query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
e20592434cbb56cdedfdce884f7d9fc3
f90434dd2a1855cb4875f54455096596
የቱርክ ፕሬዝዳንት ወታደሮቻቸውን ከኳታር እንደማያስወጡ አስታወቁ
– ኢትዮጵያ እና ሲሸልስ የእርስ በእርስ ግንኙነታውን ለማጠናክረ እንደሚሰሩ የሐገራቱ መሪዎች አስታወቁ።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ከሲሸልስ ፕሬዝዳንት ከሲሸልስ ጀምስ ሚካኤል ጋር ተገናኝተው በተለይ የሁለቱን ሐገራት ንግድ እና ቱሪዝም ማሳደግ በሚቻልበት ጉዳይ ላይ መክረዋል።በውይይቱ የሲሸልሱ ፕሬዝዳንት ጀምስ ሚካኤል የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሲሸልስ የሚያደርገው በረራ የኢኮኖሚ እና ቱሪዝም ግንኙነታችንን ለማሳደግ ያግዛል ብለዋል።አሁን ጊዜው የእርስ በእርስ ግንኙነታችንን በሁለትዮሽም ሆነ በአፍሪካ ህብረት ደረጃ የምናጠናክርበት ወቅት በመሆኑ ጠንክረን መስራት ይገባናልም ብለዋል።መሪዎቹ በአካባቢያዊ የጸጥታ ጉዳዮች ላይም መክረዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያ ደሳለኝ በአፍሪካ አካባቢያዊ የጸጥታ ችግሮች ለመፍታት በጋራ እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።ሲሸልስ የዓሣ ምርቷን ወደ ኢትዮጵያ በምታስገባበት እና ከኢትዮጵያ ደግሞ አትክልት እና ሌሎች ምርቶችን በምትወስድበት ጉዳዮች ላይም ውይይት ተካሂዷል።እንደ ኢሬቴድ ዘገባ የኢትዮ-ሲሸልስ የጋራ ኮሚሽን ለማቋቋም በሚቻልበት ጉዳይ ላይም መሪዎቹ ምክክር አድርገዋል።
0
d3c95a7197554c1e4b5b0b3396a7e738
e76f630f4eafaedaf1f965dedcdef60d
የአማራ ክልል ምክር ቤት 15ኛ መደበኛ ጉባኤ የፊታችን ሰኞ ይካሄዳል
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 27/2012 ዓ.ም (አብመድ) “የሕግ የበላይነትን ለማስጠበቅ ከእኛ ምን ይጠበቃል?” በሚል ርዕሰ የሚመክር መድረክ በባሕር ዳር ከተማ ክልል ምክር ቤት አዳራሽ እየተካሄደ ነው።የውይይቱ ዓላማም የሕግ የበላይነትን ለማስጠበቅ ከአያንዳንዱ ዜጋ ምን ይጠበቃል በሚል ጉዳይ ላይ በመምከር በክልሉ የሕግ የበላይነት እንዲሰፍን ማድረግ ነው። መድረኩን ያዘጋጁት የአማራ ክልል ምክር ቤት እና የክልሉ የምሁራን መማክርት ጉባኤ በጋራ በመሆን ነው።የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ወርቀሰሙ ማሞ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር “ውይይቱ ለተከበረው የአማራ ሕዝብ አስተዋእጾ ለማበርከት የምንመክርበት ነው” ብለዋል።የውይይቱ ተሳታፊዎችም የሕግ የበላይነትን በማስከበር ረገድ የድርሻቸውን እንዲወጡ መልዕክት አስተልፈዋል። ሠላም የሁሉም ነገር መሠረት መሆኑን የተናገሩት አፈ ጉባኤዋ ሁሉም አካል ከቤቱ ጀምሮ የሕግ የበላይነትን የማስከበር ኃላፊነት እንዳለበትም አስገንዝበዋል።በመድረኩ በምሁራን አማካኝነት የውይይት መነሻ ሐሳብ ቀርቦ በተሳታፊዎች ውይይት የሚደረግበት ይሆናል።ዘጋቢ፦ ደጀኔ በቀለ
0
33d270677399028f5227256c05a48b83
21866a01f332dd74d125552d2b32ddde
የጅቡቲ ውሃ ፕሮጀክት የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ የመጀመሪያ ምዕራፍ ተጠናቀቀ
ኢትዮጵያና ኬንያ በኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ስምምነታቸው መሠረት፣ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ግንባታ ለማካሄድ ሐሙስ ሰኔ 11 ቀን 2007 ዓ.ም. ኮንትራክተሮች ጋር ውል ይፈርማሉ፡፡በሁለቱ አገሮች በጋራ የሚካሄደው የኃይል መስመር ዝርጋታ 1,068 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን፣ ኢትዮጵያ መገንባት ያለባትን 437 ኪሎ ሜትር የኃይል መስመር በሁለት ኮንትራቶች ተከፍሎ ለቻይና ስቴት ግሪድ ኩባንያ ይሰጣል፡፡ ስቴት ግሪድ በአሁኑ ወቅት ከህዳሴ ግድብ የሚወጣው ኤሌትሪክ የሚተላለፍበትን መስመር በመገንባት ላይ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከቻይናው ስቴት ግሪድ ጋር ሐሙስ ይፈራረማል፡፡በኬንያ በኩል የሚገነባው 631 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን፣ የኬንያ መንግሥት በሦስት ኮንትራቶች የሚከፈለውን ይህን ፕሮጀክት በዚህ ሳምንት ለህንድ ኩባንያዎች ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ መሆኑ ታውቋል፡፡ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በአጠቃላይ 1.2 ቢሊዮን ዶላር የሚፈልግ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ወገን ያለውን የአፍሪካ ልማት ባንክ ፋይናንስ ያደርገዋል፡፡ በኬንያ በኩል ያለውን አፍሪካ ልማት ባንክና የፈረንሣይ የልማት ኤጀንሲ ፋይናንስ ያደርጋሉ ተብሏል፡፡በዚህ ፕሮጀክት ውስጥ ባይጠቃለልም በሁለቱም አገሮች ሁለት የማከፋፈሪያ ጣቢያዎች ይገነባሉ፡፡ ፕሮጀክቶቹን የዓለም ባንክ ፋይናንስ እንደሚያደርግ ታውቋል፡፡ የማከፋፈያ ጣቢያው ግንባታ ኮንትራት በግምገማ ሒደት ላይ የሚገኝ በመሆኑ በጀቱ አልታወቀም፡፡የሚገነባው የኃይል ማስተላለፊያ መስመር 500 ኪሎ ቮልት ኃይል በአንድ ጊዜ ማስተላለፍ (ዳይሬክት ከረንት) አቅም ያለው ሲሆን፣ ይህም በአፍሪካ ትልቁ እንደሚያደርገው ታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ኮንስትራክሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ክፍሌ ሆሮ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ይህ ፕሮጀክት ለሁለቱ አገሮች ኢኮኖሚያዊ ትስስር ትልቅ ጠቀሜታ አለው፡፡ኢትዮጵያ ለኬንያ 400 ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ኃይል ለመሸጥ ከዓመታት በፊት የመግባቢያ ስምምነት አድርጋለች፡፡ ይህ መስመር ኢትዮጵያ ለታንዛኒያ የምትሸጠውን የኤሌክትሪክ ኃይል ይተላለፋል ተብሏል፡፡ፕሮጀክቱ ሰፊ እንደመሆኑ መጠን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ ረዥም ጊዜ የፈጀ በመሆኑ፣ ኮንትራቱ ከተፈረመ በኋላ ወዲያውኑ ወደ ግንባታ ይገባል፡፡በቀጣይ በኢትዮጵያ በኩል ወላይታ ሶዶ፣ በኬንያ በኩል ሱሳዋ ላይ 2,000 ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ኃይል የመሸከም አቅም ያለው ማከፋፈያ ጣቢያ ይገነባል፡፡
0
f347c07c18ab6bc63770f69204703d3e
d4a335ae18400447768c61afc50754d8
ባህርዳር ከተማ ወጣቱን ግብ ጠባቂ አስፈረመ
የከፍተኛ ሊጉ ተሳታፊ መከላከያ ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል፡፡ግብ ጠባቂው ምህረትአብ ገብረህይወት የመከላከያ አዲሱ ፈራሚ ሆኗል፡፡ በመቐለ 70 እንደርታ ያለፉትን ዓመታት ሲጫወት የነበረው ይህ የቀድሞ የደደቢት ግብ ጠባቂ በአመዛኙ በክለቡ ውስጥ ተጠባባቂ በመሆን ያሳለፈ ሲሆን በቅርቡ ለጦሩ ከፈረመው ጃፈር ደሊል ጋር ተፎካካሪ ለመሆን ክለቡን ተቀላቅሏል፡፡ሌላው የክለቡ ፈራሚ ታሪኩ እሸቱ ነው፡፡ ይህ የግራ መስመር ወጣት ተከላካይ ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭን ለቆ የተሰረዘውን የውድድር ዓመት ለከፍተኛ ሊጉ ገላን ከተማ በመጫወት ካሳለፈ በኃላ ለዘንድሮው ዓመት ለመከላከያ ለመጫወት ፊርማውን አኑሯል፡፡በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ የሚመሩት መከላከያዎች በዛሬው ዕለት የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን አመሻሹን በደብረዘይት ይጀምራሉ።
0
3e1f18d0ba16360efbcc5f95ffd3b15d
98af62c85b006f10b36dd7f46caabac4
ለኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከአራት ኩባንያዎች የቀረቡ ፕሮፖዛሎች እየተገመገሙ ነው
የታላቁ ህዳሴ ግድብ መሠረት የተጣለበት 6ኛው ዓመትን በማስመልከት በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች በተካሄደው የሩጫ ውድድር በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በታላቁ ህዳሴ ግድብ የሩጫ ውድድር ላይ መሳተፋቸው ተገለጸ ።የሩጫ ውድድሩን ያዘጋጀው በታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባባሪያ ብሔራዊ ጽህፈት ቤት እንደገለጸው በአዲስ አበባ ብቻ ለግድቡ ድጋፍ ለማሰባሰብ በተካሄደው የስድስት ኪሎሜትር የሩጫ ውድድር ከመቶ ሺ በላይ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ሩጫ ላይ ተሳትፈዋል ። የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትርና የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ሥራ አስፈጻሚ አባል ዶክተር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል እሁድ ዕለት በተካሄደው የሩጫ ውድድር ላይ እንደገለጹት ግድቡ የአገሪቱ ትልቅ ፕሮጀክት መሆኑንና በህዝቦች መካከል ብሔራዊ መግባባትን የሚፈጥር ነው ብለዋል ።እንደ ዶክተር ደብረጺዮን ገለጻ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ከ50 በመቶ በላይ የግንባታ ሥራው መጠናቀቁንና ህብረተሰቡ ለግድቡ ድጋፍ የሚውል ቦንድ በመግዛት የቁጠባ ባህሉን በማሳደግ የአገሪቱን ልማት ለማፋጠን የበኩሉን ሚና እየተጫወተ መሆኑን ጠቁመዋል ።የታላቁ ህዳሴ የሩጫ ውድድር አማተርና ታዋቂ አትሌቶችን በማሳተፍ በሴቶችና በወንዶች ምድብ ከአንድ እስከ ሦስት የወጡ አትሌቶች የሜዳሊያ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል ።የሩጫ ውድድሩ የታላቁ ህዳሴ ግድብን ግንባታ ከመደገፍን በተጨማሪ 41ኛው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በዓልን ለማስታወስ የተካሄደ መሆኑን ተመልክቷል ።የሩጫ ውድድሩ ዋነኛ ዓላማ ህብረተሰቡ የህዳሴ ግድብ ቦንድን በመግዛት ለግድቡ የሚያደርገውን አስተዋጽኦ ማሳደግና የቁጠባ ባህሉን ማበረታታት መሆኑ ጽህፈት ቤቱ አመልክቷል ።እስካሁን ድረስ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ድጋፍ የሚውል ከ 9 ቢሊዮን ብር በተለያዩ መንገዶች ከህብረተሰቡ መሰብሰቡን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል ።
0
1a9d5628a9b7cb232cece26cfc815980
1a9d5628a9b7cb232cece26cfc815980
መንግስት ዜጎችን ከመታደግ የበለጠ አጀንዳ የለውም- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፤ ህዳር 10/206 (ዋኢማ) – በሳዑድ አረቢያ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ የተፈጸመው ድርጊት አሳዛኝ ቢሆንም መንግስት ዜጎችን ወደ ሃገራቸው ከመመለስ በላይ ትኩረት ሰጥቶ የሚሰራው ጉዳይ እንደሌለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለጋዜጠኞች እንዳሉት ከ30 ሺህ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያንን ከሳዑዲ አረቢያ ለመመለስ በተደረገው ጥረት እስከ ማክሰኞ ህዳር 10 ቀን 2006 ረፋድ ድረስ 4 ሺህ 9 መቶ 76 ዜጎች ገብተዋል፡፡እስከአሁን ከገቡት ውስጥም 9 መቶ 60 ሴቶች እና 2 መቶ 62 ህጻናት የሚገኙበት ሲሆን ቀሪዎቹ ደግሞ ወንዶች መሆናቸውንም ነው ቃል አቀባዩ የተናገሩት፡፡ዜጎችን በአፋጣኝ ወደ ሀገራቸው ለመመለስ በተደረገው ርብርብ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሚመራ ግብር ኃይል ተቋቁሞ ፣በቀን 6 ጊዜ በረራ በማድረግ የማስመለስ ስራውን አጠናክሮ መቀጠል እንደቻለም አስረድተዋል፡፡የሚመጡትን ዜጎች በቀጣይነት በማህበረሰቡ ውስጥ ገብተው በሰላም እንዲኖሩ ለማድረግ ሰፊ ስራ የሚጠይቅ ቢሆንም አሁን ግን ቅድሚያ ዜጎችን በማምጣት ላይ በማተኮር እየተሰራ ነው ብለዋል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ፡፡ለዚህም ሲባል በአቡዳቢ እና ኳታር የሚገኙ የኢትዮጵያ ቆንስላዎች በጅዳ እና ሪያድ ከሚገኘው ቆንስላ ጋር በመቀናጀት እየሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡መንግሰት በዜጎች ጥቅም ላይ አይደራደርም ያሉት አምባሳደሩ፣ ዜጎችን የመመለሱን ሥራ በማስቀደም በቀጣይነት የሚጣሩ ሥራዎችን የማጣራት ሥራም ይከናወናል ነው ያሉት፡፡የመገኛኛ ብዙኃንም በሁለቱ ኃገራት ህዝቦች መካከል ቅራኔን የሚያባብሱ እና ማህበረሰቡን ወደ አልተፈለጉ እርምጃዎች የሚገፋፉ ዘገባዎችን ከመዘገብ መቆጠብ እንደሚገባቸው አሳስበዋል፡፡
1
207d1286b8af9553e9ce0e90b38cfa64
fd64b002d21d4555d8cf2a56bc862f12
የኦሮሚያ ከተሞች ከንግድና ከማኅበራዊ እንቅስቃሴ ታቅበው ሰነበቱ
ባህርዳር፣ በአማራ ክልል የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል ባህር ዳርና እንጂባራን ጨምሮ በአራት ከተሞች የተሽከርካሪም ሆነ የሰዎች እንቅስቃሴ መታገዱን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌትነት ይርሳው ትናንት በሰጡት መግለጫ እንዳሉት የእንቅስቃሴ ገደቡ የተጣለው በባህር ዳር፣ እንጅባራ፣ ቲሊሊና አዲስ ቅዳም ከተሞች ነው። በእነዚህ ከተሞች ከዛሬ መጋቢት 23 ቀን 2012 ዓ/ም ከቀኑ 6 ሰዓት ጀምሮ ለ14 ተከታታይ ቀናት ማንኛውም እንቅስቃሴ እንደማይደረግ በኮሮና መከላከል ኮማንድ ፖስት መወሰኑን ገልፀዋል። በከተሞቹ እንቅስቃሴ እንዲገደብ ውሳኔ ላይ የተደረሰው በኮሮና ቫይረስ ተጠርጥረው ምርመራ ከተደረገላቸው 27 ሰዎች መካከል በሁለቱ ከተሞች ላይ ቫይረሱ መገኘቱ በመረጋገጡ እንደሆነ አመልክተዋል። ቫይረሱ ከተገኘባቸው ግለሰቦች መካከልም አንዷ ከዱባይ የመጣች የባህርዳር ነዋሪ ስትሆን 2ኛው ደግሞ ከአሜሪካን ሀገር ወደ እንጅባራ ከተማ የመጣ መሆኑን ገልፀዋል። ግለሰቦቹ በቆይታቸው ከሰዎች ጋር በነበራቸው ቆይታ ለቫይረሱ አጋላጭ የሆኑ ግንኙነቶች ይኖራቸዋል ተብሎ በመገመቱ እንቅስቃሴው እንዲገደብ ውሳኔ ላይ መደረሱን አቶ ጌትነት አብራርተዋል። ከግለሰቦቹ ጋር ግንኙነት የነበራቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች የመለየት ስራም እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል። በከተሞቹ የበጎ አድራጎት ስራ የሚሰሩ ወጣቶች፣ሰብዓዊ አገልግሎት ከሚሰጡ ደረቅና ፍሳሽ ከሚጭኑ ተሽከርካሪዎችና ከተፈቀደላቸው ሰዎች በስተቀር ማንኛውም ሰው እንቅስቃሴ እንዳያደርግ እገዳ መጣሉን አውቆ ህብረተሰቡ ለተላለፈው ውሳኔ ተገዥ እንዲሆን አሳስበዋል። የእንቅስቃሴ እገዳ የተጣለባቸው ከተሞችን የሚያቋርጡ ተሽከርካሪዎችም በእነዚህ ከተሞች ማራገፍም ሆነ መጫን እንደማይችሉ መወሰኑን ገልፀዋል። የክልሉ የፀጥታ ኃይልም ህጉን ተላልፎ የሚገኝ ካለ ህግ የማስከበር እርምጃ እንዲወስድ ትዕዛዝ መሰጠቱንም አስታውቀዋል። በሽታው እንዳይሰራጭ ሲባል ወደ ለይቶ ማቆያ ለሚገቡ ግለሰቦች የሚሆን የምግብና ሌሎች ቁሳቁሶች ህብረተሰቡ ድጋፍ እንዲያደርግ ዋና ዳይሬክተሩ ጥሪ አቅርበዋል። አዲስ ዘመን መጋቢት 23/2012
0
3a07435eae5c6ca0221b22c3cda3d63d
62c3dba3d79fe231e6a2b4daec8b48f7
በወሰን ግጭቱ የተፈናቀሉ ሰዎችን መልሶ ለማቋቋም ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ርእሰ መስተዳድሩ ገለፁ
ለተፈናቃዮች ዜጎች ሲደረጉ የነበሩት ድጋፎች በተመለሱባቸው አካባቢም በነበረበት እንደሚቀጥል ተገለጸበተለያዩ አካባቢዎች የተፈናቀሉ ዜጎችን ወደቀያቸው የመመለሱ ተግባር አሁንም የቀጠለ ሲሆን፤ለተመላሾች ከዚህ ቀደም ሲደረጉ የነበሩት ድጋፎች በተመለሱባቸው ቦታዎችም እንደሚቀጥል የተፈናቀሉ ወገኖችን ለመደገፍና መልሶ ለማቋቋም የተቋቋመው ግብረ ሀይል አስታውቋል፡፡ግብረሀይሉ በሰላም ሚኒስቴር ባደረገው ስብሰባ በሀገራችን ከተፈናቀሉ ዜጎች መካከል አብዛኞቹ ወደ ቀያቸው መመለሳቸውንና በቀጣይም ለመመለስ ፈቃደኛ የሆኑ ዜጎችን እስከ ሰኔ 30/2011 ዓ.ም ድረስ ለመመለስ ጥረት እያደረኩ ነው ብሏል፡፡በተመለሱባቸው ቦታዎች የምግብ ነክ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ድጋፎች፣ የጤና አገልግሎት፣ የማካካሻ ትምህርት፣ የግብርና መሳሪያዎች ድጋፍ፣ እንዲሁም ሰላምና ጸጥታን የማረጋገጥ ስራዎችን ከክልሎች ጋር በመቀናጀት እንደሚከናወኑ ግብረ ሃይሉ አስታውቋል፡፡ከተፈናቀሉ ዜጎች መካከልም 67 በመቶ የሚሆኑት አርሶ አደሮች በመሆናቸው ክረምቱን ተጠቅመው ወደ መደበኛ የማምረት ተግባራቸው እንዲገቡና የቤተሰባቸውን የምግብ ዋስትና እንዲያረጋግጡ አስፈላጊው ድጋፍ ሊደረግላቸው እንደሚገባም ግብረ ሀይሉ አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡
0
59c222a22ee6095555e421db5af80a21
59c222a22ee6095555e421db5af80a21
የህወሓት 7ኛ ኮንፈረንስ በክልሉና በሀገሪቱ ጉዳይ ላይ አተኩሮ መካሄድ ጀመረ
የህወሓት 7ኛ ኮንፈረንስ በክልሉ ሁለገብ እንቅስቃሴና በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳይ ከዛሬ አንስቶ ለስምንት ተከታታይ ቀናት በመቐለ ከተማ መካሄድ ጀምሯል ።ኮንፈረንሱ የክልሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችና የአገሪቱ የሰላም ጉዳዮች በጥልቀት የሚገመገሙ አጀንዳዎች ይሆናሉ ትብሎ ይጠበቃል ። የህወሓት 7ኛው ኮንፈረንስ በአጠቃላይ ከ 2ሺህ በላይ ተሳታፊዎች ይገኙበታል ተብሎ እንደሚጠበቅም ከድርጅቱ የወጣው መረጃ ያመለክታል ። ኮንፈረንሱ 300 የሚደርሱ የህወሓት እህትና አጋር ድርጅቶች አባላት በእንግድነት እንዲገኙ ተጋብዘዋልም ነው የተባለው ።በከተማው ለስምንት ቀን በሚካሄደው ኮንፈረንስ በርካታ የአገር ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን ሽፋን ለመሥጠት ከወዲሁ ዝግጅት ማድረጋቸው ተመልክቷል ።
1
e241d4b61328e14795072a4948b7a6f2
26b85038ce1bb4153dd2afff162938ff
በ153 ሚሊየን ዶላር ወጪ ለሚገነባው የወራቤ ከተማ ኢንዱስትሪያል ፓርክ የቦታ መረጣ ተካሄደ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድና የኦሮሚያ ክልል ርእስ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ወደ ኦሮሚያ ክልል ኢሉባቦር ዞን መቱ ከተማ ገብተዋል።በመቱ ከተማ ቆይታቸውም በ60 ሚሊየን ብር ለሚገነባው የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ማእከል የመሰረት ድንጋይ የሚያስቀምጡ ሲሆን፥ በከተማዋ የተገነባውን የአስፓልት መንገድም ይመርቃሉ።በተጨማሪም ከህብረተሰቡ ጋር የሚወያዩ ሲሆን፥ በተከማዋ የተሰሩ የተለያዩ የልማት ስራዎችን እንደሚጎበኙም ይጠበቃል።
0
16e1f141c65a2d27a23767473a7e5ade
2b0625b4416aebd628f80debd9f25f72
ቅዱስ ጊዮርጊሶች በአሰልጣኝ ቅጥር ዙርያ ፊታቸውን ወደ ደቡብ አሜሪካ አዙረዋል
ለረጅም ዓመታት ወጣቶች ላይ በመስራት የሚታወቀው ተመስገን ዳና አዲሱ የደቡብ ፖሊስ አሰልጣኝ ለመሆን ከስምምነት መድረሱ ሲታወቅ በዚህ ሳምንት በሚሰጥ ጋዜጣዊ መግለጫ በይፋ እንደሚፈራረም ክለቡ ገልጿል። የከፍተኛ ሊግ ቻምፒዮን በመሆን በአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ እየተመራ ወደ 2011 ፕሪምየር ሊግ አድጎ የነበረው ደቡብ ፖሊስ ዓመቱን በዘላለም ሽፈራው ጀምሮ በገብረክርስቶስ ቢራራ መጨረሱ የሚታወስ ነው። ከፕሪምየር ሊጉ የወረደበት መንገድ አግባብ እንዳልሆነ በመግለፅ ራሱን ከፌዴሬሽኑ ውድድር ለማግለል ማሰቡን ገልጾ የነበረው ክለቡ በቅርቡ የአሰልጣኝ ቅጥር ከፈፀመ በኃላ ተጫዋቾችን ወደ ማስፈረሙ እንደሚገባ ለሶከር ኢትዮጵያ እንዳስታወቀ የሚታወስ ሲሆን የወልቂጤ ከተማ ረዳት አሰልጣኝ ለመሆን ቅድመ ስምምነት ፈፅሞ የነበረውን ተመስገን ዳናን ምርጫው አድርጓል። በዚህ ሳምንት በሚሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫም የአሰልጣኙን ቅጥር ይፋ ያደርጋልም ተብሏል፡፡በሀዋሳ ከተማ ከ17 እና 20 ዓመት በታች ቡድኖች ስኬታማ ጊዜያት ያሳለፈው ተመስገን ዳና የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች አሰልጣኝ ሆኖም መስራት ችሏል። አሰልጣኙ በተለይ ታንዛኒያ ላይ በተካሄደው የሴካፋ ውድድር ኢትዮጵያን እስከ ፍፃሜው በማድረስ ከብዙዎች አድናቆት ተችሮትም ነበር፡፡ በዘንድሮው የውድድር ዓመት የአሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ረዳት በመሆን በሀዋሳ ከተማ የሰራው አሰልጣኝ ተመስገን በዓመቱ አጋማሽ ከክለቡ ጋር ከተለያየ በኋላ በወልቂጤ ከተማ የአሰልጣኝ ደግአረግ ረዳት አሰልጣኝ ለመሆን ተቃርቦ የነበረ ቢሆንም የቢጫ ለባሾቹ አዲሱ አሰልጣኝ ለመሆን ከስምምነት ደርሷል።የክለቡ ፕሬዝዳንት የነበሩት ኮማንደር ዳንኤል ገዛኸኝን ተክተው ወደ ፕሬዝዳንትነት የመጡት የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ክለብ ፕሬዝዳንት አቶ ታሪኩ ኡጋሞ ለሶከር ኢትዮጵያ እንደገለፁት ከሆነ አሰልጣኙ ረዳቶቻቸውን የመሾም ነፃነት የተሰጣቸው ሲሆን በጋዜጣዊ መግለጫውም የክለቡ እቅድ እና ስለ አዲሱ አሰልጣኝ አመራረጥም ገለፃ ይደረጋል ብለዋል፡፡
0
82590b38c6d2d3b2e530e2a15e9f022e
f16e75647b5d0c462a29d434fb733016
የሰው ዘር አመጣጥ ታሪክን ክፍተት የሚሞሉ ቅሪቶች በኢትዮጵያ ተገኙ
የስኳር ሕመምንና የዓይን በሽታዎችን ምን አገናኛቸው?የስኳር ሕመምን ተከትለው ሊከሰቱ በሚችሉ የተለያዩ የዓይን በሽታ ዓይነቶች ምንነት፥ አመጣጥ፥ ለመከላከል የሚያስችሉ መንገዶችና የሕክምና አማራጮች ዙሪያ የሚያተኩር ተከታታይ ቅንብር የመጀመሪያ ክፍል ከዚህ ያድምጡ።ሞያዊ ትንታኔውን የሚሰጡን የዓይን ቀዶ ሕክምናና የዓይን ነርቭ ሕክምና ባለሞያው ዶ/ር ወርቅ-ዓየሁ ከበደ ናቸው።
0
9e35877d2764a1adbc13ae24a73b6413
9e35877d2764a1adbc13ae24a73b6413
ሚኒስቴሩ 30 ሺሕ ሄክታር ሰው ሰራሽ ደን ለማልማት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ
በሀገራችን የተለያዩ ክልሎች የተራቆቱ መሬቶች እንዲያገግሙ ለማድረግ 30 ሺሕ ሄክታር ሰው ሰራሽ ደን ለማልማት እየሰራ መሆኑን የአከባቢ ደን ልማትና የአየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር አስታወቀ ፡፡በሚኒስቴሩ የደን ዘርፍ ልማት ዓቅም ግንባታ ፕሮግራም አስተባባሪ ዶክተር ተፈራ መንግስቱ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለጹት፤ በአማራ ፣በትግራይና በደቡብ ክልሎች በሚገኙ ዘጠኝ ወረዳዎች በ3 ሺሕ ሄክታር መሬት ላይ የችግኝ ተከላ ስራ ባለፈው ክረምት ተጀምሯል፡፡በቀጣይ ክረምትም ሰው ሰራሽ ደኑን ከ6 ሺሕ ሄክታር በላይ ለማድረስ መታቀዱንም ዶ/ር ተፈራ ጠቁመዋል።ሚኒስቴሩ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም በጋራ እየሰራ መሆኑንና ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ 22 ሚሊየን ዶላር መመደቡን ነው ያስታወቁት ፡፡በወረዳዎቹ የሚገኘው ህብረተሰብ በስፋት እየተካፈለ ሲሆን በወረዳዎቹ አከባቢዎች የነጻ ጉልበት ተሳትፎው ከ50 እስከ 80 በመቶ ይደርሳል ነው ያሉት ፡፡የፕሮጀክቱ ዓላማም የደን ዘርፉን ዓቅም ማጠናከር ነው ያሉት አስተባባሪው ፤ በደን ዘርፍ በሙኮራ ደረጃ በተወሰኑት ወረዳዎች መሬት ላይ ስራ ለመጀመር መሆኑን አስረድተዋል ፡፡እንደዚሁም በዘርፉ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት በመቀናጀት የምርምርና የስልጠና ስርዓቱን ማጠናከር ላይ ማተኮሩንም ገልጸዋል ፡፡በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት 150 ሺ ሄክታር የተጎዱ ቦታዎችን መልሰው እንዲያገግሙ እንደሚደረግም አስታውቀዋል ፡፡እንደዚሁም ያገገሙ ቦታዎችን ደግሞ እስከ 60ሺ ሄክታር ከልለው የልማት ሰራዎችን ለመስራት መታሰቡን ገልጸዋል ፡፡በነዚህ አከባቢዎች ላይ ህብረተሰቡ በንብ ማነብ ስራ ፣በተሻሻሉ ምድጃዎች ስራ ፣በችግኝ ጣቢያ ስራ እና በሌሎች የደን ልማት ስራዎች ላይ ለ7ሺ 359 የስራ ዕድል መፈጠሩን ዶክተር ተፈሪ አስታውቀዋል ፡፡በተጨማሪም ስራውን ከየወረዳ መስተዳድሮች ጋር በመሆን የሚያስተባብሩ 90 ሰዎች ተቀጥረው እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል ፡፡በዓቅም ግንባታም ረገድ በደን ዘርፉ የትምህርት ስርዓቱን ለማጠናከር ካሪክለሙ በመከለስ ተማሪዎች የተሻለ ዕውቀትና ክህሎት ይዘው እንዲወጡ ለማድረግ እንደሚሰራም ገልጸዋል፡፡ፕሮጀክቱ ሐምሌ 2007 ዓመተ ምህረት መጀመሩን ከአስተባባሪው ገለጻ ለማወቅ ተችሏል፡፡
1
9fd1d941f04a5c245387474910abd4d3
b56ee231d91987be1968333139087a24
በአዲስ አበባ የሥነ-ህንፃና የሥነ -ከተማ ዲዛይን ማዕከል ተከፈተ
በክልል የመንግሥት ተቋማትና ሕዝብ ላይ የሚፈጸም ሙስናን ለመከላከል የተቋቋሙ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽኖች፣ የክልል ባለሥልጣናት ጣልቃ በመግባት ለሥራቸው እንቅፋት እንደሚሆኑ ተገለጸ፡፡የአገር አቀፍ የፀረ ሙስና ጥምረት የሁለት በጀት ዓመት (የ2006 እና 2007) የፀረ ሙስና እንቅስቃሴን አስመልክቶ በሸራተን አዲስ መስከረም 26 ቀን 2008 ዓ.ም. በተደረገው ውይይት እንደተገለጸው፣ የክልሎች የሥነ ምግባረና ፀረ ሙስና ኮሚሽኖች ከፌዴራሉ የተለየ የሥራ አፈጻጸም እንዳለቸው ተነግሯል፡፡የፌደራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ዓሊ ሱሌይማን እንደተናገሩት፣ የፌዴራሉ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የሚከታተላቸው ትልልቅና ግዙፍ የሕዝብ ሀብትን የሚያንቀሳቅሱ ድርጅቶችን ነው፡፡ በእነሱ ላይ ችግር ሲያጋጥም ኮሚሽኑ ለሚወስደው ዕርምጃ በትልልቅ ባለሥልጣናት ድጋፍ ይደረጋል ብለዋል፡፡ አፈጻጸሙ ጥሩ ሲሆንም የማበረታታት ሁኔታዎች መኖራቸውን፣ ነገር ግን ክልሎች ተፅዕኖ አለባቸው ሲሉ ገልጸዋል፡፡ ባለሥልጣናት ጣልቃ እየገቡ የምርመራ ሒደቶችን እንደሚያስቀሩም ተናግረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈ የጣልቃ ገብነቱን ዓይነትና ዝርዝር ከመግለጽ ተቆጥበዋል፡፡በፌዴራል በኩል ባለፉት ሁለት የበጀት ዓመታት በርካታ የሕዝብና የመንግሥት ንብረቶችን ማስመለስ መቻሉን፣ በሙሰኞች ተወስደው የነበሩ ንብረቶች መመለሳቸውንና በቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ መሰብሰብ መቻሉን አስረድተዋል፡፡ሙስናን ለመከላከል የሚበተኑ ፖስተሮች፣ በመገናኛ ብዙኃን የሚነገሩና የሚታዩ ፖስተሮችና ድራማዎች ከማስተማር ባለፈ በተቃራኒው መልዕክት ስለማስተላለፋቸው የተነሳውን ጥያቄ ኮሚሽነር ዓሊ አልፈውታል፡፡በውይይቱ ላይ በቅርቡ በሚኒስትር ማዕረግ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሆነው የተሾሙትና የጥምረቱ ሰብሳቢ አቶ አስመላሽ ወልደ ሥላሴን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት የተገኙ ሲሆን፣ ሙስናን ለመከላከል በተለይ በምርመራ ጋዜጠኝነት ዙሪያ ቢሠራ የተሻለ መሆኑን አስረድተዋል፡፡በተለይ በአሁኑ ጊዜ በሕክምና ተቋማት ውስጥ ከፍተኛ ሙስና እየተፈጸመ መሆኑን አስተያየት ሰጪዎች ቢገልጹም፣ ማብራርያ ሳይሰጥበት በዝምታ ታልፏል፡፡
0
4f1f190ad9a33995b4521cc5612ee703
7208aee00e1f460dc2d3cb61757471ab
«ወቅቱ ለሀገራችንም፤ ለቤተ ክርስቲያናችንም፤ ለሕዝባችንምከባድ የፈተና ወቅት ነው» – ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 29/2006 ዓ/ም የሚከበረውን የእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ምክንያት በማድርግ የተለያዩ የሀይማኖት አባቶች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡የኢትዮጵያ ኦቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትራያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ በእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸው የልደት በዓል በእግዚያብሔርና በሰው ልጆች መካከል ዕርቅ የወረደበት ነው ብለዋል፡፡እርስ በርስ የመፈቃቀርና የመከባበር ባህልን በማጠናከርና ከተቸገሩ ወገኖች ጋር በዓሉን ማሳለፍ እንደሚገባም ፓትሪያርኩ አሳስበዋል፡፡ብፁዕ አቡነ ብርሀነ እየሱስ ሊቀ ጳጳሳት ዘካቶሊካውያን በእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸው እንዳሉት በዓሉ የሰው ልጅ ከአምላክ ፀጋ ያገኘንበት በመሆኑ በተሰጠን ፀጋ መልካም ተግባራትን ልናከናውንበት ይገባል ብለዋል፡፡የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ እየሱስ ፕሬዝዳንት ቄስ ዶክተር ዋቅስዩም ኢዶሳ እንዳሉት በዓሉ በእግዚያብሔርና በሰው ልጆች መካከል የነበረውን የጥል ግድግዳ የፈረሰበት ነው፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ በእንቅስቃሴአችን መልካም ተግባራትን በማከናወን ለወገናችን ያለንን ፍቅር ልናሳይ ይገባልም ብልዋል ፕሬዝዳንቱ፡፡
0
8d04d52cc5478dd3f794626a5e4360d4
ee80be477d77c7439fda8499765c68fd
የ4ቢ. ብር የዘይት ፋብሪካ በመዲናዋ ሊገነባ ነው
የአማራ ክልል በባህር ዳር ከተማ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን ግዙፍ የኅትመትና ወረቀት ፓኬጂንግ ፋብሪካ፣ በሚቀጥለው ሳምንት ሊያስመርቅ ነው።ዓባይ የኅትመትና ወረቀት ፓኬጂንግ የሚል ስያሜ የተሰጠውና በግዙፍነቱ በአገር አቀፍ ደረጃ ቀዳሚ እንደሚሆን የተነገረለት ፋብሪካ ግንባታ የተጀመረው በ2004 ዓ.ም. ቢሆንም፣ የሚጠይቀውን ፋይናንስ በወቅቱ ማግኘት ባለመቻሉ ቢዘገይም ዓለም አቀፍ ደረጃውን ጠብቆ መጠናቀቅ መቻሉን ከክልሉ የሥራ ኃላፊዎችና የፋብሪካው ባለድርሻና ሐሳብ አመንጪ ከሆነው የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) የተገኘው መረጃ ያመለክታል። ዓባይ ኅትመትና የወረቀት ፓኬጅንግ ፋብሪካ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል አመራሮች፣ የአገር ውስጥና የውጭ አገር አቅራቢዎች፣ የምርትና የአገልግሎቱን ተጠቃሚ የሚሆኑ፣ ደንበኞች፣ እንዲሁም ድጋፍና ትብብር ያደረጉ አጋር አካላትና የክብር እንግዶች በተገኙበት ሐምሌ 22 ቀን 2010 ዓ.ም. ተመርቆ ወደ ሥራ እንደሚገባ መረጃው ያመለክታል። ፋብሪካው በ12,800 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ ሲሆን፣ በኅትመትና በወረቀት ፓኬጅንግ ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂና በዘርፉ የታወቁ ኩባንያዎች ያሠለጠኗቸውን ኢትዮጵያውያን በመያዝ መደራጀቱ ተገልጿል። የምርት ሥራውን ሲጀምርም ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ምርትና አገልግሎት ለገበያ በማቅረብ አገሪቱ ተመሳሳይ ምርቶችንና አገልግሎቶችን ከውጭ አገር ለማስገባት የምታወጣውን የውጭ ምንዛሪ እንደሚቆጥብና ከፋብሪካው የሚገኘው ገቢም በአልማ በኩል በክልሉ ለሚከናወኑ ሀገር አቀፍ ዜና ልማቶች እንደሚውል ተገልጿል። ፋብሪካው በአጠቃላይ የወጣበት 630 ሚሊዮን ብር መሆኑን፣ በአልማ የተጀመረው ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት የፋይናንስ እጥረት እንደገጠመው፣ ፕሮጀክቱ የሚኖረውን ፋይዳ በመገንዘብ የአማራ ክልል ባስቀመጠው የመፍትሔ አቅጣጫ መሠረት የአማራ ደን ኢንተርፕራይዝ 152.2 ሚሊዮን ብር በማዋጣት ድርሻ እንዳለው፣ የክልሉ መንግሥት ደግሞ 48.2 ሚሊዮን ብር ለአልማ ብድር በመስጠት፣ አልማ ደግሞ 71.7 ሚሊዮን ብር ወጪ በማድረግ ከገጠመው የፋይናንስ ችግር የወጣ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ቀሪውን የፕሮጀክቱ ወጪ ደግሞ አልማ ያሉትን ሕንፃዎች ለብድር መያዣነት በማቅረብ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ 322.5 ሚሊዮን ብር ብድር በማግኘት ዕውን ሊሆን መቻሉን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
0
a0da2997e12a5e42f70a9d8ed68d434d
cbad6364966bdf24b9194d5117d98b56
በኮንጎ ሪፑብሊክ መዲና ፖሊሶች ማንነታቸው ካልተወቀ ታጣቂዎች ጋር ተኩስ ተለዋውጠዋል
በቡሩንዲ መዲና ባለፈው ሳምንት ማብቂይ ላይ ታጣቂዎች በሶስት ወታደራዊ ሰፈሮች ላይ ባደረሱት ጥቃት ቢያንስ 87 ሰዎች ተገድለዋል።ባለፈው ግንቦት ወር መፈንቅለ-መንግስት ከተሞከረበት ጊዜ አንስቶ የተፈጸመ አስከፊ ጥቃት መሆኑ ተገልጿል።በክልላዊ ሸምጋይነት በሀገሪቱ ንግግር እንዲደረግ ጥሪ እየቀረበ ነው። የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ዘጋቢ መሐመድ ዩሱፍ ከናይሮቢ የላከውን ዘገባ አዳነች ፍሰሀየ
0
917f1aefd498893d406d4dc16ec5803a
917f1aefd498893d406d4dc16ec5803a
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከሱዳኑ አቻቸው አብደላ ሀምዶክ ጋር ተወያዩ
በጋዜጣው ሪፖርተርአዲስ አበባ (ኢዜአ)፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከሱዳኑ አቻቸው አብደላ ሀምዶክ ጋር ሀገራቱን በሚያስተሳስሯቸው የሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። የሱዳኑ ጠቅላይ ሚንስትር አብደላ ሀምዶክ ለሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት ትናንት አዲስ አበባ ገብተዋል::ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ፣ በሁለት ቀን ቆይታቸው በሁለቱ አገራት የጋራ ጉዳዮች በተለይም የሀገራቱን የሁለትዮሽና የኢኮኖሚ ትብብር በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ዙሪያ ላይ የሚመክሩ ሲሆን፤ ትናንትናም ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ጋር ተወያይተዋል። በቆይታቸው፣ ሁለቱ መሪዎች ከሁለትዮሽ ትብብር በተጨማሪ በአካባቢያዊና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚመክሩም ይጠበቃል።ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ቀደም ሲል በሱዳን ባደረጉት የሥራ ጉብኝት ከሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር አብዱልፈታህ አልቡርሃን እንዲሁም ከጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ጋር መወያየታቸው ይታወሳል።ኢትዮጵያና ሱዳን የሁለትዮሽ እና የኢኮኖሚ ትብብራቸውን ከማጠናከር በተጨማሪ በአካባቢው ሰላምና መረጋጋት እንዲኖር በጋራ እየሠሩ መሆኑ ይታወቃል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 5/2013
1
5c200af05109a7ed03d48ab317367f55
159cca7f1a1de7f731dca6194f72be1f
በኦሮሚያ ክልል በቀን ከ 1 ሺህ ዩኒት በላይ ደም እየተሰበሰበ ነው
አዲስ አበባ፡- በተያዘው የምርት ዘመን ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ በከፍተኛ ርብርብ ከተዘራ ሰብል ውስጥ 60 በመቶ የሚሆነውን ምርት መሰብሰብ መቻሉን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሳኒ ረዲ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ በሰጡት መረጃ፤ በምርት ዘመኑ በመኸር በአገር አቀፍ ደረጃ 13 ነጥብ 55 ሚሊዮን ሄክታር በማልማት 382 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማምረት ታቅዶ 13 ነጥብ 51 ሄክታር በዘር መሸፈን ተችሏል፡፡ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በተዘራው ሰብል ላይ የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ በተደረገው ርብርብ በአጠቃላይ 8 ነጥብ 1 ሚሊዮን ሄክታር ወይም 60 በመቶ ያህል መሰብሰብ ተችሏል፡፡ የመኸር ሰብል በሁሉም የአገሪቱ አካባቢዎች እየተሰበሰበ ሲሆን፤ በአማራ ክልል 61 ነጥብ 2 በመቶ፣ በኦሮሚያ ክልል 52 ነጥብ 5 በመቶ፣ በትግራይ ክልል 81 በመቶ፣ በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል 55 ነጥብ 6 በመቶ በቤንሻንጉል ክልል 24%፣ በሐረሪ ክልል 92 እንዲሁም በጋምቤላ ክልል መቶ በመቶ ተሰብስቧል፡፡ ከብሄራዊ ሜትዎሮሎጂ ኤጀንሲ ያገኘው መረጃ፤ የታህሳስ ወር የአየር ጠባይ ቅድመ ትንበያ በአዛኛው አካባቢ ደረቅ፣ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ጠባይ እንደሚያመዝን ቢሆንም፤ በተከሰተው የአየር ለውጥ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ እንደተከሰተ ነው ግብርና ሚኒስቴር የገለጸው፡፡ በኦሮሚያም ክልል ምዕራብ እና ምሥራቅ ወለጋ፣ ጅማ፣ ኢሉአባቦራ፣ አርሲ እና ባሌ፣ ምዕራብና ምሥራቅ ሐረርጌ፣ የጉጂ እና የቦረና ዞኖች፤ ጋምቤላ፣ አዲስ አበባ፣ አብዛኛው የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል፤ ከአማራ ክልል ምዕራብና ምስራቅ ጎጃም፣ የደቡብ እና የሰሜን ወሎ ዞኖች ፣ ሰሜን ሸዋ፤ የደቡብ ትግራይ ዞን፣ በሶማሌ ክልል የሚገኙት አብዛኛዎቹ ዞኖች በአብዛኛው መደበኛውና ከመደበኛ በላይ ዝናብ ያገኛሉ፡፡ አዲስ ዘመን ቅዳሜ ታህሳስ 4/2012 ዋለልኝ አየለ
0
89381ecc2be2f3ce8b00d3e9a452a1c9
4bfa2b8027b47db40877df0cc3c6b058
በትግራይ የተገነባው “ሚሌ” የወርቅ ማምረቻ ፋብሪካ የሙከራ ምርት ጀመረ
ከድሬዳዋ ከተማ ወጣ ብሎ በ3.7 ቢሊዮን ዶላር ወጪ በሞሮኮው ኩባንያ ይገነባል ለተባለው ግዙፍ የማዳበሪያ ፋብሪካ፣ የከተማዋ አስተዳደር ሁለት ቦታዎችን ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ፋብሪካውን ይገነባል የተባለው የኦሲፒ ኩባንያ ኃላፊዎች ከቀረቡላቸው ሁለቱ ቦታዎች አንዱን በቅርቡ እንደሚመርጡ፣ የድሬዳዋ ከተማ ምክትል ከንቲባና የክልሉ ንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልጀባድ አብዱልሰላም ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ሰማንያ በመቶ የዓለም ገበያን በማዳበሪያ ምርቶች እንደሚሸፍን የተነገረለት ኦሲፒ የተባለው ኩባንያ፣ ኢትዮጵያ ግዙፍ ፋብሪካ ለመገንባት ባለፈው ሳምንት መፈራረሙን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ለፋብሪካው ግንባታ የሚውለውን ሥፍራ ለመምረጥ ባለፉት ወራት በአምስት ክልሎች ያሉ የኢንቨስትመንት ተስማሚነት ሁኔታዎችን ሲያወዳድሩ ከቆዩ በኋላ፣ የኩባንያው አማካሪዎች ድሬዳዋን ለመምረጥ መወሰናቸውን አቶ አብዱልጀባድ አመልክተዋል፡፡ድሬዳዋም ቀዳሚ የኩባንያው ምርጫ ያደረጋት ለጂቡቲ ወደብ መቅረቧ፣ ከባቡር መስመር አቅርቦትና ለማዳበሪያ ምርት በጥሬ ዕቃነት ከሚያገለግለው የፎስፌት አቅርቦት ጋር በተያያዘ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡በዚህም መሠረት የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ወደ ጂቡቲ መውጫ መንገድ አቅራቢያ ሙዱ አነኖ የሚባል ቦታና በኢንዱስትሪ ዞን አቅራቢያ የሚገኝ ጎንደንሰር የተባለ ሥፍራ ለኩባንያው የቀረቡለት ሲሆን፣ ራባት የሚገኙት ኃላፊዎች ከሁለቱ ቦታዎች የተስማማቸውን በቅርቡ እንደሚመርጡም ምክትል ከንቲባው ገልጸዋል፡፡ሁለቱም ሥፍራዎች ከፍተኛ የከርሰ መሬት ውኃ ያለባቸው መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ፋብሪካው አስፈላጊ የተባሉ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች እንደሚኖሩትና የውኃ መሳቢያ ጣቢያ፣ የማጣሪያ አገልግሎት መስጫና ለከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት የሚውል ቋት እንደሚኖረው ሪፖርተር ያገኘው መረጃ ያስረዳል፡፡ፋብሪካው ሁለት የዩሪያ ማዳበሪያ ማምረቻ አካላት ያሉት ሲሆን፣ ዩሪያ ዩኒት አንድ በተባለው ማምረቻ የአሞኒያ ዩኒትና የካርቦን ዳይ ኦክሳይድ ማብላያ ይኖረዋል፡፡ ይህ ማምረቻ በዓመት አንድ ሚሊዮን ቶን ማዳበሪያ ያመርታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በተጨማሪም የማደባለቂያና የማሸጊያ ሥፍራው ሌላው የፋብሪካው ሁለተኛ አካል ነው ተብሏል፡፡ በዚህ ሥፍራም 50 ኪሎ ግራም ክብደት ያለው ምርት የማሸጊያ አገልግሎት ይሰጣልም ተብሎ ይጠበቃል፡፡
0
d8a0db9ad8dc1a614c510ce75d6f1a70
d8a0db9ad8dc1a614c510ce75d6f1a70
በህግ ማስከበር ሂደት ወቅት ሰግተው ከአላማጣ ወደ ቆቦ ተሻግረው የነበሩ ወገኖች ወደ ቀያቸው ተመልሰዋል
አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህግ ማስከበር ሂደት ወቅት ሰግተው ከአላማጣ ወደ ቆቦ ተሻግረው የነበሩ ወገኖች ወደ ቀያቸው ተመልሰዋል።የሰላም ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋሙ ብሄራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ባልደረቦች በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በተለያዩ አካባቢዎች በአካል በመገኘት የዕለት ደራሽ ሰብዓዊ ድጋፍና ወገኖችን መልሶ የማቋቋም ተግባራትን በማስተባበር ላይ ይገኛሉ።የሰላም ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በአላማጣ፣ ጨርጨር፣ መኾኒ፣ እንዲሁም ኮረም አካባቢዎች እንደተሰጋው ተፈናቃይ ባይኖርም በአካባቢው የሚኖሩ ወገኖችን የዕለት ተዕለት ኑሮ ለመደገፍ በብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አቀናጅነት የእናቶችና ዕፃናት አልሚ ምግብን ጨምሮ የዕለት ደራሽ እርዳታ የማሰራጨት ስራ እየተሰራ ነው።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
b35c309491827e6dc115f393675c0aa4
251f89ff7764667782d8fe7005257607
ሒልተን አዲስ “የዓመቱ ምርጥ ሆቴል” ተባለ
የውድድር ዓመቱ የዳይመንድ ሊግ ፉክክሮች ሰባተኛ መዳረሻ ከተማ በሆነችው ስታንፎርድ ከሳምንት በኋላ ይቀጥላሉ፡፡ በዚህ ውድድር በርካታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ ርቀቶች ተፋላሚ እንደሚሆኑም ይጠበቃል፡፡ ከሁለት ሳምንት በኋላ በስዊዘርላንድ መዲና ሉዛን የዓመቱ ስምንተኛው የዳይመንድ ሊግ ፉክክር ሲካሄድ በወንዶች መካከል የሚደረገው የአምስት ሺ ሜትር ፉክክር ከወዲሁ ትኩረት ስቧል፡፡ ይህ ውድድር የዓመቱ ምርጥ የአምስት ሺ ሜትር ፍልሚያ የሚል ስያሜም ከወዲሁ ተችሮታል፡፡ይህን ውድድር ትኩረት እንዲያገኝ ያደረጉት ምክንያቶች መካከል በዋናነት ሁለቱ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ጥላሁን ሃይሌና ሰለሞን ባረጋ ሲሆኑ በውድድር ዓመቱ በርቀቱ ፈጣን ሰዓት ያስመዘገቡ አምስት አትሌቶች መካተታቸው በጉጉት እንዲጠበቅ አድርጎታል፡፡በረጅም ርቀት ኢትዮጵያ ተስፋ ከጣለችባቸው አትሌቶች መካከል ግንባር ቀደም የሆነው ጥላሁን በዘንድሮው የውድድር ዓመት 5ሺ ሜትርን 12፡52፡98 በመሮጥ ስሙ በቀዳሚነት የተቀመጠ ፈጣን አትሌት ነው፡፡ ጥላሁን በሉዛኑ ውድድር ከሦስት ሳምንት በፊት ሮም ላይ በጠባብ ልዩነት ያሸነፈውን ሰለሞን ባረጋን ዳግም ይገጥማል፡፡ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የ5ሺ ሜትር ውድድሮችን እየተቆጣጠረ የሚገኘው ሰለሞን ሮም ላይ 12:53.04 ሰዓት አስመዝግቦ ለጥቂት በጥላሁን መሸነፉ ይታወሳል፡፤እንግሊዛዊው ሞፋራህን ከበርካታ ዓመታት በኋላ ከ5ሺ ሜትር ንግስናው ያወረደው ኢትዮጵያዊ አትሌት ሙክታር ኢድሪስ በሉዛኑ ውድድር የሚጠበቅ ሲሆን ትውልደ ኢትዮጵያዊው የባህሬን አትሌት ብርሃኑ ባለው በፉክክሩ ውስጥ ተካቷል፡፡ ሮም ዳይመንድ ሊግ ላይ ጥላሁንና ሰለሞን ተከታለው በገቡበት ፈጣን ውድድር 12:56.48 የሆነ ሰዓት ያስመዘገበው አባዲ ሃዲስ እንዲሁም የኦሊምፒክ የብር ሜዳሊያ ባለቤቱ ኬንያዊ ፖል ቼሊሞ ፉክክሩን ከሚያደምቁ አትሌቶች መካከል ይገኙበታል፡፡አዲስ ዘመን ቅዳሜ ሰኔ 15/2011
0
d95fbb11f42a6fbe4257eb10dc509cc9
0e253814becbf90139ecc3882f35c440
ርዕሰ አንቀጽ፡ "ጋዜጠኞች ዛሬም የጥቃት ዒላማ ናቸው"
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ባለሥልጣን የግል የኅትመት ሚዲያዎች ወገንተኞች ናቸው ሲል ወቀሰ፡፡የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽንና ከብሮድካስቲንግ ባለሥልጣን ጋር በመተባበር ‹‹ምርጫና የሚዲያ ሚና›› በሚል ርዕስ የካቲት 6 ቀን 2007 ዓ.ም. ባዘጋጁት መድረክ ላይ ነው፣ ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ልዑል ገብሩ ይህንን የተናገሩት፡፡የግል የኅትመት ሚዲያዎች ዛሬም ቢሆን ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን የማጥላላትና ጥላሽት የመቀባት አባዜ ያለባቸውና የብሔር ብሔረሰቦችን ማንነት የሚያንቋሽሹ ወገንተኛ ኅትመቶች ናቸው ብለዋል፡፡ ቢሆንም የተወሰኑት የግል ኅትመቶች ሥራቸውን በአግባቡ እንደሚሠሩ አለመጥቀስ ተገቢ አለመሆኑንም ተናግረዋል፡፡ ይህም ሆኖ ግን የውይይቱ ዋና ዓላማ በምርጫው ወቅት የሚዲያው ሚና ምን መሆን እንደሚገባው ከባለድርሻ አካላት ጋር ለመወያየት እንደሆነ ገልጸዋል፡፡በውይይት መድረኩ ላይ ከ1997 ምርጫ እስከ 2002 ምርጫ ድረስ የሚዲያ ተቋማት ምርጫን የዘገቡበት ሁኔታ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙዩኒኬሽን ፋኩልቲ መምህር በሆኑት ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ተዳሷል፡፡ ጋዜጠኞች በማንኛውም ፓርቲ ላይ አደጋ ሊያመጡ የሚችሉ ዘገባዎችን በማጣራትና ትክክለኛውን ማረጋገጥ እንደሚገባቸው አስረድተዋል፡፡በእሳቸው ዳሰሳ መሠረት የ1997 ምርጫ በሚዲያዎች ሰፊ ሽፋን በማግኘት እስካሁን ወደር የሌለው ነው፡፡ ነገር ግን ጤናማ ያልሆኑ ፍረጃዎች የበዙበት፣ ከሙያው መርሆዎች ውጪ በርካቶች ዘገባ በመሥራታቸው ሕዝቡ የተጎዳበት እንደነበር ተናግረዋል፡፡ሌላው በኢትዮጵያ ምርጫ የሚዲያዎች ዘገባን በተመለከተ ንግግር ያደረጉት የዛሚ ፐብሊክ ኮኔክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘሪሁን ተሾመ፣ የ1997 ዓ.ም. ምርጫ የተዘገበው በብዕር ሳይሆን በደም መሆኑን ተናግረዋል፡፡በውይይቱ ላይ የተሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች መገናኛ ብዙኃን ሰላምን ከሚያደፈርሱ ተግባራት በመታቀብ ዘገባዎችን ማቅረብ ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡ ሥራቸውንም ሲያከናውኑ ነፃና ፍትሐዊ መሆን እንደሚገባቸውም አሳስበዋል፡፡
0
49be3a521a60e8e4c325e22c6fd74113
116266790ddd81b51a80b00aa4ffa1a4
ህወሓት የኤርትራ ከተሞች ላይ ሮኬት ተኮሰ ተባለ
ባለፈው ረቡዕ በተካሄደው የትግራይ ክልላዊ ምርጫ ህወሓት በአብላጫ ድምፅ አሸንፈ።የክልሉ የምርጫ ኮሚሽን በሰጠው ግዚያዊ የምርጫ ውጤት መግለጫ ለክልሉ ምክር ቤት በአብላጫ ድምፅ ውድድር ከቀረቡ 152 ወንበሮች ህወሓት አሸንፏል።በተመጣጣኝ ድምፅ የሚገኝ 38 ወንበሮች ደግሞ ተወዳዳሪ ፓርቲዎች ተነጋግረው ባገኙት ድምፅ የሚከፋፈሉት ነው ብሏል ኮሚሽኑ።።
0
2b81008a647995b4ac5ea614f12ce51e
e32f937279e6600302907fcdd7d986ba
በአውሮፓ በኮቪድ ምክንያት ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር ካለፈው ሳምንት አንጻር 40 በመቶ ጨመረ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 34 ሺህ መድረሱ ተገልጿል።ይህን ተከትሎም በሃገሪቱ በኮቪድ19 ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከአውሮፓዊቷ ጣሊያን መብለጡ ነው የተነገረው።እስካሁን ባለው ሂደትም ከአሜሪካ እና ብሪታንያ ቀጥሎ በርካታ ሰዎች በኮቪድ19 ምክንያት ለህልፈት የተዳረጉባት ሃገር ሆናለች።ከዚህ ባለፈም በሃገሪቱ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 580 ሺህ ደርሷል ነው የተባለው።ፕሬዚዳንት ቦልሶናሮ ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ይሰጡት የነበረውን አስተያየትና ሃሳብ ማቆማቸውም ነው የተገለጸው።ምንጭ፦ ቢቢሲ
0
a3766c7198d33349bc5391edae984102
2b9238a688b78fef56cf8dec94d6ccce
ቻምፒዮንስ ሊግ ፡ ቲፒ ማዜምቤዎች የባህርዳር ልምምዳቸውን ዛሬ ከቀትር በኋላ አከናውዋል
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የሚያደርገውን ዝግጅት ቀጥሏል፡፡ ቡድኑን እደአዲስ የተቀላቀለው አብዱልከሪም መሃመድ እና ትላንት አዲስ አበባ የገበው ሽመልስ በቀለም ልምምዳቸውን ዛሬ ጀምረዋል፡፡አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ በዛሬው ልምምድ የቆሙ ኳሶች አጠቃቀም ላይ ልምምድ ሲያሰሩ የተስተዋለ ሲሆን አጥቂው ሙሉአለም ጥላሁን ዛሬም ልምምድ መስራት አልቻለም፡፡ የመከላከያው አጥቂ ብሄራዊ ቡድኑ ያደረጋቸውን ልምምዶች እስካሁን ያልሰራ ሲሆን ከዚህ በኋላ ከጉዳቱ አገግሞ ሰኞ ወደ አልጄርያ በሚጓዘው ስብስብ ውስጥ የመካተቱ ነገር አጠራጣሪ ሆኗል፡፡ ከጉዳት ጋር በተያያዘ ተከላካዩ ወንድይፍራው ጌታሁን በዛሬው ልምምድ ላይ ጉዳት አስተናግዶ የህክምና እርዳታ በማግኘት ወደ ልምምዱ ተመልሷል፡፡የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በጉዳት እና በተለያዩ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ሆኖ ዘዴዘርት ዋርየርስን ለመግጠም ሰኞ ምሽት ወደ አልጄርያ ቢልዳ ከተማ ያቀናል፡፡ ታፈሰ ተስፋዬ ፣ ስዩም ተስፋዬ እና ሙሉአለም ጥላሁንን (ሙሉአለም ከቡድኑ ውጪ መሆኑ አልተረጋገጠም) በጉዳት ፣ ሳላዲን ሰኢድን ደግሞ ለጨዋታ ብቁ ባለመሆኑ ምክንያት ያጣው ብሄራዊ ቡድናችን ከቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች ጋር በተያያዘ ሌላ እክል ሊያጋጥመው ይችላል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከቲፒ ማዜምቤ ጋር እሁድ ከቀትር በኋላ የመልስ ጨዋታውን አድርጎ ሰኞ ምሽት አዲስ አበባ የሚገባ ሲሆን ብሄራዊ ቡድኑ ደግሞ በዛው ቀን ምሽት 04፡00 ላይ ወደ አልጄርያ ይጓዛል፡፡ በዚህም ምክንያት ከብሄራዊ ቡድኑ ጋር ተቀላቅለው ዝግጅት ያላደረጉት ራምኬል ፣ በሃይሉ ፣ አስቻለው እና አሉላ ከኮንጎ መልስ ሁለት ሰአት ብቻ እረፍት አድርገው ከብሄራዊ ቡድኑ ጋር ጉዞ ይጀምራሉ ማለት ነው፡፡
0
82137b8bbc3e1cea40f2e788d93bb8f0
b79714e5fdbe03b3ca09ebdf7463dbc6
ኢትዮጵያ ለዴሞክራሲ መጎልብት ትኩረት ሰጥታ እየሰራች ነው-ጠ/ሚ ኃይለማሪያም
በኢትዮጵያ እየተመዘገበ ያለው እድገትና እድገቱን ለማስቀጠል መንግስት ያወጣቸው ፖሊሲዎች ቁልፉን ሚና እየተጫወቱ መሁኑን አለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ገለፀ፡፡ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ መንግስት በዚህ አመት የሀገሪቱ ዕድገት ከ11 በመቶ በላይ ይመዘገባል ቢልም፣ከ7በመቶ እንደማይበልጥ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ጋር ውይይት ያደረጉት የአለም አቀፉን ገንዘብ ድርጅት ልዩ ልኡክ የመሩት ሚስተር ካል ዋጅድ ተናግረዋል፡፡ሚስተር ካል ዋጅ በመንግስት የተያዙ ፖሊሲዎች እና ስትራቴጅዎች ውጤት እያስመዘገቡ ቢሆንም አሁንም ለግሉ ዘርፍ የተሰጠው ትኩረት የበለጠ ሊጠናከር ይገባል ብለዋል፡፡በተለይ የባንክ ብድርን እንደማመቻቸት ያሉ ድጋፎች ዘርፉን ለማጎልበት ወሳኝ ድርሻ እንዳላቸው ነው የተነገሩት፡፡ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በበኩላቸው መንግስታቸው የመሰረተ ልማት ዝርጋታን በማስፋፋት የግሉ ዘርፍ ለሀገራዊ ዕድገቱ ወሳኝ ሚና እንዲጫወት አስፈላጊውን ትኩረት ይሰጣል ብለዋል፡፡
0
b4d44199c4b3e3e057028388755d92e8
76556b13c601f061fe78fe0a0129536e
7ኛው የመከላከያ ሠራዊት ቀንን አስመልክቶ ህዝባዊ ውይይት በአዳማ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሕወሓት በትግራይ በሚገኘው የመከላከያ ካምፕ ላይ ጥቃት ማድረሱን አስታወቁ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ሰሜን ዕዝን ለመዝረፍም ሙከራ ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህ ሠራዊት ከሃያ ዓመታት በላይ የትግራይን ሕዝብ ሲጠብቅ የቆየ ሠራዊት መሆኑን ያስታወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ አላማው በቦታው የሚገኘውን የትግራይን ሕዝብ ከጥቃት ለመከላከል ያለመ መሆኑን ጠቅሰዋል።ሕወሐት ግን እንደ ባዕድና እንደ ወራሪ ሀገር ሠራዊት ቆጥሮ፤ የመከላከያ ሠራዊቱን ለመምታትና ለመዝረፍ ተነሥቷልም ነው ያሉት። በዚህ በዳልሻሕ በኩልም ጦርነት ከፍቷል ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ።መንግሥት የትግራይ ሕዝብ እንዳይጎዳ በማሰብ፣ ጦርነት እንዳይፈጠር የትእግሥቱ ጫፍ ድረስ ታግሷል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጦርነት የሚቀረው ግን በአንድ ወገን ፍላጎት ብቻ እንዳልሆነም ጠቁመዋል።የመከላከያ ሠራዊቱም በኮማንድ ፖስት እየተመራ ሀገሩን የማዳን ተልዕኮውን እንዲወጣ ትዕዛዝ እንደተሰጠውም አስታውቀዋል።ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ መታለፉን በማውሳትም ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗልም ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ ነገሮችን በሰከነ መንፈስ እንዲከታተል፣ በየአካባቢው ሊከሠቱ የሚችሉ ትንኮሳዎችን በንቃት እንዲቃኝና ከመከላከያ ሠራዊት ጎን እንዲቆምም ጥሪ አቅርበዋል።
0
6c3da461cbf667868e5d145223fc8164
6c3da461cbf667868e5d145223fc8164
ቢሮው የአንበሳ አውቶቢስን ለማዘመን እየሠራ ነው
የአዲስ አበባ የመንገድ ትራንስፖርት ቢሮ የአንበሳ አውቶቢስ አገልግሎትን በ20 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለማዘመን የተለያዩ ሥራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ አስታወቀ ።ከዓለም ባንክ በተገኘ የ20 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ የአንበሳ አውቶቢስን የትራንስፖርት እንቅስቃሴና አስተዳደራዊ ሥራዎችን በማዘመን የአዲስ አበባ ከተማ ውጤታማ የሆነ የመንገድ ደህንነትን ለመፍጠር ጥረት እየተደረገ ይገኛል ።የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ምትኩ አስማረ ለዋልታ እንደገለጹት የአንበሳ አውቶቢስን ለማዘመን የሚካሄደው ፕሮጀክት በየጊዜው በአዲስ አበባ ከተማ እያደገ የመጣውን የትራንስፖርት አገልግሎት ፍላጎት ለማስተናገድ ያግዛል ብለዋል ።የአንበሳ አውቶቢስን የመዘመን ሥራው ሲጠናቀቅ በኤሌክትሮኒክ መሣሪያዎች ቲኬት መቁረጥ እንደሚቻልና የጂፒሴስ ቴክኖሎጂም እንደሚገጠም የገለጹት አቶ ምትኩ ፕሮጀክቱ ባለፈው ዓመት የተጀመረ ሲሆን በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት የማዘመን ሥራው ይጠናቀቃል ተብሎ ይገመታል ብለዋል ።የአንበሳ አውቶብስ አገልግሎት የላላና በዘመናዊ መልኩ ያልተደራጀ ቁጥጥር በመኖሩ ምክንያት አንድ አውቶቢስ በቀን 21 ዙር ደንበኞችን ማመላለስ ሲገባው 13 ዙር ብቻ የሚያመላልስ መሆኑን አቶ ምትኩ አስረድተዋል ።ቢሮው የከተማዋን የትራንስፖርት ችግር ለመቅረፍ በአማራጭነት የሸገር አውቶቢስ፣ የአሊያንስ አውቶቢስና የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር የትራንስፖርት አገልግሎቶች እንዲጀመሩ ማድረጉን አቶ ምትኩ ገልጸዋል ። በአዲስ አበባ ፈርቀዳጅ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ የሆነው የአንበሳ ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ለ70 ዓመት ያህል ለህብረተሰቡ አገልግሎት የሠጠ ሲሆን በአሁኑ ወቅት 500 አውቶቢሶችን በማሠማራት በ124 መሥመሮች አገልግሎት እየሠጠ ነው ።የአዲስ አበባ ከተማ በየጊዜው እያደገች ከመምጣቷም ባሻገር የህዝብ ቁጥሯም እየጨመረ በመምጣቱ የከተማ ነዋሪው የትራንስፖርት አገልግሎት ፍላጎትም በፍጥነት እያደገ መምጣቱ የተለያዩ መረጃዎች ይጠቁማሉ ።የአዲስ አበባ ከተማ ከሰሃራ በታች ከሚገኙ 10 ትላልቅ ከተሞች አንዷ ስትሆን እ.ኤ.አ በ 2020 የከተማ ህዝብ ቁጥር አሁን ካለበት 4 ሚሊዮን 8 ሚሊዮን ይደርሳል ተብሎ እንደሚጠበቅ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል ።ትርጉም ሰለሞን ተስፋዬ
1
a8376c174f8db3f0174e40dab9b24b83
a44f7af3b62497a4819ae4f35b5983fd
ብሪታንያ አስትራዜኒካ የተሰኘው የኮሮናቫይረስ ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቀደች
አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሞዴርና የተባለው ኩባንያ የሞከረው የኮሮና ቫይረስ ክትባት 94 ነጥብ 5 በመቶ ፈዋሽ መሆኑን አስታወቀ፡፡ሞዴርና ይፋ ያደረገው ይህ ክትባት በአሜሪካ ሁለተኛውና ትልቅ ግኝት ተብሎለታል፡፡የአሜሪካ የተላላፊ በሽታዎች ተቋም ኃላፊ አንቶኒዮ ፉቺ ግኝቱን አስመለክተው ይህ ትልቅ ዜና ነው ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ሞዴርና ክትባቱን በስራ ላይ እንዲውል በቀጣዩ ሳምንት እንደሚያመለክትም ነው የገለጸው፡፡በሙከራው ወቅት 30 ሺህ አሜሪካውያን መሳተፋቸውን ነው የተነገረው፡፡በተጨማሪም በመጪዎቹ ሳምንታት 2 ሚሊየን መጠን ያለው ክትባት እንደሚያመርት ገልጾ በቀጣዩ የፈረንጆች ዓመት ደግሞ 1 ቢሊየን መጠን ያለው ክትባት በዓለም ዙሪያ ለማሰራጨት ዕቅድ መያዙን ይፋ አድርጓል፡፡ከሳምንት በፊት የአሜሪካው ፋይዘር እና የጀርመኑ ባዮንቴክ ፈዋሽነቱ 90 በመቶ የተረጋገጠ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ይፋ ማድረጋቸው የሚታወስ ነው፡፡የሁለቱ ኩባንያዎች ክትባት የተለዩ ማቀዝቀዣዎችን ይፈልጋል የተባለ ሲሆን የሞዴርና በአንጻሩ በኔጌቲቭ 20 ዲግሪ ሴሊሺየስ ውስጥ ለስድስት ወራት እንዲሁም በመደበኛ ማቀዝቀዣ ውስጥ ደግሞ ለአንድ ወር ይቆያል ተብሏል፡፡ከነዚህ ከሁለቱ ክትባቶች በተጨማሪ ባለፈው ሳምንት አጋማሽ ሩስያ 92 በመቶ ፈዋሽነቱ የተረጋገጠ ክትባት ይፋ አድርጋለች፡፡ ምንጭ፡-ቢቢሲበአብርሃም ፈቀደ
0
24b58cc674c21a3fba3e23006a4158a3
0e6bbc4dbe50989f92ec32bfd70f1832
አሜሪካ በዚምባብዌ ኤምባሲ ከፈተች
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ለሰብዓዊ ድጋፍ አሜሪካ ከ18 ሚሊየን ዶላር በላይ እና ስዊድን 6 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረጉ።አሜሪካ ያደረገችው ድጋፍ በሱዳን ስደተኛ ጣቢያ ለሚገኙ እና በኢትዮጵያ ውስጥ ለተፈናቀሉ ዜጎች አስፈላጊ ነገሮችን ለማቅረብ እንደሚውል የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አስታውቋል።ድጋፉ መጠለያ፣ ሀይል ሰጪ ምግብ፣ የጤና ክብካቤ፣ ለትምህርት፣ ለውሃ እና ንፅህና አገልግሎት እንደሚውል መስሪያ ቤቱ ገልጿል።በተመሳሳይ ስዊድን ያደረገችው ድጋፍ በዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር ፣ በዓለም ምግብ ፕሮግራም እና በተመድ የስደተኞች ኤጀንሲ በኩል በትግራይ ክልል ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች እንደሚውል ተጠቁሟል።በስዊድን መንግስት የተደረገው ድጋፍ ሀገሪቱ እስከአሁን ስታደርገው ከነበረው ድጋፍ ተጨማሪ መሆኑን በኢትዮጵያ የስዊድን ኤምባሲ አስታውቋል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፦የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
4eabd5abac5c2f08e1de4dcf4405cca0
1f63ada3fda1d6894df488d3630a0bb4
ኢትዮጵያ ሳተላይት ማምጠቋ ለወጣቱ የተስፋ ጎህ የሚቀድ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሙዩኒኬሽን ሳተላይት ለማምጠቅ የተጀመሩት ስራዎችን እንዲፋጠኑ ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መስራት እንደሚያስፈልግ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር አብርሃም በላይ ገለጹ።የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር አብርሃም በላይ ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አመራሮች ጋር ውይይት አድርገዋል።በውይይቱ ላይ ሀገራችን በስፔስ ምህንድስና የጀመረቸው ተሳትፎ እንዲጎለብት የተጀመሩ ስራዎች እና ከሪሞት ሴንሲንግ ሳተላት በተጨማሪ በኮሚኒኬሽን ሳተላይት ባለቤትነት ዙርያ የተጀመሩት ስራዎች እንዲፋጠኑ ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መስራት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የመጀመርያ የሆነችው ETRSS-1 ሳተላይት የምስል መረጃዎች በፍጥነት ጥቅም ላይ ለማዋል ከተጠቃሚ አካላት ጋር ግንኙነት በመጀመር ተደራሽ ለማድረግ እንዲሰራም አቅጣጫ መስጠታቸውም ነው የተገለጸው።ከዚህ በተጨማሪም በዘርፉ የሰለጠነ የሰው ሀይል የማልት ሂደቱን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በማቀናጀት እንዲሰራ፣ የተጀመረው የሳተላይት ፋብሪካ፣ የመገጣጠሚያና ፍተሻ ማዕከል፣ የስፔስ ኢንዳስትሪውን ለመምራት የሚያስችል የስፔስ ለብራቶሪ እንዲገነባ እንዲሁም ዘርፉን ውጤታማ ለማድረግ የተሻለ ልምድ ካላቸው የውጭ አካላትና ዳያስፖራዎች ጋር እንዲሰራም አቅጣጫ መስጠታቸውን ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
0
168f3fc5ee39e2b6c9cd012f823b6f06
168f3fc5ee39e2b6c9cd012f823b6f06
ከስፖርት ማህደር- ቁጥሬ ዱለቻ
በርካታ አትሌቶች በመካከለኛ ርቀት ላይ በመሳተፍ ለዘመናት የዘለቀ ድል ማግኘት ባይችሉም ከ1980ዎቹ አንስታ የማይዘነጉ ድሎችን ያጣጣመች አንድ ጀግና አትሌት ግን አለች። ይህቺ አትሌት ቁጥሬ ዱለቻ ትባላለች። የመካከለኛው ርቀት ሩጫ ፈር ቀዳጇ ቁጥሬ ዱለቻ ከፌዴራል ማረሚያ ቤት ጋር ውጤታማ ጊዜን ለአምስት ዓመታት አደረገች። «ሰው የዘራውን ያጭዳል» እንደሚባለው ብሂል እርሷም ከ1986 ዓ.ም ጀምሮ የምታደርጋቸው ውድድሮች ላይ ውጤታማ መሆን ጀመረች። በክለቦች ውድድር ላይ ጎልታ መውጣት ቻለች። በዚያው ዓመት በ800 ሜትር እና በ1ሺህ 500 ሜትር የመካከለኛ ርቀት የክለቦች ውድድር ላይ ሁለቱንም ወርቅ አጠለቀች። ይህ ድል ክለቧን ከማስጠራቱም በላይ ብዙዎች አይናቸውን እንዲጥሉባት አደረጋት። በዚያው ዓመት በድጋሚ የኢትዮጵያ ሻምፒዮና ውድድር ሲደረግ ከላይ በጠቀስናቸው ርቀቶች ሁለት ወርቅ በማስመዝገብ የድል ጉዞዋን በአራት ወርቅ «ሀ» ብላ ጀመረች። ቁጥሬ የመጀመሪያውን ከአገር ውጭ ውድድር ያደረገችው በኬንያ ነበር። በአገር ውስጥ በ1986 ዓ.ም ድል በአደረገችበት ጊዜ በተመሳሳይ በኬንያ የ1ሺህ 500 ሜትር ርቀት ላይ አምስተኛ ወጥታ ጥሩ ልምድን ወስዳለች። ይህ ዓመት ዓለም አቀፍ ውድድሮችን በብዛት ያደረገችበት ነበር። በአልጄሪያ በተካሄደው የአፍሪካ ወጣቶች ሻምፒዮና ላይ በመካፈል በ1ሺህ 500 ተሳትፋ የብር ሜዳሊያን አጠለቀች። ይህ ውድድርም በፖርቹጋል ላይ በተካሄደው የዓለም ወጣቶች ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያን ወክላ እንድትሄድ እድሉን ከፈተላት። በፖርቹጋል 1ሺህ 500 ሜትር በተመሳሳይ የተወዳደረችው አትሌት ቁጥሬ የነሀስ ሜዳሊያን ለአገሯ አስመዘግባለች። በርቀቱ ፈር ቀዳጅ ከመሆኗም በላይ የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና በ1996 ዓ.ም በሀንጋሪ ቡዳፒስት በ1ሺህ 500 በአራት ደቂቃ 06 ሰከንድ40 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊ አትሌት በመሆን ታሪክ ሰርታለች። አትሌት ቁጥሬ ዱለቻን ለዓመታት በስም ብናውቃትም ያስመዘገበቻቸው ውጤቶችን በማስታወስ እንደሌሎቹ አንጋፋ አትሌቶች ስናመሰግናት ግን አይታይም። የዛሬ የአዲስ ዘመን የስፖርት ማህደር አትሌት ቁጥሬ ዱለቻን እንዲህ አስታውሷታል።አዲስ ዘመን ሰኔ 9/2011
1
8227931ed1268165a455d7de7b018f0b
b1c066d72b110107e980de43860db8f0
“ቤቢ ሻርክ” በዩቲዩብ 7.04 ቢሊዮን ጊዜ በመታየት ክብረ ወሰን ያዘ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ራስ አል ከሂማህ በተካሄደ የሴቶች ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አባብል የሻነህ የዓለም ክብረ ወሰንን በመስበር አሸነፈች።አትሌት አባብል በፈረንጆቹ 2017 ኬንያዊቷ አትሌት ጆይስሊን ጄፕኮስጊ በቫሌንሺያ የያዘችውን ክብረ ወሰን በ20 ሰከንድ በማሻሻል አሸንፋለች።በውድድሩ አትሌት አባብል የሻነህ ርቀቱን 1 ሰዓት፣ ከ4 ደቂቃ፣ ከ31 ሰከንድ በመግባት አዲስ የዓለም ክብረ ወሰን በማስመዝገብ ውድድሩን በአንደኝነት አጠናቃለች።በውድድሩ ኬንያውያን አትሌቶች ከ2 እስከ 5 ያለውን ደረጃ ይዘው ተከታትለው ሲገቡ፥ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ያለምዘርፍ ጥላሁን 6ኛ ደረጃን ይዛ ውድድሩን አጠናቃለች።በወንዶች በተካሄደው ውድድር ደግሞ አትሌት ሙሌ ዋስይሁን 59 ደቂቃ፣ ከ47 ሰከንድ በመግባት 3ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን አጠናቋል።ውድድሩን ኬንያውያኑ ኪብዎት ካንዲይ እና አሌክሳንደር ሙቲሱ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃን ይዘው ማጠናቀቃቸውን የአፍሪካ አትሌቲክስ ዩናይትድ መረጃ ያመላክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
fefe268cec49a88a431249e13608795b
4bbc7c98e7cd72f5b9796a5100c0debe
ከዳያስፖራው ለሚሰበሰበው የትረስት ፈንድ ገቢ 20 የሃዋላ ድርጅቶች ተመርጠዋል
የኢትዮጵያ መንገድ ፈንድ ጽሕፈት ቤት ለ2009 በጀት ዓመት ለመንገድ ጥገና እንዲውል ያቀረበወ ሁለት ቢሊዮን ብር በጀት ፀደቀ፡፡ ከነዳጅ ሽያጭ ከሚሰበሰበው ተጨማሪ እሴት ታክስ ግማሹ ለመንገድ ፈንድ እንዲገባ ተፈቀደ፡፡ ከጽሕፈት ቤቱ የተገኘው መረጃ እንደሚያስረዳው፣ ለበጀት ዓመቱ ተጠይቆ የነበረው 1.9 ቢሊዮን ብር ነበር፡፡ የመንገድ ፈንድ ቦርድ ባለፈው ሳምንት ባካሄደው ስብሰባ ለበጀት ዓመቱ ለመንገድ ፈንድ ጥገና የሚውለው በጀት ሁለት ቢሊዮን ብር እንዲሆን ወስኗል፡፡ለመንገድ ጥገናው የተፈቀደው ይህ በጀት ጽሕፈት ቤቱ ከተቋቋመ ጀምሮ ለመንገድ ጥገና እንዲውል የፀደቀ ከፍተኛው በጀት ነው፡፡ ከተጠየቀው በጀት በላይ ሊፈቀድ የቻለው በበጀት ዓመቱ ለጽሕፈት ቤቱ የሚገባ ተጨማሪ ገቢ በመገኘቱ ነው ተብሏል፡፡ባለፈው በጀት ዓመት ለመንገድ ጥገና ተፈቅዶ የነበረው በጀት 1.5 ቢሊዮን ብር እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡ ከዚህ በጀት ውስጥ 65 በመቶ የሚሆነውን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን የሚወስድ ሲሆን፣ ቀሪውን ከተሞችና የክልል መንገድ ባለሥልጣኖች የሚከፋፈሉት ነው፡፡የመንገድ ፈንድ ለመንገድ ጥገና የሚያውለውን ገንዘብ የሚያሰባስበው ከነዳጅ ላይ ከተጣለ ታሪፍ፣ ከዓመታዊ ተሽከርካሪዎች ፈቃድ ማሳደሻ ክፍያና የጎረቤት አገር ተሽከርካሪዎች ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ ከሚከፈለው የኮቴ ክፍያ ነው፡፡ይህ በእንዲህ እንዳለ ከእነዚህ የገቢ ምንጮች በተጨማሪ ፈንዱን ለማሳደግ የነዳጅ ሽያጭ የሚሰበሰበው የተጨማሪ እሴት ታክስ ወደ ፈንድ ጽሕፈት ቤቱ እንዲገባ የተጠየቀው ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱም ታውቋል፡፡ ጥያቄው የነዳጅ ሽያጭ በሙሉ የተጨማሪ እሴት ታክስ ገቢው ለፈንዱ እንዲገባ ቢሆንም፣ መንግሥት ግማሹን ሊፈቅድ መቻሉን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ይኽም የጽሕፈት ቤቱን የገቢ ምንጭ ከሦስት ቢሊዮን ብር በላይ ያደርሳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በጽሕፈት ቤቱ በበጀት ዓመቱ በሚመደበው በጀት ከ25 እስከ 30 ሺሕ ኪሎ ሜትር መንገድ ጥገና ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
0
4fcb09b59b28fb6d6433652b2d332855
e2899ba570f41af3c44c1eb3270e1804
የራዲዮ መጽሔት ወጎች:- የማሕበረሰብ ደህንነት፥ ሥነ ግጥም፥ ታሪክና ኪነ ጥበብ።
የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ በመድናዋ ባህል፣ ኪነ-ጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ ስር የሚገኙ የኪነ ጥበብ ተቋማት ላይ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ምክትል ከንቲባው ለረዥም ጊዜያት ተቋማዊ ችግር ያለባቸውን፣ ከይዞታ ጋር የተያያዘ ችግር መፍትሄ ያልተሰጣቸውን እና ፈፅመው በመረሳት እድሳት ሳይደረግላቸው የቆዩ ቴአትር ቤቶችን ከከተማ አስተዳደሩ የካቢኔ አባላት እና አንጋፋ የዘርፉ ባለሞያዎች ጋር በመሆን ነው የጎበኙት፡፡በመጀመርያ ከስምንት ዓመት በፊት የድሮ ህንፃው የፈረሰውን የራስ ቴአትር ቤትን የጎበኙ ሲሆን፣ የቀድሞ ይዞታው በመንገድ ግንባታ ምክንያት የተጣበበው የራስ ቴአትር የከተማ አስተዳደሩ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ እንዲገነባ በመልሶ ማልማት ወደ መሬት ባንክ ገቢ የተደረገው እና በተለምዶ አሜሪካ ጊቢ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ 4500 ካሬሜትር ቦታ ለዚሁ ማዕከል ግንባታ እንዲውል ወስኗል፡፡ጉብኝታቸውን በመቀጠልም ለአፍሪካ የመጀመርያ የሆነው እና በርካታ የቴአትር ባለሞያዎችን ያፈራውን የሃገር ፍቅር ቴአትር ቤትን ጎብኝተዋል፡፡በዚህም የቴአትር ቤቱን ይዞታዎች በማሻሻል ታሪካዊ ቅርፁን ሳይቀይር ተጨማሪ አዳዲስ የማስፋፊያ ግንባታዎች እንዲደረጉም ተወስኗል፡፡በመቀጠልም የግንባታ ሂደቱ በውል ወሳጅ ተቋራጭ ምክንያት የተጓተተውን የህፃናት እና ወጣቶች ቴአትር ቤትን በመጎብኘት ቴአትር ቤቱ በፍጥነት ግንባታው እንዲጠናቀቅ እና አገልግሎት መስጠት እንዲጀምር አሁን ያለውን ተቋራጭ ውል በማፍረስ ከሌላ ተቋራጭ ጋር አዲስ ውል እንዲፈራረም ተወስኗል፡፡በመጨረሻም ኢንጅነር ታከለ ኡማ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጥበባት ኮሌጅን ጎብኝተዋል፡፡ በዚህ ጉብኝታቸውም በቴአትር እና የስነ ጥበብ ዲፓርትመንቶች ላይ ያለውን የመማሪያ ህንፃ እና የመሠረተ ልማት ችግር በሚቀረፍበት ሁኔታ ላይ ከባለሞያዎች እና የዩኒቨርሲቲው አመራሮች ጋር ተወያይተው አቅጣጫም መስጠቱን ከከንቲባ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
38a72c3fb85af2a50efd68e70a1a0db8
653baf5d5df25971b908fe6333c29643
አልማ ከ267 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጭ ቋሚ የገቢ ማስገኛ ፕሮጀክቶችን ሊያቋቁም ነው፡፡
ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የወረታ ደረቅ ወደብ እና ተርሚናል የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ዛሬ ተመረቀ።የደረቅ ወደብ ግንባታው በሦስት ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ነው፡፡ በአንድ ጊዜ ሳይደራረብ 973 ኮንቴይነሮችን፣ በመደራረብ ደግሞ 1 ሺህ 950 መደበኛ ኮንቴይነሮችን እና ከሦስት ቶን በታች የሆኑ 60 ተሽከርካሪዎችን እንደሚያስተናግድ ተገልጧል።ወደቡ 75 ቶን ዕቃ መያዝ የሚችል መጋዝን ያለው ነው፡፡ በቀጣይ ምዕራፎች በ20 ሄክታር መሬት ላይ የሚገነባው የወደብ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ በአንድ ጊዜ እስከ 9 ሺህ 450 ኮንቴይነሮችን ያስተናግዳል፤ በዓመት ደግሞ 95 ሺህ 800 ኮንቴይነሮችን የማስተናገድ አቅም ይኖረዋል።የደረቅ ወደቡ ግንባታው መጋቢት 5 ቀን 2011 ዓ.ም ነበር ወደ ሥራ የገባው።የደረቅ ወደቡ የመጀመሪያ ዙር ግንባታ በኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት ነው የተገነባው፡፡ወደቡ የቢሮ፣ መጋዝን፣ ተርሚናል፣ ካፍቴሪያ እና ሌሎች ግንባታዎችን ያካተተ ነው፡፡ደረቅ ወደቡ በኢትዮጵያ ስምንተኛው መዳረሻ መሆኑም ተገልጧል።
0
2da6f322efd70be2869fa38af21787d3
db65bc098778062bb5c6aec96008ab42
የአሸንዳ በዓልን በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ ጥረቱ ቀጥሏል
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገዳ ስርዓት በዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት የተመዘገበበት 4ኛው ዓመት በጉጂ ዞን ቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዝግጅቶች በመከበር ላይ ነው፡፡የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፥ የጉጂ ዞን እና የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በዓሉን በጋራ አዘጋጅተውታል፡፡በፕሮግራሙ የገዳ ስርዓት በማይዳሰስ ቅርስነት ከተመዘገበ ወዲህ የተከናወኑ ተግባራት ይገመገማሉ።ምሁራን የመወያያ የጥናት ጽሁፎችን የሚያቀርቡ ሲሆን፥ አባ ገዳዎች እና ሀደ ሲንቄዎች ልምዶቻቸውን ያካፍላሉ ብሏል የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ።ይህ ሀገር በቀል ስርዓት በዓለም ቅርስነት ከተመዘገበ አራት ዓመት ሆኖታል።ገዳ በቅርስነት ከተመዘገበበት ጊዜ ጀምሮ የስርዓቱን ትውፊት እና እሴቶች አዳብሮ ለትውልድ ለማስተላለፍ ክልሉ በየአመቱ ሁነቱን በተለያዩ ፕሮግራሞች እያከበረ ይገኛል።መድረኩም ዛሬ ጥር 1 እና 2 ቀን 2013 ዓ.ም በተለያዩ ትዕይንቶች ይከበራል፡፡ክልሉ ከስርዓቱ የመነጨው የግብረ ገብነትና የበጎ ፈቃድ የዜግነት አገልግሎትን ስራ ላይ እንዲውል እና ገዳ በትምህርት እንዲሰጥ በተግባር እየሰራ መሆኑንም ቢሮው አስታውቋል።ገዳ በኦሮሞ ህዝብ ዘንድ የዴሞክራሲያዊ አስተዳደር፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ፍልስፍና ምንጭ መሆኑ ይታወቃል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
6b638f1631e92a9baf2a45829ab3f66d
6b638f1631e92a9baf2a45829ab3f66d
የአሰልጣኞች አስተያየት | ደቡብ ፖሊስ 0-0 ወላይታ ድቻ
ከ21ኛ ሳምንት መርሐ ግብር መካከል የቦታ ለውጥ ተደርጎበት አዲስ አበባ ላይ በዝግ ስታድየም የተከናወነው የደቡብ ፖሊስ እና ወላይታ ድቻ ጨዋታ ያለግብ ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞቹ ይህን ብለዋል።”ዕድሎችን ካልተጠቀምን ወደ ጎል መድረሱ ብቻ ጥቅም የለውም” አሸናፊ በቀለ (ወላይታ ድቻ)ስለ ጨዋታው ጨዋታውን የማሸነፍ ፍላጎት ነበረን፤ ቢሆንም አልተሳካልንም። ያገኝናቸውን የግብ አጋጣሚዎች አለመጠቀም ነው፤ እንደተመለከታችሁት ብዙ የግብ እድሎችን አምክነናል። በተደጋጋሚ ወደግብ ደርሰናል። ቢሆንም ግን እድሎችን ካልተጠቀምን መድረሱ ብቻ ጥቅም የለውም። ስለዚህ ማሸነፍ አልቻልነም። እርግጠኛ ነኝ የነሱም ፍላጎት ማሸነፍ ነበር። ምክንያት ያለንበት ቀጠና ለሁለታችንም ጥሩ አይደለም። ስለዚህ የዛሬውን ውጤት እንፈልገው ነበር።በዝግ ስታድየም ስለመጫወታቸውየእግርኳስ ውበት ተመልካች ነው። የተጫዋቾችን የመጫወት ፍላጎት እና መነሳሳት ይጨምራል፤ ውበትም ይኖረዋል። የስፖርታዊ ጨዋነት ጉዳይ የሁላችንም ነው። ስፖርቱ ውስጥ እስካለን ድረስ ትኩረት የሚሰጥበት ጉዳይ ነው። ስፖርቱ ህዝብን የሚያዋድድ የሚያፋቅር ነው መሆን ያለበት። ስፖርቱ ውስጥ ያለን ሰዎች ትኩረት ሰጥተን ልንሰራበት የሚገባ ጉዳይ ነው። መስመሩን እየሳተ ስለሆነ ደስታ የሚሰጥ ነገር የለም። የሰው ልጅ ተደብድቦ መሄድ የለበትም ብዬ ነው የማስበው።” የምንፈልገውን ነገር አላገኘንም” ገብረክርስቶስ ቢራራ (ደቡብ ፖሊስ)ስለ ጨዋታው አጠቃላይ ጨዋታውን ስናየው ካለፉት ጨዋታዎች አንፃር የዛሬው ወረድ ያለ ነው። ምክንያቱም ከፍተኛ ቦታ ላይ መጥተን ነው የተጫወትነው። ያ ደግሞ እንደዚህ አይነት ችግር እንዲገጥምህ ያደርግሀል። ተጫዋቾችም የድካም ስሜት ይታይባቸው ነበር። የምንፈልገውን ነገር አላገኝንም። በሜዳችን ተጫውተን ቢሆን ሁለቱን ነጥብ ማግኝት እንችል ነበር።በዝግ ስታድየም ስለመጫወትአሁን እኮ ስታየው ልምምድ ነው የሚመስለው፤ እግር ኳስ ያለ ደጋፊ ባዶ ነው። እግር ኳሱ ሁልጊዜ ድጋፍ ይፈልጋል። ደጋፊዎች መኖር አለባቸው። እኛ በመሰረቱ ደጋፊ የለንም። ግን ያለ ደጋፊም ቢሆን በትክክለኛ በሜዳችን ብንጫወት ጥሩ ነው። ደጋፊው የሚዝናናበት ስፖርት ማጣት የለበትም፤ ያ ነገርም ቢኖር አቻችለን ነው ማድረግ ያለብን።
1
0e93c90299bf2933815a8673e8089ed6
237d22543628de404a396e83a88f0f83
“ህገወጡ ትህነግ በአማራ ክልል በርካታ ግጭት እዲፈጠር ሲሰራ ነበር፤ ለምሳሌ የጎንደር ህዝብ ከሁሉም ብሄር ጋር ተዋዶ፣ ተጋብቶና ተዋልዶ ነው የሚኖረው፤ ትህነግም የቅማንትና የጎንደር ህዝብ አንድ ቤተሰብ ሆኖ እያለ ሲያጋጭ ነበር” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር)
የጎንደር ከተማ ህዝብ የተጠራውን የስራ ማቆም አድማ ጥሪ ማክሸፉን የአማራ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት አስታወቀ።ከጥቅምት 7 እስከ ጥቅምት 9 ለተከታታይ 3 ቀናት የሚቆይ የስራ ማቆም አድማ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ጥሪ የተደረገለት የጎንደር ህዝብ ይህንን የጥፋት ጥሪ በድጋሜ ባለመቀበል የተለመደውን የስራ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ መሆኑንም ነው ፅህፈት ቤቱ የጠቆመው።ትናንት የንግድና የህዝብ ተሸከርካሪዎች የተለመደውን የስራ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ የዋሉ ሲሆን፥ አራዳ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ባጃጆችን ለማስቆም ጥረት ያደረጉ ግለሰቦች የነበሩ በመሆኑ ይህንን ድርጊት በማየትና በመስጋት በስፍራው የሚገኙ አንዳንድ የንግድ ተቋማት የከፈቱትን የንግድ ተቋም ለተወሰነ ጊዜ ለመዝጋት ተገደዋል።ይሁን እንጂ እነዚህ ባጃጆችን ለማስቆም የሞከሩ ግለሰቦች በፀጥታ አካላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ በስጋት የንግድ ተቋማቸውን የዘጉ ነጋዴዎች ሱቃቸውን በመክፈት ወደ ተለመደው የስራ እንቅስቃሴ መመለሳቸውንም ፅህፈት ቤቱ ከስፍራው መረጃ ደርሶኛል ብሏል።ይህ በእንዲህ እንዳለ በኢሳትና በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ጎንደር ከተማ ውስጥ በዛሬው እለት የስራ ማቆም አድማ እንደተደረገ በማስመሰል የተሰራጩት ዜናዎች ከእውነት የራቁ መሆናቸውን ምንጮቻችን ገልፀዋል።በቅርቡ በወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መሰረት ህዝብ የሚጠቀምባቸውን ወይም ፈቃድ የወጣባቸው የንግድ ሥራዎች፣ ሱቆች ወይም የመንግሥት ተቋማት መዝጋት ወይም ምርትና አገልግሎት ማቋረጥ፣ ከሥራ መጥፋት ወይም ሥራ ማቆም እንዲሁም ተገቢውን አገልግሎት አለመስጠት፣ የመንግሥት ወይም የግል ተቋማት ሰራተኞች ወደ መደበኛ ሥራቸው እንዳይገቡ መዛትና ማስፈራራት የተከለከለ ስለመሆኑ እና ይህንን ፈፅመው በሚገኙ አካላት ላይ የተለያዩ የቅጣት ውሳኔዎች መደንገጋቸው የሚታወስ ነው- (ኤፍ.ቢ.ሲ) ።
0
710a5eb367cf0d8df385c8c3f6a41235
3740cb65ef2e7fcc7a8c946f310c614e
ፕረዚደንት ኦባማ ለኢትዮጵያ ድርቅ አገራቸው እና ካናዳ እርዳታ እየሰጡ ነው አሉ
የዓለም ምግብ ፕሮግራም በበኩሉ የሚፈለገዉ እርዳታ ካልደረሰ አስከፊ ችግር ሊከሰት ይችላል አለ የጃፓን መንግስት ለኢትዮጵያ በድርቅ ለተጎዱና ለሌሎችም ምላሽ የሚሆን የ 30 ሚሊዮን እርዳታ ዛሬ ይፋ አድርጓል።የምግብ እስርዳታ የሚያስፈልጋቸዉ ዜጎችን ፍላጎት ለማሟላት የሚያስፈልገዉ የገንዘብ መጠን በአስቸኩዋይ ካልደረሰ አስከፊ ሁኔታ ሊከሰት እንደሚችል የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታዉቋል።የድምጽ ፋይሉን በመጫን የእስክንድር ፍሬዉን ዘገባ ያድምጡ።
0
097a510b2f5bdaf32d9d5ecc7f0cac2c
097a510b2f5bdaf32d9d5ecc7f0cac2c
የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ እና የጊዜያዊ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በአዲግራት ከተማ የደረሰውን ጉዳት ጎበኙ
በጋዜጣው ሪፖርተርአዲስ አበባ፡- የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ እና የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በአዲግራት ከተማ የህወሓት ጁንታ ያደረሰውን ጉዳት ጎብኝተዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት የአዲግራት ከተማ ሰላም እየተመለሰ እንደሆነም ተነግሯል፡፡ኢዜአ እንደዘገበው፤ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ እና በትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ዶክተር አብርሃም በላይ የተመራ ልዑክ በአዲግራት ዩኒቨርሲቲና በአዲስ መድሃኒት ፋብሪካ ላይ የደረሰውን ውድመት ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡በጉብኝቱም የህወሓት ጁንታ ለህዝብ የማያስብ እና ከህዝብ አብራክ የወጣ የማይመስል የጥፋት ቡድን መሆኑን በመሰረተ ልማቶች ላይ ባደረሰው ጥፋት ማሳየቱ በግልጽ እንደታየ የተገለጸ ሲሆን፤ የህወሓት ጁንታ በአዲግራት ዩኒቨርሲቲ ዝርፊያ ከመፈጸም አልፎ የቀረው ንብረት ለመጪው ትውልድ እንዳያገለግል ሰባብሮ እና ከጥቅም ውጪ አድርጎ መፈርጠጡም ተነግሯል።በአዲግራት ከተማ በሚገኘው አዲስ መድሃኒት ፋብሪካም ተመሳሳይ ድርጊት የፈጸመ ሲሆን፤ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዶክተር ሙሉ ነጋ ቡድኑ በህዝብና በመንግስት ንብረት ላይ የከፋ ጉዳት ማድረሱን ጠቁመዋል፡፡ የቡድኑ የህገወጥ ድርጊት ሰለባ የነበረችው የአዲግራት ከተማ ሰላም በአሁኑ ወቅት እየተመለሰ እንደሆነም ተናግረዋል።በቀጣይ በትግራይ ክልል አጠቃላይ በህወሓት ጁንታ የደረሱ ጉዳቶች ተጠንተው ለፌዴራል መንግስት ቀርበው መፍትሄ እንዲያገኙ የሚደረግ ስለመሆኑ የተጠቆመ ሲሆን፤ የጉብኝት ልዑኩ የአካባቢውን ሰላም ለመጠበቅና የፈረሰውን የመንግስት መዋቅር መልሶ ለማቋቋም ከአዲግራት ከተማ ወጣቶች ጋር ምክክር አድርገዋል፡፡ በምክክር መድረኩ በጋራ ለመስራት የሚያስችል መግባባት ላይ ተደርሷል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 13/2013
1
374ef01698a22884f59dab481f01e1cb
63d24f582564b04c91e39ec054c8a8f4
46ኛው የኢጋድ የሚኒስትሮች ካውንስል ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ
በኢትዮጵያ ሱዳንና ግብፅ ከአንድ ዓመት በላይ በህዳሴ ግድቡ ዙሪያ የተካሄደው የሚኒስትሮች ስብሰባ በስኬት ተጠናቋል ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽ/ቤት ለዋልታ በላከው መግለጫ ፤ከአንድ ዓመት በላይ በኢትዮጵያ ሱዳን እና ግብፅ የውጭ ጉዳይ፣ የውሃ ሀብት ሚኒስትሮች እና ሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው ኃላፊዎች ሲያደርጉት የነበረ ውይይት እና ድርድር ትናንት ሌሊት በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል ፡፡በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ድርድር ሲካሄድባቸው እና ስምምነት ላይ ሳይደርሱባቸው የቆዩ የተለያዩ ጉዳዮች የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም በሚያስጠብቅ መልኩ ከሱዳን እና ከግብፅ ስምምነት ተደርሶባቸዋል፡፡ሀገራቱ በግድብ አሞላል እና የውሀ አለቃቅ ላይ ሳይነሳዊ ጥናት ለማካሄድ፤የሦስቱ ሀገራት መሪዎች በዓመት ሁለት ግዜ በየመዲናቸው ስብሰባ እንዲካሄድ እና የመሰረተ ልማት ኢንቨስትመንት ፈንድን ለማቋቋም በሚሉ አበይት ጉዳዮች ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ባደረጉት የመዝግያ ንግግር ከህዳሴ ግደብ ጋር በተያያዘ በእንጥልጥል ላይ በነበሩ ጉዳዮች ከመግባባት ተደርሷል፡፡ ሚኒስትሩ ስብሰባው በስኬት በመጠናቀቁ መደሰታቸውን ገልፀው፣ በመግባባት ላይ የተደረሱ ጉዳዮች የህዝብ ለህዝብ ትስስሩን እንደሚያጠናክሩ አስታውቀዋል፡፡በግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚያ ሹክሪ በበኩላቸው፤ ውይይቱ የተካሄደበት መንፈስ ግልፅነት እና ወንድማማችነት የተሞላበት እንደሆን በመግልፅ መግባባት ላይ እንዲደረስ ኢትዮጵያ ላደረገቸው አስተዋፅኦ አመስግነዋል፡፡የሱዳን ውሃ ሚኒስትር ሙታዝ ሙሳ ይህ ውጤት ከአንድ ዓመት በላይ እልህ አስጨረሽ ጥረት በኃላ መገኘቱ ትልቅ ትምህርት ከመሆኑም ባሻገር ያለምንም የሶስተኛ የውጭ ጣልቃ ገብነት በጋራ ጉዳዮችንን መፍታት መቻላችን ነው ብለዋል፡፡
0
2d7012fd5d9482d4a774c113e2ff9d8f
1549bf5d7da1c4ca05868c4cdfa1cd78
ስለ “የኔ ቤተሰብ ” ፣ ቆይታ ከኡስታዝ በድሩ ሁሴን ጋር
ዓለም አቀፉ የኮሮና ቫይረስ በቢሊየኖች የሚቆጠር ህዝብ ከቤት እንዲውል ምክንያት ውሏል። ኢትዮጵያዊያንም ከዚህ የዓለም አዲስ ልምድ አልተነጠሉም። በርካቶች ከእንቅስቃሴዎች ተቆጥበው፣ አስጨናቂዎቹን ቀናት እየገፉ ይገኛሉ።እንዲህ ያለውን ጊዜ ለመልካም ፍሬ ለማብቃት የወጠኑት የብሄራዊ ቤተ-መጽሃፍት ኤጀንሲ እና ዋና መቀመጫውን በዮናይትድ ስቴትስ ያደረገው ፀሃይ አሳታሚ ድርጅት ግን ከአንድ ዘመቻ ጋር ብቅ ብለዋል።ዘመቻው « እናንብብ ፤እናብብ» ይሰኛል። በተለያዩ ዘርፎች ዕውቅናን ያገኙ ሰዎች እየተሳተፉበት በሚገኘው በዚህ ዘመቻ ፣መጽሃፍት በቴሌቭዥን እና ራዲዮ ጣቢያዎች እየተተረኩ፣ የንባብን ባህል በቀጣዩ ትውልድ ዘንድ ያሰርጻሉ የተባሉ ተግባሮችም እየተከናኑ ይገኛሉ።ስለ ዘመቻው ዝርዝር ጉዳዮች ለማውቅ እንዲሁም ተያያዥ ንባብ -ተኮር ሀሳቦችም ይነሱ ዘንድ የፀሃይ አሳታሚ ድርጅት ባለቤት እና ስራ አስኪያጅ ከሆኑት አቶ ኤልያስ ወንድሙ ጋር ሀብታሙ ስዩም አጭር ቆይታ አድርጓል።
0
82f98adabdbb3eb871ac7a237a35a589
82f98adabdbb3eb871ac7a237a35a589
Seychelles name Bruno Saindini as a new coach
The Seychelles Football Federation has reportedly appointed Bruno Saidini as the new interim manager of the national side for the African Cup of Nations qualifier game against Ethiopia this Saturday at the Unity Stadium. According to Today Sport Bruno Saidini will be in charge of the Seychelles national team for the coming game. Saidini who will be assisted by Rodney Choisy is head coach of the Seychelles club La Passe. He was also a famous striker of the La Passe. Saidini was in the dugout last weekend when La Passe played a goalless draw against Northern Dynamo in the Seychelles Barclays League Division One. Coach Saindini will be replacing Coach Ulric Mathiot whose tenure ended after Indian Ocean Island Games. The new coach have called up some new faces to the 18-man squad such as Forester’s Martin William, La Passe’s Jean-Paul Adela and St. Michel’s Leeroy Corallie, to name a few, along with some of the players who featured at the Island games in Reunion as Today Sport reported.
1
5c9326b8910f91425b36e7314c8cd227
9b070365e719faefdbc96e94b22a43ff
ሳይንቲስቶች በማርስ ላይ ከተማ ለመቆርቆር አቅደዋል
በሽብርተኝነት ወንጀል ተጠርጥረው ከ245 ቀናት በላይ በእስር ላይ በሚገኙት ጋዜጠኞችና ጦማሪያን ላይ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ የመሠረተውን ክስ እንዲያሻሽል ፍርድ ቤት ለሁለተኛ ጊዜ ታኅሳስ 27 ቀን 2007 ዓ.ም. ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ የጋዜጠኞቹንና ጦማሪያኑን የክስ ሒደት እየመረመረው የሚገኘው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት፣ ታኅሳስ 27 ቀን 2007 ዓ.ም. መዝገቡን ቀጥሮ የነበረው፣ ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ አሻሽሎ ያቀረበውን ክስ፣ ተጠርጣሪዎቹ ‹‹ምንም የተሻሻለ ነገር የለም፡፡ ፍርድ ቤት እንዲያሻሽል የሰጠውን ትዕዛዝ ባከበረ መንገድ አላሻሻለም፤›› በማለት ያቀረቡትን የድጋሚ መቃወሚያ መርምሮ ብይን ለመስጠት ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱ ቀደም ባለው ችሎት በሰጠው ብይን መሠረት ክሱ መሻሻል አለመሻሻሉንና ተጠርጣሪዎቹ ያቀረቡትን መቃወሚያ መመርመሩን አስታውቋል፡፡ በመሆኑም ዓቃቤ ሕግ እንዲያሻሽል ብይን ከተሰጠባቸው ከስድስት በላይ ነጥቦች አሻሽሎ ያቀረበው የፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ 652/2001 አንቀጽ 4 በመጥቀስ የሽብርተኝነት ድርጊት ለመፈጸም አቅደዋል፣ ተዘጋጅተዋል፣ አሲረዋል፣ አነሳስተዋል በማለት ከሶ የነበረውን፣ ወደ አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ (2) በመቀየር የኅብረተሰቡን ወይም የኅብረተሰቡን ክፍል ደኅንነት ወይም ጤና ለከፍተኛ አደጋ አጋልጠዋል በማለት ነው፡፡ በተጨማሪም በተመሳሳይ አንቀጽ 3 አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (4)ን በመጥቀስ በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል በማለት ክሱን አሻሽሎ ማቅረቡን ፍርድ ቤቱ አረጋግጧል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በህቡዕ ተደራጅተው የሥራ ክፍፍል ማድረጋቸውን ዓቃቤ ሕግ በክሱ በመጥቀሱ ማን ምን የሥራ ድርሻ እንዳለው እንዲገለጽ፣ የግንቦት 7 እና የኦነግን ዓላማና ተልዕኮ ስትራቴጂያቸው አድርገው ይንቀሳቀሱ እንደነበር ዓቃቤ ሕግ በክሱ በመግለጹ፣ እንዴት አድርገው ይንቀሳቀሱ እንደነበር በግልጽ እንዲያስረዳ፣ ናትናኤል የተባለው ተጠርጣሪ 48,000 ብር መቀበሉ በክሱ በመገለጹ፣ ከማንና እንዴት እንደተቀበለ አብራርቶ እንዲያቀርብ፣ ቡድንና ድርጅት የሚለውን ለይቶና በስም ጠቅሶ አሻሽሎ እንዲያቀርብ የተሰጠውን ትዕዛዝ፣ ዓቃቤ ሕግ አሻሽሎ አለማቅረቡን ማረጋገጡን ፍርድ ቤቱ በብይኑ አስታውቋል፡፡ በመሆኑም ዓቃቤ ሕግ በብይኑ መሠረት በቶሎ አሻሽሎ እንዲያቀርብ ለጥር 6 ቀን 2007 ዓ.ም. ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡
0
35dc89a5904e05b18fcd4cb8e9931113
9e13e2cd1fed8fdfd0273c4dd2bf0cf0
ሳያስተምሩ በማስተርስ ዲግሪ የሚያስመርቁ የግል ተቋማት እንደተገኙ ተገለፀ
በኢትዮጵያ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ከአለም አቀፍ ተቋማት እና ምሁራን ጋር ያላቸዉ ትስስር እንዲያጠናክሩ ተለያዩ የአገራት ምሁራን ገለጹ፡፡ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ ሀገራት ምሁራን የተሳተፉበት በትምህርት ጥራት እና የእዉቀት ሽግግር ላይ ያተኮረ አለም አቀፍ መድረክ እየተካሄደ ነዉ፡፡የእንግሊዝ፣ አሜሪካ፣ ኒዉዚላንድ፣ ህንድ እና የአፍሪካ አገራት ምሁራን በተሳተፉበት መድረክ የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎች እና የምርምር ዉጤቶችን ምሁራኑ እያቀረቡ መሆናቸው ታውቋል፡፡በዚህ ፕሮግራም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ 300 የሚደርሱ የ2ኛ ዲግሪ እና ዶክትሬት ተማሪዎች ተሳትፈዋል፡፡ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በቢዝነስ፣ በህክምና ዘርፎችና በሌሎችም በተለይ የማስተማርና የዶክትሬት ዲግሪ ተማሪዎችን ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑ ታውቋል፡፡የመድረኩ አስተባባሪ የአለም አቀፍ የእዉቀት ልዉዉጥ መረብ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር አማረ ደስታ እንዳሉት መድረኩ ለ10ኛ ጊዜ የተዘጋጀ በተለያዩ አለማት የሚገኙ ምሁራኖች በትምህርት ጥራትና እዉቀት ሽግግር ዙሪያ በጋራ የሚመክሩበት ነዉ፡፡ከባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ፕሮፌሰር አማረ ሌሎች የሀገር ውስጥ ዩኒቨርሲቲዎችም ይህን መድረክ እንዲጠቀሙበት ጥሪ አቅርበዋል፡፡የጅማ ዩኒቨርሲቲ ጊዜያዊ ፕሬዝዳንት አቶ ኮራ ጡስኔን በበኩላቸው፣ ዩኒቨርሲቲዉ ከ2005 ዓ.ም ጀምሮ በዓለምአቀፉ የውይይት መድረክ ላይ እየተሳተፈ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ለሁለት ቀናት የሚቆየዉ ይህ ዓለምአቀፍ ኮንፍረንስ በቀረቡት የምርምርና የጥናታዊ ጽሑፎች ዙሪያ ዉይይት እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡
0
66d731e1eba59e65edf407c4b721a807
3673d09f8483a6612d1298f7d370bbb7
በአቃቂ ክፍለ ከተማ በገበያ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ 750ሺህ ብር የሚገመት ንብረት ወደመ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ በስፖንጅ ፋብሪካ ውስጥ የተነሳ እሣት ከ500 ሺህ ብር በላይ ግምት ያለው ንብረት ማውደሙን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለፀ።በክፍለ ከተማው ወረዳ 3 ራስ ደስታ አካባቢ በአንድ ሺህ ካሬ ሜትር ላይ ባረፈ ስፖንጅ ፋብሪካ ላይ የተነሳው የእሣት አደጋ መንስኤው አልታወቀም።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ አቶ ጉልላት ጌታነህ አደጋው ትናንት ጥቅምት 11 ቀን 2013 ዓ.ም ሌሊት መከሰቱን ለኢዜአ ገልጸዋል።አደጋውን ለመቆጣጠር 62 የአደጋ ሠራተኞችና 12 ተሽከርካሪዎች ተሰማርተው በተደረገው ርብርብ 25 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ማትረፍ እንደተቻለም ተናግረዋል።አደጋውን ለመቆጣጠር 84 ሚሊየን ሊትር ውሃና 200 ሊትር ፎም ጥቅም ላይ የዋለ ሲሆን ÷ ከ500 ሺህ ብር በላይ የተገመተ ንብረት በእሣቱ ወድሟል ብለዋል።የአዲስ አበባ ፖሊስና የአካባቢው ኅብረተሰብ ከእሣትና አደጋ ሠራተኞች ጋር በጋራ ባደረጉት ርብርብ እሣቱን መቆጣጠር መቻሉንም ገልፀዋል። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
68306c9b6a6d4476f4a4b3b1e32ca437
95f3f1769da3f7bcb0ca9e44cc7f9b04
ጠቅላይ ሚንስቴር አብይ ከተለያዩ ክልሎች ከመጡ የማህበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ እና ካናዳ አቻቸው ጀስቲን ትሩዶ ጋር በስልክ ተወያዩ።ሁለቱ መሪዎች በስልክ ባደረጉት ውይይት ለኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት የኅዘን መግለጫ አስተላልፈዋል።የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁም በአደጋው ዙሪያ ለሚደረገው የማጣራት ሥራ ድጋፍ እንደሚያደርጉ መናገራቸውን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ በበኩላቸው ድጋፋቸውንና በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ያላቸውን መተማመን ገልጸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቅርቡም የሀገራቸው የመንግሥት ባለሥልጣናት በአየር መንገዱ እንደሚበሩም ተናግረዋል፡፡ (ምንጭ፡-የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት)
0
ebc8ce163ab23f15dff4ad1d27d419d8
ebc8ce163ab23f15dff4ad1d27d419d8
በጎርፍ አደጋ 42,306 ቤተሰቦች ተፈናቀሉ
በሰባት ክልሎች በ38 ወረዳዎች በደረሱ የጎርፍ አደጋዎች 42,306 ቤተሰቦች ከቀዬአቸው መፈናቀላቸውን፣ የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በአደጋው ስድስት ሰዎችና 3,256 እንስሳት መሞታቸውን፣ በ6,383.4 ሔክታር ላይ የበቀለ ሰብል መጥፋቱን፣ 62.5 ኩንታል ማዳበሪያ መውደሙን ኮሚሽኑ ለሪፖርተር በላከው ዝርዝር መረጃ ገልጿል፡፡ የጎርፍ አደጋዎቹ የደረሱት ካለፈው ግንቦት ወር ጀምሮ እንደሆነም ታውቋል፡፡ የጎርፍ አደጋው የተመዘገበባቸው 38 ወረዳዎች በደቡብ፣ በአፋር፣ በአማራ፣ በጋምቤላ፣ በኦሮሚያ፣ በሶማሌና በትግራይ ክልሎች እንደሚገኙ የኮሚሽኑ ሪፖርት ያሳያል፡፡ ከግንቦት ወር የጀመረው የጎርፍ አደጋ በአፋር ክልል የሚገኙ 36,000 ቤተሰቦች እንዲፈናቀሉ ምክንያት እንደሆነ ታውቋል፡፡ በአደጋው 2,210 እንስሳት እንደሞቱም ሪፖርቱ አመልክቷል፡፡ ከአፋር ክልል በመቀጠል ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ በተመዘገበበት ደቡብ ክልል በ13 ወረዳዎች የጎርፍ ጥቃት ተከስቷል፡፡ በአደጋው 5,958 ቤተሰቦች ከቀዬአቸው እንደተፈናቀሉ፣ በ4,721 ሔክታር ላይ የበቀለ ሰብል እንደወደመ፣ በ150 መኖርያ ቤቶች ላይ ከባድ ጉዳት እንደደረሰ፣ በ13 ትምህርት ቤቶችና በሌሎች የመሠረተ ልማት አውታሮች ላይም መጠነ ሰፊ ጉዳት እንደተከሰተ የኮሚሽኑ ሪፖርት ያሳያል፡፡ በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ 13 ወረዳዎች በደረሰ አደጋም 198 ቤተሰቦች ከቤት ንብረታቸው እንደተፈናቀሉ፣ 80 መኖርያ ቤቶች እንደወደሙ፣ 19 እንስሳት እንደ ሞቱና በ203.4 ሔክታር ላይ የበቀለ ሰብል እንደጠፋ ተመዝግቧል፡፡ መሰል የጎርፍ አደጋዎች በአማራ፣ በጋምቤላ፣ በኦሮሚያ፣ በሶማሌና በትግራይ ክልሎች እንደተመዘገበም ታውቋል፡፡ በመኸር ወቅት የጎርፍ አደጋ ሊያጋጥማቸው የሚችሉ የተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ዝርዝርም በሪፖርቱ ሰፍሯል፡፡ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የጎርፍ አደጋ እንደሚደርስ መተንበዩ ተገልጿል፡፡ በአዲስ አበባ፣ በድሬዳዋና በሐረርም በተመሳሳይ የጎርፍ አደጋ እንደሚያጋጥም ትንበያው እንደሚያሳይ የኮሚሽኑ ሪፖርት ያመለክታል፡፡
1
ed71017622fd43079fc9480cd7f36373
ed71017622fd43079fc9480cd7f36373
ኢትዮጵያ ሱዳን ወደነበረችበት እንድትመለስና ጉዳዩ በድርድር እንዲፈታ ገልጻለች
ደቡብ ሱዳን ኢትዮጵያና ሱዳን ያላቸውን የድንበር ግጭት በሰላም እንዲፈቱ ለማደራደር ያቀረበችውን ጥያቄ ሀገራቸው እንደምትቀበል የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ አስታወቁ፡፡ ጁባ ያቀረበችውን ሃሳብ በበጎ እንደሚቀበሉት የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ“የአፍሪካን ችግር በራስ አቅም ለመፍታት” የተወሰደ ጥረት ነውም ብለውታል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ የደቡብ ሱዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴንግ አሎር ኩኦልን በካርቱም ማነጋገራቸውን የሱዳን ዜና አገልግሎት ዘግቧል፡፡ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትሩ ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት የተላከ የአደራዳሪነት ጥያቄን ለጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ አስረክበዋል፡፡ ደቡብ ሱዳን ሀገራቱ ያላቸውን የድንበር ላይ ውዝግብ በሰላም እንዲፈቱ ቀደም ሲል መጠየቋ የሚታወስ ነው፡፡ ጁባ በኋላ ላይ አዲስ አበባና ካርቱም የድንበር ላይ ውዝግባቸውን በሰላም እንዲፈቱ ያደራዳሪ ሚና እንደምትወጣ ገልጻለች፡፡ ሀገሪቱ አደራዳሪ መሆን እችላለሁ ያለችውን ሀሳብ ሱዳን በበጎ እንደምትቀበለው ነው ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ የገለጹት፡፡ አብደላ ሃምዶክም ጁባ ሀገራቱን ለማነጋገር ላቀረበችው ሃሳብ ምስጋናቸውን አቅርበው ይህ ድርጊት የምስራቅ አፍሪካን ሰላም ለማረጋገጥ የተወሰደ ቁርጠኝነት እንደሆነም ነው የገለጹት፡፡ ከደቡብ ሱዳን የቀረበውን ሀሳብ ሀገራቸው እንደምትቀበል ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ ይህ የአፍሪካን ችግሮች በአፍሪካዊ መፍትሄ ለመፍታት የተወሰደ ቁርጠኝነት ነው ብለዋል፡፡ የሱዳን ባለሥልጣናት ሀገሪቱ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የድንበር ላይ ውዝግብ ለሌሎች ሀገራት ለማሳወቅ ወደ ካይሮ፣አስመራ፣ጁባና ሳዑዲ አረቢያ መላካቸው ይታወሳል፡፡ ኢትዮጵያ በበኩሏ ከሱዳን ጋር የገባችበት የድንበር ላይ ውዝግብ በፖለቲካዊና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ እንደሚፈታ እንደምትፈልግ መግለጿ ይታወሳል፡፡ አምባሳደር ዲና ሱዳን ድንበር ጥሳ መግባቷንና ከሱዳን ጋር ያለው የድንበር ውዝግብ በሰላም እንዲፈታ ኢትጵዮጵያ እንደምትፈልግና ለጦርነት እንደማትቸኩልም መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር መጣሷንና ይህን ያደረገችው ጦሩ በትግራይ ክልል በህግ ማስከበር ዘመቻ መሰማራቱን ተከትሎ የተፈጠረውን ክፍተት በማየት መሆኑን ገልጿል፡፡
1
acb42fa914af73b0af0032c37fd2d90b
375d4bc8f29a85bbb4507a9fcbf0c124
የዱባዩ ጉዞ የመሳካት ጉዳይ ጥያቄ ምልክት ውስጥ ገብቷል
አምቦ:- የአምቦ ህዝብ የ27 አመት የልማት ጥያቄ እንዳለውና በአሁኑ ጊዜም ነዋሪው ፊቱን ወደ ልማትና ሰላም በመመለስ ለለውጥ መነሳሳቱን የከተማው ከንቲባ አስታወቁ።የአምቦ ከተማ ከንቲባ አቶ ሳህሉ ድሪብሳ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ እንደገለጹት፤ የከተማዋ ነዋሪ በሀገራዊ ለውጡ ተነቃቅቶ ሰላሙን በመጠበቅ ፊቱን ወደ ልማት አዙሯል። የከተማ አስተዳደሩም የህዝቡን የልማት ጥያቄ ለመመለስ የሚያስችሉ ዕቅዶችን ነድፎ በእንቅስቃሴ ላይ ይገኛል።አቶ ሳህሉ እንዳሉት ፤በከተማዋ ላለፉት 27 አመታት የልማት ሥራ ባለመከናወኑ፣የከተማዋ ህዝብ እንደሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች የልማት ተጠቃሚ ሳይሆን ቆይቷል።በዚህ የተነሳም ህዝቡ በከፍተኛ ድህነት ውስጥ ገብቷል። ለወጣቱም የሥራ ዕድል አልተፈጠረለትም።ሥራ ፈጣሪም መሆን አልቻለም። ከዚህ በኋላ ግን ለልማት ተነሳስቷል።በከተማዋ የሥራ አጥነቱ ችግር የከፋ እንደሆነ የጠቆሙት ከንቲባው፣በነበረው መንግሥት ተገቢው ትኩረት አለመሰጠቱ፣ አዳዲስ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎች አለመኖራቸውን በምክንያትነት ጠቅሰዋል። ነባር የሆኑ ፋብሪካዎች በከተማዋ ውስጥ ቢኖሩም ያገልግሎታቸውን ያህል ዕድገት ባለማሳየታቸው ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር እንዳልቻሉም አመልክተዋል። ሀገራዊ ለውጥ ከተደረገ በኋላ ቀደም ሲል የነበሩት ችግሮች ተቀርፈዋል ለማለት የሚያስችል ነገር ባይኖርም ተስፋ ፈንጣቂ የሆነ ነገር መታየቱንና ሰፊ ዕቅድ መኖሩን አመልክተዋል።አዲስ ዘመን የካቲት 19/2012 ለምለም መንግሥቱ
0
79b5d145be4a27542718486fb6e05b61
4d134ed6a41166a96b86cca984630bb1
ርዕሰ መሥተዳድሩ እና ልዑካቸው ሞጣ ከተማ ላይ ጉዳት የደረሰባቸውን መስጊዶች እየጎበኙ ነው።
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 21/2005 (ዋኢማ) የሽብር ድርጊት ፈፅመዋል በሚል ተጠርጥረው በፍርድ ቤት ጉዳያቸው እየታየ ያሉ ግለሰቦች ይፈቱሉን በሚል የተወሰኑ የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች ዛሬ ሀምሌ 19/2005 ዓ.ም ሁከት ለመፍጠር መሞከራቸውን የፌደራል ፖሊስ ገለፀ፡፡የረመዳን ፆም በሙስሊሙ ህብረተሰብ ዘንድ እጅግ በጣም የተከበረና ምእመናኑ በልዩ ፀሎትና ሀይማኖታዊ ስርአት የሚያሳልፈው ታላቅ ወር ነው፡፡ምእመናኑ በአቅራቢያው በሚገኙ መስጊዶች በመገኘት ፀሎቱን ያደርሳል፡፡ ከዚህ በተፃራሪ በዛሬው እለት በአዲስ አበባ በአንዋርና ቤኒን መስጊዶች የሙስሊሙ ህብረተሰብ የሶላት ስርአቱን በሰላም እያካሄዱ ባሉበት ወቅት የአመፅና የህውከት ተግባራት ተከናውኖዋል፡፡በሀይማኖት ሽፋን የሽብር ድርጊት ፈፅመዋል በሚል ተጠርጥረው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት እየታዪ ያሉት ግለሰቦች ይፈቱ፣ የሼህ ኑሩ ግድያ ድራማ ነው የሚሉ መፈክሮች ሲያሰማዋቸው ከነበሩት መሃካል ተጠቃሾች ናቸው፡፡እንዲሁም እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ለአገሪቱ ሰንደቅ አላማ ክብር መስጠትና በአያያዝም ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል የሚለውን አዋጅ የጣሰ ድርጊትም አከናውነዋል፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ እጅግ በጣም የተበጣጠሰና የተቀዳደደ የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ሲያውለወለቡ ነበር፡፡በአካባቢው የነበሩ የህዝብና የመንግስት ንብረቶች ላይም ጉዳት አድርሰዋል፡፡
0
bd9622279594f3f21c83cc4a8cbe13ec
4a7cfd00493aaef7e15a7449935a210d
በርካታ ኢትዮጵያዊያን ከሳዑዲ ዓረቢያና ከግብፅ በግዳጅ እንዲወጡ እየተደረገ ነው
ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችና ፍልሰተኞች ምስራቅ አፍሪካን አቋርጠው ወደ ደቡብ አፍሪካ የሚያደርጉት ጉዞ፤ በህገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች እጅ በርካታ ወከባና ወንጀል የበዛበት አደገኛ መንገድ ነው።ኬንያንና ታንዛንያን አልፈው በማላዊም እንዲሁ ጥቂቶቹ በቁጥጥር ስር ሲውሉ፤ የሚበዙት ደግሞ ወደ ቀጣዩ ሐገር ያመራሉ። በዛምቢያ በኩል ወይንም ሞዛምቢክን አቋርጠው ወደ ዝምባብዌ ይደርሳሉ።ዝምባብዌና ደቡብ አፍሪካ ድንበር ስለሚጋሩ፤ በዚያ ሾልከው ወደ ደቡብ አፍሪካ ይገባሉ ማለት ነው። በዚህ አስቸጋሪ መንገድ ህይወታቸውን ለአደጋ ጥለው የሚጓዙ ኢትዮጵያዊያን ቁጥር 20ሽህ እንደሚደርስ የዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት (IOM) ይገምታል።በአጠቃላይ በማላዊ በሚገኙ በእስረኛ በተጨናነቁ ፍርድ ቤቶች በዚህ ዓመት የመጀመሪያ አራት ወራት ታስረው የነበሩ ኢትዮጵያዊያን ቁጥር 442 እንደሆነ የIOM መረጃ ያትታል።ወደ ማላዊ የሚደርሱት ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች፤ በእስር ቤት ሳሉ ለህመምና ለምግብ እጥረት ተጋልጠው እንደቆዩም የዓለም አቀፉ ድንበር የለሽ የሐኪሞች ቡድን (MSF) ይገልጻል።በማላዊ ያለውን ሁኔታ ያብራሩት የIOM ወኪል ስቴፈኔ ትሮቸር በየሳምንቱ በቁጥጥር ስር እየዋሉ የሚገኙት በርካታ ኢትዮጵያዊያን መካከል ብቻቸውን የሚጓዙ 18 ዓመት ያልሞላቸው ህጻናት መበራከታቸው እንደሚያሳስባቸው ገልጸዋል።በIOM አኃዝ መሰረት በጸጥታ ሀይሎች ከሚያዙት 7 ኢትዮጵያዊያን መካከል አንዱ/አንዷ አዳጊ ህጻን ነው/ናት።እስረኞቹን ወደሀገራቸው ለመመለስ የዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት ከማላዊና የኢትዮጵያ መንግስት እንዲሁም በውጭ ሀገር ከሚኖሩ የኢትዮጵያ የማህበረሰብ ተቋማት ጋር አብሮ በመስራት፤ እስረኞቹ ወደ ሀገራቸውን እንዲመለሱ ይረዳል።ዘገባውን ከዚህ በታች ካለው ይደምጽ ፋይል ያዳምጡ።
0
a52bfb2f531ab3d5b72c314f0efec1e6
c022fb0587a919e6c8707d21c77bbb20
አቶ ደመቀ መኮንን ለአውሮፓ ሃገራት አምባሳደሮች በትግራይ ክልል እየተወሰደ ስላለው ህግ የማስከበር ዘመቻ ገለጻ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን የህወሓት ጁንታ በሚነዛው የሐሰት መረጃ ተሸብበው በሀሰት ዘገባ ላይ ተጠምደው እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ። ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን በትግራይ ክልል የተወሰደውን ህግ የማስከበር ዘመቻ ትክክለኛ ገጽታ ወደጎን በመተው የህወሓት ጁንታ በሚነዛው የሐሰት መረጃ ተጠምደው የሀሰት ዘገባ ሲያሰራጩ እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ገልጸዋል፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በኩል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ላይ ÷ ዓለም አቀፍ ሚዲያው የህወሓት ጁንታ በሚነዛው የሐሰት መረጃ ተሸብቦ የሀሰት ዘገባ ሲያሰራጭ እንደነበር በግልጽ የታየበት ሁኔታን መመልከት ተችሏል ብለዋል። ይህ የሚዲያዎች ሁኔታ ትምህርት የተወሰደበት ነው ያሉት አቶ ደመቀ÷ በፕሮፓጋንዳ የተደገፈውን የዓለም አቀፍ ማህበረሰብ አስተሳሰብ ለመለወጥ ራሱን የቻለ ስራ እንደበነርም አብራርተዋል። “ሁኔታው ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን በጁንታው የሐሰት መረጃ ተሸንፈው የፌደራል መንግስት በትግራይ ህዝብ ላይ ጥቃት እያደረሰ እንደሆነ መዘገባቸውን ያየንበትና ትምህርት የወሰድንበት ነው” ብለዋል አቶ ደመቀ፡፡ የዓለም አቀፍ ሚዲያው መሬት ላይ ያለውን እውነት ከመፈለግ ይልቅ የጁንታውን የሐሰት ወሬ በማራገብ የህግ ማስከበር እርምጃው ቡድኑን ለማጥቃት እንጂ ህግን ለማስከበር አይደለም በማለት የሀሰት መረጃ ሲያሰራጩ እንደነበር መግለጻቸውን ኢፕድ ዘግቧል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
227a19fe71549fbe9e7e08ccbb1a270d
237297546f112330109d96a94ea54c60
በቤላሩስ ላይ የሚጣለው ማዕቀብ እንዲፋጠን ተጠየቀ
ዩናይትድ ስቴትስ በግዙፉ የቻይና /ZTE/ ቴሌኮሙኒኬሽንስ ኩባንያ ላይ ጥላው የነበረውን የሚያሽመደምድ ማዕቀብ ለማንሳት ከቻይና ጋር ሥምምነት ላይ መድረሷን የዩናይትድ ስቴትስ የንግድ ሚኒስትር ዊልበረ ሮዝ ዛሬ ገልፀዋል። ዩናይትድ ስቴትስ ለቻይናው ኩባንያ የሚያስፈልጉ አሜሪካ የተሰሩ ዕቃዎች እንዳይሸጡ አግዳ ነበር።ሚኒስትሩ ሲኤንቢሲ ለተባለው አሜሪካ ያለ የቴሌቪዥን ጣብያ በተናገሩት መሰረት ሥምምነቱ ወደ 75,000 የሚጠጉ ሰራተኞች ያሉት /ZTE/ አሜሪካ በኢራንና በሰሜን ኮርያ ላይ የጣለችውን የንግድ ማዕቀብ በመጣሱ $1 ቢልዮን ዶላር እንዲካፍል ያስገድደዋል። $400 ሚልዮን ዶላር መያዣ እንዲያስቀምጥና በ30 ቀናት ውስጥ መላ ሰራተኞቹን እንዲለውጥ ያድርጋል።
0
580e8ad8811a42cda5c677589573a57d
580e8ad8811a42cda5c677589573a57d
አቶ ጃዋር መሐመድና አቶ በቀለ ገርባ እንዲሁም በሃጫሉ ግድያ የተጠረጠሩ ሦስት ሰዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ
በድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠሩ ሦስት ግለሰቦች እንዲሁም አቶ ጃዋር መሐመድና አቶ በቀለ ገርባ ፍርድ ቤት ቀረቡ።በግድያው ተጠርጥረው ፍርድ ቤት የቀረቡት ሁለቱ ወንዶች አንዲት ሴት ሲሆኑ የ14 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ እንደተጠየቀባቸው ተገልጿል።በተያያዘ ዜናም የድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ ባለፈው ማክሰኞ ከሰዓት በቁጥጥር ስር መዋላቸው የተገለጸው አቶ ጃዋር መሐመድና አቶ በቀለ ገርባ ዛሬ ጠዋት ፍርድ ቤት መቅረባቸው ተነግሯል።ከድምጻዊው የቀብር ሁኔታ ጋር በተያያዘ የተፈጠረ ውዝግብን ተከትሎ በፖሊስ የተያዙት ሁለቱ ግለሰቦች ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ የፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት ቀርበው ተጨማሪ ቀጠሮ እንደተሰጠ የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኀን ዘግበዋል። ሁለቱ ግለሰቦች ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡት ለሰዎች ሞት ምክንያት የሆነን ሁከት በመቀስቀስና በሰው ሕይወት ማጥፋት ተጠርጥረው መሆኑ ተገልጿል። በዚህም መሰረት አቶ በቀለ ገርባ ለሐምሌ 6 ሲቀጠሩ አቶ ጃዋር መሐመድ ደግሞ ለሐምሌ 9 ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ቀጠሮ ተሰጥቷቸው ወደ ማረፊያ ቤት መመለሳቸው ተነግሯል። • • • ከድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ የአስከሬን ሽኝት መስተጓጎልና ከአንድ የፖሊስ አባል ግድያ ጋር በተያያዘ አቶ ጃዋር መሐመድን ጨምሮ ሌሎች 35 ሰዎች በቁጥጥር መዋላቸውን የፌደራልና እና የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽኖች አስታወቀው ነበር።ፖሊስ ጨምሮም ግለሰቦቹ በተያዙበት ጊዜ የጃዋር መሐመድ ጠባቂዎች ይዘውት የነበረው የጦር መሳሪያዎች እና መገናኛ ሬዲዮችንም መያዙንም ገልጿል። አቶ ጃዋር መሐመድና አቶ በቀለ ገርባ የተቃዋሚው የኦሮሞ ፌደራሊስት ፓርቲ (ኦፌኮ) አባላት ሲሆኑ ፓርቲው የአባሎቹ መታሰር እንዳሳሰበው ትላንት ለቢቢሲ ገልጾ ነበር።የሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በነበሩት ሁለት ቀናት በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በተከሰተ ግጭት ቢያንስ ከ70 በላይ ሰዎች መሞታቸውን የክልሉ የኮምዩኒኬሽን ኃላፊ ለቢቢሲ ገልጸዋል።በዋና ከተማዋ አዲስ አበባም ሁለት የጸጥታ ኃይል አባላትን ጨምሮ የ10 ሰዎች ህይወት ማለፉን የከተማዋ ፖሊስ ኮሚሽን አሳውቋል።
1
53be64508724d5b989748cff74e2be34
55d2a49e5296e51a4a1223c86ebfedae
‹‹ዓድዋ የማይቻል የሚመስለውን ያስቻለ ነው፡፡›› ሂሩት ካሳው (ዶክተር)
የአፍሪካ ኦሎምፒክ ኮሚቴዎች ማኅበር /አኖካ/ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የአህጉሩን ከፍተኛ የስፖርት ሽልማት/ኦርደር ኦፍ ሜሪት/ አበረክቷል።በመድረኩ ላይ የተገኙት የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስትሯ ዶክተር ሂሩት ካሳው “ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የስፖርትን ዘርፈ ብዙ ፋይዳ መጠቀም የቻሉ መሪ ናቸው” ብለዋል።ሽልማቱ የአፍሪካ አገራት መሪዎች ለኦሎምፒክ ስፖርት ማደግ ለሚያበረክቱት አስተዋጽኦ እውቅና የሚሰጥ ነው።በርካታ የአፍሪካ አገራት መሪዎች ይህንን ሽልማት ማግኘት ችለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለኢትዮጵያ ስፖርት ያሳዩት ድጋፍና ለኦሎምፒክ መንደር ግንባታ ያደረጉት የ3 ቢሊዮን ብር ድጋፍ ለሽልማት እንዳበቃቸው በሥነ ስርዓቱ ላይ ተጠቁሟል።ሽልማቱን ጠቅላይ ሚኒስትሩን በመወከል የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስትሯ ዶክተር ሂሩት ካሳው ተቀብለዋል፡፡ሚኒስትሯ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ስፖርት ያለውን ዘርፈ ብዙ ፋይዳ በሚገባ የሚጠቀሙ መሪ መሆናቸውን ተናግረዋል።ለአብነትም ስፖርትን በመጠቀም ላልተገባ ዓላማ ወደ ጽህፈት ቤታቸው ያመሩ የሠራዊት አባላትን ያረጋጉበትን ብልሃት አስታውሰዋል።ይህን በማድረግም ኢትዮጵያን ይገጥማት ከነበረው ብጥብጥ መታደግ ችለዋል ነው ያሉት።የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮጀክት በሆነው የእንጦጦ ፓርክ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ሰፊውን ቦታ እንዲዙ መደረጉንም ጠቅሰዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለይ ወጣቶች ለስፖርትና ለበጎ አድራጎት ተግባራት ትኩረት እንዲሰጡ አርዓያ በመሆን ጭምር ትልቅ ስራ ማከናወናቸውንም ገልጸዋል።የአፍሪካ ኦሎምፒክ ኮሚቴዎች ማኅበር ፕሬዚዳንት ሙስጠፋ ቤራፍ በበኩላቸው በቆይታቸው ኢትዮጵያ እንግዳ በማስተናገድ የተካኑ ሕዝቦችን ያቀፈች ታላቅ ሀገር መሆኗን መገንዘባቸውን ተናግረዋል።በኢትዮጵያ ቆይታቸው ለተደረገላቸው እንክብካቤም ምስጋና አቅርበዋል።በመድረኩ በአዲስ አበባ ለተካሄደው የአፍሪካ ኦሎምፒክ ኮሚቴዎች ማኅበር ጠቅላላ ጉባኤ በስኬት መጠናቀቅ አበርክቶ ለነበራቸው ግለሰቦችና ተቋማት እውቅና መሰጠቱን ኢዜአ ዘግቧል።
0
baac689eb9f7f2985207661ecb96852d
3c262294a726515987f04516ab3cccb7
ጆ ባይደን የአስተዳደር ርክክብ ዝግጅታቸውን ጀምረዋል
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤቱን አለመቀበላቸው አሳፋሪ ነው ሲሉ ጆ ባይደን ገለፁ።ባለፈው ቅዳሜ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን እንዳሸነፉ የተነገረላቸው ጆ ባይደን፤ ዶናልድ ትራምፕ ውጤቱን ባይቀበሉም ከውጭ ሀገራት መሪዎች ጋር ግንኙነት መጀመራቸው ተነግሯል።በርካታ ግዙፍ መገናኛ ብዙሃን ጆ ባይድን ማሸነፋቸውን ይፋ ያደረጉ ቢሆንም ዶናልድ ትራምፕ ምርጫውን እንደሚያሸንፉ በማህበራዊ ገፃቸው ላይ አስፍረዋል።የምርጫ ቆጠራው አሁን ላይ ምንም እንኳን ሙሉ በሙሉ ባይጠናቀቅም የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃንም በየአራቱ አመቱ የሚካሄደውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አሸናፊ ቀድሞ የመገመት ልምድ አላቸው።ይህንን ተከትሎም ጆ ባይደን ከዓለም ሀገራት መሪዎች የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት ደርሷቸዋል።ነገር ግን ይህ የምርጫው ውጤት የአሜሪካ የምርጫ ሂደትን በሚመራው አካል ማረጋገጫ ያልተሰጠው ሲሆን የተረጋገጠ ውጤት ይፋ የሚሆነው ከአንድ ወር በኋላ ነው።ጆ ባይደን ይህ የዶናልድ ትራምፕ አካሄድ የፕሬዚዳንቱን ውርስ አያስቀጥልም ማለታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል።ይህ ሁሉ ነገር በመጨረሻው ቀን ማለትም ከዶናልድ ትራምፕ ስልጣኑን በሚረከቡበት ዕለት ስኬቱ ይረጋገጣልም ነው ያሉት ጆ ባይደን።
0
691585c64968d2bcfd99b10ad478fcfc
661d084790788371690345fcd3240853
ሴቶች ዝውውር | ጌዲኦ ዲላ ዘጠኝ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የሁለት ነባሮችን ውል አራዝሟል
በቅርቡ አዲስ አሰልጣኝ የቀጠረው አቃቂ ቃሊቲ ወደ ዝውውሩን በመቀላቀል ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የሦስት ነባሮችን ውልም አራዝሟል፡፡በቅርቡ የአሰልጣኝ ቅጥር ማስታወቂያን አውጥቶ በርካታ አሰልጣኞችን ካወዳደረ በኃላ ለረጅም አመታት በሴቶች እግር ኳስ ላይ በመስራት የሚታወቀውን አሰልጣኝ ብዙአየው ዋዳን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠረው አቃቂ ቃሊቲ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ላይ ጠንክሮ ለመቅረብ ይረዳው ዘንድ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ረጅም ጊዜ በአማካይ ስፍራ ስትጫወት የነበረችው ዙለይካ ጁሀድን ጨምሮ ገነት ሰጠ (ተከላካይ ከመከላከያ)፣ አበዛሽ ሜጊሶ (ተከላካይ ከቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ሒሩት ደምሴ (የመስመር አጥቂ ከቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ ትዕግስት ሽኩር (አማካይ ከልደታ ክፍለከተማ እና ትደግ ፍሰሀ (አጥቂ ከመቐለ 70 እንደርታ) ወደ ክለቡ የቀላቀለ ሲሆን በክለቡ ውላቸው ተጠናቆ የነበሩት እየሩሳሌም ታደሰ፣ ገነት ፈርዳ እና ማክዳ ዓሊ ለተጨማሪ ዓመት ለመቆየት ፊርማቸውን ያኖሩ ሦስት ተጫዋቾች ሆነዋል፡፡
0
2c808119f5cef825edff58575ee9e4a8
8ff7eb5d4f541d0900ec9e31d11554c9
በባንግላዴሽ እሥልምና ፓርቲ መሪ ላይ የተላለፈው የሞት ፍርድ ፀና
አዲስ አበባ፣ጥር 27፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን ለአሜሪካው የስለላ ድርጅት (ሲ አይ ኤ) መረጃ አሳልፎ ሲሰጥ ነበር ባለችው ግለሰብ ላይ የሞት ቅጣት አስተላለፈች።የኢራን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አሚር ራሂምፖው የተባለው ተከሳሽ የሀገሪቱን የኒውክሌር ፕሮግራም የሚመለከቱ የተለያዩ መረጃዎችን ለአሜሪካ አሳልፎ ሲሰጥ እንደነበር መረጋገጡን አስታውቋል።ለዚህም ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ከአሜሪካ መቀበሉን ነው የፍርድ ቤቱ ቃል አቀባይ የገለጹት።በዚህ መሰረት ፍርድ ቤቱ አሚር ራሂምፖው በተባለው ተከሳሽ ላይ የሞት ፍርድ ቅጣት ማስተላለፉ ተነግሯል።ከዚህ ባለፈም ሁለት አሜሪካውያን ሰላዮች ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ የ10 ዓመትና 5 ዓመት እስር ቅጣት ተላልፎባቸዋል።ስማቸው ያልተጠቀሱት እነዚህ ግለሰቦች በበጎ አድራጎት ድርጅቶች ውስጥ ሲሰሩ የነበሩ መሆኑን ቃል አቀባዩ ተናግረዋል።ይሁን እንጅ የአሜሪካ መንግስትም ሆነ ሲ አይ ኤ ውሳኔውን አስመልክተው እስካሁን የሰጡት አስተያየት የለም።በኢራን እና በመካከለኛው ምስራቅ ከፍተኛ ተጽእኖ ፈጣሪ የነበሩት ጀኔራል ቃሲም ሱለይማኒ በፕሬዚዳንት ትራምፕ ትዕዛዝ መገደላቸውን ተከትሎ ዋሽንግተን እና ቴህራን ከፍተኛ ፍጥጫ ውስጥ መግባታቸው ይታወቃል። ምንጭ፡-ቢ.ቢ.ሲ
0
1efbbe48c2cfc1de119bb6f48386c57e
1efbbe48c2cfc1de119bb6f48386c57e
የኢንጂነር ስመኘው በቀለ የቀብር ሥነ ስርዓት የፊታችን እሁድ ይፈፀማል
ትላንት በመኪናቸው ውስጥ ሞተው የተገኙት የታላቁ የኅዳሴ ግድብ ግንባታ ዋና ሥራ አስኪያጅ የኢንጂነር ስመኘው በቀለ የቀብር ሥነስርዓት የፊታችን እሁድ እንደሚፈፀም አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ።ኢንጂነር ስመኘው በጥይት ተመተው መሞታቸውን የገለፀው ፌደራል ፖሊስ እስከአሁን ይፋ ያደረገው የምርመራ ውጤትም ሆነ የሰጠው ፍንጭ የለም።።
1
f1c3b5fc9d50425701ac9742960c3dfe
a8b420ce4712e24f0efd32c4db4527db
ኤጀንሲው ለህብረተሰቡ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ፈጣን አገልግሎት እየሰጠ ነው
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቂርቆስ፣ አራዳ እና ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተሞች በ280 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡት የኢንፎርሜሽንና ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ) መሰረተ ልማቶች ተመረቁ።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤና ሌሎች የስራ ሃላፊዎች በቂርቆስ የአይሲቲ መሰረተ ልማት ተገኝተው ጉብኝት አካሂደዋል።በዚህ ወቅት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለህብረተሰቡ የሚሰጠውን አገልግሎት ለማሻሻል እና የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ እውን ለማድረግ የዲጂታል ቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶችን ማስፋፋት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡አያይዘውም ወቅቱ ዓለም በቴክኖሎጂ አንድ የሆነበት በመሆኑ በከተማዋም ደህንነቱ እና ጥራቱ የተጠበቀ ቴክኖሎጂ ማበልጸግ እና መተግበር ያስፈልጋል ብለዋል።የዲጂታል የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶች ተግባራዊ መሆን አገልግሎት ፈላጊውን አካል የጊዜ፣ የጉልበት እና እንግልት ከማስቀረቱም ባለፈ ሙስናን እና ብልሹ አሰራሮችን ለመከታተል ፋይዳው የጎላ መሆኑንም አንስተዋል፡፡የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር አህመዲን አህመድ በበበኩላቸው፥ በአዲስ አበባ ከተማ የተጀመረው የዲጂታል መሠረተ ልማት ዝርጋታ አበረታች መሆኑን እና ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባው ገልጸዋል፡፡በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ በኩል የተካሄደው የአይሲቲ መሰረተ ልማት ግንባታ ክፍለ ከተሞችን በማስተሳሰር የከተማዋን የአገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋ እንደሚያደርግ ተጠቁሟል።ከዚህ በፊት በአምስት ክፍለ ከተሞች የአይሲቲ መሰረተ ልማት ተገንብተው መመረቃቸውን ኢዜአ በዘገባው አስታውሷል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
1bf7bee9da4eedd83533be1a2fa22bcd
04eff187bbd96d91dba004bf61dc705f
በሽብርተኞች የተገደሉ ሰዎች ቁጥር መቀነሱ ተዘገበ
በካፋ ዞን ዴቻ ወረዳ በካምባታ ጣምባሮ አርሶአደሮች ላይ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ መንግሥት ያሳየውን ቸልተኝነት በመቃወምና ሀዘናቸውን በመግለፅ የዞኑ ህዝብ አደበባባይ ወጣ፡፡በዱራሜ ስታዲየም ለተጎጂዎች ድጋፍ የተደረገ ሲሆን በጥቃቱ የተገደሉ አርሶ አደሮች ቁጥር 32 ደርሷል ፤ የተፈናቀሉ ዘጎችም ከ30 ሺህ በላይ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ከህዝቡና ከተለያዩ አካላት ለተጎጂዎች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ መደረጉን የድጋፍ ሰልፉ አስተባባሪ ለቪኦኤ ገልጿል፡፡ አደባባይ የወጡና ተጎጂዎችን አነጋግረናል፡፡
0
9af78a2a0f2239a6a6aa6d5519b7613b
9af78a2a0f2239a6a6aa6d5519b7613b
የአካባቢ ሰላምና ፀጥታ ተነታኝ ዶ/ር መሀሪ ታደለ ማሩ ስለ ኬንያ ምርጫ
የኬንያ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ውጤትን ውድቅ ያደረገው የፍርድ ቤት ውሳኔ ሲተነተን የኬንያ የፕሬዝደንታዊ ምርጫ ውጤትን የሻረው የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ለሀገሪቱ የዴሞክራሲ ተቋማት ግንባታ፣ እንዲሁም ለመላው አፍሪካ ምን አይነት አንድምታ ይኖረዋል?የአካባቢ ሰላምና ፀጥታ ተነታኝ ዶ/ር መሀሪ ታደለ ማሩን ሔኖክ ሰማእግዜር አነጋግሯል።
1
f15ef9df2abda4bda75322e535ef1bcc
4579adda8d1637d681bc6d5a4d754eef
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ከናይጄሪያው ፕሬዚዳንት መሃሙዱ ቡሃሪ ጋር ተወያዩ
የናይጀርያ ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ የቦኮ ሃራም አማፅያን የሚደቅኑት አደጋ እየቀነሰ ሄዶ ሰዎች ወደ ቀያቸውና ወደ እርሸቸው እየተመለሱ በመሆናቸው በሀገሪቱ ሰሜን ምሥራቅ ኑሮ እየተሻሻለ ሄዷል ብለዋል።ቡሃሪ ትላንት በአሜሪካ ድምፅ በተደረገላቸው ቃለመጠይቅ ሲናገሩ ቦኮ ሃራም በሚያደርሰው ጥቃት ምክንያት ከሰሜን ምሥራቁ ክፍል ሸሽተው የነበሩት በርካታ ናይጀርያውን ወደ መኖርያቸው መመለሳቸውን ጠቁመዋል። መንግሥት በዝቅተኛ ወለድ በሚሰጠው ብድር እርሻቸው ላይ እየዘሩ መሆናቸውንም ገልፀዋል።ከሦስት ዓመታት በፊት ቡሃሪ ሥልጣን ላይ በወጡበት ወቅት ቦኮ ሃራም በቦርኖ ክፍለ-ሀገር ያሉትን አብዛኛቹን የመንግሥት አከባቢዎችን ይቆጣጠር እንደነበር ገልፀዋል። አሁን ግን የሀገሪቱ ወታደራዊ ኃይል በነገረኝ መሰረት ቦኮ ሃራም የሚቆጣጠረው የመንግሥት ቦት የለም። ወታደራዊው ኃይል ያለውን አምናለሁ ሲሉ ቡሃሪ ተናግረዋል።ቦኮ ሃራም አሁንም በሰሜን ምሥራቅ ናይጀርያና በጎረቤት ሀገር ካሜሩን ይንቀሳቀሳል። ነገር ግን ናይጀርያንና አራት ጎረቤቶች ሀገሮችን ባካተተው የኅብረ ብሄራት ግብረ ኃይል በሚወስድበት እርምጃ ምክንያት ክፉኛ ተዳክሟል።
0
78051da6fbe2c7d948007fac35b27398
d3ccc2edfda86f75e335e7bfe819a62e
ቡሩንዲ ወደ እርስ በርስ ብጥብጥ ወደ ማዝቀጥ ጠርዝ ደርሳለች
ሚንስትሯ ይህን የተናገሩት በደቡብ ክልል ሶዶ ከተማ በተካሄደው የባህል አውደ ትዕይንት ላይ ሲሆን ይህ ሃብት ለክልሉ ባህል በማህበራዊና ምጣኔ ሃብታዊ እድገት የበኩሉን አስተዋጽዖ እንዲያበረክት በጥናትና ምርምር መደገፍ አለበት ብለዋል፡፡በክልሉ የሚገኙ ባህላዊ ሥርዓቶችን ለአገራዊ ልማትና ለሰላም ግንባታ በሚገባ መጠቀም ያለመቻሉን የተናገሩት የአውደ ትዕይንቱ ተሳታፊዎች ተመሳሳይ ትዕይንተ ባህል፣ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ከማጠናከርም በላይ እርስ-በርስ እንዲተዋወቁም ያደርጋል ብለዋል፡፡ ይሁን እንጂ የባህል ቅርሶችን በሚገባ አስተዋውቆ የቱሪዝም ማዕከል ማድረግ ያለመቻሉን ተቁምመዋል።
0
46c7442afaecf439489f7f54dd350df5
eabe3780996786beb433af2a785748c5
ግብጽ ድርድሩን አቋርጣ የምትወጣ ከሆነ ከዚህ በኋላ ለድርድር የምትቀመጥበት ምንም ዓይነት መንገድ አለመኖሩን ኢትዮጵያ አሳወቀች፡፡
በግብፅና ሱዳን ጉብኝት ለማድረግ ወደ አፍሪካ የገቡት የአሜሪካው የግምጃ ቤት ኃላፊ ስቴቨን ምኑቺን ከግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፋታህ አልሲሲ ጋር በካይሮ መወያየታቸውን አህራም ዘግቧል፡፡ ሁለቱ ወገኖች ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ እየሰራችው ባለው የሕዳሴ ግድብ ሰሞንኛ ጉዳዮች ዙሪያ መወያየታቸውን የፕሬዚዳንቱ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ በካይሮ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ባወጣው መግለጫ ምኑቺን በግብፅና በሱዳን ቆይታቸው በሕዳሴ ግድብ ድርድር ላይ ባላግባቡ ጉዳዮች ዙሪያ መፍትሔ ለማምጣት እንደሚጥሩ ገልጿል፡፡ ከዚህ ባለፈም በግድቡ ላይ ግብጽ የምትፈልገው አስገዳጅ ስምምነት ላይ መግባባት እንዲኖር ለመስራት ወደ አፍሪካ መምጣታቸውን ኤምባሲውን ተቅሶ የግብፁ አህራም ጽፏል፡፡ ይሁንና ኢትዮጵያ አስገዳጅ ስምምነት በሚለው ሀሳብ እንደማትስማማ መግለጿ ይታወሳል፡፡ ስቴቨን ምኑቺን የሕዳሴ ግድብ ድርድር በአሜሪካ ሲደረግ ፣ ከታዛቢነት ሚናቸው አልፈው ፣ ድርድሩን በሦስተኛ ወገንነት ሲመሩ እንደነበር የሚታወቅ ነው፡፡ በአሜሪካ ግምጃ ቤተ የተዘጋጀውን ሰነድም ኢትዮጵያ እና ሱዳን አንፈርምም ማለታቸው ይታወሳል፡፡ የአሜሪካ ግምጃ ቤት ኃላፊ ስቴቨን ምኑቺን ዛሬ ካርቱም ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በሱዳን ቆይታቸውም በግብፅ እንዳደረጉት ሁሉ ስለ ሕዳሴ ግድብ ድርድርና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ እንዲሁም የሱዳንን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ውይይት እንደሚኖራቸው ይጠበቃል፡፡
0
9f9823ebd2c329cac6e0207938915af6
1ea3e6f4ea19104da77c63a1d9adbfdb
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ በቀድሞ የተቋሙ ምክትል ሥራ አስፈጻሚ ተተኩ
ኢትዮ ቴሌኮም በተያዘው በጀት ዓመት በመጀመሪያው ሩብ ዓመት 10 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰቡን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ገልጸዋል።ዛሬ ጥቅምት 6/2012 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ሥራ አፈፃጸም በተመለከተ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮ ቴሌኮም በተያዘው በጀት ዓመት መጀመሪያ ሩብ ዓመት ላይ የተለያዩ የአሰራር ማሻሻያዎች ሲያደርግ መቆየቱን ተናግረዋል።በዚህም የእቅዱን 98 በመቶ ማሳካት መቻሉን እና ከባለፈው ተመሳሳይ ሩብ ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ 21 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን የገለጹ ሲሆን ከተሰበሰበው ገቢ ውስጥ 56 በመቶው ከድምጽ አገልግሎት 29 በመቶው ደግሞ ከሞባይል ዳታ የተገኘ መሆኑን አንስተዋል።እንዲሁም ከተሰበሰበው ገቢ ውስጥ 41 ነጥብ 1 ሚሊዮን ዶላሩ ከዓለም አቀፍ አገልግሎቶች የተገኘ መሆኑን ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ተናግረዋል።በሌላ በኩል በሩብ ዓመቱ የኢትዮ ቴሌኮም አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር 44 ነጥብ 4 ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን የደንበኞች ቁጥርም 10 በመቶ መጨመሩ በመግለጫው ተጠቅሷል ።ኢትዮ ቴሌኮም ከ74 ሚሊዮን ብር በላይ ማህበራዊ ፋይዳ ባላቸዉ አገራዊ ጉዳዮች ላይ በመሳተፍ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ተወጥቷል። ከአዲስ አበባ ዉጭ ለሚገኙ ተማሪዎች የ32 ሺሕ ደብተር እገዛ ያደረገ ሲሆን በጤና፣ በግብርና፣ በማህበራዊ አገልግሎቶች፣ ሕጻናትን፣ ሴቶችን፣ ወጣቶችን፣ አረጋዊያንን በማገዝ እና በአከባቢ ጥበቃ ዘርፎች ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል ተብሏል።
0
84b8f962b319bef9f2e3791c1d16189c
84b8f962b319bef9f2e3791c1d16189c
በኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት ዓመታት የተካሄዱ ለውጦችን የዳሰሰ መፅሐፍ ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ በኢትዮጵያ የተከናወነውን የፖለቲካ ለውጥ ሂደትና ቀጣይ አቅጣጫዎች የሚያመላክት መጽሐፍ ተመርቋል። በእንግሊዝኛ ቋንቋ “Ethiopia in the wake of political reforms” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው መፅሐፍ አራት ክፍሎችና 616 ገፆችን ይዟል። በ20 ምሁራን የተዘጋጀው መፅሃፉ በአገሪቷ ባለፉት ሁለት ዓመታት በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚና በማኅበራዊ ጉዳዮች የተካሄደውን ለውጥ የዳሰሰ መሆኑ ተገልጿል። ኅብረተሰቡ ስለ ለውጡ ያለውን ግንዛቤና የለውጡን ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችም አመላክቷል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው የመፅሃፉ ምረቃ ላይ የተገኙ ምሁራን፣ ታዋቂ ግለሰቦችና ጋዜጠኞች በመፅሐፉ ዙሪያ ውይይት ማካሄዳቸውን ኢዜአ ዘግቧል ። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
1
ec3f4dd7bc9835cacb0c9fa4a0a9f07e
c38ea92d0d04eff4615e738074ce8b31
ለዎላይታ ሕዝብ ጥያቄ አስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጥ ዎሕዴግ ጠየቀ
የፌደራል መንግስት ተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ ጉዳት እያጋጠማቸው ላሉት የጣና ኃይቅና የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ትኩረት እንዲሰጥ እንዲሁም የማንነት ጥያቄ በሚያነሱ ዜጎች ላይ የሚደርስ የኃይል እርምጃ እንዲቆም የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በጎንደር፣ በደብረ ታቦር፣ በባህር ዳር፣ በወልዲያና በሌሎች የአማራ ከተሞች ይካሄዳል ተብሏል፡፡ የጎንደሩ ሰላማዊ ሰልፍ “በአማራ ወጣቶች ማህበር በጎንደር” አስተባባሪነት እንደሚካሄድ የማህበሩ ሊቀመንበር ወጣት ይሁኔ ዳኛው ለአዲስ አድማስ የገለፀ ሲሆን ሰልፉን አስመልክቶም ከከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ጽ/ቤትና ከፀጥታ ቢሮ ኃላፊዎች ጋር ምክክር ተደርጎ፣ እውቅና መገኘቱን ጠቁሟል፡፡ በእንቦጭ አረም የተወረረው የጣና ኃይቅ አስቸኳይ እልባት እንዲያገኝ፣ በላዩ ላይ በተሰራው መጠለያ ምክንያት አደጋ የተጋረጠበት የቅዱስ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት በአስቸኳይ ይጠገን ዘንድ የፌደራል መንግስት ትኩረት እንዲሰጠው በሰላማዊ ሰልፉ እንጠይቃለን ያለው ወጣት ይሁኔ፤ በራያ፣ በወልቃይትና በሌሎች አካባቢዎች የአማራ ማንነት ጥያቄን ያነሱ ዜጎች ምላሽ እንዲሰጣቸውም የምንጠይቅበት ይሆናል ብሏል፡፡ ሰላማዊ ሰልፉን ፍፁም ሰላማዊ ለማድረግ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር ሰፊ ውይይት መደረጉንም አስታውቋል፡፡ ደብረ ታቦር የሚካሄደውን ሰላማዊ ሰልፍ ከሚያስተባብሩ ወጣቶች አንዱ የሆነው ወጣት ጌታቸው ለሰልፉ በቂ ዝግጅት ተደርጓል ብሏል፡፡ በባህርዳርና በወልዲያ ከተሞችም ተመሳሳይ አላማ ያለው ሰልፍ በተመሳሳይ ጊዜ ይካሄዳል ተብሏል፡፡ በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች በነገው እለት ይካሄዳሉ የተባሉትን ሰላማዊ ሰልፎች በተመለከተ ከክልሉ መንግስት ለማረጋገጥ ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም፡፡ ለአማራ መንግስት የኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን በተደጋጋሚ የስልክ ጥሪና አጭር መልዕክት ብናደርግም ምላሽ አላገኘንም፡፡
0
4cd44c4331738af091d67ae93d4bfaca
b760bba4daeed5e378337c9e5fb6c823
በመዲናዋ ወንጀል እየተፈጸመ ነው በሚል የውጭ ሃገራት ዜጎች ጉዞ እንዳያደርጉ በሚል የተናፈሰው ዜና ነባራዊ ሁኔታውን ያለገናዘበ ነው – ፖሊስ
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 12/2005 (ዋኢማ) – ከባድ የእምነት ማጉደል የሙስና ወንጀል ፈጽሟል በሚል ክስ የተመሰረተበት ፍራኦል ቢራሳ በ6 ዓመት ጽኑ እስራትና በብር 10 ሺህ መቀጣቱን የፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ።ኮሚሽኑ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንዳስታወቀው ተከሳሹ ፍራኦል ቢራሳ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የደንበኞች አገልግሎት ኤጀንት ሆኖ በሚሰራበት ወቅት አየርመንገዱ ለሁለት የውጭ አገራት አየርመንገዶች ከሰጠው መደበኛ ያልሆኑ በረራዎችን የማስተናገድ አገልግሎት የሰበሰበውን 5 ሺህ 805 የአሜሪካ ዶላር ለአየር መንገዱ ገቢ ማድረግ ሲገባውተገቢ ያልሆነ ጥቅም ለማግኘት በማሰብ ለግል ጥቅሙ በማዋል ከባድ የእምነት ማጉደል የሙስና ወንጀል ፈጽሟል።እንደ ኢዜአ ዘገባ ተከሳሹም በክሱ ሂደት የቀረቡበትን ማስረጃዎች ቀርቦ መከላከል ባለመቻሉ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት ዛሬ ሀምሌ 11 /2005 በዋለው ችሎት ግለሰቡ በ6 ዓመት ጽኑ እስራትና በብር 10 ሺህ እንዲቀጣ ብይን መስጠቱን ኮሚሽኑ አስታውቋል።
0
028c4779a1f3fb10d678f59b9fa6f037
dfbce7ea3b8442732b074179141bc2f9
ንግድን የማሳለጥ መርሃ ግብር የአንድ ወር አፈጻጸም ግምገማ ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ በተገኙበት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2012 በጀት ዓመት የእናቶችና ሕጻናት ጤና አገልግሎት ሀገር አቀፍ የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል።የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማው የፌደራል ጤና ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎችና የክልል ጤና ቢሮ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የተጀመረው።የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ÷ ሀገራዊ የግምገማ መድረኩን በከፈቱበት ወቅት እንደተናገሩት በኮቪድ 19 ወረርሽኝን ምክንያት በእናቶችና ህፃናት ጤና ላይ ተጨማሪ ስጋቶች መጋረጡ ለእናቶችና ህፃናት የሚሰጡ የጤና አገልግሎቶች ፈተና እንዲገጥማቸው አድርጓል።በወርሽኙ ወቅት በአፋጣኝ የተወሰዱ እርምጃዎች በተለይም ችግሩን በጊዜ የመታደግ ስራ በመሰራቱ ሊከሰት የሚችለውን ፈተና እና አደጋ በመቀነስ ተገቢውን ስራ ለመስራት መቻሉን ሁሉንም ባለድርሻ አካል የሚያስመሰግን ነው ብለዋል።በጤና ሚኒስቴር የእናቶች ህጻናት ጤና እና ስርዓተ ምግብ ዳይሬክተር ዶክተር መሰረት ዘላለም በበኩላቸው ÷ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቆየው የግምገማ መድረክ በእናቶች ህፃናትና በስርዓት ምግብ ዳይሬክቶሬት ስር ያሉትን ስራዎች ለመገምገም እንደሚያግዝ ጠቅሰዋል።ከዚህ ባለፈም በቀጣይ በተሻለ መልኩ ውጤት ለማስመዝገብና የእናቶችንና ህፃናትን ሀገራዊ የጤና ጥያቄ ለመመለስ የሚረዳ መድረክ መሆኑንም ጠቁመዋል። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
8b61b18fe6e5732c909c688d6afee495
a564a54d2cc055e744916faa9eadde82
እንግሊዝ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የህክምና ቁሳቁስ ላከች
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ምክትል ርዕሳነ መሥተዳድሮች እና ከሁለቱ ከተማ መስተዳድሮች ከንቲባዎች ጋር በኮሮና ቫይረስ የመከላከል ተግባራት ዙሪያ ተወያይተዋል።በዚህ ወቅትም ሁሉም ክልሎች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል አስፈላጊ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን አስታውቀዋል።የቫይረሱ የመከላከያ መንገዶችን በተመለከተ ክልል አቀፍ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራ እያስጀመሩ መሆኑም ተመላክቷል።ይሁን እንጅ በሁሉም ስፍራ በተለይም በሃይማኖት ተቋማት ውስጥ አካላዊ ርቀትን ተግባራዊ ለማድረግ አስቸጋሪ መሆኑን ነው የተናገሩት።በቪዲዮ ኮንፈረንሰ በተደረገው በዚህ ውይይት ክልሎች የህክምና መገልገያዎች እና መሳሪያዎች ድጋፍ እንዲደረጉላቸው ጥያቄ አቅርበዋል።ከዚህ ባለፈም አንዳንድ ክልሎች የህክምና ባለሞያዎች እጥረት እንዳለባቸው ማሳወቃቸውን ከጠቅላይ ሚነስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።በሌላ በኩል ክልሎች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ያላቸውን ዝግጁነት በመግለጽ በጉዳዩ ዙሪያ አስፈላጊውን ግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።በተያያዘ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የበኩላቸውን እያበረከቱ ለሚገኙ አርሶ አደሮች፣ ነጋዴዎች፣ ባለሃብቶች፣ ግለሰቦች እና ወጣቶች ምስጋና አቅርበዋል።“በዚህ አስቸጋሪ ጊዜ የገለጣችሁት የደግነት ሥራችሁ፣ ብርታታችሁ እንዲሁም አዎንታዊ እና ገንቢ ተሳትፏችሁ በእጅጉ የሚመሰገን ነው፤ እውነተኛ የኢትዮጵያ ልጆች መሆናችሁን አስመስክራችኋል” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በትዊተር ገጻቸው ባስተላለፉት የምስጋና መልዕክት።
0
b2363429e4b3b47fba2303fe2c698f84
b2363429e4b3b47fba2303fe2c698f84
የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ 170 ተማሪዎች የቴክኖሎጂ ሥልጠና ተሰጠ
አዲስ አበባ፡- መለስ ፋውንዴሽን ከመላው ሀገሪቱ የተውጣጡ በሒሳብና በፊዚክስ ትምህርቶች የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ 170 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የቴክኖሎጂ ሥልጠና ሰጠ። በፋውንዴሽኑ የኢኮሎጂ ኃላፊ ወይዘሮ ሰምሀር ሲሳይ ፋውንዴሽኑ ለሁለተኛ ጊዜ ባዘጋጀው የስልጠና መድረክ ላይ ተገኝተው እንደገለጹት፣ የቴክኖሎጂ ሥልጠናው በኢኖቪሽንና ቴክኖሎጂ ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሰጥ ነው። ተማሪዎቹ ከልጅነታቸው ጀምሮ የቴክኖሎጂ ፍላጎቱ እንዲያድርባቸው ከማድረጉም በላይ ወደ ዩኒቨርሲቲዎች በሚገቡበት ወቅት ሳይንሱን መርጠው ወደ አዳዲስ ነገሮች ፈጠራ እንዲያዘነብሉ ይረዳቸዋል ብለዋል። ወጣት ተማሪዎቹን ከቴክኖሎጂዎች ጋር የማስተዋወቁና ፍላጎቱን የማስረጽ ሥልጠናው እየተሰጠ የሚገኘው ዘንድሮ ለሁለተኛ ዙር ሲሆን እስከ አራተኛ ዙር በየክረምቱ የሚቀጥልም ሆኖ ለአንድ ወር ያህል ጊዜ የሚወስድ ነው ብለዋል። ተማሪዎች ስለ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ከዚያም በተጨማሪ ሳይንስ፣ሒሳብ እና ኢንጂነሪንግ ዘርፎች ላይ ትኩረት እንዲሰጡ ታስቦ የሚሰጥ ሥልጠና መሆኑን የተናገሩት ወይዘሮ ሰምሀር፣ በሥልጠናው መጨረሻም ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታዎቻቸው አዳዲስ ሐሳቦች አፍልቀው በተግባር ወደ ውጤት የሚቀይሩበት እድልና አሰራር እንደሚመቻችላቸው ጠቁመዋል። ከኦሮሚያ ልዩ ዞን ለገጣፎ የመጣው ተማሪ ምህረትአብ ሳምሶን እንደተናገረው፣ ሥልጠናው የኮምፒዩተር ሳይንስ ሲሆን በቀጣዮቹ ጊዜያት የቴክኖሎጂ ፍላጎት እንዲያድርብን የሚያደርግ ነው ብሏል። ዓለም የምትመራው በቴክኖሎጂ ስለሆነ በየትኛውም ዘርፍ የዚህ እውቀት ባለቤት ሆኖ መገኘት አስፈላጊና ተመራጭ ሊያደርግ እንደሚችል ጠቅሶ የተማሪዎችን የቴክኖሎጂ እይታም የሚያሳፋ እንደሆነ ተናግሯል። የኮምፒዩተር ፕሮግራም ሥልጠናው ሀገሪቱን የሚረከቧት ወጣቶች የቴክኖሎጂ እውቀቱ ያላቸው እንዲሆኑ በር ይከፍታል የምትለው የመቐለዋ ተማሪ ሊዲያ ጸጋነህ በቀጣይ የዩኒቨርሲቲ ትምህርቴን በሕክምናው ዘርፍ የመማር እቅድና ፍላጎት ቢኖረኝም የቴክኖሎጂ እውቀቴን ማጎልበቴ ለሀገሬ በሙያዬ አዲስ ነገር ማበርከት እንድችል ያደርገኛል ብላለች። ከጎንደር የመጣችው ተማሪ ቃልኪዳን ኃይሉ በበኩሏ የኮምፒዩተር ቴክኖሎጂ ሥልጠናው ለማንኛውም ሰው በዚህ ዘመን ያለው ፋይዳ አያጠያይቅም። ለተማሪዎች ሲሆን ደግሞ ጥቅሙ እጥፍ ድርብ ይሆናል፣ምክንያቱም ከዓለም ጋር በቅርበት በመተዋወቅ ለሀገራችን አዳዲስ ፈጠራዎች ማበርከትና ትውልዱን ለማስተማር ሰፊ እድል ባለቤቶች ነን ስትል ተናግራለች።አዲስ ዘመን ነሐሴ 16/2011ሙሐመድ ሁሴን
1
b302a860caaf39bc2ffb7be2c6ebe2a0
43ee479ec91861679e84e3e8c005739c
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የተወሰኑ ለውጦች አድርጎ ወደ ዝግጅት ይገባል
ሀገር አቀፍ ሴት የትምህርት አመራሮች የጋራ ጥምረት መመስረቱ ተገለጸ፡፡ጥምረቱ ሴቶችን ወደ አመራርነት ሊያመጣቸው የሚችሉ ብቃትና ክህሎት እንዲያዳብሩና ውጤታማ የትምህርት ስራ አመራሮች ሆነው እንዲገኙ ለማስቻል ያለመ ነው ተብሏል፡፡በኢትዮጵያ በትምህርት ዘርፍ የሴቶች አመራርነት ሀገር አቀፍ ጥምረት ምስረታ በአዲስ አበበ ተካሂዷል።የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ገረመው ሁሉቃ በትምህርት ዘርፍ የሚገኙ ሴቶችን ወደ አመራርነት ማምጣት ሴቶችን ከማብቃት ያለፈ ተጨባጭ ፋይዳ እንዳለው መረዳት ይገባል ብለዋል።በሀገሪቱ በትምህርት መስክ ሴቶችን በማብቃት ረገድ የተወሰኑ ስራዎች ቢሰሩም ሴቶችን በዘርፉ ወደ አመራርነት ማምጣት የተቻለው 10 በመቶ እንኳን የሚሞላ እንዳልሆነ ነው መረጃዎች የሚያሳዩት።በትምህርት መስክ የሚገኙ ሴቶችን ወደ አመራርነት በማምጣት በዘርፉ ሊመዘገቡ የሚገባቸውን ለውጦች ለማስገንዘብ አስፈላጊ በመሆኑ ይህ ሀገር አቀፍ ጥምረት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገልጿል።ጥምረቱ በአሰራር ስርዓት ላይ የሚታየውን ማነቆ ለማለፍና ሴቶችም ያላቸውን አቅም ለመጠቀም እንደሚያግዝ ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
899f73f100a76b3cbfc9ec4e358ef1fc
d9c4b20d81c1ed7922c5647d2ea5ceb1
የሰማያዊ ፓርቲ መግለጫ
የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት በሽብር ተከስሰው እሥር ቤት ውስጥ በሚገኙ ሦስት የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር አባላት ላይ ዛሬ ተጨማሪ የእሥራት ቅጣት ወስኗል፡፡በነዘላለም ወርቅአገኘሁ ዶሴ ከተከሰሱት መካከል የአንድነት ፓርቲ አመራር አባል የነበሩት ዳንኤል ሺበሺ፤ የአረና ትግራይ አመራር አባል የነበሩት አብረሃ ደስታና የሰማያዊ ፓርቲ አመራር አባል የነበሩት የሺዋስ አሰፋ ችሎት በመድፈርና በማንጓጠጥ ከዋናው ክሥ ውጭ ነው የተወነጀሉት፡፡አቃቤ ሕግ በሰባተኛው ተከሣሽ ላይ ያሻሻለውን ክሥ ፍርድ ቤቱ ተቀብሎታል፡፡ተከሣሾቹ በተያዘው ቀጠሮ የእምነት ክሕደት ቃል ይሰጣሉ ተብሏል፡፡
0
bee97740399e9c621b3fa21b524892b2
148e451a474a707daa0203886d42328b
የአዲስ አበባ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ገቢ አደረጉ
አዲስ አበባ፤ መስከረም 13/2006 (ዋኢማ) – በስቶክሆልም የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለህዳሴው ግድብ ግንባታ የሚውል 165,000.00 የስዊድሽ ክሮነር ለህዳሴ ግድብ ገቢ አሰባሰቡ።በስቶክሆልም የታላቁ የህዳሴ ግድብ ምክር ቤት ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ጋር በመተባበር የኢትዮጵያን አዲስ ዓመት አስመልክቶ ያዘጋጀው የታላቁ የህዳሴ ግድብ ገቢ ማሰባሰቢያ ኘሮግራም መስከረም 10/2007 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል፡፡በስዊድንና በሌሎች የኖርዲክ አገሮች የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ወይንሸት ታደሰ በእለቱ ባደረጉት ንግግር አዲስ ዓመት በሁሉም አገሮች በጉጉት የሚጠበቅ ትልቅ በዓል መሆኑን ገልዕጸው በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት አገር ውስጥ ትላልቅ ስኬቶችን የተመዘገቡበትና በዓለም አቀፍ ደረጃም ያላት ተሰሚነት ጐልቶ የወጣበት እንደነበር አውስተዋል፡፡በስቶክሆልም የኢትዮጵያ ኤምባሲ ለዋኢማ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው አምባሳደር ወይንሸት ታደሰ በንግግራቸው አገራችን ባለፉት አስር ዓመታት ያስመዘገበችዉን ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ባለፉው ዓመትም አጠናክራ መቀጠሏን ገልጸዋል። ከተከናወኑት ጉልህ ተግባራት መካከል በትላልቅ ሜጋ ኘሮጀክቶች ግንባታ ረገድ በመጠናቀቅ ላይ ያለው የአዲስ አበባ ቀላል የባቡር መንገድ ግንባታ፣ የአዲስ አበባ ጅቡቲ የባቡር ሃዲድ ግንባታ እና 40 በመቶ የተጠናቀቀው የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠቃሽ ናቸው ብለዋል፡፡ በግብርናው መስክ ከፍተኛ እድገት መመዝገቡ፣ በኢንዱስትሪ መስክ በርካታ ሥራዎች መከናወናቸውን በመግለጽ 2007 ዓመት የአገራችን እድገትና ትራንስፎርሜሽን የመጀመሪያ እቅድ የሚጠናቀቅበት እና ወደ ሁለተኛዉ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ለመሸጋገር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት የሚደረግበት እንዲሁም አገር አቀፍ ምርጫ የምናካሂድበት ዓመት መሆኑን ገልጸው ኢትዮጵያውያንና ትውልድ ኢትዮጵያውያን በአዲስ የአገር ፍቅር ስሜት ለእነዚህ ተግባራት ስኬት ከመንግስት ጋር በጋራ ለመስራት እንዲዘጋጁ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በስቶክሆልም የታላቁ የህዳሴ ግድብ ገቢ አሰባሳቢ ምክር ቤት ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ፍጹም ሀይሌ በበኩላቸው በዓሉን ለመታደም እና ለማድመቅ የተገኙት ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም የአገራችን አንጋፋ አርቲስቶችን እና የታላቁ የህዳሴ ግድብን ለመገንባት እያደረጉት ያለዉን አስተዋፅኦ አድንቀዋል፡፡በኘሮግራሙ በተለያዩ የስዊድን ከተሞች የሚኖሩ ከ400 በላይ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች በመገናኘት የኢትዮጵያን አዲስ ዓመት በጋራ አክብረዋል።
0
4ae676759920b83133094a91e88b7165
4ae676759920b83133094a91e88b7165
በዩኒቨርሲቲዎች ተከስቶ በነበረው ግጭት የአምስት ተማሪዎች ህይወት ማለፉን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ
በቅርቡ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በግለሰቦች ደረጃ ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት የቡድን መልክ በመያዝ ወደሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ተዛምቶ የአምስት ተማሪዎች ህይወት ማለፉን የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ።በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት እየመከሩ ናቸው።በምክክር መድረኩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።ምክክሩ ሲጀመር የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ወልደማሪያም በዩኒቨርሲቲዎች ተከስቶ የነበረው ግጭት ለሰው ህይወት መጥፋት ጭምር የዳረገ ጉዳት ማድረሱን ገልጸዋል።በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በግለሰቦች ደረጃ የተፈጠረ አለመግባባት ወደ ቡድን መልክ በመቀየር በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ተዛምቶ የነገ ተስፋ የሆኑ አምስት ተማሪዎችን ህይወት ቀጥፏል ብለዋል። ችግሩን ለማርገብና ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ታልሞ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ግጭት ወደተከሰተባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ተንቀሳቅሰው ባከናወኑት ተግባር አንጻራዊ ሰላም እንደመጣ ዶክተር ሂሩት ተናግረዋል። አሁን ባለድርሻ አካላት በሚያደርጉት ምክክር ዘላቂ የሆነ ሰላም ሊያረጋግጥ የሚችል ሓሳብ እንደሚፈልቅ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል ። (ኢዜአ)
1
d4f7ad4f17f122138bc676bda8f85ce3
42e2afc3d88bee6e93d1af22a5c21e15
የአጊቱ ጉደታ አስከሬን አዲስ አበባ ገባ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀዋሳ ከተማ ከ7 ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የሳኒታይዘር ማምረቻ ተመርቆ ወደ ማመረት ገባ። በክልሉ መንግሥት እና ህዝብ ድጋፍ የተገነባው ማምረቻ በክልሉ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ መሆኑም ነው የተነገረው። የደቡብ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ጌታሁን ጋረደው እንዳሉት ቀርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ ያለ ትርፍ የሚታዩ የተለያዩ የሰብዓዊ አገልግሎቶች ሲያበረክት የቆየና አሁንም መቀጠሉን ጠቁመዋል፡፡ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከክልሉ መንግሥት ጎን በመሆን ላደረገው ሁሉን አቀፍ ድጋፍም ምስጋና አቅርበዋል። የደቡብ ክልል ቀይ መስቀል ማህበር የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ዮሀንስ ለታሞ ዛሬ ለምረቃ የበቃውን የሳኒታይዘር ማምረቻ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ በልዩ ልዩ የሰብዓዊ አገልግሎቶች እያደረገ ያለው እንቅስቃሴ የሚያስመሰግን ነው ብለዋል። ከ368 ሺህ በላይ አባላት ያሉት ማህበሩ በክልሉ የሚገኙ 22 ሚሊየን ሰዎችን በማገልገል ላይ እንደሚገኝ በስነ ስርዓቱ ላይ ተጠቁሟል። በሶዶ ለማና መቅደስ አስፋው
0
03a759bfb3b7b6f8daa03fa3a7483808
e151d735542b1c38db42b9f72863143c
ቋሚ ኮሚቴው ከመማር ማስተማሩ ጎን ለጎን ኮቪድን ለመከላከል በትኩረት መስራት እንደሚገባ አሳሰበ
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 04/2013 ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ክልል መንግስት እና ህዝብ ለዘመናት በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች እንዲዳከም የትህነግ ህገወጥ ቡድን ሲሰራ ቆይቷል፤ እየሰራም ይገኛል፡፡ ይህንን ህገወጥ ቡድን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ለማስወገድ የሚወሰደውን የህግ ማስከበር ለሀገር ህልውና ዘመቻ በተለያየ መንገድ እየደገፉ ነው፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን ደግሞ ወቅቱ የሚጠይቃቸው ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ስራዎች አለመቋረጣቸውን የአማራ ክልል መንግሥት አስታውቋል፡፡የክልሉ መደበኛ የስራ እንቅስቃሴዎች በከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዩ ስምሪት ተሰጥቷቸው በትኩረት በመስራት ላይ እንደሚገኙ የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙዩንኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ግዛቸው ሙሉነህ ተናግረዋል፡፡የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የአማራ ክልል ልዩ ሃይል እና ሚሊሻ አባላት የጋራ ጠላት የሆነውን ጁንታ ከስሩ ለማሰወገድ እየወሰዱ በሚገኙት የህግ ማስከበር ለሀገር ህልውና ዘመቻ ህዝቡ በተለያዩ መንገዶች በድጋፍ እየገለፀ ነው ብለዋል፡፡ከድጋፉ ጎን ለጎን የደረሱ ሰብሎችን የመሰብሰብ፣ የመስኖ ልማት ስራዎችን የማከናወን እና የስራ ዕድል ፈጠራዎች በመደበኛ አደረጃጀቶች በትኩረት እየተሰራበት መሆኑን ዋና ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል፡፡የጤና እና የትምህርት እንዲሁም ሌሎች የማህበራዊ ዘርፎችም ልዩ ትኩረት የተሰጠባቸው ስራዎች መሆናቸውን ዋና ዳይሬክተሩ አስረድተዋል፡፡ህገወጡ ህወሓት ባለፉት ዓመታት በክልሉ ያሰማራቸው ተላላኪዎች ብሔርን ከብሔር እና ሃይማኖትን ከሃይማኖት በማጋጨት የክልሉን ሰላም ለማደፍረስ ስለሚሯሯጡ ነዋሪዎች አካባቢያቸውን በንቃት መከታተል እንደሚገባቸው አቶ ግዛቸው አሳስበዋል፡፡ኅብረተሰቡም ከፖሊስ እና ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በጋራ በመሆን አካባቢውን በመጠበቅ ብሎም ፀጉረ-ለውጥ ሰው ሲያጋጥም ፈጥኖ ለፀጥታ አካላት ጥቆማ በመስጠት መተባበር እንደሚገባም አስገንዝበዋል፡፡በክልሉ በተከናወኑ ልዩ ልዩ የፀጥታ ማስከበር ስራዎች ተጠርጣሪ ግለሰቦች፣ የጦር መሳሪያዎች እንዲሁም ለወንጀል አገልግሎት ሊውሉ የሚችሉ ቁሳቁሶችም እንደተያዙም አስታዉቀዋል፡፡
0
f27a626e05097bdd8dfa8d91bdf326da
8297f6565f3f6fcc1119cebc31d73f6a
ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ እያስከተለ ያለውን ጉዳት እየጎበኙ ነው
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 5 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ሳምሶን ወንድሙ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ።ከዚህ ቀደም የባለስልጣኑ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዛይድ ወልደገብርኤልን ጨምሮ ሌሎች የባለስልጣኑ የስራ ሃላፊዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወሳል።አሁን ላይ ከሙስና ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር የዋሉት ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ቁጥር 55 መድረሱን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
0
edbccc529a710bcfb3327df4f0317adb
2d94544aa0b07aae0d730f6d97c6f0d4
ኢ/ር ታከለ ኡማ ከወሎ ሰፈር—ኡራኤል ያለውን የመንገድ ግንባታ ተመለከቱ
መንገዱ በአጠቃላይ 20 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውና ወደ ሁለት አቅጣጫ የሚዘረጋ ነው።የፈጣን አውቶብስ መንገዱ አዲስ ከተማ፣ ልደታ፣ ቂርቆስና ኮልፌ ላይ የአውቶብስ መቆሚያዎች ይኖሩታል።በቀጣይም ከ20 በላይ የአውቶብስ የፍጥነት መንገድ ፕሮጀክቶች መታቀዳቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) ይፋ አድርገዋል። የከተማ አስተዳደሩ የትራንስፖርት ችግሩን ለመፍታት የብዙኃን ትራንስፖርት ማዘመንና ማሳደግ ላይ እንደሚያተኩርም ተናግረዋል።የመንገዱን ግንባታ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶክተር) እና ኢንጂነር ታከለ ኡማ አስጀምረውታል።የአውቶብስ የፍጥነት መንገድ ፕሮጀክቱን የፈረንሳይ ኩባንያ እንደሚያከናውንም የከንቲባ ጽህፈት ቤቱ አስታውቋል።
0
a5e953bbd9f9c71b89d4a1b230df7799
8318005d0f25960882ec6f026f94c571
የሰሊጥ ምርቱ ጉዳት ሳይደርስበት እየተሰበሰበ መሆኑን የምዕራብ ጎንደር ዞን አስተዳደር አስታወቀ።
በደቡብ ክልል ቡርጂ ወረዳና በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን አዋሳኝ አምስት የቡርጂ ወረዳ አርሶ አደሮች በታጠቁ የኦነግ አባላት ሲገደሉ፤ ሊሎች ሰባት ሲቪሎች ደግሞ የመቁሰል አደጋ እንደረሰባቸው የቡርጂ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ፡፡የቡርጂ ተወላጆች በሚደርስባቸው ማንነታቸውን መሠረት ያደረገ ጥቃት ሳቢያ ከቡሌ ሆራ፣ ከተል ተሌና ሞያሌ በመፈናቀል ላይ መሆናቸውን የአካባቢው ተወላጆችና ተጎጂዎች ይናገራሉ፡፡በተጨማሪም ለረሃብ መጋለጣቸውን ያመለከቱት ተፈናቃዮች ከመንግሥትም ሆነ ከሌሊሎች ደራሽ ሰብዓዊ ዕርዳታ አላገኘንም ይላሉ።በኦሮሚያ ክልል የምዕራብ ጉጂ ዞን አስተዳደር በበኩሉ የአስተዳደር ወሰንና የሃብት “ይገባኛል” ጥያቄዎች ለግጭቶቹ መንሰኤ መሆናቸውን ገልጦ፤ በአከባቢው የታጠቀ ኃይል ስለመኖሩ ግን መረጃ የለኝም ችግሩን ለመፍታትም የአካባቢዎቹን ሕዝብ ለማገናኘት ጥረት እየተደረገ ነው ብሏል፡፡
0
1417adc3fe0c87d96b8d29d42bae717c
08bc19c8c21fdcc03d0bf6826663d819
ዮናስ ቢሆነኝ - ‘ያልተዘፈነለት ጀግና’
ከሰዓታት በፊት ወደ ባህር ዳር ያቀኑት ዋሊያዎቹ ለተጨማሪ ተጨዋቾች ጥሪ ማድረጋቸው ታውቋል። ወደ ማዳካስካር ካቀናው የልዑካን ስብስብ ዛሬ ባህር ዳር ላይ ቡድኑን የተቀላቀሉት ዮናስ በርታ፣ መሳይ ጳውሎስ፣ ተክለማርያም ሻንቆ እና አማኑኤል ዮሐንስ ናቸው። አራቱ ተጨዋቾች ከዚህ ቀደም ከአሰልጣኙ ጥሪ የቀረበላቸው ቢሆንም ባልታወቀ ምክንያት ከቡድኑ ተቀንሰው ወደ ማዳጋስካር ሳያቀኑ መቅረታቸው ይታወሳል።
0
333b0546a19fe3dbcd7252a914ed0abf
f71b1217d1f7f88d6e1dd062af502778
ተመራቂዎች የህዝባቸውን ድህነት ለማጥፋት ሊረባረቡ ይገባል -መንግስት
በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ዳግም የተቀሰቀሰውን እሳት ለማጥፋት የኢትዮጵያ መንግስት ባቀረበው ጥያቄ መሰረት የደቡብ አፍሪካ መንግስት 6 የእሳት ማጥፊያ አውሮፕላኖችን ለመላክ ተስማምቷል።በተመሳሳይ የፈረንሳይ መንግስትም ዕርዳታ ለማደረግ ፍቃደኛ መሆኑን ገልጿል።የኬንያ መንግስት አውሮፕላኖቹን ለመስጠት ከተስማማ በኋላ በራሱ ፓርክ ላይ ቃጠሎ በመነሳቱ ምክንያት አውሮፕላኖቹን ለመላክ እንዳልቻለ የኢትዮጵያ የዱር እንሰሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ኩመራ ዋቅጅራ ገልጸዋል።ዳይሬክተሩ አያይዘውም አሁን ላይ አምባ በሚባለው የፓርኩ አካባቢ ያለውን እሳት በቁጥጥር ስር ማዋል የተቻለ ሲሆን ወደ ስምጡ የፓርኩ ክፍል የገባውን ግን መቆጣጠር እንዳልተቻለ ገልጸዋል።(ምንጭ፡- ኢፕድ)
0
f9bfc13b9b7831af8799a61c19a10223
6622bb54705c0592267a3a39296bcd9d
በምርጫው ክርክር ሂደት ላይ የተቃዋሚዎች ቅሬታ
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ መአዛ አሸናፊ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፥ በምርጫ ሂደት ወቅት ለሚኖሩ የፍትህ ሂደቶች ልዩ የምርጫ ችሎት ማደራጀት ላይ እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡ከድምጽ ቆጠራ እና ከየምርጫ ውጤት ጋር ለተገናኙ ክርክሮች የመጨረሻው ውሳኔ ሰጪ አካል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መሆኑን የገለጹት ፕሬዚዳንቷ፥ ውሳኔው ፍትሃዊ እንዲሆንም ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ውብሸት አየለ በበኩላቸው፥ ፍርድ ቤቶች በገለልተኝነት ምርጫን የሚመለከቱ ጉዳዮችን የማየት ሃላፊነታቸውን በአግባቡ እንደሚወጡ እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል።ቦርዱ በፍድር ቤቶች የሚከናወኑ መሰል ጥረቶችን ለማገዝ ዝግጁ መሆኑንም አስገንዝበዋል።በአውደ ጥናቱ በምርጫ ሂደት የሚከሰቱ አለመግባባቶች እና ክርክሮችን በመፍታት ሂደት፣ የጊዜ ሰሌዳ፣ የሚመለከታቸው አካላት ስልጣን እና አቤቱታ አፈታት ዙሪያ አዋጅ 1162/2011 በማስተዋወቅ ላይ ያተኮረ ውይይት ይካሄዳል።ከዚህ ባለፈም የምርጫ ክርክር ሂደት እና ህጋዊ ማእቀፉ እና የመረጃ ልውውጥ አስፈላጊነት በሚሉ ጉዳች ዙሪያ ምክክር የሚደረግ መሆኑን ከብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።እንዲሁም ከደቡብ አፍሪካና ከኬንያ የምርጫ ክርክር ሂደቶች ተሞክሮዎችን መጋራት እንዲሁም በምርጫ ጉዳዮች ላይ የተፋጠኑ ውሳኔዎችን ለመስጠት በሚያስፈልጉ ሁኔታዎች ዙሪያ ውይይት ይካሄዳል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
0
6b202976183a516dbd8d0ee4cc14ea54
f3aff38e872110db7a15d95483478994
የሥልጣን ሽግግር - ያለግርግር! ሌሴቶ ከ50 ዓመት በኋላ ታሪክ ሰራች
በአማራ ክልል በተለይም በምዕራብ ጎንደር ዞን የቅማንት ብሔረሰብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች የተከሰተውንና ከ50 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ሞትና ለበርካቶች መፈናቀልና ለንብረት ውድመት ምክንያት በሆነው ግጭት ሳቢያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተገኙበት በጎንደር ከተማ ዓርብ ታኅሳስ 5 ቀን 2011 ዓ.ም. ምክክር ተካሄደ፡፡በምክክሩ ለሳምንታት ያህል ያጋጠመውን ግጭት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ዓላማ ያነገበ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በተለይ ከኅዳር 23 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ በነበረው ግጭት ከ50 በላይ ዜጎች ከሁለቱም ማኅበረሰቦች መሞታቸውን፣ ከ500 በላይ ቤቶችና የእህል አውድማዎች መቃጠላቸውን የክልሉ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሰማሃኝ አስረስ ለሪፖርተር አረጋግጠዋል፡፡ በተጨማሪም ብዛት ያላቸው ዜጎች መፈናቀላቸው ታውቋል፡፡በግጭቱ ምክንያት ባጋጠመው ችግር ትምህርት ቤቶችና የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ተዘግተዋል፡፡ ግጭቱን ለማስቆም ታኅሳስ 5 ቀን 2011 ዓ.ም. በጎንደር በተደረገው የውይይት መድረክ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ ከማዕከላዊ ምዕራብና ከሰሜን ጎንደር ዞኖች የተወጣጡ የሃይማኖት አባቶችና የአገር ሽማግሌዎች መገኘታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡‹‹ይህ ሕዝብ አብሮ ኖሯል፣ ተዋልዷል፣ ደም አስተሳስሮታል፤›› ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ፣ ‹‹ይህ ቀን አልፎ ነገ አብሮ መኖሩ አይቀርም መሪና ድርጅት ግን ያልፋሉ፡፡ ሕዝብና ታሪክ ግን በዘመናት ይቀጥላልና በሚያልፍ የመሪነት ዘመናችን የማያልፍ የታሪክ ጠባሳ እንዳንተው ልንጠነቀቅ ይገባል፤›› ብለዋል፡፡ከውይይቱ መጠናቀቅ በኋላ ባለ አምስት ነጥብ የአቋም መግለጫ የወጣ ሲሆን፣ በቀጣይ ችግሩን በቋሚነት ለመፍታት ይሠራበታል ተብሏል፡፡ ‹‹በኅብረተሰቡ መካከል ዕርቀ ሰላም ለማውረድ ይሠራበታል፤›› ሲሉ አቶ አሰማሃኝ ተናግረዋል፡፡በግጭቱ ለተጎዱ ዜጎች መንግሥት ከሚያደርገው ዕገዛ በተጨማሪ፣ ሕዝቡ ዕርዳታ እንዲያደርግ ተጠይቋል፡፡ግጭቱ ከተከሰተ በኋላ የመከላከያ ሠራዊት በአካባቢው መሰማራቱ ይታወሳል፡፡ ከዚህም ጋር በተያያዘ ሪፖርተር በስልክ ያነጋገራቸው የአይከል ከተማ ነዋሪዎች እንዳመለከቱት፣ አሁንም የፀጥታው ሁኔታ አስተማማኝ አይደለም፡፡ነዋሪዎቹ የፌዴራል መንግሥት በአካባቢው ያሰማራው የመከላከያ ሠራዊት በቂ ባለመሆኑ፣ በየቦታው የሕይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት እንዳለ ተናግረዋል፡፡
0
7be3e40e16c822a840ea8d8bc70d4128
627a87078403cefff80b4cd0c379d5e1
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-1 ሰበታ ከተማ
ምድብ ሀእሁድ ታህሳስ 2 ቀን 2009FT | ኢትዮጵያ መድን 1-2 ለገጣፎ ለገዳዲFT | መቐለ ከተማ 2-2 ሽረ እንዳስላሴFT | ባህርዳር ከተማ 1-1 አማራ ውሃ ስራFT | ወሎ ኮምቦልቻ 2-0 አክሱም ከተማFT | ቡራዩ ከተማ 1-1 አራዳ ክ.ከFT | ሱሉልታ ከተማ 1-0 አአ ፖሊስFT | ኢትዮጵያ ውሃ ስ. 4-0 ሰ.ሸ. ደብረብርሃንFT | ወልዋሎ አ.ዩ. 2-0 ሰበታ ከተማምድብ ለቅዳሜ ታህሳስ 1 ቀን 2009FT | ፌዴራል ፖሊስ 2-0 ድሬዳዋ ፖሊስእሁድ ታህሳስ 2 ቀን 2009FT | ነገሌ ቦረና 0-0 ደቡብ ፖሊስFT | ጌዲኦ ዲላ 0-2 ወልቂጤ ከተማFT | ጂንካ ከተማ 1-1 አርሲ ነገሌFT | ሀዲያ ሆሳዕና 1-0 ስልጤ ወራቤFT | ነቀምት ከተማ 2-1 ሻሸመኔ ከተማFT | ሀላባ ከተማ 2-0 ካፋ ቡናFT | ናሽናል ሴሜንት 0-0 ጅማ ከተማ
0
af9ee5938945569b1cc89fdefb22ec55
af9ee5938945569b1cc89fdefb22ec55
የሜቴክ የቀድሞ ኃላፊዎች ሰጥተዋል በተባሉበት ሐሰተኛ የማስተርስና የዶክትሬት ዲግሪ ክስ ላይ የእምነት ክህደት ቃል ሰጡ
አሜሪካ ከሚገኘውና ታዋቂ ከሆነው ‹‹ካሊፎርኒያ ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጂ›› ከሚባለው የትምህርት ተቋም ጋር ተቀራራቢ ስም ያለው ‹‹ካሊፎርኒያ ኢንተርናሽናል ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጂ›› የሚል ሐሰተኛ የፈጠራ ተቋም ስም የተዘጋጀ፣ ሁለተኛ ዲግሪ (ማስተርስ) እና ሦስተኛ ዲግሪ (ዶክትሬት) ሰጥተዋል ተብለው ክስ የተመሠረተባቸው የሜቴክ የቀድሞ ኃላፊዎች የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጡ፡፡ሰኞ መጋቢት 9 ቀን 2011 ዓ.ም. በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ ወንጀል ችሎት ‹‹እንደ ክሱ ድርጊቱን አልፈጸምኩም፣ ጥፋተኛም አይደለሁም፤›› በማለት በተመሳሳይ ሁኔታ የእምነት ክህደት ቃላቸውን የሰጡት ሜጀር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው፣ ብርጋዴር ጄኔራል ጥጋቡ ፈትለ፣ ሻለቃ ገብረ ሥላሴ ገብረ ጊዮርጊስ፣ መቶ አለቃ ቶማስ ደረሰና አቶ ወሰንየለህ ኃይለ ሚካኤል ናቸው፡፡ ዋናው የወንጀሉ ተዋናይ ናቸው የተባሉት መኮንን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር)፣ ሀድአት ወልደ ተንሳይና ሻለቃ ፋሲል አበራ ክሳቸው የሚታየው በሌሉበት ነው፡፡ ተከሳሾቹ ከሐሰተኛውና የፈጠራው የትምህርት ተቋም ጋር በጥቅም በመመሳጠር ከሜቴክ ጋር ከፍተኛ ትምህርት ለማስተማር የውል ስምምነት እንዲፈጸምና ድርጊቱ በኢትዮጵያ መንግሥት እንዳይታወቅ፣ ክፍያውን በውጭ ምንዛሪ ማድረጋቸውንም ዓቃቤ ሕግ በክሱ ዘርዝሮ አቅርቧል፡፡ አስተማሪ ናቸው የተባሉ ግለሰቦች ከውጭ አገር በቱሪስት ቪዛ ወደ አገር ውስጥ እንዲገቡ በማድረግ፣ አስተማሪ ያልሆኑ ሰዎችን በመጠቀም ተማሪዎቹ ሳይማሩ ሁለተኛ ዲግሪና ዶክተሬት እንዲሰጣቸው ማድረጋቸውንም አክሏል፡፡ ከተቋሙም አራት የተለያዩ ውሎችን በመዋዋል በአጠቃላይ 3,901,140 ዶላር ወይም 75,114,030 ብር በአሜሪካ በሐሰተኛው ተቋም ስም በተከፈተ ሒሳብ ገቢ መደረጉንም ዓቃቤ ሕግ አብራርቶ ማቅረቡ ይታወሳል፡፡ ሜጀር ጄኔራል ክንፈ ዳኘውም ለራሳቸው ጥቅም ለማግኘትና ማርዳ መለስ ለተባለች ግለሰብ ጥቅም ለማስገኘት በማሰብ፣ ሕጋዊ ምክንያት ሳይኖራቸው ‹‹ኮርፖሬሽኑ ወስኗል›› በማለት አሜሪካ በሚገኝ ግለሰብ ስም በተከፈተ ሒሳብ ሁለት ጊዜ በመላክ፣ በአጠቃላይ 75,600 ዶላር ወይም 1,250,886 ብር እንዲከፈል በማድረጋቸው ሥልጣናቸውን ያላግባብ መገልገል ወንጀል ፈጽመዋል በማለት ዓቃቤ ሕግ ክስ መመሥረቱን መዘገባችን አይዘነጋም፡፡ተከሳሹ ክደው በመከራከራቸው ዓቃቤ ሕግ ምስክሮቹን ከግንቦት 19 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ እንዲያሰማ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
1
046c3bba15d33d34b7fa8320f3b08c6d
8be1142264822497e1c5d6b3b75773ab
ጅማ አባጅፋር በዚህ ሳምንት አዲስ አሰልጣኝ ይቀጥራል
ጅማ አባጅፋር ዛሬ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ስራ አስኪያጁን ማሰናበቱን የክለቡ ፕሬዝዳንት አጃይብ አባመጫ ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግረዋል፡፡ትላንት ደደቢትን 1-0 በሆነ ጠባብ ውጤት በማሸነፍ ወደ ድል የተመለሰው አባጅፋር ቦርድ ዛሬ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ለቡድኑ ደካማ የውድድር ዘመን አስተዋጽኦ ነበራቸው ያላቸው ላይ እርምጃዎችን መውሰዳቸውን እና ውሳኔ ማስተላለፋቸውን የክለቡ ፕሬዝዳንት አቶ አጃይብ አባመጫ ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግረዋል። በዚህም መሰረት የቡድኑ ስራ አስኪያጅ አቶ እስከዳር ዳምጠው ከስራ እንዲሰናበቱ እንደተወሰነ ገልፀው ከአሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ፣ ምክትሉ የሱፋ ዓሊ፣ የግብ ጠባቂ አሰልጣኝ መሐመድ ጀማል እና የቡድን መሪው ጁሐድ ከድር ጋር የቡድኑ ውጤት በሚሻሻልበት ሁኔታ ዙርያ ውይይት እንዳደረጉ ገልፀዋል።አቶ አጃይብ በተጨማሪም አምና ቅጣት ተጥሎበት ቅጣቱ ያልተነሳለት እና ዘንድሮ በአንድም ጨዋታ ጅማን መምራት ያልቻሉት ዋና አሰልጣኙ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ በቀጣዩ ወር ሙሉ ለሙሉ ቅጣታቸውን ስለሚጨርሱ ከቡድኑ ጋር እስከ ውድድር ዓመቱ መጨረሻ እንደሚቀጥሉ የተረጋገጠ የዲሲፕሊን ችግር ላለባቸው ተጫዋቾችን በቀጣዩ ጊዜ የማስጠንቀቂያ እና የስንብት ዕጣ ፈንታ እንደሚገጥማቸው ተናግረዋል።የአምናው ቻምፒዮን ጅማ አባጅፋር ዘንድሮ ከሜዳ ላይ ውጤት በተጨማሪ በአስተዳደራዊ ድክመት ምክንያት የጉዞ መጉላላት፣ የደሞ ክፍያ መዘግየት እና የመሳሰሉት ሲስተዋሉ ቆይተዋል።
0
c45e86129b0a9d121ac9e6fa25414738
f1fb73e3282bed38f395fc321b3dd683
“በውድድሩ ላይ ህግ የሚባል ነገር የለም” የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ
የቀይ ባህር ግመሎች ሱዳንን በማሸነፍ ሦስተኛ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል።ላለፉት ሦስት ሳምንታት በዩጋንዳ አዘጋጅነት የተካሄደው እና ከጥቂት ሰዓታት በኃላ ፍፃሜውን የሚያገኘው የሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ዋንጫ ከሰዓታት በፊት በኤርትራ እና በሱዳን መካከል በተደረገ የደረጃ ጨዋታ ሲቀጥል ኤርትራ በቢንያም መንግስትአብ ብቸኛ ግብ ሱዳንን አሸንፋለች።በዋናው ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዓለምሠገድ ኤፍሬም ላለፉት ዘጠኝ ወራት ዝግጅት ያደረጉት ኤርትራዎች በውድድሩ በርካታ ግቦች በማስቆጠር ቀዳሚ ሲሆኑ ከቀናት በፊትም በአምስት ተጫዋቾች መጥፋት የብዙዎችን ትኩረት መሳባቸው ይታወሳል።ውድድሩ ከጥቂት ሰዓታት በኃላም ሲቀጥል በፍፃሜው ኬንያ እና ታንዛንያ ይገናኛሉ።
0
d4b84bd07944cdffaa26a3bf43d96e51
762f809fe093076f134db8149faec7db
ደቡብ ኮርያ ውስጥ የዩናይትድ ስቴትስ ወታደር ኮሮናቫይረስ መያዙ ተገለፀ
ቻይና 10,000 የኮሮናቫይረስ በሽተኞች እንዳሉ ማረጋገጧን ገልጻለች። ቫይረሱ ቻይና የገባው ከጥቂት ወራት በፊት ሲሆን እስካሁን ባለው ጊዜ 213 ሰዎች መሞታቸው ታውቋል።የዓለም የጤና ድርጅት በዓለም ዙሪያ የተዛመተው ኮሮናቫይረስ በዓለም ደረጃ አስቸኳይ የጤና ሁኔታ ነው ሲል አውጇል። የተባበረ ዓለምቀፍ ምላሽ እደሚያስፈልገውም የጤናው ድርጅት ጠቁሟል።የትረምፕ አስተዳደር አሜሪካውይን ወደ ቻይና እንዳይጓዙ አስጠንቅቋል።ብሪትንያ ውስጥ የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ ሁለት የኮሮናቫይረስ በሽተኞች መገኘታቸው ተረጋግጧል። ሁለቱ በሽተኞች ከሀገሪቱ ብሄራዊ የጤና አገልግሎት ልዩ ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን ዋናው የብሪታኒያ የህክምና ኃላፊ ክሪስ ዊትኒ ተናግረዋል።ህንድና ፊሊፒኒስም ለመጀምሪያ ጊዜ የኮኖናቫይረስ በሽተኞች እንደተገኙባቸው ገልጸዋል። አውስትራልያ፣ ካናዳ፣ ፊንላንድ፣ ጀርማን፣ ሆንግ ኮንግ፤ ጃፓን፣ ኔፓል፣ ሲንጋፖር፣ ደቡብ ኮርያ፣ ታይላንድ፣ የተባበረው የአረብ ኤሚሬቶችና ቬትናምም የኮሮናቫይረስ በሽተኞች እንዳሉባቸው አስታውቀዋል።
0
e72486cb898f3461e44bdbca68bc5b7d
e72486cb898f3461e44bdbca68bc5b7d
“መካከለኛ አፍሪካ ውጊያው ማገርሸቱ የማስጠንቀቂያ ደወል ነው” - ተመድ
መካከለኛ አፍሪካ ሪፐብሊክ ውስጥ ውጊያው ማገርሸቱ ከባድ ማስጠንቀቂያ ደወል የሚያሻው ነው ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር አሳሰቡ።ባልፈው ሳምንት በሀገሪቱ በሙስሊሞችና ክርስቲያኖች መካከል በተቀሰቀሰ ውጊያ ከመቶ የሚበልጡ ሰዎች ሲሞቱ በሺዎች የተቆጠሩ ከቀያቸው ተሰደዋል።ትናንት የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር ዜይድ ራአድ አል ሁሴን በሰጡት መግለጫ አንዳንዶቹ የሀገሪቱ የገጠር አካባቢዎች ወደተባባሰ ብጥብጥ እያሽቆለቆሉ መሄዳቸው በዋና ከተማዋ ባንጊ እና በሌሎችም ትላልቆቹ ከተሞች በመከራ የተገኘውን አንፃራዊ መረጋጋት አደጋ ላይ ይጥላል ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
1
3ccb7378faa8272752f8570b5212ce3a
976f0de321b2b049fc751aa28c43fbbf
የገዳ ሥርዓት በዓለም የማይዳሰስ ቅርስነት ተመዘገበ
“ዛሬ በታላቅ ድምቀት የምናከብረው የጥምቀት በዓል በአለም ቅርስነት በተመዘገበበት ወቅት ነው” ዶክተር ሂሩት ካሳውባሕር ዳር፡ ጥር 11/2013 ዓ.ም (አብመድ) “ዛሬ በታላቅ ድምቀት የምናከብረው የጥምቀት በዓል በዩኔስኮ በዓለም በማይዳሰስ ወካይ ቅርስነት በተመዘገበበት ወቅት ነው” ሲሉ የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ገለጹ።ዶክተር ሂሩት ዛሬ በአዲስ አባበ ጃን ሜዳ እየተከበረ በሚገኘው የጥምቀት በዓል ላይ ተገኝተው ለኢትይጵያውያን የእምነቱ ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።የጥምቀት በዓል በሀገራችን የሚወደድ እና የሚናፈቅ ዓመታዊ በዓል ነው ብለዋል።በዚሁ ወቅት የጥምቀት በዓል ዩኔስኮ በዓለም በማይዳሰስ ወካይ ቅርስነት ከተመዘገበ አንድ ዓመት አልፎታል ነው ያሉት።“በዚች ውብ ሀገር የምንኖር ኢትዮጵያውያን የቀደምት እናት እና አቦቶቻችንን ቱፊት ተረክበን፤ተንከባክበን እና ጠብቀን ለተከታይ ትውልድ ማሻገር አለብን” በማለት ተናግረዋል።ሚኒስትሯ ለዚህ ደግሞ ሃይማኖታዊ አስተምህሮዎችን በሚገባ ማወቅ እንደሚገባና በተግባር መኖር አስፈላኒጊ ነው ያሉት።ዶክተር ሂሩት ጥምቀትን ጨምሮ በሀገራችን የተለያዩ አካባቢዎች የሚከበሩ ባህላዊም ሆነ ሃይማኖታዊ በዓላት በሚከበሩበት ወቅት በጋራ እና በመደጋገፍ የማክበር ባህላዊ እሴቶች መኖራቸውን ጠቅሰዋል።“ፈጣሪ ያለ ፍቅር አይገኝምና ፍቅርን አስቀድመን፤አንዳችን ለሌላችን ዘብ በመቆም፤ እየተደጋገፍን የፍቅራችንን መልካም መዓዛ ለተከታይ ትውልድ ማስረከብ ይጠበቅብናል” ብለዋል።የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትሯ በተለይም የሃይማኖት አባቶችን እና የስጋ እናትና አባቶችን ምክር በመስማት በሚገባ መተግበር ይገባል በማለት ተናግረዋል።“ሀገር ክፉም ሆነ በጎ የሚባለው በውስጡ በሚኖሩ ሰዎች ተግባር በመሆኑ መልካም ስራ የሚሰሩ ወጣቶች፤ በመልካም ሥነ ምግባር የታነጻችሁ እና በስራም ትጉዎች በመሆን ሀገራችሁን ለመጥቀም አልማችሁ ተንቀሳቀሱ” በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል።
0
955dd9b6194e106148b8cd4a78ff38da
955dd9b6194e106148b8cd4a78ff38da
ሚካኤል ደስታ ወደ ስሑል ሽረ አምርቷል
ላለፉት ሦስት የውድድር ዓመታት መቐለ 70 እንደርታን በአምበልነት የመራው ሚካኤል ደስታ ከክለቡ ጋር ተለያይቶ ለስሑል ሽረ ፊርማውን አኑሯል።የእግርኳስ ሕይወቱን በመቐለ ጀምሮ ወደ ጣልያን በማምራት በሃገሪቱ የታዳጊ ቡድኖች ቆይታ አድርጎ በድጋሚ ወደ መቐለ ተመልሶ በትራንስ ኢትዮጵያ የክለብ እግርኳስ የጀመረው “ጣልያኑ” ለሰባት ዓመታት በትራንስ ቆይታ ካደረገ በኋላ በ2000 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ መድን አቅንቷል። በመድን ለአንድ የውድድር ዓመት ከተጫወተ በኃላም ወደ ፈረሰኞቹ አቅንቶ ለሁለት ዓመታት ቆይታ በማድረግ ወደ መከላከያ አቅንቶ ከክለቡ ጋር እስከ 2009 መጨረሻ ድረስ ተጫውቷል። 2010 ወደ አዲስ አዲጊው መቐለ 70 እንደርታ ካመራ በኃላም በአምበልነት እስከ ባለፈው ዓመት ከክለቡ ጋር ቆይታ አድርጎ የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ አንስቷል።ተጫዋቹ ከምዓም አናብስት ጋር ያቸው ውል መጠናቀቁን ተከትሎ ለስሑል ሽረ ፊርማውን ያኖረ ሲሆን በዛሬው ዕለት ከቡድኑ ጋር ልምምድ እንደጀመረ ክለቡ አስታውቋል።
1
e574c3afb8a5f9022314910c42897444
e574c3afb8a5f9022314910c42897444
ቤትሆቨን ምርጥ ሙዚቃዎቹን የቀመረው በልብ ምቱ መነሻነት ነው
ዘመን አይሽሬ የሙዚቃ ስራዎቹን ለአለም ያበረከተው ጀርመናዊ የሙዚቃ ሊቅ ሉድዊንግ ቫን ቤትሆቨን ከፍተኛ ተወዳጅነት ያተረፉ ምርጥ ስራዎቹን የቀመረው፣ የልብ ምቱን መነሻ በማድረግ እንደሆነ በሙዚቃዎቹ ዙሪያ የተሰራ አንድ ጥናት ማስታወቁን ሃፊንግተን ፖስት ዘገበ፡፡ሰሞኑን የወጣው የዋሽንግተንና የሚቺጋን ዩኒቨርሲቲዎች የጋራ ጥናት እንዳለው፣ በአብዛኞቹ ተወዳጅ የሙዚቃ ስራዎቹ ውስጥ የሚደመጡት ያልተለመዱ ምቶች ቤትሆቨንን ለሞት እንዳበቃው የሚገመተው ካርዲያክ አሪዝሚያ የተባለ የልብ ህመም ከሚፈጥረው የልብ ምት መዛባት ጋር የተያያዘ ሊሆን ይችላል፡ዩኒቨርሲቲዎቹ በጋራ ያሰሩትና የልብ ህክምና ዶክተሮች፣ የህክምና ታሪክ አጥኝዎችና የሙዚቃ ተመራማሪዎች የተሳተፉበት ይህ ጥናት፣ በቤትሆቨን የልብ ጤንነትና በሙዚቃዎቹ መካከል ያለውን ግንኙነት በተመለከተ ጥልቅ ፍተሻ እንዳደረገ ተነግሯል፡፡ቤትሆቨን መስማት የተሳነው መሆኑ፣ ለልብ ምቱ ትኩረት የሚሰጥበትን ዕድል እንደፈጠረለትና፣ የልብ ምቱ በሙዚቃ ስራዎቹ ላይ ተጽዕኖ ሳይፈጥርበት እንዳልቀረ ተመራማሪዎቹ ገልጸዋል፡፡
1
98f8a0a58904aea09feb4a5e4c53e7cb
3c1e1a51d1f7b9514710e2695afdb44b
ዶላር ያጠራት ዚምባቡዌ 98 ዝሆኖችን ለመሸጥ ተገድዳለች
የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎችን ለማስተላለፍ በወጣው ጨረታ መሠረት DSTv ቀዳሚ የሆነበትን ከፍተኛ ገንዘብ በማቅረቡ አሸናፊ ሆኗል።የሊግ ኩባንያው በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን በቀጥታ ስርጭት ለማስተላለፍ ፍቃደኛ ለሆኑ ተቋማት ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ በማውጣት አወዳድሮ መብቱን ለመሸጥ እንደሚፈልግ መግለፁ ይታወቃል። በቀረበው ጨረታ መሠረት ምን ያህል ሚዲያዎች በዚህ ጨረታ ውስጥ ተካተው ስለመወዳደራቸው እርግጠኛ ባንሆንም EBC እና የውጪ ተቋማት መወዳደራቸውን ሰምተናል።ስማቸው በጨረታው ውስጥ ተካቶ ከተገኙት ተቋማት መካከል ከፍተኛ ገንዘብ በማቅረብ የቴሌቪዥን ቀጥታ ስርጭቱን ለማስተላለፍ ሁለት የውጭ ሀገር ተቋማት ስማቸው በቀዳሚነት ተቀምጧል።Canal Plus የተባለው የፈረንሳዩ ግዙፍ ሚዲያ በዓመት 1.4 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር (በወቅታዊ የምንዛሪ መጠን 52 ሚሊዮን ብር) የሚከፈል እና የአምስት ዓመት (260 ሚልዮን ብር) የውል ኮንትራት አቅርቧል።DSTv የተሰኘው የደቡብ አፍሪካው ግዙፍ ተቋም በአንፃሩ ከፈረንሳዩ አቻው ለእጥፍ በተጠጋ መልኩ በዓመት 2.7 ሚልዮን የአሜሪካ ዶላር (100 ሚልዮን ብር) እና አጠቃላይ ዋጋው 13.5 ሚልዮን ዶላር (500 ሚልዮን ብር) የሆነ የአምስት ዓመት ኮንትራት አቅርቧል። ይህም የጨረታው አሸናፊ እንዲሆን አድርጎታል።ይህ እግርኳሱን ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሻግረዋል ተብሎ የሚጠበቀው የስርጭት መብት ስምምነት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በርካታ ሥራዎችን ለመስራት እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ሊግ ኩባንያው ላደረገው ጥረት እውቅና የሚያስቸረው ነው።በቀጣይ ቀናት በአሸናፊው ተቋም እና በሊግ ኩባንያው መካከል ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ውይይት ከተደረገ በኋላ ስምምነቱ ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል።የሊግ ኩባንያው ከትናንት በስቲያ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ከቴሌቪዥን ስርጭት መብቱ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በምን መልኩ እንደሚከፋፈል ማብራርያ መስጠቱ የሚታወስ ነው።
0
6a96355a4d726710005e66b99bda9c03
6a96355a4d726710005e66b99bda9c03
‹‹በመጥፎ ሥራው መሰቀል ያለበት ኃላፊ ካለ ይሰቀል››
አቶ ጌታቸው ረዳ፣ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትርበቅርቡ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ ባለፈው ሰኞ ኅዳር 6 ቀን 2008 ዓ.ም. ለመጀመሪያ ጊዜ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ከጋዜጠኞችም ለቀረቡላቸው በርከት ያሉ ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ በተለይ በቅርቡ መልካም አስተዳደርን በተመለከተ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ያደረጉት ውይይት ‹‹የአቅጣጫ ማስቀየሻ ነው? ወይስ ወደ ተግባር ይገባል?›› ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ፣ ጉዳዩ የሞት ሽረት መሆኑን አመላክተው፣ ‹‹የመፈክር ጨዋታ ውስጥ ገብተን ነገሩን እየረሳን ሕዝቡን አናበሳጭም፡፡ በመጥፎ ሥራ መጠየቅ ያለበት ኃላፊ ካለ ይጠየቅ፡፡ መሰቀልም ያለበት የሚገባው እሱ ከሆነ ይሰቀል፤›› በማለት መንግሥት ዕርምጃ ለመውሰድ መቁረጡን ተናግረዋል፡፡
1
8b5333f79c3528d1825df57b7045a795
50cdcda3497bfd4b3650fd4e05ca5609
ከኢትዮጵያ የንግድ ምልክቶችናየፓተንት ምዝገባዎች የኢትዮጵያውያን ድርሻ አነስተኛ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ 100 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ።የብድር ስምምነቱ በጥቃቅንና አነስተኛ ስራ ዘርፍ ለተሰማሩ ሴት ስራ ፈጣሪዎች የሚውል ነው ተብሏል።የስምምነት ፊርማውን የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ያስሚን ወሀብሬቢ እና በኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳንና ኤርትራ የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ናቸው።ፕሮጀክቱ የገንዘብ እጥረት ያለባቸውን ጥቃቅንና አነስተኛ ድርጅቶች ብድር የሚያገኙበትን መንገድ ለማመቻቸት እና የኮቪድ ወረርሽኝ ስራቸው ላይ ጉዳት ላደረሰባቸው ሴቶች የሚውል መሆኑንም ሚኒስትር ዲኤታዋ ተናግረዋል።እንዲሁም ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን ለሚመሩ ሴቶች የንግድ ስራ ክህሎት ስልጠና እንደሚያገኙም ገልጸዋል።በተጨማሪም ለቴክኒክና ሙያ ተቋሟትና ለጥቃቅን አነስተኛ ንግድ ቢሮዎች የቴክኒክ ድጋፍ ለማድረግ ይውላልም ነው የተባለው፡፡ለመጀመሪያ ጊዜ የብድር አገልግሎት የሚያገኙ ተጠቃሚዎች ያለ ከፍተኛ ማስያዣ ብድር ማግኘት የሚችሉባቸው መንገዶች መመቻቸቱም በዚህ ወቅት ተገልጿል።የዓለም ባንክ በአጭር ጊዜ ውስጥ ምላሽ በመስጠቱም ሚኒስትር ዲኤታዋ አመስግነዋል፡፡በቅድስት ብርሃኑከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0