሱ ጥላሁን ናቸው መግለጫ የሰጡት፡፡ የመግለጫው ትኩረት ደግሞ በኦሮሚያ ክልል፣ ቄሌም ወለጋ ዞን በደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ሲማሩ የነበሩ የታገቱት ተማሪዎችን የተመለከተ ነበር፡፡ በመግለጫው እንደተመላከተው ተማሪዎቹ የታገቱት ከዩኒቨርሲቲው በጋምቤላ አድርገው አዲስ አበባ ለመግባት በማይጠበቅ አቅጣጫ ሲጓዙ ነው፡፡ አንፋሎ ወረዳ ሱዲ በሚባል ቀበሌ ላይ ኅዳር 25/2012 ዓ.ም እንደተያዙም ተረጋግጧል ብለዋል በመግለጫቸው፡፡ የተማሪዎች መታገት ሪፖርት እንደተደረገም መከላከያ ሠራዊት ወደ ሥፍራው ገብቶ ከዚህ ቀደም 21 ተማሪዎች እና ተጨማሪ ሰዎችን ማስለቀቁን ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎቹ አመላክተዋል፡፡
| 0 |
28bf36cbb3ed8556490db7ac1d8728ee
|
52f51976c0995aef27c8a6b237036dd8
|
በአገሪቱ በቀጣይ አንድ ዓመት ለ7ነጥብ8 ሚሊዮን ዜጎች የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ
|
በሶማሊያ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ተጎጂ ለሆኑ ወገኖች የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ እንደሚያስፈልግ የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ማህበር አስታወቀበግብርና እና በከብት እርባታ ላይ ጥገኛ የሆኑት ሶማሊያውያን በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ከብቶቻቸው በረሀብ በማለቃቸውና የውሃ እጥረት በመፈጠሩ ምክንያት በሀገሪቱ በድርቅ ተጎጂ የሆኑ ዜጎች ቁጥር ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ መምጣቱ እየተነገረ ነው፡፡ሶማሊያን በተደጋጋሚ ድርቅ የምትጠቃ አገር ስትሆን የዘንድሮው ድርቅ ደግሞ ባለፈው አመት በነበረው የዝናብ እጥረት ጋር በመያያዙ እኤአ በ2011 ተከሰቶ ከነበረው ድርቅም የከፋ መሆኑን ቀይመሰቀል አስታውቋል፡፡እስካሁን በተደረገው ርብርብ ከ760ሺህ ህዝብ በላይ እርዳታ የተደረገለት ሲሆን በተለይም ጉድጎዶችን በመቆፈር ለሰውና እንስሳት ውሃ ለማቅረብ የተሞከረ ቢሆንም አቅርቦቱ ግን በቂ አለመሆኑን እየተነገረ ነው፡፡በተለይም ንፅህናውን የጠበቀ ውሃ ባለመኖሩ የሚከሰት ወረርሽኝን ለመከላከል የተወሰኑ ተነቀሳቃሸ ክሊኒኮችን ጥቅም ላይ እዋሉ ቢሆንም በቂ የሆኑ የህክምና ተቆማት ባለመኖራቸው ወረርሽኝ ሊከሰት ይችላል የሚል ስጋት አለ፡፡በቀውስ ውስጥ ለምትገኝው ሶማሊያ የከፋ ድርቅ መከሰቱና ይባስ ብሎም የእርዳታ እህል ለማድረስ አዳጋች መሆኑ ችግሩን አባብሶታል፡፡በቀጠናው ተንሰራፈተው ለሚገኙት አሸባሪ ኃይሎች አልሻባብ እና አልቃይዳ ደግሞ የአስቸኳይ ጊኤ እርዳታውን ለማድረስ እቅፋት መሆናቸው ተመልክቷል ፡፡ለ40 አመታት ያክል አለመረጋጋት በሚታይበት የምስራቅ አፍሪካዋ ሶማሊያ 6 ሚሊዮን ሰዎች በከፋ ርሀብ ውሰጥ እንዳሉ ይነገራል፡፡ እንደ ሶማሊያ በአሸባሪ ኃይሎች በሚታመሱ ሀገራት ደግሞ ችግሩ የበለጠ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ ይገለጻል ፡፡አልሻባብ የሚገኝበት አካባቢ ብቻ 2 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች በረሃብ እና በበሽታ ውሰጥ እንደሚገኙ የወጣው መረጃው ያትታል፡፡
| 0 |
262ca9425c2dadad08a3053a949da2c7
|
0d0abe65f46d662378b612de1d8fbb98
|
ፋሲል ከተማ ዩጋንዳዊ አጥቂ አስፈርሟል
|
ያለፉትን ሁለት ዓመታት የፊት መስመሩን ለማጠናከር በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር ተጨዋቾች ቦታውን ለመሸፈን ጥረት ቢያደርግም ከአዲስ ግደይ ውጭ ሁነኛ የፊት መስመር አጥቂ ማግኘት እየተቸገረ የሚገኘው ሲዳማ ቡና የአጥቂ ክፍተቱን ለመቅረፍ በማሰብ በፕሪምየር ሊጉ በበርካታ ክለቦች በመጫወት ልምድ ያለውን መሐመድ ናስርን ለአንድ ዓመት ኮንትራት አስፈርሟል።መሐመድ ናስር ያለፉትን 12 ዓመታት በጅማ ከተማ ፣ መከላከያ ፣ ኒያላ ፣ ኢትዮ ኤሌትሪክ ፣ አዳማ ከተማ ፣ ኢትዮዽያ መድን ፣ ኢትዮዽያ ቡና ፣ በሱዳኑ አሃሊ ሸንዲ እና ጅማ አባቡና መጫወት የቻለ ስኬታማ ተጫዋች ነው። 2010 የውድድር ዘመን ዘግይቶም ቢሆን ፋሲል ከነማን የተቀላቀለው መሐመድ አመዛኙን ጨዋታ በተጠባባቂ ወንበር ላይ ሆኖ ቢያሳልፍም ወደ መጀመርያ ተሰላፊነት በተመለሰበት አጋጣሚ ሁለት ተከታታይ ጨዋታ ላይ ጎል ማስቆጠር ቢችልም ከአፄዎቹ ጋር የሚያቆየው ቀሪ የአንድ ዓመት ኮንትራት እየቀረው በስምምነት መለያየቱ ይታወሳል።
| 0 |
33957360068bb6bd427984a35aa36abb
|
d074aa30147d560889684e36cdef8af3
|
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ነገ ይጀመራል
|
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የ2ኛ ዙር የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች የሚጀመሩበትን ጊዜ አስታውቋል።በዚህ መሰረት የሁለተኛው ዙር የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች የካቲት 28 ቀን 2012 ዓ.ም እንደሚጀመሩ ፌዴሬሽኑ ለክለቦቹ በላከው ደብዳቤ አሳውቋል።15 ጨዋታዎችን ባስተናገደው የፕሪሚየር ሊጉ የመጀመሪያ ዙር ውድድር ቅዱስ ጊዮርጊስ 28 ነጥብ በመያዝ በአንደኝነት አጠናቋል።ፋሲል ከነማ በ26 ነጥብ ሁለተኛ እንዲሁም መቐለ 70 እንደርታ ደግሞ በ25 ነጥብ ሦስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።ሀድያ ሆሳዕና፣ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲና ድሬዳዋ ከተማ ደግሞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ሆነው የመጀመሪያውን ዙር ማጠናቀቃቸው ይታወሳል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 0 |
72f925074d4ae14c2533801b116a59b4
|
5303dccabdced52a3bb0d0ea1cfc4b99
|
የብአዴን ድርጅታዊ ኮንፈረንስ ተጠናቀቀ
|
የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት/ኦህዴድ/ ለሃገሪቱ ህዝቦች አንድነትና የልማት ተጠቃሚነት መጠናከር በሙሉ አቅሙ እየሠራ መሆኑን የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ለማ መገርሳ አስታወቁ።ሰባተኛው የኦህዴድ ድርጅታዊ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዳማ ከተማ አባገዳ አዳራሽ ተጀምሯል።በኮንፈረንሱ መክፈቻ ላይ የኦሮሚያ ክልል ኘሬዚዳንትና የኦህዴድ ሊቀመንበር አቶ ለማ መገርሳ እንደገለፁት የህዝቦች አንድነት፣ አብሮነትና የጋራ ትግል ሀገሪቱን በዘላቂነት የሚያቆያትና ወደ ቀጣይ የእድገት ምእራፍ የሚያሸጋግራት ነው፡፡የክልሉን ሰላም በማደፍረስ የሀገርንና የህዝቦችን ደህንነት አደጋ ላይ በመጣል የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት የሚጥሩ ኃይሎችን አፍራሽ ሴራ ለማክሸፍ የኦሮሞ ህዝብ ከመሪ ድርጅቱ ጎን በመሆን ሊታገለው እንደሚገባም አስገንዝበዋል፡፡ኦህዴድ በአሁኑ ወቅት የህዝቡን የፍትህ፣ የዴሞክራሲ፣ የመልካም አስተዳደርና የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ በሙሉ አቅሙ እየሰራ መሆኑንም ገልፀዋል፡፡''በጥልቅ ተሃድሶ የተገኙትን ድሎች ይበልጥ አጠናክሮ ለማስቀጠልና ወደ አዲስ ምእራፍ ለማሸጋገር በትግል ሂደት ውስጥ ያጋጠሙንን ችግሮች በመለየትና ህዝቡን በማሳተፍ እንቀጥላለን'' ብለዋል።አሁን እየታዩ ያሉ ጅምር ድሎችን ህዝቡ በሚፈልገው መልኩ ለማራመድ የክልሉ መንግስትና መሪ ድርጅቱ ኦህዴድ ርብርብ እያደረኑ መሆኑን ገልፀዋል፡፡''የህዝባችንን ፍላጎትና ጥያቄ ተከትለን የምንሰራ ከሆነ አንፀባራቂ ድሎችን በዘላቂነት በማስመዝገብ ወደ አዲስ ምዕራፍ እንሸጋገራለን'' ብለዋል።በቀጣይ ህዝቡ በድርጅቱ ላይ ያለውን አመኔታ ከፍ ለማድረግና የማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጥያቄዎችን በሰላማዊ መንገድ ለመመለስ ከመቼውም ጊዜ በላይ በቁርጠኝነት እንሰራለን ብለዋል፡፡"ኮንፈረንሱ ኦህዴድ ቆም ብሎ በማሰብ አዋጭ የሆነ አቅጣጫ የሚቀይስበት ነው " ያሉት አቶ ለማ መድረኩ ውስጣዊ አደረጃጀትና አሰራርን ከመፈተሽ ባለፈ ውሳኔዎች የሚተላለፉበት መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ውሳኔዎቹ አሁን የተገኙ ጅምር ድሎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል፣ በኪራይ ሰብሳቢዎችና ህገ-ወጦች ላይ የተጀመረውን ዘመቻ ከዳር ለማድረስ የጎላ ጠቀሜታ እንደሚኖረው አመልክተዋል።ለሦስት ቀናት በሚቆየው ኮንፈረንስ ላይ በስምንት ዋና ዋና አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር የሚደረግ ሲሆን ከ2 ሺህ በላይ የመሠረታዊ ድርጅት አባላት፣ አመራሮች የህዝባዊ አደረጃጀቶች፣ ምሁራንና የህዝብ ተወካዮች ተሳታፊ ሆነዋል።
| 0 |
1a9333415fd0c14641edcf605a1bafad
|
1a9333415fd0c14641edcf605a1bafad
|
የደረሱ ሰብሎችን ለመሰብሰብ እገዛ እንደሚያስፈልጋቸው የሰሜን ወሎ ዞን አርሶ አደሮች ጠየቁ፡፡
|
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 04/2013ዓ.ም (አብመድ) በአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ፋንታ ማንደፍሮ (ዶክተር) የተመራ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን የበርሃ አንበጣ መንጋ የመከላከል እንቅስቃሴውን በቦታው በመገኘት እየተከታተለ ነው፡፡ ልዑኩ በሰሜን ወሎ ዞን የበርሃ አንበጣ በተከሰተባቸው አካባቢዎች እየተካሄደ ያለውን የመከላከል ሥራ ተመልክቷል፤ ከአርሶ አደሮች እና ባለሙያዎች ጋርም እየተነጋገረ ነው፡፡ልዑኩ ዛሬ ረፋድ ላይ የበርሃ አንበጣ መንጋው የተከሰተባቸው የራያ ቆቦ ወረዳ ሁለት ቀበሌዎች 41 አዲስ ዓለም እና 06 መንደፈራ ተገኝቶ የመከላከል ሥራውን ምልከታ አካሂዷል፡፡ በቀበሌዎቹ አንበጣው በጤፍ እና ማሽላ ሰብሎች ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡ አርሶ በሰሜን ወሎ ዞን ሦስት ወረዳዎች 35 ቀበሌዎች አንበጣው ተከስቷል፡፡ በዞኑ 20 ሺህ 470 ሄክታር መሬት ነው ጉዳት የደረሰበት፡፡ዘጋቢ፡- ታዘብ አራጋው -ከሰሜን ወሎ
| 1 |
b49e21fa45cbf501c6a494c728d3fd48
|
b49e21fa45cbf501c6a494c728d3fd48
|
ነባሩ ሥርዓተ ትምህርት በ2017 ዓ.ም ሙሉ ለሙሉ በአዲስ ሥርዓተ-ትምህርት እንደሚተካ ተገለጸ
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ነባሩ ሥርዓተ – ትምህርት በ2017 ዓ.ም ሙሉ ለሙሉ በአዲስ ሥርዓተ -ትምህርት እንደሚተካ ተገለጸ።በትምህርት ሚኒስቴር የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ እሼቱ አስፋው እንደገለጹት፥ አሁን በስራ ላይ የሚገኘውን ስርዓተ – ትምህርት ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ በአዲስ ለመተካት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።በዚህም ነባሩን ሥርዓተ – ትምህርት ሙሉ በሙሉ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ለመተካትና ተግባራዊ ለማድረግ የነባሩን ሥርዓተ – ትምህርት ጠንካራ ጎኖችና ያሉበትን ችግሮች በሚገባ ፈትሾ ከመለየት በተጨማሪ የሚሰሩ ሦስት ዋና ዋና ሥራዎች መኖራቸውን ጠቁመዋል።ከሥራዎቹ መካከልም የሥርዓተ – ትምህርት ማዕቀፍ ዝግጅት፣ የመርሃ – ትምህርት ዝግጅት እና የመጽሃፍት ዝግጅት ይገኙበታል ነው ያሉት።ሥራዎቹን በሦስት አመታት ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑንም ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።የዝግጅት ሥራውም የሁሉንም ክልሎች እና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ተወካይ ባለሙያዎችን በማሳተፍ እየተከናወነ መሆኑን ነው የገለጹት።በአሁኑ ወቅት ከሦስቱ ዋና ዋና ሥራዎች መካከል ወሳኝና መሠረታዊ የሆነውን የሥርዓተ ትምህርት ማዕቀፍ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውንም ተናግረዋል።በቀጣይ ጊዜያት በቅደም ተከተልና ጎን ለጎን የሚሠሩ ሥራዎችን በማጠናቀቅ በሚመለከታቸው የባለድርሻ አካላት የሚገመገም መሆኑንም አንስተዋል።ከ2014 ዓ.ም ጀምሮም ከቅድመ መደበኛ እስከ 12ኛ ክፍል ባሉ የትምህርት ደረጃዎች ላይ ሀገራዊ ተጨባጭ ሁኔታን በሚገልጽ መልኩ ትምህርት ቤቶችንና ክፍሎችን በናሙናነት በመምረጥ የሙከራ ትግበራ ይከናወናል ብለዋል።
| 1 |
0d1a0cbc412a8c3d6607fab66b738b3a
|
045d4566da2c238e36fc9358a97eb9fe
|
ጅማ አባ ቡና ግርማ ሐብተዮሀንስን የክለቡ አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ
|
መከላከያ ስፖርት ክለብ ተስፋ ቡድንን ከ2005-2006 ያሰለጠኑትና ከ2007 – 2009 ድረስ በዋናው ቡድን በምክትል አሰልጣኝነት ያሳለፉት አሰልጣኝ ምንያምር ጸጋዬ የክለቡ ዋና አሰልጣኝ ሆነው ተሹመዋል፡፡በ2009 መከላከያን በዋና አሰልጣኝነት ሲያገለግሉ የነበሩት አሰልጣኝ በለጠ ገ/ኪዳን የኢትዮዽያ ብሔራዊ ቡድን ም/አሰልጣኝ ሆነው በመመረጣቸውን ተከትሎ መከላከያን በጊዜያዊ ዋና አሰልጣኝነት ሲያገለግሉ የነበሩት ምንያምር ቡድኑን ለቀጣይ የውድድር ዘመን ዋና አሰልጣኝ ሆነው እንዲመሩ መሾማቸውን ክለቡ በይፋዊ ደደብዳቤ አረጋግጧል። የአሰልጣኝ ምንያምር ረዳት በመሆን ደግሞ ከ20 አመት በታች ቡድኑ አሰልጣኝ መንግስቱ ዋጫ ሆነው ተመርጠዋል፡፡መከላከያ በ2009 አመት በ37 ነጥብ ስምንተኛ ሆኖ የጨረሰ ሲሆን ለቀጣይ አመት የውድድር ዘመን ዝግጅቱን በቢሸፍቱ ከተማ አየር ኃይል ሜዳ በአሰልጣኝ ምንያምር እየተመራ እየተዘጋጀ ይገኛል።
| 0 |
d70cb7169bd54d861ee412022ab03429
|
3f9320650c39d0d45e48b99f4190adeb
|
በሶማሊያ 150ሺ ሄክታር የሚሸፍን የእርሻ መሬት በጎርፍ መጥለቅለቁ ተነግሯል
|
በምዕራብ ሸዋ ዞን እየጣለ ያለው ከባድ ዝናብ ተከትሎ የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ በመፍሰስ ያስከተለው ጎርፍ 3ሺህ 500 ሄክታር የእርሻ ማሳ ላይ የተዘራ ሰብልን ከጥቅም ውጪ ማድረጉን የዞኑ ኮሙዩኔኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታወቀ።የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ጉታ ቡልቻ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ጎርፉ ያደረሰው ጉዳት ኤጀርሳለፎ እና ኤጄሬ በተባሉ ወረዳዎች በሚገኙ 12 ቀበሌዎች ውስጥ ነው።በዚህም በ3ሺህ 500 ሄክታር ማሳ በመጥለቀለቁ ተዘርቶ የነበረ የስንዴ፣ የበቆሎ፣የማሽላና ሌላም ሰብል ከጥቅም ውጭ መሆኑን አመልክተዋል፡፡ከጥቅም ውጪ የሆነው ሰብል ከ12 ሺህ በላይ አባወራ አርሶ አደሮች የዘሩት እንደነበር ጠቁመው፤ እየጣለ ያለው ከባድ ዝናብ በመቀጠሉ በጎርፍ የሚጥለቀለቅ ማሳ ሊጨምር እንደሚችል ተናግረዋል፡፡የዞኑ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተሾመ መርዳሳ በበኩላቸው፤ ለተጎጂዎቹ መፍትሄ ለመስጠት ጥናት የሚያካሂድ ቡድን መቋቋሙንና ድጋፍ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡እየጣለ ያለው ከባድ ዝናብ ተከትሎ በቀጣይ ሊመጣ የሚችለውን ጎርፍ ለመከላከል የአካባቢው ህብረተሰብ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደረግም ማሳሰባቸው ተጠቁሟል።
| 0 |
86def0ed2a56504c4d211a3729defa3b
|
54e8743a5025a939df566360e21f7742
|
ፕሪሚየር ሊግ ፡ ንግድ ባንክ ድል ሲቀናው ሊጉ በግብ ድርቅ መመታቱን ቀጥሏል
|
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2ኛ ሳምንት ሊካሄዱ የነበሩትና በተለያዩ ምክንያቶች ሳይካሄዱ የቀሩት ጨዋታዎች መቼ እንደሚካሄዱ ሶከር ኢትዮጵያ ከፌዴሬሽኑ አረጋግጣለች፡፡ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ሀዋሳ ከተማ በአዲስ አበባ ስታድየም እንዲሁም ፋሲል ከተማ ከ ወላይታ ድቻ በአፄ ፋሲለደስ ስታድየም የሚያዳድጉት ጨዋተ የፕሪሚየር ሊጉ 1ኛ ዙር ከተጠናቀቀ በኋላ ባሉት ቀናት ይካሄዳል፡፡ የፕሪሚየር ሊጉ 1ኛ ዙር ጥር 28 የሚጠናቀቅ በመሆኑ ሁለቱ ጨዋታዎች የካቲት ወር መጀመሪያ የሚካሄዱ ይሆናል፡፡
| 0 |
8eaa46b00742c26b3cdc9cef86ce4fa0
|
79bb04dde67400d1b5ba120eb272979b
|
ኦባማ “ትራምፕን ለማስገደል አሲረዋል” የሚለው የጎግል መረጃ እያነጋገረ ነው
|
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ የፊታችን እሁድ በኮሚኒስቷ የደሴት ሃገር ኩባ (Cuba) ጉብኝት በማድረግ ታሪክ ይሠራሉ። አንድ በሥልጣን ላይ የሚገኝ ፕሬዝዳንት ከ 90 ዓመታት በኋላ ኩባን ሲጎበኝ፥ ኦባማ የመጀመሪያው ይሆናሉ።በቪክተር ቢቲ የተዘጋጀ አጭር ዘገባ አለ፣ ሰሎሞን ክፍሌ አጠናቅሮታል። ከዚህ በታች ካለው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።
| 0 |
fb623e1dcb683837634c83011bb9de50
|
d9edfd02849c5024067381b1603b5118
|
በቦሌ ክ/ከተማ በደረሰ የመኪና አደጋ ወደ ሱቅ የተላከ የ10 ዓመት ህፃን ህይወት አለፈ
|
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ12 ሰዎች ህይወት ማለፉን በኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን የትራፊክ ደህንነት ቁጥጥ የስራ ሂደት ባለሙያ ኮማንደር ንጉሴ ግርማ ገልፀዋል።ትላንት ምሸት በምስራቅ ወለጋ ወደ ነቀምቴ ከተማ 20 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አነስተኛ የህዝብ ማመላሻ ሚኒባስ በመገልበጡ ነው አደጋው የደረሰው።በዚህም የ12 ሰዎች ህይወት ወዲውያ ሲያልፍ በ7 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሷል፡፡ በአደጋው በ2 ሰዎች ደግሞ ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን ኮማንደር ንጉሴ ግርማበተለይ ለኢቢሲ ተናግረዋል፡፡የአደጋው መንስኤ እየተጣራ ቢሆንም አሽከርካሪው ብቃት ማነስ ሊሆን እንደሚችል ኮማንደር ንጉሴ ግርማ ጠቁመዋል፡፡በምስራቅ ወላጋ የትራፊክ እንቅቃሴ ከተፈቀደው በላይ ሰው መጫን፣ ከፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከር፣ ሃላፊነት የጎደለው አነዳድ ለትራፊክ አደጋዎች መጨመር ምክንያት እየሆነም ተገልጿል፡፡
ህብረተሰቡም መናህሪያ ገብቶ በመሳፈር ህይወቱን ከትራፊክ አዳጋ ለመከላከል አስፈለጊዉን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል ሲል የዘገበው ኢቢሲ ነው ፡
| 0 |
8c88b79f600185f0ae98f702aebd16a9
|
8c88b79f600185f0ae98f702aebd16a9
|
ፌዴሬሽኑ በኢትዮጵያ ቡና እና ሀዲያ ሆሳዕና ጨዋታ ዙርያ ያሳለፈውን ውሳኔ ሽሯል
|
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በስፖርታዊ ጨዋነት ጉድለት ምክንያት ኢትዮጵያ ቡና ከሀዲያ ሆሳዕና ጋር በ25ኛው ሳምንት የሚያደርገው ጨዋታ ተሰርዞ ለሀዲያ ሆሳዕና ፎርፌ ለመስጠት ወስኖ የነበረ ቢሆንም የክለቡ ይግባኝ ተቀባይነት አግኝቶ ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴው ውሳኔን ሽሯል፡፡ፌዴሬሽኑ ይፋ ያደረገው ደብዳቤ ይህንን ይመስላል፡-*በአዲስ አበባ ስታድየም የኢትዮጵያ ቡና እና ሃዋሳ ከነማ እግር ኳስ ቡድኖች ሰኔ 3/2008 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታቸውን በካሄዱበት ወቅት የተከሰተውን የሰፖርታዊ ጨዋነት መጓደል አስመልክቶ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዲስፕሊን ኮሚቴ ሰኔ 6 ቀን 2008 ዓ.ም በተራ ቁጥር 3 የተወሰነውና የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ አንድ ጨዋታ እንዳይጫወት የተላለፈው ውሳኔ በፌዴሬሽኑ ይግባኝ ሰሚ ኮሜቴ የተሻረ በመሆኑ ፤ የሃዲያ ሆሳእና እና የኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለቦች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ በወጣው የውድድር ፕሮግራም መሰረት የሚቀጥል መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ሌሎች ጉዳዮችን በተመለከተ ዝርዝር ውሳኔው እንደደረሰን እናሳውቃለን፡፡*የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
| 1 |
3f1df4a996016b1c70547051511ea6ae
|
f3f3592db7d0aeb4f14f9ae33fd93b3c
|
ከደሴ ወደ ባህር ዳር 371 ጩቤዎችን ሲያጓጉዝ የተያዘ ግለሰብ በእስራት ተቀጣ
|
ባህር ዳር ከተማዎች ከበርካታ ክለቦች ጋር ስሙ ሲያያዝ የነበረውን ተጫዋች በቡድናቸው አቆይተዋል።በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት ባህር ዳር ከተማዎች ለቀጣይ ዓመት ውድድር ስራዎችን በንቃት እየከወኑ ይገኛሉ። በዚህም የ12 ነባር ተጫዋቾችን ውል እስከ ዛሬ ሲያድሱ 4 አዳዲስ ተጫዋቾችንም ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። ዛሬ ከሰዓት ደግሞ የወሳኙን አማካይ ፍፁም ዓለሙን ውል ለ2 ዓመታት ማራዘማቸው ታውቋል።ለጥቁር አባይ፣ ደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ እና ፋሲል ከነማ መጫወት የቻለው ይህ አማካይ በያዝነው ዓመት ጉዞውነን ወደ ባህር ዳር በማድረግ ድንቅ ጊዜን አሳልፏል። በተለይ ከአጥቂ ጀርባ በሚገኝ ቦታ ላይ በመጫወት 9 ጎሎችን በሊጉ አስቆጥሮ የክለቡ የልብ ምት ሆኖ አሳልፏል። ምንም እንኳን ተጫዋቹ ከመቐለ 70 እንድርታ እና ፋሲል ከነማ ጋር በይበል ስሙ ቢያያዝም በዛሬው እለት በጣና ሞገዶቹ ጋር ለመቆየት ፊርማውን አኑሯል።
| 0 |
069de4751b86a5efdbf0a7313a96e7d8
|
b77141a0bf6bcdf8309dd3d319d7dc0c
|
የትግራይ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ
|
የአማራ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ ስድስተኛ መደበኛ ጉባኤውን ጀመረ።ምክር ቤቱ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የልማትና የመልካም አስተዳደር ዕቅዶች በጠንካራ ተቋማዊ አደረጃጀት ስለመፈጸማቸው ትኩረት ሰጥቶ እንደሚገመግም ተመልክቷል። የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አቶ ይርሳው ታምሬ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ምክር ቤቱ የአስፈጻሚ አካሉን የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በማዳመጥ ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል።ለአስፈጻሚ አካሉና ለዳኝነት ዘርፉ የሚመደበው በጀት በአግባቡ ለታለመለት ዓላማ መዋሉን በመከታተል ያረጋግጣል።ችግር ካለም በክትትልና ቁጥጥር አሰራሩ የእርምት እርምጃ ይወስዳል።የመንግስት ተቋማት በሕብረተሰቡ ዘንድ እርካታ ለመፍጠርና ለልማትና ለመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች የተፋጠነ ምላሽ ለመስጠት የተሃድሶ ንቅናቄ ማካሄዳቸውን አስታውሰዋል።በእዚህ ጉባኤም ከተሃድሶው ማግስት የመጡ ለውጦችና የተገኙ መልካም ልምዶች ከዋና ዋና ተግባራት ጋር ተያይዘው እንደሚገመገሙም ጠቁመዋል።በተጨማሪም "ያለፉት ስድስት ወራት የልማትና የመልካም አስተዳደር ዕቅድ አፈጻጸም በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት በጠንካራ ተቋማዊ አደረጃጀት እየተመራ ስለመሆኑ ጉባኤው ትኩረት ሰጥቶ ይመክርበታል" ብለዋል አፈ ጉባኤው።በስድስት የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች አማካኝነት የተቋማት ሪፖርት ቀድሞ እንዲታይ ከመደረጉም በላይ እስከ ቀበሌ ድረስ በተካሄደ የመስክ ምልከታ የተስተዋሉ ችግሮች፣ መልካም ተሞክሮዎችና ስኬቶች ተለይተው ለጉባኤው እንዲቀርቡ ይደረጋል።አቶ ይርሳው እንዳሉት፣ የምክር ቤቱ አባላት ከተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ወደ መረጣቸው ሕዝብ ሄደው በተለያዩ መድረኮች ከ113 ሺህ 400 በላይ ነዋሪዎች የተሳተፉበት ውይይት በማካሄድ ግብዓት ተሰብስቧል።የተነሱ ችግሮች በየደረጃው ትኩረት እንዲሰጥባቸውም ከሦስት ሺህ 600 በላይ አመራሮች ጋር በመምከር አመራሩ መፍታት የሚችለውን ኃላፊነት እንዲወስድና ከአቅም በላይ የሆኑት የጋራ አቅጣጫ እንዲቀመጥባቸው መደረጉን ገልጸዋል።አቶ ይርሳው እንዳሉት ጉባኤው የክልሉ ሕዝብ የልማት ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ በመጣበት ማግስት መካሄዱ ልዩ ያደርገዋል።ምክር ቤቱ ከዛሬ ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ቀናት የሚቀጥል ሲሆን ከአስፈጻሚ አካሉ ሪፖርት ባሻገር የዳኝነት አካሉና የዋና ኦዲተር መስሪያ ቤቶች ሪፖርት ቀርቦ እንደሚመከርበት ለማወቅ ተችሏል።በተጨማሪም ጉባኤው የተለያዩ አዋጆችን፣ ውሳኔዎችንና ሹመቶችን ያጸድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ የወጣው መርሃ ግብር ያመለክታል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
| 0 |
5d845be603608cd2a5f839e59efed3a8
|
43185225ea87ccdaec3f440ae41c2060
|
መቐለ 70 እንደርታ ከአማካዩ ጋር ተለያይቷል
|
ከመከላከያ ጋር የተለያየው አስናቀ ሞገስ ወደ መቐለ 70 እንደርታ አምርቷል።በክረምቱ ቀደም ብሎ ለመከላከያ ፊርማው አኑሮ የነበረው ተጫዋቹ ጦሩ በፕሪምየር ሊጉ እንደማይሳተፍ በመረጋገጡ ከቡድኑ ጋር በስምምነት ተለያይቶ ነው ወደ ሊግ ቻምፒዮኖቹ መቐለዎች ያመራው።ከዚ ቀደም በደደቢት፣ ኢትዮጵያ ቡናና በሁለት አጋጣሚዎች በባህር ዳር ከተማ መጫወት የቻለው ተጫዋቹ ባለፈው ዓመት የመጀመርያ ዙር ላይ ጠንካራ እና ጠጣር በነበረው እና ጥቂት ግቦች ያስተናገደው የባህርዳር ከተማ ተከላካይ ክፍል ቋሚ ተሰላፊ ሆኖ ነበር የውድድር ዓመቱን ያገባደደው።ባለፈው የውድድር ዓመት ሄኖክ ኢሳይያስ፣ ያሬድ ሐሰን እና አንተነህ ገብረክርስቶስን በግራ መስመር ተከላካይነት አፈራርቀው የተጠቀሙት አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ በዚህ የውድድር ዓመት ኄኖክ ኢሳይያስን ወደ ተፈጥሯዊ የአማካይ ቦታው ይመልሱታል ተብሎ ሲጠበቅ አዲሱ ፈራሚ አስናቀ ሞገስ ከአንተነህ ጋር ለቦታው ይፎካከራል ተብሎ ይጠበቃል።
| 0 |
002e41cd115f025d372531b3106ab7d8
|
6cd93ad5665fc731ee104d764e4ac60c
|
ታሊባን አፍጋኒስታን ላይ ባደረሰው ጥቃት ከ7 በላይ ሰዎች ሕይወት አለፈ
|
ዛሬ በአፍጋኒስታን ዋና ከተማ በካቡል አንድ አጥፍቶ ጠፊ ቦምብ ታጣቂ ጥቃት አድርሶ በትንሹ አምስት ሰዎችን ሲገድል ሌሎች ዘጠኝ አቁስሏል።በከተማዋ ከሚገኝ አንድ ባንክ ውጪ ጥቃቱ የደረሰው የአፍጋኒስታን ጦር ሠራዊት አባላትና የሌሎች የደኅንነት ተቋማት ሠራትኞች ወርሃዊ ደሞዛቸውን ለመቀበል ተራ ይዘው እየጠበቁ ባለበት ወቅት መሆኑን የዓይን ምስክሮች ተናግረዋል።ታሊባን ለጥቃቱ ኃላፊነት ወስዷል።ይህ የዛሬው ከባድ ጥቃት የተፈጸመው አፍጋኒስታን የኢድ-አልፈጢርን በዓል ለማክበር እየተዘጋጀች ባለችበት ወቅት መሆኑም ታውቋል፡፡ይህ በእንዲህ እንዳለ የዩናይትድ ስቴትስ ድሮኖች ሌሊቱን ባደረሱት ጥቃት ሕጻናትና ሴቶችን ጨምሮ 13 ሲቪሎችን መግደላቸውንና ሌሎች ሠባት ማቁሰላቸውን የሂራት ክልላዊ መንግሥት ቃል አቀባይ ጄላኒ ፋርሃድ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
| 0 |
943f9b53321d40437c3ee09d6932df54
|
5eee238c9ee1117dfc91500292765048
|
በናይጄሪያ በላሳ ትኩሳት የሟቾች ቁጥር ወደ 70 ከፍ ብሏል
|
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 02/2012 ዓ.ም (አብመድ) በጆን ሆፒኪንስ ዩኒቨርሰቲ መረጃ መሠረት በዓለማቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ4 ሚሊዮን 101 ሺህ 900 አልፏል፡፡ የሟቾች ቁጥርም ከ280 ሺህ በላይ ደርሷል፡፡ ከዚህ ውስጥ አሜሪካ በቫይረሱ ከተያዙት ከሩብ በላዩን፣ ከሞቱት ደግሞ ሲሶውን ድርሻ ትወስዳች፡፡ባለሙያዎች ታዲያ ‘‘የሀገራት የመመርመር አቅም ውስን መሆን እንጅ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከምንሰማው በጣም ከፍ ያለ ነው’’ እያሉ መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡በየዕለቱ በቫይረሱ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ከዚህ ቀደም ከፍተኛ በነበረባቸው እንደ ስፔን ያሉ ሀገራት እየቀነሰ ቢመስልም የገደቦች መነሳት ግን ግርሻ አስከትሎ የበለጠ እልቂት እንዳያመጣ ተሰግቷል፡፡ ስፔን 262 ሺህ 783 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘውባት 26 ሺህ 478 ሰዎችን በሞት ተነጥቃለች፡፡የመንግሥታት ትኩረትም ወረርሽኑን ከመከላከል ይልቅ ምጣኔ ሀብቱን ወደመታደግ ያዘነበለ እየመሰለ መሆኑም ተመላክቷል፡፡ በእርግጥ ወረርሽኙን ገበያውንና የአቅርቦት ሰንሰለቱን በጣጥሶታል፤ መንግሥታት ይህንን ለመታደግ ቢተጉ ላይገርምም ይችላል፡፡አንድ የቻይና ባለስልጣን ‘‘የኮሮና ወረርሽኝ በጤና ሥርዓታችን ውስጥ የነበረውን ድክመት ያጋለጠ ነበር’’ ማለታቸውን ተከትሎ ቢቢሲ ‘‘በቫይረሱ ዙሪያ በቂ መረጃ አልሰጠችም እየተባለች ስትተች የነበረችው ቻይና ድክመቷን ያመነችበት ፍንጭ ነው’’ የሚል ብያኔ ያለው ዘገባ ሰርቷል፡፡
| 0 |
