query_id
stringlengths 32
32
| passage_id
stringlengths 32
32
| query
stringlengths 2
182
| passage
stringlengths 137
1.88k
| label
int64 0
1
|
---|---|---|---|---|
e5abff6243f20d86edc975a759ed9103
|
95d029e7bed21b75450402703b3611cf
|
የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ ውጤት ነገ እንደሚገለጽ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡
|
ለቅማንት ህዝብ የማንነት እና የአስተዳደር ጥያቄ መልስ ለመስጠት ትላንት የተካሄደው ህዝበ ውሳኔ ውጤት በየምርጫ ጣቢያዎቹ ይፋ እየተደረገ ነው፡፡በዛሬው እለት ድምፅ በተሰጠባቸው የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ ቆጠራ ውጤት መለጠፉን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።ቦርዱ ባስቀመጠው የጊዜ ሰሌዳው መሰረት የድምፅ ቆጠራ ውጤቱ ተጠናቆ መስከረም 15 ቀን 2010 ዓ.ም ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እንደሚላክ እና ለህዝብ ይፋ እንደሚደረግም አስታውቋል።የህዝበ ውሳኔ ድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ከፍተኛ የህዝብ ተሳትፎ የታየበት፣ ህዝቡ በነፃነት ያሻውን የመረጠበት እና ሰላማዊ ድባብ የሰፈነበት እንደነበረም ቦርድ ገልጿል።ህዝበ ውሳኔው በተካሄድባቸው አራት ወረዳዎች በሚገኙ ስምንት ቀበሌዎች እና 24 ምርጫ ጣቢያዎች ለመምረጥ ከተመዘገቡ 23 ሺህ 283 መራጮች ውስጥ ከ89 በመቶ በላይ የሚሆኑ መራጮች ድምፅ እንደሰጡም ከቦርዱ የተገኘ መረጃ ያመለክታል።ከደቡብ፣ ኦሮሚያ ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች እና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገለልተኛ ምርጫ አስፈጻሚዎች የተመረጡ ሲሆን ነባሩን አስተዳደር እና የቅማንትን ህዝብ የሚወክሉ ታዛቢዎችም በየምርጫ ጣቢያዎች ተመድበው ምርጫውን መታዘባቸው ይታወቃል።ህዝበ ውሳኔው የጎንደር ከተማን ጨምሮ ፣ ጭልጋ፣ መተማ እና ቋራ ወረዳዎችን ያካተተ እንደነበር አይዘነጋም።
| 0 |
8cf75503a24acb7d6774e70d6501b47d
|
8cf75503a24acb7d6774e70d6501b47d
|
ወጣቶች ለሰላምና ዕድገት በመትጋት ሰንደቅዓላማን ይበልጥ ከፍ ማድረግ እንደሚገባቸው ተገለጸ
|
ወጣቶች ለሰላምና ዕድገት እያበረከቱት ያለውን አስተዋፅኦ ይበልጥ በማጠናከር ድህነት ማሸነፍና ከአባቶች የተረከቡትን አደራ በመወጣት የሀገራቸውን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ማድረግ እንዳለባቸው የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ገለጸ፡፡የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን እሸቴ ለዋልታ እደገለጹት የጀግና ምድር የሆነችው ኢትዮጵያ ክብሯና መገለጫዋ የሆነው ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ አባቶች ከፍተኛ መስዋትነት ከፍለዋል፡፡ በዚህም ለወጣቱ ትውልድ የተከበረች አገር ለማስረከብ መቻላቸውን ጠቁመው ትውልዱም ድህነትን ለማሸነፍ አደራውን ሊወጣ እንደሚገባው ገልጸዋል፡፡«ሀገራችን አባቶች የቆሰሉላት፣ የደሙላት፣ የህይወት የከፈሉላት፣ የእኛነታችን መለያ ነች ይህን የሕይወት መስዋዕትነት በመረዳት ወጣቱ ለሰላም ዘብ መቆም ይገባዋል» ብለዋል፡፡ሰንደቅ ዓላማው በኢትዮጵያዊነት የመተሳሰብ መንፈስ በአንድነት ድህነትን ለመታገል የሚያስችል አርማ ነው ያሉት ልጅ ዳንኤል ዜጎች ለሚያነሷቸውን ጥያቄዎች መንግስት በአግብቡና በአፋጣኝ መልስ መስጠት ይገባዋል ብለዋል፡፡ኢትዮጵያ አሁን የያዘችውን ሁለንተናዊ ልማት አጠናክራ በቀጠለች ቁጥር የብሔራዊ ክብር መገለጫ የሆነው ሰንደቅ ዓለማዋም በብሔራዊና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ ትልቅ እገዛ እንደሚያደርግም ነው ልጅ ዳንኤል የገለጹት፡፡የሰንደቅ ዓለማ አጠቃቀም ሥነ ሥርዓትን ለማስከበር የወጣውን አዋጅ 654/2001 ተግባራዊ ለማድረግ ሁሉም የበኩሉን ሚና እንዲወጣና በተለይም በትምህርት ቤቶች በትኩረት እንዲሰራበትና ትውልዱ የሰንደቅ ዓላማን ክብርና ትርጉም ሊገነዘብ እንደሚገባው ተናግረዋል፡፡በተጨማሪም በአዋጅ የተቀመጠውን የሰንደቅ ዓለማው ሥርዓት በማስከበር ረገድ ሃላፊነት የተሠጣቸው የፍትህ አካላት፤ ፖሊስ፣ ደንብ አስከባሪዎች፣ ሙሁራንና የመገናኛ ብዙሃን የበኩላቸውን ሚና መጫወት እንደሚገባቸው ጠቁመዋል፡፡የዘንድሮው 10ኛው የሰንደቅ ዓላማ በዓል በመጪው ሰኞ “ራዕይ ሰንቀናል፤ ለላቀ ድል ተነስተናል!" በሚል መሪቃል የሚከበር ሲሆን በዕለቱም ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ላይ በመላው አገሪቱና የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ሚሲዎኖች የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ክፍ ብሎ እንደሚውለበለብ ዋልታ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ኮርፖሬት ዘግቧል፡፡
| 1 |
3fd3c55fb2e43bad7ea16cf40db2f3b8
|
bbf120148d6eb9e6c3efcbe87cec2a1f
|
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለፃና ሌሎችም የዛሬ ውሎ ጉዳዮች
|
በሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ዋንጫ የዛሬ ውሎ ብሩንዲ ሶማልያን ስታሸንፍ ስድስት ጎሎች በታዩበት ጨዋታ ኤርትራ እና ሱዳን ነጥብ ተጋርተዋል። ዩጋንዳም ጅቡቲን ድል አድርጋለች።ቀድሞ የተካሄደው የብሩንዲ እና ሶማልያ ጨዋታ ሲሆን ውጤቱም ብሩንዲ ሁለት ለአንድ አሸንፋለች። ማራኪ ጨዋታ እና ሳይጠበቅ ተመጣጣኝ ፉክክር ታይቶበታል የተባለው ጨዋታ ብሩንዲ በሐሚሙ ሐኪዝማና እና ልዊስ ሮምዬ ጎሎች ተጋጣሚዋን ስታሸንፍ የሶማልያ ብቸኛ ግብ አሕመድ አብዱላሂ ዓብዲ አስቆጥረዋል።ሁለተኛ የእለቱ ጨዋታ የነበረው እና ስድስት ግቦች የታዩበት የኤርትራ እና ሱዳን ጨዋታ ሲሆን ውጤቱም ሶስት ለ ሶስት ተጠናቋል።የዕለቱ ሶስተኛ ጨዋታ አዘጋጇ ዩጋንዳ ጅቡቲን የገጠመችበት ሲሆን ዩጋንዳ 5-1 አምስት ለአንድአሸንፋለች። ጎሎቹን ጀስቲን ኦፒሮ፣ ስቴፈን ሰራውዳ (ሁለት)፣ ኢቫን ቦጌሬ እና ዒስማ ሙግሊሲ ሲያስቆጥሩ የጅቡቲ ብቸኛ ግብ ካሊድ ዑስማን አስቆጥሯል።
| 0 |
5782aca353a0b3aba57f6a4f1e0ff839
|
8919f763acb90fd6d43e4a1855548607
|
በአሰላ ከተማ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲቆም ተወሰነ
|
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የነዋሪዎች የዜግነት አገልግሎት በይፋ መታወጁን የክልሉ ርዕሰ መስታደድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አስታወቁ።ቫይረሱ የዓለም ስጋት መሆኑ ከታወጀ መቆየቱን ያነሱት ርዕሰ መስተዳድሩ እንደሀገር ብሎም በክልል ደረጃ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል ወደ ተጨባጭ ስራ ተገብቷል ብለዋል።በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች ዕለት ተዕለት ከሚያከናውኑት ስራ ውስጥ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል የተያዘውን አቅድ ቅድሚያ ሰጥተው እንዲሰሩ አቅጣጫ በማስቀመጥ ክትትል እየተደረገ መሆኑን ገልፀዋል።በዚህ መሰረት በየደረጃው ያሉ የመንግስት መዋቅሮች ኮሚቴ አቋቁመው ለህብረተሰቡ አስፈላጊውን መረጃ እየሰጡ ይገኛለ ነው ያሉት።ከጤና ዘርፉ ጋር በመሆንም መከላከል እና ቁጥጥር ላይ ግንዛቤ ለመስጠት ትኩረት ተሰጥቶም እየተሰራ እንደሚገኝ ርእሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ እስከአሁን ቫይረሱን ለመከላከል የጤና ባለሙያዎች ላከናወኑት ስራም ምስጋና አቅርበዋል።
| 0 |
5907df60544dd764d083ca15dddeb56e
|
995bcf3a67032e43f4bf8c8a67669d32
|
በናይጀሪያ በተፈጸመ ጥቃት በጥቂቱ 59 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ
|
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብጽ ሲናይ በረሃ በተፈጸመ ጥቃት 10 ወታደሮች መገደላቸው ተሰማ።የሃገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ታመር አል ሪፋይ እንዳሉት ጥቃቱ በደቡባዊቷ ቤር አል አቤድ ከተማ በወታደራዊ ተሽከርካሪ ላይ የተፈጸመ የቦምብ ጥቃት የደረሰ ነው።በጥቃቱ ከሞቱት በተጨማሪ ቁጥራቸው ያልታወቀ ወታደሮች መቁሰላቸውም ተነግሯል።እስካሁን ለጥቃቱ ሃላፊነቱን የወሰደ አካል የለም።በሲና በረሃ የግብጽ የፀጥታ ሃይሎች በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎችን ለማስወገድ ተደጋጋሚ ዘመቻዎች አካሂደዋል።በዚህ ሂደት 845 ታጣቂዎች እና ከ60 በላይ የፀጥታ ሃይሎች ለህልፈት መዳረጋቸው ይነገራል።ምንጭ፦ አልጀዚራየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
0d208c5e1f4df162996cda1f610be482
|
63c01b77df436aff8dd3e5c99ba4e1aa
|
አራት የስሑል ሽረ ተጫዋቾች በቀጣይ እሁዱ ጨዋታ ቡድናቸው አያገለግሉም
|
ላለፉት ሦስት ሳምንታት በባሎኒ ትንሿ ስታዲየም ሲካሄድ የቆየው ውድድር ዛሬ ተጠናቀቀ። የደደቢቶቹ ሙሉጌታ ዓምዶም እና ቢንያም ደበሳይ፣ የስሑል ሽረው አርዓዶም ገብረህይወት እና ሌሎች የያዘው ራሄል ቡናም ውድድሩን አሸንፏል።ደማቅ ድጋፍ እና ጠንካራ ፉክክር የታየበት ጨዋታው በመደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ አራት ለአራት ሲጠናቀቅ አሸናፊው ለመለየት በተሰጠ ፍፁም ቅጣት ምት አንጋፋ ተጫዋቾች የያዘው ራሄል ቡና ማይሊሓምን በማሸነፍ የዋንጫ ባለቤት ሆኗል።የውድድሩ ኮከብ ተጫዋች ኄኖክ ገ\እግዚአብሔር፣ ኮከብ አሰልጣኝ ሃፍቶም ማሞ እንዲሁም የዋንጫ ተፋላሚው ማይሊሐም ግብ አስቆጣሪ ዐቢይ ተወልደ በ37 ግቦች ኮከብ ግብ አስቆጣሪ ሆኖ ተሸልሟል።በአቶ ሃፍቱ ገ/የሱስ አዘጋጅነት ከወትሮው በተለየ የደጋፊዎች ድምቀት የተካሄደው ይህ ዓመታዊ ውድድር በቀጣይ ዓመትም በተሻለ ቅድመ ዝግጅት እንደሚቀጥል ተገልጿል።
| 0 |
09e950fe2a7c588872948afae3342169
|
09e950fe2a7c588872948afae3342169
|
ከ4 ሺህ በላይ የሚሆኑ የሀገር መከላከያና የፖሊስ ሰራዊት አባላት የአንድነት ፓርክን ጎበኙ
|
ከ4 ሺህ በላይ የሚሆኑ የሀገር መከላከያና የፖሊስ ሰራዊት አባላት የአንድነት ፓርክን ጎበኝተዋል፡፡በደማቅ ሁኔታ ተመርቆ የተከፈተው የአንድነት ፓርክ በ2 ሺህ የሃገር መከላከያ እና በ2 ሺህ የፖሊስ ሰራዊት አባላትን በማስጎብኘት ስራውን በይፋ ጀምሯል፡፡መደበኛ የክፍያ ጉብኝት ከሚጀምርበት ከመጪው ሰኞ በፊት ፓርኩን እንዲጎበኙ ከተመረጡት የህብረተሰብ ክፍሎች ውስጥ የሃገር መከላከያ እና የፖሊስ ሰራዊት አባላት በፓርኩ ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ የቱሪስት መስህቦችን ተዟዙረው ሲጎበኙ ውለዋል፡፡በመጪዎቹ ሁለት ቀናትም አካል ጉዳተኞች፣ አረጋውያን፣ የጎዳና ተዳዳሪዎች እና ታዳጊ ህፃናት ፓርኩን ቅድሚያ ወስደው ከሚጎበኙት የህብረተሰብ ክፍሎች ውስጥ ይገኙበታል ተብሏል፡፡የአንድነት ፓርክን ለመጎብኘት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው ማንነቱን የሚገልጽ መታወቂያ ይዞ መገኘት ሲኖርበት በተጨማሪም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ቅድመሁኔታዎች ካላሟሉ ፓርኩን መጎብኘት አይችሉም።የሚከለከልጎብኚዎች ይዘው መምጣት የሌለባቸው ነገሮች።
– ስለት
– ተቀጣጣይ ቁሶች
– የጦር መሳሪያዎች
– ምግብ መጠጦች እና ጣፋጭ ነገሮች
– ማስቲካ
– የመዋቢያ ቁሶች
– የግል ካሜራዎች
– ስልኮች ታብሌቶች እና ማንቸውንም የምስልና ድምጽ መቅረጫ መሳሪያዎችን
– ሲጋራ እና አደንዛዥ ዕጾችስነምግባርበፓርኩ ውስጥ ማድረግ የተከለከሉ ተግባራትና ባህሪያት።
– መጮህና መረበሽ
– ከአስጎብኚ ውጪና ከተመደቡበት የጉብኝት ቡድን ውጪ መንቀሳቀስ
– በታሪካዊ ህንጻዎቹ ላይ መደገፍ
– ቅርሶችንና እንስሳትን መነካካት
– እንስሳትን ከተፈቀደው ቦታ ውጪ መቅረብ
– እንስሳትን መመገብ
– እንስሳትን ማስቆጣት (ጠጠር መወርወር፣ በአካላዊ እንቅስቃሴ ማስፈራራት፣ አላስፈላጊ ድምጽ ማውጣት)
– ከተቀመጡ የቆሻሻ ማስወገጃ እቃ ውጪ ቆሻሻ መጣል
– ሲጋራና ሌሎች አደንዛዥ እጾችን መጠቀም
– የቤት እንስሳትን ይዞ መምጣት
– መንገድ ከተበጀለት ዉጪ መራመድ እና አጥሮችን ከልክ በላይ መጠጋትም ሆነ መደገፍ
– ማንኛዉንም በ ፓርኩ የሚገኝ የኤሌትሮኒክስ ቁስ ያለፍቃድ መንካት(ምንጭ፡-አንድነት ፓርክ)
| 1 |
097db9dca77a27d52c4f7f36b6fa99b8
|
097db9dca77a27d52c4f7f36b6fa99b8
|
ኢትዮጵያዊያን ዳኞች የቻን ማጣርያ ጨዋታን ይመራሉ
|
የቻን ማጣርያ ጨዋታዎች በሳምንቱ መጨረሻ ሲከናወኑ ታንዛንያ ላይ የሚደረገው ጨዋታ በኢትዮጵያውያን ዳኞች ይመራል።ታንዛንያ ላይ እሁድ ምሽት ታንዛንያ ከ ሱዳን የሚያደርጉትን ይህን ጨዋታ በላይ ታደሰ በዋና ዳኝነት ሲመራው በረዳት ዳኝነት ክንፈ ይልማ እና ትግል ግዛው አብረውት ይመራሉ። አራተኛ ዳኛ ደግሞ ቴዎድሮስ ምትኩ እንዲሆን በካፍ ተመድቧል።በላይ ታደሰ እና ረዳቶቹ ባለፈው ሳምንት በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የዩጋንዳው ኬሲሲኤ ከአንጎላው ፔትሮ ዲ ሎዋንዳ ያደረጉትን ጨዋታ መምራታቸው የሚታወስ ነው ።
| 1 |
da592eae42f15eb3a5dc676d7b1647e1
|
a627e2b6b474cbc7c0fdf35bf8b6a435
|
ግጭት አብሮ በመኖር ዕጣ ላይ የተደቀነ ፈተና እና የሰላም ተስፋ
|
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 3 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ግጭት እንዳይከሰት ቀድሞ ለመከላከል የሚያስችል ስራ በተግባር ላይ ማዋሉን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ።የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል÷ በአገሪቱ እየታዩ ያሉ ግጭቶችን ቀድሞ ለመከላከል የሚያስችል በቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራር ተግባራዊ ተደርጓል ብለዋል።አሰራሩ ቅድመ ማስጠንቀቂያ የሚሰጥና ለፈጣን ምላሽ አሰጣጥ የሚያስችል ስርአት እንደሆነ ተናግረው÷ በሁሉም አካባቢዎች የሚታዩ የግጭት ምንጮች ላይ መረጃ በመሰብሰብ ቀድሞ ለማወቅና ለመተንተን ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ጠቁመዋል።በሁሉም አካባቢዎች የኢንተርኔት ቴክኖሎጂው እስከሚስፋፋ የመረጃ መሰብሰብ ስራውን በሰዎች እንዲከናወን በማድረግ ግጭት ሳይፈጠሩ ቀድሞ የመከላከል ስራ መጀመሩንም ሚኒስትሯ ተናግረዋል።ባለፈው አመት ግጭት በመፍጠር የተጠረጠሩ ግለሰቦች 87 በመቶ ለህግ እንዲቀርቡ መደረጉንም ጠቁመው ÷ ከህዝብ ጋር በመቀናጀት በወንጀል የተጠረጠሩ አካላትን ተጠያቂ የማድረጉ ጥረት እንደተጠናከረ ገልጸዋል።ከዚያም ባለፈ በህዝቦች መካከል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የሚያስችሉ የአመለካከት፣ የብሄራዊ መግባባትና መሰል የሰላም ግንባታ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።አንዳንድ የሰላም ግንባታ ስራዎች ውጤታቸው ቶሎ የሚታይ አለመሆኑን የተናገሩት ሚኒስትሯ÷ ስራዎቹ በቀጣይ ዘላቂ ሰላምን ከማስፈን አኳያ ጉልህ ሚና እንደሚኖራቸው ተናግረዋል።የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ጀኔራል ጌቱ ተክለዮሃንስ በበኩላቸው÷ የፌዴራል ፖሊስ ሰራዊት በሙሉ አቅሙ የአገር ሰላምና ፀጥታ የማስጠበቅ ግዳጁን ለመወጣት የተለያዩ ግብዓቶች እየተሟሉለት እንደሆነ አመልክተዋል።”ለረዥም ጊዜ ሲጓተቱ የነበሩ ስራዎች በአሁኑ ወቅት እየተተገበሩ ነው” ያሉት ምክትል ኮሚሽነር ጀኔራሉ÷በተለይ ሰላም ከማስከበር አኳያ የተለያዩ አደረጃጀቶችን የመፍጠር ስራው እንደሚጠናከር ገልጸዋል።በተጨማሪም ከህዝብ ጋር በቅርበት በመስራት የተጀመረው የሰላም ማስከበር ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል መናገራቸውን ኢዜአ ዘግቧል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
2342ea50622dd05dabb36219dccca6e9
|
10b8a8097202ea7f3002b89af72f573c
|
የአዲሱ ብሔራዊ ስታዲየም ግንባታ ሊጀመር ነው
|
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አሰልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል ለተጨማሪ ወራት ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር የሚያቆየውን ውል ፌዴሬሽኑ አራዝሞለታል።የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን ቡሩንዲን በደርሶ መልስ ውጤት በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር እንዲያልፍ ያስቻሉት የቀድሞ የደደቢት እና የሲዳማ ቡና የሴቶች ቡድን አሰልጣኝ ፍሬው ኃ/ገብርኤል ለተጨማሪ ሦስት ወራት ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር የሚቆዩበትን አዲስ ኮንትራት ፈርመዋል። ለውሉ መራዘም እንደ ምክንያት የቀረበው ብሔራዊ ቡድኑ ተስፋ ሰጪ ነገር በማሳየቱ እንደሆነ ሰምተናል።በተያያዘ ዜና መጋቢት 13 በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ለሚያደርገው ጨዋታ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ ተደርጎላቸው ዝግጅታቸውን ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ስታዲየም እያከናወኑ የቆዩ መሆኑ ይታወቃል። ሆኖም ካፍ በኮሮና ቫይረስ (COVID-19) ሥጋት ምክንያት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታዎች ወደ ሌላ ጊዜ መሸጋገራቸውን ማሳወቁን ተከትሎ ብሔራዊ ቡድኑ ለጊዜው መበተኑ ታውቋል።©ሶከር ኢትዮጵያ
| 0 |
593a9b87c60ecabc8b3d5aa6b5997920
|
f6fe1a6be0895ad7171b8f666f11406c
|
ለሁለት ቀናት የተካሄደው የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ኮንፈረንስ ተጠናቀቀ
|
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በለውጡ ደስተኛ ያልሆኑ አካላት እየፈጸሙት ያለው ግፍና በደል ሊቆም እንደሚገባው የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ፡፡የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የፖቲካ ዘርፍ ሃላፊ አቶ አብርሃም አለኸኝ በፓርቲው እቅድ አፈጻጸምና በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡አቶ አብርሃም በሰጡት መግለጫ ለውጡ ተደናቅፎ እንዲቆም የሚፈልጉና በለውጡ ደስተኛ ያልሆኑ አካላት በህዝብ ላይ እየፈጸሙት ያለው ግፍና በደል ሊቆም እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ ንፁሃንን ስብሰባ በመጥራት በአሰቃቂ ሁኔታ ህጻናት፣ ሴቶችና እናቶች ሳይቀር መገደላቸውን አብራርተው ይህንን ሰብዕና የጎደለው አሰቃቂ ድርጊት የፈጸሙ ኃይሎች የፈጸሙትን እኩይ ተግባር ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሊያወግዘው እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡ህዝብ በሚኖርበት ሁሉ በሰላም እንዲኖር፣ ለሃብትና ንብረቱም ዋስትና እንዲረጋገጥለት ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ ይገባልም ብለዋል፡፡እየደረሰ ያለውን ግፍና በደል ኦነግ ሸኔና ህወሃት በጥምረት እየፈጸሙት መሆኑን የተናገሩት አቶ አብርሃም፤ በመንግስት መዋቅር ውስጥም የህዝቡን ጥቅም ወደ ጎን በማለት የግል ጥቅማቸውን የሚያስቀድሙ አካላት መኖራቸውን አንስተዋል፡፡እነዚህን አካላት በመታገል ችግሩን ለመፍታት መንግስት ህግን የማስከበርና መዋቅሩን የማጥራት ስራ በሰፊው እየሰራ መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡እየደረሰ ያለው ግፍ በአጭር ጊዜ እንዲቆም በትኩረት እንደሚሰራም አንስተዋል፡፡የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የዕቅድ ትውውቅ መድረክ ከጥቅምት 23 እስከ ጥቅም 26 ቀን 2013 ዓ.ም የሚቀጥል ይሆናል፡፡በውይይቱ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮችና መፍትሔዎች ዙሪያ የሚመከር መሆኑን አቶ አብርሃም በመግለጫቸው አመላክተዋል፡፡
| 0 |
8a20e7ce13489f519ce69667ba6cb634
|
66053fa6929864f64fb62fccd4513600
|
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 10 ተጨማሪ ኤ 350 ኤር ባስ አውሮፕላኖችን ሊገዛ ነው
|
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢ737 ማክስ 8 የተሰኘውን አዲስ አውሮፕላን ሰኞ ሰኔ 25 ቀን 2010 ዓ.ም. ተረከበ፡፡የቦይንግ ኩባንያ አዲስ ምርት የሆነው ማክስ 8 አውሮፕላን ለመካከለኛ ርቀት የሚሆን 160 መቀመጫዎች ያሉት ዘመናዊ አውሮፕላን ነው፡፡ አውሮፕላኑ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ሲያርፍ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረ ማርያምና ሌሎች ከፍተኛ የማኔጅመንት አባላት አቀባበል አድርገዋል፡፡ ሊፕ የተሰኘ ሞተር የተገጠመለት ማክስ 8 አውሮፕላን ለመንገደኞች ምቾት ያለው፣ ነዳጅ ቆጣቢ አውሮፕላን እንደሆነ አቶ ወልደ ተናግረዋል፡፡ ከተመሳሳይ አውሮፕላኖች በ15 በመቶ ያነሰ ነዳጅ የሚጠቀም በመሆኑ ወጪ ቆጣቢና ለአካባቢ ተስማሚ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ 30 ቢ737 ማክስ 8 አውሮፕላኖችን ከቦይንግ ኩባንያ ያዘዘ ሲሆን፣ እስከ መስከረም 2011 ዓ.ም. አምስቱ እንደሚገቡ ይጠበቃል፡፡ ኢትዮጵያ ከሞሪታኒያ ቀጥላ የማክስ አውሮፕላን ባለቤት በመሆን ከአፍሪካ ሁለተኛዋ አገር ሆናለች፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ራዕይ 2025 በሚባለው ዕቅድ የ120 አውሮፕላኖች ባለቤት ለመሆን በመሥራት ላይ ይገኛል፡፡ መቶኛውን አውሮፕላን ቦይንግ 787-900 አውሮፕላን ግንቦት 30 ቀን 2010 ዓ.ም. መረከቡ ይታወሳል፡፡
| 0 |
8f3e8427ad4d8b04e0b8b20668cd9071
|
82cfc644da89d6d055ab7b23adaa7e4e
|
ኤሌክትሪክ በዳኝነት ችግሮች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ
|
የፌዴሬሽን ሥራ አስፈፃሚ በአሰልጣኝ ቅጥር ዙርያ የተጠየቀውን ምክረ ሀሳብ አቅርቦ ውድቅ የተደረገበት ቴክኒክ ኮሚቴ ጋዜጣዊ መግለጫ ሊሰጥ ነው።አወዛጋቢው የሰሞኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአሰልጣኝ ሹም ሽርን አስመልክቶ የተለያዩ ጉዳዮች እየተነሱ መሆናቸው ይታወቃል። የዚህ ጉዳይ መሪ ተዋንያን በመሆን የፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ምክረ ሀሳብ እንዲያቀርብ ተጠይቆ ባለ ዘጠኝ ነጥብ ሰነድ በሙሉ ድምፅ ተፈራርሞ በቃለ ጉባዔ አፅድቀው ለፌዴሬሽኑ ማቅረባቸውን መግለፃችን ይታወሳል። ሥራ አስፈፃሚውም የቀረበለትን መነሻ ከሰፊ ውይይት በኃላ ምክረ ሀሳቡን በድምፅ ብልጫ ሙሉ ለሙሉ ውድቅ መደረጉ ይታወቃል። ይህ ለምን ሆነ? መጀመርያስ ለምን ምክረ ሀሳብ እንድንሰጥ ተጠየቅን በሚል ቅር የተሰኘው ስድስት አባላት ያሉበት ቴክኒክ ኮሚቴ ያለውን እውነታ ለስፖርት ቤተሰቡ በዝርዝር ለማቅረብ በማሰብ ጋዜጣዊ መግለጫ ለመስጠት እንደፈለጉ ለማወቅ ችለናል።ይህን ተከትሎም ፌዴሬሽኑ ጊዜ፣ ቦታ አዘጋጅቶ እና ቀኑን ወስኖ ለመገናኛ ብዙኀን ጥሪ እንዲያደርግላቸው ጥያቄ አቅርቧል። ይሁን እንጂ ፌዴሬሽኑ ጥያቄውን ተቀብሎ ጥሪ የማያደርግለት ከሆነ ቴክኒክ ኮሚቴ በራሱ መንገድ ጋዜጣዊ መግለጫ ለመስጠት እንዳሰበ ሰምተናል።በቀጣይ በዚህ ጉዳይ ላይ የሚሰሙ አዳዲስ ነገሮች ካሉ ተከታትለን የምናቀርብ መሆኑን እናሳውቃለን።
| 0 |
919896eea7883a64053686f06ce90d34
|
155265dd2a17ea56e8178b18e6f9345b
|
ሕዝብ በሚበዛባቸው ቦታዎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል መልበስ መዘንጋት እንደሌለበት የዓለም ጤና ድርጅት አሳሰበ፡፡
|
የኮሮናቫይረስን በመከላከል ላይ ያተኮረ ንቅናቄ ከጥር 3 ጀምሮ ለስድስት ወራት እንደሚካሄድ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 30/2013 ዓ.ም (አብመድ) ለስድስት ወራት በሚቆየው በዚህ ንቅናቄ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ማድረግን ጨምሮ የኮሮናቫይረስ መከላከያ ዘዴዎችን በአግባቡ በመተግበር ላይ ትኩረት ይደረጋል ተብሏል።በነዚህ ወራት “እንድናገለግልዎ ማስክዎን ያድርጉ (No Mask, No Service)” የሚል ንቅናቄ እንደሚካሄድ እና በንቅናቄው ወቅትና ከዚያም በኋላ የሚያገለግሉ ጭምብሎችን የማሰባሰብ ሥራ እንደሚከናወን ተገልጿል።
| 0 |
cc73cb96981432a3e675bf39aefe66d0
|
7ac39050dbd5057cdde0193073a00500
|
በትግራይ ከጁንታው ጋር ተሰልፎ የነበረው የኦነግ ሸኔ አባል
|
በኦሮሚያ ክልል በምእራብ ወለጋ ዞን ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ ማንነት ላይ በማነጣጠር ግድያ ከፈጸሙት 24ቱ የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች መደምሰሳቸውን የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ዘግቧል፡፡
የኦሮሚያ ክልል በወቅቱ ግድያውን የሽብር ጥቃታ ያለው ሲሆን 32 ሰዎች መገደላቸውንም አስታውቆ ነበር፡፡ ነገርግን የሞቱት ሰዎች ቁጥር 54 እንደሆኑ ከስፍራው ምንጭ አግኝቻለሁ ያለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ግድያው “በሶስት ቀበሌዎች ላይ በሚኖሩ አማራዎች ላይ ያነጣጠረ” ነበር፤ ሊወገዝ ይገባዋል ማለቱም ይታወሳል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ማንነትን መሰረት ባደረግው ግድያ ማዘናቸውንና አጥቂዎች ለመቅጣት ሰራዊት ማሰማራታቸውን መግለፃቸው ይታወሳል፡፡
የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነርን ጠቅሶ ኢዜአ እንዘገበው “በኦነግ ሸኔ የአጥፊ ቡድን ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን እና በቁጥጥር ስር የማዋል ስራ እየተከናወነ” መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ኮሚሽነር አራርሳ መርዳሳ እንደተናገሩት ዘግናኝ የግድያ ጥቃትና የንብረት መውደም ባደረሱ የኦነግ ሸኔ ቡድን አባላት የክልል ፖሊስ ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመሆን እርምጃ መውሰዱን ገልጸዋል።
ኢሰመኮ የፌደራልና የክልል መንግስታት በግድያው ላይ በአፋጣኝ ምርመራ እንዲጀምሩና፣ ለጥቃት ተጋላጭ መሆኑ ለረጅም ጊዜ ከሚታወቀው ቦታ ሰራዊቱ እንዲወጣ የተደረገበት የጀርባ ምክንያት እንዲታወቅና የሰላማዊ ዜጎችን ደህንነት ለማስጠበቅ ተመጣጣኝ እርምጃ እንዲወስድ ማሳሰቡ ይታወሳል፡፡
| 0 |
10e6f13dd3f51e5197e7a0e623c5dcf8
|
10e6f13dd3f51e5197e7a0e623c5dcf8
|
በሀረሪ ክልል የአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ የተለያየ ጉዳት ያደረሱ 88 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተከፈተ
|
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ክልል የአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በክልሉ በሰው አካልና ንብረት እንዲሁም ቅርስ ላይ ጉዳት እንዲደርስ ባደረጉ 88 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መክፈቱን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታውቋል።የክልሉ ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በክሪ አብደላ ÷ የፌዴራል እና የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የምርመራ ቡድን በተደራጀና በተቀናጀ ሁኔታ የምርመራና የማጣራት ስራ ሲያከናውን ቆይቷል ብለዋል።በዚህም የአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በክልሉ በሰው አካልና ንብረት እንዲሁም በሁለት ሀውልቶች ላይ ጉዳት እንዲደርስ ባደረጉ 88 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መክፈቱን ተናግረዋል።ከእነዚህም ውስጥ 63ቱ በፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ክስ የተመሰረተባቸው ሲሆኑ ቀሪዎቹ ደግሞ በሀረሪ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ክስ እንደተመሰረተባቸው ገልጸዋል።በክልሉ ወንጀልን በመከላከልና ተጠርጣሪዎችን በማጋለጥ ረገድ ህብረተሰቡ ላደረገው ድጋፍ ምስጋና ያቀረቡት ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ህጉ÷ ይህ ተግባር በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል ይገባል ብለዋል።ሃላፊው አያይዘውም የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በቀጣይም ህግን የማስከበርና የህግ የበላይነትን የማረጋገጥ ስራውን አጠናክሮ ይቀጥላም ብለዋል።ተከሳሾቹም መስከረም 19 ቀን 2013 ዓ.ም ከሰአት በኋላ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ችሎት ቀርበው ክሳቸው እንደሚሰማ መጠቆማቸውን ከክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዬች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 1 |
335651bbe96a7357aedf8b290a002452
|
335651bbe96a7357aedf8b290a002452
|
“ለኢትዮጵያ ደማችንን ሰጥተን ለፍቅር፣ ይቅርታና ዕድገት የማንሳሳ መሆኑን እናሳያለን” – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ
|
“ለኢትዮጵያ ደማችንን ሰጥተን ለፍቅር፣ይቅርታና እድገት የማንሳሳ መሆኑን እናሳያለን” ሲሉ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድ ገለፁ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድ በመስቀል አደባባይ በደረሰ የቦምብ ጥቃት ለተጎዱ ዜጎች አጋርነታቸውን ለማሳየት ደም ለግሰዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት፤ “በቅዳሜ ቀን የፍቅርና የይቅርታ ቀን አውጀን ወንድምና እህቶቻችን ደማቸው ፈሷል፤ ለእነርሱ ደም መለገስ ያስፈልጋል” ብለዋል።“ኢትዮጵያ የተራበችው ፍቅር” ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒሰትሩ፤ “ፍቅር የተራበውን ህዝባችንን ፍቅር ለመመገብና እኛም ፍቅር ለመቀበል የነበረን ጥረት ፍቅር በማይወዱ ኃይሎች በከንቱ ወንድምና እህቶቻችን ደማቸው ፈሷል” ብለዋል።ያንን የፈሰሰ ደም ለመተካት ደግሞ “በዕለቱ ምንም ጉዳት ያልደረሰብን ጤነኛ ሰዎች ደም በመለገሰ ፍቅራችንን ልናረጋግጥ ይገባል” ሲሉ ገልጸዋል።ፍቅር በመስጠትና ፍቅር በመቀበል በይቅርታ የኢትዮጵያን መፃዒ ጉዞ ማሳመር እንደሚቻል ያረጋገጡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ከፍቅር ውጪ ያለ ሁሉም መንገድ ከንቱ በመሆኑ “ለኢትዮጵያ ደማችንን ሰተን ለፍቅር ለይቅርታ ለእድገት የማንሳሳ መሆኑን እናሳያለን” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።ህብረተሰቡ ለተጎዱ ወገኖች ደም በመለገስ ያለውን ፍቅር እንዲያሳይም ጥሪ አቅርበዋል።በተመሳሳይ የጤና ጥበቃው ሚኒስትሩ ዶክተር አሚር አማን ደም የሰጡ ሲሆን፤ በተመሳሳይ ትናንት የኦሮሚያ ክልል የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎችም ደም መለገሳቸው ይታወሳል።በተያያዘ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመና የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት ደጉ አንዳርጋቸውም በህክምና ላይ የሚገኙትን ተጎጂዎች በአካል ተገኝተው ጎብኝተዋቸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጥቃቱ በኋላ የተለያዩ ሰዎች፣ የጤና ባለሙያዎች፣ ደም ለጋሾች እና በጎ ፈቃደኞች ላሳዩት ትክክለኛ አጋርነትም ትናንት አመስግነዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ለተጎጂዎች ተጨማሪ ድጋፍ ለማሰባሰብ እየተደረገ ያለውንም ጥረት አድንቀዋል።በተያያዘም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም ለተጎጂዎች እርዳታ የሚውል የ10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጓል።ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ባለፉት ወራት ላከናወኑት ተግባር እውቅና እና ምሰጋና ለማቅረብ በተደረገው ሰልፍ ላይ በደረሰ ጥቃት ሁለት ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ 150 በላይ የሚሆኑ ለከባድና ቀላል ጉዳት ተዳርገዋል። (ኢዜአ)
| 1 |
4e938d477529bd20caeb81d4a874993a
|
72df5b50713fad75dc20c1f19fe16ec4
|
ኳታር ለኩላሊት ህክምና ማዕከል የ18 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ስምምነት ተፈራረመች
|
አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ የግብርናውን ዘርፍ እድገት ለመደገፍ የ80 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል።የድጋፉ ስምምነቱን የተፈራረሙት የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ እና የአለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ የኤርትራ፣ የሱዳንና ደቡብ ሱዳን ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ናቸው።የአለም ባንክ ስራ አስፈፃሚ ቦርድ የባንኩ አንድ አካል የሆነው አለም አቀፉ የልማት ማህበር ለኢትዮጵያ 80 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ እንዲያደረግ ባሳለፍነው መስከረም 5 2013 ዓ.ም ውሳኔ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል።የድጋፍ ስምምነቱም የባንኩ የስራ አስፈፃሚ ቦርድ ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ የተካሄደ ነው።የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት የሚያተኩረው ግብርና ሚኒስቴር በሁለተኛ ግብርና ዕድገት ፕሮግራም በተለያዩ ክልሎች የአርሶ አደሮች ኑሮ እንዲያሻሻል የግብርና ምርትና ምርታማነት የሚያሳድጉ፣ የተጨማሪ ገቢ ማገኘት የሚያስችላቸውና የግብርና ምርት ዕሴት ሰንሰለት እንዲጎለብት እየተገበረ ለነበሩ ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ ላይ ነው።እንዲሁም የአነስተኛ አርሶ አደሮች የግብርና ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ የሚያግዝ እንደሆነ መገለፁን የግብርና ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።የዓለም ባንክ ግብርና ሚኒስቴር የአነስተኛ አርሶና አርብቶ አደሮች ምርትና ምርታማነት ለማሳደግና የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል የሚያስችሉና በአጠቃላይ ድህነትን ለመቀነስ የሚያካሂደውን የተለያዩ ዓይነት የልማት ፕሮግራሞች በገንዘብና በቴክኒክ እየደገፈ የሚገኝ መሆኑ ይታወሳል።
| 0 |
15daddbbe1a639efc36601515b32db05
|
12f2449717b0edd91f7083dc3a40156a
|
አምባሳደር መርዋን በድሪ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ከሱዳን እና ከፖላንድ አቻቸው ጋር በካይሮ ተወያዩ
|
አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂየም የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከቤልጂየሙ ዋሎኒያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኤጀንሲ የአፍሪካ እና መካለኛው ምስራቅ ሃላፊ ዴላትሬ ዶሚኒክ ጋር ተወያዩ፡፡ውይይታቸው በዋናነት በኢትዮጵያ ባሉ ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገልጿል፡፡በወቅቱም ኤምባሲው እና ኤጀንሲው በትብብር በጋራ መስራት በሚችሉባቸው የትብብር መስኮች ዙሪያ ሃሳብ ተለዋውጠዋል፡፡ሁለቱ አካላት በተለይም የጋራ የትብብር መስኮችን በመለየት የዋሎኒያ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ያሉ ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮችን በተመለከተ መረጃ እንዲያገኙ ለመርዳትና በትብብር ለመስራት መስማማታቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡አምባሳደር ሂሩት በወቅቱ በኤጀንሲው ስር ያሉ ባለሃብቶችና ኩባንያዎች ምርጫ ሊሆኑ የሚችሉና በኢትዮጵያ ስትራቴጂካዊ እና ቀዳሚ ስፍራ የሚሰጣቸውን የኢንቨስትመንት አማራጮች በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
d53e1a34d06616d2c31550d3dc427813
|
d53e1a34d06616d2c31550d3dc427813
|
በየመን በሕገ-ወጥ ስደተኞችና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ጉባዔ ተካሄደ
|
– በየመን ሰነዓ ከተማ በሕገ-ወጥ ስደተኞችና ተያያዥ ጉዳዩች ላይ ያተኮረ ጉባዔ መካሄዱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንዳስታወቀው በሕገወጥ የሰዎች ዝወውርና ቅይጥ ስደተኝነት ላይ ያተኮረ ክልላዊ ጉባዔ በአፍሪካ ቀንድና በባህረ ሰላጤው አገሮች መካከል ተደርጓል፡፡ የኢትዮጵያን የልዑካን ቡድን የመሩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃነ ገብረክርስቶስ በጉባዔው እንደተናገሩት ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር የወቅቱ ዋነኛ ችግር ነው፡፡ በኢትዮጵያ በኩል ሕገ-ወጥ ስደተኝነትን ለመከላከልና ዜጎች በሕጋዊ መንገድ ብቻ ወደ ውጭ እንዲንቀሳቀሱ ለማድረግ ከፍተኛ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ሕገ-ወጥ ስደተኝነትን ለመከላከል የሚቻለው ህጋዊ ጉዞ ተግባራዊ ሲሆን፣ሰዎች ከቦታ ቦታ የመዘዋወርና የመስራት መብቶች ሲከበሩ ነው ያሉት አምባሳደር ብርሃነ፣ ስደተኛ አመንጪና የባህረ ሰለጤው አገሮች መካከል የሁለትዮሽና የሥራ ስምምነት ላይ መድረስ አስፈላጊ መሆኑን አመልክተዋል። ኢትዮጵያም ከመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች ጋር የሁለትዮሽ የስራ ስምምነት እስኪጠናከርና ጉዞው ሕጋዊ ስርዓት እስኪይዝ ድረስ ወደ አገሮቹ ለሥራ የሚደረግ ጉዞ ማገዷን ተናግረዋል፡፡ በጉባዔው ማጠቃለያ በወጣው የሰነዓ ስምምነትና የድርጊት መርሃ -ግብር መሠረት ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመግታት አዘዋዋሪዎች ላይ የተጠናከረ እርምጃ የሚወሰድበት ሕግና ሥርዓትን በተሳታፊ ማጠናከር ወሳኝ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ከዚህም ባሻገር ዜጎች የሚደርስባቸው የሰብዓዊ መብት ጥሰትና እንግልትን ለማስቆም የሥራ ፈጠራና በሠራተኞች ስምሪት ዙሪያ የሁለትዩሽና ባለብዙ ወገን ስምምነቶች በመፈራረም አብሮ መስራት አስፈላጊ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታውቋል። ጉባዔው በተባባሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት፣ዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅትና በየመን መንግሥት ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ ከአፍሪካ ቀንድ ኢትዮጵያ፣ኤርትራ፣ጅቡቲና ሶማሊያ፣ስድስት የባህረ ሰላጤው አገሮች ተሳተፈዋል፡፡እንደ ኢዜአ ዘገባ አምባሳደር ብርሃነ ከየመንና ከጅቡቲ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሮችና ከሶማሊያ የሥራ ሚኒስትርም ጋር በጉባዔውና በአካባቢያዊ ጉዳዮች መወያየታቸውን ሚኒስቴሩን ጠቅሶ የዘገበው የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ነው፡፡
| 1 |
a7df2301f48ff26c5422d7b5e537d216
|
a7df2301f48ff26c5422d7b5e537d216
|
ደቡብ ኮርያ ለ1.6 ሚሊዮን ዜጎቿ የዕዳ ስረዛ ልታደርግ ነው
|
የደቡብ ኮርያ መንግስት አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች የገንዘብ ጫና ለማቃለል በሚል 1.6 ሚሊዮን ለሚደርሱ ዜጎቹ የነበረባቸውን የገንዘብ ዕዳ በከፊል ለመሰረዝ ማቀዱን ቢቢሲ ከትናንት በስቲያ ዘግቧል፡፡የአገሪቱ መንግስት የዕዳ ስረዛውን ተግባራዊ የሚያደርገው እስከ 9ሺህ 128 ዶላር ዕዳ ላለባቸውና የመክፈል አቅም ለሌላቸው ዜጎቹ መሆኑን የጠቆመው ዘገባው፤ ስረዛው የሚመለከታቸው ዜጎች ከመጪው የካቲት ወር ጀምሮ የዕዳ ስረዛ እንዲደረግላቸው ማመልከቻ እንዲያስገቡ ጥሪ ማቅረቡን አመልክቷል፡፡ ለዕዳ ስረዛው ማመልከት የሚችሉት ዜጎች ወርሃዊ ገቢያቸው ከ910 ዶላር በታች የሆነና ዕዳቸውን ለመክፈል ከአስር አመታት በላይ የተሰቃዩና ያልተሳካለቸው መሆናቸውን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ የሚችሉ ብቻ እንደሆኑም ዘገባው ገልጧል፡፡የአገሪቱ መንግስት “የደስታ እርዳታ” በሚል የሰየመውና ዕዳቸውን ለመክፈል ያልቻሉ ችግረኛ ደቡብ ኮርያውያንን አቅም የማጎልበት አላማ ያለው ፕሮግራሙ፤ ከዜጎች ያገኝ የነበረውን ገንዘብ ከሌሎች አበዳሪዎች አግኝቶ ለማካካስ ማቀዱንም ዘገባው አስረድቷል፡፡
| 1 |
f9d0dc8005e679b8764e71d461fb734f
|
f9d0dc8005e679b8764e71d461fb734f
|
በኢትዮ ቴሌኮም በተለያየ ኃላፊነት ላይ የነበሩ አራት ሠራተኞች በሙስና ተከሰሱ
|
በኢትዮ ቴሌኮም የምዕራብ ሪጅን ቢዝነስ ፓርትነር ሥራ አስኪያጅን ጨምሮ፣ አራት በተለያየ ኃላፊነቶች ላይ የነበሩ ሠራተኞችና ሁለት ግለሰቦች በሙስና ወንጀል ተከሰሱ፡፡ተከሳሾቹ የምዕራብ ሪጅን ቢዝነስ ፓርትነር ሥራ አስኪያጅ አቶ ደቻሳ ነመራ፣ የትራንስፖርት ሱፐርቫይዘር አቶ ጉርሜሳ አብዲሳ፣ የትራንስፖርት ፍሊት ኢንስፔክተሮች አቶ ገመችስ ኃይሉና አቶ አሸናፊ ጌታሁን ናቸው፡፡ ከእነሱ ጋር ተመሳጥረዋል የተባሉት ግርማ አስፋው የከባድና ቀላል ተሽከርካሪዎች ጥገና ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ግርማ አስፋውና የሒሳብ ሠራተኛው አቶ ጴጥሮስ ታረቀኝ ናቸው፡፡በኢትዮ ቴሌኮም ምዕራብ ሪጅን የትራንስፖርት ፍሊት ኢንስፔክተር የነበሩት ሦስተኛና አራተኛ ተከሳሾች፣ ከግርማ አስፋው የከባድና ቀላል ተሽከርካሪዎች ጋራዥ ሠራተኞች ጋር በመመሳጠር፣ የማይገባ ጥቅም ለማግኘትና ለማስገኘት በማሰብ በተቋሙ ላይ ጉዳት ማድረሳቸውን ዓቃቤ ሕግ በክሱ ገልጿል፡፡ኢትዮ ቴሌኮምና ግርማ አስፋው የከባድና የቀላል ተሽከርካሪዎች ጥገና መካከል በተደረገው የተሽከርካሪዎች ሰርቪስና ጥገና ውል የገቡ ቢሆንም፣ ተከሳሾቹ ከውል ውጪ የክፍያ ሰነዶችን በማዘጋጀት ትክክለኛ ጥያቄ በማስመሰል ክፍያ እንዲፈጸም ማድረጋቸውን ክሱ ይገልጻል፡፡ ተከሳሾቹ በተለያዩ ጊዜያት በድምሩ 1,152,106 ብር ከውል ውጪ ለጥገና አገልግሎት በመክፈል በመንግሥት ላይ ጉዳት በመፈጸማቸው፣ በሥልጣን ያላግባብ መገልገል ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሥርቶባቸዋል፡፡
| 1 |
47b1660c75d66bdc7765b747fc8b854b
|
fdef5720bd78f29d16d752728542827d
|
አንዳንድ እውነታዎች ስለ ታላቁ ህዳሴ ግድብ
|
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከተማ አቀፍ ደረጃ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የገቢ እና የህብረተሰብ ተሳትፎ ንቅናቄ ስራ ተጀመረ።መርሃ ግብሩን በይፋ ያስጀመሩት በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሰጭ ተቋማት አስተባባሪ እና የምክር ቤቱ ሰብሳቢ ኢንጅነር እንዳወቅ አብቴ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ኢትዮጵያ ከድህነት ለመላቀቅ የምታደርገውን ትግል እውን ማድረጊያ ፕሮጀክት መሆኑን ተናግረዋል።እንዲሁም ግድቡ የመተባበር ተምሳሌት ጭምር በመሆኑ መላው የከተማዋ ነዋሪዎች በተያዘለት ጊዜ ተጠናቆ የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲያመነጭ ከዚህ ቀደም ያደርጉት የነበረውን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል።የአዲስ አበባ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ዘመን ጆነዲ በበኩላቸው ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት በአስሩም ክፍለ ከተሞች በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ የህብረተሰቡን ድጋፍ እና ተሳትፎ ለማጠናከር የገቢ ማሰባሰብ እና ህብረተሰቡን የማንቃት ስራ በይፋ መጀመሩን አስታውቀዋል።በዚህም ከ500 ሺህ በላይ የከተማዋን ነዋሪ በተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች በማሳተፍ እስከ 100 ሚሊየን ብር ገቢ ለማሰባሰብ እቅድ መያዙን ገልጸዋል።በገቢ ማሰባሰቢያ እና የህዝብ ተሳትፎ መርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወይዘሮ አበበች ነጋሽን ጨምሮ የካቢኔ አባላት የተገኙ ሲሆን የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር እና አባላት የ200 ሺህ ብር ቦንድ ግዢ በመፈጸም ድጋፍ ማድረጋቸውን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
| 0 |
6b08d200d0424fb066eb31fd557a3db1
|
b1e70df51c2d5baf243429df92525776
|
በቻይና የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ከ7 ሺህ በላይ ደረሰ
|
አዲስ አበባ ፣የካቲት 24፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሀገራት ቁጥር ስድስት መድረሱ ተገልጿል።በቅርቡ በቻይና ሁቤይ ግዛት ውሃን ከተማ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት በመዛመት ላይ ይገኛል።አሁን ላይም ቫይረሱ ከ70 በላይ በሆኑ የዓለም ሀገራት ውስጥ መስፋፋቱን የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያሳያል።በዚህ መሰረትም በአፍሪካ ከናይጄሪያ፣ ግብጽ እና አልጄሪያ በተጨማሪ ሞሮኮ፣ ቱኒዚያ እና ሴኔጋል ቫይረሱ የተገኘባቸው ሌሎች ሀገራት መሆናቸው ተረጋግጧል፡፡በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ በቫይረሱ ከ 3ሺህ 100 በላይ ሰዎች ለህልፈት ሲዳረጉ፥ በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር ደግሞ ከ90 ሺህ በላይ ሆኗል።ከዚህ ውስጥ በቻይና ብቻ እስካሁን 80 ሺህ 151 የሚሆኑ ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን፥2 ሽህ 943 ዜጎችደግሞ በቫይረሱ ህይወታቸው አልፏል።በቫይረሱ ከቻይና ቀጥለው በከፍተኛ ሁኔታ የተጠቁ ሀገራት ኢራን፣ ደቡብ ኮሪያ፣ ጃፓን እና ጣሊያን መሆናቸው በዘገባው ተመላክቷል።ምንጭ፥ ቢቢሲ እና ሲ ቢ ኤስ
| 0 |
683f403095d449d01cd75a00aa9f4eac
|
51218b6a2e5b5394d8de1e43af042183
|
በኤርትራ ድንበር ያለን የኢትዮጵያ ሠራዊት ለማዘዋወር ችግር እንደገጠመ ተጠቆመ
|
የቦረና ዞን ነዋሪዎች በዞኑ በርካታ ወረዳዎች የኦሮምያ ክልል ልዩ ኃይል ፖሊስና የፌዴራል መከላከያ ኃይል ለአባ ገዳነት ታጭተው ያሉትን ጨምረው በርካታ ሰዎችን ማሰራቸውን ተናግረዋል። ነዋሪዎች እንደገለጹት ታስረዋል የተባሉት ሰዎች በአካባቢው በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት የሚንቀሳቀሱትን ደግፋችኋል በሚል ነው ብለዋል።የቦረና ዞን ጸጥታ ቢሮ በዞኑ ውስጥ በትጥቅ ትግል ላይ የተሰማሩትን ለመደምሰስ ዘመቻ ላይ ነኝ ብሏል።
| 0 |
f8f3cb4d7e5d57105211109698010985
|
f8f3cb4d7e5d57105211109698010985
|
መንግሥት ያለግንባታ ፈቃድ ግንባታዎች ማካሄዱ ተነቀፈ
|
መንግሥት ያለግንባታ ፈቃድ በርካታ ፕሮጀክቶችን እየገነባ መሆኑ ተነቀፈ፡፡ የአዲስ አበባ መሪ ፕላን ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ሰኔ 27 ቀን 2008 ዓ.ም. ባቀረበው ጥናታዊ ጽሑፍ፣ መንግሥት ያለግንባታ ፈቃድ በርካታ ግንባታዎች እያካሄደ መሆኑን ይፋ አድርጓል፡፡መንግሥት ያለግንባታ ፈቃድ ገንብቷቸዋል ከተባሉት መካከል የመኖሪያ ቤቶች፣ የትምህርትና የጤና ተቋማት፣ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ግንባታዎች ለአብነት ቀርበዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪም የግንባታና የሳይት ፕላን ፈቃድ ሳይኖራቸው ከተገነቡት መካከል የእግረኛ መንገድ፣ ፓርኮች፣ የመንገድ አካፋዮችና የወንዝ ዳርቻዎች ተጠቃሾች ሆነዋል፡፡በአዲስ አበባ የሚካሄዱ ግንባታዎች በሙሉ፣ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን ፈቃድ ሊያገኙ እንደሚገባ ተደንግጓል፡፡ነገር ግን በመንግሥት ተቋማት እየተካሄዱ ያሉ ፕሮጀክቶች፣ ያለባለሥልጣኑ እውቅና መሆኑ ተመልክቷል፡፡ከመንግሥት በተጨማሪም የእምነት ተቋማትም እንዲሁ ያለግንባታ ፈቃድ ግንባታ እንደሚያካሂዱ ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም የእምነት ተቋማት መገንባት ያለባቸው ለትምህርት፣ ለጤና፣ ለሕፃናትና ለአዛውንቶች መርጃ የሚሆኑ ግንባታዎች ቢሆንም፣ እየገነቡ ያሉት ግን ከዚህ የተለየ መሆኑ በወቅቱ በተካሄደ ውይይት ላይ ተገልጿል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሪ ፕላን ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት የመዋቅራዊ ፕላን ቡድን መሪ አቶ ታምራት እሸቱ፣ እንደማንኛውም ግንባታ የእምነት ተቋማቱም ከተመደበላቸው አገልግሎት ውጪ መገንባት የለባቸውም ብለዋል፡፡የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባና የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ክላስተር አስተባባሪ አቶ አባተ ስጦታው፣ መንግሥት የግንባታ ፈቃድ ሳይኖረው በምን ምክንያት እንደሚገነባ ከሪፖርተር ጥያቄ ቢቀርብላቸውም ሳይመልሱ አልፈዋል፡፡በአዲስ አበባ በርካታ ግንባታዎች የሚካሄዱት በመንግሥት ቢሆንም፣ የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የማያውቃቸው በመሆኑ ከጥራት ጋር በተገናኘ በርካታ ጥያቄዎች በመነሳት ላይ ይገኛሉ፡፡
| 1 |
e56dc0269f5fc0fbd91493420f5dd2b7
|
f76df38d0ce40d0707ded41058771b96
|
የካብኔ ሹም ሽር
|
ጥፋተኛ በተባሉ የመሬት ዘርፍ ኃላፊዎች ዕርምጃ ይወሰዳል ተብሏልየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በማዕከል ደረጃ ከሚሰጣቸው የመሬትና መሬት ነክ አገልግሎቶች ውስጥ፣ የተወሰኑትን ወደ ክፍላተ ከተሞች ማውረድ የሚያስችል ምክረ ሐሳብ ለካቢኔ ቀረበ፡፡ወደ ክፍላተ ከተሞች ይወርዳሉ ተብለው ከሚጠበቁ አገልግሎቶች ውስጥ ከሰባት ወለል በላይ ለሚካሄዱ የሕንፃ ግንባታዎች፣ የሊዝ ውል ማሻሻያ ተጠቃሽ መሆኑን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ቀደም ባሉት ዓመታት ከሰባት ወለል በላይ ለሚካሄድ የሕንፃ ግንባታ የሊዝ ውል ማሻሻያ አገልግሎት የሚሰጠው፣ በማዕከል ደረጃ በሚገኘው መሬት ልማትና ኤጀንሲ ቢሮ ነው፡፡ ክፍላተ ከተሞች ደግሞ ከሰባት ወለል በታች ላሉ መካከለኛና አነስተኛ ግንባታዎች የሚሰጠውን የሊዝ ውል ማሻሻያ አገልግሎት ሲሰጡ ቆይተዋል፡፡ በማዕከል ደረጃ ሲሰጥ የቆየውን የሊዝ ውል ማሻሻያ ወደ ክፍላተ ከተሞች ማውረድ፣ አገልግሎት አሰጣጡን ያሻሽላል ተብሎ በመታመኑ ጥናት ተደርጎ ውይይት እንደተካሄደበት ታውቋል፡፡ ይህንን የሊዝ ውል አገልግሎት ጨምሮ በማዕከል ደረጃ ሲሰጡ ከቆዩ አገልግሎቶች የተወሰኑትን ወደ ክፍላተ ከተማ ለማውረድ የቀረበው ምክረ ሐሳብ ካቢኔ ካፀደቀው በኋላ ተግባራዊ እንደሚደረግ ታውቋል፡፡በመሬትና መሬት ነክ ጉዳዮች የሚሰጠውን አገልግሎት ለማሻሻል የወሰነው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ በማዕከልም ሆነ በክፍላተ ከተሞች እስከ ወረዳ ድረስ አዳዲስ ኃላፊዎች ሾሟል፡፡አስተዳደሩ በማዕከል ደረጃ ካካሄደው ሹም ሽር በተጨማሪ፣ ለክፍላተ ከተሞች 40 ኃላፊዎችን ሰይሟል፡፡ ተሿሚዎቹ በመሬት ሕግጋት ላይ ያላቸውን ግንዛቤ ለማሳደግ በቅርቡ ሥልጠና እንደሚሰጥ ታውቋል፡፡ከአስተዳደሩ የተገኘው መረጃ እንደሚጠቁመው ከዚህ በፊት በመሬት ልማትና ማኔጅመንት ጽሕፈት ቤቶች ውስጥ ሲያገለግሉ የቆዩ፣ በተለይም ጠንካራ ናቸው የተባሉትን በድጋሚ በየክፍላተ ከተሞች የተመደቡ ሲሆን፣ አጥፍተው ቅጣት ይገባቸዋል የተባሉትን ደግሞ ከዲሲፕሊን እስከ ሥራ ማሰናበት የሚደርስ ዕርምጃ ይወሰድባቸዋል ተብሏል፡፡
| 0 |
b1b5769fb24ceb6960f14dade6166fee
|
774db848cd1f654ec9131f7ff7789b78
|
በቀጣዩ ዓመት የሚከበረውን 34ኛውን የአለም ቱሪዝም ቀን የሲዳማ ክልል እንደሚያዘጋጅ ተገለፀ
|
የባህል እሴቶችን በመጠበቅ ለሰላምና እና መረጋጋትት እንዲሁም ለሀገራዊ እድገት የሚኖራቸውን ሚና በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ ዛሬ በጅማ እየተካሄደ ባለው የኦሮሚያ የባህል ሳምንት በዓል ላይ ተገለፀ፡፡ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ባህል ቱሪዝም ሚኒስቴር ድኤታ አቶ ሀብታሙ ሲሳይ ባህሉ ከሲምፖዚየም ባለፈ ለአዲስቷ ኢትዮጵያ የለዉጥ እና የብለፅግና ሂደት ላይ ትገኛለች ይህንን ለማስቀጠል ባህል መጠበቅ መንከባከብ አዎንታዊ ሚና ይጫወታል ብለዋል፡፡የኦሮሚያ ክልል የባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ አቶ አድማሱ ዋቅጋሪ ባህል የሰዉ ልጆች የማንነት መገለጫ በመሆኑ ባህሎቻችን በመጤ ባሕል እንዳይመረዙ እየተሰራ ነዉ ብለዋል፡፡ ነገር ግን በቂ ባለመሆኑ የትምህርት ተቋማት፣ የሀይማኖት ተቋማት እና ሌሎች የድርሻዎች ሊወጡ ይገባል ነዉ ያሉት፡፡ዋልታ ያነጋገራቸዉ የባህሉ ተሳታፊዎች የባህል እሴቶቻችን ሰላም ለሀገራችን እድገት መጠቀም እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ባህል ለቀጣይ ትውልድ እንዲተላለፍ እና ከቱሪዝም የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራትም በመድረኩ ላይ ተጠቁሟል፡፡
| 0 |
2817fbf877fa4aec18447ded6c5779f3
|
fbdb5f469d1e89458d8757fbd15c15ab
|
የእሥራኤል የጦር ጄቶች በምሥራቃዊ የሦርያ ግዛት ላይ ድብደባ መፈፀማቸው ተገለፀ
|
ምግብና መድኅኒት የጫኑ ካምዮኖች ሦርያ ውስጥ በመንግሥትና በተቃዋሚ ሃይሎች ተከበው ወደ ነበሩት ቦታዎች ለመግባት ዛሬ ይነሳሉ ተብሎ ይጠበቃል። በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ረድኤት እንዳያገኙ በመንግሥትና በተቃዋሚ ሃይሎች ከበባ ታግደው ቆይተዋል።የረድኤት አቅርቦት የሚገባው በሦርያና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መካከል በተደረገው ስምምነት መሰረት ነው። የእርዳታው አቅርቦት ወደ ሰባት የሀገሪቱ አከባቢዎች ይገባል።የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ልዩ የሶርያ ልዑክ ስቴፋን ደ ምስራታ(Staffan de Mistura) ትላንት ደማስቆ ውስጥ ስብሰባዎች ካደረጉ በኋላ እርዳታ የማቀበሉ ተግባር የሦርያ መንግስት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለሕዝቡ እርዳታ እንዲያቀርብና ከሕዝቡ ጋር እንዲገናኝ የማድረግ ፍላጎቱ ምን ያህል እንደሆነ ይፈትናል ብለዋል።የሦርያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ ሀገሪቱ ለሕዝቧ የሚያስፈልገውን ነገር ለመፈጸም ግዴታዋ የማንም አስታዋሽነት አያስፈልትም ሲሉ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሉዑኩ አባል ዛሬ ምላሽ ሰጥቷል።
| 0 |
54a277c2be41040430a3626c5bd8fbd7
|
17e7e4d69387a19212e89c883ec908c4
|
በሶማሌ ክልል አሁን የመጣውን ሰላም ለማስጠበቅ ህዝቡ ከአዲሱ አመራር ጋር በአንድነት ሊሠራ ይገባል– የደገሃቡር ከተማ ነዋሪዎች
|
በኢትዮጵያ የቆየውን የአብሮነትና የአንድነት እሴቶች ይበልጥ በማጠናከር የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ወደ ፊት ማራመድ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ተናገሩ።የሕብረ ብሔራዊ አንድነት ችቦ ከአዲስ አበባ ከተማ ወደ ጋምቤላ ክልል ሲገባ አቀባበል ተደርጎለታል።ርዕሰ መስተዳድሩ በአቀባበል ሥነ-ሥርዓቱ ላይ እንዳሉት፣ የሕወሓት ጁንታ ሲያራምደው የነበረውን የከፋፋይ አስተሳሰብ በማስወገድ አንድነትንና አብሮነትን የመገንባቱ ተግባር ሊጠናከር ይገባል።የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች አንድነታቸውንና አብሮነታቸውን በማጠናከር የተጀመረውን ሀገራዊ ለውጥ እና የብልጽግና ጉዞ ወደ ፊት ማራመድ እንዳለለባቸውም ተናግረዋል።የሕብረ ብሔራዊ አንድነት ችቦ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በቅብብሎሽ የብሔር ብሔረሰቦች በዓል እንዲከበር የተወሰነው በሕዝቦች መካከል ለዘመናት ጸንቶ የቆየውን አንድነት እና ወንድማማችነት ለማጠናከር መሆኑን አቶ ኡሞድ አስረድተዋል።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ- ጉባኤ ወ/ሮ ዘርፈሸዋል ንጉሴ የሕብረ ብሔራዊ አንድነት ችቦውን ለጋምቤላ ክልል ሲያስረክቡ “ኢትዮጵያ ለሁሉም የምትበቃ ቤታችን፣ ከለላ እናታችን ናት” ብለዋል።በሀገሪቱ ሰላም፣ ዕድገት እና ብልጽግና እንዲረጋገጥ ሁሉም ኢትዮጵያዊያን በአንድነት እና በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባም ተናግረዋል።የዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ጁንታው ሀገር ለማፍረስ የከፈተው ዘመቻ በተቀለበሰበት ማግስት እየተከበረ መሆኑ የተለየ እንደሚያደረግው ጠቅሰዋል።የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አፈ -ጉባኤ አቶ ጁል ናጋል በበኩላቸው ባለፉት 27 ዓመታት ህዝቦችን ለመለያየት ሲሰበክ የነበረውን ከፋፋይ አስተሳሰብ በማስወገድና አንድነትን በማጠናከር የተጀመረው ልማት ለማስቀጠል በጋራ መረባረብ ይገባል ብለዋል።በሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ጭምር ታጅቦ ትናንት ጋምቤላ ከተማ የደረሰው የህብር ብሄራዊ አንድነት ችቦ በክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የአካባቢው ነዋሪዎች አቀባበል የተደረገ መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል።
| 0 |
1db95b23a1743c0dc8c77d9730cbcf37
|
1e4b2070ef24da016a23f863093cabe5
|
ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ጥራታቸውን ያልጠበቁ የምግብ ምርቶች እና የሕክምና መሣሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ታገዱ
|
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ መካከል ሃገር አቀፍ የምርት ጥራት ደረጃን ለማሳደግ የሚረዳ የስምምነት ሰነድ ተፈረመ ፡፡ስምምነቱ ለሀገር ውስጥና ለወጪ ንግድ የሚቀርብ የጨርቃጨርቅ፣ ቆዳ፣ ማር፣ አትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪና የጥራት ደረጃውን የጠበቀ ምርት ለማድረግ ያለመ ነው፡፡የንግድ ጥራትና ሬጉላቶሪ ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ እሸቴ አስፋው በስምምነቱ ወቅት እንዳሉት÷ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡም ሆነ በሀገር ውስጥ የሚመረቱ ምርቶች ጥራታቸውን ጠብቀው ለገበያ እንዲቀርቡ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማድረግ እየተሰራ ነው፡፡በኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ እስካሁን ድረስ የምርት ጥራት ደረጃ የወጣላቸው 11 ሺህ 800፣ በአስገዳጅ ደረጃ 170 የወጣላቸው ምርቶች የሚገኙ ሲሆን በዋናነት በጨርቃጨርቅ፣ ቆዳ፣ ማርና አትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ላይ የምርት ጥራት ደረጃ ለማውጣት በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡እንዲሁም ስምምነቱ በዋናነት የምርት ጥራት ደረጃ የወጣለቸው ከውጭ የሚገቡ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት እንደሚያግዝ መናገራቸውን ከንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
| 0 |
891380b1eb60901144af2b1a33d402b6
|
9125f2773ac06d10654ecc3885376048
|
የቡሬ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመጀመሪያ ምእራፍ ግንባታ 96 በመቶ ደረሰ
|
በአማራ ክልል የሚገኘው የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመረቀበአማራ ክልል የሚገኘው 90 ሚሊዮን ዶላር የተገነባው የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ዛሬ ለምረቃ በቅቷል ፡፡በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝን ጨምሮ ከፍተኛ የፌደራልና የክልልባለስልጣናት ተገኝተዋል ።የፓርኩ ዋና ትኩረት ጨርቃጨርቅና አልባሳትን በማምረት የወጭ ንግድን ማጠናከር ነው ፡፡በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ፤ የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመጀመሪያው ምዕራፍ ግንባታ መጠናቀቁ ለሀገራችን ኢንዱስትሪ ልማት ሚናው ከፍተኛ ነው መሆኑን ገልጸዋል ፡፡ክልሉ እና የአካባቢው አስተዳደር ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለመገንባት የሚያስፈልጉ የመሰረተ ልማት ዝርጋታዎችን አስቀድሞ በማሟላቱ ከተማዋ ለኢንዱስትሪ ፓርኩ ግንባታ ተመራጭ መሆኗን አስረድተዋል፡፡በስፍራው የተገኙት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዩ አማካሪ ዶክተር አርከበ ዕቑባይ ደግሞ ፓርኮች ሀገሪቱ ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ ዞን የምታደርገውን ሽግግር ከፍተኛ አስስተዋጽኦ እንዳላቸው ጠቅሰው፤ የኮምቦልቻ ፓርክም ከሌሎች ፓርኮች ተሞክሮ በመቅሰም የተገነባ መሆኑ ልዩ እንደሚያደርገው አስታውቀዋል ፡፡ከአዲስ አበባ ከተማ አጠቃላይ ዕድገት ጋር የሚቆራኝ ሰፊ የኢንቨስትመንት ኮሪደር ልማት አካል የሆኑት የአረርቲ እና የደብረ ብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ግንባታ ሰኔ 2010 ዓመተ ምህረት ለማጠናቀቅ መታቀዱን ዶክተር አርከበ ጠቁመዋል፡፡በዚህም በክልሉ የሚኖሩትን የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ አራት ለማሳደግ አካባቢውን ዋና የኢንቨስትመንት ማዕከል ለማድረግ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን አስረድተዋል ፡፡የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ በ75 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ መሆኑን የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ዶክተር በላቸው መኩሪያ አስታውቀዋል።በመጀመሪያው ምዕራፍ በተገነቡት ዘጠኝ ሸዶች ለ20 ሺህ ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር ያስችላል ያሉት በኢንዱስትሪ ፓርኩ ለመስራትም የአሜሪካ፣ የደቡብ ኮሪያና የጣሊያን ኩባንያዎች ጥያቄ ማቅረባቸውን ነው ያረጋገጡት ፡፡
| 0 |
bfcea66a6c00b7f493181ecce12dcccc
|
bfcea66a6c00b7f493181ecce12dcccc
|
በሃይሉ አሰፋ ከብሄራዊ ቡድን ስለመቀነሱ ይናገራል ፤ አሰልጣኝ ገብረመድህን ሃይሌም ምላሽ ሰጥተዋል
|
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከሌሶቶ ጋር ለሚያደርገው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታ ዝግጅት 25 ተጫዋቾችን በመጥራት ሰኞ ልምምድ ጀምሯል፡፡በአሰልጣኝ ገብረመድህን ሃይሌ ስብስብ ከተካተቱት ተጫዋቾች አንዱ የነበረው በሃይሉ አሰፋ ተቀንሶ በምትኩ የደደቢቱ ሽመክት ጉግሳ ተመርጧል፡፡በሃይሉ ለመቀነሱ በምክንያትነት የቀረበው ጉዳት ቢሆንም ለመቀነስ የሚያበቃ ጉዳት እንዳላጋጠመው ያለውን ቅሬታ ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግሯል፡፡” መቀነሴን የሰማሁት ከማህበራዊ ድረ-ገፅ ነው፡፡ በመጀመርያ ጉዳት እንዳለብኝ ልጠየቅ ይገባል፡፡ ነገር ግን ጉዳቴን ሳይጠይቁ በኔ ምትክ ሌላ ተጫዋች ጠርተዋል፡፡ እኔ ደግሞ አሰልጣኙ እንዲወቀስ ስለማልፈልግ ደውዬ አሞኛል ብዬ ሪፖርት አደረግኩ፡፡ ከጊዮርጊስ ጋር ወደ ሱዳን ተጉዣለሁ ፤ ልምምድም ሰርቻለሁ፡፡ ይህ ነው እኔ ጋር ያለው ነገር፡፡” ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል፡፡አሰልጣኝ ገብረመድህን በበኩላቸው በሃይሉን አናግረውት እንዳላገገመ በመግለፁ እንደቀነሱት አብራርተዋል፡፡” መጎዳቱንና የጡንቻ መሳሳብ ችግር እንዳለበት ከዚህ በፊትም አውቅ ነበር፡፡ አዲስ አበባም ጨዋታ ላይ ተቀይሮ ወጥቷል፡፡ ስለዚህ ጉዳት ቢሆን ነው ብዬ ገመትኩ፡፡ ስመርጠው ቢያንስ ያገግማል ብዬ ነው፡፡ ነገር ግን ሱዳን ላይም አልተጫወተም፡፡ ያገኘሁትም መረጃ ቢሆን ጉዳት ላይ እንደሆነ ነው። በሃይሉ እስኪመጣ መዘጋጀት ስለነበረብኝም ነው ሽመክትን የጠራሁት፡፡“ከሱዳን መልስ አዲስ አበባ እንደገቡ ደውሎልኝ አሞኛል ብሎኛል፡፡ ታዲያ ካመመህ ለምን ሄድክ? መታመምህንስ ለምድነው ያልነገርከኝ? ስለው “አይ አገግማለሁ ብዬ ነበር ፤ አልሆነልኝም” ቃል በቃል ይህን ነው ያለኝ፡፡ ካላገገመ ምን ማድረግ ይቻላል፡፡ ” ብለዋል፡፡አሰልጣኝ ገብረመድህን አክለውም የጉዳት ችግር ከሌለበት በግልፅ ሊናገር እንደሚገባ ገልፀዋል፡፡” እኛ ኦፊሻል ያደረግነው ነገር የለም፡፡ ከእኛ የሰማው ምንም ነገር ሳያገኝ መቀነሱን በምን አወቀ? በአንዳንድ ሚዲያና በማህበራዊ ድረገፅ ላይ ሊወራ ይችላል፡፡ ቀድሞም አውቀው ሊሆን ይችላል ፤ እርሱ ጉዳት ውስጥ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ እኔ በብቃት ነው ስለማምን ይሆነኘል ብዬ ነው የመረጥኩት፡፡ አሁን የጉዳት ችግር የለብኝም ካለ በግልፅ ሀሳቡን ማስቀመጥ አለበት ”
| 1 |
70c5c9b38d7a17baf2454acc18e16156
|
74c85cb03285632073790df9039d5e87
|
የዋልድባው መነኩሴ ነጻ ወጥቷል ወዳሉት ገዳም መመለሳቸውን ተናገሩ
|
ምግብ፣ መድሃኒት እና የብርድ ልብሶች የያዙ በአጀብ ተጉዋዥ የጭነት መኪናዎች ዛሬ ሰኞ ወደ ሶስት የሶሪያ ከተሞች ተንቀሳቅሰዋል።በመንግሥት ሃይሎችና በሽምቅ ተዋጊዎች ውጊያ በተጠመዱት ከተሞች ህዝቡ ለከባድ ችግር ተጋልጧል። ርዳታዎቹ ሊባኖስ ድንበር አጠገብ ወዳለችው ማዳያ ከተማና ቱርክ ወሰን ላይ ኢድሊብ ክፍለሀገር ወዳሉት ፉዋ እና ካፍራያ ከተሞች ይደርሳሉ ተብሎ ይጠበቃል። የርዳታውን ጥረት በጋራ የሚያካሂዱት የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ፡ የሶሪያ ቀይ ጨረቃና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መሆናቸው ታውቋል። የሶሪያ መንግሥት ርዳታ ወደ ከተሞቹ እንዲያልፍ ባለፈው ሳምንት መፍቀዱ ይታውሳል።ርዳታ የጫኑት ተሽከርካሪዎች ተቃርበናል ብለው ከማስታወቃቸው በስተቀር ከተሞቹ ገብተናል አላሉም። የዜና ዘገባችንን ለማዳመት ከዚህ በታች ያለውን የድምጽ ፋይል ያድምጡ።
| 0 |
c0724748c96ecb4fa5c86fe4c58f0524
|
3fd8c3a1c043163d79f9bf0af1609dac
|
መቐለ ከተማ 3 ተጫዋቾች አስፈርሟል
|
አዳማ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን ከከፍተኛ ሊጉ በማስፈረም ወደ ቡድኑ የቀላቀላቸውን ተጫዋቾች ቁጥር 5 አድርሷል። ዐቢይ ቡልቲ እና ኄኖክ ካሳሁን ወደ አዳማ ከተማ በሁለት ዓመት ኮንትራት ያመሩ ተጫዋቾች ናቸው።በግራ መስመር ተከላካይ ስፍራ የሚጫወተው ኄኖክ ካሳሁን ያለፉትን የውድድር ዘመናት በሰበታ ከተማ ያሳለፈ ሲሆን ወደ ትውልድ ከተማው ተመልሷል። በክረምቱ ክለቡን የለቀቀው ሲሳይ ቶሊን ቦታ ይሸፍናል ተብሎም ይጠበቃል። የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ ዐቢይ ኢትዮጵያ መድንን ለቆ ወደ ሰበታ ከተማ ያመራው በዓመቱ መጀመርያ ሲሆን በተለይ በመጀመርያው የውድድር ዘመን አጋማሽ ጥሩ አቋም አሳይቷል። በ8 ጎሎችም የሰበታ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ነው።አዳማ ከተማ ከሁለቱ ተጫዋቾች ፊርማ በፊት ቴዎድሮስ በቀለ፣ ሙሉቀን ታሪኩ፣ ሱራፌል ዳንኤልን አስፈርሟል።
| 0 |
c1573f4d3e3bb252a8a71a31e5c695de
|
3cce19702c9fb7b63b5ce1bca38fd2e2
|
በጠ/ሚ ዐብይ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተሰጠ አስተያየት
|
ሰበታ ከተማ ነገ በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ ውበቱ አባተን አዲሱ አሰልጣኝ አድርጎ በይፋ ይሾማል።የውድድር ዓመቱን በፋሲል ከነማ ያሳለፉትና ከቡድኑ ጋርም የኢትዮጵያ ዋንጫን ያነሱት አሰልጣኝ ውበቱ ከፋሲል ጋር ከተለያዩ በኋላ ከተለያዩ ክለቦች ጋር ሳየስማቸው ሲያያዝ ቢቆይም ወደ ሰበታ ለማምራት መስማማታቸው የሚታወስ ነው። በዚህም መሠረት ነገ ነሐሴ 25 በሚሰጥ ጋዜጣዊ መግለጫ በይፋ የሰበታ ከተማ አሰልጣኝ ሆነው ይሾማሉ።ዓለምገና በሚገኘው ዓለም ሆቴል ከጠዋቱ 3:00 የቡድኑ አመራሮች በተገኙበት በሚሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ከሰበታ ከተማ ጋር ስለሚኖራቸው ቆይታ እና ስምምነት ዝርዝር እንዲሁም ቀጣይ እቅድ ዙርያ ማብራርያ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
| 0 |
57ccf5fa80a709470c0769d9687e5f2f
|
2aebcbefedc3a36741caafe56bc5d3c3
|
በግንባታ ሂደት ላይ ያለው የራቫል ብረታ ብረት ፋብሪካ የ5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
|
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ከመተከል ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ፡፡ባሕር ዳር፡ ጥር 03/2013 ዓ.ም (አብመድ) የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዙር ድጋፉ በድርቆሽ መልክ የተዘጋጀ እንጀራ ለደራሽ ምግብነት በፍጥነት እንዲውል ወደ ቦታው እያጓጓዘ ነው፡፡በቀጣይነትም የችግሩ ሥር ነቀል የመፍትሄ አካል ለመሆን ያለውን ዝግጁነት ገልጿል።ዩኒቨርሲቲ ከዚህ ቀደምም በአንበጣና በጎርፍ ለተጎዱ የወሎና የአፋር አካባቢዎች ድጋፍ የሚውል ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡
| 0 |
d72101f16c9ef5ec1533745fa2682605
|
d72101f16c9ef5ec1533745fa2682605
|
አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ በይፋዊ የሽኝት መርሐ-ግብር ከስሑል ሽረ ጋር ተለያዩ
|
ያለፉትን ሁለት ጨዋታዎች ስሑል ሽረን በአሰልጣኝነት ያልመሩት እና ከክለቡ ጋር እንደሚለያዩ ሲጠበቁ የነበሩት ዳንኤል ጸሐዬ እና ረዳታቸው ዛሬ በተደረገ የሽኝት መርሐ ግብር መለያየታቸው እርግጥ ሆኗል።የቀድሞው የጉና ንግድ የመስመር ተጫዋች እንዲሁም የደደቢት እና ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ረዳት አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ ከ2009 ጀምሮ ሽረን ሲያሰለጥኑ የቆዩ ሲሆን ቡድኑን ወደ ሊጉ ቢያሳድጉም በዘንድሮው ዓመት ማሰልጠን እስካቆሙበት ጊዜ ድረስ ድል ማስመዝገብ ተስኗቸው ቆይቷል። ክለቡ ከድሬዳዋ ከተማ እና ደደቢት ጋር ባደረጉት ጨዋታ ላይ አለመምራታቸውን ተከትሎ ስንብታቸው ሲጠበቅ የነበረ ሲሆን ዛሬ አመሻሹ ላይም የሽኝት ፕሮግራም ተደርጎላቸዋል።በዛሬው መርሐ-ግብር ከአሰልጣኙ ባሻገር ምክትል አሰልጣኝ በረከት ገብረመድኅን እንዲሁም የቡድን መሪው ኤፍሪም ሓዱሽም ከቡድኑ ጋር መለያየታቸው ይፋ ሆኗል። የክለቡ አመራሮች በተገኙበት ዛሬ ምሽት የእራት ግብዣ የተደረገ ሲሆን ሶስቱም ለሰሩት ስራ እውቅና እና ምስክር ወረቀት እንዲሁም የአንገት ሀብል ስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
| 1 |
5a0f5e191fe59056733cf36832e9659f
|
dc9300f338e93c1bc2210d8574b02ba8
|
በአዲስ አበባ የተከሰተው ጭጋጋማ የአየር ሁኔታ የአውሮፕላን በረራዎችን አስተጓጎለ
|
በትናንትናው ዕለት በሳውዲ የሚመራው ጦር ባደረገው የአየር ድብደባ በስደተኛ ካምፕ ውስጥ ለተገደሉ ኢትዮጵያዊያን የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጽህፈት ቤት የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን ገለጸ።ጽህፈት ቤቱ ትናንት ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው በሰሜን የመን ሃራድ በሚባል ሥፍራ በሚገኝ የስደተኞች ካምፕ ላይ በተካሄደው የአየር ድብደባ አምስት ኢትዮጵያውያን የተገደሉ ሲሆን አንድ ኢትዮጵያዊ ከባድና ሌላ ኢትዮጵያዊ ቀላል የመቁሰል አደጋ ደርሶባቸዋል ።በኢትዮጵያኑ ላይ ህልፈተ ህይወት በመድረሱ መንግሥት ድንጋጤና ጥልቅ ሃዘን እንደተሰማው የገለጸው መግለጫው ጉዳዩን ሰንዓ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሚሲዮን ጽህፈት ቤት እየተከታተለ ከመሆኑም በላይ በአዲስ አበባ የሚገኘው የሳውዲ አረቢያ ኤምባሲ የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ አስቸኳይና የተሟላ ማብራሪያ እንዲሠጥ መንግሥት መጠየቁን መግለጫው አመልክተቷል ። የኢትዮጵያ መንግሥት ከ3 ሺሕ የሚልቁ ዜጎችን በተከሰተው ግጭት ምክንያት ከየመንና ከአካባቢው ማስወጣቱን ያስተወሰው መግለጫው ይህ አደጋ የተከሰተው ከሳውዲመንግሥት ጋት በመተባበር የቀሩትን ዜጎችን ለማውጣት ዝግጅት እየተደረገ ባለበት ወቅት መሆኑንም መግለጫው ጠቁሟል ።በመጨረሻም በመግለጫው በድብደባው ህይወታቸውን ላጡ ዜጎች፤ ቤተሰቦችና ለመላው ህዝብ የተሰማው ጥልቅ ሃዘን በመግለጽ መጽናናትን ተመኝቷል ።
| 0 |
f1fc41a3d1260d1ad48361e5dacd4e95
|
61ea5ae8066fd78949e560ce4d088ab4
|
ጂም ማቲስ ቶክዮ ከጃፓኑ አቻቸው ጋር ተገናኙ
|
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕና የሰሜን ኮሪያው አቻቸው ኪም ጆንግ ኡን ተገናኝተዋል፡፡ፕሬዝዳንት ትራምፕ የሰሜን ኮሪያን ምድር የረገጡ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዝደንት መሆናቸውም ነው የተገለጸው፡፡ዶናልድ ትራምፕ እና ኪም ጆንግ ኡን የተገናኘት 'ዲሚሊታራይዝድ ዞን' [ከጦርነት እና መሰል ኹነቶች ነፃ የሆነ ቦታ] በመባል በሚታወቅ በሁለቱ ኮሪያዎች መካከል ባለ ሥፍራ ሲሆን፣ «ድጋሚ ስለተገናኘን ደስ ብሎኛል» በማለት ነው ኪም ጆንግ ኡን ትራምፕን የተቀበሏቸው።ትራምፕ በበኩላቸው አቻቸውን አመስግነው 'ጠለቅ ያለ ጓደኝነት ነው ያለን' ሲሉ ተደምጠዋል። «መጀመሪያ ከተያየንባት ቀን ጀምሮ ነው 'ዓይነ ውሃችን' የገጠመው» ሲሉ ነው ትራምፕ የሁለቱን መሪዎች ግንኙነት የገለፁት።አጋራቸው ኪም ጆንግ ኡንን ለመጨበጥ ሲሉ ወደ ሰሜን ኮሪያ ድንበር የዘለቁት ትራምፕ፤ የሰሜን ኮሪያን ምድር የረገጡ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በመሆን ታሪክ ሰርተዋል።የሲኦል ዩኒቨርሲቲው ተንታኝ ጆን ዴሉሪ ኪም ከሌላው ጊዜ በተሻለ ከትራምፕ ጋር ሲገናኙ ፈታ ብለው መታየታቸው መልካም ምልክት ሳይሆን አይቀርም ይላሉ።የአሜሪካ ነጩ ቤተ-መንግሥት አማካሪ የሆኑት የፕሬዝዳንቱ ልጅ ኢቫንካ ትራምፕ በሁለቱ መሪዎች ግንኙነት ላይ ከነበሩ ስመ-ግዙፍ ሰዎች አንዷ ናቸው።ትራምፕ ለቡድን 20 ሃገራት ስብሰባ ደቡብ ኮሪያ ነበሩ። ከዚያ ሲመለሱ ነው በድንገት የሰሜን ኮሪያውን መሪ ኪምን የማግኘት ሃሳብ እንዳላቸው ያሳወቁት።ያልተጠበቀው የሁለቱ ሃገራት መሪዎችን ግንኙነት ውጤቱ ምን ሊሆን እንደሚችል ከወዲሁ መገመት ቢያዳግትም መልካም ነው የሚሉ ይበዛሉ።ሁለቱ መሪዎች ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች አጠር ያለ ምላሽ ከሰጡ በኋላ ደቡብ ኮሪያ ድንበር ውስጥ በሚገኝ ቤት ውይይት አካሂደዋል።ትራምፕ አቻቸው ኪም ጆንግ ኡንን አሜሪካን እንዲጎበኙ እጋብዛቸዋለሁ ሲሉም ለጋዜጠኞች ቃል ገብተዋል።ለአንድ ሰዓት ያክል የቆየው የሁለቱ መሪዎች ግንኙነት ተጠናቆ ትራምፕ ከደቡብ ኮሪያው ፕሬዝደንት ሙን ጋር ወደ ሴዑል ሲመለሱ ኪም ደግሞ ወደ ሰሜን ኮሪያ አቅንተዋል። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
| 0 |
5a74fe704eaac6d2bcb9d3a8e1bd4188
|
dfce5b5163e7bbd06c9802335e643438
|
በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍል ከሁለት ሰዓት በላይ ተቋርጦ የነበረውን ኃይል በአዲስ አበባና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ማገናኘት ተጀምሯል
|
በአዲስ አበባና በተመረጡ የክልል ከተሞች ከተሸከርካሪ ፍሰት የፀዱ የመንገዶች ቀን ትናንት ተጀምሯል ። ትናንት በአዲስ አበባ የኢፌዴሪ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶክተር አሚር አማን በተገኙበት ነው የክልል ከተሞች ከተሽከርካሪ ፍሰት የፀዳ የመንገዶች ቀን በይፋ ተጀምሯል።የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የከተማ መንገዶችን በተወሰነ መጠን ከተሽከርካሪ ፍሰት ነፃ በማድረግ የሚከናወን ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችንና አጋላጭ መንስኤዎቻቸውን ለመከላከልና መቆጣጠር የሚያስችል መርሃ ግብርን ይፋ አድርጓል ።በዚህም መሰረት በወር አንድ ቀን ወሩ በገባ የመጨረሻውን እሁድ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች የተመረጡ መንገዶችን ከተሽከርካሪ ፍሰት ነፃ የሚያደርግ መርሃ ግብር ነው ።ከትራፊክ ነጻ በሆኑ መንገዶችም የተለያዩ ጤናን ለሚያበለፅጉ የአካል እንቅስቃሴዎች ለመስራት፣ ጤናማ የአኗኗር ዘዴ መልዕክቶችን ለማስተላለፍና ለተለያዩ የጤና ቅድመ ምርመራ ስራዎችን ለማከናወን ያስችላልም ተብሏል።“ጤናማ የኗኗር ዘዴ ለጤናማ ህይዎት” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ ትናንት በይፋ ሲጀመር የተለያዩ ታዋቂ ሰዎች ተገኝተዋል ።በሰባት ከተሞች ላይ ከተሽከርካሪ ነፃ በሆኑ የተመረጡ መንገዶች መርሃ ግብር ሲጀመር የአካል እንቅስቃሴዎች፣ ተላላፊ ላልሆኑ በሽታዎች ነፃ ምርመራዎች እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች ተከናውነዋል።
| 0 |
0de9578024a6b5778da7b591ef0b42fd
|
0826512740730a2d80b6227cbaa165ab
|
በአማራ ክልል ከአምደወርቅ- ተኬዜ-እብናት የገጠር መንገድ ፕሮጀክት ተመረቀ
|
በደቡብ ክልል በአዲሱ የወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራ 415 ሺህ የገጠር ወጣቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ የገጠር ወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራና ልማት ኤጄንሲ አስታወቀ፡፡በክልሉ ከ2005 ዓ.ም አጋማሽ ጀምሮ እስካሁን ባመቻቸው 1.5 ቢሊዮን ብር የብድር አቅርቦትን በመጠቀም ህይወታቸውን የተቀየሩ ወጣቶች ቁጥር 441 ሺህ መድረሳቸው ተገልጿል ፡፡የክልሉ የገጠር ወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራና ልማት ኤጄንሲ ኃላፊ አቶ ኢዘዲን ሙስባህ ለዋሚኮ እንደገለጹት የክልሉ መንግስት የገጠር ወጣቶችን ተጠቃሚ በሚያደርጉ መስኮች እንዲሠማሩ የቀረፀውን ፓኬጆችን ወደ ተግባር ለመቀየር በተሠራው ሥራ በክልሉ የሚገኙ የገጠር ወጣቶችን ተጠቃሚነት እያሳደገ ይገኛል ብለዋል፡፡በገጠር የስራ ዕድል የተፈጠረላቸው ወጣቶች ቁጥር በቂ ባለመሆኑ በሀገርአቀፍ ደረጃ የገጠር ወጣቶችን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በተመደበው አዲሱ ተዘዋዋሪ ፈንድ ሥራ ላይ ለማዋልም ቅድመ ሁኔታዎች መጠናቀቁን ነው ኃላፊው የገለፁት፡፡
| 0 |
a3340f43db6ccc0a681624b326c93b49
|
2cdc1d4d9a38d0d8dec0f1f61c2f4662
|
“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአፋር ክልል ተካሄደ
|
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ደም ለግሰዋል።የኦሮሚያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት በማድረግ ለመከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ መርሃ ግብር ማካሄዳቸውን ከክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።የውይይቱ ተሳታፊዎችም “መከላከያ ሰራዊታችን የሀገር መከታ እና የሀገር ሉዓላዊነት ስለሆነ በምንችለው ነገር ሁሉ ከጎኑ እንቆማለን” ሲሉ ቁርጠኝነታቸውን ገልጸዋል።የኦሮሚያ ክልል የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወይዘሮ ጀሚላ ሲምቢሩ እንዳሉት፥ የአካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን በሀገር ልማት እና ሰላምን በማረጋገጥ ሂደት ውስጥ ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ ይገኛሉ።የኦሮሚያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን አባላት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ደም በመለገስ ላሳዩት አጋርነትም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
| 0 |
92ab70cd9ef1f9bcf5b61b9c89dfd4b8
|
92ab70cd9ef1f9bcf5b61b9c89dfd4b8
|
የፓሪሱ ጥንታዊ የኖተርዳም ካቴድራል ላይ የእሳት አደጋ ደረሰ
|
በፈረንሳይ መዲና ፓሪስ በሚገኘው ጥንታዊው የኖተርዳም ካቴድራል ህንጻ ላይ የእሳት አደጋ ደረሰ።የእሳት አደጋው ምክንያት እስካሁን ባይታወቅም ለህንጻው እየተደረገ ካለው እድሳት ጋር ሳይያያዝ አይቀርም ተብሏል።የእሳት አደጋ ሰራተኞችም እሳቱን ለመቆጣጠር ጥረት እያደረጉ ነው ተብሏል።ባለፈው የፈረንጆች አመት ከህንጻው እርጅና ጋር በተያያዘ አስቸኳይ ጥገና ማድረግ የሚያስችል ገንዘብ እንዲመደብለት ሲጠየቅ እንደነበር መረጃዎች ያመላክታሉ።እድሜ ጠገቡና የፓሪስ መለያ ከሆኑት ታሪካዊ ህንጻዎች መካከል አንዱ የሆነው ይህ የካቴድራል ህንጻ በእርጅና ምክንያት መሰነጣጠቅ ጀምሮ እንደነበር ይነገራል።በፓሪስ እምብርት የሚገኘው ይህ ካቴድራል ግንባታው በ1345 ዓ.ም የተጠናቀቀ፣ 128 ሜትር ርዝመትና 69 ሜትር ቁመት ያለው የ4ኛው ክፍለ ዘመን አስደናቂው የፈረንሳይን የጎቲክ ሥነ ሕንፃ ምጥቀት የሚንፀባረቅበት የካቶሊክ ካቴድራል ነው።
ይህ ታሪካዊ ካቴድራል ደራሲ ቪክቶር ሂጎ በ1831 ባሳተመው
The Hunchback of Notre Dame ወይም (Notre-Dame de Paris) በሚለው ልብወለድ መፅሃፉ ዝናው ከናኘ በኋላ በአለማችን ከፍተኛ ጎብኚዎች መሳብ የቻለና በአመት 13 ሚሊዮን ቱሪስቶች የሚመለከቱት አስደናቂ ቦታ ሆኗል።በፈረንሳይ አብዮት ካቴድራሉ የተጎዳ ቢሆንም፣ ከአብዮቱ በኋላ ወደ ስልጣን የመጣው ናፖሊዮን ቦናፓርቴ ካቴድራሉን ከታደጉት የሃገሪቱ መሪዎች በግንባር ቀደምትነት ተጠቃሽ ነው።
| 1 |
d34dd064bec36bcf9e0357d261e4b96d
|
e9e4e9ec7b549201a6d935dba657a43e
|
በመዲናዋ በህገ ወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ ላይ እርምጃ መውሰድ ተጀመረ
|
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለወጪ ንግድ የሚውሉ የግብርና ምርቶችን በህገ-ወጥ መንገድ የላኩ እና በክምችት የያዙ ከ59 በላይ ላኪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡በኢትዮጵያ ምርት ገበያ ግብይት የሚፈጸምባቸው የሰሊጥ፣ የነጭ ቦሎቄ፣ የአኩሪ አተር እና የማሾ ምርቶችን ከዓለም አቀፍ ዋጋ በላይ ከምርት ገበያ በመግዛት የግብይት መዛባትን ያስከተሉ ላኪዎች ላይ እርምጃው መወሰዱ ተገልጿል።በዚህም ከምርት ገበያ ግብይት መታገድ እስከ ንግድ ፈቃድ እገዳ የሚደርስ እርምጃ መውሰዱን የንግድ ማስፋፊያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባደር ምስጋኑ አርጋ ተናግረዋል፡፡የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከጉምሩክ ኮሚሽን እና ከክልል መንግስታት የግብይት ቢሮዎች ጋር በመቀናጀትና የመስክ ኢንተለጀንስ ስራዎችን በማከናወን ምርቶችን በህገ-ወጥ መንገድ በክምችት የያዙ የግብይት ተዋንያን ላይ አስተዳደራዊ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ መሆኑን ሚኒስትር ዴኤታው ጠቁመዋል።በዚህም በክምችት የተያዙ ምርቶች ወደ ምርት ገበያ እንዲገቡ የተደረገ ሲሆን ይህንን ተግባራዊ ያላደረጉ እና 5 ሺህ 542 ቶን ቀይ ቦሎቄ የሰወሩ 10 ላኪዎች የንግድ ፈቃዳቸው ተሰርዟል፡፡በተጨማሪም የወጪ ንግድ ምርቶችን የግብይት ስርዓቱ ከሚፈቅደው ውጪ በህገ-ወጥ መንገድ ወደ ውጪ ሀገር የላኩ 59 ላኪዎች የንግድ ፈቃዳቸው ለሦስት ወራት እንዲታገድ መደረጉን ገልጸዋል፡፡ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በ2012 በጀት ዓመት ከክልል መንግስታት የግብይትና በወጪ ንግድ ላይ ከሚሰሩ ቢሮዎች፣ ከጉምሩክ ኮሚሽን፣ ከውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ከግብይት ተዋንያን ማህበራት ጋር በሰራቸው ቋሚ ቅንጅታዊ ስራዎች 374 ሺህ 514 ቶን የሰሊጥ፣ የነጭ ቦሎቄ፣ የቀይ ቦሎቄ፣ የአኩሪ አተር እና የማሾ ምርቶች ወደ ኢትዮጵያ ምርት ገበያ እንዲገቡ መደረጉን ከንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
| 0 |
ec4dcc53a77b8b3e358e231fcbcd1702
|
61845d1b379c2e272fae45f109c2901e
|
በኢትዮጵያ በሚዲያዉ ዘርፍ የተጀመረዉ ለዉጥና ማሻሻያ የሚደነቅ መሆኑን አለም አቀፍ ጋዜጠኞች ገለጹ
|
አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና በደቡብ ኮሪያ መካከል በትምህርት ዘርፍ ያለው የትብብር ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ።በደቡብ ኮሪያ ትምህርት ሚኒስትር የዓለም አቀፍ ትምህርት ብሔራዊ ኢንስቲቲዩት ምክትል ዳይሬክተር የተመራ ልዑክ ከኢፌዴሪ የትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ጽዮን ተክሉ ጋር ተወያይቷል።በውይይቱም በደቡብ ኮሪያና በኢትዮጵያ መካከል ያለው የትምህርት ዘርፍ ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል።በደቡብ ኮሪያ ትምህርት ሚኒስትር የዓለም አቀፍ ትምህርት ብሔራዊ ኢንስቲቲዩት ምክትል ዳይሬክተር ካንግ ኪዩንግ ሱግ ሃገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ባላት የረጅም ጊዜ ግንኙነት በልዩ ልዩ መስኮች ድጋፍና ትብብር ስታደርግ መቆየቷን አስታውሰዋል።በተለይም በትምህርትና ስልጠና መስክ የምታደርገውን ድጋፍና ትብብር በማጠናከር የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር በሚጠይቀው የትምህርትና ስልጠና መስክ ተጨማሪ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል።የኢፌዴሪ የትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ጽዮን ተክሉ በበኩላቸው፥ የትምህርት ፍኖተ ካርታን ጨምሮ የትምህርት ጥራትን ማስጠበቅ የሚያስችሉ ልዩ ልዩ የትምህርትና ስልጠና ማሻሻያ ሥራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል።ኢንስቲቲዩቱ በትምህርት ዘርፍ ተጨማሪ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ በመሆኑ ምስጋና ያቀረቡት ሚኒስትር ዲኤታዋ፥ ትብብሩ ተጠናክሮ እንዲቀጥል መጠየቃቸውን ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
| 0 |
36e1b81d461ec26aff247271b6acf856
|
ceecd0e11df549f915adc94ef3c0c624
|
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ነገ ይጀምራል
|
የብሄራዊ ሊግ የምድብ ድልድል ከ20 ቀናት በኋላ እንደሚወጣ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል፡፡ ወደ ፕሪሚየር ሊግ ለመግባት በ24 ክለቦች መካከል የሚደረገውን ፉክክር ድሬዳዋ እንድታስተናግድ መመረጧ የሚታወስ ሲሆን ከየዞናቸው (ብሄራዊ ሊጉ በ8 ዞኖች ተከፋፍሎ እየተካሄደ ይገኛል) ከ1ኛ እስከ 3ኛ ደረጃ ይዘው ያጠናቀቁ በአጠቃላይ 24 ቡድኖች በ6 ምድብ ተከፍለው የማጠቃለያ ውድድራቸውን ያደርጋሉ፡፡በፌዴሬሽኑ መረጃ መሰረት የምድብ ድልድሉን እጣ የማውጣት ስነ ስርዓት ሐምሌ 23 ቀን 2007 ዓ.ም በድሬዳዋ ስፖርት ኮሚሽን አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ በቀጣዩ ቀን (ሐምሌ 24) ውድድሩ በይፋ ይጀመራል፡፡ እስከ ነሃሴ 17 የሚቆየውን ውድድር በበላይነት የሚያጠናቅቁ ሁለት ክለቦችም ለከርሞ በፕሪሚየር ሊጉ ወልድያ እና ሙገርን ተክተው ይወዳደራሉ፡፡
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን በአለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታውን ለማድረግ ዛሬ 3፡00 ላይ ወደ ያውንዴ በሯል፡፡ ወደ ያውንዴ ያመራው ይለኡካን ቡድን ይህንን ይመስላል፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ዳኞችና ታዛቢዎች ማህበር ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ሐምሌ 4 ቀን 2007 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በራስ ሆቴል እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡
| 0 |
9602d8114d542fe4cd68c18d9cfc2b8a
|
34f4094f20ffd875e806b824d3bccbd2
|
ኢትዮጵያ እና ግብጽ በአምስት ነጥቦች ላይ ተስማሙ
|
የህዳሴ ግድብን በተመለከተ በቀረቡት ዝርዝር ቴክኒካዊ ጉዳዮች ላይ የሰፉ ልዩነቶች ባይኖሩም ግብጽ አለመቀበሏን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ተናገሩ፡፡
ለ2 ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የነበረውን የሶስትዮሽ ድርድር በተመለከተ ሚኒስትሩ ዛሬ አመሻሽ ላይ በስካይላይት ሆቴል ተገኝተው ለነበሩ ጋዜጠኞች መግለጫን ሰጥተዋል፡፡
በድርድሩ ዙሪያ ያሉ ጉዳዮችን ለማጠናቀቅ እና ነገሮችን ለመፍታት ብዙ ርቀት ሄደናል ያሉት ሚኒስትሩ ግብጽ ለመቀበል ባለመፈለጓ አለበለዚያም ዝግጁ ባለመሆኗ ምክንያት ውይይቱ ያለ ስምምነት መጠናቀቁን ነው የገለጹት።
በድርድሩ ያልነካካነው ጉዳይ ያለም ያሉት ሚኒስትሩ ሙሌትንና የድርቅ አስተዳደርን በተመለከተ ቀዳሚ ትኩረት በመስጠት ውይይት ሲደረግ ነበርም ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያ ከአሁን ቀደም ከሱዳን ጋር በደረሰችው ስምምነት መሰረት ባቀረበቸው የሙሌት ሰንጠረዠ ላይ እምብዛም ልዩነት ሳይኖራት ቅድመ ሁኔታዎችን በማስቀመጥ ሃሳብ ስትለዋወጥ የነበረችው ግብጽ አዲስ የሙሌት ሰንጠረዥ ይዛ መቅረቧን ተናግረዋል፡፡
በሰንጠረዥ መሰረትም ግብጽ የግድቡ ሙሌት ከ12 እስከ 21 ዓመት እንዲሆን ትፈልጋለች፡፡
ሆኖም ኢትዮጵያ በምንም አይነት መመዘኛ ተቀባይነት እንደሌለው በመግለጽ ሳትቀበለው ስለመቅረቷ ነው ሚኒስሩ የተናገሩት፡፡
የህዳሴው ግድብ ከአስዋን ግድብ ጋር እንዲያያዝ ታቀርብ የነበረው ሃሳብ በድጋሚ ቢቀርብም እንደማይሆን ታውቆ ውድቅ መደረጉንም ተናግረዋል፡፡
በ4ቱ የድርድር ሂደቶች ያልነካካቸው ጉዳዮች እና ያልተመነዘሩ የቴክኒክ ችግር የሉም ያሉት ሚኒስትሩ ግብጾቹ ዝግጁ ባለመሆናቸው አለበለዚያም ባለመፈለጋቸው ምክንያት ስምምነት ላይ አለመደረሱን ተናግረዋል፡፡
ኢትዮያጵያ የድርድሮቹን ሂደቶች ለመሪዎቿ እንደምታስታውቅና በመጪው ሰኞ የሃገራቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ፣የአሜሪካ የብሄራዊ ባንክ እና የዓለም ባንክ ታዛቢዎች በተገኙበት ውይይቱ እንደሚቀጥልም ገልጸዋል፡፡
| 0 |
9c99c3ec2f8b9931df8a28210c0a1082
|
b4543bd0ee5016fb9835a6b083fc6188
|
የአውሮፓ ሕብረት $124 ሚልዮን ዶላር ዕርዳታ ለሱዳን ሊሰጥ ነው
|
አምስት የሚሆኑ የአውሮፓ ሕብረት አባል ሃገራት፤ ስፔን፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ሉክዘምበርግ እና ፖርቹጋል በጣሊያን ደሴት ላምፔሱዳ የደረሱ ስደተኞችን ሊቀበሉ መሆናቸው ተገለፀ።ስደተኞቹን የጫነችው የእርዳታ መርከብ ተቀባይ በማጣቷ ለሳምንታት በሜዲትራኒያን ባህር ላይ ስትዋልል ቆይታ ጣሊያን ላምፔሱዳ የደረሰችው ባለፈው ማክሰኞ እንደነበር ተገልጿል።የአገሪቷ አቃቤ ሕግ መርከቧ እንድትለቀቅ ትዕዛዝ ማስተላለፈቻውን ተከትሎ ቁጥራቸው ወደ አንድ መቶ የሚጠጉ ስደተኞችን ያሳፈረችውና 'ባለሽበት ቆይ' የተባለችው መርከብ እንድትንቀሳቀስ ተፈቅዶላታል።ምንም እንኳን ከስደተኞቹ መካከል ህፃናትና በጠና የታመሙ ሰዎች ቢኖሩም የአገር ውስጥ ሚንስትሩ ማቴዎ ሳልቪኒ "ከዚህ በኋላ ወደቦቻችን ለስደተኞች ዝግ ናቸው።" በማለት ስደተኞቹ ከመርከቧ እንዳይወርዱ ለሦስት ሳምንታት ያህል ተከልክለው ቆይተዋል።ቀደም ሲል 10 ስደተኞች ደሴቷ ጋር በዋና እንደርሳለን በሚል ተስፋ ከመርከቧ ዘለው ባህር ውስጥ መግባታቸው ተጠቅሷል።በሥፍራው የሚገኙት ስደተኞችም ቆስለውና በፋሻ ተጥቅልለው ይታዩ እንደነበር ኤ ኤፍ ፒ የዜና ወኪል ዘግቧል።ከስደተኞቹ መካከል አንዱ "ልቀውስ ትንሽ ቀርቶኝ ነበር" ሲል የነበረበትን ሁኔታ ለዜና ወኪሉ ገልጿል።እንደ ሮይተርስ የዜና ወኪል ከሆነ የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን እነዚህን ስደተኞችን የሚቀበሉ ሃገራትን ሲያፈላልግ ቆይቷል።በመጨረሻም ስደተኞችን የጫነችው ሁለተኛዋ የእርዳታ መርከብ፤ ለ13 ቀናት በሜዲትራኒያን ባህር ላይ ከቆየች በኋላ ሃገራቱ ከአደጋው የተረፉትን ከ100 በላይ ስደተኞች ለመቀበል ፈቅደዋል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።
| 0 |
9b35c6581d315c07ee22e78f4c5f3147
|
a9d22c6c7e96a1c9a441bd1a1e63cbd4
|
የኢጋድ ልዩ ልዑክ በደቡብ ሱዳን ግጭት መቀጠሉ እንዳሳሰበው ገለፀ
|
በደቡብ ሲዳን የሰላም ድርድር ላይ አተኩሮ ዛሬ የተካሄደው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት/ ኢጋድ/ የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ በጁባ ተካሂዷል።በጉባኤው ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ የኬኒያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬኒያታና የኡጋንዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ተገኝተዋል።መሪዎቹ በጁባ ውይይት ማድረጋቸው 10 ወራት የሆነው የደቡብ ሱዳን ግጭትን ለማስቆም ተጨማሪ ግፊት ለማድረግ ነው ተብሏል ።ፕሬዚዳንት ኪር ለመሪዎች የሰላም ድርድሩ ስለሚገኝበት ደራ ማብራሪያ ገለፃ አድርገዋል።መሪዎቹም የሰላም ድርድሩ እንዲቀጥል ነው ያሳሰቡት።ሰሞኑን በታንዛኒያ አሩሻ የተገናኙት ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርና የቀድሞ ምክትላቸው ሪክ ማቻር ለግጭቱ ሁለቱም ወገኖች ሀላፊነቱን እንደሚወስዱ አስታውቀዋል።በደቡብ ሱዳን ለወራት በዘለቀው ግጭት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የተገደሉ ሲሆን፥ 2 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ ከቀያቸው ተፈናቅለዋል።ኢትዮጵያም በ100 ሺዎች የሚቆጠሩ ተፈናቃዮችን ተቀብላ እያስተናገደች ነው። (ኤፍ.ቢ.ሲ)
| 0 |
41e3b9beac47e9bd32a49124350516eb
|
1e64cb90adc78d8c84d14c8831c4aad8
|
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጠ
|
ከፍተኛ የኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ ስጋት መኖሩ፣ በሰሜንና በደቡብ ኮሪያዎች ዘንድ እየተሰማ መሆኑ ተነገረ።ስጋቱ አሳሳቢ የሆነውም፣ ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የተውጣጡ ጎብኚዎች ለ2018ቱ የክረምት ኦሊምፒክስ ውድድር፣ በደቡብ ኮሪያዋ ‘PyeongCang’ ሊገናኙ ከሁለት ሳምንት ያነሰ ጊዜ መሆኑ እንደሆነም ታውቋል።የሰሜን ኮሪያ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እንዳረጋገጠው፣ እአአ ካለፈው ታህሣሥ 1/2017 እስካሁኑ ጥር 16/ 2018 ድረስ፣ 8መቶ ሰዎች በዚሁ ተላላፊ መሆኑ በተነገረለት ተስቦ ተይዘዋል። ይህንኑ የሰሜን ኮሪያ መግለጫ፣ ዓለማቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበር በመጽሔቱ አስፍሮት ለንባብ በቅቷል።
| 0 |
d96d6e5a6618d69b65236f0bc9e628a6
|
866272def9ed6a971bc60a9499ab7f01
|
የዩናይትድ ስቴትስና የቻይና የንግድ ስምምነት
|
ሩሲያ የዩክሬንን የባህር ኃይል መርከቦች ባለፈው ወር ከአጠቃች በኋላ፣ ዩናይትድ ስቴትስና ሸሪኮቿ ለዩክሬን ያላቸውን ድጋፍ ለማሳየት ዛሬ ወታደራዊ አውሮፕላን በዩክሬን ላይ አብርረዋል።የፔንታገን ቃል አቀባይ ኤሪክ ፓሆን ለአሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ፣ /OC-135/ የተባለው የዩናይትድ ስቴትስ አየር ኃይል አውሮፕላን ዛሬ በዩክሬን ላይ የበረረው፣ የአሜሪካ፣ የካናዳ፣ የጀርመን፣ የፈረንሳይ፣ የእንግሊዝ፣ የሩሜንያና የየክሬን ታዛቢዎችን አሳፍሮ ነው ብለዋል።
| 0 |
d7f9041da793b4560c5b8a3a4e2e1384
|
c072bfa362ea5ee15501f969607bc8f9
|
ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያላትን አቋም በድጋሜ ለተመድ የፀጥታው ምክር ቤት አስታወቀች
|
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ መንግሥታቸው በታላቁ የህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ዙሪያ ኢትዮጵያ ከግብፅ እና ከሱዳን ጋር እያደረገቸው ባለው ድርድር ጫና እያደረገ እንዳልሆነ አስታወቁ።በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን ከስምምነት ለመድረስ ወደ ጫፍ የደረሱ ቢመስሉም ቀሪ ሥራዎች መሠራት እንዳለባቸውም አሳስበዋል፡፡አሜሪካ ለግብፅ ትደግፋለች ተብሎ ለተነሳላቸው ጥያቄም፣ ፖምፒዮ አገሪቱ ሦስቱንም አገር ለመጥቀም እንደምትሠራ በመግለፅ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕም አገራቱ እኩል ተጠቃሚ ለማድረግ እየሠሩ ነው ሲሉ ገልጸዋል፡፡ፖምፒዮ አክለውም በግድቡ ዙሪያ በቅርቡ ከስምምነት ላይ እንደሚደረስ ተስፋ አለኝ ብለዋል፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ዛሬ ረቡዕ የካቲት 11/2012 አጠናቀዋል፡፡
| 0 |
cdd31b81e9af5058cd37c307e61687f5
|
a076057388406a4c847f72a4e4fcfaae
|
የ4 ቢሊየን የችግን መርሃ ግብር ሙሉ ለሙሉ ተሳክቷል- ብሄራዊ የቴክኒክ ኮሚቴ
|
በበይነመረብ መቋረጥ ምክንያት ተስተጓጉሎ የነበረው የኦንላይን የአሰልጣኞች ስልጠና ዛሬ ምሽት ቀጥሎ ተከናውኗል።በኮቪድ-19 ምክንያት ውድድሮች ከተቋረጡ በኋላ የሃገራችን አሰልጣኞች ስልጠናዎችን እና የማነቃቂያ ትምህርቶችን በኦን ላይን (በZoom ቴክኖሎጂ) እየወሰዱ ይገኛሉ። በተለይ ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ እና አሰልጣኝ አምሳሉ ፋንታሁን በአስተባባሪነት በሚያዘጋጁዋቸው መርሐ ግብሮች የሃገራችን አሰልጣኞች ትምህርቶችች ሲያገኙ ሰንብተዋል። ይሁህ እንጂ በሃገራችን በነበረው የበይነመረብ (ኢንተርኔት) መቋረጥ ስልጠናዎችን በተያዘላቸው መርሃ ግብር መሰረት እንዳይከወኑ አድርጎ ነበር። ነገር ግን በዛሬው ዕለት የአትሌቲክ ቢልባኦ የቴክኒክ ዳይሬክተር ጋሪኮትዝ ፉላንዶ (ጋሪ) ለ2 ሰዓታት የቆየ ስልጠና ሰጥተዋል።አንድ ቡድን በምን ዓይነት መልኩ መገንባት እንደሚችል እና አንድ አሰልጣኝ ቴክኖሎጂዎችን ተጠቅሞ እንዴት ስልጠና መስጠት እንዳለበት በተብራራበት በዚህ መርሃ ግብር ላይ 31 የሃገራችን አሰልጣኞች ትምህርቱን እንደወሰዱ ለማወቅ ተችሏል። ከሃገራችን አሰልጣኞች በተጨማሪ መሃመድ ማጋሱባ (ከማሊ)፣ ማያሲኒ ኬር (ከሴኔጋል)፣ ሚለር ጎሜዝ (ከአንጎላ)፣ ስቴቭ ኮስት (ከደቡብ አፍሪካ) እና ዶክተር ቤልሃሰን ማሉቼ የተባሉ የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተሮች በተጋባዥነት ተገኝተው ስልጠናውን ወስደዋል። ኢንስትራክተሮቹ የተጋበዙበት ምክንያትንም አብርሃም መብራቱ ለሶከር ኢትዮጵያ ሲያብራሩ እውቀትን ለአህጉራችን ሃገራትም ለማጋራት በማሰብ እንደሆነ ጠቁመዋል።ለ2 ሰዓታት ያክል ከቆየው የገለፃ መርሃ ግብር በኋላ ተሳታፊዎች ጥያቄዎችን እያነሱ ለ30 ደቂቃዎች ያክል ማብሪያዎች እና ውይይቶች መደረጋቸውን ኢንስትራክተር አብርሃም አያይዘው ገልፀዋል።በዙም አማካኝነት የሚሰጠው ይህ ስልጠና በቀጣይ ሳምንትም እንደሚቀጥል አሰልጣኙ ጠቁመዋል። በተለይ በቀጣይ አርብ ከአሜሪካ እና እንግሊዝ (ቼልሲ) በሚጋበዙ የእግርኳስ ሰዎች ስልጠና ሊሰጥ መታቀዱም ተነግሯል።ከዚህ በፊት ከኳታር እግርኳስ ፌደሬሽን ጋር በነበረ ግንኙነት የተለያዩ ስልጠናዎች ከብራዚል፣ ኖርዌ፣ ስፔን እና ቤልጄም በተገኙ የእግርኳስ ሰዎች ስልጠናዎች መሰጠቱ አይዘነጋም።
| 0 |
dc6cc465037293afaabdd9d7453c8095
|
a77d62472a17ca3b1cf5147f6ca37d4f
|
ከፍተኛ ሊግ | የአዲስ አበባ ከተማ ተጫዋቾች ቅሬታቸውን ለፌዴሬሽኑ አሰምተዋል
|
ባህርዳር ከተማ ከ ወልድያ (ባህርዳር ስታድየም)ጨዋታው በአዲሱ የባህርዳር ስታድየም የሚደረግ ሲሆን በፕሪሚየር ሊጉ ዳሽን ቢራ ከ ሀዋሳ ከተማ ከሚያደርጉት ጨዋታ በፊት ይካሄዳል፡፡መቐለ ከተማ ከ አክሱም ከተማ (ትግራይ ስታድየም)ወሎ ኮምቦልቻ ከ ወልዋሎ (ኮምቦልቻ) ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት ከ ኢትዮጵያ መድን (አበበ ቢቂላ) ሙገር ሲሚንቶ ከ ቡራዩ ከተማ (መድን ሜዳ)ሙገር ሲሚንቶ በሜዳው ጨዋታ የሚያደርግበት ሁኔታ ላይ የማይገኝ በመሆኑ ጨዋታውን በመድን ሜዳ እንዲያደርግ ተወስኗል፡፡ ሱሉልታ ከተማ ከ ሰበታ ከተማ (ሱሉልታ) ፋሲል ከተማ ከ አአ ፖሊስ (ፋሲለደስ ስታድየም) ፡ አዲስ አበባ ከተማ ከ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (አበበ ቢቂላ)ሻሸመኔ ከተማ ከ ድሬዳዋ ፖሊስ (ሻሸመኔ) ጅማ ከተማ ከ ወራቤ ከተማ (ጅማ) ደቡብ ፖሊስ ከ አርሲ ነገሌ (ሀዋሳ ከተማ ስታድየም)ጅንካ ከተማ ከ ሀላባ ከተማ (ጅንካ)ናሽናል ሴሜንት ከ ፌዴራል ፖሊስ (ድሬዳዋ) ነቀምት ከተማ ከ ነገሌ ቦረና (ነቀምት)
የነገሌ ቦረና ከተማ ማዘጋጃ ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ እና የክለቡ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ለገሰ በድንገት በማረፋቸው ክለቡ የነገው ጨዋታ ለሌላ ጊዜ እንዲተላለፍ ለፌዴሬሽኑ በጠየቀው መሰረት ጨዋታው ላልታወቀ ጊዜ ተላልፏል፡፡ ባቱ ከተማ ከ ጅማ አባ ቡና (ባቱ)
ይህ ጨዋታ በርካታ የባቱ ተጫዋቾች በመታመማቸው ምክንያት ለነገ ተዛውሯል፡፡ ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን ከ አማራ ውሃ ስራ (ዘርዓያእቆብ ስታድየም)
የደብረብርሃኑ አፄ ዘርዓያዕቆብ ስታድየም ለሙዚቃ ኮንሰርት በመያዙ ጨዋታው ለነገ ተላልፏል/span
| 0 |
d5041274ac16cd8eba0301df0b974142
|
d5041274ac16cd8eba0301df0b974142
|
የህወሓት 40ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በመቀሌ እየተከበረ ነው
|
የህወሓት 40ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በመቀሌ እየተከበረ ነው።በዓሉ በተለያዩ ትእይንቶች በመቀሌ ስታዲየም ከማለዳው ጀምሮ በመከበር ላይ ይገኛል።በበዓሉ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ፣ የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር እና ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ የጎረቤት አገራትና አጋር ድርጅቶች ከፍተኛ ባለስልጣናት ተገኝተዋል።በአሁኑ ወቅት የትጥቅ ትግሉ የተጀመረበትን ምክንያት እና ትግሉ የነበረውን መልክ የሚያሳዩ ትዕይንቶች በመቅረብ ላይ ይገኛሉ።ከትግራይ ክልል የተሰባሰቡ እናቶችና የቤተሰብ አባላት በትጥቅ ትግሉ ወቅት የተሰዉ ልጆቻቸውን እና ዘመዶቻቸውን ፎቶግራፍ ይዘው በስታዲየሙ ተገኝተዋል።በዚህም ወቅት በ10 ሺህ የሚቆጠረው በስታዲየሙ የሚገኘው የበዓሉ ታዳሚ በመቆም ክብር ሰጥቷል።ይህም ትእይንት በስታዲየሙ እየተከታተሉ የሚገኙ ታዳሚዎችን ወደኋላ ወስዶ በትዝታ አስለቅሷል።በትጥቅ ትግሉ ወቅት ከ60 ሺህ የሚበልጡ ታጋዮች ተሰውተዋል።በትግሉ ወቅት ለአካል ጉዳተኝነት የተዳረጉ ታጋዮችም በስታዲየሙ ትእይንት አቅርበዋል።በዚህ የትጥቅ ትግል ከ100 ሺህ የሚበልጡ ታጋዮች አካል ጉዳተኛ ሆነዋል። (ኤፍ.ቢ.ሲ)
| 1 |
1fb56fbc21af7c0a7a2707e265da971d
|
dcc837c4afd66137682d8933dac5ed74
|
የሶስቱ ሃገራት ድርድር ተጠናቀቀ
|
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የኮሮና ቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ በተቋሙ ማድረግ መጀመሩን ገለፀ። ኢንስቲትዩቱ 6 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ በሽታ ምልክት ታይቶባቸው በለይቶ ማቆያ ማዕከል ክትትል እየተደረገላቸው እንደሆነ አስታውቋል። እነዚሁ ሰዎች ለቫይረሱ ምርመራ ናሙና የተወሰደላቸው መሆኑንና የሶስቱ ናሙና ወደ ደቡብ አፍሪካ መላኩን ትናንት መግለፁ የሚታወስ ነው። በዛሬው ዕለት የሶስቱ ናሙናዎች ውጤት እንደደረሰው እና ሶስቱም ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸዉ መረጋገጡን ገልጿል። በተጨማሪም እዚሁ በኢንስቲትዩቱ የተወስዱ የሶስቱ ናሙና በተቋሙ ምርመራ ተደርጎ ነጻ መሆናቸው ተረጋግጧል ብሏል።
| 0 |
04e87d99cd5db2103ca974d057d27f15
|
ec3b646b175ee143eb70ca65370ea1dc
|
አሚሶም በአልሻብ የተያዙ ይዞታዎችን በማስመለሱ የአፍሪካ ህብረት አድናቆቱን ገለጸ
|
የአዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበር እና የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ስሪል ራማፎሳ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የአፍሪካ ህብረት ልዑክንን ተቀብለው ስላነጋገሩ ምስጋና አቅርበውላቸዋል።የአፍሪካ ህብረት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከአፍሪካ ህብረት ልዑክን ጋር መወያየተቻወን ተከትሎ መግለጫ አውጥቷል።በመግለጫውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የቀድሞ የላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ፣ የቀድሞው የሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ጆኣኪም ቺሳኖና የቀድሞው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ኪጋሌማ ሞትላንቴ ያካተተውን የአፍሪካ ህብረት ልኡክ በትናንትናው እለት ተቀብለው ማነጋገራቸውን አስታውሷል።በውይይታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለልኡካኑ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ስላለው የህግ ማስከበር ዘመቻ ