query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
a7b8ca42f60a6964cce78a3684a4a179
76de0f2985ba5a496d2b5fdc3565f73a
አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ የመከላከያ ሰራዊት ለተቀዳጀው ድል የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሠ ጫፎን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ።ኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሠ ጫፎ፥ በሃገርና ከሃገር ውጪ ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እንኳን ለአአዲሱ አመት አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል፡፡አዲሱ ዓመት ችግሮችን በአብሮነት መንፈስ በመፍታት የሚታወቀው የሀገራችን ሕዝብ አላስፈላጊ ድርጊቶችን የሚያርምበት ዓመት እንዲሆንም ጠይቀዋል፡፡መጪው ዓመት ለኢትዮጵያዊያን የስኬት፣ የደስታ እና የብልጽግና እንዲሆን በድጋሚ ተመኝተዋል።የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚልም፥ “መጪው ዘመን የሰላም አየር የሚነፍስበት፤ መከባበርና መቻቻል ጎልብቶ ከልባችን ለይቅርታ የምንነሳበት ይሁንልን” ሲሉ መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።በጊዜ ሰንሰለት ውስጥ እያለፍን ፤ በኢትዮጵያውያን ዘመን አቆጣጠር አዲስ ዘመን እየተቀበልን እንገኛለን ያሉት ሚኒስትሯ፥ አዲስ ዘመን ሁሌም አዲስ ተስፋ ነው፤ አዲስ ውጥን፣ አዲስ መነሳሳት፣ አዲስ እቅድ፣ አዲስ ስራ፣ አዲስ መንፈስ፣ አዲስ መልካም ነገር ሁሉ እንዲመጣ የምንመኝበት ወቅት ነው ብለዋል።የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማም በመልካም ምኞት መግለጫቸው፥ “በህብር ውስጥ የኖርን የአኩሪ ታሪክ ባለቤቶች ሕዝቦች ነንⵆመጪው ዘመንም በታሪክ መሀል የተፈጠሩ መዛነፎችን በጥበብ፣ በመቻቻልና በመርህ የምንፈታበትና የምንሻገርበት ይሆን ዘንድ እመኛለሁ” ብለዋል።“አዲሱ ዓመት ወቅታዊው የጤና ስጋት ተወግዶ ጤናችን ሙሉ የሚሆንበት፣ከራሳችን በላይ አሻግረን ሌሎችን የምናይበት፣ ለሀገራችንና ለወገናችን በቀና ልብ የምንሰራበት፣ ከመጠላለፍ ይልቅ መደጋገፍን የምናስቀድምበት ብሩህ አመት ይሁን” ሲሉም መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
dd940f7080b95a3d266bcb214d1cf851
27c014c6a4290d81f763716219c02c89
የዚምባብዌ ምርጫ
ዚምባብዌ ውስጥ በነዳጅ ዋጋ መናር የተቆጡ ዜጎች የአካሄዱት ተቃውሞ የዋና ከተማዋን እንቅስቃሴ ቀጥ አድርጎ መዋሉ ተገለፀ።የሐራሬ ከተማን ያጥለቀለቀው ተቃውሞ ለበርካታ የንግድ ተቋማት፣ ትምህርት ቤቶችና መሥሪያ ቤቶች መዘጋት ምክንያት መሆኑም ታውቋል። መነሾውም፣ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋዋ በነዳጅ ዋጋ ላይ ያሳለፉት ያልተጠበቀ ነገር ግን ከፍተኛ የሆነ ጭማሬ ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት የዚምባብዌ ንግድና የሠራተኛው ማሕበር የሦስት ቀን የሥራ ማቆም ዓድማ እንዲጠራ አስገድዷል።ከሥራ ማቆም ዓድማው ጋር በተያያዘ፣ ከፖሊሶች ጋር ግጭት ተፈጥሮ ቢያንስ ወደ 2መቶ ሰዎች መታሰራቸውም ታውቋልይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ባለሥልጣን የኢንተርኔት አገልግሎት እንዳይሰራ አድርገዋል በማለት የሐራሬ ነዋሪዎች ቅሬታ እያሰሙ መሆናቸው ተነገረ።
0
1a348ef3748befae08dc4eea38dc907a
5a56e037fee32c104a4213b3bf620fc8
የፕሪሚየር ሊግ ፕሮግራም መስከረም 21 ይወጣል
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አ/ማ የፕሪምየር ሊግ ውድድርን በቴሌቭዥን ማስተላለፍ ለሚችሉ የሚዲያ ተቋማት ሊሸጥ መሆኑ ታውቋል፡፡በሀገራችን የሚካሄደው የወንዶች እግር ኳስ የፕሪምየር ሊግ ውድድር በ16 ክለቦች መካከል በሜዳ እና ከሜዳ ውጭ በሚል የውድድር ፎርማት ይካሄዳል፡፡ በመሆኑም ሊግ ካምፓኒው በቀጣይ የሚካሄደውን የፕሪሚየር ሊግ ውድድር በቀጥታ የቴሌቭዥን ስርጭት የማስተላለፍ ፍቃድ ለሀገር ውስጥ እና ለውጭ የሚዲያ ተቋማት ለመሸጥ ጫራታ ሊያወጣ መሆኑ ተሰምቷል ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ሊግ ካምፓኒው የፕሪምየር ሊግ ውድድሩን ስም ለመሸጥ በሚቀጥለው ሳምንት ጨረታ እንደሚያወጣ ለማወቅ ተችሏል ፡፡ ሊግ ካምፓኒው ከቀጥታ የቴሌቭዥን ስርጭት እና ከውድድር ስያሜ ሽያጭ የሚያገኘው ገቢ የካምፓኒውን እና የተወዳደዳሪ ክለቦችን ፋይናንሻል አቅም ያሳድጋል ተብሎ ይጠበቃል።
0
ba76b58bb48a7a42e2f3dbeab3e90724
ba76b58bb48a7a42e2f3dbeab3e90724
የፕሬዚዳንት ትራምፕ አዲስ የጉዞ ሕግ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዕሁድ ዕለት አዲስ የጉዞ ሕግ ስላወጡ፣ የሀገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀድሞ የጉዞ ትዕዛዝቸውን ከመጭው ወር ፋይሉ ላይ አስወግዷል፡፡አዲሱ የፕሬዚዳንቱ የጉዞ ትዕዛዝ የቀድሞውን የሚተካ ሲሆን የጉዞ ዕገዳ ሕግ የጊዜ ገደብ የለበትም፣ ላልታወቀ ጊዜ ሊቀጥል ይችላል፡፡
1
6680fcf66ecf426da8b1b67ee4fa8007
83d2f4b58933713ffab55eff320bbdd2
የህዳሴው ግድብ ግንባታ 35.8 በመቶ ደረሰ
በካናዳ ኦታዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ 14 ሺ አምስት መቶ የካናዳ ዶላር ድጋፍ አደረጉ።ገንዘቡ የተሰበሰበው መጪውን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ በተካሄደ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ነው።በዝግጅቱ ላይ በኦታዋ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተቀዳሚ ጉዳይ ፈጻሚ አቶ ነቢያት ጌታቸው ኢትዮጵያን ከድህነትና ከኋላቀርነት ለማላቀቅ የግድቡን ስራ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ዳያስፖራውም ሲያደርገው የቆየውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል፡፡በኦታዋ የህዳሴው ምክር ቤት የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ኪዳኔ ገብረማርያም በበኩላቸው በከተማዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የግድቡ የመሰረት ድንጋይ ከተጣለበት ጊዜ ጀምሮ ያልተቋረጠ ድጋፍ ሲያደርጉ መቆየታቸውን ነው የተናገሩት፡፡በቀጣይም ግድቡ እስኪጠናቀቅ ድረስ ድጋፉ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።በገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅቱ ላይ የኦታዋ ከተማ ከንቲባ ተወካይ፣ የአፍሪካ- ካናዳ ማህበር ፕሬዝዳንትና ጥሪ የተደረገላቸው የኢትዮጵያ ወዳጆች ተገኝተው ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አጋርነታቸውን መግለጻቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት ገልጿል።(ኢቢሲ)
0
86630b444b18ebfdd55dda8437b7002b
82d6474633584dd5de97d768b0f3c23f
የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር እያደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 15፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ፊልሰን አብዱላሂ ከዩኒሴፍ የኢትዮጵያ ተወካይ አዴል ኮድር ጋር በጋራ በሚሰሩ ስራዎች ዙሪያ ውይይት አደረጉ፡፡በውይይታቸውም ያለ እድሜ ጋብቻንና የሴት ልጅ ግርዛትን ለመከላከልና ለማጥፋት በተዘጋጀው ሀገራዊ ፍኖተ ካርታ አተገባበር ላይ ማድረጋቸው ተጠቁሟል።በዚህም የፍኖተ ካርታውን ትግበራ በተወሰኑ እና ችግሩ ጎልቶ በሚታይባው ቦታዎች ላይ በመጀመር ወደ ሌሎች አካባቢዎችን ማስፋት እንደሚገባ ከስምምነት ላይ ደርሰዋል ነው የተባለው።ከዚያም ባለፈ ትግበራው የሁሉንም ባለድርሻ አካላትና አጋር ድርጅቶች በማስተባበር መከናወን እንደሚገባው ስምምነት ላይ መድረሳቸውም ነው የተነገረው።በሌላም በኩል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የ10 ዓመት ስትራቲጂክ እቅድ ዝግጅትና ትግበራ ላይ የሁሉም ባለድርሻ አካላትና አጋር ድርጅቶች ተሳትፎና ግብዓት ወሳኝ በመሆኑ የሁሉንም ሀሳብና ግብዓት እንዲሁም ድጋፍ ማግኘት እንደሚገባም ተጠቁሟል፡፡ከኮቪድ- 19 ጋር በተያያዘም በተለይም ከቤተሰቦቻቸው የተለያዩ ህፃናት እና ከስደት ተመላሽ ህፃናት ከሚያስፈልጓቸውን ድጋፎች መካከል የስነልቡናና ማህበራዊ ድጋፍ አንዱ እና ወሳኝ ጉዳይ ነው ተብሏል።በመሆኑም በሀገሪቱ በሚደረገው የመከላከል ጥረት ውስጥ የሶሻል ወርክ ባለሙያዎችያላቸው ሚና ከፍተኛ በመሆኑ ትኩረት ተሰጥቶች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ለመስራት ከስምምነት መድረሳቸውን የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
0
d07cb82a05d7358a11ddb8284d3393f5
933a3a2c387f9e44606ef57b199e2f0d
የስቅለት በዓል በመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከበረ
ህዝበ ሙስሊሙ በራማዳን የፆም ወቅት ሲያከናውናቸው የቆዩ የተለያዩ የበጎ ተግባራት በተለይ በዚህ የኮሮና ወረርሽኝ ወቅት ሰፋ ባለ ሁኔታ መቀጠል እንዳለባቸው የእምነቱ ልሂቃንና ተከታዮች ይናገራሉ።የኢድ አልፈጥር በዓል ከጥቂት ቀናት በኋላ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ይከበራል።
0
c198e94e1d8c37d61f532bf032f7cdcb
c198e94e1d8c37d61f532bf032f7cdcb
የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት ስራ 73 በመቶ ደረሰ
የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት በፍጥነትና በተያዘለት የጊዜ ገደብ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ደረጄ ተፈራ ለኢዜአ እንደገለፁት ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ 39 መሳፈሪያ ጣቢያዎች ይኖሩታል፡፡ጣቢያዎቹ በመሬት ውስጥ ለውስጥ፣ ከፊል መሬት ውስጥ፣ በመሬት ላይና በድልድይ ላይ ይቋቋማሉ፡፡በአሁኑ ወቅትም ስራው 73 በመቶ መድረሱንና ቀሪው 27 በመቶ በተያዘለት የጊዜ ገደብ ተጠናቆ ለህብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር አስረድተዋል።በቻይና 41 የባቡር ፉርጎዎች በመመረት ላይ ሲሆኑ በመጪው መስከረም ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገቡና የፕሮጀክቱ ስራም በመጪው ጥር ወር እንደሚጠናቀቅ ተናግረዋል።ለበርካታ ዜጎች የሥራ እድል በመፍጠር፣ ለነዳጅ የሚወጣውን የውጭ ምንዛሪ በማዳንና አዲስ አበባን ዘመናዊ የአፍሪካ መዲና በማድረግ በባቡር ትራንስፖርት ዘርፍ የቴክኖሎጂና የእውቀት ሽግግር እንዲኖር እንደሚያስችልም ጠቁመዋል፡፡የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት ግንባታ ተጠናቆ ወደ ስራ ሲገባ ህብረተሰቡ በግንባታው ወቅት ያሳየውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥልም ጥሪ አቅርበዋል።በቻይና የባቡር ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን እየተገነባ ያለውና 34 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ይኸው የባቡር መስመር በኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰራ ሲሆን ባቡሩ ደግሞ በሰዓት 80 ኪሎ ሜትር እንዲያጓጉዝ ዲዛይን የተደረገ ነው፡፡ አማካሪው ሲውሮድ የተባለ የስዊድን ድርጅት ነው፡፡የፕሮጀክቱ አጠቃላይ ወጪ 475 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ሲሆን 85 በመቶው ከቻይና ኤግዚም ባንክ በብድር፤ ቀሪው 15 በመቶ ደግሞ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ነው፡፡ (ኢሬቴድ)
1
dc00da78923ac62370bcc1222bf916f2
8068495d5454cf3fe6fa453e24d79976
በአማራ ክልል በሶስት ሣምንት ውስጥ ከ45ሺህ በላይ ዜጐች ተፈናቅለዋል
በዓፋርና በጋምቤላ ክልሎች የጎርፍ አደጋ ለደረሰባቸው ቤተሰቦች የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ መደረጉን የብሄራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ ፡፡በብሄራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የቅድሚያ ማስጠንቀቂያና የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ ዳይሬክቶሬት ተጠባባቂ ዳይሬክተር ወይዘሮ አልማዝ ደምሴ ዛሬ ለዋልታ እንደገለጹት፤ በዚህ ወር በዓፋርና በጋምቤላ ክልሎች በደረሱት የጎርፍ አደጋዎች ከ890 በላይ ቤተሰቦች ተፈናቅለዋል፡ለነዚህም የፌደራሉ መንግስት ከ800 ኵንታል በላይ ስንዴ ፣አልሚ ምግብና ዘይት ተሰራጭቷል ፡፡እንደዚሁም ከ8 ሺህ በላይ ምግብ ነክ ያልሆኑ የመመገቢያና የመጠለያ ቁሳቁሶች መከፋፈሉን ወይዘሮ አልማዝ አስታውቀዋል ፡፡በሌሎች በደቡብ በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በትግራይና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የተለያዩ የጎርፍ አደጋዎች መከሰታቸውን ጠቁመዋል፡፡እነዚህም በክልሉ ዓቅም ተመሳሳይ የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ ማግኘታቸውን ጠቁመዋል ፡፡በሀገራችን በተለይም በሐምሌና ነሐሴ ወራት ላይ ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ ጉዳት የሚደርስበት ነው ያሉት ተጠባባቂ ዳይሬክተሯ፤ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ነው ያስገነዘቡት ፡፡ጎርፍን በዘላቂነት ለመግታትም የግድብ ስራ ፣የተበላሹትን ግድቦች የመጠገንና የጎርፍ ማስወገጃ ቦዮች ጠረጋ እየተከናወኑ መሆናቸውን ገልጸዋል ፡፡
0
366396e086767c462791c955d175bf9f
98e161bade5f3e83effa0955f12cc1b9
ብሩንዲ በአጐዋ የንግድ ሥርዓት ነጻ ቀረጥ እንደምትፈልግ አስታወቀች
ደቡብ ሱዳን የናይል የትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን ልትቀላቀል መሆኑን አስታወቀች።የሃገሪቱ የመስኖና የውሃ ሃብት ሚኒስትር ፖል ማዮም ኬክ እንዳሉት ፥ የትብብር ስምምነት ማዕቀፉ ተግባራዊ መሆኑ አይቀሬ ነው።ሚኒስትሩ ሃገራቸው በናይል ወንዝ ተጠቃሚ እንደምትሆን ጠቅሰው ፥ ስምምነቱን በፓርላማው ከጸደቀ በኋላ እንደምትፈርምም ነው የተናገሩት።ደቡብ ሱዳን ስምምነቱን ከፈረመች ከኢትዮጵያ ፣ ርዋንዳ ፣ ታንዛኒያ ፣ ዩጋንዳ ፣ ኬንያ እና ብሩንዲ ጋር በመሆን ሰባተኛዋ የተፋሰሱ ሃገር ትሆናለች። (ahramonline.com)
0
f5bfeeb39909931d3a4dbfd1718ad8b0
bab30d12e0b18a0b2f36fd00ffab2648
የሲአይኤ ዳይሬክተር ጂና ሃስፐል ሥራ ጀመሩ
የሕዝቤ ክብር በመነካቱ አሁን ባለሁበት ደረጃ ሥራዬን ለመቀጠል የማያስችሉኝ ሁኔታዎች ስላሉና ፍላጎቱም ስለሌለኝ በማለት ከአፈ ጉባዔነታቸው ለመነሳት ለኢሕአዴግና ለኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) መልቀቂያ ያስገቡት አቶ አባዱላ ገመዳ፣ ዛሬ ታኅሳስ 26 ቀን 2010 ዓ.ም. መደበኛ የፓርላማ አፈ ጉባዔነት ሥራቸውን ጀምረዋል፡፡በፓርላማው በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የተነሱና ያልተፈቱ ግጭቶችን ለማጣራት የተቋቋመው ግብረ ኃይል ሪፖርቱን ሲያቀርብ፣ አፈ ጉባዔው የፓርላማውን ስብሰባ እየመሩ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ግብረ ኃይሉ የሚያቀርበው ሪፖርት ላይ ምላሽ ለመስጠት የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነሩ አቶ ምትኩ ካሳ ይገኛሉ፡፡አፈ ጉባዔ አባዱላ የሥራ መልቀቂያቸውን ከወራት በፊት ካስገቡ በኋላ መረጃው በሚዲያ በመውጣቱ፣ አፈ ጉባዔው በቴሌቪዥን ስላስገቡት መልቀቂያ አጭር መግለጫ መስጠታቸው ይታወሳል፡፡ ከዚያም ከሁለት ወራት በፊት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በጽሕፈት ቤታቸው ለጋዜጠኞች መግለጫ በሰጡበት ወቅት፣ አፈ ጉባዔ አባዱላ ከአፈ ጉባዔነት ለመልቀቅ ጥያቄ ስለማቅረባቸው በቴሌቪዥን ወጥተው መናገራቸው ስህተት መሆኑን መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት ከሪፖርተር በኢሕአዴግ ውስጥ ስላለ ዴሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት ጥያቄ ቀርቦላቸው በሰጡት ምላሽ መሆኑን መዘገባችን ይታወሳል፡፡
0
e1de4a7f3f84db7739dde55c401bc45c
57e0fdc6c4781bca058fea33b5d76d6e
ወልዲያ በይፋ መውረዱን አረጋገጠ
አሰልጣኝ ዘማርያም ወ/ጊዮርጊስ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ የሾመውና ከ13 በላይ አዳዲስ ተጫዋቾችን ያስፈረመው ወልዲያ ካስፈረማቸው ተጫዋቾች መካከል አራቱ ከክለቡ ጋር የነበራቸውን ልዩነት መፍታታቸው ታውቋል፡፡በዝውውር መስኮቱ ወደ ክለቡ ከመጡ አራት ተጨዋቾች መካከል ፍፁም ገ/ማርያም ፣ ብሩክ ቀልቦሬ ፣ ቢያድግልኝ ኤልያስ እና ምንያህል ተሾመ አስቀድሞ ከስምምነት የደረስነው ክፍያ መፈፀም ሲገባው አልተፈፀመም በማለት በተፈጠረው ውዝግብ ዝግጅት ከጀመሩ በኋላ ማቋረጣቸው ይታወቃል። ሆኖም በክለቡና በተጨዋቾቹ መካከል የተፈጠረው ውዝግብ እልባት አግኝቶ ከአራቱ ተጫዋቾች ሦስቱ ወደ ወልዲያ በማቅናት ከቡድኑ ጋር በመቀላቀል ልምምድ እንደጀመሩ የተሰማ ሲሆን ከኢትዮዽያ ብሔራዊ ቡደን ጋር ወደ ሞሮኮ ያቀናው ብሩክ ቃልቦሬ ከብሔራዊ ቡድን መልስ ከቡድኑ ጋር የሚቀላቀል ይሆናል፡፡የኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊግ ሊጀመር ከአንድ ወር ያነሰ እድሜ በቀረው በአሁኑ ወቅት በተጫዋቾቹና በክለቡ መካከል የተፈጠረው ችግር መቀረፉ ለዋናው አሰልጣኝ ዘማርያም ወ/ጊዮርጊስ ቡድኑን በተረጋጋ ሁኔታ ለውድድር ለማዘጋጀት እንደ መልካም ዜና ይወሰዳል።ወልዲያ በሊጉ የመጀመርያ ሳምንት ጥቅምት 18 መሐመድ ሁሴን አሊ አልአሙዲ ስታድየም ላይ አዳማ ከተማን ያስተናግዳል፡፡
0
dbd43ff5794827477a3bc8752a41f9a8
3ef6d231de9ede5752b8191398e30108
ሀዋሳ ከተማ በፌዴሬሽኑ የተወሰነበትን ውሳኔ ተፈፃሚ አደረገ
የኢትዮጵያ ዋንጫ (ጥሎ ማለፍ) የ2011 የውድድር ዘመን በተቆራረጠ መልኩ መካሄዱን በመቀጠል ቀጣይ አምስት ጨዋታዎች የሚደረጉበት ቀን በፌዴሬሽኑ ይፋ ተደርጓል። ከውድድሩ የመጀመርያ ዙር ጨዋታዎች መካከል ሦስቱ ተካሂደው ስሑል ሽረ፣ ፋሲል ከነማ እና መከላከያ ተጋጣሚዎቻቸውን በማሸነፍ ወደ ሩብ ፍፃሜ ሲያልፉ በደደቢት አለመሳተፍ ምክንያት ኢትዮጵያ ቡና ወደ ሩብ ፍፃሜው የተሸጋገረ ሌላው ቡድን ነው።ፌዴሬሽኑ ባወጣው መርሐ ግብር መሠረት በቅድሚያ በኢትዮጵያ ቡና እና ስሑል ሽረ መካከል የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ የሚያደርጉ ሲሆን ቅዳሜ መጋቢት 7 ቀን 2011 በአዲስ አበባ ስታድየም ይካሄዳል።ቀሪ የአንደኛ ዙር ጨዋታዎች በተለያዩ ጊዜያት ቡድኖቹ በሊጉ በሚገናኙበት ወቅቶች ይካሄዳሉ። ወላይታ ድቻ ከ ጅማ አባ ጅፋር ረቡዕ ግንቦት 14፣ መቐለ 70 እንደርታ ከደቡብ ፖሊስ ሐሙስ ግንቦት 22፣ ድሬዳዋ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ ረቡዕ ግንቦት 28፣ አዳማ ከተማ ከ ባህር ዳር ከተማ ረቡዕ ሠኔ 5 ይደረጋሉ።ሌሎች ጨዋታዎች (ቀሪ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች፣ የግማሽ ፍፃሜ እና ፍፃሜ ) መቼ እንደሚደረጉ ወደፊት እንደሚገለፅ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል።
0
913afbd16df01134bf105feb3f578233
01daa25af9657e855e41766969e5368e
በደቡብ አፍሪካ የታሰሩ ኢትዮጵያውያን እንዲለቀቁ የማድረጉ ስራ መጀመሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) የታላቁ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያው ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁ ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው ዓለም ለቆመችለት መርህ ያላትን ታማኝነት ያረጋገጠ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በህዳሴ ግድብና ሌሎች ጉዳዮች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡በመግለጫቸውም የግድቡ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁ ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው ዓለም ለቆመችለት መርህ ያላትን ታማኝነት ያረጋገጠ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ከዚህ ባለፈም ኢትዮጵያውያን ያቀዱትን የሚያሳኩ ሀዝቦች መሆናቸውን ለዓለም ያስመሰከሩበት መሆኑንም አውስተዋል፡፡በህዳሴ ግድብ ላይ እየተካሄደ ያለው የሶስትዮሽ ድርድር በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት መመራቱ ለኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ድል መሆኑንም አስረድተዋል።በመግለጫው የውሃ ሙሌቱ በድል መጠናቀቁ ኢትዮጵያውያንን በዓለም መድረክ ከፍ አድርጓልም ነው ያሉት።በሌላ በኩል በባህር ማዶ በችግር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን በተመለከተም ከዓለም አቀፉ ፍልሰተኞች ድርጅት እና ከሌሎች ድርጅቶች ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡እስካሁንም ከሳዑዲ ዓረቢያ፣ ኩዌት፣ ቤሩት እና ከሌሎች ሃገራት 30 ሺህ 87 ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውንም ጠቅሰዋል፡፡ከዚህ ባለፈም ወደ ሃገር ቤት የሚመለሱትን ዜጎች የማቋቋም ስራ እንደሚሰራም አስታውቀዋል፡፡በሌላ በኩል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በኮቪድ19 ሳቢያ ችግር ውስጥ ለገቡ ዜጎች ድጋፍ እያደረገ መሆኑንም ቃል አቀባዩ ገልጸዋል፡፡በምስክር ስናፍቅ እና ስላባት ማናዬ