10760acaf8b68ad339b9f37d7b39ab83
|
150e39ca348bf46b53cead5ec6388b31
|
የአገር መከላከያ ሰራዊት አባላት የመለያ ደንብ ልብስ የቀለምና የዲዛይን ለውጥ ሊደረግበት ነው
|
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 10 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህግ በማስከበር ዘመቻ ላይ የሚገኘው የአገር መከላከያ ሰራዊት ከኦሮሚያ ክልል 196 ሰንጋዎችና 230 በግና ፍየሎች ድጋፍ በሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ ከተማ ተረከበ።የአገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን ዕዝ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ምሽት ላይ በህወሓት ጁንታ የደረሰበትን ጥቃት በመመከት ሕግ የማስከበር ሥራውን በብቃት እየተወጣ ይገኛል።የቡድኑ እኩይ ተግባር ያስቆጣቸው ኢትዮጵያውያን ድርጊቱን ከማውገዝ በተጨማሪ ለሰራዊቱ ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛሉ።በዛሬው እለትም ከኦሮሚያ ክልል የሆለታ፣ ሰበታ፣ አዳማና ሌሎች አካባቢዎች ማህበረሰቡ ያዋጣቸውን 196 ሰንጋዎችና 230 በጎችና ፍየሎች በተወካዮቻቸው አማካኝነት አስረክበዋል።ድጋፉን ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ተወካዮች እንዲሁም የአዳማ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዱልጀሊል አብዱሬ በሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ ከተማ በመገኘት አስረክበዋል።በአገር መከላከያ ሰራዊት የራያ አካባቢ አስተባባሪ ሌተናል ጄኔራል ይመር መኮንን የህወሃት ጁንታ የፈጸመውን የክህደት ድርጊት ተከትሎ እየተካሄደ ባለው የህግ ማስከበር ዘመቻ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል።ለተመዘገበው ውጤትም የሕዝቡ አለኝታነትና ደጀንነት ሰራዊቱን በእጅጉ ያኮራ መሆኑን ጠቅሰው ጁንታውን በቁጥጥር ስር በማዋል ለህግ እንዲሚያቀርቡት አረጋግጠዋል።የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወርቅሰሙ ማሞ፤ “የኦሮሚያ ክልል ነዋሪዎች ሩቅ ተጉዘው ሰራዊቱን ለመደገፍ መምጣታቸው የህወሃትን ጁንታ ለህግ ለማቅረብ በጋራ መቆማችንን የሚያሳይ ነው” ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
8c81d1d508cd4be8506a4643af45da57
|
761bacc666bca7915af48dd0d4dcb8e1
|
መንግሥት ዜጎችን ከጥቃት ለመታደግ የሚያሳየው ትዕግስት ልክና ገደብ ሊኖረው እንደሚገባ ተገለፀ
|
ባሕር ዳር፡ መስከረም 20/213ዓ.ም (አብመድ) በባሕር ዳር ከተማ ከየት እንደታተመ ያልታወቁ ከአዲሱ የገንዘብ ኖት ጋር የሚመሳሰሉ የባለአንድ መቶ እና ሁለት መቶ የብር ኖቶች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ ሰዎች ሆን ብለውም ይሁን ባለማስተዋል ከገንዘቦቻቸው መካከል ተመሳስለው የታተሙ የገንዘብ ኖቶቹን ይዘው በመገኘታቸው በሕግ ቁጥጥር ሥር እየዋሉ ነው፡፡በዚህም ሕገ ወጦች ሰዎች ስለአዲሱ የገንዘብ ኖት ያላቸውን አነስተኛ የግንዛቤ ደረጃ በመጠቀም በሕገ ወጥ መንገድ ወደ ሕዝቡ ገበያ እያስገቡ መሆኑ ተደርሶበታል፡፡ ተመሳስለው የቀረቡ የገንዘብ ኖቶችን ከሚያሳድሩት ተጠያቂነት ለማምለጥ አለማወቅ አያተርፍም፡፡ መንገሥት ግን ከወዲሁ ምንጫቸውን ማድበተለይም ሀገሪቱ የገንዘብ ኖት ለውጥ ማድረግ ከተገደደችባቸው ምክንያቶች አንዱ የሆነውን የሕገ ወጥ ገንዘቦች መከማቸት እና ከባንክ ውጪ መንቀሳቀስ ያስከተለውን የዋጋ ግሽበት እና የምጣኔ ሀብት መግሪያነት ግብ ያሳጣል፡፡ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ተመሳስሎ የቀረቡ የብር ኖቶች በፍጥነት ከባንክ ገበያ ውጪ የአገልግሎት እና የሠራተኛ ገበያ ውስጥ በማግባታቸው የነበረውን ችግር መልሶ እንዲያንሠራራ ዕድል የሚፈጥር መሆኑም እየተመላከተ ነው፡፡የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ታዘባቸው ጣሴ በአዲሱ የገንዘብ ኖት ሽግግር ጊዜ ሕገ ወጥ ገንዘብ እንዳይስፋፋ ሕዝቡ ስለአዲሱ ገንዘብ በቂ ግንዛቤ ሊኖረው እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ ሕዝቡ ወደባንክ ሲሄድ እና ሲገበያይ ትክክለኛው የገንዘብ ኖት መሆኑን አውቆ ሊሆን እንደሚገባ ያመለከቱት አቶ ታዘባቸው ‘መንግሥት የሕገ ወጥ ገንዘቦችን ምንጭ ለማድረቅ ጠንካራ ክትትል ሊያደርግ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡የሕዝብ ግንኙነቱ ሕዝቡ ስለአዲሱ የገንዘብ ኖት በበቂ ተርድቷል ብለው እንደማያምኑ ተናግረው መንግሥት የተለያዩ የማስተማሪያ ዘዴዎችን ተጠቅሞ ስለአዲሱ የገንዘብ ኖት ለሕዝብ ሊያሳውቅ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ሕዝቡ ሕገ ወጥ ገንዘብን ይዞ መገኘትና መገበያየት ሊያስጠይቅ የሚችል መሆኑን አውቆ በአዲሱ የገንዘብ ዝውውር ዕውቅና ማነስ ምክንያት የሚፈጠሩ ብዥታዎችን በመጠቀም ሊከብሩ የሚያስቡ ሕገ ወጦችን ሊከላከል እና ሊጠቁም እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
| 0 |
e515150950003a43ca7582e17c7e42f2
|
ba793ede14116005fe8f4c5c0d68dcf7
|
የሃዋሳ ከተማ ዕጣ ፈንታ
|
አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ በየካቲት 27-2011 ዓ.ም በተደረገው ዕጣ ማውጣት ስነ-ስርአት ዕጣ ወጥቶላቸው ውል ላልገቡ እና ቁልፍ ላልተረከቡ ባለ ዕጣዎች ውል ማስገባትና ቁልፍ ማስረከቡ በአፋጣኝ እንዲፈፀም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገለፀ። የከተማ አስተዳደሩ በየወቅቱ የሚነሱ የነዋሪዎቹን ጥያቄዎች ደረጃ በደረጃ ለመመለስ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን በማከናወን ላይ እንደሚገኝ በመግለፅ ከእነዚህም ውስጥ የጋራ መኖርያ ቤቶች ጉዳይ አንዱና የህዝብ ቅሬታና አቤቱታ የበዛበት ሆኖ መቆየቱን አመልክቷል። በተደረገው ማጣራት እና የስራ ሪፖርት መሰረት ዕጣ ወጥቶላቸው ለባለ ዕጣዎች እጅ ያልደረሱ ቤቶች መኖራቸው ታውቋል ብሏል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ40/60 እና 20/80 ፕሮግራሞች የተገነቡ ቤቶችን የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም ዕጣ ማውጣቱ የተገለፀ ሲሆን ሆኖም ቤቶቹ በቂ የመሠረተ ልማት በሌለባቸው የማስፋፊያ አካባቢዎች በመገንባታቸው እና በሚፈለገው ልክ አጠቃላይ የሳይት ስራው በወቅቱ ባለመጠናቀቁ ለባለ እድለኞች ሳይተላለፉ መቆየታቸውን የከተማው አስተዳደር በመረዳቱ እጣ ወቶላቸው ውል ላልገቡ እና ቁልፍ ላልተረከቡ ባለ ዕጣዎች ውል ማስገባትና ቁልፍ ማስረከቡ በአፋጣኝ እንዲፈፀም አስታውቋል። በመሆኑም በ20/80 ፕሮግራም የዕጣው አሸናፊ ሆነው ውል ላልፈጸሙ 32 ሺህ 653 ባለ እድለኞች ውል ማዋዋሉ የተጀመረ ሲሆን በቅርቡ ቁልፍ የሚረከቡ መሆኑን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ በ40/60 ፕሮግራም ከዚህ ቀደም ውል ለፈጸሙ 18 ሺህ 576 እድለኞች ቁልፍ የማስረከብ ስራ መጀመሩንም የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡
| 0 |
1b029749ce4491f7c7c110781a299fb4
|
2ec74349f721e5cb83d050e9f99d8034
|
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሁለት አዳዲስ ሹመቶችን ይፋ አደረገ
|
የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር በውጭ የሚገኙ 59 የኢትዮጵያ ሚሲዮኖች፣ ቆንስላ ጽህፈት ቤቶችና የዋና መሥሪያ ቤቱን ሠራተኞች ድልድልን ይፋ ማድረጉን አስታወቀ ።የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም በዛሬው ዕለት በሠጡት መግለጫ እንደገለጹት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በውጭ አገራት በሚገኙ የ59 ሚሲዮኖችና በዋና መሥሪያ ቤቱ በማገልገል የሚገኙትን ሠራተኞችን በአዲስ መልኩ መመደቡን አስታውቋል ።ሚኒስቴሩ በተጨማሪም የአዳዲስ አምባሳደር ሹመቶችን በቅርቡ ይፋ እንደሚያደርግም ቃልአቀባዩ አያይዘው ገልጸዋል ።እንደ ቃል አቀባዩ ገለጻ አዲሱ የሠራተኞች ምደባው የጎረቤት አገራትን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር በሚያስችል ሁኔታና የሠራተኞችን የቆየ ልምድና ችሎታ መሠረት በማድረግ የተከናወነ ነው ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲስ የሠራተኛ ድልድል ዋና ግብም ታሪክ የሚናገር ሳይሆን ታሪክ የሚሠራ ዲፕሎማትን መፍጠር እንደሆነም ቃል አቀባዩ በመግለጫቸው አብራርተዋል ።በተለይም በውጭ አገር የሚገኙ ዜጎች በአገር ጉዳይ ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ማረጋገጥ ሌላው የተቋሙ የአዲስ የሠራተኞች ድልድል ዋነኛ ግብ መሆኑን ቃል አቀባዩ አስረድተዋል ።በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የተካሄደው አዲስ የዲፕሎማቶችም በአራት የትኩረት መስኮች በሆኑት የኢትዮጵያ የክፉ ቀን ወዳጅ ማፍራት ፣ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲን ማጠናከር ፣ የኢትዮጵያ ዲያስፖራዎችን የተሻለ ተሳትፎ በማጠናከርና የቆንስላ አገልግሎትን ይበልጥ ተደራሽ ማድረግን በሚያስችሉ አራት ጉዳዮች ላይ እንደሚሠሩ ይጠበቃል ።ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያዩ ምክንያቶች ከአገራቸው ወጥተው የቀሩ በሩቅ ምስራቅና አፍሪካ አገራት በሆኑት በሳውዲአረቢያ ፣ ሊቢያ ፣ የመንና ታንዛኒያ የተሰደዱ 2ሺህ ዜጎችን ለመመለስ የተጀመረውን ጥረትም አጠናክሮ እንደሚቀጥልበት ቃል አቀባዩ በመግለጫው አመልክተዋል ።እስካሁንም ድረስ በየመን በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይ የሚገኙ ከ200 የሚበልጡ ዜጎች ከተለያዩ አካላት ጋር በመተባባር እንዲመሰሉ መደረጉንም ቃል አቀባዩ አያይዘው ገልጸዋል
| 0 |
14980d4dfaa30044dcdbb5319a1b2014
|
8691eedb7dbdd5950dac778b84f4136f
|
በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ባቢሌ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ
|
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ። የትራፊክ አደጋው በሶዶ ከተማ ልደታ ሰፈር በተለምዶ ብራይት ሀውስ ተብሎ በሚጠራ ስፍራ ከለሊቱ 7፡30 ላይ ነው የደረሰው። መነሻውን አዳማ ያደረገ እና ማዳበሪያ የጫነ የጭነት መኪና ነው አደጋው የደረሰበት። በሶዶ ከተማ አራዳ ክፍል ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኢ/ር አለማየሁ ቶማ በአደጋው ሹፌሩ፣ ረዳቱና አንድ ተሳፋሪ ህይወታቸው ማለፉን የገለፁ ሲሆን፥ የአደጋዉ መንስኤ በመጣራት ላይ ይገኛል ብለዋል። አደጋዉ የተፈጠረበት ቦታ ከዛሬ ስምንት አመት በፊትም በትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ህይወት አልፎበታል። በአስጨናቂ ጉዱ
| 0 |
01454dfc13d0d995316217a725e4b7cd
|
540d580afed55661c7ab409a4934b18d
|
መኢአድ ምክትል ፕሬዚዳንቱ መታሠራቸውን አስታወቀ
|
በደቡብ ክልልና በአዲስ አበባ ዙሪያ በህዝብ ላይ የሚደርሱ ኢ-ሰብአዊ ድርጊቶችና ሰቆቃዎች በአስቸኳይ እንዲቆሙ እንዲሁም በደቡብ ክልል የታሰሩ አባላቱ እንዲለቀቁ መኢአድ ጠየቀ፡፡ “በደቡብ ክልል በህዝብና በአባሎችን ላይ የሚደርሰውን ኢ-ሰብአዊ ድርጊቶች በአስቸኳይ እንዲያቆም እንጠይቃለን” በሚል ትናንት (አርብ) ለሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን መግለጫ የሰጠው የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) በተለይ በቴፒ፣ በሸካ እና በሳውላ ከተሞች ዜጎች ላይ ኢ-ሰብሰዊ ድርጊቶች እየተፈፀሙ ነው ብሏል፡፡ በክልሉ ጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ ከ6 ወር በፊት የታሰሩ 70 ያህል የፓርቲው አመራርና አባላት ምንም ዓይነት ክስ ሳይመሰረትባቸው ያለ ፍትህ ታስረው እንደሚገኙ ያስረዳው የድርጅቱ መግለጫ ታሳሪዎች ኢ-ሰብአዊ ድርጊት እየተፈፀመባቸው ነው ብሏል፡፡ የአስተዳደር ጥያቄ በተነሳባቸው ቴፒ፣ ሸካ፣ ቦንጋ አካባቢ በዜጎች ላይ ሰቆቃ፣ እስር እና ማዋከብ እየተፈፀመ መሆኑንም ፓርቲው አስታውቋል፡፡ በዚህም የጎፋ ዞን ፍትህ መምሪያ በህዝቡና በፓርቲው አባላት ላይ የሚፈፀመውን ኢ-ሰብአዊ ተግባር በአስቸኳይ እንዲያስቆም፣ የክልሉ መንግስት ጠቅላይ አቃቢ ህግም በፓርቲው አባላት ላይ የተፈፀመውን የመብት ረገጣ አጣርቶ እርምጃ እንዲወስድ ፓርቲው በመግለጫው ጠይቋል፡፡ በአዲስ አበባ ዙሪያ በለገጣፎ፣ ኮልፌ ቀራኒዮ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ተዋሳኝ አካባቢዎች ያሉ የዜጎች መፈናቀልና ቤት ማፍረስ ተግባራት እንዲቆም ፓርቲው ጠይቋል፡፡
| 0 |
01f4784e75109e2075708f40c3b6b1b8
|
81743968920c0539e6be96efe9194932
|
ደቡባዊ የቻይና ግዛት በጎርፍ አደጋ ዜጎች ህይወት ቀጥፏል፤ በመቶ ሺህዎች ተፈናቅለዋል፡፡
|
ደቡብ አፍሪካ በውጭ አገራት ዜጎች ላይ ከደረሰው ጥቃት ጋር በተያያዘ ናይጄሪያን ይቅርታ መጠየቋ ተነግሯል፡፡በደቡብ አፍሪካ ናይጄሪያውያንን ጨምሮ በውጭ አገራት ዜጎች ላይ በተሰነዘረ ጥቃት ህይወት ጠፍቷል፤ በርካታ ንብረትም ተዘርፏል፡፡በዚህ ሳቢያ ሁለቱ አገራት ግንኙነታቸው ሻክሮ ከቆየ በኋላ አሁን ደቡብ አፍሪካ ናይጄሪያን ይቅርታ ጠይቃለች፡፡የደቡብ አፍሪካ ልዮ መልዕክተኛ ጄፍ ራዴቤ የፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳን የይቅርታ ደብዳቤ ለናይጄሪያው መሪ ሙሐመዱ ቡሐሪ አድርሰዋል፡፡ደቡብ አፍሪካ ናይጄሪያውያንን ጨምሮ በውጭ አገራት ዜጎች ላይ ጥቃቱን በሰነዘሩ ሰዎች ላይ እርምጃ መውሰዷን ልዮ መልዕክተኛው ተናግረዋል፡፡በአገሪቱ በተከሰተው ግጭት የ10 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በርካቶች ተፈናቅለዋል፤ ንብረታቸውም ተዘርፏል ነው የተባለው፡፡ሁለቱ አገራት በተፈጠረው ችግር የሻገረ ግንኙነታቸውን ለማሻሻል እየሰሩ ቢሆንም ናይጄሪያ ዜጎቿን ከደቡብ አፍሪካ እያስወጣች ትገኛለች፡፡(ምንጭ፦ ቢቢሲ)
| 0 |
1b5472a7a3e02de86375432cf7242b92
|
848ee8d9591a6e05cfe5d426b18fad1b
|
37ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል አገር አቋራጭ ውድድር ተካሄደ
|
ኢትዮጵያ
በዴንማርክ አርሁስ እየተካሄደ በሚገኘው 43ኛው የአለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና በድብልቅ ሪሌይ የመጀመሪያው ወርቅ አገኘች፡፡ በተመሳሳይ
በድብልቅ ሪሌይ በግል አለሚቱ ታሪኩ እና ፅጌ ገ/ሰላማ ብርና ነሃስ ማስመዝገብ ችለዋል፡፡ ከ20
አመት በታች ሴቶች በ6 ኪሎ ሜትር ፍፃሜ ሚዛን አለም፣ መሰሉ በርኸ፣ ፅጌ ገ/ሰላም፣ ግርማዊት ገ/ኢግዚአብሄር፣ ውዴ ከፈላ፣ አለሚቱ ታሪኩ አገራቸዉን ወክለው ይሮጣሉ፡፡ በተመሳሳይ ከ20 ዓመት በታች ወንዶች የ8 ኪሎ ሜትር የፍፃሜ ዉድድር አትሌት ፀጋዬ ኪዳኑ፣ ሚልኬሳ መንገሻ፣ ገ/ጊዮርጊስ ተክላይ፣ ታደሰ ወርቁ፣ ጌትነት የትዋለና ድንቃለም አየለ ኢትዮጵያን በመወከል ተሳታፊ ናቸው፡፡ በአዋቂ
ሴቶች 10 ኪሎ ሜትር ደራ ዲዳ፣ ሃዊ ፈይሳ፣ ዘነቡ ፍቃዱ፣ ፀሐይ ገመቹ፣ ለተሰንበት ግዴይ እና ፎተን ተስፋይ ጠንካራ ፉክክር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በአዋቂ ወንዶች 10 ኪሎ ሜትር ደግሞ ሰለሞን ባረጋ፤ ቦንሳ ዲዳ፣ አብዲ ፉፋ፣ እንየው መኮንን፣ አንዳምላክ በልሁ እና ሞገስ ጥዑማይ ናቸው ኢትዮጵያን የሚወክሉት የአለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር አስታውቋል፡፡አዲስ ዘመን መጋቢት 22/2011አብርሃም
ተወልደ
| 0 |
7631b884623c3bcba56380c6b0c0d755
|
f9c8a364b30749ca5ad2930ec787658d
|
የአማራ ክልል ከ1 ሺህ 500 በላይ የመደበኛና አድማ ብተና ፖሊስ አባላትን አስመረቀ
|
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 20/2012 ዓ.ም (አብመድ) የኮሮናቫይረስ ወረርሽ ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ በተለያዩ ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት የደም እጥረት እንዳይከሰት ደም የመሰብሰብ ሥራው በዘመቻ እየተሠራ ይገኛል፡፡ በደም እጥረት ምክንያት የወገን ሕይወት እንዳያልፍ ለማድረግ በደብረ ብርሃን ከተማ የሚገኙ የአድማ ብተና ፖሊስ አባላት ደም ለግሰዋል፡፡
| 0 |
a3b6bf561afed415e354dc39957c457e
|
761c6f1b957cf2245407b91e2182a011
|
ተመድ በኢትዮጵያ የሚፈፀሙ ማህበረሰብ ተኮር ጥቃቶች እንዳሳሰበው ገለፀ
|
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የ7 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር የዘላቂ ልማት ትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ተፈራረሙ።ማዕቀፉ ለአምስት ዓመታት የሚቆይ ሲሆን ከአውሮፓውያን 2020 እስከ 2025 የሚተገበር መሆኑ ተነግሯል፡፡የስምምነት ሰነዱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴና በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ተጠሪ ዶክተር ካትሪን ሶዚ ተፈራርመዋል።አቶ አህመድ በስምምነቱ ወቅት ማዕቀፉ በአገሪቱ ለሚተገበረው የ10 ዓመት ዕቅድ በአገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሐ ግብር ለተካተቱና አገሪቱ ቅድሚያ ለሰጠቻቸው የልማት ጉዳዮችን ይውላል ሲሉ ነው የገለጹት።ማዕቀፉ አገሪቱ የኮቪድ-19 ወረርሽን እየተዋጋች የልማት ሥራዎችን እየከወነች ባለችበት ወሳኝ ወቅት መፈረሙንም ገልጸዋል።በማዕቀፉ ለተካተቱት ፕሮግራምና ፕሮጀክቶች ትግበራ ውጤታማ ድጋፍና ክትትል ማድረግ ይገባል ያሉት ሚኒስትሩ፣ መንግሥት የክትትልና ተጠያቂነትን ሥርዓቱን በማጠናከር ማዕቀፉ ውጤታማነት ይሰራል ብለዋል።በስምምነቱ ወቅት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከኢትዮጵያ ጋር ላሳየው ጠንካራ አጋርነትና ላደረገው ድጋፍ ምስጋና ችረዋል።እንዲሁም ድርጅቱ ለኢትዮጵያ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት አስተዋፅኦ ያደረገ ሲሆን፣ ድጋፉ የአገሪቱን ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር ለማሸጋገር እገዛ እያደረገ መሆኑን አቶ አህመድ አስታውቀዋል።የግብርናው ዘርፍ ገበያ ተኮር እንዲሆን፣ ምርታማነትን ለማሳደግ፣ የአግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርኮች እንዲመሰረቱ እንዲሁም የቴክኒክ ድጋፍ በማድረግ የማይተካ ሚና መጫወቱንና መሰረታዊ ማህበራዊ አገልግሎትን በተለይ ለችግር ተጋላጭ የኀብረተሰበ ክፍሎች ተደራሽ ሲያደርግ መቆየቱን አስታውሰዋል።በአገሪቱ ባለፉት ዓመታት ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ለውጥ እየተመዘገበ ቢሆንም፤ እያደገ ከመጣው የአገሪቱ ፍላጎት አንፃር አሁንም በቂ አይደለም ያሉት ሚኒስትሩ፣ የድህነት ቅነሳ፣ የሥራ ፈጠራ፣ የማህበራዊ አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ማሻሻልና የአምራች ዘርፉን ማልማት ቅድሚያ ይሰጣቸዋል ብለዋል።ዶክተር ሶዚ በበኩላቸው የኢትዮጵያን ልማት ለማገዝ ከአጋሮች ጋር በመተባበር ሃብት በማሰባሰብና ውጤት ለማስገኘት እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።በአገሪቱ የልማት ዕቅድና በአገር በቀል የኢኮኖሚ መርሐ ግብሩ ቅድሚያ ከተሰጣቸው ጉዳዮች በተጨማሪ አራት ተያያዥ ጉዳዮች በኢትዮጵያን ዘላቂ የልማት ግቦች መለየታቸውንም ተናግረዋል።በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት የሚደረገው ድጋፍ የኢትዮጵያ በእኩልነት እንዲረጋገጥና አካታች ዴሞክራሲያዊ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከግቦቹ መካከል እንደሚገኙበት ገልጸዋል።
| 0 |
ad47c233061f6a1f71210debe76a5a9c
|
6df9673d088391fc037189622cc6a3bf
|
“ከሽልማቱ ባሻገር የፀረ ሽብር ሕጉን ረቂቅ ላይ ውሳኔ ማሰጠት ይኖርባቸዋል”- አምነስቲ ኢንተርናሽናል
|
በአንድነት ፓርክ ውስጥ የመታሰቢያ ሃውልት እንዲቆምላቸውም ጠይቀዋል ከሁለት መቶ በላይ የሚሆኑት በፖለቲካ እስር ምክንያት የፀረ ሽብር ህጉ ሠለባዎች የነበሩ ግለሰቦች ከመንግስት የሚፈልጉትን በዝርዝር ያቀረቡ ሲሆን፤ መንግስት አፋጣኝ ምላሽ ይሰጣቸው ዘንድ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋማት ጫና እንዲያደርጉ ጠይቀዋል፡፡ ባለፈው አመት ጥር ወር ከአዲስ አበባ አስተዳደር ም/ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ ጋር ስለደረሰባቸው ጉዳትና መንግስት ሊያደርግላቸው ስላቀደው ድጋፍ የተነጋገሩ ቢሆንም እስከዛሬ አለመፈፀሙን የጠቆሙት የፀረ ሽብር ህጉ ሠለባዎች፤ መንግስት አሁንም አፋጣኝ ምላሽ የማይሰጣቸው ከሆነ ኢትዮጵያ የፈረመቻቸውን የሰብአዊ መብት ጥበቃ ድንጋጌዎችን መነሻ በማድረግ፤ በአለማቀፍ ህግ መንግስትን ለመክሰስ መዘጋጀታቸውንም አስታውቀዋል፡፡ ባለፉት አመታት በፀረ ሽብር ህጉ ምርመራ ሲደረግባቸው በሃይልና በአስገዳጅነት የሠጡት ቃል፣ አሻራና የመሳሰሉት ሰነዶች በይፋ እንዲሠረዙላቸው፤ መንግስት ይቅርታ በጠየቀው መሠረት ለተፈፀመባቸው ግፍ በግልጽና በሠነድ እውቅና እንዲሰጣቸውና ያለፉት ማህደሮች መምከናቸውን እንዲያረጋግጥላቸውም ጠይቀዋል፡፡ በተጨማሪም በወቅቱ ንብረት ሃብታቸውን አጥተው ቤተሰባቸው ተበትኖ ለከፍተኛ ችግርና እንግልት ተዳርገው እንደነበር በማመልከትም መጠለያ እንዲሠጣቸውም ጠይቀዋል፡፡ በምርመራ ወቅት ለአካል ጉዳት፣ ለጤና መቃወስ የተዳረጉም በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት የህክምና አገልግሎት በነፃ እንዲያገኙ ይደረግ ዘንድ፣ ትምህርታቸውን ያቋረጡ ወደ ትምህርታቸው እንዲመለሱ ድጋፍ እንዲደረግ፣ በምርመራ ወቅት የተወሰዱባቸው ንብረቶች እንዲመለሱላቸው፣ የታገዱ ንብረቶች እንዲለቀቁላቸው… ከጠየቋቸው በርካታ ጥያቄዎች መካከል ተጠቃሽ ናቸው፡፡ በሽብር ለተፈረጁ ሁሉ በውጭ መንግስታት የተለገሰው የዕርዳታ ገንዘብ በግልጽና ያለ አድልኦ ለተጐጂዎች፣ ለቤተሰቦቻቸው ወይም ለተወካዮቻቸው በአጣፋኝ እንዲሰጥና ተጐጂዎች በዘላቂነት ህይወታቸውን የሚመሩበት ሁኔታ እንዲመቻች እንዲሁም በፀረ ሽብር ህጉ ሰለባ ሆነው ህይወታቸው ያለፈ ሟቾች አጽም ከያለበት ተሰባስቦ በክብር የሚያርፍበት ሁኔታ እንዲመቻች፣ ገዳዮች በህግ እንዲጠየቁ ጠይቀዋል፡፡ ባለፉት አመታት በፀረ ሽብር ህጉ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎችም ሆኑ በህይወት ያሉ ተጠቂዎች ታሪካቸው ተጽፎ በብሔራዊ ቤተመንግስት (አንድነት ፓርክ ውስጥ) መታሰቢያ ሃውልት እንዲሠራላቸውም ጠይቀዋል - በመግለጫቸው፡፡ በአጠቃላይ “የፀረ ሽብር ህጉ ሠለባዎች” መንግስት የወሰደባቸውን ጤናቸውን፣ ክብራቸውንና ቁሣዊና ሞራላዊ ሃብታቸው እንዲመለስላቸው ጠይቀዋል፡፡
| 0 |
c062511c9265a65a286575db89901056
|
c2f245158ab3c59c8a3f5f66bae1a759
|
የዩናይትድ ስቴትስ እና ሩስያ ስለሰሜንኮሪያ
|
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዎ ዛሬ ካሊፎርኒያ ውስጥ ቻይና ላይ ያተኮረ ንግግር ያደርጋሉ።ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በተገኘው መረጃ መሰረት ሚኒስትሩ የሚያደጉት ንግግር "ኮሚዩኒስት ቻይና እና የነጻው ዓለም መጻዒ ሁኔታ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ነው።የቻይና እና የዩናይትድ ስቴትስ ውጥረት እየተባባሰ መጥቷል፥ ዩናይትድ ስቴትስ ሂዩስተን ቴክሳስ የሚገኘው የቻይና ቆንስላ እንዲዘጋ አዛለች።
| 0 |
d344ede919f99b259b2e7baa6024dbfd
|
ed708a2864199d60dc411f673bff3173
|
ለተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ የቦርድ አባላት ተመረጡ
|
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያና በአፋር ክልሎች የሚገኙ ህጻናትን ተጠቃሚ የሚያደርግ የትምህርት ቤት ምገባ መርሀ ግብር ይፋ ሆነ።ለመርሃ ግብሩ 28 ሚሊየን ዶላር የተመደበ ሲሆን፥ 677 ሺህ 247 ህጻናት ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሏል። መርሃ ግብሩ በዓለም ምግብ ፕሮግራምና በአሜሪካ የግብርና ሚኒስቴር ትብብር ለአራት ዓመታት የሚተገበር መሆኑ ተገልጿል።በትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ቤት መሻሻል ፕሮግራም ዳይሬክተር ጀኔራል አቶ ያሳቡ ብርቅነህ፥ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው የትምህርት ቤት ምገባ መርሀ ግብር በችግር ውስጥ የሚገኙ ህጻናት ከትምህርት ውጪ እንዳይሆኑ እገዛ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።የዓለም የምግብ ፕሮግራም በሁለቱ ክልሎች በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እያካሄደ ባለው የትምህርት ቤት ምገባ መርሀ ግብር በፋይናንስ፣ በቴክኒክና በሌሎችም ሰፊ ልምድ የተገኘበት መሆኑን ጠቁመዋል።በኢትዮጵያ የዓለም ምግብ ፕሮግራም ምክትል ዳይሬክተር ሜቴክ ማጅ በበኩላቸው፥ የዓለም የምግብ ፕሮግራምና አጋሮቹ በኢትዮጵያ መንግስት ለሚካሄደው የትምህርት ቤት ምገባ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።አያይዘውም የዓለም የምግብ ፕሮግራም ከአሜሪካ የግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ላላፉት 10 አመታት ከ54 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ወጪ በማድረግ ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል።በዚህም ወደ 3 ሚሊየን የሚጠጉ ህጻናትን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 0 |
bd3af0e990562bf42c13be4acc21e16d
|
afdda65aaa8e11e3dc43c65e9aefc944
|
በግብጽ ክርስቲያኖች ላይ በደረሰ ጥቃት 23 ሰዎች ተገደሉ
|
በግብጽ ካይሮ ከተማ ትናንት በተፈጸመ ጥቃት ሶስት ፖሊሶች ሲገደሉ አምስት ፖሊሶች ላይ ጉዳት መድረሱ ተገለጸ ፡፡በግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ የታጠቁ እና ማንነታቸው ያልታወቀ ሰዎች ከሁለት ተሸከርካሪዎች በመውጣት በፖሊስ መኪና ላይ ተኩስ በመክፈት ነው ሶስት ፖሊሶችን በመግደል ሌሎች አምስት የፖሊስ አባላትን ያቆሰሉት ፡፡ታጣቂዎቹ ናስር ሲቲ እየተባለ በሚጠራው የካይሮ ቀለበት መንገድ ላይ ለፈፀሙት ድንገተኛ ጥቃት እስካሁን ድረስ ኃላፊነት የወሰደ ድርጅት የለም፡፡ጥቃቱ ከመፈፀሙ ከጥቂት ሰዓታት በፊት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር የግብፅ መንግስት እስላማዊ አክራሪዎችን በምን መልኩ እየተዋጋ እንደሆነ ጠይቆ ነበር፡፡ከሶስት ሳምንት በፊት ታንታ እና አሌክሳንደሪያ በተባሉት የግብፅ ከተሞች ውስጥ በሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ላይ በተፈፀሙ የሽብር ጥቃቶች ቢያንስ 45 ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ የፕሬዝዳንት አልሲሲ አስተዳደር በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁ ይታወቃል፡፡ከሳምንታት በፊት የደረሰውን አሰቃቂ ጥቃት እራሱን አይስስ እያለ የሚጠራው የሽብር ቡድን ኃላፊነቱን መውሰዱ ይታወሳል ፡፡የመንግስታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነሩ ዜይድ ራድ አል ሁሴን የአብያተ ክርስቲያኑን ጥቃት ተከትሎ የግብፅ መንግስት ጥቃቱን ያደረሱትን ሽብርተኞች ላይ ብቻ ትኩረት በማድግ የንጹን ዜጎችን ደህንነት መጠበቅ አለበት ብለዋል፡፡በግብፅ የቀድሞው ፕሬዝዳንት ሙሐመድ ሙርሲ ከሥልጣን ከተወገዱበት እኤአ ከ2013 ጀምሮ እየተፈፀሙ ባሉ ተደጋጋሚ የሽብር ጥቃቶች በመቶዎች የሚቆጠሩ ፖሊሶች ተገድለዋል፡፡የሙርሲ ደጋፊዎች ናቸው የተባሉ ሌሎች ከ1000 በላይ ሰዎችም የተገደሉ ሲሆን በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ወህኒ ገብተዋል ፡፡ ( ምንጭ: ቢቢሲ)
| 0 |
476d71208f3e3affa0a1f83c74229b91
|
9a33c79afa68bc7e999902427eeb9995
|
አቶ ገዱ ከሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ም/ቤት መሪ አል ቡርሃን ጋር ተገናኝተዋል
|
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮ በመካከለኛው ምስራቅ ለሳምንት ያህል የሚያደርጉትን ጉብኝት ዛሬ በእስራኤል ጀምረዋል፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የጉብኝት ዓላማ የእስራኤል እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የሰላም ስምምነት ሲሆን ሌሎች የአረብ ሀገራትም ተመሳሳይ እርምጃ እንዲወስዱ መምከር ላይ የሚያተኩር ነው፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሞርጋን ኦርታጉስ እንዳሉት ማይክ ፖምፔዮ ከእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጋር በኢየሩሳሌም በሚኖራቸው ቆይታ ከኢራን ጋር በየሚገናኙ ቀጣናዊ የደህንነት ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ፡፡ እስራኤል በቀጣናው ያላትን ግንኙነት እና ትብብር በማጠናከር የአሜሪካ እና የእስራኤልን ጥቅም ማስጠበቅ በምትችልበት ጉዳይ ላይም እንደሚነጋገሩ ቃል አቀባይዋ ገልጸዋል፡፡
ቀጥሎ ወደ ሱዳን በማቅናት ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክን እና ከሉዓላዊው የምክር ቤት ሃላፊው ጄኔራል አብደል ፋታህ አል ቡርሃን በሲቪል ለሚመራው የሽግግር መንግስት አሜሪካ በምታደርገው ድጋፍ ዙሪያ ይመክራሉ፡፡ “የሱዳን እና የእስራኤል ግንኙነትን የበለጠ ለማጎልበት አሜሪከ ድጋፍ እንደምታደርግም ይገልጻሉ” ነው ያሉት ሞርጋን ኦርታጉስ፡፡
ሱዳን ሽብርተኝነት ከሚደግፉ ሀገራት ዝርዝር ዉስጥ ስሟ እንዲሰረዝ አሜሪካን በመወትወት ላይ የምትገኝ ሲሆን ከእስራኤል ጋር ያላትን ግንኙነት ማደስ ለዚህ ጉልህ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሎ ይታመናል፡፡
ከሱዳን በመቀጠል ፖምፔዮ ወደ ባህሬን ተጉዘው ከባህሬን ዘውዳዊ ልዑል ሰልማን ቢን ሀማድ አል ካሊፋ ጋር ይወያያሉ፡፡
ከባህሬን መልስ ወደ ተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የሚያቀኑት ፖምፔዮ ጉብኝታቸውን ቅዳሜ እለት እንደሚያጠናቅቁ ዘናሽናል ዘግቧል፡፡
እስራኤል እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ባለፈው ነሐሴ 7 ቀን 2012 ዓ.ም በደረሱት የሰላም ስምምነት የዲፕሎማሲ ግንኙነታቸውን ሙሉ በሙሉ ለመጀመር ተስማምተዋል፡፡ ይህ ስምምነት እስራኤል በቁጥጥሯ ስር የሚገኘውን የዌስት ባንክ ክፍል የመጠቅለል እቅዷን የገታ ነው፡፡ ዩኤኢ ለመካከለኛው ምስራቅ ዲፕሎማሲ የስትራቴጂ ለውጥ አድርጋ የወሰደችው ይህ ከእስራኤል ጋር የተደረሰው ስምምነት በአብዛኛው የዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ድጋፍ ተችሮታል፡፡
| 0 |
be36a3ee29cb365623eb38fd9bf37e1c
|
ff70d78e1c2508e25997845c252a9dc9
|
"የትግራይ ክልል ልዩ ኃይል አባላት የክልሉን መንግሥት በመቃወም ወደ አማራ ክልል ገቡ” የተባለው 'በሬ ወለደ' ነው" - የትግራይ ክልል መንግሥት
|
የትጥቅ ትግል ማቆሙን ከአንድ ወር በፊት ያስታወቀው የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራስያዊ ንቅናቄ(ደምህት) አባላትና አመራሮች በትግራይ ክልል መጠተው በሰላማዊ እና ህጋዊ መንገድ እንዲሳተፉ የክልሉ መንግሥት ጥሪ አቀረበ።የትግራይ ብሔራዊ ክልል መንግሥት ባወጣው መግለጫ በክልሉ መጥተው የፖለቲካ ኃይሎች በሰላማዊ እና ህጋዊ መንገድ እንዲሳተፉ ለማድረግ ክልሉ ዝግጁ ነው ብልዋል።።
| 0 |
27e6dcade5e15dbcfe64eb5e6d8fdda3
|
2e6b70d5ec6ed6920d23747943d70ad7
|
የሴካፋ ከ17 ዓመት በታች ዋንጫ ድልድል ይፋ ሆኗል
|
የምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ የእግርኳስ ምክር ቤት (ሴካፋ) ቡሩንዲ እያስተናገደችው ባለችው ከ17 ዓመት በታች ዋንጫ ውድድር ላይ የእድሜ ተገቢነት ላይ ጥያቄ ያነሳባቸው ሃገራት ላይ ቅጣት አስተላልፏል። የቅጣቱ ሰለባ የሆኑት ኢትዮጵያ እና ዛንዚባር ናቸው።የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ሶማሊያን 3-1 ቢያሸንፍም በጨዋታው ላይ እድሜያቸው ከ17 ዓመት በታች አይደሉም በሚል ሴካፋ ውጤቱን ሰርዞ ለሶማሊያ ፎርፌ ሰጥቷል። የእድሜ ተገቢነት የተነሳባቸው ተጫዋቾች በጨዋታው ላይ ሃትሪክ የሰራው መስፍን ታፈሰ፣ ሬድዋን ነስሩ እና ሙሴ ካንኮ ናቸው። የሴካፋ ዋና ፀሃፊ ኒኮላስ ሙሶንዬ የፈረሙት ደብዳቤ እንደሚያሳየው ሶስቱ ተጫዋቾች ከውድድሩ እንዲሰናበቱ እና ቡሩንዲ በቆዩበት ወቅት የወጣውን ወጪ የሚያካክስ የ5000 የአሜሪካ ዶላር ውድድሩን በፋይናንስ ለደገፈው ፊፋ እንዲከፍል የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን ላይ ቅጣት ተላልፏል። በተቀጡት ተጫዋቾ ምትክም ቀይ ቀበሮዎቹ ሌሎች ተጫዋቾ ማምጣት አይችሉም። በውድድሩ ላይ መሳተፍ የሚችሉት እ.ኤ.አ. በጥር 1 2002 በኃላ የተወለዱ ተጫዋቾች ናቸው መሳተፍ የሚችሉት።የቡድን መሪው ሸረፋ ደልቾ ውሳኔውን በመቃወም ፌድሬሽኑ ይግባኝ ጠይቋል። የፌድሬሽኑ የህክምና ክፍል ሰብሳቢ እና የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ዶክተር ነስረዲን አብዱራሂም ለስፖርት ዞን በሰጡት አስተያየት ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ተጠያቂ ናቸው የሚለያቸውን ላይ ቅጣት ማስተላለፍ እንዳለበት ተናግረዋል።እንደኢትዮጵያ ሁሉ የእድሜ ተገቢነት ጥያቄ የተነሳባት ዛንዚባር 15ሺ ዶላር እና ከውድድር እስከመታገድ ድረስ የሚያደርስ ቅጣት ተበይኖበታል። ዛንዚባር 12 ተጫዋቾቿ የእድሜ ተገቢነት ጥያቄ ተነስቶባቸዋል።ኢትዮጵያ በምድብ 1 ሁለተኛ ጨዋታ ዛሬ ኬንያን ትገጥማለች። ውድድሩ ታንዛኒያ በ2019 ለምታስተናግደው የአፍሪካ ከ17 ዓመት ዋንጫ ለማለፍ እንደማጣሪያነት ያገለግላል።የሴካፋ ሙሉ ደብዳቤ ይህን ይመስላል
| 0 |
d1eb4e1a0a76e78f49148a4faaf6ef82
|
d1eb4e1a0a76e78f49148a4faaf6ef82
|
ሲዳማ ቡና ከ ባህር ዳር ከተማ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
|
ጨዋታው ከ35 ደቂቃዎች መቋረጥ በኋላ ተጀምሯል፡፡ አዲስ ግደይ 14ኛው ደቂቃ በፍፁም ቅጣት ምት ጎል አስቆጥሮ በሲዳማ ቡና መሪነት እየተካሄደ ባለበት ሰዓት ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በትሪቡኑ የቀኝ ቦታ አስለቃሽ ጪስ ተወርውሮ ጨዋታው ተቋርጧል። ጨወታውም ፍፁም ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ እየተካሄደ ነበር።
| 1 |
d234d609b0c86bc7103986e79acc150f
|
ecd2bef41d8577ed4d6f9cb4fafd2bd9
|
አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ ስለ ግብፅ የአፍሪካ ዋንጫ ቆይታቸው ማብራሪያ ሰጥተዋል
|
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባውን ዛሬ ያደርጋል።እጅግ የተንዛዛው እና ብዙዎች እንዲወያዩበት ካስቻሉ ወቅታዊ መነጋገሪያ ጉዳዮች መካከል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአሰልጣኝ ቅጥር ጉዳይ ይጠቀሳል፡፡ ፌዴሬሽኑ ባለፈው ዓመት ወርሀ ሐምሌ ላይ በሁሉም እርከን ላሉ አሰልጣኞች ውል አላድስም በማለት በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ ማሳወቁም የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው፡፡ ሆኖም ካፍ ከወር በፊት የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች በጥቅምት ወር እንደሚከናወኑ ይፋ በማድረጉ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም አሰልጣኝ አልባ ከመሆኑ አኳያ የውድድሩ ቀን እየቀረበ በመሆኑ በርካቶችን እያሳሰበ ይገኛል።የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለአሰልጣኝ ቅጥር እና ለወደፊት እቅዶች የመንግሥትን ምላሽ እየጠበቀ እንደሆነ መግለፁ የሚታወስ ሲሆን በቅርቡ የጤና ሚኒስቴር በሀገሪቱ የሚደረጉ ክንውኖች አስፈላጊውን ጥንቃቄ በማድረግ መከናወን እንደሚችሉ ማስታወቁን ተከትሎ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንም ቀጣይ እርምጃዎቹ ተጠባቂ ሆነዋል።ሶከር ኢትዮጵያ ባገኘችው መረጃ መሠረት በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን የሥራ አስፈፃሚ አባላት በፅህፈት ቤት ተገኝተው ከቀኑ 5፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዝግጅት ሁኔታ እና ቀጣይ አሰልጣኝ ዙሪያ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡ በተለይም አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ ወይንስ አዲስ አሰልጣኝ ይቀጠራል የሚሉ ጉዳዮች ሁለት ሰዓታት እንደሚፈጅ በሚጠበቀው ስብሰባ ላይ አቅጣጫ እንደሚሰጥበት ይጠበቃል።ሌላው በስብሰባው ይነሳል ተብሎ የሚጠበቀው ጉዳይ ውድድሮችን በድጋሚ ማስጀመር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ እንደሆነም ሰምተናል፡፡ በተለይ በቅርቡ የጤና ሚኒስቴር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በመጠናቀቁ እና ሁሉም ከጥንቃቄ ጋር ወደየሥራ መስኩ መሰራማራት ባለባቸው ጉዳዮች ላይ መመርያ በመሰጠቱ በዚህ ጉዳይ ላይ ውይይት ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በጉዳዩ ዙርያ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ባህሩ ጥላሁንን አናግረን ስበሰባው እንደሚኖር ከመግለፅ ውጪ ስለ አጀንዳዎቹ መረጃ ከመስጠት ተቆጥበዋል፡፡
| 0 |
f8156332e0e9e313123862d79d51d5a9
|
9c552636b85f9bb95fb1591f99609731
|
ኢትዮጵያ ቡና አዲስ የቴክኒክ ዳይሬክተር ሾመ
|
ከሁለት አሥርት ዓመታት በኋላ የኤርትራ ወደቦችን እንደ አዲስ ለመጠቀም እየተካሄደ ባለው ዝግጅት፣ አገራዊ ጥቅም የሚያስጠብቅ ዕቅድ መዘጋጀቱ ተመለከተ፡፡የኤርትራ ወደቦች የሆኑትን አሰብና ምፅዋ ለመጠቀም የሚያስችል ዝግጅት እንዲያካሂድ ኃላፊነት የተሰጠው፣ ከዘርፍ መሥሪያ ቤቶች የተውጣጣ የቴክኒክ ኮሚቴና በከፍተኛ ባለሥልጣናት የተቋቋመው ዓብይ ኮሚቴ በቂ ዝግጅት ማድረጉ ተገልጿል፡፡ዓርብ ኅዳር 14 ቀን 2011 ዓ.ም. የትራንስፖርት ሚኒስቴር በጠራው ስብሰባ ላይ፣ በትራንስፖርት ዘርፍ የተሰማሩ ነጋዴዎች የአሰብንና የምፅዋን ወደቦች ለመጠቀም እየተካሄዱ ያሉ ሥራዎች እንዲገለጹላቸው ጥያቄ አንስተዋል፡፡የኢትዮጵያ ማሪታይም ጉዳዮች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መኮንን አበራ በሰጡት ምላሽ፣ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናትንና የግሉን ዘርፍ ያቀፈ ዓብይ ኮሚቴ ተቋቁሟል፡፡የቴክኒክ ኮሚቴውና ዓብይ ኮሚቴው የአሰብና የምፅዋ ወደቦችን በብቃት መጠቀም የሚያስችሉ የድንበር፣ የትራንስፖርት፣ የመንገድ፣ የጉምሩክና የወደብ አጠቃቀም ፕሮቶኮሎች ላይ ዝግጅት አድርጓል ሲሉ አቶ መኮንን አስረድተዋል፡፡ከንግዱ ማኅበረሰብ በተለይ ኢትዮጵያ የጅቡቲ ወደቦችን ከጅቡቲ መንግሥት ጋር በጋራ ባለማልማቷ እየደረሰባት ያለውን አሳሳቢ ችግር በመጥቀስ፣ በኤርትራ ወደቦችስ ይህ ተመሳሳይ ችግር ቢያጋጥም ምን ይደረጋል የሚል ጥያቄ ቢቀርብም፣ አቶ መኮንን ይህንን ጥያቄ ሳይመልሱ አልፈውታል፡፡በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ የኤርትራን ወደቦች ለመጠቀም የሚያስችሏትን ዝግጅት በማድረግ ላይ የምትገኝ ሲሆን፣ ወደቦቹ ለረጅም ጊዜ አገልግሎት ባለመስጠታቸው የሚያስፈልጉ ዕድሳቶች፣ የመንገድ ዕድሳቶችና የወደብ መሠረተ ልማት ለማካሄድ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን ከመጡ ወዲህ፣ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል በተደረገው የሰላም ስምምነት የሁለቱ አገሮች ግንኙነት ከ20 ዓመታት በፊት ወደ ነበረበት መመለስ ጀምሯል፡፡
| 0 |
5dcc29e899534f4235700ad4401ded54
|
2749ce43f3454e180396f05860375859
|
በአሰላ ተከስቶ የነበረው ግጭት በባህላዊ የእርቅ ሥነ-ሥርዓት ተፈታ
|
ሶማልያ የሚገኘውና ሞቅዲሾ ስታዲየም ውስጥ ሰፍሮ የነበረው የተመድ ሚሽን /አሚሶም/ ከስፖርት ሜዳው ለቆ መውጣቱ ተገለፀ።“አፍሪካ ሕብረት ሚሽን በመጨረሻ የወጣቱን ድምፅ ሰምቶ ብሔራዊው ስታዲየም እንደገና ለስፖርቱ እንቅስቃሴ እንዲውል ሜዳውን በመልቀቁ እጅግ ተደስተናል” ሲሉ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትሯ ከሃዲጆ ሞሐመድ በርክክቡ ሥነ ሥርዓት ላይ ተናግረዋል።የሶማልያው ፕሬዚደንት ሞሐመድ አብዱላሂ (ፎርማጆ) በበኩላቸው፣ መንግሥት የጦር ቀጣና ሆኖ የቆየውንና በእጅጉ የተጎዳውን ስታዲየም ለሀገሪቱ የስፖርት እንቅስቃሴ ለማዋል ጥረት እንደሚያደርግ አስታውቀዋል።ይህ እአአ በ1970ዎቹ በቻይናውያን የተገነባው ታዲየም ከወታደራዊ ልምምድ ሌላ ምንም ዓይነት የአትሌቲክስ እንቅስቃሴ እንዳላስተናገደ ይታወቃል።
| 0 |
e10cd5add2b4f73668c5c1579d651eba
|
8f128149d080e4ae9369ecf31031756f
|
የአአ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለዳኞች የሰጠው ስልጠና ዛሬ ተጠናቀቀ
|
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከ20 ዓመት በታች ቡድን አሰልጣኞች ያዘጋጀውን የሙያ ማሻሻያ ስልጠና ላለፉት ሦስት ቀናት ማከናወኑን በድረ-ገፁ ገልጿል።በ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የሚሳተፉ 17 ክለብ አሰልጣኞችን ያሳተፈውና ታኅሳስ 14 የተጀመረው ይህ ስልጠና በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደ ሲሆን በፌዴሬሽኑ ቴክኒክ እና ልማት ኮሚቴ ተዘጋጅቶ በሀገር ውስጥ ኢንስትራክተሮች ተከናውኖ ዛሬ ተጠናቋል። በቅርቡ እንደሚጀምር ለሚጠበቀው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግም ጥሩ መዘጋጃ ይሆናል ተብሎለታል።ከ20 ዓመት ፕሪምር ሊግ ጋር በተያያዘ ፌዴሬሽኑ የህክምና ኮሚቴ አማካኝነት የተጫዋቾች የእድሜ ምርመራ በጳውሎስ ሆስፒታል እየተካሄደ ይገኛል። የመጀመርያ ዕይታ እና MRI ምርመራን ያካተተው ይህ ምርመራ በሳምንቱ መጀመርያ የተጀመረ ሲሆን ነገ እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል።
| 0 |
c2835db289a92a6cdab2ed361c727dee
|
c2835db289a92a6cdab2ed361c727dee
|
15ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በብሔራዊ ትያትር አዳራሽ ተከበረ
|
የኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ 15ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓልን በብሔራዊ ትያትር አዳራሽ “እኩልነትና ህብረ- ብሔራዊ አንድነት ለጋራ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል አከበሩ፡፡የበዓሉን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው እንደገለጹት የዘንድሮው በዓል ከሌላው ለየት የሚያደርገው ህብረ ብሔራዊነታችንን የምናደምቅበት እና ከመቼውም በተለየ ሁላችንም ለጋራ ብልጽግና የምንጓዝበት መንገድ ላይ በመሆናችን ብለዋል፡፡ሚኒስትሯ የብሔር ብሔረሰቦች ቀን አከባበር ሲታሰብ ልዩነት ብቻ ሳይሆን በውስጡ በአንድነት የሚታይ ውበት መሆኑን ተናግረዋል፡፡በዓሉ የብሔራዊ ትያትር የባህል ቡድን የብሔር ብሔረሰብ ባህላዊ ሙዚቃ በማቅረብ ለበዓሉ ድምቀት መስጠቱ ተጠቅሷል፡፡ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሃብታሙ ሲሳይ በበኩላቸው የብሔር ብሔረሰቦች በዓል አከባበር ጋር ተያይዞ ከህገ መንግስቱና ከወቅታዊ ጉዳዮች ጋር አዛምደው የስፖርት ዘርፍ የውይይት ሰነድ አቅርበው ውይይት እንደተካሄደበት ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
