query_id
stringlengths 32
32
| passage_id
stringlengths 32
32
| query
stringlengths 2
182
| passage
stringlengths 137
1.88k
| label
int64 0
1
|
---|---|---|---|---|
9a5672dbc6c88d085a5b5b93d3f441ff
|
b4bb77151220422a62a1022552bd231a
|
“የወረታ ወደብ ዋና ዓላማ የሱዳን ወደብን (ፖርት ሱዳን) ለመጠቀም ነው፡፡” ርእሰ መስተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ
|
የወረታ ደረቅ ወደብ ግንባታ ለክልሉ የወጭ እና ገቢ ንግድ ሚናው የጎላ ቢሆንም ከክልሉ የንግድ እንቅስቃሴ አንፃር በቂ አለመሆኑን አስተያዬት ሰጪዎች ተናገሩ፡፡ወደ ሌሎች የደረቅ ወደብ ግንባታዎች ከመገባቱ በፊት በወረታ ደረቅ ወደብ ማስፋፊያ ግንባታ ላይ ልዩ ትኩረት እንደሚያደርግ የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት አስታውቋል፡፡
| 0 |
3a579f8f0f541582ce69e84a63dc01ee
|
16edbf45b849b50dd56c282b9fe505a9
|
የትኛውም መሬት ጾም እንዳያድር ለሚሰሩ የከተማዋ አርሶ አደሮች የምርጥ ዘርና ማዳበሪያ ድጋፍ ይደረጋል- ኢ/ር ታከለ ኡማ
|
በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የጎዳና ተዳዳሪዎችን ለመደገፍ ሁሉም የከተማዋ ነዋሪዎችንና የሀገሪቱ ዜጎች የበኩላቸዉን ድጋፍ እንዲያደርጉ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ ጥሪ አቀርበዋል፡፡ በከተማይቱ ከ50 ሺ በላይ ታዳጊዎች፣ ሴቶችና አቅመ ደካማ የጎዳና ተዳዳሪዎች እንደሚገኙ የገለፁጹት ምክትል ከንቲባዉ የነዚህን ዜጎች ህይወት በዘላቂነት ለመቀየርና ህልማቸዉን ለማሳካት የሚያያግዙ 6 ማዕከላትም እንደሚቋቋሙ ገልፀዋል።ለመነሻ ያክልም ከተማ አስተዳደሩ 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል።በቀጣይነትም የጎዳና ተዳዳሪዎችን ቁጥር ለመቀነስ ከክልሎችና ሌሎች ጉዳዩ ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር እንደሚሰሩም ጠቁመዋል፡፡አሁን የተጀመረዉን ፕሮግራም ለመደገፍም ታዋቂ ሰዎች፣ አርቲስቶችና ሌሎችም በቅርቡ ድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራሞችን እንደሚያዘጋጁ ምክትል ከንቲባዉ ጠቁመዋል።ከዚሁ ጋር በተያያዘ ዜጎች የትረስት ፈንዱን መደገፍ የሚችሉበት ስረዓት የተዘረጋ ሲሆን በ6400 ላይ ኤ በማለት የአጭር መልዕክት በመላክና 1000272444726 የባንክ አካዉንት ላይ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን ድጋፍ ማድረግ እንደሚችል ተገልጿል።
| 0 |
3a97b1252238f053295aba8c95142ca0
|
9c12fec041b6dbc161fa597ac6c8cf5c
|
… አንተ በምትወስነው እንገዛለን - ኃይለማርያም ደሣለኝ ለሕዝቡ
|
ኢትዮጵያ በያዝነው የአውሮፓ ዓመት በዓለም እጅግ ፈጣኗ ምጣኔ ኃብት ትሆናለች ተብሎ ተተንብይዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ አስታውቀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሃገራቸውንና የዓለምን ሁኔታ ባነሱበት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰባ ሁለተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ንግግራቸው ለአየር ንብረት ለውጥ ጫናዎችና ለዘላቂ ልማት ግቦች ትኩረት ሰጥተዋል።በሌላ በኩል ደግሞ በዚሁ በመንግሥታቱ ድርጅት ጉባዔ ላይ የተገሩት የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሞሐመድ ሳልህ በሃገራቸው ላይ ተጥለው የቆዩ ማዕቀቦች እንዲነሱና ኢትዮጵያ በኃይል ይዛብኛለች ግዛት እንድትለቅቅ ጠይቀዋል።
| 0 |
5b2e5b1ced0329885f1b75288083405e
|
58c8687334462169aa39d47798c98da1
|
ልማት ባንክ ለሊዝ ፋይናንስ ማስፈጸሚያ ከ6ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር በላይ መድቧል
|
የኢትዮጵያ ፓርላማ ለመጭው ዓመት ከአንድ መቶ ሰባ ስምንት ቢሊዮን ብር በላይ በጀት መድቧል።በወጪ ንግድ የተያዘው ዕቅድ ችግር እንደገጠመው በፓርላማው ተገልጿል።በሌላ በኩል ከግብፅ ጋር ያለው ግንኙነት የተሻለ አቅጣጫ እንደያዘ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደላለኝ አመልክተዋል።የሦስትዮሽ የቴክኒክ ኮሚቴ ሥራ እንደሚጀመርም ስምምነት ላይ መደረሱ ተገልጿል።ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
| 0 |
a59dd019dc2986c34ec45a6dfdb663c9
|
cf117c07e4cb52696cdf7983f48ee9a6
|
በሙስና ወንጀል ለተከሰሱት የልብ ሕክምና ስፔሻሊስት መንግሥት ትብብር እንዲያደርግላቸው ማኅበሩ ጠየቀ
|
4ዐ ሚሊየን ዩሮ የሚፈጅ አዲስ የልብ ህክምና ማዕከል ግንባታ የመሰረት ድንጋይ በአዲስ አበባ ጥቁር አንበሳ ስፔቫላይዝድ ሆስፒታል ተቀመጠ፡፡በዛሬው ዕለት የተቀመጠው የልብ ህክምና ማዕከል ከሁለት አመት በኋላ ተጠናቆ ለአገልግሎት ይበቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ማዕከሉ በኢትዮጵያ መንግስትና በኔዘርላንድ መንግስት የእኩል በእኩል ትብብር የሚሰራ መሆኑን በስነ ስርዓቱ ላይ ተመልክቷል፡፡መሰል ዓይነት ማዕከላት እውን መሆን ለጤና ሜዲካል ቱሪዝም አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር የጐላ ድርሻ እንደሚያበረክት የኘሮጀክቱ አስተባባሪና የልብ ህክምና ከፍተኛ አማካሪ የሆኑት ዶክተር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል፡፡የጤና ሚኒስትሩ ዶክተር አሚር አማን ፕሮጀክቱ በሀገሪቱ ከፍተኛ የጤና ቀውስ የሆኑትን ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ለመከላከል የሚያስችሉ ኘሮጀክቶችን ለማከናወን ከተያዙት እቅዶች መካከል መሆኑን ተናግረዋል፡፡በቀጣይም ለካንሰር የጨረር ህክምና እና ለኩላሊት ንቅለተከላ እንዲሁም ተያያዥ ህክምናዎች የሚያገለግሉ ኘሮጀክቶች በጥቁር አንበሳ ግቢ ውስጥ እውን እንዲሆኑ እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡በኢትዮጵያ የኔዘርላንድ አምባሳደር ቤንግት ቫን በበኩላቸው መንግስታቸው በእንደዚህ አይነትና ሌሎች ፕሮጀክቶችም ከኢትዮጵያውያን ጋር ተባብረው ለመስራት በመቻላቸው ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡(ምንጭ፡- የጤና ሚኒስቴር)
| 0 |
a303d0415580e963ded73d2561943c33
|
9ad3315f1989e0c443f1eea97e9efaa9
|
ሲዳማ ቡና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ
|
በርከት ያሉ ተጫዋቾችን ለዘንድሮ የውድድር ዓመት ማስፈረም የቻለው ኢትዮጵያ ቡና የሁለት ወጣት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል።አማካዩ ነቢል ኢብራሂም ከፈረሙት መካከል ነው። ነቢል በ2007 በአዲስ አበባ ከተማ ተስፋ ቡድን መጫወት ሲችል በኋላም በ2009 በአሰልጣኝ ሥዩም ከበደ የአሰልጣኝነት ዘመን በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ለዋናው ቡድን በቢጫ ቲሴራ መጫወት ችሏል። ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ደግሞ በከፍተኛ ሊግ ከየካ ክ/ከተማ ጋር መልካም ጊዜ በማሳለፍ ለመጪው የውድድር ዘመን ለኢትዮጵያ ቡና ለመጫወት የፊርማውን አኑሯል።ኢብራሂም ባአዱ ሌላው የቡድኑ አዲስ ፈራሚ ነው። የተከላካይ አማካዩ ኢብራሒም በ2007 በደደቢት ተስፋ ቡድን መጫወት ሲችል በመቀጠል በቡራዩ ከተማ፤ ዓምና ደግሞ በከፍተኛ ሊጉ የካ ክ/ከተማ ጥሩ ግልጋሎትን ሲሰጥ ቆይቶ ወደ ኢትዮጵያ ቡና የሚቀላቅለውን ስምምነት ፈፅሟል።ሁለቱም ተጫዋቾች ለቅድመ ዝግጅት ወደ በባቱ ከተማ ካቀናው ቡድን ጋር አብረው በመግባት ጠንካራ ስራ መስራት ከጀመሩ ሰነባብተዋል።
| 0 |
75b2596044991818c70985b0be18a3a2
|
396b1cf07b1134eae3b7e5ad281f972b
|
የፌዴሬሽን ምክር ቤት የቀድሞ አፈ ጉባዔ እጃቸውን ሰጡ
|
በአዲስ አበባ ከተማ በሚከበረው የዘንድሮ የብሔር ብሔረሰቦች በዓል ላይ ብሔሮች ከራሳቸው በተጨማሪ የአንድ ሌላ ብሔር ባህላዊ የአለባበስና ጭፈራ ትርዒት እንደሚያሳዩ ተጠቆመ። የ13ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ዝግጅት የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ -ጉባዔ፣ የክልሎች ምክር ቤቶች አፈ -ጉባዔዎች የበዓሉ አስተባባሪ ጽህፈት ቤትና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በአዲስ አበባ ተገምግሟል። በዓሉ ሃገራዊ አንድነት፣ ሰላምና መቀራረብ ሊያመጡ በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ እንዲከበር የቅድመ ዝግጅት ተግባራት እየተከናወኑ ነው ተብሏል።ከእነዚህም መካከል የራስ ብቻ ሳይሆን አንዱ ብሔር የሌላውንም ባህል ጨምሮ እንዲያሳይ ለማድረግ ሁሉም የቤት ሥራ ወስዶ ዝግጅት እንዲጀምር ተደርጓል።በሃገሪቱ የተለያዩ አከባቢዎች በተለይ ደግሞ ግጭቶች ተከስተው በነበሩባቸው አካባቢዎች ላይ ሁሉም የሚሳተፍበት ህዝባዊ መድረክ በማዘጋጀት ውይይትና እርቅ እየተደረገ መሆኑንም ተመልክቷል ።(ኢዜአ)
| 0 |
635f88b673abf0e063bc98cac0d7667d
|
1d1f9aab381d2c4adac3e914c42d8e4f
|
የቀድሞ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ሳዲክ አል ማህዲ አረፉ
|
በሱዳን ደቡብ ዳርፉር ግዛት በሪዜይጋት እና ፈላታ ጎሳዎች መካከል ትናንት ሰኞ ዕለት ጥር 10 ቀን 2013 ዓ.ም ግጭት መቀስቀሱን የሱዳን ዜና ወኪል ዘግቧል፡፡
በአካባቢው አንድ እረኛ መገደሉን ተከትሎ በሁለቱ ጎሳዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት በአስሮች የሚቆጠሩ ሰዎች መገደላቸውን እና መቁሰላቸውን የደቡብ ዳርፉር አስተዳዳሪ ሙሳ ማህዲ ገልጸዋል፡፡
ከእረኛው ግድያ ጋር ተያይዞ ከደቡብ ዳርፉር ዋና ከተማ ንያላ 85 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምትገኘው አል ጣዊል መንደር ፣ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ነው ሰዎች የተገደሉት እና የቆሰሉት፡፡
ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስ ለመከላከል ግጭቱ ወደተከሰተበት አካባቢ ተጨማሪ የጸጥታ ኃይሎች መላካቸውንም የግዛቱ አስተዳዳሪ ተናግረዋል፡፡
በአንድ በኩል በፈላታ እና በማሳሊት ጎሳዎች ፣ በሌላ በኩል ደግሞ በፈላታ እና በሪዜይጋት ጎሳዎች መካከል ከአንድ ወር በፊት ግጭቶች መከሰታቸውን ተከትሎ የደቡብ ዳርፉር ግዛት ወደ ስፍራው በርካታ ወታደሮችን ልኮ እንደነበር ዘገባው ያመለክታል፡፡
ከሦስት ቀናት በፊት ጥር 08 ቀን 2013 ዓ.ም በሱዳን የምዕራብ ዳርፉር ግዛት ዋና ከተማ አል ጂኔይና ፣ አረብ ነን በሚሉ እና አረብ አይደለንም በሚሉ በሁለት ጎሳዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት ደግሞ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 129 መድረሱ ትናንት ተገልጿል፡፡
የዳርፉር አካባቢ ከፍተኛ የጸጥታ ስጋት ያለበት ሲሆን በአካባቢው የሚገኘው የተባበሩት መንግስታት እና የአፍሪካ ሕብረት ጥምር የሰላም አስከባሪ ኃይል ፣ የመንግስታቱ ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ተልዕኮውን አጠናቆ መውጣት ጀምሯል፡፡ ይህም አካባቢውን ለሌላ ቀውስ እንዳይዳርግ ስጋት ፈጥሯል፡፡ ለዓመታት በቆየው የዳርፉር ግጭት እና የሀር ማጥፋት ወንጀል ከ 300,000 በላይ ሰዎች ህይወታቸውን እንዳጡ ይገመታል፡፡
| 0 |
243395459aba53a3bea1da9ef3a6e3a7
|
8ad796d864259da6ff96e3f7523f8e68
|
"ዲሞክራሲ በተግባር"
|
ሰላም - ዲሞክራሲ - ብልፅግና - አገራዊ አንድነት - ፍትህ - አገራዊ ክብርለኢትዮጵያ ዳግም እድገት፣ ብልፅግናና አንድነት ምሰሶዎች ናቸው የተባሉ ስድስት የትኩረት አቅጣጫዎች መለየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ይፋ ያደረገው መረጃ አመልክቷል፡፡ በሚቀጥሉት አመታት ሃገሪቱ የምትገነባባቸው ስድስት ምሰሶዎች ብሎ መንግስት ያስቀመጠው ሰላም፣ ዲሞክራሲ፣ ብልፅግና፣ ሃገራዊ አንድነት፣ ፍትህና ሃገራዊ ክብር የሚሉት ናቸው፡፡ “ሰላም ከሌለ አብሮ መኖር፣ ሰላም ከሌለ ሃገር መገንባት፣ ወጥቶ መግባት አይቻልም ያለው መግለጫው፣ ሰላምን የማረጋገጥ ተግባር ቀዳሚው የመንግስት ስራ ይሆናል ብሏል፡፡ ዲሞክራሲን በተመለከተም እንደከዚህ ቀደሙ የአፍ ዲሞክራሲ ሳይሆን የተግባር ዲሞክራሲ ኢትዮጵያ ውስጥ ማረጋገጥ እንደሚገባ የጠቆመው መግለጫው፤ ፍትህ ከሌለ ሰላም፣ ዲሞክራሲ፣ ብልፅግናና ሃገራዊ አንድነት ማረጋገጥ ስለማይቻል ፍትህ፣ ኢኮኖሚ፣ በሰላም፣ ወጥቶ መግባት፣ ኢትዮጵያውያንን ሁሉ በእኩል የሚያይ፣ በእኩል ዓይን የሚዳኝ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በህግ ፊትና በሃገራችን እኩል የሚሆንበት ስርአት መፍጠር አንዱና ዋነኛው ትኩረት ነው ብሏል፡፡ መሬት፣ ውሃ፣ ማዕድን፣ ለቱሪዝም ምቹ የሆነ ሃብት ያላት ሃገር አለችን የሚለው የትኩረት ማመላከቻ ሰነዱ፤ ሃገሪቱ ያላትን ሰፊ ወጣትና የተማረ ኃይል በመሰብሰብ፣ በመደመርና የሚሻለውን አቅጣጫ በማመላከት፣ የኢትዮጵያን ብልፅግና ማረጋገጥ ይቻላል ሃብት ያላት፡፡ ምንም ሰላም ቢኖር፣ ምንም ዲሞክራሲ ብናስፋፋ፣ ብልፅግና ብናመጣ፣ የኢትዮጵያን አንድነት የማናስቀጥል ከሆነ፣ ጥረታችን ሁሉ ከንቱ ነው ያለው የማመላከቻ ሰነዱ፤ የኢትዮጵያን አንድነት ማስቀጠል እንደ አራተኛ ምሰሶ ይዘን የምንሰራበት ይሆናል ብሏል፡፡ ኢትዮጵያዊነት ክብር መሆኑን፣ የኢትዮጵያን ፓስፖርት መያዝ እንደማያሳፍር፣ በሄድንበት ሳንሸማቀቅ “ኢትዮጵያዊ ነኝ” የምንልበትን ክብር መመለስ ያስፈልጋል ብሏል የትኩረት አቅጣጫ ማመላከቻ ሰነዱ - ስለ ሃገራዊ ክብር ባሰፈረው ትንተና፡፡
| 0 |
15e3579b340417984f902940613f5edb
|
a9367fc7c3e7c81e53a49115a0437c03
|
በቦንድ ሽያጭ ሳምንት ከ84 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ
|
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በግማሽ በጀት ዓመቱ ውስጥ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ከ1ነጥብ3 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡ ተገለፀ፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት እንደገለፀው÷ በስድስት ወራት በከተማው በቦንድ ግዢ ሽያጭ እና በስጦታ የተሰበሰበው ገንዘብ ባለፉት 8 ዓመታት በድምሩ ከተሰበሰበው የሚበልጥ ነው፡፡ከ2003 ዓ.ም ዓምሌ ወር እስከ 2012 ዓ.ም ሃምሌ ወር ባሉ ዓመታት በከተማዋ የተሰበሰበው 1 ነጥብ 1ቢሊየን ብር እንደነበር ታውቋል፡፡የህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤቱ ሓላፊ አቶ ምስክር ነጋሽ እንደተናገሩት÷ ለገቢው ማደግ ምክንያት መንግስት ፕሮጀክቱን በግልፅነት መምራት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ፕሮጀክቱ ላይ የነበሩ ችግሮች ይፋ ተደርገው የማስተካከያ እርምጃ በመውሰድ በህዝብ እና በመንግስት መካከል መተማመን እንዲፈጠር አድርጓል ብለዋል፡፡የግድቡ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት መከናወንም ማህበረሰቡ ከፍተኛ ድጋፍ እንዲያደርግ አስችሎታል ነው ያሉት፡፡በዚህም በ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት 789 ሚሊየን ብር እሰበስባለው ያለው ከተማ አስተዳደሩ በግማሽ ዓመት ውስጥ 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ችሏል፡፡በአልዓዛር ታደለከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
9b6cac1cca2c589c5f98b80fa89e9f41
|
2ba3dcf0ef7ffab8fad228fc7ed8d92f
|
ሲንጋፖር ከኢትዮጵያ ጋር በኢኮኖሚ መስኮች በጋራ ለመስራት ፍላጎት አላት -የሲንጋፖር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር
|
ኢትዮጵያና ሴራሊዮን ግንኙነታቸውን ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት ተስማሙ፡፡የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሰራሊዮን ፕሬዝዳንት ጁልየስ ማዳቢዩ ጋር የሁለቱን አገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡መሪዎቹ በማዕድን፣ በጤና፣ በትምህርት፣ በቱሪዝም እና በሌሎች ዘርፎች ዙሪያ ውጤታማ የሚባል ውይይት አድርገዋል፡፡በተደረገው የሁለትዮሽ ውይይትም በሁለቱ አገራት መካከል በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ አንድ አጠቃለይ ስምምነት እና አንድ የመግባቢያ ስምምነት በድምሩ ሁለት ስምምነቶች ተፈርመዋል።በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተመራው የመንግስት ልኡካን ቡድን ውስጥ የማዕድን ሚኒስትር እና የብሄራዊ ፕላን ኮሚሽነርን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ ባለሰልጣናት ተካተዋል ነው የተባለው፡፡ (ምንጭ፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽህፈት ቤት)
| 0 |
a1d02236ca459b182d3389111307075d
|
a1d02236ca459b182d3389111307075d
|
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የምግብ እጥረት እንዳያጋጥም ተጨማሪ 40 ሚሊዮን ኩንታል ሰብል እንደሚመረት ተገለጸ
|
አዲስ አበባ (ኢዜአ )፡- በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ የምግብ እጥረት እንዳይፈጠር ከመኸር ምርት በተጨማሪ 40 ሚሊዮን ኩንታል ሰብል እንደሚመረት የግብርና ሚኒስትር አስታወቀ ። 50 ሚሊዮን ኩንታል አትክልትና ፍራፍሬ መመረት መጀመሩንም ገለጸ።
የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን እንዳስታ ወቁት፣ የቫይረሱን መከሰት ተከትሎ ምርትና ምርታ ማነት እንዳይቀንስ ከመደበኛው የእርሻ እንቅስቃሴ በተጨማሪ ምርት የሚጨምሩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።
«የበሽታው ስርጭት በዚሁ ከቀጠለ፣ ምናልባትም ከውጭ የሚገቡት የስንዴ ምርት ቢቆምና አምስት በመቶ ምርት ቢቀንስ የሚል ግምት ወስደን ያንን ሊተካ የሚችል እቅድ አውጥተን እየሰራን ነው» ብለዋል።
በዚህም ዘንድሮ በመኸር ወቅት እርሻ በተጨማሪ 40 ሚሊዮን ኩንታል ሰብል ለማምረት እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።
ከዚያም ባለፈ 50 ሚሊዮን ኩንታል አትክልትና ፍራፍሬ ለማምረት እንቅስቃሴ መጀመሩን ጠቁመው፣ ለከተማ ግብርና ትኩረት መሰጠቱን አመልክተዋል። ለዚህም በአዲስ አበባ ከተማ የእንስሳት ሀብት፣ አትክልትና ፍራፍሬ ልማት ሥራዎች ከማዕከል በተመደቡ ባለሙያዎች መጀመሩን ገልጸዋል።
የከተማ ግብርና ለኮሮና ቫይረስ ምላሽ ለመስጠት ብቻ ሳይሆን ባለፈው በጀት ዓመት የወጣውን ፖሊሲ በመተግበር እንደሚስፋፋም ነው የተናገሩት።
ለበልግ ወቅት ምርት ወደ ሁለት ሚሊዮን ሄክታር የሚሆን መሬት ታርሶ 64 በመቶው ዘር መልበሱን ያስታወሱት ሚኒስትሩ፣ ለመኸር ወቅት እርሻ የሚያስፈልጉ ግብዓቶች ከውጭ በመግባት ላይ እንደሚገኙም ገልጸዋል።
የአገሪቷ የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆነው የግብርናውን ክፍለ ኢኮኖሚ ዘመናዊ በማድረግ ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ ትኩረት መሰጠቱን አስታውቀዋል።
አዲስ ዘመን ግንቦት 3/2012
| 1 |
80c45e2cf61837743f473b9b38724524
|
80c45e2cf61837743f473b9b38724524
|
ኬንያ - ኢትዮጵያ - ደቡብ ሱዳን አቋራጭ ፕሮጀክት
|
ኬንያ፣ ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳንን አገናኝቶ ወደ ምዕራብ አፍሪካ የሚዘልቅ የትራንስፖርት መተላለፊያ መሥመር ግንባታ ተጀምሯል፡፡ይሕ ኬንያ ውስጥ የተጀመረ ግዙፍ ፕሮጀክት መጠሪያ ላፕሴት “ላሙ” ወደብ (የኬንያው) ደቡብ ሱዳን፣ ኢትዮጵያ የትራንስፖርት ኮሪደር ወይም መተላለፊያ ከሚል ዝርዝር ስያሜ የመጀመሪያ ፊደሎች የተሠራ ነው - L – A – P – S – S – E – Tመርኃ ግብር በፕሮጀክቱ ውስጥ ለታቀፉት ሀገሮችና ለተስታፍዎች የምጥኔ ኃብት ዕድገት እንደሚያስገኝ ታምኖበታል፡፡ ይሁን እንጂ የፀጥታና የተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃ ጉዳይ እንደሚያሳስባቸው የሚናገሩም አልጠፉም፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
| 1 |
e54deb670c75c035bdd6a16956120159
|
9602d8114d542fe4cd68c18d9cfc2b8a
|
ጅቡቲና ኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ግንኙነታቸውን ማጠናከር ይገባቸዋል – ፕሬዚደንት እስማኤል ጌሌ
|
ከ28ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም እና ፕሬዚዳንት ኤል ሲሲ የተናጠል ውይይት ያደረጉት።ሁለቱ መሪዎች በአምስት ነጥቦች ላይ ውይይት በማድረግ የጋራ አቋም ይዘዋል።መሪዎቹ በሀገራቱ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር እስካሁን የተገኙ መልካም ዲፕሎማሲያዊ ድሎችን ለማጉላት እንደሚጠቅሙና የሁለትዮሽ መተማመን ለመፍጠር እንደሚያግዝ ተስማምተዋል።ሁለትዮሽ ቀጠናዊ የትብብር መስኮችን ማስፋት እና ማጠናከር በተለይም በፖለቲካ፣ ሰለማና ፀጥታ፣ በኢኮኖሚ ዘርፍ ያሉ ትብብሮችን ማጉላት እንደሚገባ፤ ሁለትዮሽ ግንኙነትና ወንድማማችነትን የሚጎዳ ማንኛውንም አይነት ክስተት መቆጣጠርና መገደብ እንደሚገባም ነው ከስምምነት ላይ የደረሱት።መሪዎቹ ታላቁ የህዳሴ ግድብን አስመልክቶ የሶስትዮሽ የቴክኒክ ኮሚቴ ውይይቶችን እየተከታተለ እንደሆነና ግድቡን አስመልክቶ ያላቸውን በትብብር መንፈስ የመስራት ቁርጠኝነት አድሰዋል።የመረጃ ልውውጥን ማሳደግ፣ የሁለትዮሽ ግንኙነትንና የጋራ ጉዳይ በሆኑ ቀጠናዊ እና አለማቀፋዊ ጉዳዮች በመሪዎች እና በተቋማት ደረጃ ተከታታይነት ያለው ምክክር እንዲካሄድም መሪዎቹ ተስማምተዋል።ከዚህም ባለፈ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትና በህዝቦች መካከል መተማመንን ለማሳደግ እንደሚያስፈልግ ለዚህም የመገናኛ ብዙሃን ሚና ወሳኝ መጫወት እንዳለባቸው ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም እና ፕሬዚዳንት ኤል ሲሲ የተስማሙት።መሪዎቹ በቋሚነት በተለያየ ጊዜ በሁለቱ ሀገራት ጉብኝት እንደሚያደርጉም ከመግባባት ላይ ደርሰዋል።በዚህ አጋጣሚም ፕሬዚዳንት ኤል ሲሲ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም በቅርቡ በግብፅ ጉብኝት እንዲያደርጉ ጋብዘዋቸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ከሱዳን ፕሬዚዳንት ሀሰን አል በሽር ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል።የረጅም ጊዜ ግንኙነት ያላቸው ኢትዮጵያ እና ሱዳን በንግድ እና ኢንቨስትመንት እንዲሁም ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ለማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።ሁለቱ ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የንግድ ግንኙነታቸውን ለማሳደግም ተስማምተዋል-(ኤፍ.ቢ.ሲ) ፡፡
| 0 |
a7807edf16c807003a4aef416a6eafac
|
77a46d9e6befdf5bf405c165bf1f061a
|
የኢትዮጵያና የጀርመን የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው
|
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት /ኢጋድ/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት 70ኛ ስብሰባ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።ምክር ቤቱ በስብሰባው የደቡብ ሱዳን የቅድመ መንግስት ምስረታ ሂደትን በዝርዝር ገምግሟል።የሀገሪቱ ተቀናቃኝ ሀይሎች የክልሎችን ብዛት እና ወሰንን በተመለከተ እስካሁን መስማማት እንዳልቻሉ ተመልክቷል።በተጨማሪም የሀገሪቱን ብሄራዊ ጦር ምስረታን በተመለከተም እንዲሁም ስምምነት ላይ አልደረሱም።ምክር ቤቱ የሽግግር መንግስት ለመመስረት የቀረው 13 ቀን መሆኑን በማንሳት እንደማይራዘም እና ሁሉም ተቀናቃኝ ሀይሎች በቀረው ጊዜ ልዩነት ባላቸው ጉዳዮች ላይ ከስምምነት እንዲደርሱ ነው ያሳሰበው።በስብሰባው አሁን ላይ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የተከሰተውን የአንበጣ መንጋ በጋራ መከላከል የሚቻልበት ሁኔታንም ተመልክቷል።ዛሬ ከሰዓት በኋላ ደግሞ 34ኛው የኢጋድ የመሪዎች ስብሰባ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል። በስላባት ማናየ ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 0 |
846413d9e3713712d1062a984267274c
|
846413d9e3713712d1062a984267274c
|
‹‹አለመረጋጋቱ በለውጡ ተቃዋሚዎች ከኋላ የሚቀነባበር ነው›› አቶ ሌንጮ ለታ የኦዴግ ሊቀመንበር
|
አዲስ አበባ፡- ሰሞኑን በምዕራብ ኦሮሚያ የሚታየው አለመረጋጋት የህዝብ ለህዝብ ግጭት የፈጠረው ሳይሆን፤ የለውጡ ተቃዋሚ ኃይሎች ከኋላ ሆነው የሚያቀነባብሩት እንደሆነ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴፓ) ሊቀመንበር አቶ ሌንጮ ለታ ተናገሩ፡፡አቶ ሌንጮ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳስታወቁት፤ አለመረጋጋቱ የህዝብ ለህዝብ ግጭት መኖሩን አያሳይም፡፡ ይልቅስ በለውጡ ተቃዋሚ ኃይሎች ከኋላ የሚቀነባበር ነው፡፡‹‹እነዚህን ኃይሎች መግራት አስፈላጊ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡ በዚህ መንገድ ችግሩ ሊፈታ ይችላል›› ያሉት አቶ ሌንጮ፤ ለውጡ ያስበረገጋቸው ወይንም ያስቀየማቸው ኃይሎች ከታሪክ ተምረው ይህ ዓይነቱ ሁኔታ ሀገር እንደሚያፈርስ እንጂ ምንም እንደማይጠቅም ተረድተው ከስህተታቸው እንዲቆጠቡ ጥሪዬን አቀርባለሁ ብለዋል፡፡እንደ አቶ ሌንጮ ገለጻ፤ ለውጡ የመጣው ለኦሮሞ ብቻ አይደለም፡፡ ለሀገሪቱ ሕዝብ በሙሉ ነው፡፡ ሁሉን የሚመለከት የለውጥና የሪፎርም ሁኔታ ስለሆነ በአንድ ጊዜ የሚፈልገው ነገር ሁሉ አይገኝም፡፡ ሁሉም ነገር ቀስ በቀስ መስመር ስለሚይዝ ህብተረተሰቡ ተረጋግቶ ለውጡን ሊደግፍ ይገባል፡፡ወንድወሰን መኮንን
| 1 |
ce16908c2e5edbfc742e80ae8ad85c6b
|
ce16908c2e5edbfc742e80ae8ad85c6b
|
የፕሪምየር ሊጉ ሁለተኛ የውድድር ዘመን አጋማሽ በተያዘለት ጊዜ ይጀመር ይሆን?