0
f686cba1eae3824c584adb8fb6e6a8b4
7e841f8ee3dcbf7e03040aa9304fcc3c
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዓባይ ወንዝ ዙሪያ ለመምከር ካምፓላ ናቸው
ኢትዮጵያና ሱዳን በዓባይ ጉዳይ ላይ ያላቸው የጋራ ተጠቃሚነት አቋም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት ሃሳቡ ሙሃመድ አብዱልራሂምን በጽህፈት ቤታቸው ዛሬ ተቀብለው አነጋግረዋል።በውይይታቸው ሁለቱ አገሮች ያላቸውን ሁለንተናዊ ግንኙነት የበለጠ በሚያጠናክሩባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል።በተለይም በዓባይ ወንዝ የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ያላቸው ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ነው ከውይይቱ በኋላ ሁለቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት የገለፁት።በኢትዮጵያ የታላቁ ሕዳሴ ግድብና በአባይ ወንዝ የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ሁለቱ አገሮች ግልጽ አቋም ያላቸው ሲሆን፤ ግድቡ ሱዳንን ጨምሮ ለሌሎች ጎረቤት አገሮች በርካታ ጥቅሞች ያስገኛል።ሁለቱ አገሮች በአካባቢያዊ ፀጥታና ሌሎች የጋራ ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ትብብር የበለጠ በሚያሳድጉባቸው ሁኔታዎች ላይ መክረዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እንደገለጹት፤ በአገሮቹ መካከል ያለው ግንኙነት በጋራ የያዟቸውን እቅዶች ለማሳካት ወሳኝ ነው።ከዚሁ ጎን ለጎንም ሁለቱ አገሮች በቀጣናው ያሉትን ችግሮች እልባት ለመስጠት ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወቱ ተገልጿል።የሱዳኑ ምክትል ፕሬዝዳንት ሃሰቡ ሙሃመድ አብዱልራሂም በበኩላቸው፤ የሁለቱ አገሮች ግንኙነት በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመረኮዘ መሆኑን አስረድተዋል።በተለይም በኢኮኖሚ፣በመሰረተ ልማትና በጎረቤት አገሮች ፀጥታ ጉዳይ ላይ ያላቸው አቋምና ትብብር ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አመልክተዋል።ሁለቱ አገሮች በአየር ትራንስፖርት፣ በመንገድ፣ በባቡር፣ በወደብ ፣ በኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት፣ በውሃና በሌሎች መሰረተ ልማቶች ያላቸውን ግንኙነት በማጠናከር ላይ ናቸው- (ኢዜአ) ።
0
64c834d73514e584217be2606fc3339d
303becc586fa85dda4cd71a7699d7f18
3ኛው ዙር የከተማ አቀፍ የሰላም ንቅናቄ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በቦሌ ክፍለ ከተማ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 3ኛው የአፍሪካ ቢዝነስ ፎረም በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል።በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዘጋጅነት የሚካሄደው ፎረሙ “በህዝቦች፣ በፕላኔት እና በብልፅግና ላይ መዋዕለ ንዋይን” በሚል መሪ ቃል ነው የተካሄደው ።የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ቬራ ሶንግዌ ፎረሙን በንግግር የከፈቱ ሲሆን፥ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች ተገኝተው ልምዳችውን አካፈለዋል።የዚምባቡዌው ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ በፎረሙ ላይ ተገኝተው እንደተናገሩት፥ ወደ ፊት ለመራመድ የኢነርጂ ዘፍር በጣም ወሳኝ ነው።ዚምባቡዌ ላይ የተጣለው ማዕቀብ በሀገር ውስጥ የሚገኙ ሀብቶች ላይ ብቻ ጥገኛ እንድትሆን እንዳስገደዳትም ነው ፕሬዚዳንቱ ያነሱት።በዛሬው እለት መካሄድ የተጀመረው መድረክ ላይ የአየር ንብረት ለውጥ በሚያስከትሉት ፈተናዎች፣ ቀጣይነት ያለው የኢነርጂ አቅርቦት፣ በጤና አጠባበቅ፣ በታዳሽ ሀይል፣ በመድሃኒት እና የህክምና ቁሳቁስ ማምረቻዎች፣ በአስተዳደር እና ቀጣይነት ያለው ልማት በሚሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን የሚያደርግ ነው።
0
e9782a1fbf9e8b20191e1c3ff327af75
82f82f27e8dd006defd3125c8ef82741
ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ የቢሾፍቱ ችግኝ ማፍያን ጎበኙ
ኢትዮጵያን ለም፥ የበለፀገችና ተስፋ የሚጣልባት ሃገር ለማድረግ የኢትዮጵያ ቤተሰቦች ራሳቸውን ከኮቪድ-19 እየጠበቁ የተቀደሰ ባሉት የአርጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ዘመቻ እንዲሳተፉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ።5ቢሊዮን ችግኝ ይተከልበታል የተባለውን የ2012 ዓ.ም የአርንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርኃግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሃገርቀፍ ደረጃ ዛሬ በሃዋሳ ከተማ የአርንጓዴ አሻራ ብሄራዊ አስተባባሪ ቡድን፥ የፌዴራልና የክልል የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት አስጀምረዋል።
0
899ec1462b84701dabf49ac8c6c19df6
7e59e36a57fc53dcbf2af75a85fe884b
በመዲናዋ ከሚገኙ ወረዳዎች ግማሽ ያህሉ የዲጂታል መታወቂያ እየሰጡ ናቸው
በመላው አፍሪካ 60 ሚሊዮን ያህል ህጻናት የምግብ አቅርቦት እንደማያገኙና በአህጉሪቱ በየአመቱ ለሞት ከሚዳረጉ ህጻናት መካከል ግማሽ ያህሉ በርሃብ ምክንያት እንደሚሞቱ አንድ ጥናት አመለከተ፡፡አፍሪካን ቻይልድ ፖሊሲ የተባለው ተቋም ከሰሞኑ ይፋ ያደረገው ጥናት እንደሚለው፤ ምንም እንኳን የአፍሪካ አገራት በቀርብ አመታት ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ቢያስመዘግቡም፣ ከሶስት አፍሪካውያን ህጻናት አንዱ የመቀንጨር ችግር ተጠቂ ነው፡፡በመላው አለም በምግብ እጥረት ምክንያት በየቀኑ 10 ሺህ ያህል ህጻናት ለሞት እንደሚዳረጉ የዘገበው ዘ ጋርዲያን፤ የህጻናት ረሃብ በአለማቀፍ ደረጃ መሻሻል ቢያሳይም በአንዳንድ የአፍሪካ አገራት ግን ችግሩ በእጅጉ እየተባባሰ እንደሚገኝ አመልክቷል፡፡90 በመቶ አፍሪካውያን ህጻናት የአለም የጤና ድርጅት ያስቀመጠውን ዝቅተኛ የምግብ ንጥረነገር ቅንብር ደረጃ ያላሟሉ መሆናቸውን የጠቆመው ዘገባው፤ ከአምስት አፍሪካውያን ህጻናት መካከል ሁለቱ በቋሚነት ምግብ እንደማይመገቡ ገልጧል፡፡
0
0354d3cd50b5c4b61dc45b24a3938321
0354d3cd50b5c4b61dc45b24a3938321
በቤንሻንጉል የቀጠለው ጥቃትና የብልፅግና ግምገማ
“በቤንሻንጉል ጉምዝ የተለያዩ ወረዳዎች ለሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ዕድሜ የሰጣቸው የአካባቢው መልክዐምድር እና የክረምቱ ወቅት ነው” ብለዋል የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ይስሃቅ አብዱልቃድር ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል።“በመከላከያና በፀጥታ አስከባሪዎች ከሚገደሉና ከሚማረኩ ታጣቂዎች ተገኘ” ያሉትን መረጃ የጠቀሱት አቶ ይስሃቅ በተከታታይ ለተፈፀሙት ጥቃቶች የጉምዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄንና ህወሃትን ተጠያቂ አድርገዋል።አቶ ይስሃቅ አብዱልቃድርን በስልክ ያነጋገረው እስክንድር ፍሬው ነው፤ በመከላከያ አባላት ተገደሉ ያሏቸውን 14 ታጣቂዎች ጨምሮ ለሃያ ስምንት ሰው ህይወት መጥፋት ምክንያት የሆነውን ከትናንት በስተያ የተፈፀመውን ጥቃት ያብራራሉ።።
1
0eb914d55cdc0bfc446bd0887222d087
0eb914d55cdc0bfc446bd0887222d087
በመዲናዋ በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ አንቀሳቃሾች ከ2 ቢሊየን ብር በላይ የገበያ ትስስር ተፈጥሯል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የስራ እድል ፈጠራ እና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ አንቀሳቃሾች የ2 ነጥብ 125 ቢሊየን ብር የሀገር ውስጥ የገበያ ትስስር መፍጠሩን ገለጸ።ቢሮው ባለፉት ስድስት ወራት በ10 ሺህ 16 ኢንተርፕራይዞች ለታቀፉ 51 ሺህ 63 አንቀሳቃሾች 2 ነጥብ 125 ቢሊየን ብር የሀገር ውስጥ የገበያ ትስስር በመፍጠር ተጠቃሚ ማድረጉን አስታውቋል።ከሀገር ውስጥ የገበያ ትስስር በተጨማሪም ኢንተርፕራይዞች በውጭ ገበያ ተሳታፊ እንዲሆኑ በማድረግ 11 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የውጭ ሀገር የገበያ ትስስር መፍጠሩንም ገልጿል።ዚህ ባለፈም በበጀት ዓመቱ 6 ወራት ከ112 ሺህ በላይ ስራ ፈላጊ ወጣቶችን በመመዝገብ ለ104 ሺህ 587 ወጣቶች የስራ እድል በመፍጠር ተጠቃሚ ማድረጉን ከአዲስ አበባ ከተማ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
1
7604948312663463e50731f1a33f806a
9084d9dc91f3710787e555ec40a449f5
ጠ/ሚ ዐቢይ ከደቡብ ክልል የፌደራል፣ የክልል እና የዞን አመራሮች ጋር ተወያዩ
በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ የፍትህ አካላት አመራሮች በሀገር አቀፍ ደረጃ ጳጉሜ 5፤ በክልል ደረጃ ጳጉሜ 3 የሚከበረውን የፍትህ ቀንን ምክንያት በማድረግ በ2011 በጀት አመት የተከናወኑ ስራዎችንና በቀጣይ የፍትህ ቀንን ማክበር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡አመራሮቹ ባለፈው በጀት አመት በዘርፉ የተከናወኑ ተግባራትን የገመገመ ሲሆን፣ በቀጣይ ጳጉሜ ሶስት ላይ የፍትህ ወር መዝጊያ ስነስርዓት ከክልሉ ህዝብ ጋር በመሆን በተለያዩ ውይይቶች እንደሚያከብሩ ገልጸዋል፡፡በዘርፉ የተከናወኑ ሪፖርሞች አመርቂ መሆናቸውም በውይይቱ የተነሳ ሲሆን፣ የተሰሩ መልካም ስራዎችን አጠናክሮ በማስቀጠል በ2012 በጀት አመት የተሻለ አፈፃፀም ለማስመዝገብ እንደሚሰራም ተገልጿል፡፡በውይይቱ የክልል፣ የዞንና የወረዳ ፍትህ ዘርፍ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡
0
71187eec07c3b3e1b00fab98f1270cc4
51a16274588c75072bcf7840e4edbe55
ለፓሪስ ጥቃት ስደተኞች ተጠያቂ አይደሉም
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የተፈፀመውን ጥቃት አወገዙ። በምዕራብ ወለጋ ጉሊሶ ወረዳ በተፈጸመ ጥቃት ንጹሃን ዜጎች መደላቸው ይታወሳል፡፡ሊቀ መንበሩም ጥቃቱን በማውገዝ በጥቃቱ ህይወታቸውን ላጡ ቤተሰቦች መፅናትን ተጎጂዎች ደግሞ በፍጥነት እንደሚያገግሙ መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል። የኮሚሽኑ ሊቀመንበር መንግስት በሰላማዊ ዜጎች ላይ ጥቃት የፈፀሙ አካላትን በቁጥጥር ስር በማዋል ተጠያቂ እንዲያደርግም ጠይቀዋል። እየጨመረ የመጣውን ጥቃት ለመቀነስ ሁሉም አካላት ከፀብ አጫሪ ድርጊቶች በመታቀብ ውጥረቶችን ለመቀነስ እንዲሰሩም አጽንኦት ሰጥተዋል።በሃገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ተዋናዮችም አካታችና ሁሉን አቀፍ ውይይት በማድረግ በቁልፍ ጉዳዮች ላይ ብሄራዊ መግባባት ላይ እንዲደርሱም ነው ያሳሰቡት። ሊቀመንበሩ የአፍሪካ ህብረት የኢትዮጵያ መንግስት እያካሄዳቸው የሚገኙ ለውጦችን እንደሚደግፍ በመግለፅ ሰላም እና ደህነነትን ለማረጋገጥ ህብረቱ ከኢትዮጵያ ጎን መሆኑን ባወጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
0
b4ffbe3b1e8295674763d8cded86fc60
ecfdf44fe206da40f58ea2beee5019b5
ኦዲፒ እና ኦነግ የተስማሙባቸውን ስምምነቶች ተግባራዊ የሚያደርግ ኮሚቴ ቢቋቋምም አመርቂ ስራ አለመስራቱ ተገለጸ
ናይጄሪያ ከተለያዩ ሃገራትና ተቋማት ጋር ያደረገቻቸውን ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ልትሰርዝ ነው፡፡ ሃገሪቱ ስምምነቶችን የምትሰርዘው ወጪዋን ለመቀነስ ነው ተብሏል፡፡ናይጄሪያ ከተለያዩ ሃገራትና ተቋማት ጋር ከ310 በላይ ዓለምቀፍ ስምምነቶችን አድርጋለች፡፡የሃገሪቱ መንግስት እንዳስታወቀው ከእነዚህ ስምምነቶች ውስጥ አንዳንዶቹ ወጪ የሚያስወጡና የማይጠቅሙ ናቸው ብሏል፡፡ከእነዚህ ውስጥ 100 የሚሆኑት ስምምነቶች እንደሚሰረዙ ነው የተገለጸው፡፡የናይጄሪያ መንግስት ስለውሳኔው ሲናገር የአለም አቀፍ ስምምነቶቹ መሰረዝ ሀገሪቱ የምታወጣውን በሚሊዮን ዶላር እንድታድን ያደርጋታል ብሏል፡፡ሲጂቲኤን እንደዘገበው ከሆነ ሃገሪቱ ለተስማማችባቸው ዓለምዓቀፍ ስምምነቶች ወደ ሰባ ሚሊዮን የሚጠጋ የአሜሪካን ዶላር በዓመት ታወጣለች፡፡የሃገሪቱ ገንዘብ ሚኒስትር ኪም አዲዮሰን እንደገለጹት ሀገሪቱን ከተለያዩ ድርጅቶች ጋር ካደረገቻቸው ዓለምአቀፍ ስምምነቶች መካከል ካላቸው ጠቀሜታ አንጻር ተገምግመው የሚሰረዙ ይሆናል፡፡በአሁኑ ወቅትም መውጣት ያለባቸውን አለም አቀፍ ስምምነቶችን የሚለይ ኮሚቴ መቋቋሙ ታውቋል፡፡ናይጄሪያ ስምምነቶቹን የተፈራረመችው የነዳጅ ምርቱዋ በተፋፋመበት በቀድሞው አስተዳደር ወቅት ነበር ነገር ግን ከነዳጅ ምርቱ የሚገኘው ገቢ መቀነስ የሀሪቱን ገቢ በ60 በመቶ ዝቅ እንዲል አድርጎታል፡፡ናይጄሪያ እኤአ በ2015 ፕሬዝዳንት ቡሪ ሀገሪቱ ያደረገቻቸውን የዲፕሎማሲ ግንኙነት ስምምነቶች ጠቀሜታቸው እንዲጠና አዘው እንደነበር ይታወሳል፡፡የአለም አቀፍ ግንኙነቶት ባለሞያ ኢቤንዙር ኦይታኪን ግን "ናይጄሪያ በዚ ውሳኔ ቀዳሚ ትሆናለች በዓለም ዘንድ ያለንን ቦታ አናጣም፣ሀገሪቱ የምትከተለውን ዲፕሎማሲዊ ግንኙነቶችን ከውጪው አለም ለማጣጣም በሚያስችል ሁኔታ ነው" ብለዋል፡፡ሀገሪቱ ከምትሰርዛቸው ስምምነቶች ምን ያህል ገንዘብ እንደምታተርፍና ተጽዕኖውስ ምን ሊሆን ይችላል የሚለውን የሚያጠናው ኮሚቴ የጥናቱን ውጤት በቅርቡ እንደሚያቀርብ ይጠበቃል ሲል ሲጅቲኤን ዘግቧል፡፡
0
c68133fb152035399d12428b0891f93c
c68133fb152035399d12428b0891f93c
የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴንና ኢ/ር ታከለ ኡማ ለከተማ ግብርና የተለዩ ቦታዎችን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን እና የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ለከተማ ግብርና የተለዩ ቦታዎችን ጎበኝተዋል።በጉብኝቱ ላይም ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ፥ የከተማ ግብርናው ሀሳብ ነዋሪዎች ባላቸው ክፍት ቦታ ላይ በመጠቀም ለምግብነት አትክልትና ፍራፍሬ እንዲያመርቱ ለማድረግ ያለመ ነው ብለዋል። ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! ከዚህም ባለፈ የከተማ ግብርና በከተማዋ በተለያየ ወቅት የሚፈጠሩ እጥረቶችንም ለመቅረፍ ይረዳልም ነው ያሉት።የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን በበኩላቸው፥ ሚኒስቴር መስሪ ያቤቱ ለከተማ አስተዳደሩ የቴክኒክ ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል።በቅርቡ ይፋ በተደረገው የከተማ ግብርና ፕሮጀክት ከ100 በላይ ቦታዎች መዘጋጀታቸው ተገልጿል።በዘርፉ ወጣት ባለሙያዎች እንዲሳተፉ ጥሪ በቀረበው መሰረትም በኦንላይን ምዝገባ እየተካሄደ መሆኑም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።የከተማ ግብርና ፕሮጀክቱ በተለይም በከተማዋ የሚገኙ የወንዝ ፍሰቶችን በመከተል የሚተገበር እንደሚሆንም ተመላክቷል።
1
22960032922b2941ab0fa7f29d5f79f7
22960032922b2941ab0fa7f29d5f79f7
ፍትሃዊ፣ ነፃና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ለማካሄድ ፓርቲዎች ህግን መሰረት ያደረገ እንቅሰቃሴ ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፍትሃዊ፣ ተኣማኒ፣ ነጻ እና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ለማካሄድ በቅድመ ምርጫ ወቅት ፓርቲዎች ህግን መሰረት ያደረገ እንቅሰቃሴ ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለጸ።ከፋና ብሮድካስቲነግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የኮሙዩኒኬሽን አማካሪ ሶሊያና ሽመልስ፥ ቦርዱ የቅድመ ምርጫ ተግባራትን በሚፈለገው ደረጃ እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።በዚህ መሰረትም ጊዜያዊ የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ይፋ ማድረግ፣ ግብዓት ማሰባሰብና የምርጫ ጣቢያዎችን በዘመናዊ መንገድ የማደራጀት ተግባር እያከናወነ መሆኑን አንስተዋል።የህግ ባለሙያው አቶ ብርሃኑ ታዬ በበኩላቸው፥ በቅድመ ምርጫ ወቅት ምርጫ ቦርድ ከሚያደርገው ዝግጅት በተጨማሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ዝግጅት ወሳኝ መሆኑን ጠቁመዋል።የፖለቲካ ፓርቲዎች በድጋፍ ማሰባሰብ እና የምርጫ ቅስቀሳ ወቅት የተዛቡ መረጃዎችን እና የጥላቻ ንግግርን ከማሰራጨት መቆጠብ ያለባቸው መሆኑን ጠቁመዋል። ይህም ሰላማዊ የፖለቲካ ውድድር እንዲኖር ከማድረግ ባለፈ ምርጫን ተከትሎ የሚፈጠሩ ችግሮችን ማስቀረት ያስቻላል ነው ያሉት።የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ዳንኤል አሰፋ፥ መራጮች በትምህርት ያገኙትን የህግና የፖለቲካ ንቃተ ህሊና በፖለቲካ ፓርቲዎች ፖሊሲና ፕሮግራም ላይ ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባቸው ጠቁመዋል።በምርጫ ሂደት የሚያጋጥሙ ክስተቶች በቦርዱ ብቻ ሊሸፈኑ እንደማይችሉ የገለጹት የቦርዱ የኮሙዩኒኬሽን አማካሪ ሶሊያና ሽመልስ፥ ፓርቲዎች የሚያከናውኑት እንቅስቃሴ ሃላፊነት የተሞላበት መሆኑ እንደሚገባው ጠቁመዋል።ከዚህ ባለፈም የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ መንግስት፣ የፀጥታ አካላትና ህዝቡ በቅድመ ምርጫ ወቅት የሚስተዋሉ ችግሮችን በቅንጅት በመፍታት ረገድ የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።በበላይ ተስፋዬ
1
afc9579a5af8f835dac842703fb3adf7
afc9579a5af8f835dac842703fb3adf7
የኢጋድ አባል ሃገራት የኮሮና ቫይረስ ሥርጭትን ለመግታት መስማማታቸውን ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) አባል ሃገራት የኮሮና ቫይረስ ሥርጭትን ለመግታት መስማማታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢጋድ እንደ አንድ ቀጠናዊ አሐድ የኮቪድ 19ን ሥርጭት ለመግታት እና ቫይረሱ የሚያስከትለውን የኢኮኖሚ መሰናክል በውጤታማነት ለመከላከል ቁልፍ የመሪነት ሚናን መጫወት እንደሚችል ጠቅሰዋል።ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ፣ ከሶማሊያው ፕሬዚዳንት መሀመድ አብዱላሂ፣ ከጅቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ዑመር ጊሌ፣ ከኬኒያው ፕሬዚዳንት ኡኹሩ ኬንያታ እና ከደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ጋር በነበራቸው የስልክ ውይይት የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመግታት በጋራ ለመሥራት መስመማማታቸውን አስታውቀዋል።መሪዎች ለአዳዲስ እና ፈታኝ ሁኔታዎች ተገቢ ምላሽ መስጠት እንዲቻል በቅርበት እና በጋራ ለመሥራት መስማማታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው አስታውቀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ “ከተባበርን እና በጋራ ሆነን የቀጠናውን ፍላጎት ለማስጠበቅ አመራሩ ከሠራ የቀጠናዊ ቅንጅት ግባችን አይስተጓጎልም” ብለዋል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
1
0d49b4ac8f1b460d284a7b023316ba86
058c1b029dc302d41d1da1cae02830f5
ከአማራ ተወላጆች እና የአማራ ጉዳይ ያገባናል የሚሉ ኢትዮጵያውያን ጋር የተደረጉ ምክክሮች ስኬታማ እንደሆኑ የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አስታወቁ፡፡
ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 04/2012ዓ.ም (አብመድ) የፌዴራል ዕርቀ ሠላም ኮሚሽን አባላት ከአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ ተወያይተዋል፤ የውይይቱ ዓላማም ቀጣይ አብሮ መሥራት የሚቻልበትን መንገድ ማመቻቸት ነው፡፡የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌል እንዳሉት ለበርካታ ዓመታት በኢትዮጵያ በተፈጠሩ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ ግጭቶች በሕዝብ ዘንድ ቁርሾዎች ታይተዋል፡፡ ዕርቀ ሠላም የሕዝብን ሠላምና ደኅንነት በዘላቂነት በማረጋገጥ የመንግሥትን የልማት ስትራቴጂ በጥራት እና በፍጥነት ተግባራዊ እንዲደረግ እንዲሁም ዜጎች በመላ ሀገሪቱ ተንቀሳቅሰው በነጻነት እንዲሠሩ ምቹ ዕድል ይፈጥራልም ብለዋል፡፡
0
96a677797354645b70dd256930668c4d
ef5086d79d9653ad2a5ec09b94f6e605
ቻምፒየንስ ሊግ | መቐለ 70 እንደርታ ወደ ማላቦ አቅንቷል