| 1 |
6f71dd583fc23c74859fee524df5595c
|
25011c26f6f5bddcd298939e7524a99e
|
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከጣሊያኑ አቻቸው ሉይጊ ዲማዮ ጋር በስልክ ተወያዩ
|
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ጋር በስልክ ተወያዩ።ውይይቱን አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ፥ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ጋር በስልክ መወያየታቸውን አስታውቅዋል።“በነበረን የስልክ ውይይት፣ የሁለቱን ሀገራት ሕዝቦች ከኮቪድ 19 በኋላ ለሚፈጠረው የዓለም ሁኔታ ለማዘጋጀት፣ ዓለም አቀፋዊ እና የተቀናጀ አመራር እጅግ አስፈላጊ እንደ ሆነ ተነጋግረናል” ብለዋል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
edd1c9ba216afcd8f8c9bb13bc9d31db
|
d328af081ca973badcecda700d2516dd
|
“የእሪ በከንቱ ተነሺዎች በኩል የነበረውን ቅሬታ ክፍለ ከተማው ፈቷል፡፡” – ወ/ሮ አበባ እሸቴ- የአራዳ ክፍለ ከተማ ም/ዋ/ስራ አስፈፃሚ
|
የአዲስ አበባ ከተማ የመልሶ ማልማት ፕሮግራም ከሚያካሂድባቸው ቦታዎች የሚነሱ ነዋሪዎች ፍላጎታቸው ሳይሟላ እንደማይነሱ ይፋ ቢያደርግም፣ ቦሌ ከሚገኘው ማዕከላዊ ፓርክ (ፒኮክ መናፈሻ) የሚገኙ ነዋሪዎች ፍላጎታቸው ሳይሟላ እንዲነሱ እየተደረገ መሆኑን ገለጹ፡፡የፒኮክ መናፈሻ የልማት ተነሺዎች መጋቢት 8 ቀን 2009 ዓ.ም. ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማ ቅሬታቸውን በደብዳቤ ገልጸዋል፡፡ነዋሪዎች የመረጡት ኮሚቴ ለከንቲባው በጻፈው ደብዳቤ እንደገለጸው፣ ለአካበቢው አንጋፋና ለረጅም ዓመታት የኖሩ 30 አባወራዎችን ከሌሎች ነጥሎ በክፍለ ከተማ ይዞታዎች መስተንግዶ ፕሮጀክት በመመርያ ቁጥር 18/2006 መሠረት እንደማይስተናገዱና ንብረታቸውንም እንዳያነሱ ወስኗል፡፡ከዚህ በተጨማሪ የኮንዶሚንየም መኖሪያ ቤት የመረጡ የልማት ተነሺዎች 176 አባወራዎች ናቸው፡፡ እነዚህ አባወራዎች ቦሌ ቡልቡላ ሳይት እንደሚሰጣቸው ተገልጾላቸው ነበር፡፡ ነገር ግን መጋቢት 7 ቀን 2009 ዓ.ም. ዕጣ ይወጣል ሲባል ቤቶቹ በተለያዩ ሳይቶች እንደሚገኙ ተገልጾላቸዋል፡፡ዕጣ ለማውጣት ለተሰበሰበው ሕዝብ የተገለጸው የኮንዶሚንየም ሳይቶች በመበርከታቸውና ቀደም ሲል የተገባው ቃል ቦሌ ቡልቡላ በመሻሩ ከፍተኛ ቅሬታ መፈጠሩን በደብዳቤው ተገልጿል፡፡‹‹የሳይቶቹ መበርከት የዕድሜ ልክ ማኅበራዊ ግንኙነቶቻችንን የሚያቋርጥ ነው፤›› ሲሉ የኮሚቴው አባል አቶ ደምለው ካምበው ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡አቅመ ደካሞችና የዕድሜ ባለፀጎች በመኖራቸው ተለያይቶ መኖር አስቸጋሪ ይሆናል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪና የልማት ተነሺ የሆኑት ወ/ሮ ዓይናለም ደመቀ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ1940 ዓ.ም. የተመሠረተው አንበሳ ግቢ ፓርክ ይሰጥ የነበረውን አገልግሎት ወደ ቦሌ ፒኮክ መናፈሻ የማዞር ዕቅድ አውጥቶ እየሠራ ይገኛል፡፡ይህንን ፓርክ ለማስፋት በርካታ ነዋሪዎች ይነሳሉ፡፡ ተነሺዎቹ ነባር ነዋሪዎች ለልማት ሲባል መነሳታቸውን ቢደግፉም፣ ማግኘት ያለባቸውንና መንግሥት ቃል የገባላቸውን ሊያከብር እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት በያዘው ዕቅድ መሠረት፣ ከዚህ በኋላ ከመልሶ ማልማት ቦታዎች የነዋሪዎችን ፍላጎት ሳያረካ እንደማያነሳ በቅርቡ በተካሄደው ምክር ቤት ጉባዔ ላይ ይፋ ተደርጓል፡፡
| 0 |
53d607bb21e5382fc0430191f821ff08
|
627fbb078dec05ea4a84fd74794fa6e3
|
የአቶ ዘላለም ጀማነህ የፍርድ ቤት ቀጠሮ ተራዘመ
|
ከድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዘ ሐምሌ 17 ቀን 2012 ዓ.ም. በቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ ፈቃድ የሌለው ሕገወጥ የጦር መሣሪያ ይዞ በመገኘት ወንጀል ክስ የተመሠረባቸው አቶ ልደቱ አያሌው፣ የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ፡፡ብይኑን የሰጠው በኦሮሚያ ክልል የምሥራቅ ሸዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጥቅምት 26 ቀን 2013 ዓ.ም. ነው፡፡ ዓቃቤ ሕግ ባቀረበው ክስ ላይ ምስክሮቹ እንደ ክሱ ማስረዳት ስለቻሉ፣ አቶ ልደቱ መከላከያ ምስክሮቻቸውን እንዲያቀርቡ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ የአቶ ልደቱ መከላከያ ምስክሮችን ለመስማትም ለኅዳር 16 ቀን 2013 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡አቶ ልደቱ እንዲከላከሉ ብይን በተሰጠባቸው ክስ በ100 ሺሕ ብር ዋስትና እንዲፈቱ የምሥራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትና ተዘዋዋሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፈቀዱላቸው ቢሆንም፣ ሳይፈቱ መቆየታቸውና ሌላ ክስ እንደ ተመሠረባቸው ይታወሳል፡፡ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለማፍረስ በማሰብ፣ የሽግግር መንግሥት ማቋቋም የሚል ሰነድ ማዘጋጀትና ሕዝብን ለአመፅ የሚያነሳሳ ከድጡ ወደ ማጡ የሚል መጣጥፍ ማዘጋጀት ወንጀል ክስ እንደ ተመሠረባቸው አይዘነጋም፡፡ በክሱ ላይ ክርክር በማድረግ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸውና ሕክምና ለማግኘት ባቀረቡት ጥያቄ ላይ ብይን ለመስጠት ለኅዳር 11 ቀን 2013 ቀጠሮ ተሰጥቷል፡፡
| 0 |
6c411bbe05e93d01503f3bab3add6e7a
|
f9701994a2180fb01f778503c5e6bb0e
|
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኢትዮጵያ የነበራቸው የሥራ ጉብኝታቸውን አጠናቀቁ
|
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አልጋወራሽ ሼክ መሃመድ ቢን ዛይድ አል ነኸያን ጋር ተወያይተዋል።ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በትናንትናው ዕለት ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አቡ ዳቢ ገብተዋል።በቆይታቸውም ከሀገሪቱ አልጋወራሽ ሼክ መሃመድ ቢን ዛይድ አል ነኸያን፣ ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ፕሬዚዳንታዊ ጉዳዮች ተጠሪ ሼክ መንሱር ቢን ዛይ እና ከጦር ሃይሎች ምክትል አዛዥ ጋር ተወያይተዋል።በውይይታቸውም የሀገራቱን የሁለትሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል ገልጸዋል።ከዚህ ባለፈም በተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች በተለይም በግብርና እና ኢነርጂ ዘርፎች ላይ በትብብር እና በቅንጅት መስራት በሚችሉባቸው መንገዶች ላይ በትኩረት መክረዋል።በዚህም የሀገራቱን ታዳሽ ሃይል እና የግብርና ዘርፍ ማሳደግ እና ማዘመን የሚያስችሉ ስምምነቶች መፈራረማቸው ተመላክቷል።በተጨማሪም በቅርቡ የተስተዋሉ ቀጠናዊ እና ዓለማቀፋዊ ለውጦች የጋራ ተጠቃሚነትን ባስከበረ መልኩ በዘላቂነት ማስቀጠል በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸው ነው የተገለጸው።
| 0 |
a3be17793bcf0065f1b0c72126124aef
|
2febaed370d5e41e2d38ba6ce0856a14
|
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 2-2 ወላይታ ድቻ | የአሰልጣኞች አስተያየት
|
” ጨዋታው ጥሩ የሚባል ነበር ፤ ሙሉ የጨዋታውን ክፍለ ጊዜ ብልጫ ወስደን መጫወት ችለናል፡፡ በአጠቃላይ ስናየው መጥፎ ጨዋታ አልነበረም ነገርግን በውጤቱ በእጅጉ ተከፍተናል፡፡ በጨዋታው አቻ መውጣት አይገባንም ነበር በተቻለን መልኩ አጥቅተን ለመጫወት ሞክረናል፡፡በጣም ከሚከላከለው ወላይታ ድቻ ጋር ተጫውተን 2 ነጥብ በማጣታችን አዝኛለሁ፡፡ስታዲየም ሙሉ የነበረው ደጋፊያችንን ማመስገን እፈልጋለሁ ፤ እንደእኛው በውጤቱ ቢከፋም በጎ መንፈሱ አሁንም እንዲቀጥል እንፈልጋለን፡፡”” መጫወት የሚፈልጉትን የመከላከል እግርኳስ በጥሩ መልኩ መከወን ችለዋል፡፡ለተጫዋቾቼ ከጨዋታው በፊት እደነገርኳቸው በመልሶ ማጥቃቱም አደገኞች ነበሩ። በመጀመሪያው አጋማሽ 3 አደገኛ የመልሶ ማጥቃት አጋጣሚዎችን አግኝተው ነበር። ነገርግን በሁለተኛው አጋማሽ ያንን መቆጣጠር ችለን ነበር። በጥቅሉ መጥፎ የሚባል ቡድን አይደለም፡፡”“ከሜዳችን ውጪ የተደረገ ጨዋታ እንደመሆኑ በተቻለን መጠን ተጠንቅቀን ለመጫወት ሞክረናል። ይህ ጥንቃቄያችን ግን ለዘጠና ደቂቃ መዝለቅ ባለመቻሉ ግብ አስተናግናል። ከሞላ ጎደል ቡና ከኛ በተሻለ ተጭኖ ለመጫወት ሞክሯል ከሜዳ ውጪ ከኢትዮጵያ ቡና አንድ ነጥብ ይዞ መመለስ ለእኛ ትልቅ ውጤት ነው፡፡”“በዛሬው ጨዋታ ለእኔ መሀል ሜዳ ላይ የነበረው በረከት ወልዴ እጅግ ድንቅ ነበር። እሱ ከዕድሜው በላይ ነው እየተጫወተ የሚገኘው። ከእሱ በተጨማሪ አምና ከ17 አመት በታች ቡድናችን ያሳደግናቸው 3 ተጫዋቾችም ጥሩ ነበሩ፡፡”
| 0 |
5b4602f340caa2c7147921e7f4ec346b
|
9c8af86c734891816bd703fdee89b107
|
የምርጫ ዝግጅት ባዲሳባ
|
ባሕር ዳር፡ መስከረም 22/2013ዓ.ም (አብመድ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በመራጮች ትምህርት እና ማንቃት ላይ 240 ከሚሆኑ የሲቪክ ማኅበራት ጋር ለመሥራት ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ ለመራጮች ትምህርት ለመስጠት የምርጫ ቦርድን መመሪያ እና የማሰልጠኛ ማንዋሎች እስከተከተሉ ድረስ ከሲቪክ ማኅበራት ጋር አብሮ እንደሚሠራ ቦርዱ አስታውቋል፡፡ሲቪክ ማኅበራት ከመንግሥት መዋቅር እና ከሌሎች ማናቸውም የፖለቲካ ኃይሎች ተፅዕኖ ነፃ የሆኑ እና ለትርፍ ያልተቋቋሙ፤ ይልቁንም ለአንድ የኅብረተሰብ ክፍል መሠረታዊ ፍላጎቶች እና መብቶች ጥብቅና የቆሙ ድርጅቶች እና ተቋማት ናቸው። ይህን ኃላፊነታቸውን ሲወጡም እንደመርህ የሚከተሏቸው ነፃነት፣ ዲሞክራሲያዊነት
| 0 |
b0ab68e51f78069897830d315dbcc599
|
bac810889f983fc2947ffcf1865583f1
|
በክልሉ ያሉ ወጣቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት እያደገ መምጣቱ ተገለፀ
|
በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ የባለሃብቶችና ወጣቶች የጋራ የሰላም ጉባኤ ተካሄደ፡፡በወረዳዉ ባለፈዉ አንድ አመት ከመልካም አስተዳደር፤ ከወጣቶች ስራ ዕድል ፈጠራና ከመሰረተ ልማት ችግሮች ጋር በተያያዘ ባለሃብቶች ስራ መስራት ሳይችሉ መቅረታቸዉ ተወስቷል፡፡የአብሸጌ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መላኩ ብርሃኔ እንደገለፁት በወረዳዉ በግብርና ኢንቨስትመንት የተሰማሩ ከ21 በላይ ባለሃብቶች ባለፉት 11 ወራት ወጣቱ ባነሳዉ የፍትሀዊ ተጠቃሚነት ጥያቄ ምክኒያት ሙሉ በሙሉ ስራ አቁመዉ እንደነበር ጠቁመዋል፡፡የወጣቶችን ጥያቄ መነሻ በማድረግ የወረዳ አስተዳደሩ ባካሄደዉ ጥናት በባለሃብቶቹ በትርፍነት ተይዞ የነበረ 300 ሄክታር መሬት ማግኘቱንና ለወጣቶች ስራ ዕድል ፈጠራ ማዋሉን ገልፀዋል፡፡በወረዳዉ ከመንግስት የስራ ማስኬጃ በመቀነስ ተመርቀዉ ስራ አጥ ለነበሩ 115 ወጣቶች የስራ ቅጥር መፈፀሙንም አቶ መላኩ ገልፀዋል፡፡
| 0 |
3bf266c526e56547beb326ccd0410d21
|
f964d82157c6ec949f702f018a0b7fda
|
ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ጋር ውይይት እያካሄዱ ነው
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ፈረንሳይ ገብተዋል፡፡ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ባደረጉላቸው ጥሪ መሠረት ነው ፓሪስ ፈረንሳይ የገቡት፡፡ሁለቱ መሪዎች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚመክሩ ሲሆን በተለይም በአፍሪካ ቀንድ የጸጥታ ሁኔታ፣ በኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ ስላለው ሪፎርም፣ በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዙሪያ እንደሚወያዩ ይጠበቃል ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም አረጋ አስታውቋል፡፡
| 0 |
ab0c2765850424418649983f11534f8f
|
951ec0445c097db5eec7a6882532a21b
|
አቶ ዳውድ ኢብሳ የመንግሥትን መግለጫ ሰላም የሚያመጣ አይደለም አሉ
|
ይህን የገለጹት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሸባሪ ተብሎ የተፈረጀው የኦነግ አመራር የነበሩት አቶ ኢብሳ ጨፌ ከሠላም ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ነው ።አቶ ኢብሳ በሰጡት መግለጫ ጥፋቱ የደረሰው የሕዝብን ጥያቄ በመቀልበስ ለዓላማቸው ማስፈጸሚያ በጥላቻ መንፈስ በተቀነባበረ ስልት መሆኑን አጋልጠዋል።አሁን ለደረሰው ጥፋት ኦነግና ጃዋር እርስ በርሳቸው እየተሻኮቱ መሆኑን ጠቁመው፤ኦነግ "በተፈጸመው የጥፋት ድርጊት ኃላፊነት እወስዳለሁ " ማለቱን አስረድተዋል።እንዲያም ሆኖ ጥፋቱ እንዲደርስ ያደረገው በጥላቻ መንፈስ በሚሰራው ግለሰብ መሆኑን ነው ኦነግ ያስታወቀው ብለዋል ።" በኢሬቻ በዓል ሁከት መቀስቀስና ለሰው ሕይወት አለማሰብ የጥላቻ መንፈስን የተላበሰና አረመኔያዊ ድርጊት ነው " ሲሉ አቶ ኢብሳ ኮንነዋል።አቶ ኢብሳ እንደገለጹት መንግሥት ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን ለማስከበር፣ የዜጎችን ሠላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ያወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ትክክለኛ መፍትሔ ነው።ኦነግና ግብጽ የቆየ ግንኙነት እንዳላቸው አቶ ኢብሳ በዝርዝር ገልጸው ፤ግንኙነቱ ይፋ የወጣው በኦነግ አባላት መካከል በተፈጠረ የእርስ በርስ ሽኩቻ መሆኑን አጋልጠዋል።"ግብጽ በዲፕሎማሲም ሆነ በወታደራዊ እንዲሁም በድብቅ የተለያዩ ድጋፎችን ለኦነግ ስታደርግ ቆይታለች፤ዛሬም ይህንን ድጋፏን እንደምታደርግ እሙን ነው” ብለዋል።አቶ ኢብሳ ጨፌ እንደ ጎርጎሮሳዊያን አቆጣጠር ከ 1984 ጀምሮ እስከ 2014 በኦነግ ከሶማሊያ ሞቃዲሾ ጀምሮ እስከ ስዊዲን ድርጅቱን ከምክትል ጸሃፊነት ጀምሮ በተለያዩ ኃላፊነት ማገልግላቸው አመልክቷል ።በወቅቱ ከድርጅቱ ሲወጡም ኦነግ የሚያደርጋቸውን ድርጊቶች ላይ በሃሳብ ልዩነትና በራሳቸው ፈቃድ መልቀቃቸውን ገልጸዋል።አቶ ኢብሳ ኦነግን በገዛ ፈቃዳቸው ለቀው እስከወጡበት እስከ 2014 ቡድኑን በአመራርነት ሲያገለግሉ መቆየታቸው ታውቋል(ኢዜአ) ።
| 0 |
b2b3712be9c3c13d88b5a36f5461ab60
|
383a289d38b0848a1fff6a794dac80dd
|
ብሊንከን በኦባማ የአስተዳደር ዘመን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እንዲሁም ምክትል የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ በመሆን ሰርተዋል
|
አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና ደህንነት ፖሊሲ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆሴፕ ቦረል ፎንትለስ የተመራው ከፍተኛ የህብረቱ ልዑክ ሶማሌ ክልል ገብቷል።ልዑኩ ጅግጅጋ ከተማ ሲደርስ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድና በሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች አቀባበል ተደርጎለታል።ከዚህ ባለፈም አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ በክልሉና በሀገሪቱ ስለተከናወኑ ሥራዎች ለህብረቱ ልዑክ ገለፃ አድርገዋል።በዚህም ባለፉት ሁለት አመታት በክልሉ ሰብዓዊ መብት ጥበቃ፣ በሰላምና ፀጥታ፣ በጤና፣ ትምህርት፣ በሥራ እድል ፈጠራ እንዲሁም በፖለቲካዊ ጉዳዮች ዙሪያ ስለተከናወኑ ስራዎች ለልዑኩ ገለፃ ተደርጓል።የአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና ደህንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይና ምክትል ፕሬዚዳንት ሆሴፕ ቦረል ፎንትለስ በበኩላቸው በርዕሰ መስተዳድሩ በተደረገላቸው ገለፃ ደስተኛ መሆናቸውን መግለፃቸውን የሶማሌ ክልል ቴሌቪዥን ዘግቧል።በክልሉ የተፈጠረው ለውጥ የሚደነቅ እንደሆነና የህብረቱ እገዛ እንደሚቀጥልም ተናግረዋል።
| 0 |
72dc332cbbdc4d0b74d295b4665708da
|
a17e23223dbb5b8794785d75794bf676
|
አቶ አባዱላ ገመዳ የሥራ መልቀቂያ ማስገባታቸውን አስመልክቶ የሰጡት ሙሉ መግለጫ
|
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 28/2006/ዋኢማ/ – በሀገሪቱ ያለውን ድህነት በአጭር ጊዜ ውስጥ ማስወገድና መቀየር እንደሚቻል ከደቡብ ኮሪያ ልምድ ልንማር እንችላለን ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አባዱላ ገመዳ ገለፁ።እንደ አቶ አባዱላ ገለፃ፤ “ድህነት እጠፋ ፋንታችን አይደለም። ድህነትን ከሀገራችን ልንቀይረውና ልናስወግደው እንደምንችል ከደቡብ ኮሪያ ልንማር ይገባል።” በማለት የገለፁት አቶ አባዱላ ደቡብ ኮሪያ ከ50 አመታት በፊት ከፍተኛ ድህነት የነበረባት ሀገር እንደነበረች አስታውሰው፤ ኢትዮጵያም ከደቡብ ኮሪያ ልምድ በመውሰድ ድህነትን በአጭር ጊዜ መቀነስ ይገባታል። አፈ-ጉባዔው በተለያየ ጊዜያት ደቡብ ኮርያን የመጎብኘት እድሉን ባገኙበት ወቅት የሀገሪቱን ሁለንተናዊ የልማት እንቅስቃሴ መመልከት መቻላቸውን ጠቁመው፤ በጉብኝታቸው ወቅትም ደቡብ ኮርያውያን አሁን ለደረሱበት እድገት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ካደረጉት ነገሮች መካከል አንዱ ጠንካራ የቁጠባ ባህላቸው መሆኑን ማየት መቻላቸውን ገልፀው፤ ከዚህም ኢትዮጵያውያን ጥሩ ልምድ ልንቀስም ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።ሌላው ከደቡብ ኮሪያ ኢትዮጵያውያን ሊቀስሙ የሚገባው በሀገራቸው ምርት የመጠቀም ባህልን ማዳበር መሆኑን የገለፁት አፈ ጉባዔው ደቡብ ኮሪያውያን በራሳቸው ምርት የመጠቀም ባህላቸው ከፍተኛ በመሆኑ የሀገራቸውን ምርት በመላው ዓለም ለማስተዋወቅ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጎላቸዋል ብለዋል።ደቡብ ኮሪያውያን ከ50 አመታት በፊት በጥቃቅንና አነስተኛ ተቋም ደረጃ በመነሳት ጥራትና በገበያው ተወዳዳሪ የሆኑ ምርቶችን በማምረት አሁን ለደረሱበት ደረጃ እንዲደርሱ እንዳስቻላቸው ገልፀዋል።ደቡብ ኮርያውያን በሀገራቸው ልማት ላይ ያላቸው አቋም አንድ መሆኑን የጠቆሙት አቶ አባዱላ፤ ኢትዮጵያውያንም ከዚህ በመማር በሀገሪቱ እየተካሄደ ባለው ሁለንተናዊ ልማት ላይ አንድ አይነት አቋም በመያዝ ልማቱን በተጠናከረ ሁኔታ ማስኬድ የሁሉም ኢትዮጵያውያን ሃላፊነት ነው ሲሉ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
| 0 |
0049f6c962da37de522394080a87087b
|
de0f5b348da78f1c4d04f3f0f7198fde
|
በመቐለ ከተማ እየተካሄደ ያለው የሰላም ፣ ልማትና ዴሞክራሲ ኮንፈረንስ እንደቀጠለ ነው
|
የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲ ግንባር (ኢህአዴግ) ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በቅርቡ ያሳለፋቸው የኢኮኖሚ ማነቃቂያ ፕሮግራም ውሳኔዎች ትክክልና አስፈላጊ በመሆናቸው ለተግባራዊነቱ እንደሚሰራ ደኢህዴን አስታወቀ።የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢህዴን) ሊቀመንበር አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ለ5 ቀናት የተካሄደው የድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች ኮንፈረንስ አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግጫ ኢህአዴግ ለኤርትራ ያቀረበው የሰላም ጥሪ ወቅታዊና ተገቢ ነው ብለዋል።የኮንፈረንሱ ተሳታፊዎች ኢህአዴግ እያደረገ ያለውን ለውጥ በመገምገም ከመግባባት ላይ ደርሰዋል።በቅርቡ የኢህአዴግ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ባስቀመጠው የሰላም ጥሪና የኢኮኖሚ ማነቃቃት አቅጣጫዎች ይዘትና ጠቀሜታ ላይ ደኢህዴን ከከፍተኛ አመራሩ ጋር መክሮ ተግባብቶባቸዋል።የኢኮኖሚ ማሻሻያው አገሪቱ “አሁን ባለችበት የለውጥ እንቅስቃሴ ኢኮኖሚው እንዲነቃቃ የዕድገታችን ማነቆዎች እንዲፈቱ ምርታማነት እንዲጨምርና የውጭ ምንዛሬ ግኝት ችግሮችን ለመፍታት ያስችላል” ብለዋል።ይሄንን ፋይዳ በመገንዘብ ደኢህዴን ለተግባራዊነቱ እንደሚሰራ በኮንፈረንሱ ማረጋገጡን ጠቅሰዋል።ኢህአዴግ የአልጀርስ ስምምነትና የድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ የአገሪቱ ጥቅም በሚያስከብር መልኩ ለመፈፀም በመወሰኑ ደኢህዴን ድጋፉን እንደሚሰጥና ለተግባራዊነቱ እንደሚታገል አረጋግጠዋል። (ኢዜአ)
| 0 |
a4a07f500a86a702e4cf2e2d63c96ed8
|
1fc613ec136c662b77536575e20d0f1d
|
በአትሌቶች ተመራጭ የሆነ የአትሌቲክስ መንደር በጓጉሳ ሽኩዳድ ወረዳ እየተገነባ ነው፡፡
|
ባሕር ዳር፡ መስከረም 8/2012 ዓ.ም (አብመድ) ጊዜው 1968 (እ.አ.አ) ነው፤ በወቅቱ በኬንያዋ የኢኩምቢ መንደር ነዋሪ የነበረው የ30 ዓመት ጎልማሳ በጠዋት ተነስቶ ሰፈሩን ለቅቆ ወጣ፡፡ የትና ለምን እንደሚሄድ ለቤተሰቡ አባላት ሳይናገር ነበር ውልቅ ያለው፡፡ሰውየው በጠዋት ተነስቶ ከቀየው የተሰወረው ባለቤቱንና ስድስት ልጆቹን ጥሎ ነበር፡፡ ባለቤቷ ድንገት ጥሏት የጠፋው ዋንጂሩ ሙቱ እርሟንም ሳታወጣ፣ ተስፋም አጥታ ለዓመታት በብቸኝነት ልጆቿን ማሳደጉን ተያያዘችው፡፡ወደቤቱ ከዛሬ ነገ ይመለሳል እያለች ተስፋ ያደረገችው ባለቤቷ ፍራንሲስ ሙቱ ቼግን አንድ ቀን የሆነ አካባቢ ገበያ በሄደችበት መኖሩን ሰማች፡፡ የሌላ ቀን ስንቅ ቋጥራ፣ ሥራዬ ብላ ፈልጋ በአካል ልታገኘው አለ ወደተባለበት ከተማ አቀናች፤ ግን ከዚህችም ከተማ ኮበለለና ጠፋት፡፡
| 0 |
e92b791e41f6c11a2e0d7938a1cbf654
|
4a0172844e41c468d26f3ead83879c0a
|
በ899 ድርጅቶች ላይ የሒሳብ ጉድለት መገኘቱ ተገለፀ
|
የአውሮፓ ምክር ቤት አንጎላ በተቃዋሚዎች ላይ የምታሳየውን አያያዝ አውግዞ ሁሉም የፖለቲካ እስረኞችና ለሰብአዊ መብት የሚታገሉ ሰዎች በአስቸኳይ ከእስር እንዲፈቱ ጥሪ አቅርቧል። በርካታ የሰብአዊ መብትና ህግ ነክ ጅርጅቶችም፣ የምክር ቤቱን ውሳኔ ደግፈዋል።የአነጎላ መንግስት ከቅርብ ወራት ወዲህ ቢያንስ 15 ተቃዋሚዎችን አስሯል። ከነሱም መካከል ተቃውሞን በማስተባበር ተግባር የተከሰሱት Jose Marcose Mavungo ናቸው። ክሱ ሀይል ተጠቅሚነት አቀጣጥለዋል የሚል ሲሆን፣ በፍርድ ቤት ሂደት የቀረበ ማስረጃ አልነብረም። ባለፈው መስከረም ወር ተከሰው የስድስት አመታት እስራት ተበይኖባቸዋል።Muluka Miti-Drummond የደቡባዊ አድሪቃ የክስ ሂደት ማዕከል ስራ-አስኪያጅ ናቸው። መዕከሉ የአውሮፓ ምክር ቤት የወሰደውን ውሳኔ ከደገፉት 15 ድርጅቶች አንዱ ነው። የአንጎላ መንግስት ይህን የሚያደርገው በስልጣን ላይ ለመቆየት ሲል ነው ብለዋል።“SALC ን የመሳሰሉት የሰብአዊ መብት ድርጅቶች እንዲህ አይነቱን ድርጊት በመናገር ነጻነት ላይ የሚፈጸም ፍትህ የጎደለው ገደብ አድርገን እናያዋለን የፖለቲካ አላ አለው ብለንም እናምናለን።” አንጎላ ያሉት ተቃውሚዎች ሀገሪቱ በነዳጅ ዘይት ምርት ከአፍሪቃ ሁለተኛዋ ሆና ሳለ በሀገሪቱ ያለው የድህነትት ሁኔታና የእኩልነት ጉድለት እንደሚያሳዝናቸው ተቃዋሚዎቹ ይናገራሉ። እአአ ከ 1979 አም አንስቶ በአንድ ሰው የምትገዛ ሀገር መሆነዋን ያስገነዘቡት ተቃዋሚዎች የመናገርና ሃሳብን የመግለጽ መብት እንደሌለ ይናገራሉ።በአንጎላ የፍርድ ሚኒስቴር የሰብአዊ መብት ክፍል የአውሮፓውን ምክር ቤት ውሳኔ “የስም ማጥፋት ወሬ ነው” ብለውታል።Miti-Drummond በበኩላቸው የአውሮፓው ምክር ቤት ውሳኔ አንጎላ ጥያቄውን ባትቀበል ምን እንደሚያደርግ አይገልጽም ብለዋል። ዝርዝሩን ለመስማት የተያያዛውን የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።
| 0 |
30708bb8bf6ebd6c60a1f19d220779c7
|
6eb650ba17a704901313d0cb964d1cd4
|
የግል ትምህርት ቤቶች ለሰራተኞቻቸው ሙሉ ደመወዛቸውን እንዲከፍሉ የሚያስገድድ ውሳኔ ተላለፈ
|
ከአንደኛ ክፍል በላይ ያሉ ሁሉም የግል ትምህርት ቤቶች፣ ከሰኞ ኅዳር 21 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ፣ እንዲሁም ከአምስተኛ ክፍል በላይ ያሉ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች ደግሞ ከኅዳር 28 ቀን 2013 ዓ.ም. የገጽ ለገጽ ትምህርት እንደሚጀምሩ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ትምህርት ቢሮው ዓርብ ኅዳር 18 ቀን 2013 ዓ.ም. በድረ ገጹ እንዳስታወቀው፣ በኮቪድ-19 ስታንዳርድ መሠረት ትምህርቱ የሚሰጠው በሁለትና በሦስት ፈረቃ መሆኑን ጠቁሟል፡፡ በ1,900 ትምህርት ቤቶች ላይ በአራት ዙር የቅድመ ጥንቃቄና ዝግጅት፣ እንዲሁም ሰፊ ክትትልና ግምገማ መደረጉን የትምህርት ቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ አዲሱ ሻንቆ ገልጸዋል፡፡በአሁኑ ጊዜ ከ1,687 በላይ ተጨማሪ ክፍሎች ግንባታ እየተካሄደ መሆኑን፣ የመማሪያ ክፍሎቹ ግንባታ እንደተጠናቀቀ ቀሪዎቹ የትምህርት ደረጃዎች ወደ ትምህርት መስክ ይመለሳሉ ብለዋል፡፡ የኮሮና ቫይረስ ሥርጭትን ለመግታት በሁሉም ትምህርት ቤቶች በአንድ ወንበር አንድ ተማሪ እንደሚቀመጥ የተገለጸ ሲሆን፣ ለመንግሥት ትምህርት ቤቶች ከ1.8 ሚሊዮን በላይ የፊት ማስክና ሳኒታይዘር፣ ከ700,00 በላይ የእጅ መታጠቢያ ሳሙናና የውኃ አቅርቦት መመቻቸቱን፣ እንዲሁም የግል ትምህርት ቤቶች ከወላጆች ጋር በመነጋገር ሁሉንም አስፈላጊ የሆኑ አቅርቦቶች ለተማሪዎች እንዲያዘጋጁ በቂ ዝግጅት መደረጉን አቶ አዲሱ አክለው ገልጸዋል፡፡የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ኅዳር 24 እና 25 ቀን 2013 ዓ.ም. የሚሰጥ መሆኑን የገለጹት ምክትል ቢሮ ኃላፊው፣ ተማሪዎቹ በቂ የሆነ የሞራልና የክህሎት ዝግጅት ማድረጋቸውን አስረድተዋል፡፡ በተያያዘ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ሥልጠና፣ ጥራትና የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ባለሥልጣን፣ በከተማው ውስጥ የሚገኙ 23 ትምህርት ቤቶችን የዕውቅና ፈቃድ መሰረዙን ገልጿል፡፡ፈቃድ የተሰረዘባቸው ትምህርት ቤቶች የተቀመጠውን መሥፈርትና ደረጃ ባለማሟላታቸው መሆኑን አስታውቋል፡፡
| 0 |
69aac928e605536f5fd596f0b17bafcc
|
92a1ca5d830437c0af437317ddc90fbf
|
Asmara to host ‘Peace and Friendship Cup’
|
The Ethiopian women national side tested a bitter defeat at the hand of the Algerian women national team in African Women Cup of Nations qualifier first leg played out in Algiers. Algeria came from behind to beat Ethiopia 3-1.Lucy started the duel in bright note but eventually ended the tie being in the wrong foot of the score line. July 5th Stadium hosted the game between the two nations as team captain Rehima Zerega struck the opener for Ethiopia in the 15th minute. A long delivery from Hiwot Dengiso founded the unmarked Rehima who heads home to give Ethiopia the lead.The lead was short lived when the homers got the equalizer through Madina Ramdani. In the 32nd minute Canadian born Assia Sidhoum found the back of the net with an easy tap in. Assia dispossessed the Ethiopian midfielders and sent Naima Bouhani free who rounded goalie Nigest Meaza and square the ball back to Assia to slot home.After the resumption the poor form of Lucy persisted while the Algerians took full control of the tie thanks to Bouhani and Myriam Benlazar. Ethiopia failed to get a decent scoring chance for much of the interval while Bouhani and Benlazar tested Nigest in multiple occasions. Fatima Sekouane struck the third for Algeria three minutes after the hour mark.Ethiopia should overcome Algeria in Addis Ababa on the coming Sunday in order to progress to the AWCON which is due in Ghana in November. Lucy failed to proceed to the biennial continental tournament following the 2012 edition.
| 0 |
fc08cc65ebb3e01abe1e8a1eb7d3a69f
|
f9ab2087fa91ff2fc3cc102ea6e25bdd
|
ኢትዮጵያውያን ውብ ባህላቸውን ሊጠብቁት እንደሚገባ በጎንደር የጥምቀት በዓል የታደሙ የውጭ ሀገራት ጎብኝዎች አሳሰቡ።
|
የዘንድሮ የጥምቀት ዋዜማ ከተራ በዓል በአምቦ በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል። በክብረ በዓሉ ላይ በርካታ ህዝበ ክርስቲያን በተለይ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች የታደሙ ሲሆን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን አስቀድሞ ለመከላከል የተደረገው ጥረት አናሳ መሆኑን ቪኦኤ ያነጋገራቸው ገልፀዋል።በሥነ ስርዓቱ ላይ የተገኙ የሃይማኖት አባቶች ቡራኬና ምልጃ ያደረጉ ሲሆን ህዝበ ክርስቲያኑ ከኮሮናቫይረስ ራሱን እንዲጠብቅም አሳስበዋል።
| 0 |
7089728f7b6c67539ce9303e11cbb9a9
|
f9489764a440a136e025a64dfefd75d8
|
የዮናይትድ ስቴትስ ምርጫ በመራጮች ዐይን
|
በዘንድሮው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ የሪፐብሊካን ፓርቲውን ውክልና ለማግኘት የምረጡኝ ዘመቻ በማካሄድ ላይ የሚገኙት ተወዳዳሪዎች፥ ከዚህ ቀደም ያልተለመዱ ስድ ቃላቶችን እየተወራወሩ ነው።በተለይ ትላንት ማታ በዲትሮይት የተካሄደው ክርክር ስድብ የበዛበት እንደነበር ጠቅሦ ዊልያም ጋሎ አጭር ዘገባ አድሶናል። ሰሎሞን ክፍሌ ያቀርበዋል።
| 0 |
c6aa3be61138aad0b04323bd97009d01
|
c6aa3be61138aad0b04323bd97009d01
|
ጥረት ኮርፖሬት ኮሮናን ለመከላከል ከ100 ሺህ በላይ የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ እያመረተ መሆኑን አስታወቀ፡፡
|
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 11/2012 ዓ.ም (አብመድ) ባሕርዳርና ኮምቦልቻ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የሚያግዙ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛዎችን እያመረቱ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ጥረት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በባሕርዳርና ኮምቦልቻ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካዎቹ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ በማምረት በአነስተኛ ዋጋ እና በነፃ ለማኅበረሰቡ ለማከፋፈል ሥራ መጀመሩን የየኩባንያዎቹ ሥራ አስኪያጆች ገልፀዋል፡፡የባሕር ዳር ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ተወካይ ሥራ አስኪያጅ አቶ ይታየው አጥናፉ እስካሁን ከ2ሺህ በላይ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ መመረቱን ገልፀዋል፡፡
የመግዛት አቅም ለሌላቸው የባሕርዳርና አካባቢዋ ነዋሪዎች በነጻ እንደሚያቀርብም አስታውቀዋል፡፡ ይህም ከፋብሪካው ማኅበራዊ ኃላፊነቶች አንዱ እንደሆነ ነው ተወካይ ሥራ አስኪያጁ የገለጹት፡፡የበሽታውን የመስፋፋት ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት ምርቱን በቀን በሦስትና በአራት እጥፍ ለማሳደግ እንደታሰበም አስታውቀዋል፡፡ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጨርቁ ዋጋ በፋርማሲዎች ከሚሸጠው እጅግ ያነሰ እንደሆነም አቶ ይታየው ተናግረዋል፡፡የኮምቦልቻ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ በበኩሉ ከ100 ሺህ በላይ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ በማምረት ለማኅበረሰቡ በነፃና በአነስተኛ ዋጋ ለማቅረብ እየሰራ መሆኑን ነው የገለጸው፡፡ የኩባንያው ሥራ አስኪያጅ አቶ ሙስጦፋ ጀማል ፋብሪካው ምርቶቹን የሚያዘጋጀው ከክልሉ ጤና ቢሮ ባገኙት የጥራት ደረጃ ምክረ ሀሳብ መሠረት መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
| 1 |
eca05358f7ef7050723cb976823399be
|
eca05358f7ef7050723cb976823399be
|
የሀረሪ ክልል ምክር ቤት የ2 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በጀት እና የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ
|
የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ለሶስት ተከታታይ ቀናት ሲያካሂድ በነበረው 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችና አዋጆችን በማፅደቅ ተጠናቋል።በዚህም መሰረት ምክር ቤቱ ለ2012 በጀት ዓመት ለክልሉ ስራ ማስፈጸሚያ የሚውል 2 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በጀት አፅድቋል።ትናንት አመሻሽ ላይ በተጠናቀቀው የክልሉ ም/ቤት ጉባኤ የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ አቶ አብዱልማሊክ በከር ሀገራዊ ለውጡን በአዲስ የለውጥ ሀይል ለማስቀጠል እንዲቻል ባቀረቡት የመተካት ጥያቄ መሰረት ምክር ቤቱ በምትካቸውም ወ/ሮ ሚስራ አብደላን የምክር ቤቱ ዋና አፈ-ጉባኤ አድርጎ ሾሟል።በተጨማሪም አቶ ሰለሞን ኩቹ ሮባን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ልማት ቢሮ ሃላፊ አድርጎ ሾሟል።ምክር ቤቱ አቶ አብዱልሀኪም አብዱልማሊክ የከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢር ሀላፊ፣አቶ በቀለ ተመስገን የሀረር ማዘጋጃቤት ዋና ስራ አስኬያጅ፣ አቶ አብዱልሀኪም አብዲ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ትብብር ቢሮ ሀላፊ፣ አቶ ናሲር ዩያ ሀሰን የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ሀላፊ፣ አቶ ዲኒ ረመዳንን የባህል ቅርስና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ አድርጎ ሲሾም ሌሎች ሰባት የተለያዩ ሹመቶችንም ሰጥቷል።ምክር ቤቱ የክልሉ አዳዲስ የሴክተር መስሪያ ቤቶች አወቃቀርን እንደገና ለማደራጀትና ሥልጣንና ተግባራቸውን ዳግም ለመወሰን የቀረበውን አዋጅም መርምሮ አፅድቋል።በዚህም ቁጥራቸው ዘጠኝ የነበረው የክልሉ ካቢኔ ወደ 14 የክልል ካቢኔ አባላት ከፍ እንዲል መደረጉን ከሀረሪ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
| 1 |
30fc5f4e82486ecce2b284cce85696b3
|
243dcc0e08a32ea2960b73733a4a139c
|
የኮሮና ቫይረስ ዓለም ላይ በፍጥነት እየተዛመተ ነው – ዶክተር ቴድሮስ
|
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ፍቱን መፍትሄ ላይኖር እንደሚችል የአለም ጤና ድርጅት አሳሰበ። የአለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በበይነ መረብ በሰጡት መግለጫ ለቫይረሱ በአሁን ወቅት ፍቱን መፍትሄ የለም ወደፊትም ላይኖር ይችላል በማለት ተናግረዋል። ይህ ሀሳብ የመጣው ድርጅቱ የኮሮና ቫይረስ ለረጅም ጊዜ ሊቆይ ይችላል ሲል ካስጠናቀቀ በኋላ ነው። ሆኖም በዓለም እየተካሄደ የሚገኘው የኮሮና ቫይረስ ክትባት ሙከራ ቫይረሱን ለመከላከል ሊረዳ ይችላል ሲል ቢቢሲ በዘገባው አስፍሯል። የኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ በሙከራ ላይ የሚገኘው የኮሮና ቫይረስ ክትባት በሽታ የመከላከል አቅምን ያሻሽላል ሲል ማሳወቁ የሚታወስ ነው።
| 0 |
8677ded77571c7c55e2e37536ae1ec96
|
b78e2c2cae6b2b1b616a4323872613d9
|
ለዜጎች ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ለመስጠት የግሉ ዘርፍ መጠናከር እንደሚገባው ተገለፀ
|
“የህዝቡን የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ መንግሥት ሰፊ ጥረት እያደረገ ነው” ርእሰ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገርባሕር ዳር፡ ጥር 07/2013 ዓ.ም (አብመድ) ከ178 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የኮምቦልቻ ጠቅላላ ሆስፒታል ዛሬ ተመርቋል።የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ፣ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገርን ጨምሮ የክልልና የፌዴራል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ተመርቋል።የኢንቨስትመንት ማዕከል የሆነችውን ኮምቦልቻ ከተማን ጨምሮ በዞኑ ለሚገኙ ተገልጋዮች ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት ሆስፒታሉ እንደሚያግዝ ተገልጿል።የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መልካሙ አብቴ የኮምቦልቻ ሕዝብ በግንባታው መጓተት ላሳየው ትእግስትና ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በበኩላቸው የኮምቦልቻ ጠቅላላ ሆስፒታል የተሟላ አገልግሎት እንዲሰጥ አስፈላጊ የህክምና ቁሳቁሶች ይሞሉለታል ብለዋል።የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር በደቡብ ወሎ ዞን እየተከናወኑ ባሉ የልማት ተግባራት የሕዝቡ ድጋፍ ከፍተኛ ነው ብለዋል።“የሕዝቡን የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ መንግሥት ሰፊ ጥረት እያደረገ ነው” ያሉት ርእሰ መሥተዳድሩ የኮምቦልቻ ጠቅላላ ሆስፒታል በክልሉ ካሉት ከፍተኛ የሕዝብ ቁጥር ከሚያስተናግዱ ሆስፒታሎች ጋር የሚጣጣም ግብዓት እንዲሟላለት ከፌዴራል መንግሥት ጋር በቅንጅት እንሠራለን ብለዋል።
| 0 |
d9ae144aa46ec00a5d58024f10c3fbac
|
d9ae144aa46ec00a5d58024f10c3fbac
|
የጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ፖለቲካዊ ማሻሻያዎችን የአሜሪካ መንግስት አደነቀ
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታን ለመቀየር የወሰዷቸውን እርምጃዎችና ለውጡን ለማምጣት የሄዱበትን ርቀት የአሜሪካ መንግስት አደነቀ፡፡ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ኃላፊ ቲቦር ናጋይ፤ በዶ/ር ዐቢይ አህመድ አመራር በኢትዮጵያ እየተካሄዱ ያሉ ፖለቲካዊ ማሻሻያዎች አድናቆት የሚቸራቸው ናቸው ብለዋል፡፡ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ የሃገሪቱ የፖለቲካ ምህዳር እንዲሰፋ የሚያደርጉ እርምጃዎችን እየወሰዱ መሆኑን የጠቆሙት ቲቦር ናጋይ፤ በዚህም ለበርካታ ችግሮች መፍትሄ ማምጣት ተችሏል ብለዋል፡፡ በሃገሪቱ የተጠራቀሙ ፖለቲካዊ ችግሮችም እልባት እያገኙ መሆኑን መረዳታቸውን የጠቆሙት ኃላፊው ፤ ለመጣው ለውጥም የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የአመራር ሚና አድናቆት የሚቸረው ነው ብለዋል፡፡ መንግስታቸውም በጠቅላይ ሚኒስትሩ እየተደረጉ ያሉ ለውጦችን በአድናቆት እንደሚመለከተው ጠቁመው፤ ለዘላቂነቱም ድጋፍ ይቸረዋል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ በኢትዮጵና በኤርትራ መካከል ላለፉት 20 ዓመታት የዘለቁ ችግሮን በሰላም ለመፍታት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያከናወኑት የዲፕሎማሲ ሥራ የሚደነቅና ያልተለመደ መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው፤ በቀጣይ አፋኝ የሚባሉ አዋጆችን በማሻሻል የፖለቲካ ምህዳሩን የሚያሰፋ ተጨማሪ እርምጃዎች እንዲወስዱም ጠይቀዋል፡፡
| 1 |
6a679c0575256e785613bdf3edd5197e
|
8cc9fac4fe19fd79d9ce3453f1fe3b43
|
የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት ጁነይዲ ባሻ ለካፍ ስራ አስፈፃሚ አባልነት ይወዳደራሉ
|
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የብሄራዊ ቡድኑን አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ እና ረዳቶቻቸውን ለማሰናበት ከውሳኔ መድረሱ ከፌዴሬሽኑ አካባቢ ተሰምቷል፡፡በጉዳዩ ዙርያ የኢትዮጵያ እግርኳስ ይፋዊ ማረጋገጫ ያልሰጠ ሲሆን ሶከር ኢትዮጵያ ከፌዴሬሽኑ ሃላፊዎች እና አሰልጣኝ ዮሃንስ ምላሽ ለማግኘት ያደረገችው ጥረት አልተሳካም፡፡ለሶከር ኢትዮጵያ አስተያየታቸውን የሰጡት የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ አሊሚራ መሃመድ በጉዳዩ ላይ አስተያየት መስጠት እንደማይፈልጉና ፌዴሬሽኑ ህዝብ ግንኙነት ይፋ እስኪያደርግ መጠበቅ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ የብሄራዊ ቡድኑ ምክትል አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ በበኩላቸው ከሚድያ ከመስማታቸው በቀር መረጃው እንደሌላቸው የጠቀሱ ሲሆን የፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ተክለወይኒ አሰፋ ስብሰባው ላይ ባለመገኘታቸው ስለ ጉዳዩ ምንም እንደማያውቁ ገልፀዋል፡፡ከአንድ አመት በፊት ወደ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣነት መንበር የመጡት ዮሃንስ ሳህሌ በአንድ አመት ቆይታቸው በቻን ፣ ሴካፋ ፣ የአለም እና የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያዎች ያስመዘገቧቸው ደካማ ውጤቶች ፣ በጋዜጣዊ መግለጫዎች ላይ ያላቸው አቀራረብ እና ወጥ ባልሆነው የተጫዋቾች አመራረጥ ልምዳቸው በብዙዎች የተወቀሱ ሲሆን በመጨረሻም ከአሰልጣኝነት መንበራቸው መሰናበታቸው ተሰምቷል፡፡
| 0 |
ac5d38b64b1dbb08bb1f8f684eb03b5f
|
4b05f7cfa25a29e3c63d639283e9a2f9
|
ከአዲስ አበባ ወደ ኪሊማንጃሮ የበረረው የኢትዮጵያ ቦይንግ 767 አውሮፕላን በአሩሻ ለማረፍ ተገደደ
|
– የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ ኮሪያ ርዕሰ ከተማ ሴዑል በሳምንት ለአራት ቀናት የቀጥታ በረራ ጀመረ። በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴድሮስ አድሓኖም የተመራ 160 የልዑካን ቡድን በዓለም ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ወደምትገኘው ደቡብ ኮሪያ ተጉዟል። ቦይንግ 787 ድሪም ላይነር አውሮፕላን ኢንቾን አውሮፕላን ጣቢያ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴድሮስ አድሓኖም በሥነ ሥርዓቱ ላይ እንደገለጹት በአፍሪካ ቀዳሚ የሆነው አየር መንገድ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ደቡብ ኮሪያ ርዕሰ ከተማ ሴዑል በረራ ማድረግ ጀምሯል። አየር መንገዱ እጅግ ዘመናዊ በሆነው ቦይንግ 787 ድሪም ላይነር አውሮፕላን በመጠቀም ከምሥራቅ አፍሪካ የቀጥታ በረራ መጀመሩ ደቡብ ኮሪያን ከ ሌሎች የአፍሪካ አገራት ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ እንደሆነም ገልጸዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማሪያም በበኩላቸው አየር መንገዱ በሳንምት ለአራት ቀናት የሚያደርገው በረራ በአፍሪካ እየተመዘገበ ያለውን የንግድ፣ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም ዕድገት ከእስያ አገሮች በተለይ ከደቡብ ኮሪያ የኢኮኖሚ ዕድገት ጋር ለማገናኘት ትልቅ ድርሻ እንዳለው ገልጸዋል። አዲሱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ መስመር በርካታ የአፍሪካ ከተሞችን ከሴዑል ጋር ለማገናኘት የሚያስችል ሲሆን በተለይ የጆሃንስበርግ፣ የናይሮቢ፣ የአክራና የዳሬሰላም መስመሮችን የሚያገናኝ መሆኑን ጠቁመዋል። የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማኀበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ሙሉ ሰለሞን እንዳሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ደቡብ ኮሪያ በረራ መጀመሩ ለአገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት አስተዋጽኦ ያበረክታል። የበረራ መስመሩ የተጀመረው ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩበት 50ኛ ዓመት በሴዑል በሚከበርበት ወቅት መሆኑ በረራውን ታሪካዊ ያደርገዋል ብለዋል። አየር መንገዱ ወደ ተለያዩ የዓለም አገሮች የሚያደርጋቸው ዓለም አቀፍ በረራዎች ቁጥር 73 ያደረሰ ሲሆን ወደ ሴዑል የሚያደርገው ቀጥታ በረራ ሰኞ፣ ማክሰኞ፣ ሐሙስና ቅዳሜ ነው። የደቡብ ኮሪያዋ ርዕሰ ከተማ ሴዑል ከቶኪዮ፣ ከኒውዮርክና ከሎስአንጀለስ ከተሞች ቀጥላ በዘመናዊነቷ በአራተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች።
| 0 |
ee0a960f4b6851c9fe14b2cb581dd8eb
|
abe7839e8e7d39ab4f998f660fa1e137
|
ሕወሓት በመተዳደሪያ ደንቡ ላይ ማሻሻያዎችን ሊያደርግ መሆኑ ተሰማ
|
በጂቡቲ ምክር ቤታዊ ምርጫ በመካሄድ ላይ መሆኑ ተሰማ። ይሁንና ዋናው የሀገሪቱ ተቃዋሚ ፓርቲ እንደማይካፈል ታውቋል።በምህፃረ ቃሉ /MDR/ የሚባለው የተቃዋሚው ፓርቲ፣ በተዚህ ቀደሙ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫም እንዳልተካፈለ ይታወቃል።በዚህ የተቃዋሚዎች ከፍተኛ መለያየት፣ የፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኡመርገዥ ፓርቲ፣ የምክር ቤቱን አብላጫ ድምፅ ሊያገኝ እንደሚችል ተመልክቷል።ተቃማዊው ፓርቲ በምርጫው የማይካፈለው፣ የድምፅ አሰጣጡ የተዛባና ሀቅ የጎደለው ይሆናል በማለት እንደሆነ፣ የፓርቲው መሪ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።
| 0 |
da6de56a43b39b918a39725d1e867387
|
8bd418ef6c0ddc5983db65b210fc6205
|
ቻይና የዓለም ትልቁን የብረት ማዕድን ጫኝ መርከብ ሰርታ አጠናቀቀች
|
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ዙሪያ መልካም ስራ መስራታቸውን ቻይና ገለፀች።የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ በቻይና ብሄራዊ ኮንግረስ ጉባዔ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ የዓለም ጤና ድርጅት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ አበረታች ስራ መስራቱን አስታውቅዋል።በተለይም የድርጅቱ ዋና ዳርዬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም መልካም ስራ ሰርተዋል ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ፥ የዓለም ሀገራትም ድርጅቱን ሊደግፉ ይገባል ብለዋል።የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞም ጣቷን ወደ ቻይና እና የዓለም ጤና ድርጅት ለምትቀስረው አሜሪካም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንጊ ዪ፥ አሜሪካ ከዚህ ተግባሯ ብትቆጠብ መልካም ነው ብለዋል።አሜሪካ ጣት በመቀሰር እና የተሳሳተ መረጃ በመዝራት ጊዜ ከማባከን ይልቅ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ከቻይና ጋር ብትሰራ መልካም ነው ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል።ምንጭ፦ reuters.com#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
0b6e9584f2c3fc84758e365b9e53923a
|
0b6e9584f2c3fc84758e365b9e53923a
|
ወጋገን ባንክ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ አተረፈ
|
ወጋገን ባንክ ከታክስ በፊት 1.05 ቢሊዮን ብር በማትረፍ፣ ዓመታዊ የትርፍ መጠናቸውን ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ካደረሱ የግል ባንኮች መካከል አንዱ ሆነ፡፡ባንኩ ሐሙስ ኅዳር 6 ቀን 2011 ዓ.ም. ባካሄደው ጠቅላላ ጉባዔ ላይ እንዳስታወቀው፣ በ2010 የሒሳብ ዓመት ከታክስ በፊት ያተረፈው 1.05 ቢሊዮን ብር ከ2009 የሒሳብ ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ49 በመቶ ብልጫ አለው፡፡ ባንኩ በ2009 የሒሳብ ዓመት ከታክስ በፊት ያተረፈው 705.6 ሚሊዮን ብር እንደነበር ይታወሳል፡፡የባንክ ኢንዱስትሪውን ከተቀላቀለ 20 ዓመታት ያስቆጠረው ወጋገን ባንክ፣ በ2010 የሒሳብ ዓመት የትርፍ መጠኑ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ መድረሱ ትርፋቸውን ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ማድረስ ከቻሉት አዋሽ ባንክና ዳሸን ባንክ ቀጥሎ ሦስተኛው ባንክ አድርጎታል፡፡አዋሽ ባንክና ዳሸን ባንክ ዓመታዊ የትርፍ መጠናቸውን ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ያሸጋገሩት ቀደም ብለው እንደነበር አይዘነጋም፡፡
| 1 |
7c708866089021010bf04389e37773b8
|
0273cc0ce335d30eb83423aeea706bd7
|
ብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማው የሕዝቦች ሁለንተናዊ መገለጫ ምልክት ነው – ምክትል አፈ ጉባኤ ሽታዬ ምንአለ
|
15ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አገር አቀፍ የሲምፖዚየም መርሃ-ግብር እየተካሄደ ነው።የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ሲምፖዚየሙን በይፋ ሲከፍቱ የህብረ ብሄራዊ አንድነታችን መገለጫ የሆነው ልዩነታችን ውበታችን ነው፤ ይህ ከየቦታው መጥቶ በአንድ ላይ እንደሚፈስ ወንዝ ነው ብለዋል።የኢትዮጵያ ብሄሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ሀገራዊ አንድነት ማጠናከር ይገባቸዋልም ብለዋል።የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ላለፉት አመታት ሀገሪቱን በእኩይ ተግባሩ ሲያምስና ሲንቀሳቀስ የነበረው የህወሓት ጁንታ ቡድን የተወገደበት በመሆኑ ልዩ እንደሚያደርገው በመግለጽ ዋጋ ለከፈሉት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር ይገባል ብለዋል።የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አደም ፋራህ በበኩላቸው የኢትዮጵያ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ለሚከፋፍላቸው እድል ሳይሰጡ ሕብረ ብሔራዊነት አንድነታቸዉን ማጠናከር እንዳለባቸው አስታውሰዋል።ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በማክበርና ፍትሐዊ ተጠቃሚነትትን በማረጋገጥ የጋራ እሴቶች ላይ መስራት እንደሚገባም አንስተዋል።በሲምፖዝየሙ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች፣ የብሔር ብሔረሰብ ተወካዮች ፣ የሀገር ሽማየግሌዋች እና የሐይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል “እኩልነትና ህብረ ብሔራዊ አንድነት ለጋራ ብልፅግና” በሚል መርህ አዲስ አበባ፣ የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ጨምሮ በሁሉም ክልሎች ተከብሯል። (በህይወት አክሊሉ)
| 0 |
c1ddde9eb0fac53b31361828e75b465a
|
c1ddde9eb0fac53b31361828e75b465a
|
134 ኢትዮጵያውያን ከቤሩት ተመለሱ
|
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 134 ኢትዮጵያውያን ዜጎች ዛሬ ጠዋት ከቤሩት ተመልሰዋል።ቦሌ ዓለም አቀፍ አወሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሴቶችና ህጻናት ፅህፈት ቤት ዳይሬክተር ጄኔራል ወይዘሮ አልማዝ ገበያው እና የሚመለከታቸው የመስሪያ ቤት የስራ ሃላፊዎች በቦታው ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል።ኢትዮጵያውያኑ በዘጠነኛው ዙር የማስመለስ ፕሮግራም አማካኝነት የተመለሱ መሆናቸው ተነግሯል።በዘጠነኛው ዙር የማስመለስ ፕሮግራም በአጠቃለይ 3 ሺህ 289 ኢትዮጵያውያን ዜጎችን ከሊባኖስ ለመመለስ የሚያስችል ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ስራ መገባቱን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
| 1 |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.