|
የሁለተኛው የውድድር ዘመን አጋማሽ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በወጣለት ጊዜ መሠረት ላይጀመር እንደሚችል ተገምቷል።2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛው የውድድር ዘመን አጋማሽ ከመጋቢት 1 ጀምሮ እንደሚደረግ የሊግ ኮሚቴ ማሳወቁ ይታወቃል። ይህን ተከትሎ ክለቦች ከተወሰነ እረፍት በኋላ ወደ መደበኛ ልምምዳቸው በመመለስ የውድድሩን ጅማሬ እየተጠባበቁ ይገኛል።የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በመጋቢት 12 በአዲስ አበባ ስቴዲየም ከማሊ ጋር ለቶኪዮ ኦሊምፒክ የአንደኛ ዙር ማጣሪያ ጨዋታውን የሚያደርግ ሲሆን የመልሱን ጨዋታ መጋቢት 19 ማሊ ባማኮ ላይ የሚያደርግ ይሆናል። በመሆኑም ለ33 ተጫዋቾች የመጀመርያ ጥሪ ያደረገው ብሔራዊ ቡድኑ በቀጣዩ የካቲት 26 ቀን 08:00 ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ቴክኒክ ኮሚቴም ቢሮ በመገኘት ሪፖርት እንዲያደርጉ ተነግሯቸዋል፡፡ ይህ የብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ጥሪ የሊጉ ተሳታፊ ክለቦች በቀጣይ ከሚጠበቃቸው ወሳኝ ጨዋታ አኳያ ከሁለት እስከ ሦስት ተጫዋቾችን ያስመረጡ ክለቦች ተጫዋቾቻቸውን ለመልቀቅ እንደሚቸገሩ ቅሬታቸውን እያሰሙ ይገኛል። ዛሬም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ ከፕሪምየር ሊጉ አሰልጣኞች ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ ይህ ጥያቄ ተነስቶ እንደነበር ሰምተናል።ይህን ተከትሎ የኦሊምፒክ ቡድኑ ከሚጠብቀው ወሳኝ ጨዋታ አንፃር የሊጉ ኮሚቴው መጋቢት አንድ ይጀምራል ብሎ ያወጣው መርሐግብር ወደ ሌላ ጊዜ ሊሸጋሸግ እንደሚችል እየተነገረ ይገኛል።
| 1 |
a0079172a6c70ca939e6e7817268e42a
|
a0079172a6c70ca939e6e7817268e42a
|
የወጪ እና የገቢ ንግድ ተነጣጥለው ኦዲት ሊደረጉ ነው
|
አዲስ አበባ፡- የወጪ ንግድና የገቢ ንግድ ተቀላቅለው በመሰራታቸው አስመጪና ላኪዎች ኪሳራቸውን በተለያየ መልክ እያስመዘገቡ ያቀርቡ የነበረውን የውሸት ሪፖርት ለመከላከል ሁለቱም ለየብቻ ኦዲት ሊደረጉ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል። ሚኒስትር ዴኤታው አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ሚኒስትር ዴኤታው አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ በመንግሥት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ በሰጡበት ወቅት እንደተናገሩት፤ ቀድሞ አስመጪ ብቻ የነበሩ በሙሉ ወደ ላኪነት ገብተዋል። እነዚህ የውጪ ነጋዴዎች የውሸት የኪሳራ ሪፖርት እያቀረቡ በመሆኑ፤ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአሁን በኋላ የወጪ ንግድ ራሱን ችሎ ኦዲት መደረግ ያለበት መሆኑን ለገቢዎች አመልክተዋል።የወጪ ንግድና የገቢ ንግድ (ኤክስፖርትና ኢምፖርት) ተቀላቅሎ ይሰራ ስለነበር የውጭ ነጋዴዎች ኪሳራቸው በገቢ ተካክሶ ወጪና ገቢን ማመጣጠናቸው ብቻ እንደትርፍ ተቆጥሮ ፈቃዳቸው ሲታደስ መቆየቱን አስታውሰው፤ ከአሁን በኋላ ግን የውጭ ንግድ እንደማንኛውም ንግድ ትርፋማ ሆኖ እንዲቀጥል የንግድ ፈቃድም ሲሰጥ ለወጪ ንግድም ሆነ ለገቢ ንግድ ለየብቻ ኦዲት በማድረግ እንደሚከወን አመልክተዋል። ‹‹ከሰርኩ እየተባለ በተደጋጋሚ የሚወጣው የውሸት ሪፖርት እንዲቆም ይህንን አሰራር ገቢዎችም እንዲከተለው መመሪያ አስተላልፈናል።›› ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው፤ የወጪ ንግድ በገቢ ንግድ የሚካካስበት ሁኔታ ሊቆም መሆኑን ጠቁመዋል።አስመጪዎች የውጭ ምንዛሬውን ለማግኘት ብቻ የሚላኩ ምርቶችን ከዓለም አቀፍ ዋጋው ውጪ እየሸጡ መሆኑን በማስታወስ፤ ይህ በመንግስት በኩል ለረዥም ጊዜ ያልተሰራበት የዋጋ ቁጥጥር ያልተደረገበት እና በአገር ውስጥም የዋጋ ግሽበትን ያባባሰ ተግባር በመሆኑ ችግሩን ለመፍታት በትኩረት እንደሚሰራ ጠቁመዋል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 13/2012 ምህረት
ሞገስ
| 1 |
e5599e89d6742bdb54064ea26460f658
|
439d853d307a11b49687d3a5984b4c24
|
ኢትዮጵያ ቡና የቡሩንዲያዊውን አጥቂ ዝውውር አጠናቋል
|
የካ ክፍለከተማዎች ለ2013 የውድድር ዘመን የበርካታ ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅሙ የወሳኝ ተጫዋቾችንም ውል አድሰዋል፡፡በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሐ የሚገኘው የካ ክፍለ ከተማ በቅርቡ የአሰልጣኝ ባንተይርጋ ጌታቸውን ውል ያደሰ ሲሆን የ2013 የውድድር ዓመት ቅድመ ዝግጅታቸውን በቅርቡ ለመጀመር ተዘጋጅተዋል። ለዚህም ውላቸው የተጠናቀቁ ዘጠኝ ተጫዋቾችን ኮንትራት ለተጨማሪ ዓመት ሲያራዝም አንድ ጋናዊ አጥቂን ጨምሮ አስራ አራት አዳዲስ ተጫዋቾች በአዲስ መልክ ወደ ስብስቡ በይፋ በማስፈረም ቀላቅሏል፡፡ክለቡን የተቀላቀሉ ተጫዋቾች – ወርቅነህ ዲባባ (ግብ ጠባቂ ከቂርቆስ)፣ አሕመድ ሙሐመድ (ግብ ጠባቂ ከባሌ ሮቤ)፣ ሚሊዮን ሰለሞን (ግብ ጠባቂ ከካፋ ቡና)፣ ሄኖክ ከሎ (ተከላካይ ከአዲስ ከተማ)፣ ፍጹም ጉዱ (ተከላካይ ከቂርቆስ)፣ አማረ ሰጡ (ተከላካይ ከኢትዮጵያ ቡና)፣ እዮብ ተሾመ (አማካይ ከደብረማርቆስ)፣ ኪሩቤል ይጥና (የመስመር አጥቂ ከአዲስ ከተማ)፣ ተስፋዬ በቀለ (የመስመር አጥቂ ከወልቂጤ)፣ መሐመድ ናስር (የመስመር አጥቂ ከስልጤ ወራቤ)፣ ዮናስ ሀብቴ (የመስመር አጥቂ ከአራዳ ክፍለከተማ)፣ ክብረአብ ማቱሳላ (አጥቂ ከሶሎዳ ዓድዋ) ፣ ማቲያስ ሹመታ (አጥቂ ከወልዲያ) እና የጋና ዜግነት ያለው አጥቂው ቤንጃሚን ኦዶም
| 0 |
67dead02e30482f78f5d44421b6f432b
|
be50a926c76651c85399976ecd7f4778
|
በኮሮናቫይረስ ሀገራት የጉዞ ገደብ እያደረጉ ነው
|
ደቡብ አፍሪካ የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል ተጨማሪ 70 ሺህ ወታደሮችን ልታሠማራ መሆኑን ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ አስታውቀዋል፡፡ሀገሪቱ 3 ሺህ 465 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን አረጋግጣለች፤ ከግብጽ በመቀጠልም በአፍሪካ ከፍተኛ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ያለባት ናት፡፡ በበሽታው የተነሳም 58 ሰዎችን አጥታለች፡፡ ደቡብ አፍሪካ በዓለማቀፍ ደረጃ ጠንካራ የእንቅስቃሴ ገደብ ከጣሉ ሀገራት ግንባር ቀደም ናት፤ ነገር ግን የእንቅስቃሴ ገደቡን ማስከበር ፈተና ሆኖባታል፡፡ከመጋቢት 18/2012 ዓ.ም ጀምሮ የግድ አስፈላጊ ለሆኑ ተግባራት ካልሆነ በቀር ፍጹም መንቀሳቀስ የተከለከለ ነው፡፡ የጤና ባለሙያዎች፣ የገንዘብ ተቋማት ሠራተኞች፣ ጋዜጠኞችና የ
| 0 |
e7e79f38c29936e89599e9e6eec6e6ab
|
c569f7348b469cfe831cc6ff555f3ee7
|
ህግን ያላከበሩ 812 የንግድ ተቋማት የንግድ ፈቃዳቸው ሲሰረዝ 40 ሺህ 823 ተቋማት ታሽገዋል
|
ኒውዚላንድ ኮሮናቫይረስን መዛመት ለከለላከል ስትል ደንግጋው ከነበው የመንቀሳቀስ ዕገዳ ዛሬ ስትወጣ አዲስ ምዕራፍ ላይ መድረሷን አስታውቃለች። አንዳንድ ት/ቤቶችና የንግድ ተቋሞች እንዲከፈቱ ተፈቅዳል።አዲስ የኮሮናቫይረስ በሽተኞች አምስት ብቻ መሆናቸውን የሀገሪቱ መንግሥት ገልጿል። ኒውዚላንድ ውስጥ ለአንድ ወር ያክል ሰዎች ከቤታቸው እንዳይወጡና አስፈላጊ ያልሆኑት የንግድ ተቋማት ሁሉ ተዘግተው ነበር።
| 0 |
96b52e95bf5d65a3a6a0514d5074b97f
|
1ae37526b0649df3ad4ff390519dabbd
|
ድሬዳዋ ከተማ ሁለት ጋናውያንን አስፈረመ
|
በክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት በርካታ ተጫዋቾችን በማዘዋወር ቀዳሚ የሆነው ድሬዳዋ ከተማ ዳዊት እስጢፋኖስን በድጋሚ ሲያስፈርም የአራት ተጫዋቾችን ውል አድሷል፡፡በ2008 በድሬዳዋ ከተማ ያሳለፈው ዳዊት እስጢፋኖስ የተጠናቀቀው የውድድር ዘመንን በኢትዮ እሌክትሪክ ካሳለፈ በኋላ በድጋሚ ድሬዳዋ ከተማን በአንድ አመት ውል ተቀላቅሏል፡፡አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው የተከላካይ መስመራቸውን በዝውውር መስኮቱ ያጠናከሩ ሲሆን በማጥቃት እንቅስቃሴው ደካማ የነበረውን ቡድን ለማሻሻል ዳዊትን አስፈርመዋል፡፡ክለቡ ተሰፋዬ ዲባባ ፣ ፍቃዱ ወርቁ እና በላይ አባይነህን ጨምሮ ውላቸውን ያጠናቀቁ በርካታ ተጫዋቾችን ውል ያላደሰ ሲሆን በረከት ሳሙኤል ፣ ይሁን እንደሻው ፣ ሱራፌል ዳንኤል እና ሳምሶን አሰፋ ለተጨማሪ ሁለት አመታት አድሰዋል፡፡ድሬዳዋ ከተማ በዝውውር መስኮቱ ለማስፈረም ከተስማማቸው ተጫዋቾች መካከል ሞገስ ታደሰ ሳይፈርም የቀረ ሲሆን ወደ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሊያመራ ይችላል ተብሏል፡፡ ለወልዲያ መፈረሙ የተረጋገጠው ብሩክ ቃልቦሬ በቅድሚያ ለድሬዳዋ ፈርሞ ነበር በሚል ለፌዴሬሽኑ ክስ ማስገባቱም ታውቋል፡፡
| 0 |
7b0751096236c80f2310a65fccb75d17
|
7b0751096236c80f2310a65fccb75d17
|
ኢብራሂም ሙሄ ይማም ተያዘ
|
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ5/2005 (ዋኢማ) – ዋቂ የእስልምና ኃይማኖት አባት የነበሩት ሼክ ኑር ኢማም ግድያን ካቀነባበረው ቡድን አባላት ውስጥ እስከአሁን ሳይያዝ የቆየው ኢብራሂም ሙሄ ይማም ዛሬ ሀምሌ 05/2005 ዓ.ም በኮምቦልቻ ከተማ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትና የፌዴሬል ፖሊስ የጋራ ፀረ ሽብር ግብረሀይል ማምሻውን ለኢትዮጵያ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት እንደገለፀው ተጠርጣሪው በአዲስ አበባ ተደብቆ ከቆየ በኋላ ትናንት ሀምሌ 4/2005 ዓ.ም ለሊቱን ሙሉ ወደ ኮምቦልቻ ሲጓዝ አድሮ በከተማዋ ከሚገኙ ግብረአበሮቹ ቤት ገብቶ ተደብቆ ነበር፡፡ጉዳዩን ሲከታተል የነበረው የጋራ ፀረ ሽብር ግብረሀይሉ ግለሰቡን ከነግብረአበሮቹ ዛሬ ሀምሌ5/2005 ዓ.ም ቀን ላይ በቁጥጥር ስር አውሎታል፡፡ህብረተሰቡ ተጠርጣሪውን ለመያዝ ላደረገው ትብብር ግብረሀይሉ ምስጋናውን አቅርቧል፡፡ከሽብር ቡድኑ አባላት መካከል በኮድ ስሙ ዑመር ተብሎ የሚጠራው ይመር ሁሴን ሞላ የተባለው ተጠርጣሪ በሼክ ኑር ኢማም ላይ ግድያውን ከፈፀመ በኋላ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ለሁለት ቀናት ቆይቷል፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ በሶስተኛው ቀን ጠዋት በአውቶቢስ በመሳፈር ከአዲስ አበባ ውጭ ወዳለ ስፍራ እየሸሸ ሳለ በቁጥጥር ስር መዋሉ ይታወሳል፡፡
| 1 |
6599c4502a88f33125f64575a6ccbcaf
|
2aecec5fef6fae06c92256e6c6df3822
|
በሰሜናዊ ካሊፎርኒያ የተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት
|
በግሪኳ መቀመጫ ጥንታዊቷ አቴንስ ከተማ የተነሳው የሰደድ እሳት የ50 ሰዎችን ህይዎት እንደቀጠፈ እና በርካታ ቁጥር ያላቸው ዜጎች ደግሞ ከባድ ቁስል ማስተናገዳቸው ተገልጸዋል፡፡በግሪኳ አቴንስ የተነሳው የሰደድ እሳት አሁን ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ በመሆኑ የበርካታ ዜጎችን ቤት እና መሰረተ ልማት አውድሟል፡፡፡በአካባቢው የሚኖሩ በርካታ ቁጥር ያላቸው ዜጎች ደግሞ ከቤት ቀያቸው ተሰደዋል፡፡ በመሆኑ የሀገሪቱ መንግስት ችግሩን ለማርገብ አለምአቀፍ እርዳታን እየጠየቀ ይገኛል፡፡በግሪክ አቴንስ የተፈጠረውን የሰደድ እሳት ለማስቆም የሀገሪቱ መንግስት የእሳት አደጋ ሰራተኞችን ቢያሰማራም ሰራተገኞች ግን ስራው አስቸጋሪ እንደሆነባቸው ነው የገለፁት፡፡ በተፈጠረው የእሳት አደጋ የሟቾች ቁጥር እንደጨመረና ከሟቾቹ መካከል ደግሞ ለጉብኝት የመጡ የሌላ ሀገር ዜጎች እንደሚገኙበት ደግሞ ተመላክቷል፡፡የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሲስ ቲስፕራስ በአቴንስ ከተማ የተፈጠረውን የሰደድ እሳት ለማስቆም የሚቻላቸውን ማንኛውንም ነገር እንደሚያደርጉና ለዜጎችንም እርዳታ እንደሚያደርጉ ነው የገለፁት::የሰደድ እሳቱ በአብዛኛው የተስፋፋው በሰሜን ምስራቃዊ የአቴንስ በሚገኘ የመዝናገኛ ቦታዎች ላይ ሲሆን በአደጋ ከሞቱት መካከል 16ቱ ህፃናት ሲሆኑ 104 የሚሆኑት ደግሞ በከባድ የቆሰሉ እንደሆኑም ቢቢሲ በዘገባው አስፍሯል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ቲስፕራሲ አሁን በሀገሪቱ የሚገኙ ሁሉም የድንገተኛ አደጋ መስጫ ተቋማት አደጋውን ለማስቆም ዝግጁ መሆናቸውን እና በከተማይቱ በተፈጠረው አሰቃቂ ድርጊት ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጂ እንደሚያውጁ ነው ያስታወቁት፡፡የሀገሪቱ መንግስት አክሎም የተፈጠረውን የሰደድ እሳት ለማብረድ ከጎረቤት የአውሮፓ ሀገራት ተጨማሪ የእሳት ማጥፊያ ሂሊኮፈተር ድጋፍ እንዲደረግለትም እየጠየቀ ነው የሚገኘው፡፡እስካሁን ድረስ ደግሞ ጣሊያን፣ ጀርመን፣ ፖላንድና ፈረንሳይ በግሪክ የተፈጠረውን የሰደድ እሳት ለማብረድ የተለያዩ ድጋፎችን እያደረጉ ነው ተብሏል፡፡በግሪክ የተፈጠረው የሰደድ እሳት በሀገሪቱ በ2007 እንደፈረንጆች ከተፈጠረው የእሳት አደጋ የአሁኑ አስደንጋጭና አሰቃቂ ተብሎም ተመዝግቧል፡፡ (ቢቢሲ)
| 0 |
2e809ecfa4983089786d46376e2bab1b
|
97ff09afab4d7b01fbb9e894c03194b6
|
ኮማንድ ፖስቱ አንዳንድ የሚታዩ ችግሮች የመፍታት ጥረቱን እንደሚቀጥል አስታወቀ
|
የአዲስ አበባ ከተማ እና ዙሪያው የቀጠና አንድ ኮማንድ ፖስት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ዓላማ መሰረት ሁሉም ዜጋ ሰላምን በማስከበር ረገድ የበኩሉን ስተዋፅኦ እንዲወጣ ጥሪ አቀረበ፡፡ በአስራ አራት ንዑስ ቀጠናዎች ተደራጅቶ የተዋቀረው የቀጠና አንድ ኮማንድ ፖስት የአዲስ አበባ ከተማ፣ በአዲስ አበበባ ፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን፣ ምዕራብ ሸዋ፣ ሰሜን ሸዋ፣ ደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ ምስራቅ ሸዋ ዞን እና በውስጣቸው የሚገኙ አምቦ፣ ፍቼ፣ ወሊሶ፣ ደብረ ዘይት እስከ ሞጆ ከተማ ድረስ የተከለለ ነው፡፡ይህንን ተልዕኮ የተቀበሉት የመከላከያ ሰራዊት፣ የፌዴራል፣ የአዲስ አበበባ እና ኦሮሚያ ፖሊስ ከፍተኛ መኮንኖች እና ሌሎች የጸጥታ አካላት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አፈጻፀም በተመለከተ መመሪያ እንደተሰጣቸው ከቀጠና አንድ ኮማንድ ፖስት የደረሰን መረጃ ያመለክታል፡፡የቀጠና አንድ ኮማንድ ፖስት የህዝቦችን የመኖር ሕልውና ለማረጋገጥ እና የሀገሪቱን ሰላም ለማስፈን የፀጥታ ኃይሉ ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገልጿል፡፡ ዜጎች በአሁኑ ሰዓት የተፈጠረውን የሰላም መደፍረስ ችግር በዴሞክራሲያዊ መንገድ እስኪፈታ ድረስ የጋራ ሰላምን መጠበቅ፣ የሀገርን ሰላምና የሕግን ልዕልና ለማስከበር የሁሉም የሀገሪቱ ዜጎች ያለምንም ስጋትና ፍራቻ ከፀጥታ ኮማንድ ፖስቱ ጎን በመቆም የበኩላቸውን አስተዋፅ ሊያደርጉ እንደሚገባ ኮማንድ ፖስቱ ለዋልታ በላከው መልዕክት ጥሪውን አስተላልፏል፡፡
| 0 |
a29f23d4337c60718b5f5dafee29f2ee
|
915c787d1c635287fc64f398da990e93
|
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መቐለ 70 እንደርታ አምስት ተጫዋቾችን አስፈረመ
|
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በ09:00 ኢትዮጵያ ቡና ከ መቐለ 70 እንደርታ አዲስ አበባ ስታድየም ላይ በሚያደርጉት ቀሪ የ27ኛ ሳምንት ጨዋታ ከተቋረጠበት ይቀጥላል።የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የቀጣይ ሦስት ሳምንታት መርሐ ግብር ላይ የቀን ለውጥ ያደረገ ሲሆን አዲስ የተሻሻለው መርሐ ግብር ይህንን ይመስላል።
| 0 |
0df8cc4e55b1911888de6db4e6a4946e
|
fdef7d06662ed2f2d328e2f11dd8940c
|
በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የሕግ መዝገበ ቃላት ለማዘጋጀት የሚያስችል የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈረመ
|
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ እና ኢትዮሊዝ ከተሰኘ ድርጅት ጋር ግብርናን ሜካናይዝድ ለማድረግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።ስምምነቱን በግብርና ሚኒስቴር የእርሻ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሳኒ ረዲ፣ የኢትዮሊዝ ሰብሳቢ አቶ ግርማ ዋቄ እና የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ዳይሬክተር ዶክተር ጪምዶ አንጫላ ተፈራርመውታል።ስምምነቱ ሰፋፊ መሬቶች ላይ ቴክኖሎጅን በመጠቀም በድህረ ምርት አሰባሰብ የሚያጋጥም የምርት ብክነትን በመቀነስ የግብርናውን ክፍለ ኢኮኖሚ መቀየርን ኣላማው ያደረገ መሆኑን፥ በሚኒስቴሩ የእርሻ ልማት ዘርፍ ሚኒስቴር ዲኤታ አቶ ሳኒ ረዲ ተናግረዋል።የኢትዮሊዝ ሰብሳቢ አቶ ግርማ ዋቄ በበኩላቸው፥ ኢትዮጵያ የብዙ መስህብ ባለቤት መሆኗን ጠቅሰው የግብርናውን ዘርፍ ለማሳደግ በድርጅቱ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን አስታውቀዋል።ድርጅቱ በዋናነት ግብርናን ሜካናይዝድ በማድረግ ምርትና ምርታማትን ለማሳደግ እንደሚሰራ ጠቁመው፥ በሙከራ ፕሮጀክቶች ላይ ስምንት ከፍተኛ ጀኔሬተር እና ዘጠኝ ትራክተር በመስጠት ስራ መጀመራቸውን እንዲሁም 48 ትራክተሮች ደግሞ በመግባት ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።በቀጣይም ድርጅቱ የሜካናይዜሽን ስራን አጠናክሮ በማስቀጠል ለአርሶ አደሮች የእርሻ መሳሪያዎች እና የተለያዩ የግብርና ግብአቶችን እንደሚቀርብም አስረድተዋል።የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ዳይሬክተር ዶክተር ጪምዶ አንጫላ ባደረጉት ንግግር፥ በግብርናው በኩል ያሉት ችግሮችን በመለየት 300 ወረዳዎች የኩታ ገጠም እርሻ እንዲጠቀሙ መደረጉን ጠቅሰዋል።ከዚህ ውስጥ እያንዳንዳቸው 9 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር የሚያወጡ 10 ሙሉ የሜካናይዜሽን ሰርቪስ ሊሰጡ የሚችሉ ተቋማት መገንባታቸውን ከግብርና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 0 |
5360dc529e52214ed8129f9b38569f1f
|
5360dc529e52214ed8129f9b38569f1f
|
ኬኒያዊያን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት መዋዕለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱ በቁርጠኝነት እንሰራለን- ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ
|
ኬኒያዊያን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት መዋዕለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱ ሃገራቸው ቁርጠኛ መሆኗን የኬኒያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ገለጸዋል፡፡ፕሬዚዳንት ኬንያታ 100 የሚሆኑ የኬኒያ የቢዝነስ ልዑካንን በመያዝ ለሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወቃል፡፡ለፕሬዝዳንቱ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ጨምሮ በርካታ የስራ ሃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በአቀባበል ስነስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያና ኬኒያ በጋራ በመስራት የሃገራቱን ኢኮኖሚ ማሳደግ ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ አያይዘውም ኬኒያዊያን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ቢሰማሩ ውጤታማ እንደሚሆኑም ጠቁመዋል፡፡ባለሃብቶቹ በሃይል፣ በአቪዬሽን፣ በግብርና ምርቶች ማቀነባበር እንዲሁም በጨርቃ ጨርቅ ዘርፎች ሊሰማሩ እንደሚችሉም አስረድተዋል፡፡ፕሬዚዳንት ኬንያታ በበኩላቸው ቀጣናዊ፣ አህጉራዊ እና አለም አቀፋዊ መድረኮች ላይ የሁለቱን ሃገራት ጥቅም በሚያስጠብቁ ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት ይገባናል ብለዋል፡፡አዲስ አበባን የማስዋብ ፕሮጀክት ላይ ኬኒያዊያኑ እንዲሳተፉ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ጥሪ ቀርቦላቸዋል፡፡