የ2019/20 የካፍ የክለብ ውድድሮች ድልድል ዛሬ ይፋ ሲሆን የኢትዮጵያዎቹ መቐለ 70 እንደርታ እና ፋሲል ከነማ የቅድመ ማጣርያ ተጋጣሚዎቻቸውን አውቀዋል።የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ የሆነው መቐለ 70 እንደርታ በቅድመ ማጣርያው የኢኳቶርያል ጊኒው ካኖ ስፖርት አካዳሚን ይገጥማል። በ2014 የተመሰረተው ቡድኑ የሀገሪቱ የሊግ ውድድር አሸናፊ የሆነ ሲሆን እንደ መቐለ ሁሉ በውድድሩ ሲሳተፍ የመጀመርያው ነው።መቐለ የመጀመርያ ጨዋታውን ወደ ኢኳቶርያል ጊኒ አምርቶ ከነሐሴ 3-5 ባሉት ቀናት ሲያደርግ የመልሱን ጨዋታ በሜዳው ከነሐሴ 17-19 ባሉት ቀናት ያደርጋል። ይህን ዙር ካለፈ ደግሞ በአንደኛው ዙር ማጣርያ መስከረም ወር ላይ ከደቡብ ሱዳኑ አትባራ እና የግብፅ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ ከሚሆነው ቡድን ጋር የሚጫወት ይሆናል።በዛሬው ዕለት ሀዋሳ ከተማን በመለያ ምቶች በማሸነፍ የኢትዮጵያ ዋንጫን ያነሳው ፋሲል ከነማ ከታንዛኒያው አዛም ጋር ተደልድሏል። ከ12 ዓመታት በፊት የተመሰረተው የታንዛኒያው ክለብ በ2018/19 የውድድር ዓመት 3ኛ ደረጃ ይዞ በማጠናቀቁ ነው በውድድሩ ውስጥ የተካተተው።ፋሲል የመጀመርያ ጨዋታውን ከነሐሴ 3-5 ባሉት ቀናት በሜዳው ሲያከናውን የመልሱን ጨዋታ ከሜዳው ውጪ ከነሐሴ 17-19 ባሉት ቀናት የሚያከናውን ይሆናል። ይህን ዙር ካለፈም በመስከረም ወር ከዛምቢያው ትሪያንግልስ እና ከብሩንዲው ቱኪንዞ ጋር ይጫወታል።
0
aa11f2e3d1a96d32e497bc43a49f9699
d565dff36fb10d47a18b8a75004e2764
ወላይታ ድቻ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ
ከሳምንት በፊት ከድሬዳዋ ከተማ ጋር የተለያየው የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ ኃይሌ እሸቱ ለወላይታ ድቻ ፈረመ፡፡የቀድሞው የአዲስ አበባ ከተማ አጥቂ በክረምቱ የዝውውር መስኮት ኤሌክትሪክን በመልቀቅ ነበር ወደ ድሬዳዋ ማምራት የቻለው። ወደ ምስራቁ ክለብ ካመራ በኃላ በአንድ ዓመት ውል የተቀላቀለው አጥቂው ቀሪ የስድስት ወራት ውል እየቀረው ከክለቡ ጋር በስምምነት ከተለያየ በኋላ ዛሬ ወደ ወላይታ ድቻ የሚያደርገውን ዝውውር አጠናቋል።ኃይሌ እሸቱ በጦና ንቦቹ እስከ ዓመቱ መጨረሻ የሚያቆየውን ውል የፈረመ ሲሆን ከአላዛር ፋሲካ፣ አንዱዓለም ንጉሴ፣ ሳምሶን ቆልቻ እና ባዬ ገዛኸኝ ጋር ለተሰላፊነት ብርቱ ፉክክር ይጠብቀዋል፡፡
0
40cd89ae1f15cdbfbea398297a15c71d
fcfbc6514fb49ba4e9e80484f1fc510a
የጠ/ሚ ፅ/ቤት እስራኤል የሚገኙ ኤርትራውያን ጥገኝነት ጠያቂዎች ጉዳይ
በአዲስ አበባ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች በአገራቸው የሚፈጸመውን የሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ጥሰቶችን በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ።ስደተኞቹ የኢሳያስ አፈወርቂ መንግስት የሚያካሂዳቸው የመብት ጥሰቶች እንዲቆሙና ኤርትራዊያን በአገራቸው በሰላም እንዲኖሩ የአፍሪካ ሕብረት ጫና እንዲፈጥር መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።ሰላማዊ ሰልፈኞቹ የኤርትራ መንግስት በሐይማኖትና በትምህርት ጣልቃ ገብነቱን እንዲያቆም፣ሰዎች መብታቸውን ሲጠይቁ እየታሰሩ ስለሆነ የአፍሪካ ሕብረትና ሌሎች የአለም መንግስታት ጣልቃ እንዲገቡ ጠይቀዋል።አፍሪካውያን ወንድሞቻችን ለኤርትራዊያን የመብት ጥሰት ድጋፋቸውን እንዲያሰሙ መልዕክታቸውን አሰምተዋል።አቶ መንግስተ አብ ግርማ የተባሉ የሰልፉ ታዳሚ በሰጡት አስተያየት ''ኤርትራውያን አፍሪካውያን እስከሆኑ ድረስ ይህ ቤት የአፍሪካውያን የጭቁኖች አፍሪካውያን ቤት እስከሆነ ድረስ ፋሽስቶችን ማስተናገድ የለበትም።እና አፍሪካውያን ከጭቁኖች ጋር መቆም አለባቸው።በዚህ በ21ኛው ከፍለ ዘመን አለም በሰለጠነበት የሰው ልጅ በህግና ስርዓት በሚተዳደርበት ዘመን እንዴት ህግና ሰርዓት የሌለው ስርዓት ህዝብን እየጨፈለቀ አስከፊ ስቃይና ሞት ተከትሎ እየታዬ አፍሪካውያን እንዴት ዝም ይላሉ?''ብለዋል፡፡ሌላዋ የሰልፉ ታዳሚ ሄለን ገብረ አምላክ ''የአፍሪካ ህብረት ለመንግስታቱ ድርጅት ጥያቄ አቅርቦ ወደ ፍርድ እንዲያቀርብ ግፊት ለማድረግ ድምፃችንን ለመስጠት ነው የመጣነው።''ብላለችበኢሳያስ አፈወርቂ የሚመራው መንግስት በአገሪቱ ስልጣን ከያዘበት ከ26 ዓመት በፊት አንስቶ ያለ ምርጫ ስልጣን በመያዝ የኤርትራዊያንን ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶችን እንደሚጥስ የአገሪቱ ዜጎችና ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ክስ ማቅረባቸውን ቀጥለዋል።(ኢዜአ)
0
3e3938ebd9a23a158ba1ffedb14ece88
b2d82157835f9b27fc1772e2bd8536f3
ኢትዮጵያውያን በአሜሪካ
በሌላ በኩል በዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍፁም አረጋ በበኩላቸው በአሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያ ፤በሕክምና አገልግሎት መስጫ ቦታ ላይኢትዮጵያውያ በዛ ብለው ስለሚገኙ፣ አረጋውያንንበመንከባከቢያ ቦታ እንዲሁም አስፈላጊ በሚባሉት ያልተቋረጡ አገልግሎት መስጫ ዘርፍ ውስጥ የሚሰሩ በመሆናቸው በወረርሽኙ ሰለባዎች ከሆኑት ውስጥ ይገኛሉ ብለዋል። ቁጥሩ ሲመዘገብም አብዛኞቹ አፍሪካን አሜሪካን በሚል የተመዘገቡ ቢሆንም በየቦታው የሚገኙ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ፣እድርናየመሳሰሉት የተለያዩ አደረጃጀቶችን ተጠቅሞ ኢምባሲው ባገኘው መረጃ እስካሁን 100 ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ -ኢትዮጵያ ህይወታቸው ማለፉ ይህንንም መስማት እጅግ ከባድ ሐዘን መሆኑን ተናግረዋል። በዩናይትድ ስቴትስ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና - ትውልደ ኢትዮጵያ ሁሌም ሐሳባቸው አገራቸው በመሆኑ በገንዘብ፣ በቁሳቁስና በባለሞያ ምክረሐሳብ በከፍተኛ ሁኔታ አገራቸውን እያገዙ መሆኑን ከአሜሪካ ድምፅ ጋር በስካይፕ ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል። (ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
0
91238780b63fd53ffe244cdb37c5d852
6fc0465be2aaeaba7fbaa9b010d8145e
የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂንና የሶማሊያ ፕሬዚዳንት መሀመድ አብዱላሂ ዛሬ አማራ ክልል ይገባሉ
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ለአዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት መሐመድ አብዱላሂ መሐመድ “እንኳን ደስ አለዎት” በማለት የተሰማቸውን ደስታ ገለጹ።የቀድሞው የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐመድ ምርጫው እንዲሳካ ለሰጡት ቁርጠኛ አመራር ያላቸውን አድናቆትም ገልጸዋል።ኢትዮጵያ እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ ከሶማሊያ መንግስትና ህዝብ እንዲሁም ከተመራጩ ፕሬዚዳንት መሐመድ አብዱላሂ ጋር እንደምትሰራም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አረጋግጠዋል። የሁለትዮሽ ግንኙነቷንም አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታውቀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ፕሬዚዳንቱ የስራ ዘመናቸው የተሳካ እንዲሆን በኢትዮጵያ ሕዝብና መንግስት ስም መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል።ተሰናባቹ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐመድ በአገራቸው ለተካሄደው ምርጫ ስኬታማነት ለሰጡት ቁርጠኛ አመራር ምስጋናና አክብሮታቸውን ገልጸው፣ ይህም በሶማሊያ የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ እየተጠናከረ መምጣቱን እንደሚያመለክት ነው ያስታወቁት።የአገሪቱ ፓርላማ የላይኛውና የታችኛው ምክር ቤት አባላት ምርጫ ከሶስት ወራት በፊት መከናወኑ ይታወሳል-( ኢዜአ)
0
0fa015fb6feaf07a61a23e59f269479c
8ec286664071bc09d7e9644c13435225
ሀሪሪ ለ4ኛ ጊዜ ነው ሊባኖስን የመምራት እድል ያገኙት
– በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የተመራ የልዑካን ቡድን በፕሬዝዳንት ኦማር ሐሰን አልበሽር በዓለ-ሲመት ላይ ለመገኘት ዛሬ ወደ ሱዳን ካርቱም አቀና።የኢትዮጵያ ወዳጅ አገር የሆነችው ሱዳን ፕሬዝዳንት ላለፉት 26 ዓመታት አገሪቱን በመምራት ላይ ይገኛሉ።ፕሬዝዳንት አልበሽር ዘንድሮ በተካሄደው ምርጫም 94 በመቶ ድምጽ በማግኘት መመረጣቸው ይታወሳል።የብሄራዊ ኮንግረስ ፓርቲን በመወከል ለ4ኛ ጊዜ የተመረጡት ፕሬዝዳንቱ አገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ላላት ግንኙነት ከፍተኛ ዋጋ እንደሚሰጡ ይናገራሉ።ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጨምሮ በጋራ የልማት ተጠቃሚነት መርህ በማመንም በትብብር ለመስራት ዝግጁነታቸውን በተለያዩ ጊዜያት ገልጸዋል።አገራቸውን ጨምሮ ከኢትዮጵያና ግብጽ ጋር በተፈረመው የአባይ ውሃ አጠቃቀም የሶስትዮሽ ስምምነት ላይም ሚናቸው የላቀ እንደነበር ይታወሳል።የሁለቱ አገራት የህዝብ ለህዝብ ትስስርና የንግድና ባህል ልውውጥ ማደጉን መረጃዎች ያመለክታሉ።የኢትዮጵያ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን በቅርቡ በሱዳን ያደረገው ጉብኝትም ግንኙነቱን ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያደርሰው ይታመናል።(ኢዜአ)
0
1ee8a4b5ef392de3b29e66ea4df103f4
a5702fa1e2ddc84cfc00bbed4aaceb77
ኢትዮጵያ ከቱርክ ጋር ያላትን ሁለንተናዊ የኢንቨስትመንት ግንኙነት ለማሳደግ ጥረቷን ትቀጥላለች
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 23/2006 (ዋቀኢማ) – ኢትዮጵያ ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ገለጹ፡፡ፕሬዝዳንቱ ዛሬ በጽሕፈት ቤታቸው የቦይንግ ኩባንያ የንግድ አውሮፕላኖች ዋና ስራ አስፈጻሚ ራይሞንድ ኮነርን ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት እንዳሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ቦይንግ ኩባንያ በመካከላቸው ያለውን ጠንካራ የንግድና የስራ ትብብር ግንኙነት ማስጠበቅ አለባቸው። ቦይንግ ኩባንያ በኢትዮጵያና በአሜሪካ መንግስታት መካከል ያለውን ንግድና ወዳጅነት በማጠናከር ረገድም ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ተናግረዋል። የቦይንግ ኩባንያ የንግድ አውሮፕላኖች ዋና ስራ አስፈፃሚ ሚስተር ራይ ኮነር በበኩላቸው ቦይንግ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተለያዩ መስኮች የሚያደርጓቸውን የትብብር ግንኙነቶች ወደፊትም የበለጠ እንደሚጠናከሩ ገልጸዋል። ቦይንግ ኩባንያ በቪዬሽን መስክ ያለውን ከፍተኛ እውቀት እና ቴክኖሎጂ ወደኢትዮጵያ በማሸጋገርና ባለሙያዎችን በማሰልጠን ድጋፍ እያደረገ መሆኑንም ጠቁመዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በበኩላቸው አየር መንገዱ ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ረዥም አመታት የቆየ ጠንካራ የስራ ግንኙነት እንዳለው አስረድተዋል። ድርጅቱ በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ ጥራት ያለው የሰው ሃይል በማሰልጠን ረገድ በአፍሪካ አህጉር የመሪነቱን ስፍራ እያየዘ እንደመጣም ገልጸዋል። በአሁኑ ወቅትም ከተለያዩ የአፍሪካ አገራት የተውጣጡ ፓይለቶችን በማሰልጠን ላይ መሆኑን የጠቀሱት ዋና ስራ አስፈጻሚው የድርጅቱ የተማሪዎች የቅበላ አቅም ወደ አንድ ሺህ ማደጉንም ለጋዜጠኞች ገልጸዋልሲል ኢዜአ ዘግቧል።
0
96f15b3803d28f8d59e5996f2fc36b3d
d7969e26b18c23155adfe8c7b3fc313b
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በከፊል ተዘግተው የነበሩ የፌደራል መስሪያ ቤቶች እንዲከፈቱ ተስማሙ
ባለፉት ስድስት ወራት በማረሚያ ቤቶች ያለው የሰብአዊ መብት አያያዝ መሻሻሉን የፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡የፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር አቶ ጀማል አባሶ ለጋዜጠኞች በሠጡት መግለጫ በተቋሙ ያለውን አጠቃላይ አሠራር ለማሻሻል የተለያዩ ሪፎርሞች እየተካሄዱ መሆኑን ገልጸዋል፡፡በሃገሪቱ ባለፉት ዓመታት በማረሚያ ቤቶች ሰፊ የሆነ የሰብአዊ መብት ጥሰት ይፈጸም እንደነበር የተለያዩ ከማረሚያ ቤት የወጡ እማኞች ምስክርነታቸውን መሥጠታቸው ይታወሳል ።በአስተዳደሩ ሥር በሚገኙ ስድስት ማረሚያ ቤቶች በተደረገ ያሰሳ ጥናት ከዚህ ቀደም የነበረው የሰብዓዊ መብት ጥሰት መሻሻሉን ያነሱት ዋና ዳይሬክተሩ መሠረታዊ ለውጥ ለማምጣት ከዚህ የበለጠ መሥራት እንደሚያስፈልግና ለዚህም ተጨማሪ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን አስረድተዋል ።በሌላ በኩል የአስተዳደሩን የፍትህ ሥርአት ለማሻሻልም ከላይ እስከ ታች ያሉትን 103 አመራሮች ላይ የመተካካት ሥራ መሥራቱን ዋና ዳይሬክተሩ ገልፀዋል።የፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ተልዕኮ ይበልጥ ለመፈጸምና የነበሩ ክፍተቶችን ለማስተካከልም ተቋማዊ ሪፎርም ስትራቴጂክ ዶክመንት በማዘጋጀት የተቋማዊ መዋቅር ማሻሻያ ተግባራዊ በማድረግ ለታራሚዎችና ለተቋሙ 700 ሠራተኞችም የተለያዩ ሥልጠናዎች እየተሠጠ እንደሆነም ገልጸዋል፡፡ባለፉት ስድስት ወራት በመደበኛ ይቅርታ በአመክሮ በምህረትና በተለያዩ የፍርድ ቤት ውሳኔዎች 6ሽህ 504 የሚሆኑ ታራሚዎች መለቀቃቸውን አስታውቀዋል፡፡
0
f915295f8efb9a9bdaf0d1a68464c46e
aaad40a0b2d7ef87acde7b3a48d7e7da
ኢትዮጵያ በኃይል ማምረት የሚሳተፉ ባለኃብቶችን ለመቀበል ዝግጁ ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም
– የብሪታንያ መንግስት በየዓመቱ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን የ300 ሚሊዬን ፓውንድ የገንዘብ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የአገሪቱ ፓርላማ አለም አቀፍ የልማት ትብብር ሚኒስትር አስታወቁ።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በአገሪቱ የፓርላማ አለም አቀፍ የልማት ትብብር ሚኒስትር ሚስ ሊኔ ፌዘርስቶን የተመራ የልዑካን ቡድን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።በዚሁ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም እንዳሉት ኢትዮጵያ የጀመረችውን የድህነት ቅነሳ መርሃ ግብር ለማሳካት የብሪታንያ መንግስት የሚያደርገውን የልማት የገንዘብ ድጋፍ አጠናክሮ መቀጠል አለበት።ኢትዮጵያ ከብሪታንያ መንግስት የምታገኘውን የገንዘብ ድጋፍ ለታለመለት ዓላማ እያዋለች መሆኑን የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም አገሪቱ ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለምታደርገው መዋቅራዊ ሽግግር የብሪታንያ መንግስት አስተዋጽኦ የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመንም የብሪታንያ መንግስት የሚያደርገውን የገንዘብ ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም መጠየቃቸውን ውይይቱን የተከታተሉት አንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአውሮፓ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ግሩም አባይ ለጋዜጠኞች ገልጸዋል።የብሪታንያ ፓርላማ አለም አቀፍ የልማት ትብብር ሚኒስትር ሚስ ሊኔ ፌዘርስቶን በበኩላቸው የብሪታንያ መንግስት ከኢትዮጵያ ጋር ረዥም ዓመታትን ያስቆጠረ ጠንካራ ግንኙነት መኖሩን ገልፀው የልማት ትብብሩ ወደፊትም ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።በቀጣዩ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመንም ብሪታንያ በየዓመቱ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የ300 ሚሊዬን ፓውንድ የልማት ትብብር የገንዘብ ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ተናግረዋል።ኢትዮጵያ በያመቱ ከተለያዩ የልማት ተቋማትና መንግስታት ከምታገኘው የገንዘብ ድጋፍ ውስጥ የብሪታንያ መንግስት ከፍተኛውን ድርሻ እንደሚይዝ መረጃዎች ያሳያሉ።(ኢዜአ)
0
5e20975b1326cf3643e8a78406859693
212a827a3cd992ce0a2df5fa4c2ee09f
የኩላሊት ንቅለ ተከላ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያውያን የህክምና ባለሙያዎች መሰጠት ተጀመረ
በደቡብ አፍሪካ የኩላሊት ሕክምና እንዳታደርግ ለተከለከለችው ኢትዮጵያዊቷ ዓለም ኤርሴሎ፤ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች የሦስት ቀን ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ጀምረዋል። ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላት ኢትዮጵያዊቷ ዓለም በደረሰባት የኩላሊት ሕመም በደቡብ አፍሪካ ጆሀንስበረግ ሆስፒታል የኩላሊት እጥበት ስታገኝ የነበረ ሲሆን የደቡብ አፍሪካ ዜግነትም ሆነ የመኖሪያ ፈቃድ ስለሌላት ሕክምና እንዳታገኝ መደረጉ ይታወሳል። ለሦስት ቀናት በሚካሔደው በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ የሚገኘው ድጋፍ ታማሚዋ በግል የሕክምና ተቋም ሕክምናውን እንድታገኝ የሚያስችል መሆኑም ታዉቋል።
0
c78bd8d66024f1ed62b4075b8af5ec8c
f8e1872e3df604b93ce510cae202cb4f
ጎጂና ጠቃሚ “ኮሌስትሮል” .. የልብና የአንጎል ጤና
በኡጋንዳ አንድ የአምስት ዓመት ህፃን በኢቦላ መያዙ መረጋገጡን የአለም ጤና ድርጅት አስታወቀ።ባለፉት አስር ወራት በዲሞክራቲክ ኮንጎ ብቻ 2ሺህ ታማሚዎች የተመዘገቡ ሲሆን የበርካቶቹ ጤና በአሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡አሁን በኡጋንዳ የታመመው ሕፃን ቅዳሜ እለት ከቤተሰቡ ጋር በመሆን ከኮንጎ ወደ ኡጋንዳ በድንብር በኩል የተሻገረ ነው።የኡጋንዳ ባለስልጣናት እንዳስታወቁት ሕፃኑ ደም የቀላቀለ ማስመለስና ሌሎች ምልክቶችን እንዳሳየ ወደ ሆስፒታል ተወስዷል።በልጁ ደም ውስጥ የኢቦላ ቫይረስ መገኘቱ የታወቀው በኡጋንዳ የቫይረስ ምርመራ ተቋም ውስጥ ምርመራ ከተደረገለት በኋላ ነው።ወዲያው የዓለም ጤና ድርጅትና የኡጋንዳ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር የአስቸኳይ ጊዜ የሕክምና ቡድን ወደ ስፍራው የላኩ ሲሆን ቡድኑ ሌሎች ሰዎች በቫይረሱ መያዝ አለመያዛቸውን በመለየት አስፈላጊውን ሕክምናና ትምህርት ይሰጣል ብለዋል።የኡጋንዳ ጤና ሚኒስትር ለመገናኛ ብዙኀን እንደገለፁት የህፃኑ ቤተሰቦችና ሌሎች የኢቦላ ምልክት የሚመስል የታየባቸው ሁለት ሰዎች ክትትል እየተደረገላቸው ነው።ሚኒስትሯ በቲውተር ገጻቸው ላይ እንዳስቀመጡት ኡጋንዳ በአሁኑ ሰአት የኢቦላን ወረርሽኝ ለመከላከል በተጠንቀቅ ላይ ትገኛለች ብለዋል።ኡጋንዳ ከ4 ሺህ 500 በላይ ጤና ባለሙያዎችን የኢቦላ መከላከያ ክትባት መስጠቷን የዓለም ጤና ድርጅትና የኡጋንዳ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር በጋራ በሰጡት መግለጫ ላይ አስታውቀዋል።በኮንጎ የደረሰው የኢቦላ ወረርሽኝ በታሪክ ሁለተኛው ነው የተባለ ሲሆን በየሳምንቱ አዳዲስ በሽተኞች በከፍተኛ ቁጥር እየተመዘገቡ ነው ተብሏል።ከባለፈው ነሐሴ ወር ጀምሮ 1400 ሰዎች በኢቦላ ምክንያት መሞታቸው ታውቋል።/ቢቢሲ/
0
8ec6bb183a005bee6ec06b3294588fdc
8ec6bb183a005bee6ec06b3294588fdc
ታገቱ የተባሉ ተማሪዎች ጉዳይ አሳሳቢነቱ አይሏል
ባለፈው ህዳር ወር መጨረሻ ከደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ወጥተው ወደ ቤተሰብ ሲሄዱ ታግተው የተወሰዱ ሴት ተማሪዎች ጉዳይ በማህበራዊ ሚዲያ በተለይም በፌስ ቡክ ተጠቃሚዎች ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል፡፡ “ሴቶቻችንን መልሱ“ የሚል ሰፊ የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻም እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ዘመቻው በዋናነት ለሴት ተማሪዎች ቢሆንም ከታጋቾቹ መካካል ወንድ ተማሪዎች እንደሚገኑበትም ተነግሯል፡፡ ተማሪዎች ከታገቱ ረጅም ጊዜ ያስቆጠሩ ሲሆን እስካሁን የት እንዳሉ፣ በማን እንደታገቱና ያሉበት ሁኔታ በግልጽ ባለመታወቁ ምክንያት የተማሪዎቹን ወላጆች ለከፍተኛ ጭንቀት ዳርጓል፡፡ የአማራ ክልል መንግስት ደብዛቸው የጠፋው የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጉዳይ እንደሚያሳስበው ገልጿል፡፡ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ላቀ አያሌው ከአብመድ ጋር ባደረጉጽ ቆይታ እንደተናገሩት “ተማሪዎቹን ለማስለቀቅ የክልሉ መንግሥት አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርግ“ እና የፌዴራል እና የኦሮሚያ ክልል መንግሥትም ተማሪዎቹን ለማስለቀቅ መስራት አለባቸው ብለዋል፡፡ ምክትል ርዕሰ መሥተዳድሩ “እንደ ሀገር ተማሪዎቹን ለማስለቀቅ የሚደረገው ጥረት አናሳ በመሆኑ ፈጥኖ መፍትሔ ማግኘት አልተቻለም” ሲሉም ተናገረዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ንጉሱ ጥላሁን ከሁለት ሳምንታት በፊት ጥር 2 ከኢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ እርሳቸው ታገቱ ካሏቸው 27 ተማሪዎች 21ዱ ተለቀዋል ማለታቸው ይታወሳል፡፡ የታገቱ ተማሪዎችን በሰላማዊ መንገድ ለማስለቀቅ ከሀገር ሽማግሌዎች፣ከአካባቢው ወጣቶች እና መከላከያ ሰራዊት ጋር በተደረገ ጥረት ከታጋቾቹ 21ዱ በሰላም መለቀቃቸውን ተናግረው የነበሩት አቶ ንጉሱ ከነዚህም 13ቱ ሴቶች ሲሆኑ 8ቱ ወንዶች መናቸውን በወቅቱ ተናግረዋል፡፡ ይሁን እንጂ እስካሁን ተለቀቁ ስለተባሉት ተማሪዎች ምንም መረጃ የለም፡፡ መንግስትም ስለተማሪዎቹ በተለያየ መንገድ ለሚነሳለት ጥያቄ ምንም ምላሽ ሳይሰጥ እስካሁን ዝምታን መምረጡ አነጋጋሪ ሆኗል፡፡
1
cfc07e019b1bff11cd257c7b044041a6
cfc07e019b1bff11cd257c7b044041a6
ኢራን በሚሳኤል ከተመታው አውሮፕላን ጋር በተያያዘ በርካታ ሰዎችን አስራለች
የኢራን መንግስት ባለፈው ረቡዕ ከመዲናዋ ቴህራን በረራውን እንደጀመረ በስህተት በተፈጸመበት የሚሳኤል ጥቃት በአሰቃቂ ሁኔታ ከወደመውና 176 ሰዎች ለሞት ከተዳረጉበት የዩክሬን አውሮፕላን ጋር በተያያዘ በርካታ ሰዎችን ማሰሩን አስታውቋል፡፡የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሃሰን ሩሃኒ ባለፈው ረቡዕ በሰጡት መግለጫ፤ በአውሮፕላኑ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት በቪዲዮ ቀርጾ አሰራጭቷል የተባለውን ግለሰብ ጨምሮ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ በርካታ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውንና ጉዳዩ በልዩ ፍርድ ቤት ምርመራ እንደሚደረግበት ማስታወቃቸውን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል፡፡ኢራን አውሮፕላኑ በሚሳኤል ጥቃት አልተፈጸመበትም በማለት ስታስተባብል ከቆየች ከ3 ቀናት በኋላ በአየር ሃይሏ በስህተት ጥቃት እንደተፈጸመበት ባመነችውና ይቅርታ በጠየቀችበት አውሮፕላን ጉዳይ አንድ ግለሰብ ብቻ ተጠያቂ እንደማይሆን የገለጹት ሩሃኒ፤ ከጥቃቱ ጋር በተያያዘ እጃቸው ያለበት ባለስልጣናትና ወታደራዊ ሃላፊዎች ጭምር ለፍርድ እንደሚቀርቡም ተናግረዋል፡፡የአገሪቱ መንግስት በጥቃቱ እጃቸው አለበት ብሎ ከጠረጠራቸው ሰዎች በተጨማሪ በመንግስት ላይ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ተቃውሞ እንዲቀሰቀስ አስተባብረዋል ያላቸውን 30 ያህል ሰዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉንም ዘገባው አመልክቷል፡፡የአገሪቱ የጦር ሃይል በአውሮፕላኑ ላይ እንዴት ጥቃቱን እንደፈጸመ ዝርዝር ማብራሪያ ሊሰጥ ይገባል ማለታቸውን የጠቆመው ዘገባው፣ የኢራን መንግስት ድርጊቱን አልፈጸምኩም ብሎ ከካደ በኋላ ማመኑ ያበሳጫቸው ኢራናውያን በተለያዩ የአገሪቱ ከተሞች ተቃውሞ ማስነሳታቸውንና በአገሪቱ ውጥረት መንገሱንም አመልክቷል፡፡ በአውሮፕላኑ ላይ በተፈጸመው የሚሳኤል ጥቃት ከኢራናውያን በተጨማሪ የካናዳ፣ ዩክሬን፣ አፍጋኒስታንና ስዊድን ዜግነት ያላቸው መንገደኞች ለሞት መዳረጋቸውን ያስታወሰው ዘገባው፤ የአገራቱ መንግስታት ከሰሞኑ ስብሰባ በማድረግ በኢራን ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰድ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ይወያያሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም አመልክቷል፡፡
1
c57855e9546bf6289911668388155b1c
99a0a5eb41707292a6410f6f8cf45bfa
በየመን የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው ኢንዲመለሱ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ በሳኡዲ አረቢያ ሪያድ ከተማ በተለያዩ ችግር ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 147 ኢትዮጵያዊያን ዛሬ ጳጉሜ 5 ቀን 2012 ዓም ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።ኢትዮጵያዊያኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሴቶች፣ ወጣቶችና ህጻናት ጉዳዮች ዳ/ጄኔራል ወይዘሮ አልማዝ ገበያውን ጨምሮ ከተለያዩ መስሪያ ቤቶች የተወከሉ ባለሙያዎች ተገኝተው አቀባበል ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
dcf25b3a497c1763bea8c643501bd496
6dfe075a07178af102ec2485cf1ab7e9
የያቤሎ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያና ማስተላለፊያ መስመር ሥራ ጀመረ
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 29/2012 ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ፣ የፌዴራልና የክልሉ የሥራ ኃላፊዎች 50 ሜጋ ዋት የሚያመነጨውን የሞባይል ሰብስቴሽን ሥራ አስጀምረዋል።በደብረ ታቦር ከተማ የሚገኙ ኢንዱስትሪዎች በኤሌክትሪክ ኃይል እጥረት ምክንያት ሥራ ያቆሙና በፈረቃ የሚጠቀሙ እንደነበረ በተደጋጋሚ መጠየቃቸውን መዘገባችን ይታወሳል። ተጨማሪ የሞባይል ሰብስቴሽን ግንባታውም የከተማዋን ነዋሪዎችና ኢንዱስትሪዎችን ጥያቄ መመለስ እንደሚችል ተገልጿል።በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሰሜን ምዕራብ ሪጅን ኃላፊ አቶ ውበት አቤ ከዚህ በፊት ደብረታቦር፣ ወረታ፣ አዲስ ዘመንና ሌሎች ከተሞች 14 ነጥብ4 ሜጋ ዋትኤሌክትሪክ ኃይል ይጠቀሙ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ የሕዝቡን የመልማት ፍላጎት ለማሟላት አዲስ የሞባይል ሰብስቴሽን ዛሬ ሥራ እንዲጀምር መደረጉንም ገልጸዋል፡፡አዲሱ ተጨማሪ የሞባይል ሰብስቴሽን 50 ሜጋ ዋት የሚያመነጭ መሆኑንም አቶ ውበት አስታውቀዋል። ተጨማሪ የኃይል አቅርቦቱ ብዙ የመልማት አማራጮችን የሚስብ በቂ ኃይል መሆኑንም አስረድተዋል፡፡
0
3cf065f549a42177da768082b6c6a94a
7ce57304dc0a89d422757a74e522f23e
አሜሪካ ለኢትዮጵያ ‘ልትሰጥ የነበረውን 100 ሚሊዮን ዶላር ልትከለክል’ ነው
የአለም ባንክ በኢትዮጵያ የግብርናውን ዘርፍ እድገት ለመደገፍና በአነስተኛ መሬት ለሚያርሱ ገበሬዎች የተሻለ አማራጭን ለመፍጠር የ80 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ማድረጉን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዘግቧል፡፡ የአለም ባንክ ስራ አስፈፃሚ ቦርድ የባንኩ አንድ አካል የሆነው አለም አቀፉ የልማት ማህበር፣ ለኢትዮጵያ 80 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ እንዲያደርግ በትናትናው ዕለት ውሳኔ አሳልፏል።ይህ ድጋፍ በዋነኝነት መንግስት የግብናውን ዘርፍ ምርታማነት ለማሻሻል የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ለመደገፍና በአነስተኛ መሬት የእርሻ ስራ ለሚያከናውኑ ገበሬዎች የገበያ እድል ለመፍጠር የሚውል ነው ተብሏል።
0
56fa7850e8fc38d67066fbda72bdde42
967dd21ac787e4d52f7e8fabb74887c7
ተጫዋቾች የግል ልምምድ በመሥራት በአካል ብቃትና በሥነ ልቦና ዝግጁ እንዲሆኑ አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ ተናገሩ፡፡
በ2019 የተባበሩት የአረብ ኤምሬቶች ለምታስተናግደው የእስያ ዋንጫ ለማለፍ የሚደረጉ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ሲጠናቀቁ ከምድብ 6 የመን በታሪኳ ለመጀመሪያ ግዜ ማለፏን አረጋግጣለች፡፡ የመን የፊሊፒንስ ታጃኪስታንን 2-1 ማሸነፍ ተከትሎ ነው ማለፍ የቻለችው፡፡ አሰልጣኝ ኢትዮጵያዊው አብርሃም መብራህቱም ብሄራዊ ቡድኑን እየመራ ለዚህ ክብር አብቅቷል፡፡ አንድ ኢትዮጵያዊ አሰልጣኝ ከሃገሩ ውጪ እንደዚህ ያለ ስኬት ሲያስመዘግብ በቅርብ ግዜያት ይህ ለመጀመሪያ ግዜ ነው፡፡የመን የካታር መዲና ዶሃ ላይ ኔፓልን አስተናግዳ 2-1 በማሸነፍ ፊሊፒንስን ተከትሎ ወደ እስያ ዋንጫ አምርታለች፡፡ በሱሂም ቤን ሃማድ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ለየመን ፈታኝ ቢመስልም አብዱልዋሲ አል ማታሪ በ24 እና 84ኛው ደቂቃ ባስቆጠራቸው ግቦች ኔፓልን መርታት ችላለች፡፡ ድሉን ተከትሎ የመን በ10 ነጥብ ምድቡን በሁለተኛነት ያጠናቀቀች ሲሆን ባደረጋቻቸው 6 ጨዋታዎች በሁለት አሸነፋ በአራት ጨዋታ ነጥብ ተጋርታለች፡፡የመን በእርስ በእርስ ጦርነት መታመስ እና የሌሎች ሃገራት የእጅ አዙር ግጭት መነሃሪያ ብትሆንም ብሄራዊ ቡድኑ በአሰልጣኝ አብርሃም እየተመራ ወደ እስያ ዋንጫ የሚወስደውን ትኬት ቆርጧል፡፡ አሰልጣኝ አብርሃም የካፍ ኢንስትራክተር ሲሆን ከ1980ዎቹ ጀምሮ የተለያዩ የፕሪምየር ሊግ ክለቦች ከማሰልጠኑ ባሻገር የየመን እግርኳስ ፌድሬሽን የቴክኒክ ዳይሬክተር በመሆን አገልግሏል፡፡ የየመን እግርኳስ ከ1990ዎቹ መጀመሪያ ጀምሮ ከኢትዮጵያዊያን ጋር የተቆራኘ ሲሆን እስከቅርብ አመታት ድረስም ኢትዮጵያዊያን አሰልጣኞች እና ተጫዋቾች በሊጉ ቆይታን አድርገዋል፡፡
0
25e46374880b6c6f0178d9380d634747
5ecd5c825c42599ba3cdad85ddbf650e
የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት በሦስት ተጨማሪ ቋንቋዎች ሥርጭት ሊጀምር ነው
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 04/2012 ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት (አብመድ) የተለያዩ ሚዲየሞች ዋና አዘጋጆች በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የተለያዩ አካባቢዎች በተሽከርካሪ በተገጠመ የድምጽ ማጉያ የግንዛቤ ፈጠራ እየሠሩ ነው፡፡አብመድ በኅብረተሰቡ ዘንድ የሚስተዋለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን የተመለከተውን ቸልተኝነት እንዲቀረፍ በሚዲየሞቹ ከሚያስተላፋቸው ዘገባዎች በተጨማሪ በአካል በዋና ዋና መንገዶች ቅስቀሳዎችን ከትናንት ጀምሮ እያካሄደ ነው፡፡ ትናንት የድርጅቱ ሥራ አስኪያጆች በባሕር ዳር ቅስቀሳ ሲያደርጉ መዋላቸው የሚታወስ ነው፤ በቀጣይም በቅርንጫፍ ጣቢያዎች ኃላፊዎች እና በዜና አንባቢዎች በተለያዩ ከተሞች የግንዛቤ ፈጠራው የሚቀጥል ነው፡፡ዘጋቢ፡- ኪሩቤል ተሾመ
0
5b094a95926978ad8ccf8c9aebea2fce
60d01cef4b619d5f54c4c41ec47a7046
በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ የደረሰ ጥቃት
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት በሚቻልበት ሁኔታ ከተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት አድርገዋል።ውይይቱ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ የተፈጠረውን ችግር ከመሰረቱ ለመፍታት ጉዳዩ የሚመለከታቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር በግልገል በለስ ከተማ መደረጉን መተከል ዞን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።በውይይቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሀት ካሚል፣ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻዲሊ ሀሰን፣ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ፣ የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዷለም እና ሌሎች የሁለቱ ክልሎችና የፌዴራል ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የጸጥታ አመራሮች ተገኝተዋል።ውይይቱ የተካሄደው ከአይጋሊ፣ ሞዛንቢስ፣ ኤዻር እና ዶቢ ቀበሌዎች ከተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር መሆኑም ታውቋል።በውይይቱም በቀጠናው ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በአጥፊዎች ላይ አስፈላጊውን ሁሉ እርምጃ በመውሰድ እንደሚሰራም ተጠቁሟል።ጉዳቱ የደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በበኩላቸው መንግስት በአካባቢው በዘላቂነት መፍትሄ በመስጠት ደህንነታቸውን እንዲያስጠብቅና ሰብዓዊ ድጋፎች እንዲደረግላቸው ጠይቀዋል።በተያያዘ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ዛሬ ጥቃት የደረሰባቸውን ቤተሰቦች ቡለን ወረዳ ዶቢ ቀበሌ በመገኘት አጽናንተዋል።
0
0f95f225003c43c04e068f7e76c99ca2
af1a09387ea1e993e318e836e6753e6a
ምድብ ለ | መድን እና ወልቂጤ ሲያሸንፉ ኢኮስኮ ነጥብ ጥሏል
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 11ኛ ሳምንት ሁሉም ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደው በምድ ሀ መሪዎቹ ነጥብ ጥለዋል፡፡ ፋሲል ከተማ በመሸነፉም መሪነቱን ለመቐለ ከተማ አስረክቧል፡፡ በምድብ ለ ጅማ አባ ቡና እና አዲስ አበባ ከተማ መገስገሳቸውን ቀጥለዋል፡፡ የ11ኛ ሳምንት ውጤቶች የሚከተሉት ናቸው፡-ምድብ ሀባህርዳር ከተማ 2-1 ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃንሰበታ ከተማ 2-2 መቐለ ከተማቡራዩ ከተማ1-0 አአ ፖሊስኢትዮጵያ መድን 1-0 ፋሲል ከተማወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ 2-2 ሱሉልታ ከተማወልድያ 0-0 ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርትአክሱም ከተማ 2-1 ወሎ ኮምቦልቻአማራ ውሃ ስራ 1-1 ሙገር ሲሚንቶ ምድብ ለጅማ አባ ቡና 3-0 ሻሸመኔ ከተማሀላባ ከተማ 5-0 ፌዴራል ፖሊስነገሌ ቦረና 0-1 ናሽናል ሴሜንትአአ ዩኒቨርሲቲ 1-1 ባቱ ከተማአርሲ ነገሌ 0-1 ጂንካ ከተማወራቤ ከተማ 2-0 ነቀምት ከተማድሬዳዋ ፖሊስ 1-2 አአ ከተማጅማ ከተማ 2-0 ደቡብ ፖሊስ
0
8832411aa4a2e00501ffc8d983533f42
432da85c69906ff276def22955fa594e
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ 20 ሚሊየን ብር መደበ
በርሃብና በውሃ ጥም እየተቸገርን ነው ሲሉ በሶማሌ ክልል በተከሰተው ብጥብጥ ምክንያት ተፈናቅለው በቤተ ክርስቲያን የተጠለሉ እና ሌሎችም የጂግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች አማረሩ፡፡ከሐረር ቅርንጫፍ የተላኩ ከ3 ሺህ በላይ የላስቲክ ውሃዎችንና ሌሎች ቁሳቅሶቹን ማቅረብ መጀመሩን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በበኩሉ በቀጣዮቹ ቀናት ይሄንኑ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ የሚመለከታቸው የክልሉና የፌደራል መንግሥት መ/ቤቶች ግን በዚህ ጉዳይ ላይ የሰጡት ማብራሪያ የለም፡፡።
0
4ac3c6b03e8d29a95e9710bdd7bad481
4ac3c6b03e8d29a95e9710bdd7bad481
ኢትዮጵያውያን ሳይዘናጉ በኮቪድ-19 ዙሪያ የወጡትን መመሪያዎች እንዲተገብሩ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አሳሰቡ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ኢትዮጵያውያን እና በኢትዮጵያ የሚገኙ ሁሉ ለአፍታም ሳይዘናጉ በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ የወጡትን መመሪያዎች እንዲተገብሩ አሳሰቡ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስ ቡክ ገፃቸው ላይ ባስተላፉት መልዕክት ቫይረሱን ለመከላከል ልንወስዳቸው የሚገቡ ርምጃዎች አካላዊ ርቀትን መጠበቅ፣ እጆችን ቶሎ ቶሎ በመታጠብ በንጽሕና መያዝ፣ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭንብልን በአግባቡ መጠቀም እና ለተወሰነ ጊዜ በቤት የሚቆይበትን ደንብ ተግባራዊ ማድረግን ይጨምራል ብለዋል፡፡በከፍተኛ ሁኔታ በቫይረሱ ከተጠቁት ሀገራት ውስጥ አብዛኛዎቹ ያደጉ ሀገራት መሆናቸውን ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ እነዚህ ሀገራትም በፍጥነት እርምጃ ባለመውሰዳቸው እና የቫይረሱን ሥርጭት ለመግታት ፖሊሲዎችን ተግባራዊ ባለማድረጋቸው እንደተፀፀቱና ይህ ለኢትዮጵያም ትልቅ ትምህርት እንደሚሆን አመልክተዋል፡፡አካላዊ ርቀት እና በሙሉ ወይም በከፊል ሕዝቡ በቤት እንዲቆይ የማድረግ እርምጃ የቫይረሱ ሥርጭት በአስከፊ ሁኔታ ሳይባባስ ተግባራዊ ከተደረገ፣ ሀገራት የቫይረሱን ሥርጭት ለመግታት እና በጤና አገልግሎት ሥርዓት ላይ የሚደርሰውን ጫና ለመቀነስ ይቻላሉ ብለዋል፡፡ይህ ርምጃ ኢኮኖሚን እንደሚጎዳ ቢታወቅም፣ የከፋ ጉዳት ሳይደርስ ሥርጭቱን ለመቀልበስ እጅግ አስፈላጊ ነው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ፡፡በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኮቪድ-19 ተጠቂ ከተገኘ ጀምሮ እስካሁን 317 ሰዎች በቫይረሱ መጠቃታቸውን ያስታወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሌሎች ሀገራት ጋር ሲነጻጸር ቁጥሩ አነስተኛ ቢሆንም፥ ቀስ በቀስ እያሻቀበ ይገኛል ብለዋል፡፡የቫይረሱ በሀገራችን መገኘት በታወቀበት ሰሞን የሕዝቡ ምላሽ አዎንታዊና ቫይረሱን ለመከላከል የሚረዳ ነበር ነውያሉት፡፡መሠረት የሌላቸው መላምቶችም እየተሠነዘሩ በመምጣታቸው በርካታ ሰዎች የቫይረሱን ሥርጭት ለመከላከል የሚያስችሉ አካላዊ ርቀት መጠበቅንና እጆችን አዘውትሮ መታጠብን የመሰሉ ተግባራትን ቸል እንዲል ማድረጉን ገልጸዋል በመልዕክታቸው።እንዲሁም ብዙ ዜጎቻቸው ሕይወት በቫይረሱ ከተቀጠፈባቸው፣ የጤና አገልግሎት ዘርፋቸው ከተናጋባቸው እና ኢኮኖሚያቸው በከፍተኛ ሁኔታ ከተቃወሰባቸው ሀገራት ስሕተት ለመማር ካልቻልን የምንከፍለው ዋጋ እጅግ አስከፊ ነው ሲሉም አሳስበዋል፡፡የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
1
1521ef91805f14b1c926baf281491ab8
978b8ccb8b90e82995b0d09807d1d162
የፊደል ካስትሮ ልጅ ራሳቸውን አጠፉ
የፕሬዚዳንት ሙሴቪኒን መንግስት ለመጣል ከበርካታ አመታት የተዋጉት ጆሴፍ ኮኒ፤ ልጃቸውን የወለዱትና ያሳደጉት እዚያው በረሃ ውስጥ ነው። ግን በአባቱ ስም አይደለም የሚጠራው። ሳሊም ሳልህ ይባላል። ኤፍፒ እንደዘገበው፤ጆሴፍ ኮኒ ልጃቸውን ሳሊም ሳልህ ብለው የሰየሙት፣ ከፕ/ት ሙሴቪኒ ወንድም ጋር ሞክሼ እንዲሆን ስለፈለጉ ነው። ራሳቸውን እንደ ፕሬዚዳንት ልጃቸውን ደግሞ እንደ ተተኪ ፕሬዚዳንት ማየታቸው ሊሆን ይችላል። በረሃ ተወልዶ በረሃ ያደገው ልጅ፤ ዛሬ የ22 አመት ጎረምሳ ሆኗል። ሰሞኑን ደግሞ የአማፂው ቡድን ምክትል መሪ እንዲሆን በአባቱ ሹመት ተሰጥቶታል። የክርስትና አክራሪነት ላይ የተመሰረተውና “ሎርድስ ሬዚስታንስ አርሚ” የተሰኘው አማፂ ቡድን በዩጋንዳ፤ ብዙ ሺዎችን በጭካኔ ከመጨፍጨፉም በተጨማሪ ከ60ሺ በላይ ሕፃናትን ጠልፎ ለውጊያ በማሰማራትና ለወሲብ በማስገደድ ይታወቃል። በፈጣሪ የተመረጥኩ ነብይ ነኝ የሚሉት ጆሴፍ ኮኒ፤ አላማዬ ሃይማኖታዊ መንግስት ለመመስረት ነው ይላሉ።
0
342d5168b8068d7db5e78c1462c2031f
9cae736fc06b01a292dfad439b8f362e
ኤጀንሲው የግንቦት ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት 13ነጥብ 7 ሆኖ መመዝገቡን አስታወቀ
የምግብ ሸቀጦች የምግብ ሸቀጦች ዋጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ መጠን እየጨመረ መምጣቱን የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ባለሥልጣን ይፋ ባደረገው የሐምሌ ወር አሃዛዊ ሪፖርቱ አመልክቷል፡፡ በሀገሪቱ የሸቀጦች የግብይት ሰንሰለቱ በደላሎች መያዙና የብር የመግዛት አቅም መዳከም የምግብ ሸቀጦች ዋጋ እየናረ ለመምጣቱ በምክንያትነት ተጠቅሰዋል፡፡ ባለፉት ሶስት ተከታታይ ወራት ያለማቋረጥ አማካይ የምግብ ሸቀጦች ዋጋ መጨመሩን በዚህም የነሐሴ ወር ብቻ በ23.7 በመቶ መጨመሩን የጠቆመው ሪፖርቱ፤ ይህም ከዓምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ24.9 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን አመልክቷል:: አጠቃላይ የሸቀጦች ዋጋ ግሽበቱም በ22.3 በመቶ ከፍ ማለቱ ተጠቁሟል፡፡ የዋጋ ግሽበቱ በተለይ አነስተኛ ገቢ ባላቸውና በኮቪድ 19 ምክንያት ስራቸውን ባጡ ዜጐች ላይ ጉዳት እያስከተለ መሆኑን ሪፖርቱ ይገልጻል:: በዋናነትም የአትክልቶች፣ ጥራጥሬዎችና ፍራፍሬዎች ዋጋ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ዜጐች የሚመጥን አይደለም ተብሏል፡፡ መንግስት ቀደም ሲል የዋጋ ግሽበቱን በአመቱ መጨረሻ ላይ ወደ አንድ አሃዝ ለማውረድ እቅድ እንደነበረው ያወሳው ሪፖርቱ፤ ይህ በዋናነት አስፈላጊ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች በአግባቡ ባለመተግበራቸው ውጤታማ መሆን አለመቻሉን አመልክቷል፡፡ በቀጣይም በዋናነት የገበያ አቅርቦት ሰንሰለቱን ማስተካከል እንዲሁም አምራቾችና ተጠቃሚዎች በቀጥታ የሚገናኙበት ስርአት እንዲዘረጋ ምክረ ሃሳብ ቀርቧል፡፡
0
81b92cd8d9817dc3c6b95022b69914e1
cc1e705170521d334c980bee51292f0d
ብሔራዊ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ከተዋቀረ በኋላ ባሉት 5 ቀናት ውስጥ ብቻ 150 ሚሊየን ብር ተገኝቷል- ጠ/ሚ ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለብልጽግና ፓርቲ ትናንት ምሽት የተደረገው ድጋፍ ህብረተሰቡ ኢትዮጵያን ወደ ብልጽግና የማሸጋገር ጉዞን ተቀብሎ ከፓርቲው ጎን እንደሚሰለፍ ዳግም ያረጋገጠበት መሆኑን ፓርቲው ገለፀ፡፡የፓርቲው የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ዛሬ ድጋፍ ለበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርቧል፡፡1 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በተሰበሰበበት መርሃ ግብር አርሶ አደሮች፣ አርብቶ አደሮች ወጣቶች እና ባለሃብቶች በበጎ ፈቃድ መሳተፋቸው ተገልጿል፡፡ድጋፉ በህብር ወደ ብልጽግና በሚደረገው ጉዞ ውስጥ የፓርቲ እና የመንግስትን ሃብት ለይቶ የመጠቀም ሂደት አንዱ ማሳያ ነው ተብሏል፡፡ከተሰበበሰበው ገቢ ውስጥ 1 ነጥብ 3 ቢሊየን በጥሬ ገንዘብ የተለገሰ ሲሆን፥ 2 ሺህ 600 እንስሳትም ተበርክተዋል፡፡የትናንቱ ገቢ ማሳበባሰቢ መርሃ ግብር መጀመሪያ ምዕራፍ ሲሆን፥ በሶስት ምዕራፍ የሚከናወን እንደሆነም ተገልጿል፡፡በአላዛር ታደለ
0
8ea798c02223fc5d68b8bda499e74b74
2eb09609eb7d7850bd3bb55026e719b0
በአራት አገሮች ከ20 ሚሊየን በላይ ህዝቦች በረሃብ አደጋ ላይ መሆናቸውን ተመለከተ
በዓለም የሚገኙ የማይዳሰሱ የባህላዊ ቅርሶች ላይ ጥበቃ ማድረግ ሊጠፉ የተቃረቡትን የማይዳሰሱ የባህላዊ ቅርሶችን በማቆየት ረገድ ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት በ11ኛው የዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች ጉባኤ ተመለከተ ። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሳይንስ፣ የትምህርትና ባህል ድርጅት( ዩኔስኮ) የባህል ረዳት ዳይሬክተር ሚስተር ፍራንሲስኮ በተሠጠው መግለጫ ላይ እንደገለጹት የዓለም አቀፉ ህብረተሰብ በመጥፋት ላይ ያሉትን የማይዳሰሱ ቅርሶችን ለማዳን በሚደረገው እንቅስቃሴ ላይ መሳተፍና እውቅናም መሥጠት ይገባዋል ብለዋል ።እንደ ሚስተር ፍራንሲስኮ ገለጻ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የዓለም ህዝቦች በግጭት፣ በተፈጥሮ አደጋና በግሎባላይዜሽን ምክንያት የማይዳሰሱ ቅርሶቻቸውን እያጡ በመሆናቸው ቅርሶቹን ጠብቆ የማቆየት እርምጃው ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ። በ11ኛው የዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች ጥበቃ የበይነ መንግሥታት ኮሚቴ ጉባኤ ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ዮናስ ደስታ በበኩላቸው እንደገለጹት እንደዚህ አይነት በቅርሶች ላይ የሚካሄድ ጉባኤ የማይዳሰሱ ቅርሶችን ጠብቆ በማቆየት ረገድ ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የሚያስፈልጉትን የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ ለማግኘት ትልቅ እግዛ እንደሚኖረው ገልጸዋል ።የዓለም ግሎባላይዜሽን ሁኔታ በህዝቦች የማይዳሰሱ ቅርሶች ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ቀላል ባለመሆኑ ምክንያት ከጉባኤው የመወያያ ርዕሶች እንዱ እንደሚሆን የገለጹት አቶ ደስታ አገራት የተሻለ የማይዳሰሱ ቅርሶች ላይ የሚኖራቸው ግንዛቤን ማሳደግና የቅርሶችን አስተዳደር ማሻሻል የመፍትሄ አቅጣጫዎቹ ሊሆኑ እንደሚችሉ ተናግረዋል ።በ11ኛው የዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች ጉባኤ ጸሃፊ የሆኑት ሚስተር ቲም ኩርቲስ በበኩላቸው የማይዳሰሱ ቅርሶች ከህዝቦች ማንነት ፣ ባህልና አኗኗር ዘይቤ ጋር የተቆራኙ መሆናቸውን በመጠቆም የትኛውም መንግሥት ፣ ማህበረሰብና ህዝብ በአገዳ ላይ የሚገኙ የማይዳሰሱ ባህላዊ ቅርሶችን በመታገድ በኩል ተገቢውን ሚና ሊጫወት ይገባል ብለዋል ።11ኛው የዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች ጉባኤ በዘንድሮ ዓመት በዩኔስኮ ለመመዝገብ ጥያቄ ላቀረቡ 37 የሚደርሱ የማይዳሰሱ ቅርሶች ላይ እንደሚወያይ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል ።
0
a64b76a130cdaaea792ce29bd076eee6
6f641f227bd4007ce0461651916bf7ea
የአምነስቲ ተመራማሪ በአማራና በኦሮሚያ ክልል ተፈጽመዋል ስለተባሉት ጥሰቶች የሰጡን ማብራሪያ
በአማራና ኦሮሚያ ክልል በሕጋዊ መንገድ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ድርጅቶች የጋራ ፖለቲካዊ አቋሞቻቸውን ገለጹ፡፡ ፓርቲዎቹ የጋራ የፖለቲካ አቋሞች ስምምነት መግለጫ በጋራ ሰጥተዋል፡፡መግለጫውን የሰጡት የፖለቲካ ፓርቲዎችም የመላ አማራ ሕዝብ ፓርቲ፣ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር፣የአማራ ህልዉና ለኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት፣ የኦሮሞ ብሔራዊ ፓርቲ፣ መላዉ አማራ ሕዝብ ድርጅት፣ ብልጽግና ፓርቲ ፣ የተባበሩት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር፣ ነጸብራቅ አማራ ድርጅት፣ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ፣ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ፣ አማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ ናቸው።የጋራ የፖለቲካ አቋሞቹም፡-1. የሀገሪቱ የጋራ ችግሮችን ለመፍታት ቀጣይ ዉይይቶች አስፈላጊ መሆናው፣2. ከጥርጣሬ፣ ከመቃረን፣ ከመገፋፋት፣ ስም ከመጠፋፋት፣ ሕዝብ ለሕዝብ ከሚያቃርኑ ድርጊቶች መቆጠብ፣3. የሁሉም የሀገሪቱ ብሔር ብሐረሰቦች የሕዝብ ብዛት በትክክል እንዲቆጠር፣4. በሀገሪቱ ነጻና ፍትሐዊ ምርጫ እንዲደረግ፣
0
5b1f19397ee8ec0ef21f8bb8232c03b3
31c8893a421e26a937d7630aa86f3f86
የውበቱ አባተ ምክትሎች ታውቀዋል
የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ፋሲል ከነማ የሁለት የውጪ ዜጎቹ ኮንትራትን ሲያራዝም አሰልጣኝ ውበቱ አባተ መልቀቂያ ማስገባታቸውን አስታውቋል።በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት መጀመሪያ ክለቡን በአንድ ዓመት ውል የተቀላቀለው ናይጄርያዊው ኢዙ አዙካ ጥሩ የሚባል የውድድር ዓመት ያሳለፈ ሲሆን 10 የፕሪምየር ሊግ ግቦችንም አስቆጥሯል። ፋሲል ከነማም ካሳለፈው ጥሩ የውድድር ዓመት በመነሳት ለተጨማሪ የአንድ ዓመት ውሉን ለማደስ ተስማምቷል። በመሀል ተከላካይነት እና በአማካይ ስፍራ በወጥነት ግልጋሎት ያበረከተው ከድር ኩሊባሊም በተጨማሪ አንድ ዓመት ውል ክለቡ ጋር ለመቀጠል የተስማማ ሲሆን ይህ ተጫዋች ባለፈው ክረምት ደደቢትን በመልቀቅ ዐፄዎቹን እንደተቀላቀለ ይታወሳል።አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ቀሪ አንድ አመት ኮንትራት ቢኖራቸውም ለክለቡ ባስገቡት ደብዳቤ መሰረት ባጋጠማቸው የቤተሰብ ችግር ክለቡን መልቀቅ እንደሚፈልጉ በመግለፅ ለክለቡ ደቡዳቤ ማስገባታቸውን ክለቡ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልጿል። ክለቡን የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ እንዲሆን የረዱት አሰልጣኙ በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ ከታንዛኒያው አዛም ጋር እስከሚያደርጉት ጨዋታ ድረስም እንደሚቆዩ አሳውቀዋል። ፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ውበቱ በተጫዋቾች ዝውውር እና የነባሮችን ውል በማራዘም ሥራ ላይ እንዳሉ ገልጾ አሰልጣኙን ለማቆየት ጥረት እያደረገ እንደሆነም ታውቋል።
0
cefcbf8c9cc74cfabe4b827a2fcd9277
cefcbf8c9cc74cfabe4b827a2fcd9277
መቐለ ከተማ ጋብርኤል አህመድን አስፈረመ
መቐለ ከተማ ጋናዊው አማካይ ጋብርኤል አህመድ “ሻይቡ”ን ማስፈረሙን አስታውቋል።ሊጉን በተቀላቀለበት ዓመት 4ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው መቐለ ከተማ በዚህ ሳምንት ሁለት አማካዮቹን (ሐብታሙ ተከስተነ ወደ ፋሲል፣ ጋቶች ፓኖምን ወደ ኤል ጎውና) የሸኘ ሲሆን የቦታውን ክፍተት ለመሸፈን ገበያ ወጥቷል። በዚህም ጋናዊው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ጋብርኤል አህመድን ማስፈረሙን ከክለቡ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ጋብርኤል በ2004 የውድድር ዓመት ደደቢትን በመቀላቀል ወደ ኢትዮጵያ ከመጣ ወዲህ የሊግ ዋንጫ ባነሳበት የሰማያዊዎቹ ቤት እስከ 2007 ቆይቶ ወደ ንግድ ባንክ ያመራ ሲሆን ከባንክ የሁለት ዓመት ቆይታ በኋላ በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን ለሀዋሳ ከተማ ተጫውቷል።ክለቡ በመጪዎቹ ቀናት ከአሰልጣኝ ቅጥር በተጨማሪ ከክለቡ ጋር የሚቀጥሉ ተጫዋቾች ውል ማራዘም እንደሚጀምርና አዳዲስ ተጫዋቾችን ለማስፈረም እንደሚንቀሳቀስ ይጠበቃል።
1
fd85bcfcf1a7ce8a833f60945b416ccf
19ac25f2b15befbe77d558b171f384b2
የዓለም ንግድ ምክር ቤቶች ጉባዔ አዘጋጅነት ለተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ተሰጠ
ቅዳሜ ጥር 21 ቀን 2008 ዓ.ም. የጀመረው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ፣ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምን ለዓለም የጤና ድርጅት ዳይሬክተርነት የአፍሪካ ዕጩነት እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል፡፡ባለፈው ዓርብ ጥር 20 ቀን 2008 ዓ.ም. ጉባዔውን ያካሄደው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት (በየአገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሚሳተፉበት ነው)፣ በኢትዮጵያ በኩል ለዓለም የጤና ድርጅት ዕጩነት የቀረቡትን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴድሮስን በአንድ ተቃውሞ የአፍሪካ ዕጩ አድርጐ ተቀብሏቸዋል፡፡በዚህ ጉባዔ ላይ የተቃውሞ ድምፅ የሰጠችው ሴኔጋል መሆኗን የዲፕሎማቲክ ምንጮቻችን ጠቁመዋል፡፡ይህንን ተከትሎ ቅዳሜ ጉባዔውን በይፋ የጀመረው የኅብረቱ የመሪዎች ጉባዔ ሥነ ሥርዓታዊ ዝግጅቶቹን ካጠናቀቀ በኋላ፣ እሑድ በሚኖረው ቀጣይ ጉባዔው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ዕጩ አድርጎ የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤቱ የመረጣቸውን ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምን እንደሚቀበል ይጠበቃል፡፡በኅብረቱ ሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ውስጥ የሚሳተፉት የአገሮቹ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በመሆናቸው፣ በመሪዎቹ ጉባዔ የተለየ ድምፅ እንደማይኖርና ይልቁንም ለሥነ ሥርዓት ያህል እንደሚሆን የዲፕሎማቲክ ምንጮች ገልጸዋል፡፡ይህንን ተከትሎም በግንቦት ወር 2009 ዓ.ም. በሚካሄደው የዓለም የጤና ድርጅት ዳይሬክተርነት ምርጫ ዶ/ር ቴድሮስ ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ እስካሁን ባለው ሁኔታ አሜሪካና እንግሊዝ የዶ/ር ቴድሮስን ዕጩነት እንደሚደግፉ ለኢትዮጵያ መንግሥት ያሳወቁ መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ከምዕራባውያን ኃያላን መካከል ለዶ/ር ቴድሮስ ድምፃቸውን ላይሰጡ ይችላሉ ተብለው ከሚገመቱት መካከል ፈረንሣይ አንዷ ልትሆን ትችላለች የሚል ግምት መኖሩን፣ ነገር ግን ወደፊት በሚካሄድ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ይህም ሊፈታ እንደሚችል ምንጮች ጠቁመዋል፡፡በተለይ የአሜሪካና የእንግሊዝ ተፅዕኖ ፈጣሪነት ዶ/ር ቴድሮስ በጤናው ዘርፍ ያከናወኑት በጐ ተግባር ተደምሮ ሊያስመርጣቸው እንደሚችል በኢትዮጵያ በኩል ተገምቷል፡፡ ዶ/ር ቴድሮስ ከኖቲንግሃም ዩኒቨርሲቲ በማኅበራዊ ጤና ፊሎሶፊ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ያገኙ ሲሆን፣ ከለንደን ዩኒቨርሲቲ ደግሞ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በዚሁ በጤና ዘርፍ እንዳገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ በተለይ ለረጅም ዓመታት የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ሆነው በሠሩባቸው ዓመታት በፈጸሟቸው ስኬታማ ውጤቶች በተለይ ወባን በመከላከል ይታወቃሉ፡፡
0
efbbba2f26f8470f1b1cc63aaff3b24e
3daad003e0d640befd9f5b83920579ae
የአንደኛ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር የሚካሄድበት ቦታ ታውቋል
በኅዳር ወር አጋማሽ ይጀምራል ተብሎ የተነገረው የሴቶች ፕሪምየር ሊግ መራዘሙ ሲሰማ ውድድሩ የሚደረግበትም ስታዲየም ታውቋል።የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከሳምንት በፊት የሴቶች ፕሪምየር ሊግ በኅዳር ወር አጋማሽ እንደሚጀመር ለክለቦች በላከው ደብዳቤ አስታውቆ ነበር። ይህንን የፌዴሬሽኑን መልዕክት ተከትሎም በርካታ ክለቦች ጊዜው መቅረቡን ተንተርሶ ጥያቄዎችን ፌዴሬሽኑ ላይ ሲያቀርቡ ሲሰማ ነበር። በሳለፍነው ሳምንት አጋማሽ የሊጉን ጅማሮ በተመለከተ ውይይት ያደረገው የሴቶች ልማት እና ውድድር ኮሚቴ የመጨረሻ ውሳኔ ማሳለፉን የኮሚቴው ምክትል ሰብሳቢ ጌታቸው የማነብርሃን ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል።“ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከተው የሴቶች የልማት እና የውድድር ኮሚቴ ኅዳር ወር አጋማሽ ሊጉ ይጀምራል አላለም። ሊጉ ይጀመራል ተብሎ በተነገረበት መንገድ ላይም እኛ ተሳታፊዎች አልነበርንም። እኛ ገና በኮሚቴ ደረጃ ተነጋግረን ውሳኔ ያሳለፍነው ባሳለፍነው ሳምንት ነው። በውይይታችንም የተለያዩ ነገሮችን ከግንዛቤ አድርገን በሰፊው ተነጋግረናል። በዚህም ውድድሩ ታኅሣሥ 10 እንዲጀመር ወስነናል። ታኅሣሥ 10 የሚጀመረው ዋናው የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ብቻ ሳይሆን ሁለተኛ ዲቪዚዮን ውድድሩም ነው። ውሳኔያችንንም ክለቦች እንዲያቁ ዛሬ ደብዳቤ እንዲደርሳቸው እናደርጋለን።”አቶ ጌታቸው አክለውም ውድድሮቹ ሊደረግባቸው የታሰበባቸውን ስታዲየሞች ኮሚቴው መምረጡን አስረድተዋለወ።“የውድድር ቦታዎች ገና አልተገለፁም። ግን እኛ እንደኮሚቴ የአንደኛ እና ሁለተኛ ዲቪዚዮን ውድድሮች የሚደረጉበትን ቦታ እንደ ሃሳብ ለይተናል። በዚህም ዋና የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ሀዋሳ ላይ እንዲደረግ ሁለተኛው ዲቪዚዮን ደግሞ አዳማ ላይ እንዲከወን ወስነናል። እርግጥ ሁለተኛ ዲቪዚዮን ላይ የሚወዳደሩት ክለቦች የመጀመሪያውን ዙር አዲስ አበባ ላይ ሁለተኛውን ዙር ደግሞ አዳማ ላይ ለማድረግ መርጠው ነበር። ግን አሁን ላይ በአዲስ አበባ የሚገኘው ሜዳ የአበበ ቢቂላ ስታዲየም መሆኑን ብቻ ታሳቢ አድርገን ምርጫቸውን ገልብጠነዋል። ስለዚህ የመጀመሪያ ዙሩ አዳማ ላይ ይከወናል።”ምክትል ሰብሳቢው አያይዘው የፕሪምየር ሊጉ ሁለተኛ ዙር ውድድር የሚደረግበትን ቦታ ክለቦች እጣ ለማውጣት ጥቅምት 30 ሲጠሩ እንደሚመርጡ ገልፀዋል።በተያያዘ ዜና የተመረጡ የሊጉን ጨዋታዎች በቴሌቪዥን ለማስተላለፍ ኮሚቴው ስራዎችን እየከወነ እንደሚገኝ ተጠቁሟል። መልካም ፍቃድ ካሳዩ የቴሌቪዥን ተቋማት ጋር ንግግሮችም እየተከናወኑ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።
0
dae651f2ee32b1be20828e079d5df101
90568066de85166e5bc020f92a729f6a
በምስራቅ ሃረርጌ ዞን ቦረዳ ከተማ የሰው ህይወት ያጠፉ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ
በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ የፀረ ሽብር እና ሕገ መንግስታዊ ጉዳዮች ችሎት እነ እስክንድር ነጋ በጠየቁት የዋስትና መብት እና የዐቃቤ ሕግ ምላሽ ላይ መርምሮ ትዕዛዝ ለመስጠት ለመስከረም 12 ተለዋጭ ቀጠሮ ያዘ።እስክንድርን ጨምሮ ሰባት ሰዎች የእርስ በርስ ግጭት መቀስቀስ እና በሽብር ወንጀል በዚህ ችሎት ክስ እንደተመሰረተባቸው የሚታወስ ሲሆን ይህን ተከትሎም በአካል ካልተገኙት 6ኛ እና 7ኛ ተከሳሾች በስተቀር ሌሎቹ አምስቱ ተከሳሾች በአካል በችሎት ተገኝተው ክሱ ተነቦላቸዋል። የክስ መነበብን ተከትሎ በአራት ጠበቆች የተወከሉት አምስቱ ተከሳሾች የዋስትና መብታቸው እንዲከበር ለፈርድ ቤቱ ጥያቄ አቅርበዋል። ዓቃቤ ሕግ በበኩሉ በተለይ እስክንድር ነጋ በሽብር ወንጀል ተሳትፈዋል በሚል የተከሰሱ በመሆኑ ጥፋተኛ ሆነው ከተገኙ እስከ 25 ዓመት የሚያስቀጣ በመሆኑና ድርጊቱም የሰው ህይወት የጠፋበት እና ከ187 ሚሊዮን ብር በላይ የወደመበት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እንዲሁም ሌሎቹ ተከሳሾችም በተመሳሳይ መልክ የተከሰሱበት ጉዳይ ዋስት መብት ና የሚያስከለክል በመሆኑ ሕጉን በመጥቀስ ሕጉ የዋስትና መብትን ይከለክላል በማለት ተቃውሞ አቅርቧል።ችሎቱ በዋስትና መብት ላይ የተነሳውን ክርክር የግራ ቀኙን መርምሮ ትዕዛዝ ለመስጠትና የመጀመሪያ የክስ መቃወሚያ ለመቀበል ለመስከከረም 12/2013 ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል መባሉን ኢቢሲ ዘግቧል።
0
95a59b87cb569b76a78ea93dc694280c
44346c337935fb8f959304839557ace8
የማዕከሉ ግንባታ በመጪው ወር ይጠናቀቃል ተባለ
በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ የሚገኙት የሸጎሌና ቃሊቲ የአውቶቢስ ማቆሚያ ዴፖዎችን በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ ግንባታቸውን እየተፋጠነ እንደሚገኝ ተገለጸ ።ባለፈው የበጀት ዓመት ግንባታ ሥራቸው የተጀመረው የሸጎሌና የቃሊቲ አውቶቢስ ማቆሚያ ዴፖዎች በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ ተጠናቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ ለማስቻል ግንባታቸው እየተፋጠነ ይገኛል ተብሏል ።በአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ፕሮግራሞች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ያይኔስ ግርማ ስላሴ እንደገለጹት የሸጎሌና ቃሊቲ ዴፖዎች ግንባታ በአጠቃላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመደበው በ1ነጥብ4 ቢሊዮን ብር ወጪ ግንባታቸው እየተካሄደ ይገኛል ።በግንባታ ላይ የሚገኘው የቃሊቲ አውቶቢስ ማቆሚያ ዴፖ በዘንድሮ ዓመት ግንቦት ወር ላይ እንዲሁም የሸጎሌ አውቶቢስ ማቆሚያ በሚቀጥለው ዓመት ጥቅምት ወር ላይ ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚገመት አቶ ያይኔስ ገልጸዋል ።ሁለቱም የአውቶቢስ ማቆሚያ ዴፖዎች የራሳቸው ገራዥ ፣ መኪና ማጠቢያ ፣ ነዳጅ ማዲያ በውስጣቸው እንዲያካተቱ ተደርገው የተገነቡ ሲሆን በሚገነባላቸው ህንጻዎች ውስጥም የንግድ ማዕከላት ፣ የመዝናኛ ቦታዎችና የአረንጓዴ ሥፍራዎች እንደሚኖራቸው አቶ ያይኔስ አስረድተዋል ።ሁለቱም ዴፖዎቹ ለወደፊቱ ዘመናዊና ከቴክኖሎጂ ጋር አብረው የሚሄዱ አውቶቢሶችን በአግባቡ ለማስተናገድ እንዲችሉ ተደረግው እየተገነቡ መሆኑን አቶ ያይኔስ ጠቁመዋል ።በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ የሚገኙት የሸጎሌና ቃሊቲ ዴፖዎች ግንባታቸው ተጠናቆ ለህብረተሰቡ አገልግሎት መሥጠት ሲጀምሩ ለአካባቢው ነዋሪም የሥራ ዕድል መፍጠር እንደሚችሉ ተገልጿል ።
0
4fdc79fcd5c29704561664c6b5ebfa76
88af10fd4c57c36cbfa8704011d2cd31
የኮሮና ቫይረስን ስጋት ለመቀነስ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው
ጋምቤላ (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል አርሶና ከፊል አርብቶ አደሩ እራሱን ከኮሮና ቫይረስ በመከላከል የመኸር እርሻና የተፈጥሮ ሃብት ልማት ስራውን ማጠናከር እንዳለበት ርዕሰ መስተዳደሩ አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ። የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በአራት ወረዳዎች እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን በመስክ በጎበኙበት ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ኡሞድ ኡጁሉ እንደገለጹት ፣ አርሶና አርብቶ አደሩ በተከሰተው የኮሮና ወረርሽኝ ስጋት ሳይዘናጋ የጀመረውን የልማት ስራ አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል። የመስክ ምልከታው ዓላማ ህብረተሰቡ እራሱን ከኮሮና ቫይረስ በመጠበቅ በመኸር እርሻ፣ በአረንጓዴ ልማት፣ በአንበጣ መንጋ መከላከል እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራትን በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ነው ብለዋል። በወረዳዎቹ ባካሄዱት የመስክ ምልከታ ማረጋገጥ የቻሉትም ግብርናን ጨምሮ በሁሉም ዘርፎች እየተከናወኑ የሚገኙት ስራዎች የሚበረታቱ መሆናቸውን ርዕሰ መስተዳድሩ ገልጸዋል። በቀጣይም የተጀመሩት የልማት ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ያሳሰቡት አቶ ኡሞድ፤ የክልሉ መንግስት በሁሉም አካባቢዎች እየተከናወኑ ለሚገኙት ስራዎች ክትትልና ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቀዋል። በጉበኝቱ ወቅት የኢዜአ ሪፖርተር ካነጋገራቸው አርሶ አደሮች መካከል የጎደሬ ወረዳ ገለሻ ቀበሌ ነዋሪ አቶ ነፃነት አበራ ኮሮናን ለመከላከል በመንግስት የሚተላለፉ መመሪያዎችን በመተግበር የእርሻ ስራቸውን በአግባቡ በማከናወን ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል። በቅርቡ ተከስቶ የነበረው የአንበጣ መንጋም በባህላዊ የመከላከል ዘዴ ከአካባቢው ማባረራቸውን ጠቁመው፤ በቀጣይም በተመሳሳይ መልኩ ለመከላከል ዝግጁ እንደሆኑም አስረድተዋል። በተለይም መንግስት የአንበጣ መንጋን በመከላከልና የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በማቅረብ በኩል የጀመረውን ድጋፍና የክትትል ስራ ሊያጠናከር ይገባል ብለዋል። እንደ ሀገር የተከሰተውን የኮሮና በሽታን በመከላከል የእርሻ ስራውን በአግባቡ እያከናወኑ መሆናቸውን የገለጹት ደግሞ በዲማ ወረዳ ጊዱ ቀበሌ ነዋሪ አቶ ቢተው ኡዋሪ በጥንካሬ ካልተሰራ በቀጣይ የምግብ ችግር ስለሚያጋጥም ያለምንም መዘናጋት የእርሻ ስራቸውን በአግባቡ መቀጠላቸውን ተናግረዋል። በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የተመራው የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ላለፉት ለአራት ቀናት በአበቦ፣ መንጌሽ፣ ጎደሬ እና ዲማ ወረዳዎች የሚካሄዱ የግብርና፣ተፈጥሮ ሃብትና ሌሎችንም የልማት ስራዎችን ተመልክተዋል። አዲስ ዘመን ግንቦት 19/2012
0
4ff2111dbc2d083b9a1ca7fb7b3ddda4
4ff2111dbc2d083b9a1ca7fb7b3ddda4
የዚካ ወረርሽን ለማቆም የተጀመረ ዘመቻ
የዚካ ባይረስ በራሱ እምብዛም አሳሳቢ አይደለም። በትንኝዋ መነደፍ ብዙም ሕመም የማያስከትልና ለሕይወትም የማያሰጋ መሆኑ እየተነገረ ነዉ።ሆኖም ግን ቫይረሱ አዲስ የተወለዱ ሕጻናት ላይ የአካል መጉዋደል እንደሚያደርስ ታዉቋል። በብራዚል ብቻ እስካሁን አራት ሺህ ህጻናት ላይ የአንጎል አካል ጉድለት ተስተዉሏል።ቫይረሱ በአጭር ጊዜ ዉስጥ በዓለም ሰለተሰራጨ በመሆኑ የዓለም ጤና ድርጅት አስቸኩዋይ የዓለም ጤና ጠር ሲል አዉጇል።ለጸነሱ ሴቶች የሚሰጥ ዚካ መከላከያ ክትባት እስካሁን አልተገኘም። ስለዚህ የዓለም ጤና ድርጅት ማህበረሰቦች፣ የጸነሱ ሴቶችን በሽታዉን ከምታስተላልፍ ትንኝ ለመከላከል ዘመቻ እንዲጀምሩ የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር አንተኒ ኮስቴሎ (Anthony Costello)ጥሪ አድርጎል። ሊሳ ሽላይን (Lisa Schlein) ከጄኔቫ የላከችዉን ዘገባ ትዝታ በላቸዉ አጠናቅራለች። የድምጽ ፋይሉን በማጫን ያድምጡ።
1
fbd95607c20bf38d5b29d86edc1bfb60
fbd95607c20bf38d5b29d86edc1bfb60
የሶሪያ ስደተኛ እንዳይመጣብን ማለት የሚጠቅመው አይሲስን ነው ሲሉ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ አስገነዘቡ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ሶሪያውያን ስደተኞችን ወደአሜሪካ አምጥቶ ማስፈርን የሚቃወሙትን ፖለቲከኞች ነቀፉ። ይህን አስተሳሰብ አሸባሪዎች ተዋጊ ለመመልመል ሊጠቀሙበት ይችላሉ ሲሉ ፕሬዚደንቱ አስረድተዋል። የቪኦኤ የዋይት ሃውስ ዘጋቢ ሜሪ አሊስ ሳሊናስ (Mary Alice Salinas) ፕሬዚደንቱ ከእስያ ፓሲፊክ ሃገሮች መሪዎች ጉባኤ ላይ ካሉበት ከፊሊፒንስ ዋና ከተማ ማኒላ ያጠናቀረቸውን ዘገባ ቆንጂት ታዬ ታቀርባለች።ባለፈው ዓርብ ፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ ውስጥ የደረሱትን የሽብር ጥቃቶች ተከትሎ ኣንዳንድ ሪፑብሊካን ፖለቲከኞች የ ዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ሶሪያውያን ስደተኞችን የማስፈር መርሃ ግብሩን ይሠርዝ ወይም ደግሞ ክርስቲያን ስደተኞችን ብቻ እናምጣ የሚል ጥሪ ማሰማት ጀምረዋል። ይህ መሆን ያለበት አገራችን አሸባሪ እንዳይገባብን ለመከላከል ነው በማለት ይሙዋገታሉ።ፕሬዚደንት ኦባማ ይህን ኣስተሳሰብ እንዲህ ሲሉ አውግዘውታል “ አንድ የሽብር ጥቃት ሲደርስ ምላሻችን በፍርሃት መዋጥና መረበሽ ከሆነ አይበጀንም።”የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት አስር ሺህ ሶሪያውያን ስደተኞችን ተቀብሎ ለማስፈር ያለው ዕቅድ እንደጫረው ክርክር ሁሉ አውሮፓ ውስጥም ስደተኛን ማስገባት የደህንነት ኣደጋ ሊያስከትል ይችላል? የሚለው ስጋት እያነጋገረ ነው።ከወዲሁ ከሃያ ኣራት ኣራት በላይ የአሜሪካ አገረ ገዢዎች ሶሪያውያን ስደተኞች ክፍለ ሀገራችው እንዳይሰፍሩ ለመከልከል ዕቅድ እንዳላቸው እየተናገሩ ናቸው። ይህ ኣሉ ፕሬዚደንት ኦባማ አሜሪካ የምትመራባቸውን እሴቶች የሚቃረን የዕስልምና መንግስት ነኝ የሚለውን ቡድን ተዋጊዎች የሚረዳ ነው።“እስልምና እና ምዕራቡ ዓለም ጦርነት ላይ ናቸው የሚለውን ኣስተሳሰብ አይሲል ይጠቀምበታል። ስለዚህም ሃላፊነት በሚያሻው ቦታ ላይ ያሉ ሰዎች በጦርነት ከሚታመስ ሃገር ለክርስቲያኖች ከሙስሊሞች የተሻለ ጥበቃ መሰጠት አለበት የሚል ነገር መናገር የሚያገለግለው ኣይሲልን ነው” ሲሉ ፕሬዚደንት ኦባማ አስረድተዋል።
1
8a1ce90218d164fda6d69d6d2dcd883b
ab058ca69a229c228d842f03a1db8eee
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 0-1 ሀዋሳ ከተማ
ማክሰኞ ሚያዝያ 18 ቀን 200809፡00 አዳማ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና (አዳማ)09፡00 ወላይታ ድቻ ከ ዳሽን ቢራ (ቦዲቲ)09፡00 ሀዲያ ሆሳዕና ከ ሀዋሳ ከተማ (ሆሳዕና)09፡00 ድሬዳዋ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና (ድሬዳዋ)11፡30 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኤሌክትሪክ (አአ ስታድየም) ረቡዕ ሚያዝያ 19 ቀን 200809፡00 መከላከያ ከ ደደቢት (አአ ስታድየም)11፡30 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ አርባምንጭ ከተማ (አአ ስታድየም)
0
e8f7086111b155ab3b27f897235ea279
efbbd04ce5047bf7149cc68e2eced020
የፕሬዝዳንቱ ክስ በሴኔቱ ውድቅ ሆነ
የታንዛንያ ተቃዋሚ ፓርቲ፣ በአገሪቱ የተካሄደውን የምርጫ ከፍተኛ ማጭበርበር የተፈጸመበት በመሆኑ ውጤቱን የማይቀበል መሆኑን አስታውቋል፡፡ ፕሬዚዳንታዊ እጩ ተፎካካሪ የሆኑት ቱንዱ ሊሱ፣ ባለፈው ረቡዕ ከተካሄደው ምርጫ እየተነገረ ያለውን ውጤት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንዳይቀበለው ጠይቀዋል፡፡ባለፈው ረቡዕ የታንዛኒያ መራጮች ድምጻቸውን ከሰጠቡት አንድ ቀን በኋላ ተቀናቃኙ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ቱንዱ ሊሱ፣ ምርጫው የተጭበረበረ መሆኑን በመግለጽ እንደማይቀበሉት ገልጸዋል፡፡ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብም ውድቅ እንዲያደርገው በመጠየቅ የሚከተለውን ብለዋል“ዜጎች ይህን ነገር በነቂስ ወጥተው ሰላማዊና ዴሞክራሲዊ በሆነ መንገድ እንዲቃወሙት እየጠየቅን ነው፡፡ ታዛቢዎቻቸውን የላኩ የአገር ውስጥም ሆነ ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች በተለይም የአፍሪካ ህብረትንም እንዲሁ እየጠየቅን ነው፡፡ ታዛቢዎቻቸውን ወደዚህ የላኩ ሁሉ የምርጫው ውጤት ህጋዊነት የሌለው መሆኑን አውቀው ምንም ዓይነት እውቅና እንዳይሰጡት እንጠይቃለን፡፡”ገዥው ፓርቲና የመንግሥት ቃለ አቀባዮች የምርጫው ድምጽ ተቆጥሮ እስኪያልቅ ድረስ፣ የሚሰጡት አስተያየት አለመኖሩን ገልዋጸል፡፡ የታንዛኒያ ብሄራዊ ምርጫ ኮሚሽን ሊቀመንበር፣ ሰሚስተክለስ ካዬጄ፣ ስሞታውን ውድቅ አደርገዋል፡፡ “ድምጽ መስጫዎቹ ላይ ጠቋሚ ምልክት ተደርጎባቸዋል” የሚለውን ክስ ዜጎች እንዳይቀበሉት መክረዋል፡፡ “በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የሚናፈሱ አንዳንድ ወሬዎች ያልተጨበጡና መሠረት የሌላቸው ሲሆን ለምርጫ ኮሚሽኑም እስካሁን የቀረበ ስሞታ አለመኖሩን” ገልጸዋል፡፡እስካሁን የወጣው ሪፖርት እንደሚያሳየው፣ በፕሬዚዳንት ጃን ሙግፉሊ የሚመራው ገዥዊ ፓርቲ እየመራ ነው፡፡ ፖለቲካ ተንታኙ አቤሴሎም ኪባንዳ፣ “ ከ264 የምርጫ ጣቢያዎች የተሰበሰብው መረጃ እንደሚያሳየው ለተቃዋሚ ፓርቲዎች ጥሩ ዜና አይደለም፡፡” ብለዋል፡፡
0
11251b7e16c82ccb70736eb0578587a2
05d027f1b22faa44a2b1640a092354ad
የጋምቤላ፣ ቦንጋ እና አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲዎች የመማር ማስተማር ሂደቱ በሰላማዊ ሁኔታ መቀጠሉን ገለጹ
በግጭቱ አንድ ተማሪና ሥድስት የፀጥታ ኃይሎች መጠነኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ተብሏል፡፡ ዩኒቨርሲቲው መረጋጋት ቢስተዋልበትም የመማር ማስተማር ሂደቱ ተቋርጧል፡፡ትናንትናና ዛሬ ከሰሜን ወሎ አስተዳደርና ከዩኒቨርሲቲው አካላት ጋር ውይይት ለማድረግ ቢሞከርም መግባባት ላይ አለመደረሱን ከዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
3659589b9530081572ad8e59743dbaee
6a69da91c5704cd5988edc72f155c69f
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ቀጣይ መርሀ ግብሮች ላይ የቀን ለውጥ ተደረገባቸው
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ28ኛ ሳምንት መደበኛ መርሐ ግብር በተስተካካይ ጨዋታዎች ተተክተዋል።ከ23ኛው ሳምንት ጀምሮ ያለተስተካካይ ጨዋታዎች ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ባሳለፍናቸው ሶስት ሳምንታት ከአቅም በላይ በሆኑ ችግሮች ምክንያት ሶስት ጨዋታዎችን በይደር ለማቆየት እንደተገደደ ይታወቃል። እነዚህም በ25ኛው ሳምንት በአሰልጣኝ ንጉሴ ደስታ ህልፈት ምክንያት ያልተደረገው የደደቢት እና አርባምንጭ ከተማ ጨዋታ እንዲሁም ባሳለፍነው ሳምንት ከፀጥታ ጋር በተያያዙ ችግሮች የተላለፉት የቦዲቲው የወላይታ ድቻ እና ወልዋሎ ዓ.ዩ እንዲሁም የሀዋሳ ከተማ እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታዎች ናቸው።ከሰዐታት በፊት ባስነበብነው ዜና ድሬዳዋ ከተማ ጨዋታዎቹ በቅድሚያ እንዲከናወኑ መጠየቁ የሚታወስ ሲሆን የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ የሊግ ኮሚቴ ዛሬ ያደረገው ስብሰባም እነዚሁኑ መርሀ ግብሮች የተመለከተ ነበር። በስብሰባውም በክለቦች መሀከል ሊኖር የሚችለውን የውጤት መጠባበቅ ለማስቀረት በማሰብ የ28ኛው ሳምንት ጨዋታዎች ከመካሄዳቸው አስቀድሞ ሦስቱ ጨዋታዎች እንድደረጉ ወስኗል። በዚህም መሰረት ሁሉም ጨዋታዎች በመጪው ሰኞ ሰኔ 18 በ09፡00 የሚደረጉ ሲሆን የ28ኛ ሳምንት መርሀ ግብር የሚከናወንበት ቀን ወደፊት የሚገለፅ ይሆናል።
0
cbd15416d9dd448f01d263b1250ded41
cbd15416d9dd448f01d263b1250ded41
በኦሮምያ ክልል በዋስ ከእስር እንዲፈቱ የተወሰነላቸው ግለሰቦች ጉዳይ
ፍርድ ቤት 100 ሺሕ ብር ዋስትና አስይዘው ከእስር እንዲፈቱ የወሰነላቸው የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ብሔራዊ ቦርድ አመራር አባል ልደቱ አያሌን የኦሮምያ ፖሊስ በእስር ላይ ማቆየቱን ጠበቃቸው ገለፁ።የሕግ ባለሞያዎቹ ሌሎች ተጨማሪ ጉዳዮችንም አንስተው ፖሊስ የፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ እያከበረ አይደለም ሲሉ ይተቻሉ። የኦሮምያ ጠቅላይ ዐቃቢ ሕግ በበኩሉ ሰዎቹ በእስር እንዲቆዩ የሚደረገው የሕግ አግባቡን በመከተል ብቻ ነው ብሏል።።
1
cad241fe494d7f444d41152408592c1d
755b616975ba1d77b718e171551214ec
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በጎንደር የጥምቀት በአል አከባበር ላይ በደረሰው አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኙ
ባሕር ዳር፡- ጥር 11/2012ዓ.ም (አብመድ)የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት እንደገለጹት እግዚአብሔር ከሰዎች የሚፈልገው ቀላል እና ዋጋ የማያስከፍለው መንገድ ፍቅር ነው፡፡ ‹‹እግዚአብሔር እንደ ወደደን እርሱም እርስ በርሳችን እንድንዋደድ አጥብቆ አዝዞናል እና እርስ በርሳችን ልንዋደድ ይገባል፡፡ ይህንም ለማድረግ የኅሊና ቁርጠኝነት እንጅ ሌላ ዋጋ አያስከፍልም›› ብለዋል ብፁዕነታው፡፡ ፍቅር ሁሉ ሊያደርጋት የሚችል፣ ምቾትን፣ ነጻነትን፣ ደስታንና ሠላምን ከማጎናጸፍ በስተቀር የማትጎረብጥ ሕይወት በመሆኗ መተሳሰብ እና አብሮነትን መስበክ እንደሚገባም ብፁዕነታቸው ተናግረዋል፡፡ ‹‹በፍቅር መኖር ከነፃነት ሁሉ ነፃነት መሆኑን ያወቅነው ከአምላክ ነው›› ያሉት ብፁዕ አቡነ ማትያስ እርስ በእርስ መዋደድ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
0
4d96d3f6891b63ea2372b8ac00a66901
4d96d3f6891b63ea2372b8ac00a66901
በድሃ አገራት 10 በመቶ መድሃኒቶች ጥራት የሌላቸውና ሃሰተኛ ናቸው ተባለ
በየአመቱ እስከ 169 ሺህ ህጻናት በመሰል መድሃኒቶች ሳቢያ ይሞታሉ በማደግ ላይ በሚገኙ የአለማችን ድሃ አገራት ጥቅም ላይ ከሚውሉት የተለያዩ አይነት መድሃኒቶች ውስጥ 10 በመቶ ያህሉ ከሚገባው የጥራት ደረጃ በታች ወይም ለከፋ ጉዳት የሚዳርጉና የተጭበረበሩ እንደሆኑ የአለም የጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ባለፈው ማክሰኞ በጄኔቭ በተካሄደ ስብሰባ ላይ እንደተናገሩት፣ የጥራት ደረጃቸውን ያልጠበቁና በህገወጥ መንገድ ተመርተው ጥቅም ላይ የሚውሉት መሰል አደገኛ መድሃኒቶች በአለማቀፍ ደረጃ በስፋትና በፍጥነት እየተሰራጩ ሲሆን መድሃኒቶቹ ለከፋ የጤና ጉዳት ከመዳረጋቸው ባለፈ ለሞት የሚያጋልጡ ናቸው፡፡ከጥራት ደረጃ የሆኑና የተጭበረበሩ ሀሰተኛ ጎጂ መድሃኒቶች በብዛት በጥቅም ላይ የሚውሉት በአብዛኛው በአፍሪካ አገራት ውስጥ ቢሆንም፣ ችግሩ አለማቀፍ መሆኑን የገለጹት ዶ/ር ቴዎድሮስ፤ በስፋት ጥቅም ላይ እየዋሉ ከሚገኙ መሰል ጥራታቸውን ያልጠበቁ መድሃኒቶች መካከል ለወባ ህክምና የሚውሉና አንቲባዮቲክሶች እንደሚገኙበት እንዲሁም፣ ለካንሰር ህክምና የሚውሉና የእርግዝና መከላከያ መድሃኒቶችም ከጥራት በታች አልያም በተጭበረበረ መንገድ ተሰርተው በብዛት ጥቅም ላይ እየዋሉ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡መሰል መድሃኒቶች ከማዳን ይልቅ ህመምን በማባባስ ለከፋ ስቃይ የሚዳርጉ፣ ያለ አግባብ ወጪ የሚያስወጡና የመዳን ተስፋን የሚያጨልሙ ናቸው ያሉት ዶ/ር ቴዎድሮስ፤ በሂደትም የትክክለኛ መድሃኒቶችን የማዳን አቅም አደጋ ላይ የሚጥሉ በመሆናቸው በአለማቀፍ ደረጃ አስቸኳይ እርምጃ መወሰድ እንደሚገባ አስጠንቅቀዋል፡፡የአለማችን አገራት መንግስታት በገበያ ላይ ውለው በዜጎች ላይ እስከ ሞት የሚያደርሱ ጉዳቶችን የሚያደርሱ መሰል መድሃኒቶችን በጥብቅ ቁጥጥር እንዲያስወግዱና ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩም ጥሪ አቅርበዋል፡፡የአለም የጤና ድርጅት ከ48 ሺህ በላይ በሚሆኑ የተለያዩ የመድሃኒት አይነቶች ላይ የተሰሩ 100 የጥራት ደረጃ ፍተሻ ጥናቶችን በመገምገም ባገኘው ውጤት እንዳለው፣ በየአመቱ እስከ 169 ሺህ የሚደርሱ የአለማችን ህጻናት አደገኛ መድሃኒቶችን በመውሰዳቸው ሳቢያ ለኒሞኒያ በሽታ ተጋልጠው ለሞት ይዳረጋሉ ተብሎ ይገመታል፡፡
1
65b9c778ff102cd119cc1a26a5cc799d
ab3549100faa45de48b54dbd9a639605
ኮሚሽኑ የኢትዮጵያ መንግስት የፖለቲካና የዴሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት የወሰዳቸውን እርምጃዎች አደነቀ
የቀድሞ የኢንፎርሜሽንና መረብ ደኀንነት ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ሌተና ኮሎኔል ቢኒያም ተወልደ ክሳቸው ተቋርጦ ከእስር እንዲፈቱ ከተወሰኑት 63 ሰዎች መካከል ቢሆኑም በመዝገብ ቁጥር ስህተት እስከአሁን አለመፈታታቸው ተገለጸ።የመዝገብ ቁጠር ስህተቱ ታርሞ ዛሬ የካቲት 18/2012 ለፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ደብዳቤ የተጻፈ ሲሆን ይህ ዜና እስከተጠቀረበት ሰዓት ድረስ ከእስር አለመፈታታቸውን ጠበቃቸው ኃይለ ሥላሴ ገብረ መድሕን ለአዲሰ ማለዳ አስታውቀዋል።ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት በትላንትናው ዕለት 63 ሰዎች ክሳቸው ተቋርጦ እንዲፈቱ ማድረጉም ይታወሳል።
0
b3117931dceea16e1c629e5cf3d11eae
c93a36258b03b03d93076b76e00df67a
ፑቲን፤ የሩስያ አየር ሃይል ለጦርነት ዝግጁ እንዲሆን አዘዙ
የሩስያ ቤተ መንግሥት/ክረምሊን/ በበኩሉ ሁለቱ መሪዎች በመጪው ሀሙስ እንደሚሰበሰቡ አረጋግጧል። ሰሜን ኮርያ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የምታደርገው የኑክሌር ንግግር ባለበት በቆመበት በአሁኑ ወቅት ማዕቀቦች እንዲነሱላቸው በፑቲን ላይ ግፊት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።ኪም ጆንግ ኡን ከዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እንዲሁም ከቪየትናም፣ ቻይናና ደቡብ ኮርያ መሪዎች ጋር በከፍተኛ ደርጃ የታዩ ስብሰባዎች አካሂደዋል።
0
30d439133c8104dcc49f2bb6846b224d
30d439133c8104dcc49f2bb6846b224d
የተመድ ዋና ጸሃፊ ጠ/ሚ ዐቢይ ከአፍሪካ ህብረት ልዑካን ጋር መወያየታቸውን አደነቁ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዛሬ ከአፍሪካ ህብረት ልዩ ልዑካን ጋር መወያየታቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶንዮ ጉቴሬዥ በደስታ ተቀብለዋል።የዋና ጸሃፊው ቃል አቀባይ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል ጉቴሬዥ የአፍሪካ ህብረት የያዘው ጥረት የመንግሥታቱ ድርጅት ሙሉ ድጋፍ እንዳለው አሳውቀዋል፥ ወገኖቹም ግጭቱን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የቀረበላቸውን ወሳኝ ዕድል እንዲጠቀሙበት ጥሪያቸውን ያቀርባሉ ብለዋል።ዋና ጸሃፊ ጉቴሬዥ በትግራይ ክልል ያለውን ሁኔታና ቀጣናዊ አንድምታውን በቅርበት መከታተላቸውን እንደቀጠሉ መሆናቸውንም ቃል አቀባያቸው አክለዋል።የሲቪሎች ደህንነት መጠበቅ፥ የሰብዓዊ መብቶች መከበር ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች የሰብዓዊ ረድዔት ተደራሽነት መረጋገጥ እንዳለበት አበክረው ያሳሰቡት ዋና ጸሃፊ አንቶንዮ ጉቴሬዥ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እነዚህን ግዴታዎች በታላቅ ትኩረት እንደሚያከብሩ ዛሬ በድጋሚ ማረጋገጣቸው እንዳስደሰታቸው ገልጸዋል።
1
b6ff3e775fe112e4bef27284b6a41f05
9ae196c6954ef30df559f4d661fb5d1e
የአማራና ኦሮሞ ምሁራን በአዲስ አበባ እየተወያዩ ነው፡፡
መኢአድ ያለፈውን አንድ አመት የሚገመግምና የወደፊቱን የሚተልም፣ ከ60 በላይ የፖለቲካ ድርጅቶችና ምሁራን የሚሳተፉበት ጉባኤ፣ ጳጉሜ 3 ቀን 2011 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡ በዚህ ጉባኤ ላይ ያለፈው አንድ አመት የሀገሪቱ ፖለቲካ ጉዞና የወደፊቱን አቅጣጫ በተመለከተ በታዋቂ ምሁራን ለውይይት መነሻ የሚሆን ጽሑፍ ቀርቦ ውይይት ይደረጋል ተብሏል፡፡ በዋናነትም ሀገር ተረካቢ ወጣቶች ስለ ሀገራቸው ያላቸውን ግንዛቤ እንዴት ማስፋት ይቻላል፣ ለትውልድ ምን እናውርስ በሚሉ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይትና ምክክር እንደሚካሄድ የመኢአድ አመራርና የፕሮግራሙ አዘጋጅ ኮሚቴ አባል አቶ ሙሉጌታ አበበ ለአዲስ አድማስ አስረድተዋል፡፡ በዚህ ጉባኤ ላይ ምሁራን፣ ፖለቲከኞች፣ የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣ የሀገር ሽማሌዎችና ታዋቂ ግለሰቦች ይገኛሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን በመድረኩ መሳተፍ የሚፈልጉ አካላትም መገኘት እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡ በሀገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የለውጥ ሂደቶች ላይ ከሚመክረው ጉባኤ ጐን ለጐንም፣ የኪነጥበብ ስራዎች እንደሚቀርቡ አቶ ሙሉጌታ ጠቁመዋል፡፡
0
67fba802a8877400916a48567883e509
85ff12fada05ac2af2d520300e6365cb
ሳሙኤል ዮሐንስ ወደ ዐፄዎቹ አምርቷል
በተከታታይ ቀናት አንድ አንድ ተጨዋች እያስፈረሙ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች የቀድሞ ተጨዋቻቸውን ወደ ቡድናቸው ቀላቅለዋል።ሳሙኤል ተስፋዬን እና ኤፍሬም ዓለሙን (መጠርያ ስሙን ወደ ፍፁም ዓለሙ ቀይሯል) በማስፈረም ወደ ዝውውር ገበያው የገቡት ባህር ዳር ከተማዎች ዛሬ ከሰዓት ሚኪያስ ግርማን ማስፈረማቸው ታውቋል። ከዚህ ቀደም ለአደድ ዓመት ከግማሽ በባህር ዳር መጫወት የቻለው ሚኪያስ ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ወደ ምስራቁ የሃገራችን ክፍል ድሬዳዋ በማምራት ግልጋሎት ሰጥቷል። ከሁለቱ ክለቦች ቀደም ብሎ በቅዱስ ጊዮርጊስ የምናቀው ይህ የመስመር ተጨዋች ብዙም የመሰለፍ እድል ሳያገኝ ማሳለፉ ይታወሳል።ዛሴ ከሰዓት በተሰማ ዜና ይህ የመስመር ተከላካይ እና የመስመር አማካይ ቦታ ላይ መሰለፍ የሚችለው ተጨዋች ውሃ ሰማያዊ ለባሾቹን ባህር ዳሮች ለሁለት ዓመት ለማገልገል ተስማምቷል። በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት እያለ ከአሁኑ የባህር ዳር አሰልጣኝ ስር የሰለጠነው ሚኪያስ ከዚህ ቀደም ለሶከር ኢትዮጵያ በሰጠው ቃለ ምልልስ እንደ አርዓያ እንደሚመለከተው የገለፀው ፋሲል ተካልኝን ተከትሎ ወደ ባህር ዳር አምርቷል።
0
c20626ac9aca73a3c51b8d15f54728bb
1a5190b7f2c96ff60d47e6c7015357e8
​በማሪያኖ ባሬቶ የሚሰለጥነውና ኢትዮጵያዊ ተጫዋች የሚገኝበት ስተምብራስ የጥሎ ማለፍ ዋንጫ አንስቷል
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ጥሎ ማለፍ (ሊግ ዋንጫ) ሩብ ፍፃሜ ዛሬ አዳማ ላይ አንድ ጨዋታ ተካሂዶ ቅዱስ ጊዮርጊስ አርባምንጭ ከተማን 3-2 በመርታት ወደ ግማሽ ፍጻሜ ተሸጋግሯል፡፡የሊጉ ቻምፒዮን ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአርባምንጭ ከተማ ከባድ ፈተና ቢገጥመውም የማታ ማታ ድል አድርጎ ወጥቷል፡፡በመጀመርያው አጋማሽ የእንቅስቃሴ ብልጫ የነበራቸው አርባምንጮች አማኑኤል ጎበና ከግብ ክልላቸው ርቀው ሲከላከሉ የነበሩትን የጊዮርጊስ ተከላካዮች አምልጦ ባስቆጠረው ግብ ቀዳሚ መሆን ችለዋል፡፡ ጉሽሚያዎች ፣ እሰጥ እገባዎች እና ድንቅ የጨዋታ እንቅስቃሴ በታየበት ሁለተኛው አጋማሽ ዘግይተው ወደ ጨዋታው ሪትም መግባት የቻሉት ጊዮርጊሶች በሳላዲን ሰኢድ ግብ አቻ ሲሆኑ አርባምንጭ ከተማ በተሾመ ታደሰ ግብ በድጋሚ ወደ መሪነት ተመልሷል፡፡ከግቡ መቆጠር በኀላ ማፈግፈግ የመረጡት አርባምንጮች የኀላ ኀላ ዋጋ አስከፍሏቸዋል፡፡ አዳነ ግርማ በ83ኛው እና ሊጠናቀቅ 2 ደቂቃ ሲቀረው አከታትሎ ከመረብ ያሳረፋቸው ግቦች በመጨረሻም ፈረሰኞቹን ወደ ግማሽ ፍጻሜው አሳልፏቸዋል፡፡የጥሎ ማለፉ ግማሽ ፍጻሜ በመጪው ማክሰኞ ሲካሄድ አዳማ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ08:00 ይጫወታሉ፡፡ 10:00 ላይ ደግሞ የአምናው ቻምፒዮን መከላከያ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይፋለማሉ፡፡የአዲስ አበባ ስታድየም ሜዳ በመጨቅየቱ የዛሬውን ጨዋታ ጨምሮ እስከ ፍፃሜው ድረስ የሚካሄዱት ጨዋታዎች በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም ይደረጋሉ፡፡
0
7aea157a35f7c6e784443e70a16c0b76
716fa6d17e505d24c5d9a1a23c6663ef
ጆሃንስበርግ በሚሊየነሮች ብዛት ከአፍሪካ ከተሞች ቀዳሚ ሆናለች
የአለማቀፉ የእግርኳስ አስተዳዳሪ አካል ፊፋ በየወሩ በሚያወጣው የፊፋ ኮካ ኮላ የሃገራት ደረጃ ኢትዮጵያ 123ኛ ደረጃን ይዛለች፡፡ በማርች ወር 120ኛ የነበረችው ኢትዮጵያ ከባለፈው ወር ሶስት ደረጃዎችን ወርዳ 123ኛ ሆናናለች፡፡በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ በአልጄሪያ ብሊዳ ላይ የ7-1 ሽንፈትን እንዲሁም አዲስ አበባ ላይ የ3-3 አቻ ውጤትን ኢትዮጵያ በመጋቢት ወር ያስመዘገበችው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሃገራት መካከል 38ኛ ደረጃን ይዛለች፡፡አልጄሪያ የአፍሪካ መሪነትን ከኬፕ ቬርድ ስትቀበል ግብፅ ጥሩ መሻሻል ያሳየች ሃገር ሆናለች፡፡ ያለፈው ወር በሰንጠረዡ አናት የነበረችው ኬፕ ቬርድ በሞሮኮ በታከታታይ በደረሰባት ሽንፈት ምክንያት ወደ ስድስተኛ ተንሸራታለች፡፡ባለፈው ወር ከፍተኛ መሻሻል አሳይታ የነበረችው ዩጋንዳ ከዓለም 73ኛ ደረጃ ላይ ስትቀመጥ የቻን አዘጋጅ የነበረችው ሩዋንዳ 88ኛ ሆናለች፡፡የ2017 የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅዋ ጋቦን 89ኛ እንዲሁም በፋይናንስ እጥረት ምክንያት ራሷን ከአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ውጪ ያደረገችው ቻድ 98ኛ ደረጃን ይዛለች፡፡ምስራቅ አፍሪካዊያኑ ሶማልያ፣ ኤርትራ እና ጅቡቲ ደግሞ የመጨረሻዎቹን ደረጃዎች ይዘዋል፡፡ ሃገራቱ የሚበልጡት ቶንጋን ብቻ ሲሆን ኤርትራ እና ሶማልያ በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎች ላይ ተሳታፊ አይደሉም፡፡ ቻድ እና ጊኒ ቢሳው አስገራሚ በሚባል መልኩ ከፍተኛ የደረጃ መሻሻል ያሳዩ ሃገራት ናቸው፡፡
0
e8c60227af417c542ce7b0d9d811fe78
e8c60227af417c542ce7b0d9d811fe78
በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የመሠረተ ልማት ግንባታ አፈፃፀም ግምገማ እና የአዳዲስ ፕሮጀክቶች ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ይካሄዳል፡፡
በ2012 በጀት ዓመት በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የተገነቡ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች ምረቃ ይካሄዳል፤ ግንባታቸው በሂደት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን በመጎብኘት አፈፃፀማቸው ይገመገማል፤ በተጨማሪም አዳዲስ ፕሮጀክቶችን ይፋ ይደረጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡በክልሉ ርእሰ መሥተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ፣ በኢፌደሪ ገቢዎች ሚኒስትር ላቀ አያሌው እና ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ መሐሪ ታደሰ (ዶክተር) የተመራ ከመፍተኛ የመንግሥት ልዑክ በተገኘበት የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የመሠረት ልማት ግንባታዎች አፈፃፀም፣ ዕውቅና እና የመሠረተ ልማት ግንባታዎች ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ይካሄዳል፡፡ከሰዓት በፊት በሚኖረው መርሀ ግብር የአረንጓዴልማትና መናፈሻ፣ የጌጠኛ ድንጋይ ንጣፍ መንገድ ግንባታ፣ የወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያ ቦታዎች ግንባታ እና የካዳስተር ቢሮ ግንባታ ምረቃ ይካሄዳል፡፡የክል ገቢዎች ቢሮ ባለስምንት ፎቅ ሕንጻ ግንባታ እና የብልፅግና ፓርቲ ቢሮ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ይቀመጣል ተብሎም ይጠበቃል፡፡ በተጨማሪም ከገጠር መንገድ ኤርፖርት እየተገነባ የሚገኘው የአስፓልት መንገድ ግንባታ ሂደት እና የባሕር ዳር ዋናው ገበያ (ቀበሌ 04) የገበያ ቦታ አዲስ ፕላን ትውውቅ እና ግምገማ ይካሄዳል ተብሎም ይጠበቃል፡፡ከሰዓት በኋላ በሚኖረው መርሀ ግብር ደግሞ በባሕር ዳር ከተማ የመሠረተ ልማት ግንባታ እና የሕግ የበላይነት ለማስከበር የተሠሩ ሥራዎች ላይ ውይይት ይካሄዳል፡፡ የከተማዋን ብሎም የክልሉን ፀጥታ ለማስከበር የፀጥታ ኃይሉ ላበረከተው አስተዋፅኦ የዕውቅና መስጠት መርሐ ግብር መኖሩንም ከከተማ አስተዳደሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ አብመድ መርሀ ግብሮቹን እየተከታተለ ያደርሳል፡፡ዘጋቢ፡- ታዘብ አራጋው
1
d5d2e437dc7831c572b92833263f975f
e2c2fd026d0fe886b9cabfe251d64daa
የአረና ትግራይ መሪ “ተይዘው ጠፍተዋል”
ሲኖ ትራኮችንና የተለያዩ ተሽከርካሪዎችን በግማሽ ክፍያና በተለያዩ ክፍያዎች እንደሚያስመጡ በመግለጽ ከ121 ሰዎች ላይ ከመቶ ሚሊዮን ብር በላይ ተቀብለው ከተሰወሩ በኋላ፣ በኢንተርፖል ተይዘው የመጡት የዙና ትሬዲንግ ባለቤትና ድርጅታቸው ክስ ተመሠረተባቸው፡፡የድርጅቱ ባለቤት አቶ ዘሪሁን ጌታሰውና ድርጅታቸው ዙና ትሬዲንግ ክስ የተመሠረተባቸው፣ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት ማክሰኞ ነሐሴ 3 ቀን 2008 ዓ.ም. ነው፡፡የተለያዩ ማስታወቂያዎችን በማስነገርና የአንድ ሲኖትራክ ጠቅላላ ዋጋ 1.3 ሚሊዮን ብር ቢሆንም ሃምሳ በመቶውን ለከፈለ ቀሪውን የባንክ ብድር እንደሚያመቻቹ በመግለጽ፣ ከ121 ሰዎች ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰባቸውን የሚገልጸው የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ክስ፣ አቶ ዘሪሁን ቃላቸውን ጠብቀው ገንዘብ ለከፈሏቸው ሰዎች ተሽከርካሪ ከማቅረብ ይልቅ ከአገር ወጥተው መጥፋታቸውን ያስረዳል፡፡ከቻይና ከ60 እስከ 75 ቀናት ውስጥ ተሽከርካሪዎችን ገንዘብ ለከፈሏቸው እንደሚያስረክቡ ይናገሩ የነበሩት አቶ ዘሪሁን፣ ከአገር ወጥተው የተወሰኑ ጊዜያትን በውጭ አገር የቆዩ ቢሆንም፣ በኢንተርፖል በኩል ተይዘው መመለሳቸውንና በከባድ የማታለልና እምነት ማጉደል ወንጀል መከሰሳቸውን ክሱ ያብራራል፡፡ ተከሳሹ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርና በቀረበባቸው ክስ ላይ ምላሽ እንዲሰጡ ጠይቀው ነበር፡፡ከሳሽ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በበኩሉ በሰጠው ምላሽ ምንም እንኳን በክሱ የተጠቀሰው የሕግ አንቀጽ ዋስትና የማይከለክል ቢሆንም፣ ተከሳሹ ከአገር ወጥተው በኢንተርፖል በኩል ተይዘው ከመምጣታቸው አንፃር በዋስ ቢለቀቅ ይቀርባሉ የሚል እምነት እንደሌለው ገልጾ ዋስትናው ውድቅ እንዲደረግ ጠይቋል፡፡የግራ ቀኙን ክርክር የሰማው ፍርድ ቤቱ የዋስትና ጥያቄያቸውን ውድቅ በማድረግ ተከሳሹ በማረሚያ ቤት ሆነው ክሳቸውን እንዲከላከሉ በማዘዝ፣ የእምነት ክህደት ቃል ለመቀበል ለነሐሴ 19 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
0
45cdd0748e309151cdc0bf2c631f0179
2a3c4e9770c66b92b70a3beab8dda0d3
የወልዋሎ አመራር ቦርድ አሰልጣኙን ለማሰናበት ወስኗል
ኦሮምያ የተለያዩ አካባቢዎች በእምነት መሪዎች ላይ እየደረሰ ነው ያለው ጥቃት እንደሚያሳስበው በመግለፅ መንግሥት አጣርቶ አፋጣኝ እርምጃ እንዲወስድ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሥራ አመራር ቦርድ ባወጣው መግለጫ አሳስቧል።በሌላ በኩል “የሥራ አመራር ቦርድ ፅህፈት ቤቱ ያወጣው መግለጫ በጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት ከሚመራው የኡለማዎች ምክር ቤት ዕውቅና ውጪ ነው” ሲል የኡለማዎቹ ምክር ቤት ተቃውሟል። “ቦርዱ እንዲህ ዓይነት መግለጫ የማውጣት ሥልጣንም የለውም” ብሏል ምክር ቤቱ አክሎ።የኦሮምያ ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ በበኩሉ ሀሳሳ ላይ የተፈጠረው ስህተት መሆኑን መገምገሙን እና በሌሎች አካባቢዎች የተከናወነው ግን ሕግን የማስከበር ሥራ እንደሆነ ገልጿል።
0
fafb75899144b62ac03ed9ab259dec9b
22d1a4fc67d5756170139d7a0437215c
የኢስዋቲኒ ጠቅላይ ሚኒስትር በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው አለፈ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 8 ሺህ 355 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 738 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 66 ሺህ 224 ደርሷል።በሌላ በኩል ባለፉት 24 ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ የ10 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን በዚህም በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎቸ ቁጥር 1 ሺህ 45 መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ ያሰፈሩት መረጃ ያመለክታል።በ24 ሰዓታት ውስጥ 677 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ስሆን በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 26 ሺህ 665 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።38 ሺህ 512 ሰዎች በአሁን ወቅት ቫይረሱ የሚገኝባቸው ሲሆን 270 ፅኑ ህሙማን ደግሞ የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል ተብሏል።
0
b0e9f0b14e7423c5abffdaf0955943dd
b0e9f0b14e7423c5abffdaf0955943dd
የከፍተኛ ሊግ ክለቦች የአሰልጣኝ ቅጥር ማስታወቂያ አውጥተዋል
የከፍተኛ ሊጉ ተሳታፊዎቹ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልዲያ የአዲስ አሰልጣኝ ቅጥር ማስታወቂያ አውጥተዋል፡፡ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከወረደ በኃላ ያለፉት ሁለት አመታት በከፍተኛ ሊጉ እየተወዳደረ የሚገኘው ኢትዮ ኤሌትሪክ ከአሰልጣኝ አንዋር ያሲን ጋር በመለያየት በጊዜያዊ አሰልጣኝ ሲመራ ከቆየ በኃላ ለዘንድሮው የ2013 የውድድር ዓመት አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር የቅጥር ማስታወቂያን በዛሬው ዕለት አውጥቷል፡፡ ክለቡ በማስታወቂያው ምንም ፆታን ያለየ በመሆኑ ወንድም ይሁን ሴት አሰልጣኝ መስፈርቱን አሟላለው የሚል ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት መወዳደር እንደሚችል ሶከር ኢትዮጵያ ከክለቡ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል፡፡በተመሳሳይ በፕሪምየር ሊጉ ከዚህ ቀደም ተወዳዳሪ የነበረውና በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሀ ላይ የሚገኘው ወልዲያ ዋና አሰልጣኝ ለመቅጠር ማስታወቂያ አውጥቷል፡፡ ክለቡ ከመስከረም 26 ጀምሮ አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር ማስታወቂያውን ያወጣ ሲሆን እስከ ጥቅምት 3 ድረስ አሁንም አሰልጣኞች መወዳደር ይችላሉ ተብሏል።
1
6cbf89ab57fc992e5c6d32e14c8b524d
5801d4c368749130d3af462e0e2e5534
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማግስት ገጽታዎች፣ የአሁንና የነገ መላዎች!
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ረቡዕ ጥቅምት 25 ቀን 2013 ዓ.ም. ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ፣ በትግራይ ለክልላዊ መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ፡፡የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለስድስት ወራት በትግራይ ክልል ላይ ታውጆ እንደሚቆይ የገለጸ ሲሆን፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስፈጸም የሚቋቋመው ግብረ ኃይል በሚያወጣው መመርያ አዋጁ የሚፈጸምበት አካባቢ ሊሰፋ ይችላል፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስፈጸም ግብረ ኃይል የተቋቋመ ሲሆን፣ ግብረ ኃይሉን የሚመሩት የአገር መከላከያ ሠራዊት ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም እንደሚሆኑና የሌሎች አስፈላጊ ተቋማት አመራሮችም በአባልነት ይሳተፉበታል፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ግብረ ኃይል ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደሚሆን፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማውጣት ምክንያት የሆነው የትግራይ ክልል ሕገወጥነትና ጠብ አጫሪነት እንቅስቃሴዎች፣ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የጣለ በመሆኑ ነው ሲል የጠቅላ የሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡
0
135fbb0d8eebf147dac3f5738e52127a
135fbb0d8eebf147dac3f5738e52127a
ኢትዮጵያ ቡና ከደደቢት የሚያደርጉት ጨዋታ ላይካሄድ ይችላል
በ17ኛ ሳምንት ሊካሄድ ቀጠሮ የተያዘለት የኢትዮጵያ ቡና እና ደደቢት ጨዋታ አስቀድሞ በወጣለት መርሐ ግብር መሠረት ላይካሄድ ይችላል።መጋቢት 15 እሁድ 10:00 ላይ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛው አጋማሽ የውድድር ዘመን 17ኛ ሳምንት ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታዲየም ኢትዮጵያ ቡና ከደደቢት ጨዋታቸውን እንዲያደርጉ አስቀድሞ መርሐ ግብር ማውጣቱ ይታወሳል። ሆኖም በኢትዮጵያ ቡና በኩል በአሁኑ ሰዓት አማኑኤል ዮሐንስ እና አቡበከር ናስር ለ23 ዓመት በታች የኢትዮጵያ የኦሊምፒክ ብሔራዊ ቡድን ምክንያት ለኢትዮጵያ ቡና አገልግሎት እየሰጡ አይገኙም። አሁን ደግሞ ብሩንዲያዊ አዲስ ፈራሚ አጥቂ ሐሰን ሻባኒ ለሀገሩ ብሔራዊ ቡድን ለመጫወት ጥሪ ቀርቦለት ወደ ሀገሩ ሲያቀና ሌላው ዩጋንዳዊው አማካይ ክሪዚስቶም ንታምቢ በተመሳሳይ ለሀገሩ ብሔራዊ ቡድን ጥሪ ቀርቦለት ለመጫወት ወደ ሀገሩ አምርቷል።የቀድሞው የፌስቡክ ገፃችን በኛ ቁጥጥር ስር የማይገኝ በመሆኑ አዲሱ ገፃችንን ሊንኩን በመከተል ላይ ያድርጉ – በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የውድድር ደንብ መሠረት አንድ ቡድን ሦስት ወይም ከሦስት በላይ ለብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ካስመረጠ ውድድር እንደማያደርግ የተቀመጠ በመሆኑ አወዳዳሪው አካል በቅርቡ በዚህ ጉዳይ ላይ የሚያሳውቀው ነገር እንደተጠበቀ ሆኖ የኢትዮጵያ ቡና እና የደደቢት ጨዋታ ወደ ሌላ ቀን የመተላለፍ ዕድል ሰፊ መሆኑ እየተነገረ ይገኛል።
1
56fa7850e8fc38d67066fbda72bdde42
f40cb3486359156b5e618cf86f4e3175
ተጫዋቾች የግል ልምምድ በመሥራት በአካል ብቃትና በሥነ ልቦና ዝግጁ እንዲሆኑ አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ ተናገሩ፡፡
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 28/2012 ዓ.ም (አብመድ) የኮሮና ቫይረስ በቻይና ተከሰተ ከተባለበት ቀን ጀምሮ የዓለም ሕዝብ በሥነ ልቦና ጫና ውስጥ ይገኛል፡፡ መንግሥታት፣ ሕዝቦች እና የዘርፉ ባለሙያዎች በሥነ ልቦና ተፅዕኖ ውስጥ ከወደቁ ሰንበትበት ብለዋል። ቫይረሱ ለዓለም ኃያላን ሀገራት ፈተና መሆኑ የድሀ ሀገራት ሕዝቦች “እነሱ ያልተቋቋሙት እኛስ ምን ይበጀን?” በሚል ስጋት ውስጥ ገብተዋል። በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሥነ ልቦና ትምህርት ክፍል ክሊኒካል ሳይኮሎጂስት ተባባሪ ፕሮፌሰር የማታው ወንዴ (ዶክተር) ዓለም ከዚህ ቀደም በርካታ ወረርሽኞችን ዓይታና ተፈትና መምጣቷን አስታውሰዋል፤ አሁን ደግሞ ሀገራት ዜጎቻቸውን እያጡ መሆናቸውን በማንሳት የበሽታውን አስከፊነት ገልጸውታል።ይህ በሽታም ከ
0
43e63b48a2029526babcf899a5006d28
43e63b48a2029526babcf899a5006d28
አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለግብጽ ፕሬዝዳንት አቀረቡ
አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለፕሬዝዳንት ኤል ሲሲ አቀረቡ ።በካይሮ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለግብፅ ዓረብ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ ኤል ሲሲ አቅርበዋል።የኢፌድሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በላከው መግለጫ ፕሬዝዳንት ኤል ሲሲ የሹመት ደብዳቤውን በተቀበሉበት ስነ-ስርዓት ላይ ግብፅ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማሳደግ እንደምትሻ ገልጿል ነው ያለው ።የአምባሳደር ታዬ መሾም በሁለቱ ሀገራት መካከል ላለው ግንኙነት መዳበር አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ነው ያመለከቱት ።አምባሳደር ታዬ በበኩላቸው በኢትዮጵያ እና በግብፅ መካከል ዘመን ተሻጋሪ ግንኙነት እንዳለ አንስተው በስራ ቆይታቸውም የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ለማዳበር የግብፅ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ድጋፍ እንደማይለያቸው ተስፋቸውን ገልጸዋል ።
1
20136f2c9c3d5993681bb5a52b0050be
68116c53483d2739ae5c86591b6c9306
የጥምቀት በዓል በኦርቶዶክስና በካቶሊክ እምነት ተከታዮች ተከበረ
ኮሚሽኑ ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ እንዳመለከተው ሁሉም የፀጥታና የደህንነት ተቋማት ከከተራ ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት በድምቀት የሚከበረዉ የጥምቀት በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር በቂ ዝግጅት አድርገዋል።ከፀጥታ አጠባበቅ ጋር ተያይዞ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችን አስቀድሞ ለመከላከልም የተለያዩ እርምጃዎች ተወስደዋል።ከተገቢው አካል ፈቃድ ሳይኖራቸው ድሮኖችንም እንዳያበሩ ወይንም እንዳይንቀሳቀሱ ጥብቅ ቁጥጥር የሚደረግ ሲሆን ድሮንን ለተለያዩ አገልግሎቶች ለማዋልም ህጋዊ ስልጣን ካለዉ አካል ፈቃድ ማውጣት እንደሚቻል ተገልጿል።በዚህ አጋጣሚ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች መልካም የጥምቀት በዓል እንዲሆን ምኞቱን እየገለፀ ሕብረተሰቡ ከበዓሉ አከባበር ጋር ተያይዞ ሰላምን የሚያደፈርሱ አጠራጣሪ ነገሮችን ሲመለከት ለጸጥታ አካላት የተለመደ ጥቆማውን እንዲሰጥ ጠይቋል።ከጥምቀት በዓል ጋር ተያይዞ ሊያጋጥሙ የሚችሉ የደህንነት ስጋቶችን ለመከላከል ከሚመለከተው አካል ፈቃድ የሌላቸው ግለሰቦች እና ተቋማት ድሮን ማብረር ወይንም ማንቀሳቀስ እንደማይችሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታዉቋል።ኮሚሽኑ ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ እንዳመለከተው ሁሉም የፀጥታና የደህንነት ተቋማት ከከተራ ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት በድምቀት የሚከበረዉ የጥምቀት በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር በቂ ዝግጅት አድርገዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
59a5df6a6bb767751d2b4d16d498663b
a61fb8560633b8ff69ca4661ee37fa21
በሕዳሴ ግድቡ ውኃ ለመያዝ የሚያስችሉ ሥራዎች ከሳምንታት በኋላ እንደሚጠናቀቁ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ገለጹ።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሌተናል ጄነራል አብዱል ፈታህ አልቡርሃን ጋር ተወያይተዋል።ውይይቱ የተካሄደውም የኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ የውሃ ጉዳይ የሚኒስትሮች በሱዳን ካርቱም እያኬዱት ባለው የህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ውይይት ጎን ለጎን ነው።በውይይታቸውም የሀገራቱን ግንኙነት የጋራ ተጠቃሚነትን ባስከበረ መልኩ ይብልጥ ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
1b33308b7a2961ad9464e1d827b86492
1b33308b7a2961ad9464e1d827b86492
ኦፌኮ ዓርማው ላልተፈለገ ዓላማ እየዋለበት እንደሆነ አስታወቀ
ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ሥፍራዎች በተደረጉ ሰላማዊ ሠልፎች ላይ የፓርቲውን ዓርማ ይዘው በማውለብለብና ፎቶ በመነሳት የተከናወኑ ተግባራት፣ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስን (ኦፌኮ) እንደማይወክሉ ፓርቲው አስታወቀ፡፡ ፓርቲው ይህን ያስታወቀው ዓርብ ጥቅምት 10 ቀን 2010 ዓ.ም. ስድስት ኪሎ አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) ዋና ጽሕፈት ቤት ውስጥ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ነው፡፡ሕዝቡ የመንግሥት የሥልጣን ምንጭ መሆኑን ተረድቶ መብቱን ለማስከበር የሚያደርገው ሰላማዊ ትግል፣ ፓርቲው ከሚያራምደው የሰላማዊ ትግል ሥልት ጋር የሚጣጣም መሆኑን የፓርቲው መግለጫ ያትታል፡፡ ምንም እንኳን የሕዝቡን እንቅስቃሴ የሚደግፍ ቢሆንም፣ ‹‹ጥቂት በሚባሉ ቦታዎች ላይ በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ አሳዝኖናል፡፡ እጅግ በወረደ ሁኔታ ደግሞ የፓርቲያችንን ዓርማ በመያዝና በማውለብለብ ፎቶግራፍ ይነሳሉ፤›› በማለት ዓርማውን የሚያውለበልቡት ግለሰቦች ከፓርቲው ጋር ግንኙነት እንደሌላቸው አስታውቋል፡፡ ‹‹ከዚህ በተጨማሪም ሰዎች ስለሚይዙት ዓርማ ሚዛናዊ አስተያየት ቢኖረንም፣ የፓርቲያችንን ህልውና ለመፈታተን ዶክመንተሪ ፊልም ሊሠራበት እንደሆነ ከሚደርሱን መረጃዎች ለማወቅ ችለናል፤›› በማለት፣ በኦሮሚያ ክልል በተካሄዱ ሠልፎች የፓርቲው ዓርማ መውለብለቡ ፓርቲው ላይ ጉዳት ለማድረስ የተደረገ ሴራ እንደሆነ እንደሚገነዘብ አስታውቋል፡፡ይህን ተግባር የሚፈጽሙት ግለሰቦች ቁጥራቸው ቀላል የሚባል ስላልሆነ፣ ኅብረተሰቡ ለወደፊት ከእንደዚህ ዓይነት ሥውር እንቅስቃሴዎች ራሱን እንዲጠብቅ ጥሪ አስተላልፏል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም መንግሥት ለሕዝቡ ጥያቄዎች ትኩረት በመስጠት በአገሪቱ ውስጥ የሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች ሁሉ እንዲፈቱ፣ ዜጎች በየትኛውም የአገሪቱ ክልል ላይ ሠርተው መኖር ይችሉ ዘንድ ሕገ መንግሥታዊ መብታቸው እንዲከበርላቸውና መፈናቀል እንዲቆም፣ በግፍ ለተገደሉ ዜጎች ቤተሰቦች ጉማ ወይም የደም ካሳ እንዲከፈላቸው ፓርቲው ጥያቄውን አቅርቧል፡፡ኦፌኮ የአራት ፓርቲዎች ስብስብ የሆነው የመድረክ አባል ፓርቲ ሲሆን፣ በስብስቡ ውስጥ ያሉት ሌሎች ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራሲ ፓርቲ (ኢሶዴፓ)፣ አረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉዓላዊነት (አረና)፣ እንዲሁም የሲዳማ አርነት ንቅናቄን (ሲአን) ናቸው፡፡
1
b244cd79e4740b1c7b43d902921c8c6e
b19e8de6dfce112608d8c769d2e0c401
የ«ኃይሌ ሚናስ አካዳሚ» አዳሪ ትምህርት ቤት በሚቀጥለው ዓመት ሥራ ይጀምራል
አዲስ አበባ ፣ጳጉሜን 3 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 አዲስ ዓመት የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለመድረግ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ ተናግረዋል።አቶ አዲሱ አረጋ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ከ4 ቢሊየን ብር በላይ በጀት በመመደብ ከ100 በላይ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችና 7 አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት እንቅስቃሴ መጀመሩን ተናግረዋል።በ1ኛ ደረጃ ቤቶችም የአጎራባች ክልሎችን ቋንቋዎች እንደ አንድ የትምህርት አይነት ለማስተማር እንዲሁም የገዳ ስርአትን በትምህርት ስርአቱ ለማካተት ዝግጅቶች ተጠናቀዋል ነው ያሉት።በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችም ተማሪዎች በምርጫቸው የውጭ ቋንቋዎችንና ባህሎችን እንዲያጠኑም ይደረጋል ነው ያሉት አቶ አዲሱ።በክልሉ የተጀመሩ የጤና ተቋማት ግንባታዎችንም ማጠናቀቅና ለኮሮና ወረርሽኝ ጥንቃቄ የሚደረገው እንቅስቃሴ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ይሰራል ብለዋል።በአዲሱ ዓመት የነበሩ ችግሮች ለማስወገድና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝም ስጋት እንዳይሆን ለማስቻል ህብረተሰቡ ከመንግስት ጋር በቅንጅት እንዲሰራም ጥሪ አቅርበዋል።የ2013 አዲስ ዓመትም የሰላም፤ የፍቅርና የብልፅግና እንዲሆን አቶ አዲሱ ምኞታቸውን አስተላልፈዋል።በትእግስት ስለሺ
0
dfaed7d99a2f7b794d30dff92ad388c4
dfaed7d99a2f7b794d30dff92ad388c4
በመተማ ከተማ 150 ሺህ ዶላር ወደ ሱዳን ሊያሸሽ የሞከረ ግለሰብ ተያዘ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ዮሐንስ ከተማ አስተዳደር 150 ሺህ የአሜሪካን ዶላር በሕገወጥ መንገድ ይዞ ሲንቀሳቀስ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የከተማ አስተዳደተሩ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ማንደፍሮ አንለይ እንደተናገሩት ሕገወጥ ዶላሩ የተያዘው ትናንት ከቀኑ 6 ሰዓት አካባቢ ከመተማ ዮሐንስ ወደ ሱዳን ሊሻገር ሲል በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ኬላ በተደረገ ፍተሻ ነው።በፀጥታ መዋቅሩ ክትትል የተያዘው ተጠርጣሪ ግለሰብ ላይ በመተማ ዮሐንስ ፖሊስ ጣቢያ አስፈላጊው የሕግ ማጣራት ሥራ እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።የኢትዮጵያ ብር ኖቶችን መቀየር ተከትሎ ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ወደ ሱዳን ሊደረግ የሚችልን ሕገወጥ የገንዘብ ዝውውርን ለመከላከል ከሌላው ጊዜ የተለየ የተጠናከረ ጥበቃ እየተደረገ እንደሆነም ገልጸዋል።በቀጣይም ማንኛውም ኅብረተሰብ ለሚመለከተው የፀጥታ አካል ጥቆማ በመስጠት ሀገር የማዳን ኃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባ ማሳሰባቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ወደ ሱዳን በሕገወጥ መንገድ የተለያዩ ሸቀጦችና እንስሳት እንዲሁም የግብርና ምርቶች እንዳይሄዱም በኬላዎች የተጠናከረ ሥራ እንደሚሰራ ተናግረዋል።
1
3ecc9cbe1d5c1366be3564ebc5e06f81
81613bed0ddfb8f85a6b769fd6905261
የጋሸና ላሊበላ ሰቆጣ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ በተያዘው ዓመት እንደሚጠናቀቅ ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)66 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የሀዋሳ – ጭኮ አስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡መንገዱ የሞምባሳ – ናይሮቢ – አዲስ አበባ የመንገድ ኮሪደር አካል መሆኑም ታውቋል፡፡በአስፋልት ኮንክሪት ደረጃ የተገነባው የሀዋሳ – ጭኮ መንገድ በመስመሩ ላይ የሚገኙትን ከተሞች ፣ የእርሻና የኢንዱስትሪ ዞኖች እንዲሁም የቱሪስት መስህብ የሆኑ ስፍራዎችን ዘመናዊ በሆነ መንገድ በማስተሳሰር የጉዞ ጊዜንና ወጪን በመቀነስ ረገድ ፋይዳው የጎላ እንደሆነም ተገልጿል፡፡እንዲሁም በደቡብ የኢትዮጵያ የሃገሪቱ ክፍል የሚመረቱ የግብርና እና የኢንደስትሪ ምርት ውጤቶችን ወደ አዲስ አበባም ሆነ ወደ ኬንያ ሞንባሳ ወደብ ለማድረስ እና የገቢ ምርቶችን ከወደቡ ወደ ተቀረው ኢትዮጵያ ክፍል ለማዳረስ ፣የቡና ምርት ውጤቶችን በአፋጣኝ ወደ አለም አቀፍ ገበያ ለማድረስ፣ ሚና እንዳለው ተነግሯል፡፡በተጨማሪም የሁለቱን ጎረቤት ሀገራት ህዝቦችን እርስ በርስ በማስተሳሰር ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸውን ከማሳደግ ባሻገር ቀጠናዊ ሚናውን ከፍ ያለ ነው ተብሏል።ግንባታው በቻይናው አለም አቀፍ ተቋራጭ ድርጅት ሲኖ ሀይድሮ ኮርፖሬሽን ሊሚትድ የተከናወነ ሲሆን ከአፍሪካ ልማት ባንክ በተገኘ 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ብድር መከናወኑ ታውቋል።የመንገድ ስራውን ጥራት በመቆጣጠር እና በማማከር የሰራው ደግሞ ኤ አይ ሲ ፕሮጊቲ ኤስ.ፒ.ኤ የተባለ የውጭ አማካሪ ድርጅት ነው ተብሏል።የዚሁ መንገድ ቀጣይ ክፍል የሆነው ጭኮ – ይርጋጨፌ 60 ኪሎ ሜትር አስፋልት ኮንክሪት ግንባታ ስራ እየተካሄደ እንደሚገኝ ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
0
66cf0cec2126d762f96be09237f2658f
66cf0cec2126d762f96be09237f2658f
ጠ/ሚ ዶ/ር አብይና ርዕሰ መስተዳድር ለማ መገርሳ ከጉጂ አባ ገዳዎችና ከዞኑ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ
የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ከጉጂ አባ ገዳዎችና ከዞኑ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ፡፡ በዚህ ወቀት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የአካባቢው ማህበረሰብ መሰረታዊ ልማትን ለማምጣት ሰላም ላይ እንዲያተኩሩ ጥሪ አቅርበዋል።ውይይቱ ከጊዳቦ ግድብ ምርቃት ጎን ለጎን ነው መካሄዱ ተገልጿል ።(ምንጭ: ጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት)
1
08bfd3ba4867338a672c3afee3515339
e696daee8a1b084844d771335eab084d
የሌጎስ አስተዳዳሪ ነዋሪዎች እንዲረጋጉ ጥሪ አቀረቡ
በውጭ ሀገራት የሚኖሩ አማራዎች ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት በተቀናጀ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ የክልሉ የሥራ ኃላፊዎች ጥሪ አቀረቡ።በአማራ ክልል ኢንቨስትመንት፣ ልማት እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት ሜሪላንድ ላይ እየተካሄደ ነው፡፡የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ከሚኖሩ አማራዎች እና የአማራ ጉዳይ ያገባናል ከሚሉ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር እየተወያዩ ነው። ውይይቱ “የአማራ ኅልውና ለኢትዮጵያ ልዕልና” በሚል መሪ መልዕክት ነው በሜሪላንድ-ሲልቨር ስፕሪንግ የተጀመረው።የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ምክትል ሊቀመንበር አቶ ዮሐንስ ቧያለው እና የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ፈንታ ናቸው በዋሽንግተን ዲሲ፣ ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና በልቲሞር ከሚኖሩ አማራዎች እና የአማራ ጉዳይ ያገባናል ከሚሉ ኢትዮጵያውያን ጋር እየተወያዩ የሚገኙት።
0
23fdcfc5ea4432cc17bc4a715b1203b4
26d045d350a05f9f3fe9aca0eb631c97
የአሮሚያ ክልልር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ
የተለያዩ ሀገራት መሪዎችና ድርጅቶች ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አህመድ የእንኳን ደስ አልዎት መልዕክት እያስተላለፉ ነው፡፡ግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ በመሆናቸው የአንኳን ደስ አልዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ፕሬዚዳንቱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ወንድም የኢትዮጵያ ህዝቦች የ2019 የኖቤል ሽልማት ዶክተር ዐቢይ አህመድ በማሸናፈቸው እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡በሌላ በኩል የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ ማህማት፣ የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች አልጋ ወራሽ መሐመድ ቢን ዛይድ፣ የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፣ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሙሃመድ ፎርማጆ፣ የላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ዊሃ፣ የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን የውጭ ፖሊሲ ጉዳዮች ኃላፊና የኮሚሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍሬድሪካ ፍሬድሪካ ሞግሔረኒን የተባበሩት መንግስታት የትምህርት የባህል እና የሳይንስ ድርጅት/ዩኒስኮ/፣ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሳ ፋቂ መሃማትን ጨምሮ በርካታ መሪዎችና ታዋቂ ሰዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ የ2019ኙን የሰላም የኖቤል ሽልማት በማሸነፋቸው የተሰማቸው ደስታ ገልፀዋል፡፡
0
5a714a6d2038a0f972df06caf787fbd8
5a714a6d2038a0f972df06caf787fbd8
ሱዳን ለሦስት ዓመታት ለሚቆየው የሽግግር መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ሾመች
ሱዳን ለሦስት ዓመታት ለሚቆየው የሽግግር መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ሾመች።አዲስ የተሾሙት ጠቅላይ ሚንስትር አብደላ ሃምዶክ የሽግግር መንግሥቱ መሪ በመሆን ቃለ መሃላ የፈፀሙ ሲሆን፣ በቃለ መሃላቸው በአገሪቱ ያለውን ሰላም ማረጋገጥ እና ለምጣኔ ሐብታዊ ቀውሶች እልባት መስጠት ቅድሚያ የሚሰጡት ጉዳይ እንደሆነ ገልፀዋል።ሌተናንት ጄነራል አብደል ፈታህ አብደልራህማን ቡርሃን ለሉዓላዊ ምክርቤቱ መሪ ሆነው መምራት ከጀመሩ በኋላ የተሾሙት ጠቅላይ ሚንስትሩ እስከ ቀጣዩ የአገሪቷ ምርጫ ድረስ እንደሚያስተዳድሩ ተገልጿል።የሉዓላዊ ምክር ቤቱና ሃምዶክ በቃለ መሃላ ሥነስርዓቱ ላይ ሱዳን ኦማር አል በሽር ሥልጣን በኋላ ከወታደራዊ አገዛዝ ሥርዓት የተላቀቀችበት የመጀመሪያው ጊዜ ብለውታል።ተቃዋሚ ፓርቲዎችም በበኩላቸው አሁን የተመሰረተው መንግሥት በአገሪቷ የነበረውን የወታደራዊ አገዛዝ ሥርዓት እንዲያከትም ያደርገዋል በማለት ተስፋ ሰንቀዋል።ጠቅላይ ሚንስትር ሃምዶክ ከአውሮፓዊያኑ 2011 ጀምሮ በተባበሩት መንግሥታት ከፍተኛ የምጣኔ ሐብት ባለሙያ ሆነው አገልግለዋል።መንግሥት ቅድሚያ ሰጥቶ ከሚሰራቸው ተግባራት መካከል፤ ጦርነትን ማስቆም፣ ዘላቂነት ያለው ሰላም መገንባት፣ የምጣኔ ሐብት ቀውስን መፍታት እና ሚዛናዊነቱን የጠበቀ የውጭ ፖሊሲ መገንባት እንደሆኑ ሃምዶክ ለሮይተርስ ዜና ወኪል አስታውቀዋል።ባለፈው ዓመት ሃምዶክ የአገሪቷ የገንዘብ ሚኒስቴር እንዲሆኑ ከሥልጣን በተወገዱት ፕሬዚዳንት ኦማር አልበሽር የታጩ ሲሆን ጥያቄው ሳይቀበሉት መቅረታቸውን ኤ ኤፍ ፒ የዜና ወኪል ዘግቧል።በሱዳን የተፈጠረው ቀውስ የጀመረው ባለፈው ዓመት መጨረሻ አካባቢ ሲሆን አገሪቷን ለ30 ዓመታት ያስተዳደሩት ኦማር አል በሽር ከሥልጣን እንዲወርዱ በመጠየቅ ነበር።የሲቪል መንግሥት እንሻለን የሚሉ የአገሪቷ ዜጎች ለወራት ተቃውሟቸውን ያሰሙ ሲሆን በእነዚህ ጊዜያትም የበርካቶች ሕይወት ማለፉ ይታወሳል ሲል የዘገበው ቢቢሲ ነው።
1
fe7b426cdd579f83b6b8cad1b5886006
fe7b426cdd579f83b6b8cad1b5886006
የኦሮሚያና የሱማሌ ክልል የህዝብ ለህዝብ የግንኙነት መድረክ ነገ ይደረጋል
የኦሮሚያ ክልልና የሱማሌ ክልል የህዝብ ለህዝብ የግንኙነት መድረክ በነገው ዕለት በአዳማ ከተማ እንደሚደረግ የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ አድማሱ ዳምጠው ገለጹ፡፡መድረኩ በኦሮሚያ ክልልና በሱማሌ ክልል ህዝቦች መካከል የነበረውን ግንኙነት ማጠናከር ላይ ያተኮረ መሆኑን የገለጹት አቶ አድማሱ የኦሮሚያ ክልል ከሌሎች ክልሎች ጋር የሚያደርገው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት አካል መሆኑን ተናግረዋል፡፡ከሱማሌ ክልል ወደ አዳማ የሚመጡ እንግዶች ዛሬ በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ላይ አቀባበል ይደረግላቸዋል ነው ያሉት፡፡የኦሮሚያ ክልል ከቤኒሻንጉልና ከአማራ ክልሎች ጋር የጀመረውን የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ከሶማሌና ከሌሎች ክልሎች ጋር እንደሚቀጥልም አቶ አድማሱ ገልጸዋል፡፡በመድረኩ ላይ የፌዴራል መንግስት ተወካዮች፣ የክልል አመራሮችና የክልሎቹ ህዝቦች ተወካዮች ይገኛሉ ተብሏል፡፡
1
def753bfef87acb34a0e385000641dbe
596fc0e3d613c6fe6af4df1f5c187b52
130 የቅማንት የማንነት ኮሚቴ አባላት በክልሉ መንግስት የተደረገላቸውን የሰላም ጥሪ በመቀበል ወደ አካባቢያቸው ተመልሰዋል
የኢትዮዽያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስመራጭ ኮሚቴ ከቀናት በኋላ ዛሬ ያደረገው ስብሰባ ምርጫው አስቀድሞ በወጣለት ቀን እንዲደረግ ከሰምምነት በመድረስ ተጠናቋል።የኢትዮዽያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የፕሬዘዳንት እና የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ ከመስከረም 30 ጀምሮ ይደረጋል ቢባልም በተለያዩ አሰልቺ ምክንያቶች የተነሳ ሳይደረግ ከአንዴም ሦስቴ ሲገፋ ቆይቶ በመጨረሻም የካቲት 24 ላይ እንደሚደረግ አስመራጭ ኮሚቴው በዛሬው ስብሰባው ወስኗል።በጁፒተር ሆቴል የአስመራጭ ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ ዘሪሁን መኮንንን ጨምሮ ከቤንሻንጉል ክልል እና ደቡብ ክልል ተወካዮች በስተቀር አብዛኛው የኮሚቴው አባላት የተገኙበት ስብሰባ ከዚህ ቀደም ከተደረጉ የአስመራጭ ኮሚቴ ስብሰባዎች እጅግ በሰከነ ሁኔታ በመግባባት የተጠናቀቀ ሆኖ አልፏል ። የኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ ዘሪሁን መኮንን በመሩት ስብሰባ በግል ፍቃዳቸው ያለ አስመራጭ ኮሚቴው ይሁንታ ወደ ፊፋ የሚልኩት ተደጋጋሚ ደብዳቤዎች ስህተት እንደሆኑ በመቀበል በቀጣይ ከእንደነዚህ ያሉ ድርጊቶች በመቆጠብ የምርጫው ሂደት እንዳይስተጓጓል ከኮሚቴው አባላት ጋር በጋራ እንደሚሰሩ ገልፀዋል ።አስመራጭ ኮሚቴው በዛሬው ስብሰባ ካሳለፋቸው ውሳኔዎች መካከል ምርጫው የሚካሄድበትን ቀን አስቀደሞ በወጣለት መርሀግብር የካቲት 24 በአፋር ከተማ ሰመራ እንደሚደረግ የወሰነ ሲሆን ከየካቲት 15 ጀምሮ በምርጫው ላይ ተሳታፊ ለሆኑ አካላት በሙሉ ጥሪ እንዲደረግ እንዲሁም ፊፋም ሆነ ካፍ በምርጫው ዕለት ታዛቢ እንዲልኩ በደብዳቤ ጥሪ እንዲደርሳቸው ወስነው ወጥተዋል ።በአሰልቺ ሁኔታ እና በውዝግቦች ታጅቦ እዚህ በደረሰው የምርጫ ሂደት የዛሬው ስብሰባ ላይ በአስመራጭ ኮሚቴዎቹ መካከል ምንም አይነት የአቋም ልዩነትም ሆነ ከዚህ ቀደም የመከራከርያ እርስ ሆነው ይቀርቡ የነበሩ የኮሚቴ አባላቱ እና የተመራጭ እጩ አባላት ተገቢነት ዙርያ የተነሱ ጥያቄዎች ሁሉ በዛሬው ስብሰባ ላይ አንዴም አልተነሱም። ሆኖም መጀመርያውንም ይህ ሁሉ ከፍተኛ ገንዘብ እና ጊዜ እስካሁን መባከኑ ለምድነው የሚል ጥያቄ እና ሀላፊነቱን የሚወስደው አካል ማን እንደሆነ አለመታወቁ ነገሩን አስገራሚ አድርጎታል።
0
fcf776909c8daa5c85f7cdabeb7fd2a6
155c109e0a96cdb4e7542a87c979c52e
የድሬዳዋ ስታዲየም ማሻሻያ ግንባታ እየተጠናቀቀ ነው
በኢትዮጵያ ተቋማት ግንባታ ላይ የአመለካከት ችግር ፈተና መሆኑ “በአዲስ ወግ” የምክረ ሃሳብ መድረክ ላይ ተገልጿል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በሩብ አመቱ የሚዘጋቸው "አዲስ ወግ" የመክረ ሃሳብ መድረክ በተቋማት ግንባታ ላይ ዶክተር የራስወርቅ አድማሴ፣ ፕሮፌሰር ዳንኤል ቅጣው፣ ሕይወት አለማየሁ እና በዛብሕ ገብረየስ የውይይት መነሻ ሐሳብ አቅርበዋል፡፡የአመለካከት ችግር፣ ከሰው ሃይል ልማት ይልቅ በግኡዝ (የመሰረተ ልማት ግንባታ ) ላይ ትኩረት መደረጉ፣ የህግ የበላይነት ጥያቄ ውስጥ መግባቱ፣ እንደ ማህበረሰብ ለተቋማት እና ስርአት ያለ የልቦና ውቅር አለመጎልበቱ ደግሞ ተጠቃሽ ምክንያቶች ናቸው ተብሏል፡፡ባለፈው አንድ አመት ችግሩን ከመፍታት አንፃር መሻሻሎች መታየታቸውም ተነግሯል፡፡ሃገራዊ ለውጡ ከመጣ ወዲህ በፍትህና ህግ ማሻሻያ፣ በትምህርት፣ በምርጫ ቦርድ፣ በፖለቲካና ዲሞክራሲ ስርአት ግንባታ ወዘተ ተቋማት ላይ ማሻሻያ እየተደረገ ነው ተብሏል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በአንድ አመት የስልጣን ጊዜ መዘከሪያ መድረክ ላይ እንደተናገሩት፣ ቀጣዩ የመንግስታቸው ስራ ስርአትና ተቋማት ግንባታ ላይ እንደሆነ መናገራቸው ይታወሳል፡፡በውይይቱ በኢትዮጵያ ማእከላዊ መንግስት እስኪቋቋም ድርስ ልማዳዊ በሆነ እና ስልጣን በጨበጡ አካላት ስርአት እና ተቋማት ሲቋቋሙ መቆየቱ ተጠቅሷል፡፡የአጼ ምኒሊክ ወደ ስልጣን መምጣትን ተከትሎ ማእከላዊ መንግሰት በመጠናከሩ እንደ ባንክ፣ መገበያያ ገንዘብና የመሳሰሉትን ተቋማት መቋቋማቸው በአጼ ሃይለስላሴ ግዜ ህገ መንግስት መረቀቁም ተወስቷል፡፡ በጣሊያን ዳግም ወረራ ወቅት የተሻለ የስርአት እና የተቋማት ግንባታ ቢታይም ሂደቱ ግን ዘላቂ ሆኖ ሊቀጥል አልቻለም ተብሏል፡፡
0
acac9728a51a34993ebbdddfaa92f341
2d16d55eba9453100baf9660b664574d
በአንድ ሳምንት 1 ሺህ የሜዲትራኒያን ባህር ስደተኞች ሞተዋል
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሴሪል ራማፎሳ በአንድ የእራት ዝግጅት ላይ አብሯቸው የነበረ እንግዳ በኮሮናቫይረስ የተያዘ መሆኑ ከተሰማ በኋላ ራሳቸውን አግልለው እንደሚገኙ ተገለጸ።ባለፈው ሳምንት ጆሃንስበርግ ውስጥ ለትምህርት ቤት ገቢ ማሰባሰቢያ ድግስ ላይ የተገኙት ፕሬዚዳንቱ በእራቱ ላይ ከነበሩት ሠላሳ አምስት እንግዶች አንደኛው ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ማክሰኞ እለት ከተነገራቸው በኋላ ራሳቸውን ለይተዋል ሲል ቃል አቀባያቸው ገልጿል።ፕሬዚዳንቱ ምንም የህመም ምልክት የላቸውም ራሳቸውን ለይተው ሥራቸውን እያከናወኑ ናቸው ብሏል።ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ባለፉት ቅርብ ሳምንታት የቫይረሱ ስርጭት አሻቅቧል። በአሁኑ ጊዜ ከ719,714 በላይ ተጋላጮች ያሉ ሲሆን 19,111 ሰዎች ሞተዋል።
0