| 1 |
708b045303cdc8cd2bd6bbbc444fbad2
|
903a393758bd02adbafc14c0ffad5e25
|
የቱርክ ፓርላማ የሀገሪቱ ጦር ወደ ሊቢያ እንዲገባ ውሳኔ አሳለፈ
|
ዛሬ ፓሪስ ላይ የተሰባሰቡት የሊቢያ ተቀናቃኝ መሪዎች እና ከሃያ በላይ ሃገሮች ዲፕሎማቶች በጦርነት የዳሸቀችው ሃገር በዘንድሮ የአውሮፓውያን ዓመት መጨረሻ ምርጫ መካሄድ እንዳለባት በመርህ ተስማምተዋል።የፓሪሱ ጉባዔ የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በሊቢያ ሰላም እንዲሰፍን ለሁለተኛ ጊዜ ያደረጉት ጥረት መሆኑ ነው።በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሚደገፈው የትሪፖሊው መንግሥት መሪ ፋዬዝ አል ሳራጅ፣ የጦር ሰራዊታቸው ምሥራቅ ሊቢያ የሚቆጣጠረው የሰባ አምስት ዓመቱ ሓሊፋ ሃፍታር እና መቀመጫውን ምሥራቅ ሊቢያ ያደረገው ፓርላማ አፈ ጉባዔ በሀገሪቱ እኤአ ታህሳስ 10 ቀን ፕሬዚዳንታዊ እና ምክርቤታዊ ምርጫ መካሄድ እንዳለበት ማወጃቸውን የፈረንሳይ ባለሥልጣናት ገልጠዋል።የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ማክሮን ጉባዔው ከመጀመሩ አስቀድሞ ባደረጉት ንግግር ለራሳችን ጥቅም እና ደኅንነት ስንል ሊቢያ እንድትረጋጋ መሥራት አለብን ማለታቸው ተጠቅሷል።አንዳንድ ተንታኞች በበኩላቸው የፈረንሳዩን ፕሬዚዳንት ትዕግስት አጥተው እንጂ እንጂ በጦርነት የዳሸቀችው ሃገር ሁኔታ ነፃና ፍትሃዊ ምርጫ ለማካሄድ አመቺ አይደለም በማለት ሲነቅፉ ተሰምተዋል።
| 0 |
02f1c1da336a8ae271d2dfb04f8a2869
|
02f1c1da336a8ae271d2dfb04f8a2869
|
በህንድ በኮሮናቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከቻይና በለጠ
|
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከቻይና በለጠ።አሁን ላይ በህንድ የሟቾች ቁጥር 4 ሺህ 713 የደረሰ ሲሆን፥ በሃገሪቱ 165 ሺህ 829 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል ነው የተባለው።በህንድ በኮሮናቫይረስ ምክንያት የሚደርስ ሞት እና በቫይረሱ የሚያዙ አዲስ ሰዎች ቁጥር ከቻይና የበለጠ ሲሆን፥ በአገሪቱ በ24 ሰዓት ውስጥ ብቻ 175 አዲስ ሞት እና 7 ሺህ 466 አዲስ ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል።በቻይና 165 ሺህ 799 ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ 4 ሺህ 711 ሰዎች ደግሞ ህይወታቸው አልፏል።እንደ ጆን ሆፕኪንስ መረጃም በአለም 5 ሚሊየን 816 ሺህ 706 ሰዎች ቫይረሱ የተገኘባቸው ሲሆን፥ 362 ሺህ 102 የሚሆኑት ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል።2 ሚሊየን 583 ሺህ 4 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ ማገገም ችለዋል።እንዲሁም 53 ሺህ 971 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል።ምንጭ፦ አልጀዚራ
| 1 |
1a4a6f29b978b47f363317f79d682634
|
efd897ec18e840c40cfca702f9288bed
|
በሁለት ወንጀሎች የሚጠረጠሩት አቶ ልደቱ ለታህሳስ 19 ቀን 2013 ዓ.ም ተቀጥረዋል
|
ቀጠሮውን ለትላንት ዕረቡ መስከረም 20/2012 ዓ.ም ሰጥቶ የነበረው የነበረው ምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በድጋሚ ሌላ ቀጠሮ ሰጥቷል።በአቶ ልደቱ ዋስትና ይግባኝ ላይ ትላንት የግራ ቀኝ ክርክር የሰማው በኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ ቋሚ ችሎት ውሳኔ ለመስጠት ለመስከረም 26 /2013 ዓ.ም የመጀመሪያ ቀጠሮ ሰጥቷል።(ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
| 0 |
e598a812a859a58fdfb33b0ff726d2a0
|
ab8a483aeda8784cd538f7dcf6fea86b
|
የ2012 ዓ.ም ተሿሚ አምባሳደሮች ስልጠና መስጠት ተጀመረ
|
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ በመጭው ሳምንት እንደሚጀመር የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ምዝገባው ከጥቅምት 16 እስከ 30 ቀን 2013 ዓ.ም በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚካሄድ ነው የትምህርት ሚኒስቴር ያስታወቀው፡፡የፈተና ምዝገባ ሂደቱን በተቀላጠፈ ሁኔታ ለማካሄድም በተዘጋጀው ሶፍትዌር ላይ ምዝገባ ለሚያከናውኑ የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጅ ባለሙያዎችና የፈተና ክፍል አስተባባሪዎች በየክልል ከተሞች ስልጠና መሰጠቱን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡የ2012 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በቀጥታ የኢንተርኔት ኦንላይን እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡
| 0 |
7225008f512e6d237a6a8940693b04ff
|
7225008f512e6d237a6a8940693b04ff
|
አይስስን ለመቀላቀል በማሴር የተከሰሱ የሚኔሶታ ነዋሪዎች ሶማሊያዊ አሜሪካውያን የፍርድ ሂደት
|
ጉሌድ አሊ ኦማር፣ ሞሃመድ ፋራህ እና አብዱልራህማን ዱዋድ ለእስልማና መንግስት ቡድን ማቴሪያል ድጋፍ ለመስጠትና ወድ ውጪ ሀገር ተጉዘው ግድያ ለመፈጸም በማሴር ወንጀል ነው የተከሰሱት ቀድሞ ጓደኛቸው የነበረውን ለፌዴራሉ ምርመራ ቢሮ የጠቆመባቸው አብዲራህማን በሽር በድብቅ የቀዳው ንግግራቸውና የሰጠው የምስርነት ቃል ባለፈው ሳምንት በዋለው ችሎት ተሰምቷል። ሶስቱ ከሚኒሶታ ወደ ሶሪያ ሄዶ ከአይስሲ የተቀላቀለው ጓደኛቸው ጋር በስካይፕ ሲነጋገሩ ለጉዞአቸው ስለሚያስፈልጋቸው ገንዘብና ሰነድ ሲያወሩ ተቀድተዋል።እንዳንዱ ጋር በሚተዋወቅበት የሚስጥር ቃላት ሲነጋገሩ ምርሆኑን ጠቋሚው በሺር ለፍርድ ቤቱ ነግሩዋል ። ለምሳሌ በቴፕ ቅጂው ላይ ልጅቷ የሚሉት ፓስፖርት ለማለት ”the hot boys on the block" እነዚያ የሰፈራችን ቆንጆ ወንዶች ልጆች ሲሉ ደግሞ ኤፍ ቢ አይ እየተከታተለን ነው ብለው በሚስጥር ሲነጋገሩ መሆኑን አስረድተዋል።የተከሳሾች ጠበቃ የኤፍ ቢ አዩን ጠቋሚ ለመስቀለኛ ጥያቄ አቅርበውታል። ስለምንድነው በጓደኞችህ ላይ ልትጠቁም የፈለግከው? አፍዝ አደንግዝ ማሪያዋና ትስብ የለም? ብለው ተይቀውታል።የአንደኛው ተከሳሽ የጉሌድ ኦማር እናት፣ "ጠቋሚው የተናገረው ውሸት ነው ራሱ እየቆሰቆሰ አንድ ዐመት ሙሉ ያልሆነ ነገር ቀዷቸዋል። አንድ ቀን እውነቱ ይወጣል እግዚእብሄር ይረዳናል" ሲሉ ተደምጠዋል።የሌላኛው ተከሳሽ አየን ፋራህ ሞሀምድም "ጠቋሚምው ቀጣፊ ነው ልጆቻችንን በገንዘብ ሸጠ ስራ የለውም በሚማሩበት ኮሌጅ ቤት እየተከታትለ የሚቀዳቸው ለገንዘብ ብሎ ነው" ሲሉ አማርረዋል።የክስ ሂደቱን እያዳመጠ ስላለው ከህዝብ የተውጣጣ የፍርድ ሸንጎ የተከሳሹ አብዲራሂም እናት ሲናገሩ "አንድም ሙስሊም አንድም ጥቁር ሰው የሌለብት ሸንጎ ነው ፌደራሉ ምርመራ ቢሮ ብዙ ነገር እየነገራቸው ነው ግን ፍትሃዊ ይሆናሉ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ" ብለዋል። የጠቋሚው የመስቀለኛ ጥያቄ ምርምመራ ሂዳት ቀጥሏል።ሚኒያፖሊስ ከተማ እያተካሂደ ያለውን የፍርድ ቤት ውሎውን ተከታትላ የአሜሪካ ድምጿ ፋላስቲን ኢማን ያጠናቀረችውን ዘገባ ቆንጂት ታዬ አቀርበዋለች።
| 1 |
3a3a138215498924071a52d314c9a08c
|
3a3a138215498924071a52d314c9a08c
|
መንግስት ያለአግባብ ዋጋ የጨመሩ 724 የንግድ ድርጅቶችን አሸገ።
|
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 09/2012 ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ክልል መንግስት ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ ያደረጉ 724 የንግድ ድርጅቶችን ማሸጉን የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታውቋል።ጉዳዩ ሁሉንም ነጋዴዎች ባይገልጽም ባልተገባ የዋጋ ጭማሪ የኑሮ ውድነት እያባበሱ ነጋዴዎች መኖራቸው ኅብረተሰቡን እያማረረ ስለመሆኑ በተከታታይ ስንዘግብ መቆዬታችን ይታወሳል፡፡
| 1 |
2612219c2dfe85acd9ee93a5cd8d3a32
|
555541b9c31b142359a55db1e0dc70a3
|
ፕሪምየር ሊግ | ድሬዳዋ ከተማ ከ ወልድያ የሚያደርጉት ጨዋታ በዝግ ስታድየም ይካሄዳል
|
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ባለፈው አርብ በአዲስ አበባ ስታድየም ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀዋሳ ከተማ ባደረጉት ጨዋታ የተከሰተው የስታድየም ረብሻን ተከትሎ በኢትዮጵያ ቡና ላይ ቅጣት ጥሏል፡፡በቅታት ውሳኔው መሰረት ኢትዮጵያ ቡና ከ ሃዋሳ ከተማ ያደረጉት ጨዋታ ለሀዋሳ ፎርፌ (3 ነጥብ እና 3 ንፁህ ግብ) እንዲሰጥ ከውሳኔ የደረሰ ሲሆን ኢትዮጵያ ቡና በቀጣይ የሚያካሂዳቸው 2 ጨዋታዎችን ማለትም ከወላይታ ድቻ እና ከድሬዳዋ ከተማ የሚያደርጋቸው ጨዋታዎችን በዝግ ስታድየም እንዲያካሂድ ከውሳኔ ተደርሷል፡፡ በረብሻው የወደሙ ንብረቶች ተተምነው ከፍያ እንዲፈፀምም ከውሳኔ ላይ ተደርሷል፡፡የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የቅጣት ውሳኔውን ይፋ ሲያደርግ ሙሉ ዘገባ ይዘን የምንመለስ ይሆናል፡፡
| 0 |
cd285f5932046e7988fd7d2a047ef596
|
d95113b6f9a5085a4634925273a0f87a
|
የቻይና ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው
|
የኦስትሪያው መራሄ መንግስት ሰባስቲያን ከርዝ የፊታችን ሀሙስ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ተገለጸ። መራሄ መንግስት ሰባስቲያን በኢትዮጵያ በሚኖራቸው ቆይታም ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ለመስራት በሚቻሉበት ሁኔታዎች ላይ ይወያያሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።መራሄ መንግስት ሰባስቲያን ከርዝ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ በጀርመን በርሊን በተካሄደው የቡድን 20 ሀገራት ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ መገነኘታቸው የሚታወስ ነው፡፡በተገናኙበት ወቅትም የሁለትዮሽ ስብሰባ ያደረጉ ሲሆን ሀገራቱ የጋራ ግንኙነታቸውን ለማጠንከር በትብብር እንደሚሰሩ ተስማምተዋል፡፡
| 0 |
f011107a56f0945db5650d9ec67f682a
|
1d47bb73305e1c2d7421483a44800086
|
“የተቋሙን አቅም መገንባት ትኩረት ሊያገኝ የሚገባው ሥራ ነው” ዶክተር መለሰ ማርዮ የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር
|
የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ በይፋ ሥራ ሊጀምር መሆኑን የኤጀንሲው የሥራ ኃላፊዎች አስታወቁ፡፡አዲስ የተቋቋመው የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት፣ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ መሐመድ አንድሪስና የኤጀንሲው የማኅበረሰብ ልማት ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ወልዴ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፣ ኤጅንሲው የሰው ኃይልና የአደረጃጀት ሥራዎችን ላለፉት ሁለት ወራት ሲያካሂድ ቆይቶ አሁን ሙሉ በሙሉ ሥራውን ማከናወን የሚችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል ብለዋል፡፡ስለዚህም የኤጀንሲው ሥራ መጀመር ዓርብ የካቲት 22 ቀን 2011 ዓ.ም. በሸራተን አዲስ ሆቴል በሚኖር ሥነ ሥርዓት የሚበሰር ሲሆን፣ ጎን ለጎንም በውጭ አገሮች የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራዎች ያሉበትን ቦታ፣ ትክክለኛ ቁጥርና ያላቸው አቅም ምን እንደሆነ ለማወቅ የምዝገባ ሥራ በ60 ቆንስላ ጽሕፈት ቤቶችና ኤምባሲዎች ብሎም በኤጀንሲው ድረ ገጽ ምዝገባ እንደሚካሄድ ወ/ሮ ሰላማዊት ገልጸዋል፡፡ኤጀንሲው 53 ሠራተኞች እንዲኖሩት ሆኖ የተዋቀረ ሲሆን፣ ካሁን ቀደም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሥር የዳያስፖራ ጉዳይን ይከታተል የነበረውን ዳይሬክቶሬት ኃላፊነቶች በመውሰድና የነበሩ ችግሮችን በመቅረፍ የተሻለ የዳያስፖራ ተሳትፎ ለማምጣት እንደሚሠራ ዋና ዳይሬክተሯ አስታውቀዋል፡፡ለኤጀንሲው ተግባራት መቀላጠፍና ችግሮችን ለማስወገድ ሲባልም የዳሰሳ ጥናት እንደተሠራ የገለጹት ምክትል ዳይሬክተሩ አቶ መሐመድ፣ በዋናነት ካሁን ቀደም ይታዩ የነበሩ ችግሮች የአመለካከት፣ የስታራቴጂ ክፍተትና ተቋማዊ አቅም ማነስ እንደሆኑ ተናግረዋል፡፡ የዚህ ኤጀንሲ መቋቋም እነዚህን ችግሮች ይፈታል ብለውም ያምናሉ፡፡ ተናግረዋል፡፡ ዳያስፖራው ወደ አገሩ ገብቶ የበኩሉን አስተዋጽኦ ማድረግ የሚችልበት ዕድል እንደሚፈጥር አስረድተዋል፡፡
| 0 |
d15cdd71d62c68c9351b82c4a196acdf
|
d15cdd71d62c68c9351b82c4a196acdf
|
የአፋር ክልል ያሰለጠናቸውን የልዩ ኃይል አባላት አስመረቀ
|
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ያሰለጠናቸውን የክልል ልዩ ኃይል አባላት አስመረቀ። ኮሚሽኑ የልዩ ሃይል አባላቱን ለአራት ወራት ነው አሰልጥኖ ያስመረቃቸው። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀኔራል እንዳሻው ጣሰው ተገኝተዋል። ስልጠናው በክልሉ የሚካሄደውን ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ከማድረግ አንፃር ያለውን የሰው ኃይል እጥረት ለመቅረፍ ያለመ ነው ተብሏል። ከዚህ ባለፈም የክልሉንና የህዝቡን ፀጥታና ደህንነት በመጠበቅ በክልሉ ያለውን የህግ የበላይነት ለማጠናከር እንደሚያግዝ ከፌደራል ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
| 1 |
b289980c3005579967389638c169a8ae
|
bc38ed887f5d0f16dfd114fd2835c529
|
ኢትዮ ቴሌኮምና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ስምምነት ተፈራረሙ
|
በሀዋሳ አዳዲስ ተጫዋቾችን ከነባሮች ጋር በማቀናጀት ዝግጅት እያደረጉ የሚገኙት ኢትዮ ኤሌክትሪኮች ተጨማሪ ሁለት ተጫዋች አስፈርመዋል፡፡የመሐል እና የመስመር ተከላካዩ ፋሲል ጌታቸው ክለቡን ፊርማውን አኑሯል፡፡ የቀድሞው የባህር ዳር ከተማ እና አዲስ አበባ ከተማ ተጫዋች ለአሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተናው ክለብ የመከላከል አቅምን ያሳድጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ሌላኛው ፈራሚ ዮናስ በርታ ነው፡፡ የቀድሞው የባህርዳር ከተማ እና ደቡብ ፖሊስ የተከላካይ አማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ወልዋሎን በተሰረዘው የውድድር ዓመት አጋማሽ ተቀላቅሎ የነበረ ቢሆንም ዘንድሮ ክለቡ በፕሪምየር ሊጉ አለመሳተፉን ተከትሎ ማረፊያውን ኤሌክትሪክ አድርጓል፡፡ኢትዮ ኤሌክትሪኮች እስከ አሁን በድምሩ አስራ ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርመዋል፡፡
| 0 |
f0c3faa04943cc3b132fcf98d7423089
|
89381ecc2be2f3ce8b00d3e9a452a1c9
|
የአለም አቀፍኦንላይን ሪልእስቴት ኩባንያ ሥራ ጀመረ
|
በትግራይ ሰሜን ምዕራብ ዞን የሚገኘው በ700 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው "ሚሌ" የወርቅ ማምረቻ ፋብሪካ የሙከራ ምርት ማምረት መጀመሩን አስታወቀ ።የፋብሪካው ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ጸጋይ አሰፋ እንዳስታወቁት፤ በትግራይ መልሶ ማቋቋም ተቋም (ትእምት) የተገነባው የወርቅ ማምረቻ ፋብሪካ ወደ ሙሉ የማምረት ሥራ ለመሸጋገር የሚያስችለውን የሙከራ ምርት ሥራ ትናንት ጀምሯል።እንደ ሥራ አስኪያጁ ገለጻ፣ ፋብሪካው በዓመት ከ40 ሚሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ያስገኛል ተብሎ ይጠበቃል። የፋብሪካውን የግንባታ ሥራ ለማጠናቀቅ 3 ዓመት መውሰዱን ያስታወሱት አቶ ጸጋይ፣ የክልሉን የወርቅ ሃብት ክምችት በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል የጎላ ሚና እንደሚኖረው ነው ያስረዱት ።ፋብሪካው በቀን አራት ነጥብ አምስት ኪሎ ግራም ወርቅ የማምረት አቅም እንዳለው ጠቁመዋል፡፡ፋብሪካው ዙር ለ250 ሰዎች የሥራ እድል መፍጠሩም በመግለጽ ።ኢዛና የመአድን ልማት ኩባንያ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ኣታኽልቲ ኣርኣያ በበኩላቸው፣ “የወርቅ ማምረቻ ፋብሪካው ክልሉ የወርቅ መአድን ባለቤትነቱን ያሳያል" ብለዋል።በአሁኑ ወቅት ፋብሪካው የሙከራ ምርቱን በተሳካ ሁኔታ ማከናወኑ ልዩ ስሜት እንደፈጠረባቸውና በ2010 ሙሉ በሙሉ ወደ ማምረት ሥራው እንደሚሸጋገር አመልክተዋል።ፋብሪካው በአካባቢው የሚገኙ የሕብረተሰብ ክፍሎችን በተለያየ መንገድ ተጠቃሚ እንደሚያደርግና በተለይ የተሟላ የማህበራዊ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ በማድረግ በኩል ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።በፋብሪካው የሥራ እድል ካገኙ ወጣቶች መካከል ወጣት ብርሃነ ካህሳይ በፋብሪካው ውስጥ መቀጠሩ ከሚያገኘው ገቢ በተጨማሪ የሙያ ባለቤት እንደሚያደርገው ገልጸዋል።"ከማገኘው ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ በተጨማሪ ከአዳዲስ ዘመናዊ የማምረቻ መሳሪያዎች ጋር እንድተዋወቅ ያደርጋል፤ ይህም የሙያ ብቃቴን ለማሳደግ ዕድል ይሰጠኛል። ” ያለው ደግሞ ሠራተኛ ወጣት ባራኪ ተስፋማርያም ነው።የትግራይ መልሶ ማቋቋም ተቋም ግዙፍ ፋብሪካዎችን በማቋቋም ለኢኮኖሚው ከሚያበረክተው አስተዋጽኦ በተጨማሪ በ10 ሺዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች የሥራ ዕድል ፈጥሯል።ፋብሪካው በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን በአስገደ ጽምብላ ወረዳ ልዩ ስሙ ‘‘ሚሌ‘‘ በተባለ ቦታ አካባቢ የተገነባ መሆኑ ታውቋል (ኢዜአ) ።
| 0 |
09ef16b14a610613079acdb8c904b4f7
|
09ef16b14a610613079acdb8c904b4f7
|
ሽመልስ በቀለ የፔትሮጄት ውሉን አራዝሟል
|
የዋሊያዎቹ የአጥቂ አማካይ ሽመልስ በቀለ በስዌዙ ክለብ ፔትሮጀት ያለው ቆይታ በሁለት አመት ማራዘሙን ተነግሯል፡፡የተጫዋቹ ግብፃዊ ወኪል አብዱልራህማን መግዲ የሽመልስን ውል መራዘም በግል የኢንስተግራም ገፁ ላይ አስፍሯል፡፡በመጀመሪያው የግብፅ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘሙ ድንቅ ብቃቱን ያሳየው የቀድሞ የሃዋሳ ከተማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ አማካይ ሽመልስ በ2015/16 የውድድር ዘመን ስድስት ግቦችን ሲያስቆጥር አንድ ግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል፡፡ሽመልስ በዓመቱ አጋማሽ ከፔትሮጀት መልቀቅ ማሰቡን ለሶከር ኢትዮጵያ መግለፁ ቢታወስም ወደ ቋሚ አሰላለፉ ዳግም መመለሱ እና በጥሩ ብቃት የውድድር ዘመኑን መጨረሱ የሃሳብ ለውጥ እንዲኖር ያስቻለው ይመስላል፡፡ሽመልስ የሱዳኑን ኤል ሜሪክ ለቆ ፔትሮጀትን ከተቀላቀለ በኃላ ከሞላ ጎደል ስኬታማ ግዜያትን ማሳለፍ ችሏል፡፡ ተጫዋቹ በግብፅ ፕሪምየር ሊግ ሃት-ትሪክ የሰራ ብቸኛው ኢትዮጵያ ሲሆን በሊቢያ እና ሱዳን የተሳካ የእግርኳስን ህይወትን መምራት ችሏል፡፡ሽመልስ ከአዲሱ ሚሌንየም ወዲህ በኢትዮጵያ ከታዩ ድንቅ አማካዮች መካከል አንዱ ሲሆን የአጫዋወት መንገዱ በብዙ ግብፃዊያን ተወዳጅ እንዲሆን አስችሎታል፡፡የሽመልስ መፈረምን ተከትሎ ሎሌላኛው ኢትዮጵያዊ አጥቂ ኡመድ ኡኩሪ ወደ ፔትሮጀት ለመዛወር ድርድር ላይ እንደሚገኝ ሶከር ኢትዮጵያ ከግብፅ ባገኘችው መረጃ ማወቅ ችላለች፡፡
| 1 |
c66fd29b61a0a551d71c73e7a3e33dbe
|
dc4df7cd4494207adf8a0f73cd8f1cfb
|
ባለፉት 24 ሰዓታት 1 ሺህ 733 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ13 ሰዎች ህይወት አልፏል
|
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ9 ሺህ 203 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 552 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ሚኒስትሯ አሁን ላይ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 21 ሺህ 452 መድረሱን በፌስ ቡክ ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ከዚህ ባለፈም ባለፉት 24 ሰአታት 388 ሰዎች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ 9 ሺህ 415 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል፡፡ከዚህ ባለፈም የ15 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን ይህን ተከትሎም በኢትዮጵያ 380 ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡በተጨማሪም 174 ሰዎች በፅኑ ህክምና ላይ ይገኛሉም ነው ያሉት፡፡በኢትዮጵያ እስካሁን ለ478 ሺህ 17 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 21 ሺህ 452 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡አሁን ላይ 11 ሺህ 655 ሰዎች በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ይገኝባቸዋል፡፡
| 0 |
e6d74c18b80d3cf84280f8dd40c6e68b
|
e6d74c18b80d3cf84280f8dd40c6e68b
|
ፊፋ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የተለያዩ ስፖርታዊ ወድድሮችን በሚመለከት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
|
የዓለም አቀፉ እግርኳስ ፌደሬሽን ማህበር በዛሬው እለት እንዳስታወቀው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ያስከተለውን ጉዳትና ከፊፋ ኮንፌደሬሽኖች በተካታታይ የሚመጣውን አስተያየት በመገምገም የተለያዩ ስፖርታዊ ውድድሮችን በሚመለከት ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡
ከነሀሴ እስከ መስከረም በኮስታሪካና ፓናማ ሊካሄድ የነበረው የሴቶች ከ20 አመት በታች የአለምአቀፍ ውድድር በሚቀጥለው አመት በፈረንጆች አቆጣጠር ከጥር 20 እስከ የካቲት 6 እንዲካሄድ መወሰኑን ፊፋ ገልጿል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም በህንድ በፈረንጆቹ ህዳር ወር ሊካሄድ የነበረው ከ17አመት በታች የሴቶች አለምአቀፍ ውድድር በፈረንጆቹ ከየካቲት 17 እስከ መጋቢት 7 ይካሄዳል፡፡
ውድድሮቹ የሚካሄዱበት ቀናት የተገለጹት የማጣሪያ ውድድር የሚያስፈልገውን ጊዜ ከግምት በማስገባት መሆኑን ፊፋ አስታውቋል፡፡
| 1 |
df47d237cf828747cf6bb80e20b4525a
|
9cbfe77f14e42e19be5e9a50cdf02ca8
|
በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ላይ ያተኮረውን ሰሞነኛ ውይይት በተመለከተ የተሰጠ ማብራሪያ
|
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በህዳሴ ግድብ ዙሪያ በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ከትናንት ጀምሮ እየተወያዩ ነው።ከዚህ ቀደም ሀገራቱ በደረሱት ስምምነት መሰረት ነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ተገናኝተው በመወያየት ላይ የሚገኙት።በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ አተኩሮ እየተካሄደ ባለው ስብሰባ ላይ የሀገራቱ የውሃ ሚኒስትሮችም እየተካፈሉ ሲሆን፥ የአሜሪካ መንግስት እና የዓለም ባንክ ተወካዮችም በታዛቢነት ተገኝተዋል።ሚኒስትሮቹ በስብሰባቸው በውሃ ሚኒስትሮች ደረጃ በተለያዩ ዙሮች የህዳሴ ግድብን በተመለከተ ያደረጓቸውን ድርድሮች ውጤት ይመለከታሉ።ባሳለፍነው ሳምንት ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በአዲስ አበባ ሲያካሂዱት የቆዩት አራተኛና የመጨረሻው የቴክኒክ ውይይት ያለስምምነት መጠናቀቁ ይታወሳል።ውይይቱ ያለስምምነት የተጠናቀቀው ግብፅ የግድቡን የውሃ ሙሌት በተመለከተ አዲስ ሃሳብ ይዛ በመቅረቧ መሆኑንም የኢፌዴሪ የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።ግብፅ ግድቡ ከ12 እስከ 21 ዓመት እንዲሞላ የሚል አዲስ ሀሳብ ማቅረቧ እና ኢትዮጵያ በበኩሏ ይህን ሃሳብ በማንኛውም መልኩ እንደማትቀበል መግለጿን ነው ሚኒስትሩ በወቅቱ የተናገሩት።ሶስቱ ሀገራት ከዚህ በፊት የህዳሴው ግድብ በ7 ዓመት ውስጥ እንዲሞላ ስምምነት ላይ ደረሰው የነበረ መሆኑ ይታወሳል።ሶስቱ አገራት በዋሺንግተን ዲሲ በደረሱት ስምምነት አማካኝነት ስምምነት ላይ ካልደረሱ የህዳሴ ግድቡን አስመልክቶ በካርቱም የተፈረመው ስምምነት አንቀጽ 10 ተግባራዊ እንዲሆን ይደረጋል።የካርቱም ስምምነት አንቀጽ 10 “ሶስቱ አገራት በመርሆዎች ስምምነቱ አተረጓጎምና ተግባራዊነት የተነሱ አለመግባባቶችን በውይይት ወይም በድርድር ይፈታሉ፤ ይህንን ማድረግ ካልቻሉ ግን አደራዳሪ ሊጠይቁ ወይም ለአገራቸው መሪዎች ሊያሳውቁ ይችላሉ” ይላል።ይህንንም የሚያደርጉት የሶስቱም ሀገራት ስምምነት ሲኖር እንደሆነም አስቀምጧል።
| 0 |
8f3e8427ad4d8b04e0b8b20668cd9071
|
8f3e8427ad4d8b04e0b8b20668cd9071
|
ኤሌክትሪክ በዳኝነት ችግሮች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ
|
ስፖርት ክለቡ ከዳሽን ቢራ ጋር ጎንደር ፋሲለደስ ስታዲየም ላይ ባደረገው የፕሪምየር ሊግ ጨዋታ በፌድራል ዳኛ ሚካኤል አርአያ ሆን ተብሎ የዳኝነት በደል የደረሰበት መሆኑን አስረግጦ ተናግሯል፡፡ጨዋታውን ተከትሎ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን አምበሉን አዲስ ነጋሽ ለ8 ወራት ሲያግድ ዋና አሰልጣኝ ብርሃኑ ባዩ ለ10 ጨዋታ መቀጣታቸው ይታወሳል፡፡ አማረ በቀለ ደግሞ የአራት ጨዋታ ቅጣት ተጥሎበት እንደነበር ይታወሳል፡፡የኤሌክትሪክ ክለብ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ዩሃነስ ለገሰ ክለቡ በቅርብ ግዜያት ተደጋጋሚ የዳኝነት በደሎች እያጋጠመው በመሆኑ ሁኔታዎች የማይሻሻሉ ከሆነ ክለቡ እራሱን ከሊጉ ሊያገል እንደሚችል ጠቁመዋል፡፡ “የዳኝነት በደሎቹ እየበዙ እየመጡ ነው፡፡ ፌድሬሽኑ ነገሮችን የማያሻሽል ከሆነ ክለባችን በሊጉ መሳተፉን ሊያቆም ይችላል፡፡ በሌሎች የእድሜ እርከን የሚገኙ ቡድኖቻችን ግን መጫወታቸውን ይቀጥላሉ፡፡“ጀማሪ ዳኞች ጨዋታዎችን በማጫወታቸው ችግሮች እየተፈጠሩ ነው፡፡ እኛ ተጫዋቾቻችን ሁሌም የምንመክረው ተጋጣሚያዎቻችን፣ ዳኞችን እና ፌድሬሽኑን በችሎታ በልጠው እንዲያሸንፉ ነው፡፡ ከአርባምንጭ ከተማ ጋር ባደረግነው ጨዋታ አጥቂያችን ፒተር ኑዋድኬ አግባብ ባልሆነ መንገድ በቀይ ካርድ ወጥቷል፡፡ እነዚህ በደሎች ከግዜ ወደ ግዜ ተባብሰዋል፡፡ ኩፐር ቴስት ያላለፉ ዳኞች ጨዋታዎችን እያጫወቱ ነው፡፡ ይህ በጣም ተገቢ ያልሆነ አሰራር ነው፡፡”አቶ ዩሃንስ አክለው የተላለፉት ቅጣቶች ተጋቢ እንዳልሆኑ አስረድተዋል፡፡ “አሰልጣኝ ብርሃኑ ጭራሽ ተጫዋቾቻችን ከዳኛው ጋር ወደ ፀብ እንዳያመሩ እያገላገሉ ነበር፡፡ አዲስም ከአንድ አምበል እንደሚጠበቀው ዳኛውን ለማናገር ሄደ እንጂ ለሌላ ነገር አላደረገም፡፡ ይልቅ ተጫዋቾቻችን በዚሁ ጉዳይ ምክንያት ሌሎች ዳኞች እንደጠመዱቸው ነግረውናል፡፡ እንዳንዶቹ ዳኞች ገና እንቀባበላችኋለን ማለታቸውን ሰምተናል፡፡ ይህ ተገቢ አይደለም፡፡ ለፌድሬሽኑም በምስል የተደገፈ ማስረጃ አቅርበን በቂ አይደለም ተብለናል፡፡” ብለዋል፡፡በጋዜጣዊ መግለጫው ወቅት ክለቡ ከዳሽን ቢራ ጋር ያደረገውን ጨዋታ ምስል ለሚዲያ አካላት አሳይቷል፡፡
| 1 |
9fc84215f87bf71fac18e67ef76492c0
|
fa6285ad1aa9a76926087e581729e05b
|
በሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ንግድ ባንክ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል
|
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የ2007 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፕሮግራምን ይፋ አድርጓል፡፡ዘኪህ ቀደም ሊጀመር ሳምንት ሲቀረው ይወጣ የነበረው ፕሮግራም ዘንድሮ ባልተለመደ ሁኔታ ቀደም ብሎ ወጥቷል፡፡የሚጀመርበት ቀን ያልተገለፀው የፕሪሚየር ሊጉ ፕሮግራም ቻምፒዮኖቹን ከብሄራዊ ሊግ ካደጉ ክለቦች ጋር ያገናኛል፡፡ የአምናው የፕሪሚየር ሊግ ቻምፒዮን ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ አዳማ ተጉዞ የብሄራዊ ሊግ ቻምፒዮኑ አዳማ ከነማን ሲገጥም የጥሎ ማለፍ አሸናፊው ደደቢት በበኩሉ ሌላውን አዲስ መጪ ወልዲያ ከነማን ይገጥማል፡፡ክረምቱን በምርጥ ግዢዎች ያሳለፈው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኢትዮጵያ ቡናን ሲገጥም መከላከያ መብራት ኃይልን በተመሳሳይ በአዲስ አበባ ስታድየም ይገጥማሉ፡፡ የስታድየም ስራውን እያገባደደ ያለው ወላይታ ድቻ ዳሽን ቢራን በሶዶ ሲገጥም ፣ ይርጋለም ላይ ሲዳማ ቡና ሙገር ሲሚንቶን ፣ ሀዋሳ ላይ ሀዋሳ ከነማ አርባምንጭ ከነማን ያስተናግዳሉ፡፡የአንደኛው ሳምንት መርሃ ግብር ይህንን ይመስላልደደቢት ከ ወልዲያ ከነማ — አዲስ አበባአዳማ ከነማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ — አዳማሲዳማ ቡና ከ ሙገር ሲሚንቶ — ይርጋለምሀዋሳ ከነማ ከ አርባምንጭ ከነማ — ሀዋሳኢትዮጵያ ቡና ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ — አዲስ አበባወላይታ ድቻ ከ ዳሽን ቢራ — ሶዶመከላከያ ከ መብራት ኃይል —አዲስ አበባ
| 0 |
3dd8550141eeb3b3116c161778d81d35
|
844d1d9a957c4608c282993dd2b7264e
|
ከባንኮች በሚወጣ ገንዘብ ላይ ገደብ ተጣለ
|
አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በአየር ንብረት ተጋላጭነት ፎረም የመሪዎች ስብሰባ ላይ ተሳተፉ፡፡ የፎረሙ ፕሬዚደንት በሆኑት የባንግላዴሽ ጠቅላይ ሚኒስትር የተጠራው ስብሰባ በተቀመጠው ቀነ ገደብ ውስጥ መሪዎች የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከልና ለዚህም ተገቢውን እንቅስቃሴ ለማድረግ ያላቸውን ቁርጠኝነት የሚያረጋግጡበት ነው፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በዚህ ጊዜ ባደረጉት ንግግር ጊዜ እንደሌለ ጠቅሰው፥ ሃገራት ባላቸው አቅም ሁሉ እስከ ታህሳስ 2013 ዓ.ም. ድረስ የተቀመጠው ቀነ ገደብ ሳይደርስ ምላሽ መስጠት ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡ይህ ቀነ ገደብ ተጋላጭ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃውን እና እየባሰ የመጣውን የአየር ንብረት ለውጥ ለማስቆም የሚያስችል መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም በፓሪስ ስምምነት ላይ የሰፈረውን የ1 ነጥብ 5 ዲግሪ ሴሊሺየስ ግብ ለማሳካት ይረዳል ማለታቸውን ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
| 0 |
781aada1ea10b3ee58120e755474e959
|
7ee05a667932a80e03ea53d240c7b070
|
በጭላሎ ተራራ ደን እሳት ቃጠሎ የተያዘው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ
|
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በግለሰብ ቤት ውስጥ የተከማቸ ከ2 ሚሊየን በላይ አዲሱ የብር ኖት መያዙን ፖሊስ አስታወቀ።ጥቅምት 7 ቀን 2013 ዓ.ም በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 ልዩ ቦታው ዶምቦስኮ ትምህርት ቤት አካባቢ በግለሰብ ቤት ውስጥ የተከማቸ ገንዘብ ስለመኖሩ ህብረተሰቡ ለፖሊስ ባደረሰው መረጃ መሠረት መያዙ ተገልጿል።በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የልዩ ልዩ ወንጀሎች ምርመራ ቡድን ሀላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ይርጋ ተካ እንደገለፁት ÷ በህዝብ ጥቆማ የተያዘው 2 ሚሊየን 222 ሺህ አዲሱ የብር ኖት የተያዘው የብሄራዊ ባንክ መመሪያን በመተላለፍ በግለሰብ እጅ እንዲኖር ከሚፈቀደው በላይ ሆኖ በመገኘቱ ነው።ህብረተሰቡ የገንዘብ ዝውውር መመሪያውን በመተግበር ተባባሪ እንዲሆን እና መመሪያውን በመተላለፍ የሚንቀሳቀሱ ግለሰቦችን እንዲጠቁም ጥሪ ማቅረባቸውንም ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ወቅታቂ የገንዘብ ዝውውርን አስመልክቶ የባንክ አዋጅ 591/2008 እንደሚያስረዳው በአንድ ግለሰብ እጅ መገኘት ያለበት የብር መጠን 1ነጥብ 5 ሚሊየን እና ከዚያ በታች ሲሆን ይህንን ተላልፎ ከተጠቀሰው የብር መጠን በላይ ይዞ የተገኘ ግለሰብ ገንዘቡ እንደሚወረስ በግልጽ ተቀምጧል።
የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
5cd7b9db69e7cd4b2d6eadc4de292d6b
|
43bb2d826632173d7aa60a0e24880bef
|
የከተሞች ፎረም አዳዲስ ፈጠራዎች የወጡበትና ተሞክሮዎች በስፋት የተጋሩበት መሆኑ ተገለጸ፡፡
|
7ኛው የጣና ፎረም ከሚያዚያ 13 እስከ 14 ቀን 2010 ዓ.ም በባህርዳር ከተማ ይካሄዳል፡፡በስብሰባው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ይገኛሉ፡፡በፎረሙ የሱዳኑ ሃሰን ኦማር አልበሽርን ጨምሮ የቻድ፣ የቶጎ እና የጊኒ ኮናክሬ ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ይታደማሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ፎረሙ የተቋቋመው ውስብስብ የደህንነት ስጋትን ለማስወገድ የሚያስችሉ አዳዲስ የመፍትሄ ሃሳቦችን ለማመንጨትና ለማጎልበት ነው።
| 0 |
262e068bab0573b78a2ca6aa869cc149
|
4ca84f6a43f90556a41d7359f97996e1
|
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 87 የህክምና ዶክተሮችን አስመረቀ
|
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 10፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ሀረር የጤና ሳይንስ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች በዲግሪና ዲፕሎማ ያሰለጠናቸውን 969 የጤና ባለሙያዎችን በዛሬው እለት አስመርቋል።ኮሌጁ ዛሬ ለ25ኛ ጊዜ ያስመረቃቸው ምሩቃን 508 በዲግሪ ሲሆን 461 በዲፕሎማ ነው።በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የሀረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ እንደተናገሩት ሀገራዊ ብልፅግናን ከማረጋገጥ አንፃር የጤናውን ዘርፍ ማጎልበት ወሳኝ ነው።በተለይም ተላላፊ በሽታንና በወሊድ ሳቢያ የሚከሰቱ ሞትና ህመምን ለመቀነስ በቂና ብቁ የጤና ባለሙያዎችን ማፍራት አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል።የሀረር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዲን አቶ ያሲን አብዱላሂ በበኩላቸው ኮሌጁ ከትምህርት ስልጠና በተጨማሪ የጤና ሙያ ማሻሻያ ስልጠናና ችግር ፈቺ የጥናትና ምርምር ስራዎችን በመስራት ጠንካራ መሰረት በማኖር ላይ እንደሚገኝ ገልፀዋል።ከዚህ ባለፈም ኢኮኖሚያዊ አቅማቸው ውስን ለሆኑ 398 ተማሪዎች የነፃ ትምህርት እንዲያገኙ እገዛ ማድረጉንም አመላክተዋል።በተላይም ዘንድሮ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የተቀመጡ መመሪያዎችን ተግባራዊ በማድረግ እንዲያጠናቅቁ ማድረግ መቻሉን ጠቁመዋል።በእለቱም የተመረቁት እጩ የጤና ባለሙያዎችም 220 በተከታታይ እና 288 በመደበኛ የዲግሪ ፕሮግራም እንዲሁም 461 በደረጃ አራት ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ዘርፍ መሆናቸውን ተናግረዋል።በተሾመ ኃይሉከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
a60a2aa80d2f8bf3f8d0de25084fb86a
|
d4405fc590261c41f67c717c2c6d8352
|
የሮማው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ፍራንሲስ የቺሌ ጉብኝት
|
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የሚያደርጉትን ይፋ ጉብኝት አራተኛ ቀን ዛሬ ማለዳ የጀመሩት የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት አቡነ ፍራንሲስ ዛሬ ረፋዱ ላይ ለዓለም መሪዎች ንግግር አድርገዋል፡፡አቡነ ፍራንሲዝ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መድረክ ባደረጉት ንግግር የዓለም ፕሬዚዳንቶችና ጠቅላይ ሚኒስትሮች የአየር ንብረት ለውጥን እንዲፋለሙ፣ ድኅነትን ለማጥፋት እንዲሠሩ፣ ግጭቶችን እየሸሹ የሚጓዙ ስደተኞችን ከጥቃት እንዲጠብቁና እንዲንከባከቡ አሳስበዋል፡፡“ስግብግብና ገደብ የለሽ የሥልጣን ጥማት፣ ሃብት የማግበስበስና የብልፅግና ፍላጎት ያሉንን የተፈጥሮ ሃብቶችን ያለአግባብ መጠቀምን ያስከትልብናል፤ ደካሞችና የተገፉ ይበልጥ እንዲንገላቱ ያደርጋቸዋል” ብለዋል አቡነ ፍራንሲዝ፡፡የሰው ልጅ በክብር እንዲኖር ቤተሰብ መመሥረትና መደገፍም እንዲችል መሠረታዊ ቁሣዊና መንፈሣዊ ፍላጎቶቹ እንዲሟሉለት እንደሚገባ አቡኑ መክረዋል፡፡መሠረታዊ ቁሣዊ ፍላጎቶቹ መጠለያ ወይም መኖሪያ፣ ሥራ እና መሬት መሆናቸውን አመልክተዋል፡፡“መንፈሣዊ ፍላጎቶቹም የእምነት ነፃነትን፣ የትምህርትና ሌሎችም ሲቪል መብቶችን የሚያካትተው የመንፈስ ነፃነት ነው” ብለዋል አቡነ ፍራንሲዝ መሪዎቹ እንዲጠብቋቸው ሲጠይቁ፡፡አቡነ ፍራንሲዝ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ንግግራቸው በኋላ ወደ መስከረም 1/1994ቱ የሽብር ጥቃት ሥፍራ ሄደው የበርካታ ሃይማኖቶችን የፀሎት ሥነ-ሥርዓት መርተዋል፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
| 0 |
361a1da5e982fd022acd473edae92368
|
361a1da5e982fd022acd473edae92368
|
የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባቶች የመጨረሻ የሙከራ ደረጃ ላይ መድረሳቸው ተገለፀ
|
ሙከራ ላይ ያሉ በርካታ የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባቶች የመጨረሻ የሙከራ ደረጃ ላይ መድረሳቸውን በክትባቶቹ ሥራ አመራር ውስጥ ያሉ ባለሥልጣናት ገለፁ።የእንግሊዝ እና የስዊድን የመድሃኒት ኩባኒያው አስትራዜኔካ ሰኞ ባወጣው መግለጫ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የሚከናወነው የክትባቱ የመጨረሻ ሙከራ ከተለያዩ ዘሮች ብሄሮችና መልክዓ ምድራዊ አካባቢዎች በተውጣጡ ሰላሳ ሺህ አዋቂዎች በማሳተፍ እንደሚጠናቀቅ አመልክቷል።የዩናይትድ ስቴትስ ብሄራዊ የጤና ተቋማት ኤንአይኤች ተሰርቶ ሞደርና በተባለው ኩባኒያ ተመርቶ የሚወጣው ክትባትም ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ብዙ ሺህዎች የተቆጠሩ ሰዎች በማሳተፍ ሙከራ ላይ ውሏል።
| 1 |
2e27f643b554d6994bba74ce2f785f07
|
0e18cfb50fe65ef0fd7050501483a6fc
|
ለሥራ የውጭ ጉዞ እንደገና ሊጀመር ነው
|
የተለያዩ ግለሰቦች እና ተቋማት የኮሮና ወረርሽኝ ተፅእኖን ተመቀነስ የሚረዳ ድጋፍ ማድረጋቸውን ሲቀጥሉ 300 ለሚሆኑ የጓዳና ነዋሪዎች በልተው እንዲያድሩ ለማድረግ የታሰበው ፕሮግራም ሊጀመር ነው።በመላው የሀገሪቱ ክፍል የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል እና አቅመ ደካሞችን ለመርዳት የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ በቀጠለበት በዚህ ጊዜ የኤፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እና የኢትዮጵያ አትሌትክስ ፌዴሪሽን ከቢጂአይ ኢትዮጵያ ጋር በመሆን በስታዲዮም ዙሪያ ለሚገኙ 300 የጓዳና ላይ ነዎሪዎች ምግብ የመመገብ ስርዓት ከፊታችን ቅዳሜ ጀምሮ የሚጀመር ይሆናል። በመክፈቻው ቀን የመንግስት ባለስልጣናት እንዲሁም ሌሎች እንግዶች በመታደም የዚህን መልካም ተግባር ጅማሮ የሚበስሩበት ቀን ይሆናል።ከዚህ ቀደም የስፖርት ኮሚሽኑ ከተለያዩ አካላቶችን በማስተባበር የ3 ሚሊዮን ብር እንዲሁም እግር ኳስ ፌዴሪሽኑ ሆነ አትሌትክሱ ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን የዚህን ምግባረ ሰናይ ሀሳብን ከሌሎች አጋር ድርጅቶች ጋር በመሆን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተሰምቷል።
| 0 |
40e093f192c0c2f2154f13dc7c7e5d24
|
36e67961b6efc580379b18aaf27e99c5
|
የከፍተኛ ሊግ ቡድኖች የገንዘብ ድጋፍ እና የደም ልገሳ አከናውነዋል
|
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 11/2012 ዓ.ም (አብመድ) በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት በተፈጠረው መደናገጥ የደም ለጋሾች ቁጥር መቀነሱ እንዳሳሰበው የባሕር ዳር ደም ባንክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡የባሕር ዳር ደም ባንክ አገልግሎት ኃላፊ አቶ ምክሩ ሽፈራው ለአብመድ እንደተናገሩት አብዛኛውን ጊዜ የደም ልገሳ የሚከናወንባቸው ቦታዎች እንደ ዩኒቨርሲቲዎች፣ትልልቅ ፋብሪካዎች እና የመንግስት ተቋማት ናቸው፡፡ እነዚህ ተቋማት ደግሞ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በተላለፈው መመሪያ ምክንያት እንቅስቃሴያቸው ከወትሮው በተለዬ ሁኔታ ተገትቷል፡፡ በዚህም ምክንያት ከዚህ በፊት በየቀኑ ከ300 እስከ 400 ከረጢት ደም ይሰበስብ የነበረው የደም ባንኩ ከሰሞኑ እስከ አራት ከረጢት ደም ወርዷል ብለዋል አቶ ምክሩ፡፡በመሆኑም የደም ባንኩ አሁን ደም ለሚያስፈልጋቸው ታካሚዎች እያቀረበ ያለው ከሁለት ሳምንታት በፊት የሰበሰበውን መሆኑን ነው የነገሩን፡፡ የደም ባንኩ እስከ ሁለት ሳምንታት የሚሆን ደም ካልሆነ በስተቀር ሌላ እንደሌለው የገለጹት አቶ ምክሩ ችግሩ የሚቀጥል ከሆነ ከፍተኛ የደም እጥረት እንደሚፈጠር ስጋታቸውን ገልጸዋል፡፡ በዚህም የተነሳ ነው ኮሮና ቫይረስ ከሚያደርሰው ጥፋት በላይ የደም እጥረቱ በሰዎች ላይ የከፋ ችግር ሊያደርስ ይችላል ያሉት፡፡
| 0 |
0b61a1a4145d9f29d36f4f997fcead9a
|
052e477354242c9d1bf8338b33987483
|
በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን አሸነፈ
|
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሃ ግብር ጨዋታ ዛሬ ተካሂዷል።በዚህም ኢትዮጵያ ቡና እና ወልቂጤ ከተማ በአዲስ አበባ ስታዲየም ባደረጉት ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።የኢትዮጵያ ቡናን ብቸኛ ግብ ፍቅረየሱስ ተክለብርሀን በ29ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል።የወልቂጤ ከተማን ግብ ደግሞ አህመድ ሁሴን ጨዋታው በተጀመረ 10ኛው ደቂቃ ላይ ኳስን ከመረብ አገናኝቷል።
| 0 |
202b6bb92435d6e951e30576c09668b2
|
202b6bb92435d6e951e30576c09668b2
|
ድርቁ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በርትቷል
|
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በዘንድሮ ድርቅ ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የተጎዱ ሲሆን፣ በሴፍቲኔት ፕሮግራም ደግሞ ከ1.6 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ይረዳሉ፡፡ ድርቁ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸው የክልሉ ዞኖች መካከል አንዱ የሆነው የሽንሌ ዞን ይጠቀሳል፡፡ በዚህ ዞን የተከሰተው ድርቅ በጣም የበረታ መሆኑን በቅርቡ በአካባቢው ከተደረገው የመስክ ጉብኝት ለመረዳት ተችሏል፡፡ በዚህ ጉብኝት የአውሮፓ ኅብረት አራት ኮሚሽነሮችና በቅርቡ የተሾሙት የሴቭ ዘ ችልድረን ዋና ሥራ አስፈጻሚ የችግሩን ጥልቀት መመልከታቸውን ተናግረዋል፡፡ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብም ለተከሰተው ችግር በአስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጥም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ይህንን በአካባቢው ነዋሪዎች ‹‹ሙልያ›› ወይም ሁሉንም ጠራርጎ የሚወስድ የሚባል ስያሜ የተሰጠውን ፅኑ
| 1 |
b68b581c4b5ec60a1c55f4120e094989
|
fe99d100761c06f976a400f9ac9d2646
|
በኮንሶና በአሌ ልዩ ወረዳ ግጭት በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ
|
በተወሰኑ የአማራ ክልል አከባቢዎች ተከስቶ የነበረው ግጭት በመብረዱ ሠላምና መረጋጋት መስፈኑን የክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡በክልሉ በተወሰኑ አካባቢዎች ተከስቶ የነበረው ሁከትና ግርግር በመቆሙ ሠላማዊ እንቅስቃሴዎች መጀመራቸውን የፅህፈት ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ንጉሡ ጥላሁን ዛሬ ለዋልታ ገልፀዋል፡፡በሰሜን ጎንደር የተወሰኑ ወረዳዎች፣ በደቡብ ጎንደር ሶስት ወረዳዎች እና በባህር ዳር ከተማ ሠላማዊ ሰልፍን ተከትሎ ግጭት መፈጠሩን አቶ ንጉሡ አመልክተዋል፡፡ሠላማዊ ሰልፉን ተከትሎ በተፈጠረው ግጭት በሰው ህይወት ላይ ሞትና የአካል ጉዳት፣ እንዲሁም በንብረት ላይ ውድመት ማስከተሉን ነው አቶ ንጉሡ ያነሱት፡፡ህብረተሰቡ በተፈጠረው ግጭት በጣሙን ማዘኑን የጠቆሙት አቶ ንጉሡ በቀጣይም መሰል ድርጊቶች እንዳይፈፀሙ ህዝቡ የሚጠበቅበትን እንደሚወጣ መግለፁን አስረድተዋል፡፡ግጭቱን ተከትሎ በሰው ህይወትና ንብረት ላይ የደረሰውን ጉዳትም ማውገዙን አስገንዝበዋል፡፡አቶ ንጉሡ እንዳሉት ግጭቱን ተከትሎ የትራንስፖርት፣ የሆቴል፣ የንግድና ሌሎች መሰል አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ሥራ እስከማቆም ደርሰው እንደነበር ጠቁመዋል፡፡በአሁኑ ወቅት በክልሉ ሠላምና መረጋጋት በመስፈኑ ከአገልግሎት ታቅበው የነበሩ ተቋማት ሙሉ በሙሉ ወደ ሥራ መግባታቸውን አስታውቀዋል፡፡ተቋማቱ እንደ ቀድሞው መደበኛ ሥራቸውን በመጀመራቸው የክልሉ ሠላማዊ እንቅስቃሴ በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል ብለዋል፡፡የክልሉ ነዋሪ ሠላም ወዳድ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ንጉሡ ግጭቶች እንዲቆሙ ያደረገው ድጋፍና ርብርብም ከፍተኛ እንደነበር አስረድተዋል፡፡በቀጣይም ሠላምን በማስከበር ሂደት ህብረተሰቡ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
| 0 |
7f8877dbd83fe38a7f6d06f2d6215965
|
7f8877dbd83fe38a7f6d06f2d6215965
|
በአብዬ ግዛት የተባባሩት መንግሥታት ድርጅት ቀን ተከበረ
|
በአብዬ ግዛት የተሠማራው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰላም አስከባሪ ኃይልየተባበሩት መንግስታት ድርጀት (የተ.መ.ድ) 72ኛ ዓመት የምሥረታ ቀንን አከበረ፡፡በሥነ ሥርዓቱ ላይ የአብዬ ሰላም አስከባሪ ኃይል ተልዕኮ ዋና አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ተስፋይ ግደይ ኃይለሚካኤል ባደረጉት ንግግር ሰላም አስከባሪ ኃይሉ በአብይ ግዛት አከባቢ ህዝብ ሰላሙ እንዲጠበቅ ላደረገው አስተዋፅኦ አመስግነዋል፡፡የምሥረታ ቀኑን በማስመልከትም የሰላም አስከባሪዎች የተለያዩ ስፖርታዊ ትርኢቶችን ካማሳየታቸው በተጨማሪ የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሓፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ያስተላለፉትም መልዕክት በንባብ ቀርቧል፡፡የኢትዮጵያ የሰላም አስከባሪ ኃይል ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን የይግባኛል ጥያቄ በሚያነሱበት የአብዬ ክልል የተሠማራው የተባበሩት መንግስታት ከስድስት ዓመት በፊት ባሳላፈው ውሳኔ መሠረት ነው፡፡ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የሰላም አስከባሪ ኃይል እና የሴት የሰላም አስከባሪዎች በማሰማራት ከዓለም ቀዳሚ ናት፡፡
| 1 |
5dd4f63a69765f46b5f04542475389ee
|
76e041690c05b302680e206b68c80579
|
የጉዞ እገዳው ተፃራሪ ገፅታዎች
|
ዙምባብዌ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርት ወደ አገሯ እንዳይገባ እገዳ መጣሏን አስታወቀች ። ዙምባብዌ የበቆሎ ምርት ወደ ሃገሯ እንዳይገባ በሰኔ ወር ላይ እገዳ ጥላ እንደነበር የሚታወስ ሲሆን አሁን ደግሞ ወደ ሀገሪቱ በምታስገባቸው የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ላይ ሌላ እገዳ ጥላለች ፡፡ዙምባብዌ ባላፈው ዓመት ከሰማንያ ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ በሆነ ወጪ ወደ ሀገር ውስጥ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን አስገብታለች፡፡እነዚህ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ድንች፤ ካሮት፤ ማንጎ፤ ብርቱካን እና ሌሎችን እንደሚያጠቃልል ነው የሀገሪቱ የስታትስቲክስ ኤጀንሲ መረጃ ያመላከተው፡፡የሀገሪቱ የግብርና ሚኒስትር ጆሴፍ ሜድ ወደ ሀገሪቱ የሚገቡ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የሚጠይቁ መሆናቸውን ገልፀው ሀገሪቱ አሁን ባጋጠማት የውጭ ምንዛሪ እጥረትም የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ ከውጭ የሚገቡ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች እንዲቆሙ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን አስታውቀዋል፡፡እገዳው የተጣለው የሀገሪቱ አርሶ አደሮች ምርታቸውን በማሳደግ የውጭ ምንዛሬን መታደግ እንዲችሉ ነው ተብሏል፡፡የሀገሪቱ የግብርና ሚኒስትር የእገዳው መጣል ዚምባብዌ የሀገር ውስጥ ምርቶቿን እንድታሳድግ አስተዋጾኦ ይኖረዋል ብለዋል፡፡በተለይም የሀገሪቱ አርሶ አደሮች ምርቶቻቸውን በማሳደግ የውጭ ምንዛሪውን እንዲታደጉ ያስችላቸዋልም ነው የተባለው፡፡ በተቃራኒውም ምርቶቿን የምታቀርበው ደቡብ አፍሪካ ላይ የሚፈጥረው ተጽዕኖም ቀላል አለመሆኑን አስረድተዋል፡፡እገዳው በአስቸኳይ ተግባራዊ እንደሚደረግ ሚኒስትሩ ገልጸው የሚመለከታቸው አካላትም ለገበያ የማይቅረቡ ከውጭ የሚገቡ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን ዝርዝር በቅርቡ ይፋ እንደሚያደርጉ ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
| 0 |
dbe5b780844f4cce1d97cd011d82e6c7
|
45772cccb4ce962bb008c74bbc44794c
|
ከሰኔ 15ቱ ጥቃት ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ ግለሰቦች የክስ መቃወሚያ እንዲያቀርቡ ትዕዛዝ ተሰጠ
|
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ የወንጀል ችሎት በቀድሞው የሀገር ውስጥ ደህንነት ሰራተኛ መዝገብ ላይ የዓቃቢ ህግ ምስክሮችን ለማዳመጥ ቀጠሮ ያዘ።የፌደራል ስነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አቃቤ ህግ የቀድሞው የሀገር ውስጥ ደህንነት ሰራተኛ አቶ ወልደስላሴ ወ/ሚካኤልን ጨምሮ ወንድማቸው አቶ ዘርአይ ወ/ሚካኤል ፣ እህታቸው ወ/ሪት ትርሀስ ወ/ሚካኤል እና የቅርብ ጓደኛቸውና በንግድ ስራ በሚተዳደሩት አቶ ከበደ ዱሪ ላይ 11 የተለያዩ ክሶችን መመስረቱ ይታወሳል። ከእነዚህም ውስጥ ዋና ዋናዎቹ ፤ ስልጣንን ያለ አግባብ መጠቀም የሙስና ወንጀል ፣ ምንጩ ያልታወቀ ሃብት ማፍራትና በታክስ ስወራ የሚሉት ይጠቀሳሉ።ግብሰቡ በግብርአበርነት ከተከሰሱት ቤተሰቦቹ ጋር በመሆን የአቃቤ ህግ ባቀረበው ክስ ላይ የክስ መቃወሚያ አቅርበው የነበረ ሲሆን ፥ የአቃቤ ህግ ሌላ መቃወሚያ በማቅረቡ ችሎቱ የተከሳሾቹን የክስ መቃወሚያ አብዛኛውን ውድቅ ማድረጉ ይታወሳል።የ11ኛው ክስ ግን ከ10ኛው ጋር ተመሳሳይነት ያለው ነው በሚል ክሱ ውድቅ እንዲደረግላቸው የጠየቁ ሲሆን ፥ ችሎቱም አቃቤ ህግ በዚሁ 11ኛው ክስ ላይ ማሻሻያ እንዳይደረግ ብይን ሰጥቷል።አቃቤ ህግ በከፍተኛው ፍርድ ቤት ፅ/ቤት በኩል የክስ ማሻሻያ ነው ያለውን ያቀረበ ቢሆንም ችሎቱ ተሻሽሎ ቀርቧል የተባለው 11ኛው ክስ ባለፈው ጊዜ ከነበረው ክስ የተለየ ነገር የለውም ብሏል።ስለሆነም አቃቤ ህግ በቀጣይ ከሚያቀርባቸውና ከሚያስደምጣቸው ማስረጃዎች በመነሳት የክሱን ሁኔታ ተመልክቶ ውሳኔ እናስተላልፋለን ሲል ወስኗል።ተከሳሾቹ በክሱ ላይ መቃወሚያ እንዳላቸው ሲጠየቁም በክስ ላይ መቃወሚያ የለንም ፤ ጥፋተኛም አይደለንም ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።የስነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አቃቤ ህግ ፤ ተከሳሾቹ ወንጀሉን አልፈፀምንም ብለው ቢክዱም ፥ ድርጊቱን የሚያስረዱ ምስክሮች ስላሉን ቀርበው ይደመጥልን ሲሉ ችሎቱን ጠይቀዋል ፤ 10 ምስክሮችን እንዳሉት በመጥቀስ።ችሎቱ ለሚያዚያ 30 ፣ 2006 ዓ.ም የአቃቤ ህግ ምስክሮችን ለማዳመጥ ቀጠሮ ይዟል።(ኤፍ.ቢ.ሲ
| 0 |
d76ec163a9737fa6a768382e6bf51cfe
|
d76ec163a9737fa6a768382e6bf51cfe
|
በድንበር በኩል የሚገቡ ሰዎችን ለመቆጣጠር ከፌደራል መንግስት እና ከፀጥታ አካለት ጋር እየሰሩ መሆኑን የሶማሌ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አስታወቁ
|
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከጎረቤት ሀገራት በድንበር በኩል የሚገቡ ሰዎችን ለመቆጣጠር ከፌደራል መንግስት እና ከፀጥታ አካለት ጋር እየሰሩ መሆኑን የሶማሌ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አስታወቁ።የሶሜሌ ክልል ምክትል ርእሰ መሰተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ በድንበር አካባቢ ያሉ መግቢያዎችን ለመዝጋት እና ቁጥጥሩን ለማጠናከር ስራዎች በጥብቅ እየተሰሩ ነው ብለዋል።ከአዲስ አበባ ቀጥሎ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየጨመረበት በሚገኘው ሶማሌ ክልል እስካሁን 84 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል።እስካሁን ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎችም ከኬኒያ፣ ጅቡቲ እና ሶማሊያ የመጡ መሆናቸውን ነው ገልፀዋል፡፡አሁንም ክልሉ ከእነዚህ ጎረቤት ሀገራት ጋር የሚዋሰንባቸው ቦታዎች መስፋት ለቁጥጥር አመቺ እንዳይሆን አድርጎታልም ነው ያሉት።ይህን ለመቅረፍም በድንበር አካባቢ ያሉ መግቢያዎችን ለመዝጋት እና ቁጥሩን ለማጠናከር ስራዎች እየተሰሩ ነው ብለዋል፡፡የቤኒሻንጉል ጉሙስ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በበኩላቸው ከጎረቤት ሀገራት ጋር የሚያዋስኑ መግቢያ ድንብሮችን የመዝጋት ስራዎች ቢከናወኑም በእግራቸው አቋርጠው የሚገቡ መኖራቸው እና የስደተኞች ቁጥር መጨመር ስጋት መሆኑን ጠቅሰዋል።ወደክልሉ ከሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ጋር የሚዋሰንባቸው ቦታዎች መስፋት በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ወደ ክልሉ ዘልቀው እንዲገቡ አድርጓቸዋል።ክልሉ አሁንም እንደ ስጋት የሆነበት ከቁጥጥር ውጭ በሆነ መልኩ ሾልከው የሚገቡ መኖራቸው እና በተለይም አርብቶ አደሮች የሚኖሩባቸው አካባቢዎች የሰፋ እንቅስቃሴ መኖሩ መሆኑን አንስተዋል።እንዲሁም ክልሉ በርካታ ስደተኞች የሚኖሩበት መሆኑም ለቁጥጥር አስቸጋሪ መሆኑን ነው ርዕሰ መስተዳድሩ የሚገልፁት።ክልሉም ከጎረቤት ሀገራት የሚገቡ ሰዎችን ለመቆጣጠር ሲባል ከጎረቤት ሀገራት ጋር የሚዋሰንባቸውን ድንበሮች የዘጋ ቢሆንም አልመሀል በሚባለው ወይም በጉባ በኩል በተለይም ምሽትን ተገን አድርገው በጫካ የሚገቡ መኖራቸውን ነው የሚናገሩት።ይህን ለመከላከል ሲባልም የፀጥታ አካላትን በማሰማራት ቁጥጥር እየተደረገ ነው ብለዋል።በዙፋን ካሳሁን
| 1 |
60d01cef4b619d5f54c4c41ec47a7046
|
60d01cef4b619d5f54c4c41ec47a7046
|
የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በመተከል ዞን የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት በሚቻልበት ሁኔታ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያዩ
|
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት በሚቻልበት ሁኔታ ከተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት አድርገዋል።ውይይቱ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ የተፈጠረውን ችግር ከመሰረቱ ለመፍታት ጉዳዩ የሚመለከታቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር በግልገል በለስ ከተማ መደረጉን መተከል ዞን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።በውይይቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሀት ካሚል፣ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻዲሊ ሀሰን፣ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ፣ የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዷለም እና ሌሎች የሁለቱ ክልሎችና የፌዴራል ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የጸጥታ አመራሮች ተገኝተዋል።ውይይቱ የተካሄደው ከአይጋሊ፣ ሞዛንቢስ፣ ኤዻር እና ዶቢ ቀበሌዎች ከተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር መሆኑም ታውቋል።በውይይቱም በቀጠናው ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በአጥፊዎች ላይ አስፈላጊውን ሁሉ እርምጃ በመውሰድ እንደሚሰራም ተጠቁሟል።ጉዳቱ የደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በበኩላቸው መንግስት በአካባቢው በዘላቂነት መፍትሄ በመስጠት ደህንነታቸውን እንዲያስጠብቅና ሰብዓዊ ድጋፎች እንዲደረግላቸው ጠይቀዋል።በተያያዘ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ዛሬ ጥቃት የደረሰባቸውን ቤተሰቦች ቡለን ወረዳ ዶቢ ቀበሌ በመገኘት አጽናንተዋል።
| 1 |
e985903be50aa0319e3ca731785d1d94
|
078dcd4eb079e7000098a2cde1017654
|
በአዲስ አበባ ከተማ ለ500 ሺህ ተማሪዎች የልደት ሰርተፍኬት ሊሰጥ ነው
|
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ1 ሺህ 495ኛው የነቢዩ መሐመድ የልደት በዓል (መውሊድ) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት በማስተላለፍ ሙስሊሞች በዓሉን በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮች ለተጎዱና ለተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ በማድረግ እንዲያከብሩት ጥሪ አቅርበዋል፡፡የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በበኩላቸው የዘንድሮው የመውሊድ በዓል መልካም የሆኑ ነገሮች በተመዘገቡበት ወቅት የሚከበር ቢሆንም ሰው ሰራሽ እና ተፈጥሯዊ ችግሮች የተከሰቱበት ወቅት መሆኑን ገልፀዋል።በመሆኑም ከወቅታዊ ሁኔታዎች ጋር ተያይዞ ህዝበ ሙስሊሙ የሚጠበቅበትን ታሪካዊ ኃላፊነት እንዲወጣ የጠበቀ አደራዬን ማስተላለፍ እፈልጋለሁ ብለዋል።መላው የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች የመውሊድ በዓል አከባበር ስርዓቶችን ስትከውኑ ራሳችሁን ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በመጠበቅ እና በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ለተጎዱ እና ለተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ በማድረግ ጭምር መሆን አለበትም ብለዋል።የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ 1 ሺህ 495ኛውን የነቢዩ መሀመድ የልደት በዓል በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት መላው የሀገሪቱ እና የክልሉ የእስልምና እምነት ተከታዮች ይህንን ታላቅ በዓል ሲያከብሩ እንደ ከዚህ ቀደሙ የመረዳዳት እና የመደጋገፍ እሴቶችን በማጎልበት ሊሆን እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ህዝበ ሙስሊሙ ታላቁን የመውሊድ በዓል ሲያከብር በሀይማኖት አባቶች የተላለፈውን የጥንቃቄ መልዕክት መተግበር ይገባልም ነው ያሉት፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤም በከተማዋ፣ በሀገሪቱ እና በዓለም ዙሪያ ለሚኖሩ የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን በመሉ እንኳን ለ1 ሺህ 495ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰዐወ) መውሊድ በዓል በሰላም አደረሳቹህ ብለዋል።በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር እና የደስታ እንዲሆንላቹህ እመኛለሁም ነው ያሉት ባስተላለፉት መልዕክት።
| 0 |
c7bb5f99857bbfe71898557e8b5cc5fc
|
41b5e1b8f03e3060e24259da62520131
|
ኳታር 2022| “ከኢትዮጵያ ጋር ያስመዘገብናቸው ያለፉ ውጤቶች አያስጨንቁንም” ታቦ ሴኖንግ
|
በፈረንሳይ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የሴቶች የዓለም ዋንጫ ከአፍሪካ ከተመረጡት ዳኞች አንዷ የሆነችው ሊዲያ ታፈሰ ለመጨረሻ ፈተና ወደ ኳታር አቅንታለች፡፡
ያለፉትን ስድስት ዓመታት በአፍሪካ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚሰናዱ ውድድሮችን እየመራች የምትገኘው ሊዲያ ታፈሰ ከፊቷ ለሚጠብቃት የዓለም የሴቶች ዋንጫ ከአፍሪካ ከተመረጡ ሶስት እንስት ዋና ዳኞች መሀል አንዷ ነች። በቅርቡ ወደ ኳታር እና ፖርቹጋል አምርታ ቅድመ ፈተናዎችን ያካሄደች ሲሆን በፖርቹጋል ከነበራት የፈተና እና ስልጠና በተጨማሪ የአሊጋርቭ ዋንጫ ጨዋታዎች ላይ መርታ ተመልሳለች፡፡ትላንት በአዲስ አበባ ስታዲየም ከጉዞዋ በፊት የመጨረሻዋ የሆነውን ልምምድ በማድረግ ላይ ሳለች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ የነበራት ሊዲያ “ይህ ትልቅ ውድድር ነው። ሀገሬን ወክዬ እንደመጓዜ ብርቱ የሆነ ፈተና ይጠብቀኛል። ያን ለማድረግ ደግሞ ጠንክሬ ስሰራ ቆይቻለሁ።” ብላለች።ሌሊት 7:00 ላይ የበረረችው ሊዲያ በኳታር ለአንድ ሳምንት ቆይታ የሚኖራት ሲሆን በዛ የሚደረገውን የአረብ ሀገራት ከ17 ዓመት በታች ዋንጫንም እንድትመራ ከመመረጧ ባሻገር የVAR አተገባበር ስልጠናም የምትወስድ ይሆናል፡፡
| 0 |
44191f247a5a5fc81c78b0d4d15e7df0
|
44191f247a5a5fc81c78b0d4d15e7df0
|
በ24 ሰዓታት ውስጥ 2 ሺህ 16 ሰዎች ተመርምረው ሁሉም ነጻ ሆነዋል፤ ተጨማሪ ሦስት ሰዎች አገግመዋል፡፡
|
በኢትዮጵያ አስካሁን 133 ሰዎች በኮሮናቫይረስ ሲያዙ፤ በአጠቃላይ 69 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል፤ 59 ሰዎች በለይቶ ህክምና መስጫ ማዕከል ውስጥ ይገኛሉ፡፡በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ከተከሰተ ጀምሮ እስካለፉት 24 ሰዓታት ለ19 ሺህ 857 ሰዎች ምርመራ ተደርጓል፡፡ የሶስት ሰዎች ሕይዎት ማለፉም ይታወሳል፡፡
| 1 |
fa984036185d2fc6fe035a4e7e3ef095
|
a96874dfbdad61e26b5d09ef7cdce8d3
|
አማካዩ ከሲዳማ ቡና ጋር ተለያይቷል
|
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሦስተኛ ሳምንት የጅማ አባ ጅፋር እና ሲዳማ ቡና ቅዳሜ በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ የቀን ለውጥ ተደርጎበታል።
ጅማ አባጅፋር ሦስተኛ ሳምንት ጨዋታውን ነገ ቅዳሜ በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ከሲዳማ ቡና ጋር እንዲጫወት አስቀድሞ መርሐግብር ወጥቶለት እንደነበረ ይታወቃል። ሆኖም ባሳለፍነው ረቡዕ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የተጫወተ በመሆኑ፤ አንድ ቡድን ከ72 ሰዓት በፊት እንዳይጫወት በተቀመጠው ደንብ መሠረት የቀን ለውጥ እንዲደረግለት ባቀረበወረ ጥያቄ የሊጉ ዓብይ ኮሚቴ ለውጥ ለማድረግ ተገዷል።በዚህም መሠረት ቅዳሜ የነበረው ጨዋታ አንድ ቀን ሽግሽግ ተደርጎበት እሁድ ታኀሳስ 5 ቀን በ09:00 በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም የሚጫወት ይሆናል።
| 0 |
2e1f4116a8e2fa7c0c0fefedb070c9e2
|
32edcf5c0cd4c2709bbdeffa58c3f41a
|
ድርቅና ጎርፍ በደቡባዊ አፍሪካ ከፍተዋል
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም እንዳሉት፥ የተፈጠረው ስትራቴጂያዊ አጋርነት በመርህ ላይ የተመሰረተውን የኢትዮጵያን አቋም ሃገራት ደግፈው እንዲቆሙ የሚያስችል ነው።ኢትዮጵያ ከአሜሪካ፣ ከቻይና፣ ከአፍሪካ ቀንድ እንዲሁም በቅርቡ ከአውሮፓ ኅብረት ጋር ስትራቴጂያዊ አጋርነት መፈራረሟን አንስተዋል።በዚህ ሣምንትም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም በኬንያ ያደረጉት ጉብኝት የዚሁ አካል መሆኑን ነው የተናገሩት።ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በበርካታ ጉዳዮች ተሳታፊ እንድትሆን በስፋት እየተጋበዘች መሆኑም የዚሁ ማሳያ ተደርጎ የሚወሰድ ነው።በዚህ በኩል እየተገኘ ላለው ስኬት የዓለም ሃገራት በተለይ ደግሞ የአፍሪካን ሙሉ ድጋፍ ማግኘት ወሳኝነት አለው።ኢትዮጵያ በየክፍለ አህጉሩ ምሰሶ የሆኑ ሃገራትን በመለየት በጋራ፣ በአሕጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮቹ ዙሪያ መግባባትን ለመፍጠር እየሰራች መሆኗን ጠቁመዋል።ይህም የአፍሪካን አቋም በዓለም መድረክ ጎልቶ እንዲታይ ለማድረግ ቁልፍ አስተዋጽኦ እንዳለው ነው የገለጹት።ከዚህ አኳያ በምዕራብ አፍሪካ ጋና፣ በመካከለኛው ምዕራብ ጊኒ፣ በምሥራቅ አፍሪካ ኬንያ፣ ሩዋንዳና ኡጋንዳ፣ በሰሜን አልጄሪያ በደቡባዊ አፍሪካ ደግሞ ሞዛምቢክ ምሰሶ ተደርገው የተወሰዱ ሃገራት ሆነዋል ነው ያሉት።እነዚህ ሃገራት የኢትዮጵያን አቋም በመደገፍ ይሁን በአፍሪካ የጋራ ጉዳዮች ጠንካራ ሆነው እንዲወጡ በማድረግ ከፍተኛ ሚና የሚጫወቱ ናቸው።ስትራቴጂያዊ አጋር ሃገሮች ብሄራዊና የአካባቢው ሠላም፣ ልማትና ዴሞክራሲ እንዲሰፍን የበኩላቸውን ሚና እንዲጫወቱ የሚያደርግ ነው ብለዋል።የቀጣናውን ሠላም የሚያደፈርሱ አካላት በዓለም አቀፍ መድረክ ተጠያቂ እንዲሆኑ አዎንታዊ ድጋፍ የሚያደርጉ መሆናቸውን ተናግረዋል።እናም ኢትዮጵያ ሃገራዊና አሕጉራዊ ጥቅሞችን ለማስጠበቅ ከሃገራት ጋር የጀመረችውን ስትራቴጂያዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ የገለጹት።(ኢዜአ)
| 0 |
85417ad5ae50fd5e1c952e8d6cc343e8
|
a7807edf16c807003a4aef416a6eafac
|
የሚኒስትሮች ስብሰባ በመሪዎች ደረጃ ለውይይት የሚቀረበውን የአፍሪካ የጋራ ነጻ ንግድ ቀጠና አጀንዳን አፀደቀ
|
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያና እና የጀርመን የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።አዲስ የተቋቋመው የኢትዮጵያና እና የጀርመን የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባው በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ ነው እየተካሄደ የሚገኘው።በስብሰባው ላይም የሁለቱ ሀገራት ተወካዮች እየተሳተፉ መሆኑን በአዲስ አበባ የጀርመን ኤምባሲ ባወጣው መረጃ አመላክቷል።ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት የሚካሄደው የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባው የሀገራቱን ትብብር ወደፊት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች እና በሌሎች የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ምክክር እንደሚያደርግ ይጠበቃል።ኢትዮጵያ እና ጀርመን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከጀመሩ 115 ዓመታትን ማስቆጠራቸውን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
| 0 |
98d52cf80b989e5ed6d3671fcde1574f
|
cd348ec86efbab2724ed4a846c717983
|
ለመንግስት ከፍተኛ አመራሮች ለሁለት ቀናት የሚቆይ ስልጠና እየተሰጠ ነው
|
በአዲስ አበባ ከተማ በጎ ፈቃደኞች የማጠናከሪያ ትምህርትና በስፖርት፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና በስነ ጥበብ ዙሪያ ላይ ያተኮሩ ስልጠናዎችን ከ98 ሺህ በላይ ለሆኑ ተማሪዎች እየሰጡ መሆኑን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ቢሮ አስታወቀ።የቢሮ የበጎ ፈቃድ ዳይሬክተር አቶ አክሊሉ ትዕዛዙ እንደገለጹት÷ በ114 ትምህርት ቤቶች ከ5ኛ ክፍል እስከ 10 ክፍል ላሉ 62 ሺህ 700 ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች የማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ ይገኛል።በተጨማሪም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በኪነ ጥበብ፣ በስፖርትና ኢትዮጵያዊነት ዙሪያም ለ36 ሺህ ተማሪዎች ለሁለት ወራት ስልጠና እየተሰጠ ነው።ወጣቱ ትውልድ የኢትዮጵያ ታሪክና ባህላዊ እሴቶችን የሚያትቱ መፅሀፎችን ከማንበብ ይልቅ በማህበራዊ ሚዲያዎች ተጠምዶ የሚውል መሆኑን ዳይሬክተሩ አመልክተው ስለ ኢትዮጵያዊነት የሚሰጠው ስልጠናም ወጣቱ በስሜት የሚነዳ ሳይሆን ምክንያታዊ ትውልድ ለመፍጠር እንደሚረዳ አመልክተዋል።የበጎ ፈቃድ ትምህርትና ስልጠና ከሚሰጥባቸው ትምህርት ቤቶች መካከልም ዳግማዊ ምኒልክ፣ ጥቁር አንበሳ፣ ኮከበ ጽባህ እንደሚገኙባቸው ጠቅሰዋል።ትምህርቱ እስከ ነሀሴ 30 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ መሆኑ መገለፁን የኢትዮጵያ ፕረስ ድርጅ ዘገባ ያመለክታል፡፡
| 0 |
7095a21b418685177762ef7b03d0eda3
|
7095a21b418685177762ef7b03d0eda3
|
ትረምፕ ብሄራዊ የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ደነገጉ
|
ፕሬዚዳንቱ እርምጃውን የወሰዱት በሃገራቸው የደቡብ ድንበር ላይ አቆመዋለሁ ብለው በምረጡኝ ዘመቻቸው ወቅት ቃል ገብተውበት ለነበረ የግንብ አጥር የሚውል ገንዘብ ለማውጣት እንዲያስችላቸው መሆኑ ታውቋል።ይሁን እንጂ ከዴሞክራቲክ ፓርቲው በአጠቃላይና ከራሳቸውም ሪፐብሊካን ፓርቲ ቁጥራቸው እየጨመረ የመጣ እንደራሴዎች ይህንን ውሣኔአቸውን እንዳልወደዱላቸው ይሰማል።ይህንን ከዚህ ቀደም በሃገሪቱ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ የተባለ እርምጃቸውን በፍርድ ቤት እንደሚያሳግዱና እንደሚሞግቱም ተቃዋሚዎቻቸው እየተንቀሳቀሱ መሆናቸው ታውቋል።ፕሬዚዳንቱ የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታውን እንዲጥሉ የገፋቸውን ምክንያት ሲናገሩ “ ‘አራዊት ወሮበሎች’ ሲሉ የጠሯቸው ቡድኖችና አደንዛዥ ዕፅዋትና ቅመማ ቅመም እንዲሁም የሕገወጥ ፍልሰት ግዙፍ ቅፍለት ሃገሪቱን እየወረሩና እያጥለቀለቁ በመሆናቸው ነው” ብለዋል።ትረምፕ አክለውም መንግሥቱን ዛሬ እኩለ-ሌሊት ላይ ይጠብቀው የነበረውን ሌላ ከፊል መዘጋት በሚያስቀር ውሣኔ የሁለቱም ፓርቲዎች አባላት የሆኑ እንደራሴዎች ሰሞኑን ተደራድረው የተስማሙበትን መንግሥቱን ለበጀት ዓመቱ ቀሪ ጊዜ የሚያቆየውን ወጭም በፊርማቸው እንደሚያፀድቁ ተናግረዋል።በበጀቱ ውስጥ ፕሬዚዳንቱ የጠየቁት የ5.7 ቢሊየን ዶላር የወሰን አጥር ግንባታ ወጭ ባይካተትም እንደራሴዎች በደረሱበት ስምምነት መሠረት የ1.4 ቢሊየን ዶላር ወጭ ለወሰን ደኅንነት ማጠናከሪያ እንዲውልና ለከፊል አጥር ሥራ ወጭ እንዲደረግ ተወስኗል።
| 1 |
63d24f582564b04c91e39ec054c8a8f4
|
63d24f582564b04c91e39ec054c8a8f4
|
በኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በህዳሴ ግድቡ የተካሄደው የሚኒስትሮች ስብሰባ በስኬት ተጠናቀቀ
|
በኢትዮጵያ ሱዳንና ግብፅ ከአንድ ዓመት በላይ በህዳሴ ግድቡ ዙሪያ የተካሄደው የሚኒስትሮች ስብሰባ በስኬት ተጠናቋል ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽ/ቤት ለዋልታ በላከው መግለጫ ፤ከአንድ ዓመት በላይ በኢትዮጵያ ሱዳን እና ግብፅ የውጭ ጉዳይ፣ የውሃ ሀብት ሚኒስትሮች እና ሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው ኃላፊዎች ሲያደርጉት የነበረ ውይይት እና ድርድር ትናንት ሌሊት በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል ፡፡በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ድርድር ሲካሄድባቸው እና ስምምነት ላይ ሳይደርሱባቸው የቆዩ የተለያዩ ጉዳዮች የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም በሚያስጠብቅ መልኩ ከሱዳን እና ከግብፅ ስምምነት ተደርሶባቸዋል፡፡ሀገራቱ በግድብ አሞላል እና የውሀ አለቃቅ ላይ ሳይነሳዊ ጥናት ለማካሄድ፤የሦስቱ ሀገራት መሪዎች በዓመት ሁለት ግዜ በየመዲናቸው ስብሰባ እንዲካሄድ እና የመሰረተ ልማት ኢንቨስትመንት ፈንድን ለማቋቋም በሚሉ አበይት ጉዳዮች ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ባደረጉት የመዝግያ ንግግር ከህዳሴ ግደብ ጋር በተያያዘ በእንጥልጥል ላይ በነበሩ ጉዳዮች ከመግባባት ተደርሷል፡፡
ሚኒስትሩ ስብሰባው በስኬት በመጠናቀቁ መደሰታቸውን ገልፀው፣ በመግባባት ላይ የተደረሱ ጉዳዮች የህዝብ ለህዝብ ትስስሩን እንደሚያጠናክሩ አስታውቀዋል፡፡በግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚያ ሹክሪ በበኩላቸው፤ ውይይቱ የተካሄደበት መንፈስ ግልፅነት እና ወንድማማችነት የተሞላበት እንደሆን በመግልፅ መግባባት ላይ እንዲደረስ ኢትዮጵያ ላደረገቸው አስተዋፅኦ አመስግነዋል፡፡የሱዳን ውሃ ሚኒስትር ሙታዝ ሙሳ ይህ ውጤት ከአንድ ዓመት በላይ እልህ አስጨረሽ ጥረት በኃላ መገኘቱ ትልቅ ትምህርት ከመሆኑም ባሻገር ያለምንም የሶስተኛ የውጭ ጣልቃ ገብነት በጋራ ጉዳዮችንን መፍታት መቻላችን ነው ብለዋል፡፡
| 1 |
b861db637da339d0c22dbb3589a4aad2
|
688b7ccebe682ba8c1af3aac17fe4738
|
ከጀሞ 2 እስከ ጀኔራል ዊንጌት የሚገነባው የፈጣን አውቶብስ መንገድ ተጀመረ
|
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀድሞ የኢፌድሪ ኤታማጆር ሹም ጀኔራል ሰዓረ መኮንን የተሰዉበት አንደኛ አመት መታሰቢያ መርሀግብር ተከናወነ። በመርሀግብሩ ላይ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ እና የአዲስአበባ ብልጽግና ፓርቲ ሃላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ተገኝተዋል። ጀኔራል ሰዓረ ባለፈው አመት ህይወታቸው ከማለፉ ከሰዓታት በፊት ከኢንጅነር ታከለ ኡማ ጋር በመሆን ከሩዋንዳ ወደ አትላስ በሚወስደው መንገድ ላይ ችግኝ በጋራ ተክለዋል። የመታሰቢያ መርሀግብሩም በዚህ ስፍራ ተከናውኗል። የከተማ አስተዳደሩ ጀኔራል ሰዓረ ህይወታቸው ሲያልፍ ቦታው ላይ ፓርክ ለማሰራት ይፋ ባደረገው መሰረት የመታሰቢያ ፓርክ ግንባታው በይፋ ተጀምሯል። ከሩዋንዳ ወደ አትላስ በሚወስደው መንገድ ላይም የጀኔራል ሰዓረ መታሰቢያ ሀውልት እንዲቆም ተጠቁሟል። በመታሰቢያ መርሀግብሩ ላይ የጀኔራል ሰዓረ ቤተሰቦችና ወዳጆች እንዲሁም የተለያዩ አመራሮች ተገኝተዋል።
| 0 |
05586b92a410b16b1725066bcb5291ce
|
87cd7a7d25d41f5bde49d445ade1b35d
|
ታላቁን መሪ ለመዘከር የሻማ ማብራት ስነ-ስርዓት ተካሄደ
|
በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የተከበረው የደመራ በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡የመስቀል በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በየዓመቱ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርአቶች ይከበራል።ኮሚሽኑ ባወጣው መግለጫ በአዲስ አበባ የተከበረው የደመራ በዓልም በሰላምና በተረጋጋ ሁኔታ ተጠኗቋል።በመስቀል አደባባይ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች ፣ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣የኃይማኖት አባቶች፣የውጭ ሀገር መንግስታት አምባሳደሮች፣ዲፕሎማቶችና የውጭ ሀገር ዜጎች በተገኙበት ተከብሯል።በደመራ ማብራት ስነ ሥርዓቱ ላይ የእምነቱ ተከታዮች፣መላው የከተማዋ ነዋሪዎች፣በተለይም የከተማዋ ወጣቶች ከፖሊስ ጋር በመተባበር ስነ – ስርአቱ ፍፁም ሠላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋፆ ማበርከታቸውንም ኮሚሽኑ በመግለጫው አመልክቷል።የእምነቱ ተከታዮች ከፀጥታ ኃይሉ ጎን በመቆም ለሠላም እውን መሆን ላደረጉት ቀና ትብብርም ምስጋናውን አቅርቧል – (ኢዜአ ) ።
| 0 |
d7bf6c11fa60472882a87d93510efec3
|
27e2964f1ba0aa72ff5a9238618d8fd4
|
አፈ ጉባዔ አባዱላ ገመዳ የህግ የክብር ዶክትሬት ተቀበሉ
|
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በገዳ ሥርዓት ላይ ጥልቅ ምርምርና ጥናት ላደረጉት ኤርትራዊው ፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ የክብር ዶክትሬት መሥጠቱን አስታወቀ ።በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በትናንትናው ዕለት በተካሄደ ሥነ ሥርዓት ለፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ በገዳ ሥርዓት ላይ ላደረጉት ጥናት የክብር ዶክትሬትታቸውን ተበርክቶላቸዋል።በዩኒቨርሲቲ በተካሄደው ሥነ ስርዓት ላይ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳን ጨምሮ ሌሌች የሚመለከታቸው አካላት እንዲሁም የኦሮሞ አባ ገዳዎች እና ምሁራን ተገኝተዋል።ፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ በገዳ ሥርዓት ላይ ጥናትና ምርምር በማድረግ የገዳ ሥርዓትን ለዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲታወቅ ቀላል የማይባል አስተዋጽኦ ማድረጋቸውም ተገልጿል ።ፕሮፌሰር አስመሮም በገዳ ሥርዓትን በተመለከተ የጻፉት መጽሐፍት “Gada: Three Approaches to the Study of African Society እና Oromo Democracy : An Indigenous African Political System” በሚል ርዕስ የተዘጋጁ ናቸው ።
| 0 |
3d8ca9e68bc434095ebb66cd275fec90
|
f601947883a79da5b85fb2e760ef3ba0
|
የአሰልጣኞች አስተያየት | ደደቢት 1-1 ጅማ አባቡና
|
የ25 ዓመቱ ዩጋንዳዊ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ኪሪዚስቶም ንታምቢ የፕሪምየር ሊጉን አዲስ ክለብ ጅማ አባቡናን እንደተቀላቀለ የሚወጡ መረጃዎች ጠቁመዋል።ተጫዋቹ ያለፈውን ዓመት በደቡብ አፍሪካ ሁለተኛ ዲቪዝዮን ለሚወዳደረው ቫስኮ ደጋማ ክለብ በመጫወት ያሳለፈ ሲሆን በተመሳሳይ የአንድ ዓመት ውል ነው ለጅማ አባቡና የፈረመው።ንታምቢ በሃገሩ ዩጋንዳ ለቪላ ስፖርት ክለብ አካዳሚ፣ ለጆጎ ክለብ ወጣት እና ዋናው ቡድን ተጫውቶ ያሳለፈ ሲሆን በቪዬትናም ሊግ ተሳታፊ ከነበረው ናቪባንክ ሳይጎን ክለብ ጋርም ቆይታ ነበረው።ለዩጋንዳ ከ20 ዓመት በታች ቡድን ተጫውቶ ያሳለፈው ንታምቢ ዋናው ብሔራዊ ቡድን በግንቦት 2015 ናይጄሪያን 1-0 ባሸነፈበት ጨዋታ ላይ ተጠባባቂ ከመሆን ባለፈ እስካሁን የመጫወት ዕድል አላገኘም።አሠልጣኝ ሚሉቲን ሰርዶጄቪች ሚቾ ትልቅ ግምት በሚሰጡት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጥሩ አቋም ማሳየት ከቻለ ግን በዓመቱ አጋማሽ ጋቦን ላይ በሚደረገው የ2017ቱ የአፍሪካ ዋንጫ ላይ የሚሳተፈው የኡጋንዳ ብሔራዊ ቡድን አባል ሊሆን ይችላል ተብሎ ይጠበቃል።ጅማ አባ ቡና ጀማል ጣሰው ፣ ቢንያም አሰፋ ፣ መሃመድ ናስር እና በድሉ መርዕድን የመሳሰሉ የፕሪሚየር ሊግ ልምድ ያላቸው ተጫዋቾችን በማስፈረም ስብስቡን ማጠናከር ችሏል፡፡
| 0 |
7b8f1b22b2ff968ec5c8afacc629dd28
|
fcd5e0dad1f4e3df8a4d06215c0ba640
|
የፌዴሬሽኑ ምርጫ እጣፈንታ ቅዳሜ ይለይለታል
|
የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ከቡርኪና ፋሶ ጋር በኦጋዱጉ በቀጣይ ቅዳሜ የሚያደርገው የጠአለም ከ20 አመት በታች ሴቶች ማጣርያ ጨዋታ በሃገሪቱ ባለው አለመረጋጋት ምክንያት በቡርኪና ፋሶ የመካሄዱ ጉዳይ አጠራጣሪ ሆኗል፡፡ለ27 አመት ስልጣን ላይ ቆይተው ባለፈው አመት ከስልጣን የተወገዱት ብሌስ ኮምፓሬ ታማኝ እንደሆነ የሚነገርለት በጄኔራል ጂልበርት ዴንዴሬ የሚመራ የቡርኪናፋሶ የጦር ኃይል ባለፈው ሐሙስ በሽግግር መንግስቱ ላይ መፈንቅለ መንግስት ማካሄዱንና ሃገሪቱን መቆጣጠሩን በብሄራዊ ቴሌቪዥን ማወጁን ተከትሎ በሃገሪቱ አለመረጋጋት ሰፍኗል፡፡ ከ3 ሳምንት በኋላ ሃገራዊ ምርጫ ልታደርግ አቅዳ የነበረችው ሃገርም በትርምስ ውስጥ ትገኛለች፡፡ በጎዳናዎች ላይ ከፍተኛ ነውጥም እያስተናገደች ትገኛለች፡፡ይህንን ተከትሎ የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ሌሎች አማራጮችን ለመመልከት ለካፍ ጥያቄ እንዳቀረበ የፌዴሬሽኑ ህዝብ ግንኙነት አቶ ወንድምኩን አላዩ ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግረዋል፡፡‹‹ ስለ መፈንቅለ መንግስቱ መረጃው ደርሶናል፡፡ ወደ ቡርኪናፋሶ የሚደረጉ በረራዎችም ተቋርጠዋል፡፡ ወደፊት መሆን ስለሚገባው ነገር ለካፍ ጥያቄ አቅርበናል፡፡ ውሳኔውንም እየጠበቅን ነው›› ብለዋል፡፡የካፍ ምላሽ በፍጥነት የሚታወቅ ከሆነ የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ከቡርኪና ፋሶ አቻው ጋር የሚያደርገው ጨዋታ በጎረቤት ሃገራት ሊካሄድ ይችላል፡፡ከ12 አመታት በፊት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለቱኒዚያ የ2004 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ወርቃማ እድል የነበረው ቢሆንም በመፈንቅለ መንግስት ትርምስ ስትታመስ ከነበረችው ላይቤርያ ጋር በሞኖሮቪያ ተጫውታ 1-0 ተሸንፋለች፡፡ በአንፃሩ የጊኒ ብሄራዊ ቡድን ከላይቤርያ ጋር የምታደርገውን ጨዋታ በጎረቤት ሃገር ጋና እንዲደረግ ለካፍ ጥያቄ በማቅረብ በገለልተኛ ሜዳ አሸንፋ ማለፏ የሚታወስ ነው፡፡
| 0 |
3bc9e8006441e2a912d36b4d3532cb4a
|
e2d70d5cd1149195476b4a2e7b4673c1
|
በአምስት ነጥብ ሁለት ቢሊየን ሄክታር መሬት የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ተከናወነ
|
አዲስ አበባ፤ 29/2005 (ዋኢማ) – በአማራ ክልል በአርሶአደሮች ይዞታነት የተረጋገጠ ከ6 ሚሊዮን በላይ የእርሻ ማሳ መረጃን ወደ ኮምፒውተር የማስገባት ስራ መከናወኑን የክልሉ አካባቢ ጥበቃ፣ መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ ገለጸ። የቢሮ ሃላፊው አቶ ከበደ ይማም እንደገለጹት የባለይዞታዎችን መሬት በኮምፒተር መረጃው እንዲገባ መደረጉ በቀጣይ የካዳስተር ቅየሳ ስራ ለማከናወንና የሁለተኛ ደረጃ ማረጋገጫ ደብተርን ለአርሶአደሩ ለመስጠት ያስችላል። ከባለፉት ሁለት ዓመታት ጀምሮ በክልሉ በተመረጡ 69 ወረዳዎች በሚገኙ ከ1ሺ በላይ ቀበሌዎች የአርሶአደር፣ የተቋማት፣ የወል፣ የመንግስትና የድርጅት መሬቶች መረጃ ወደ ኮምፒተር የማስገባት ስራ መካሄዱንም ገልጸዋል። የመሬት መረጃን በክልሉ ወደኮምፒዩተር የማስገባት ስርዓት ተግባራዊ መሆኑ በቀጣይ የሁለተኛ ደረጃ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተርን ለአርሶአደሩ ለመስጠትና ለሚካሄደው የካዳስተር ቅየሳ ስራ የሚኖረው ፋይዳ የጎላ እንደሆነም ጠቁመዋል፡፡ ይህም በአርሶአደሩ ዘንድ ከመሬት ጋር ተያይዞ በየጊዜው የሚነሱ አለመግባባቶች፣ ግጭቶችና የሚስተዋሉ የመልካም ችግሮችን በዘላቂነት ለመቅረፍ እንደሚያስችልም አመልክተዋል።በተለይም ሴቶች፣ ህጻናት፣ አካል ጉዳተኞችና አረጋውያን በውስጣቸው የመሬት ባለቤትነት መንፈስን በአስተማማኝ ሁኔታ እንደፈጠር የሚያደ ርግ ከመሆኑም በተጨማሪ የመሬታቸውን ለምነት በመጨመር ምርታማነትን እንዲያሳድጉ እንደሚያስችላቸውም አስታውቀዋል።እንደ ኢዜአ ዘገባ እንዲሁም በበጀት ዓመቱ በህገወጦች ተይዞ የነበረ ከ19ሺ ሄክታር በላይ የወል መሬት እንዲመለስ መደረጉን አመልክተው በተጭበረበረ ማስረጃና በሀሰት ምስክር በፍርድ ቤት የተነጠቁ ግለሰቦችም መሬታቸውን በህዝቡ በማስተቸት እንዲመለስ ተደርጓል ብለዋል፡፡
| 0 |
00e0eb578c7253f616aff6981bb5d86c
|
7d7d8d84305743802a0c3e4c3450bbcf
|
የሉሲዎቹ አሰልጣኝ ሠላም ዘርዓይ ለወዳጅነት ጨዋታ 25 ተጫዋቾች ጠርታለች
|
ግንቦት ወር መጨረሻ ላይ በሩዋንዳ አስተናጋጅነት ለሚደረገው የሴቶች የሴካፋ ዋንጫ ተሳታፊ የሆኑት ሉሲዎቹ በዛሬው እለት ጥሪ ከተደረገላቸው 24 ተጫዋቾች መካከል 23ቱ በተገኙበት የመጀመርያ ልምምዳቸውን ጀምረዋል። በዛሬው ልልምምድ ላይ ያልተገኘችው የድሬዳዋ ከተማዋ ጸጋነሽ ወረቶ በዚህ ሁለት ቀን ውስጥ ከቡድኑ ጋር ተቀላቅላ ልምምድ የማትጀምር ከሆነ አሰልጣኝ ሰላም ዘርዓይ በምትኩ ለሌላ ተጫዋች ጥሪ ታቀርባለች ተብሎ ይጠበቃል።ይህ ውድድር በቀጣይ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ከአልጄሪያ ጋር ሰኔ ወር መጨረሻ ላይ ለሚደረገው የመጨረሻ ማጣርያ ወሳኝ ጨዋታ በቂ መዘጋጃ የሚሆን በመሆኑ ተሳታፊ መሆናችን ትልቅ ጠቀሜታ እንዳለው አሰልጣኝ ሰላም ዘርዓይ ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግራለች።ግንቦት መጨረሻ ላይ ይካሄዳል ተብሎ በሚጠበቀው የሴቶች የሴካፋ ዋንጫ በሩዋንዳ አስተናጋጅነት የሚካሄድ ሲሆን በቅርቡ የተሳታፊ ሀገራት ብዛት እና የምድብ ድልድሉ ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል ።አምና በዩጋንዳ አስተናጋጅነት በተደረገው የሴቶች የሴካፋ ዋንጫ ላይ ሉሲዎቹ በአሰልጣኝ መሰረት ማኒ እየተመሩ ሦስተኛ ደረጃ ይዘው ማጠናቀቃቸው ይታወቃል።
| 0 |
58d58487b874c87d7132d0a99c907b7b
|
8ca4997d8f26f80ea6251a86c87878db
|
የርብ የመስኖ ግድብ ፕሮጀክት በመጪው ጥቅምት 18 እንደሚመረቅ ተገለጸ
|
ጥቅምት 3 ሊካሄድ የታሰበው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ በታሰበበት ቀን መካሄድ ያልቻለ ሲሆን በመጪው ሰኞ ጥቅምት 15 ቀን 2009 እንዲካሄድ ተወስኗል፡፡ ህዳር 3 እንደሚጀመር አስቀድሞ የተወሰነው ከፍተኛ ሊጉ የሚጀመርበት ቀን ይራዘም አይራዘም የታወቀ ነገር የለም፡፡የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ጥቅምት 8 እጣ እንዲወጣ ታስቦ የነበረ ቢሆንም በ8 ቀናት ወደፊት ተገፍቶ ማክሰኞ ጥቅምት 16 እንዲካሄድ ተወስኗል፡፡ ለመጀመርያ ጊዜ የሚካሄደው የ20 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ደግሞ ጥቅምት 11 ሊካሄድ የነበረው ወደ ጥቅምት 16 አንዲሸጋሸግ ተደርጓል፡፡ በዚህም ከ17 እና ከ20 አመት በታች ሊጎች በተመሳሳይ ቀን እጣ የሚወጣ ይሆናል፡፡ከትላንት በስቲያ ሊካሄድ የነበረው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ የእጣ ማውታት ስነስርአት ወደ አርብ ጥቅምት 18 ቀን 2009 ተሸጋግሯል፡፡በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስር ከሚካሄዱት የሊግ ወድድሮች መካከል የኢትዮጵያ ወንዶች እና ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ እጣ የወጣ ሲሆን የቀሪዎቹ ከላ በተጠቀሱት ቀናት ከተካሄዱ በኋላ ውድድሮቹ የሚጀመሩባቸው ቀናት ለውጥ ደረግባቸው አይደረግባቸው የሚታወቅ ይሆናል፡፡– – ጥቅምት 20 – ህዳር 11 – ህዳር 3 – ህዳር 11 – ህዳር 11 – ህዳር 18
| 0 |
d5fc281fc351b19a2df09b75b9766fdf
|
d5fc281fc351b19a2df09b75b9766fdf
|
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳ የ2010 የበጎ ሰው ልዩ ተሸላሚ ሆኑ
|
ፕሬዚዳንቱ ከ"እኔ ይልቅ ሌላው ይሻላል" በሚል መርህ ሌሎቹን የመንግስት ኃላፊዎች ከጎኑ አሰልፎ 'ቲም ለማን' በማዋቀር በወሰዱት የለውጥ እርምጃ ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ላደረጉት አስተዋጽኦ የዓመቱ የበጎ ሰው ልዩ ሽልማት ተቀዳጅተዋል።አቶ ለማ ሀገሪቱ ከፍተኛ ስጋት ላይ በነበረችበት ወቅት ሓሳብን ከተግባር ጋር በማዋሀድ ኢትዮጵያዊነት ዳግም እንዲለመልም አድርገዋል ተብሏል።ከአቶ ለማ በተጨማሪም መምህራንን ጨምሮ በዘጠኝ ዘርፎች ለሌሎች የበጎ ሰው አሸናፊዎች ሽልማት ተሰጥቷል።የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ለማ መገርሳ የ2010 የበጎ ሽልማት ተሸላሚ ሆነዋል ።(ኢዜአ)
| 1 |
36ca82ce004952cbef2c5489746587e2
|
06f3dc9c4b51ffd577c46a9ab5cd64e6
|
የዶናልድ ትራምፕ አስተያየት ከአንድ የሀገር መሪ የማይጠበቅና የዓለም ዓቀፍ ህግን ያላገናዘበ ነው- የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን
|
የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በ2010 የትምህርት ዓመት የሚያስተምራቸውን ከ5ሺህ በላይ አዳዲስ ተማሪዎች ለመቀበል ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገለጸ፡፡የዩኒቨርሲቲው የሕዝብና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አለምሸት ተሾመ ከዋልታ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ ዩኒቨርሲቲው ከሚቀበላቸው በአዲሱ የትምህርት ዘመን 5ሺህ ያህሉ አዳዲስ ተማሪዎች ለመቀበል ተዘጋጅቷል ፡፡ዩኒቨርሲቲው በዘንድሮው ትምህርት ዓመት የምርምር ልህቀት ማዕከል በመሆን ከሌሎች የአፍሪካ አገራት የሚመጡ ተማሪዎችን ተቀብሎ በሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ መርሐ ግብሮች እንደሚያስተናግድም ጠቁመዋል ፡፡ዩኒቨርሲቲው በዘንድሮው የትምህርት ዓመት አዲሶቹን ጨምሮ ከ30 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ እንደሚያስተናግድ ከአቶ አለምሸት ገለጻ ለማወቅ ተችሏል ፡፡የመማር ማስተማር ሂዱቱ ለማጠናከርም መምህራንን በየትምህርት ክፍሉ ማሟላት፣ የትምህርት መርጃ መሳሪያዎች ግዢና አቅርቦት የመሳሪያዎች ጥገናና ሌሎችም አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅቶችን መጠናቀቃቸውን አረጋግጠዋል ፡፡ዩኒቨርሲቲው የዘንድሮውን የትምህርት ዘመን መስከረም 28፣ 2010ዓ.ም. እንደሚጀምርና ቀደም ብሎ ለአምስት ተከታታይ ቀናት ለመምህራን በትምህርት ጥራት ዙሪያ ሥልጠና እንሚሰጥም ነው የጠቆሙት ፡፡እንደ አቶ ዓለምሸት ገለፃ በዩኒቨርሲቲው ያሉ ትንሽ ሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች በመጠቀም ተማሪዎችን ከሐሮሚያ ከተማ እስከ ዩኒቨርሲቲው ድረስ ለማጓጓዝ አቅዷል፡፡የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በ1946 ዓ.ም. እንደተመሰረተና እስካሁን ከ87ሺህ በላይ ተማሪዎችን እንዳስመረቀ ዋልታ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ኮርፖሬት ዘግቧል፡፡
| 0 |
003c22084476c4511d7366eaddc1ec39
|
20328caa49fc298ffc7e1daf1714d46e
|
የመከላከያ ሠራዊት በሱማሌ ክልል ሰላም ለማምጣት የሚያደርገውን ጥረት እንደሚደግፉ የሱማሌ ክልል ተወላጆች ገለጹ
|
የትህነግ ቡድን የሕልውናው መሰረት በብሔረሰቦች መካከል ክፍፍልና ግጭት መፍጠር እንደነበር የሱማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ገለፁ፡፡ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 09/2013 ዓ.ም (አብመድ) የትህነግ ቡድን በተለያዩ ክልሎች ግጭት እንዲነሳ ሲያደርግ እንደነበር ርእሰ መሥተዳድሩ ተናግረዋል፡፡ቡድኑ በተለይ በአማራና ኦሮሞ መካከል ልዩነት እንዲኖር በዋናነት ሲሰራ እንደነበርም አቶ ሙስጠፌ ገልፀዋል፡፡በሱማሌና በኦሮሞ ብሔረሰቦች መካከል ተፈጥሮ የነበረው ግጭትም የዚህ የትህነግ ተግባር አካል እንጂ ብሔረሰቦቹ ለዘመናት አብረው በሰላም የኖሩ ናቸው ብለዋል ምክትል ርእሰ መሥተዳድሩ፡፡ቡድኑ በሌሎች ክልሎች ግጭት እንዲባባስ የተለያዩ ድጋፎችን በማድረግና ትግራይ ክልል ውስጥ ግጭትን እንዲኖር የሚያደርግ አካል ባለመኖሩ ትግራይ ሰላማዊ ሆኖ እንዲታይ በማድረግ የ27 ዓመት የስልጣን ዘመኑ በሃገሪቱ ከመጣው ሪፎርም የተሻለ መሆኑን ለማሳየት ጥረት ሲያደርግ ነበር ብለዋል አቶ ሙስጠፌ፡፡
| 0 |
d81c6743ca4818e04a1c26926e180cc9
|
d81c6743ca4818e04a1c26926e180cc9
|
የጠ/ሚሩ ምልሶች ለፓርላማው
|
ኢትዮጵያ የኮቪድ-19ን ወረርሽኝ መዛመት ለመመከት የዘረጋችው ስልት አደጋውን በመቀነስ የወረርሽኙን ጊዜ በማሳጠርና የምጣኔ ኃብት እድገቱን ማስቀጠል ላይ ያተኮረ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ተናገሩ። ከታላቁ ኅዳሴ ግድብ ኢትዮጵያ የምታገኘውን ተፈጥሯዊ እና ሕጋዊ ጥቅም ሊፃረሩ የሚችሉ ኃይሎችንም አስጠንቅቀዋል።
| 1 |
1d16f57edc3cac56e496576bbf36c66f
|
1d16f57edc3cac56e496576bbf36c66f
|
ከአባልነት ተነስተዋል የተባሉት ወ/ሮ ጠይባ ሀሠንም ሆኑ ሚልኬሳ ሚደጋ (ዶ/ር) ቀድሞውኑ የምክርቤቱ አባል እንዳልነበሩም ገልጿል
|
የኦሮሞ ህዝብን በመወከል የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባል የሆኑ ሶስት የኦሮሚያ ክልል ባለስልጣናት ከአባልነት ተነስተዋል መባሉን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባበለ።
የባለስልጣናቱን ከአባልነት መነሳት በተመለከተ በይፋ የደረሰኝ ደብዳቤም ሆነ ሌላ ነገር የለም ያለው ምክር ቤቱ ለጊዜው የተነሳ ነገር እንደሌለ አስታውቋል።
"ተነሱ የሚለው ወሬ ከየት እንደተገኘ ራሱ አናውቅም" ያሉት የምክርቤቱ ከፍተኛ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ካሳሁን በቀለ "አዲስ የመጣም ሆነ የተነሳ ሰው የለም" ሲሉ ለአል ዐይን አማርኛ ተናግረዋል።
ወ/ሮ ጠይባ ሀሠንም ሆኑ ሚልኬሳ ሚደጋ (ዶ/ር) ቀድሞውኑ የምክርቤቱ አባል አልነበሩም ያሉት አቶ ካሳሁን የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ለማ መገርሳ የምክር ቤቱ አባል እንደሆኑና አሁንም በዛው እንደቀጠሉ ነው የምናውቀው ብለዋል።
በእነ አቶ ለማ ቦታ ተተኩ የተባሉትን ሶስት የክልሉን የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ የአመራር አባላት በተመለከተ አል ዐይን ላቀረበላቸው ጥያቄም ባለሙያው "አቶ ፍቃዱ እና አቶ ሳዳት በፊትም የምክር ቤቱ አባል ናቸው" ሲሉ መልሰዋል።
አቶ ፈቃዱ ተሰማ የብልጽግና ፓርቲ ኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ፣ አቶ ሳዳት ነሻ ደግሞ የጽህፈት ቤቱ የከተማ ፖለቲካ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ናቸው።
የመከላከያ ሚኒስትሩን አቶ ለማ መገርሳን ጨምሮ በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት የማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪ የነበሩት ወ/ሮ ጠይባ ሐሰንና የኦሮሚያ የመሬት አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ የነበሩት ሚልኬሳ ሚደጋ (ዶ/ር) ከሰሞኑ ከክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት ታግደዋል መባሉ የሚታወስ ነው።
| 1 |
46c2fa1b1065d7cb61da32ece039a699
|
b9a913de9b08d7abae74692213d871f4
|
ከ873 ሺህ በላይ ሐሰተኛ የአሜሪካ ዶላር ተያዘ
|
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) ኢትዮጵያ እያካሄደች ላለው የበረሃ አንበጣ መከላከል ስራ የ800 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ።የዓለም እርሻና ምግብ ድርጅት (ፋኦ) በአፍሪካ ቀንድ የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ በተመለከተ ባዘጋጀው የውይይትና ድጋፍ ማሰባሰቢያ መድረክ ላይ ድርጅቱ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጿል።በመድረኩ ላይ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች፣ የበጎ አድራጎት ድርጅት ተወካዮች እንዲሁም የዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ እና የዓለም ምግብ ፕሮግራም ተወካዮች ተገኝተዋል።ወቅታዊ የበረሃ አንበጣ ወረርሽኝን በተመለከተ ውይይት መደረጉን በጣሊያን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።በውይይቱ በኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ሶማሊያ የበረሃ አንበጣ ከሚከሰትባቸው አካባቢዎች ከ485 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በአስቸኳይ ለመከላከል እቅድ ተነድፎ እየተሰራ መሆኑ ተጠቁሟል።የበረሃ አንበጣ እያስከተለ ያለውን ጉዳት ለመከላከልና ለመቀነስ የሀብት ማሰባሰብ ስራ እየተሰራ መሆኑም ነው የተገለጸው።የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅትም ኢትዮጵያ እያካሄደች ላለው የበረሃ አንበጣ መከላከል ስራ የ800 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ እንደሚያደርግ በመድረኩ ላይ አስታውቋል።በሮም የኢፌዴሪ ሚሲዮን መሪ አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ የዓለም እርሻና ምግብ ድርጅት እና ሌሎች አጋር አካላት የበረሀ አንበጣ ስርጭትን ለመግታት ለኢትዮጵያ ላደረጉት ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።አምባሳደር ዘነቡ በአሁኑ ሰአት በድጋሚ የተከሰተው የበረሀ አንበጣ እያስከተለ ያለውን ጉዳት በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን፥ የሎጅስቲክስ፣ አቅም ግንባታ፣ መድሀኒትና መሳሪያዎች እንዲሁም የቴክኒክ ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል።
| 0 |
40dd3922af555d9f683cc7b72f203092
|
2f694d3262fb37c7eb8868d44c185986
|
ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ የተባበሩት አረብ ኢሜሪቶች የዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ
|
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ያላት ተቀባይነትና የመሪነት ሚና ተጠናክሮ መቀጠሉን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ገልጸዋል፡፡ሚኒስትሩ ከአፍሪካ ህብረት ምስረታ ጀምሮ የኢትዮጵያ ህዝብ ለጉባዔው ተሳታፊ እንግዶች ላሳየው መልካም አቀባበል ምስጋና ይገባዋል ብለው መጭው ትውልድም ይህንን ማሰቀጠል ይኖርበታል ብለዋል፡፡በአዲስ አበባ እየተካሄደ ያለውን 30ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ጉባዔው የሚያተኩርባቸውን አጀንዳዎች ገልጸዋል፡፡እንደ ዶክተር ወርቅነህ ገለጻ የአፍሪካ ህብረት ማሻሻያ ሪፎርም የጉባዔው ዋነኛ አጀንዳ ሲሆን ጉባዔው በርካታና ዝርዝር ጉዳዮችን ከማንሳት ይልቅ ወሳኝ በሆኑ አጀንዳዎች ላይ ትኩረት ያደርጋል፡፡ጉባዔው በሚወሰኑ ውሳኔዎች አተገባበር ላይ ትኩረት መስጠትና ህብረቱ በፋይናንሱ ረገድ ራሱን የቻለ ሆኖ እንዲቆም ከማስቻል አንጻር በሰፊው ይወያዩበታልም ብለዋል፡፡በተጨማሪም ጉባዔው በንግድ፣ በእርሻና በሰላም ጉዳዮች ዙሪያ ይወያይበታል ነው ያሉት ዶክተር ገበየሁ፡፡በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ የሚቀርበው ከአፍሪካ የግብርና ልማት ጋር የተያያዘ ሪፖርት የመድረኩ ሌላኛው አጀንዳ እንደሆነም ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡በጉባዔው ከ40 በላይ የአፍሪካ ሃገራት መሪዎች ፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ እና ሌሎች አህጉር አቀፍ እና አለም አቀፍ ተቋማ ሃላፊዎች የሚሳተፉ ሲሆን ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የተለመደውን የእንግዳ አቀባበል አጠናክሮ እንዲቀጥል ሚኒስትሩ ጥሪ አስተላለፈዋል፡፡
| 0 |
06e43bd793f7a3de3f5adba56fe2452c
|
593e37be96e376e21509ba01e5ac35fc
|
የስታዲየሞች ግምገማ መከናወኑን ቀጥሏል
|
በምሥራቅ ጉጂ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በሸማቂዎች መካከል የሚደረግ ተኩስ ልውውጥ ቀጥሏል።በምሥራቅ ጉጂ በመንግሥት ጸጥታ ኃይሎችና በኦነግ ሸማቂዎች መካከል የሚደረግ ተኩስ ልውውጥ ቀጥሏል። የምሥራቅ ጉጂ ዞን አስተዳደር የኦነግ ሸኔ ሲል የገለጻቸዉ ታጣቂዎች በግዳጅ ላይ በነበሩ የኦሮሚያ ፖሊስ አባላት ላይ ተኩስ ከፍተዉ 12 ፖሊሶችን ገድለዋል ብሏል።
| 0 |
02fd91aac7a067eb380d24fd5467fa7d
|
f92d106aa3066e7daa5a6a1edd89ecd5
|
ፕሬዝዳንት ኦማር አልበሸር በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
|
በምስራቅ ሱዳን ሰሞኑን በተከሰተ የእርስ በእርስ ግጭት 32 ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎ የሀገሪቱ መንግስት የደህንነት ስራውን አጠናክሯል፡፡
ወትሮውንም ዘላቂ መግባባት በሌላቸው የቤን አሚር እና ኑባ ጎሳዎች መካከል በተከሰተው ግጭት ህይወታቸውን ካጡት 32 ሰዎች በተጨማሪ 98 ሰዎችም ጉዳት እንደደረሰባቸው ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
የሱዳን የሀገር ዉስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው መንግስት ችግሩ በተፈጠረበት የቀይ ባህር ግዛት የሚያከናውነውን የጸጥታ ስራ ያጠናከረ ሲሆን በፖርት ሱዳን ደግሞ ሰዓት እላፊ ታውጇል፡፡
ከግጭቱ ጋር በተያያዘ እስካሁን 85 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው የተገለጸ ሲሆን በተለይ ግጭቱ ጎልቶ በተከሰተበት ፖርት ሱዳን የመንግስት ጦር ከፍተኛ ቁጥጥር በማድረግ ላይ እንደሚገኝ ሚኒስቴሩ በመግለጫው አስታውቋል፡፡
ከአመት በፊት የቀድሞው ፕሬዝዳንት ኦማር አል-ባሽር ከስልጣን ከተወገዱ ወዲህ መረጋጋት የተሳናት ሱዳን በተለያዩ ግዛቶቿ በተለያየ ጊዜ የሚከሰቱ ግጭቶች እና የኢኮኖሚ ቀውስ ፈተና ሆነውባታል፡፡
| 0 |
43d25622b0a514c893953a1e47c7b7b1
|
4006928295947396158a84a1264c3c2f
|
ሰሜን ኬንያ የደረሱ ተከታታይ የድርቅ ሁኔታዎች
|
በወቅታዊ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ያተኮረው ክርክር በአስቸኳይ ጊዜው አዋጅ ወቅት በመንግስት የተወሰዱ እርምጃዎች አንድምታ እና ድሕረ-አስቸኳይ ጊዜ የተለያዩ ቀጣይ ሁኔታዎች ይዳስሳል።የክርክሩ ተሳታፊዎች፤ አቶ አታክልት አምባዬ፤ የፍኖተ-ሰሜን የአማርኛና የትግርኛ ወርሃዊ መጽሄት አሳታሚና የፍኖተ ትንሳኤ ሚዲያና አሳታሚ ድርጅት ባለቤት፤ ከአዲስ አበባ።አቶ ፈቃደ ሸዋ ቀና በዩናይትድ ስቴትሱ ብሔራዊ የጤና ምርምር ተቋም በጥናት ሥራ የተሰማሩና በኢትዮጵያ የፖለቲካ ጉዳዮች በመጻፍ የሚታወቁ ናቸው።
| 0 |
3c074cafb7b527a7cc74a815cc0d4f37
|
b26c031463ae9055abd19e27fbabfd4f
|
የመስቀል በዓል የኢትዮጵያውያንን አንድነት አጉልቶ የሚያሳይ ነው- ኢንጅነር ታከለ ኡማ
|
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ የግብርና ሚኒስቴር እና የትምህርት ሚኒስቴር ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ድጋፍ አደረጉ።በሀገሪቱ የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽን ተከትሎ በቀረበው ጥሪ መሰረት በዛሬው ዕለት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 2 ሚሊዮን ብር የሚገመት የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።የግብርና ሚኒስቴር ደግሞ 1 ሺህ ኩንታል ስንዴ ድጋፍ ያደረገ ሲሆን፥ የትምህርት ሚኒስቴር በአዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ ለሁሉም የመንግስት ትምህርት ቤቶች የምገባ መርሃግብር የሚያግዝ ዘመናዊ ኢንዱስትሪያል ስቶቭ ድጋፍ አድርጓል።ከተቋሞቹ የተደረገውን ድጋፍ በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ እንዳወቅ አብጤ እና የአዲስ አበባ የብልፅግና ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ከኢ/ር ታከለ ኡማ ጋር በጋራ በመሆን ተቀብለዋል።ኢንጅነር ታከለ ኡማ ተቋማቱ ባደረጉት ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበው በተለይ የትምህርት ሚኒስቴር ያደረገው ዘመናዊ ኢንዱስትሪያል ስቶቭ ለትምህርት ቤቶች የምገባ መርሃ ግብር በእጅጉ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል።የግብርና ሚኒስቴርም ከዚህ ድጋፍ በተጨማሪ አስተዳደሩ በቅርቡ ተግባራዊ ላደረገው የከተማ ግብርና ዘርፍ አስፈላጊውን እገዛ በማድረግ ላይ መሆኑን ኢንጅነር ታከለ ኡማ ማናገራቸውን ከከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
| 0 |
3fdaa49af189545cbd54a45676e7a3ee
|
43d75659eacc878903a222b51d9b9bc5
|
ጀርመን የማህበራዊ ገጾችን በመጠቀም ጥላቻን የሚያሠራጩትን ዜጎችን የሚቀጣ ህግ አወጣች
|
በጠቅላይ አቃቤ ህግ ሥር የተቋቋመው የፍትህ እና ህግ ማሻሻያ ም/ቤት ኮሚቴ ሰሞኑን በአዋጁ ላይ ያደረገውን ጥናት ውጤት ለውይይት አቅርቧል፡፡ ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የሲቪክ ተቋማትና የማህበረሰብ ኮሚቴዎች በፀረ ሽብር ህጉ ላይ የተወያዩ ሲሆን “የፀረ ሽብር ህግ ለኢትዮጵያ ያስፈልጋል አያስፈልግም” በሚለው ላይ ሰፊ ክርክርና ውይይት ተካሂዷል፡፡ አብዛኛው አስተያየት ሰጪ አገሪቱ ከምትገኝበት ጂኦ ፖለቲካዊ ሁኔታ አንፃር፣ የፀረ ሽብር ህግ ያስፈልጋታል የሚለውን ሃሳብ ያንፀባረቀ ሲሆን ላለፉት 8 ዓመታት የተተገበረው የፀረ ሽብር ህግ ግን ለፖለቲካዊ ማጥቂያ ውሏል በሚል ክፉኛ ተተችቷል፡፡ የፍትህና የህግ ማሻሻያ ም/ቤት አባሉ፣ ጠበቃና የህግ አማካሪ አቶ አመሃ መኮንን ባቀረቡት ጥናት ላይም፤ በተለይ የተለየ አመለካከትና ሃሳብ ያላቸው፣ የያዙት ሃሳብ ለመንግስት ስጋት ነው ተብለው የሚገመቱ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች የነበረው የፀረ ሽብር ህግ እንደማጥቂያ መሳሪያ አገልግሏል ብሏል፡፡ በርካቶችም በዚህ ህግ ምክንያት ለሰብአዊ ጉስቁልና እና ጉዳት እንዲሁም ለህሊናዊና ሞራላዊ ጉዳት መዳረጋቸውን በጥናቱ ተጠቁሟል፡፡ ለኢትዮጵያ “የፀረ ሽብር ህግ ያስፈልጋል አያስፈልግም” በሚለው ጉዳይ ላይ በተደረገው ውይይት እንደቀድሞ ኢትዮጵያውያን ዜጎችን ኢላማ የማያደርግ ነገር ግን ሀገሪቱን ከአለማቀፍና አካባቢያዊ የሽብር ስጋት የሚከላከል የፀረ ሽብር ህግ አስፈላጊ ነው የሚል ሃሳብ ተሰንዝሯል፡፡ በሌላ በኩል ጥቂት የማይባሉ ተሳታፊዎችም፤ በወንጀለኛ ህጉ የተቀመጡ የወንጀል መከላከል ህጎች ሽብርን ለመዋጋት በቂ ናቸው፤ ስለዚህ ተጨማሪ የፀረ ሽብር ህግ አያስፈልግም ሲሉ ሞግተዋል፡፡ የግራ ቀኙን ውይይትና የሃሳብ ክርክር ሲከታተሉ የነበሩት የኮሚቴው አባላትም የተንሸራሸሩትን ሃሳቦች በቀጣይ ለሚደረጉ ውይይቶችና ለአዲስ የፀረ ሽብር ህግ ማርቀቅ ሂደት በግብአትነት እንደሚጠቀሙበት ገልፀዋል፡፡
| 0 |
a17e23223dbb5b8794785d75794bf676
|
94f1028e2a75ccf348e780f2971289f6
|
ኢትዮጵያ ከደቡብ ኮሪያ እድገት ብዙ መማር እንደምትችል አፈ-ጉባዔ አባዱላ ገመዳ ገለፁ
|
ለአራት ቀናት የሥራ ጉብኝት ባለፈው ቅዳሜ አዲስ አበባ የገቡት የስዊዘርላንድ ፕሬዚዳንት፣ የፊታችን ማክሰኞ ጥቅምት 16 ቀን 2008 ዓ.ም. በፓርላማ ተገኝተው ንግግር እንደሚያደርጉ ተጠቆመ፡፡ ፕሬዚዳንት ሲሞኔታ ሶማሩጋ ከፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝና ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አባዱላ ገመዳ ጋር በሁለቱ አገሮች ግንኙነት ላይ ይመክራሉ ተብሏል፡፡ ማክሰኞ ከቀትር በኋላ በፓርላማ በመገኘት በሚያደርጉት ንግግርም ስዊዘርላንድ በፌዴራል ሥርዓት ያላትን ምርጥ ተሞክሮ ያካፍላሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ፕሬዚዳንቷ ወደ ኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በማቅናትም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የስደተኞች ኮሚሽን የሚያስተዳደረውን የስደተኞች ካምፕ እንደሚጎበኙ፣ በመቀጠልም በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው ንግግር እንደሚያደርጉ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ ፕሬዚዳንቷ ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር ከዶ/ር ንኮሳዛና ድላሚኒ ዙማ ጋር እንደሚወያዩም ለማወቅ ተችሏል፡፡
| 0 |
850aabdf30511c3cf95ab776910527e8
|
e353b1a9aa0f3e0c3518e84f27de3d30
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዝዳንት ቲዎዶሮ ኦቢያግን ንጉኤማ ጋር ተወያዩ
|
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከዓለም የገንዘብ ድርጅት(አይ ኤም ኤፍ) ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂዩቫ ጋር ተወያዩ።በሀብታምና በደኻ መካከል የኑሮ ልዩነትን ስለ ማጥበብ እና በአረንጓዴ ዐሻራ እንቅስቃሴ አማካኝነት በአየር ንብረት ለውጥ ላይ በጋራ ስለመሥራት መወያየታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገልጸዋል።በተጨማሪም ከኮቪድ ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖ ለማገገም ስለሚደረገው ዓለም አቀፍ ትብብር ፍሬያማ የስልክ ውይይት ማካሄዳቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በማህበራዊ ገጻቸው አሳውቀዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
d446e12dd8e30e8d0a20b05fb623d579
|
73a89876ae8aaac7e447a61e2d900175
|
በዱባይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለግድቡ ተሸርካሪ አበረከቱ
|
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 01/2012 ዓ.ም (አብመድ) የጎንደር እና ባሕር ዳር ዩንቨርሲቲዎች በምዕራብ ጎንደር ዞን ለሚገኙ ከውጭ በየብስ ትራንስፖርትና በእግር ለሚገቡ ሰዎች አስገድዶ ላይቶ ማቆያዎች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ፡፡ ዞኑ ከሱዳን አጎራባች ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ከሱዳን የሚመለሱ ኢትዮጵያውያን በአስገድዶ ለይቶ ማቆያ ለ14 ቀናት እንዲቆዩ ያደርጋል።
| 0 |
4bbc7c98e7cd72f5b9796a5100c0debe
|
565d4e2dd305bda54be65513731d1d8c
|
ለመንገድ ፈንድ ሁለት ቢሊዮን ብር በጀት ፀደቀ
|
አዲስ አበባ፡- ኢትዮ ቴሌኮም ባለፈው በጀት ዓመት 45 ቢሊዮን ገቢ ለማግኘት አቅዶ 47 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ በበጀት ዓመቱም 247 ሺህ ሰዎች የሥራ ዕድል መፍጠሩን ገለጸ፡፡የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወይዘሪት ፍሬህይወት ትናንት በሃያት ኤጀንሲ ሆቴል ኩባንያው በዓመቱ የሥራ አፈጻጸም ዙሪያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት፤ ኩባንያው ባለፈው በጀት ዓመት 2012 ዓ.ም 45 ቢሊዮን ለማግኘት አቅዶ 47 ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ብር ገቢ አግኝቷል፡፡ ገቢውም ከቀደመው ዓመት ጋር ሲነጻጸር 31 ነጥብ አራት በመቶ ዕድገት አሳይቷል፡፡ከገቢው የሞባይል ድምፅ 49 በመቶ፣ የኢንተርኔትና ዳታ 29 በመቶና ቀሪው 22 በመቶ ከተለያዩ አገልግሎቶች የተገኘ መሆኑን ገልጸው፤ ገቢው ከእቅዱ በመቶኛ ሲሰላ 105 ነጥብ አንድ በመቶ መሆኑን አብራርተዋል፡፡ለዕቅዱ ስኬትም የአገልግሎት ጥራትና ተደራሽነት ማደጉ፣ የደበኞችን አቅም ያገናዘበ የታሪፍ ማሻሻያዎች መደረጋቸው፣ 25 ነባር፣ 16 አዳዲስ የአገር ውስጥና የዓለም አቀፍ አገልግሎቶች መሻሻላቸው፣ የሠራተኞችና የአመራር ትጋት አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን ገልጸዋል፡፡በበጀት ዓመቱም ኩባንያው
11 ነጥብ ሦስት ቢሊዮን
ብር ለመንግሥት ታክስ
መክፈሉን ፣ 10 ነጥብ
ሁለት ቢሊዮን ብር
(318 ነጥብ አራት ሚሊዮን
ዶላር) የብድር እዳ ከፍያ
መፈጸሙንም አስታውቀዋል። በአሁኑ
ጊዜ ኢትዮ ቴሌኮም
46 ነጥብ ሁለት ሚሊዮን
ደበኞች እንዳሉትም ጠቁመዋል።
ኢትዮ ቴሌኮም ምርትና
አገልግሎቱን ለደንበኞቹ የሚያደርሱ
249 ሺ አጋሮች እንዳሉት
አመልክተው፤ ከኩባንያው ጋር
ተዛማጅ በሆኑ ሥራዎች
ተሰማርተው የሥራና የገቢ
ዕድል የተፈጠረላቸው ዜጎች
ቁጥርም ከ287 ሺ
በላይ መድረሱን ገልጸዋል።
የቴሌ ኮም ማጭበርበር
የመሰረተ ልማቶች ውድመት
እና የሳይበር ጥቃት በበጀት
ዓመቱ ያጋጠሙ ዋና
ዋና ተግዳሮቶች እንደሆኑም
አመልክተዋል።ኢትዮ ቴሌኮም በአዲሱ በጀት ዓመት በክልል ዋና ዋና ከተሞች 4 ጂን ፤ በሌሎች አካባቢዎች ደግሞ 3 ጂን አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የመሰረተ ልማት ግንባታ እንደሚከናውን ተናግረዋል።ኩባንያው 36 ሺ በላይ
ሠራተኞች ያሉት ሲሆን፤
በቀጣይ የአገልግሎት ጥራቱንና
አሠራሩን ለማሻሻልና የላቀ
አፈጻጸም ለማስመዝገብ ዝግጁ
መሆኑንም አስታውቀዋል።አዲስ ዘመን ሐምሌ 24/2012 ጌትነት ምህረቴ
| 0 |
bf15f447168bbd67b9c958b0cb209c2d
|
f6bc636fe2fedb1ebf5d66fc35e026b5
|
የውይይት መድረኩ ሀሳብ ለማመንጨት እንደሚረዳ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተናገሩ
|
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ እና አፋር ህዝቦችን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሄደ።በውይይት መድረኩ ከሁለቱ ክልሎች የተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች እና ታዋቂ ግለሰቦች ተሳትፈዋል።መድረኩ “ህብረ-ብሄራዊ አንድነታችንን ለማጠናከር ውስጣዊ ችግሮቻችንን በምክክር እንፍታ!” በሚል መሪ ቃል ነው የተካሄደው።የውይይት መድረኩ የሶማሌ እና የአፋር ህዝቦችን ሁለንተናዊ ግንኙነት ለማጠናከርና አልፎ አልፎ በክልሎቹ አዋሳኝ አካባቢዎች የሚስተዋሉ ግጭቶችን ለመቅረፍ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።የምክክር መድረኩን የሰላም ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ የሃገር ሽማግሌዎች መማክርት ከጀስትስ ፎር ኦል ፕሪዝን ፌሎሽፕ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር አዘጋጅተውታል።
| 0 |
fcc95492f96bc2e039c9c276a2af6f48
|
696d8a7f62684da79a022de568f75dc9
|
የጉራጌ ዞን እና የስልጤ ዞን ተወላጆች የዘንድሮውን የዒድ አል-አድሃ ዓረፋ በዓል ባሉበት እንዲያከብሩ ጥሪ ቀረበ
|
በኢትዮጵያ አንድነትና ሰላም እንድረጋገጥ ልማት እንጂ ክላሽና ታንክ እንደማያስፈልግ ዛሬ በደቡብ ክልል ስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ ከህዝብ ጋር የተወያዩት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ።የስልጤ ህዝብ ሰላም ወዳድ፥ በሥራ ክቡርነት የሚያምን ታታሪና ከሌሎች የሀገራችን ህዝቦች ጋር በፍቅር የሚኖር፤ ከሀገራችን አልፎ የተለያዩ ሀገራትን መዳረሻ በማድረግ የሰላምና የአንድነት ተምሳሌት መሆኑንም ገልፀዋል።
| 0 |
a492c4d3f1d11ceb7cd6d915081c1ac9
|
eba68a79a53e2010e10dae366a69a59d
|
አዲስ አበባን ጨምሮ ሽብር ጥቃት ሊፈፅሙ ያቀዱ 150 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
|
አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በተለያዩ ወንጀሎች የጠረጠራቸውን 396 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ።ኮሚሽኑ በተጠርጣሪዎቹ ላይ የክስ መዝገብ የከፈተ ሲሆን፥ ግለሰቦቹ በህገ ወጥ የጦር መሳሪያ፣ የገንዘብ ዝውውር፣ የመሬት ወረራ፣ የመኪና ስርቆት እና ሌሎች ወንጀሎች ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ መሆኑን የኮሚሽኑ የወንጀልና የትራፊክ አደጋ መከላከል ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ ገልጸዋል።ምክትል ኮሚሽነሩ ባለፉት ስድስት ወራት በተሰሩ ስራዎች በጸጥታ አካላት እና በህብረተሰቡ ትብብር 2 ሺህ የተለያዩ ሽጉጦች እና 18 ሺህ 354 የሽጉጥ ጥይት፣ 113 ክላሽንኮቭ ጠብመንጃ እና 8 ሺህ 655 የክላሽ ጥይት፣ 4 ብሬን እና 119 የብሬን ጥይት መያዙን ተናግረዋል።እንዲሁም የኢትዮጵያ ብርን ጨምሮ በርካታ ቁጥር ያላቸው የተለያዩ ሀገራት ገንዘብ እና ሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶች መያዛቸውንም ገልጸዋል።በዚህም 8 የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች ከሃሰተኛ የብር ኖት ማተሚያ መሳሪያ ጋር በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተነግሯል።በተጨማሪም በህገ ወጥ መንገድ ተወስዶ የነበረ 6 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ለመሬት ባንክ ገቢ መደረጉን ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
| 0 |
404f8765332d6a1df2a5af4f497cc594
|
15741f657d9ed2d326f1693a515df959
|
ገንዘቤ ዲባባ ቃሏን ጠበቀች
|
ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ለተሰንበት ግደይ በሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ ለ12 አመታት ተይዞ የነበረውን የ5ሺ ሜትር የዓለም ክብረ ወሰን በትናንትናው ምሽት በስፔን በተካሄደ ውድድር ስብራለች፡፡
አትሌት ለተሰንበት የ5ሺ ሜትር ለማጠናቀቀ 14:06:62 የፈጀባት ሲሆን ጥሩነሽ ዲባባ በቤጂንግ 14:11:15 ነበር ያጠናቀቀችው፡፡
አትሌት ለተሰንበት በፈረንጆቹ በ2015ና በ2017 ከ20 አመት በታች የአለም አቀፍ ውድድር ማሸነፍ ችላ ነበር፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ለተሰንበት በፈረንጆቹ 2019 በኳታር ዶሃ በተካሄደው የ10ሺ ሜትር ውድድር የብር ሜዳሊያ ማግኘቷ ይታወቃል፡፡
በስፔን በተካሄደው ውድድር አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ለ15 ዓመታት ይዞት የነበረው የ10 ሺ ሜትር ክብረወሰንም ክብረወሰኑ በኡጋንዳዊው አትሌት ጆሽዋ ቼፕቴጌ ተሰብሯል፡፡
በስፔን እየተካሄዱ ያሉት ውድድሮች እንደቀጠሉ ናቸው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የአለም ክብረወሰን ላስመዘገበችው ለተሰንበት ”አኩርተሽናል፣ እንኳን ደስ ያለሽ” የሚል መልእክት በፌስ ቡክ ገጻቸው ጽፈዋል፡፡
| 0 |
2e62e9889fff7a9031f9d2895c491961
|
2a1e12b9965678d63cb21570e79c7276
|
የተፈጥሮ ፀጋን በርካሽ በመስጠት በውድ የሚገዛበት ሂደት የሚያበቃበት ዘመን ላይ መድረሳችን አይቀሬ ነው – ኢ/ር ታከለ ኡማ
|
የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዘናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተመጣጣኝ ዋጋ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለማቅረብ 125 ሺህ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በግንባታ ላይ እንደሚገኙ ኢንጅነር ታለከ ኡማ ገልፀዋል።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 7ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ሲሆን በዚህ ወቅት ምክትል ከንቲባው የ2012 በጀት አፈፃፀም ሪፓርት አቅርበዋል።በዚህ ሂደት ላይ ውዝፍ የባንክ ቤት እና የወሰን ማካላል ሂደቶች ችግር ቢፈጥሩም ምክትል ከንቲባው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለዜጎች ለማቅረብ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።በግንባታ ላይ ከሚገኙ የጋራ መኖርያ ቤቶች መካከል 95 ሺህ የሚሆኑት የ20/80 ቤቶች መሆናቸውን ያስታወቁት ኢንጅነር ታከለ ኡማ 29 ሺህ ቤቶች ደግሞ በ40/60 መርሃግብር በግንባታ ላይ ናቸው ብለዋል።ምክትል ከንቲባው ለምክር ቤቱ ባቀረቡት ሪፓርት ባለፉት ሁለት ዓመታት የከተማዋን ነዋሪዎች ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተለያዩ ስራዎች መከናወናቸውን ገልፀዋል።በተለይ ለበርካታ ዓመታት በከተማው አስተዳደር ትኩረት ሳይሰጣቸው የቆዩ አርሶ አደሮችን በተለያዩ ዘርፎች የከተማ አስተዳደሩ ድጋፍ እያደረገላቸው እንደሚገኝ ነው የተናገሩት።በተመሳሳይ በከተማዋ የሸገር ዳቦ ፣ እንስራ የገበያ ማዕከል ፣ ፣ የሸማ ማዕከላት፣ የትምህርት ቤቶች እድሳት እና የእጦጦ መነፈሻን የመሰሉ የልማት ስራዎች መከናወናቸውን ምክል ከንቲባው ተናግረዋል።ለዚህም የፌዴራል መንግስት ድጋፍ ከፍተኛ እንደነበረ አንስተዋል።ከተማዋ ሁሉንም በእኩልነት የምታስተናግድ ፣ አቅመ ደካሞችን የማትዘነጋ፣ እና ተስፈኛ ተማሪዎችን ለመፍጠር የተለያዩ ተግባራት መከናወናቸው ተጠቁሟል።
| 0 |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.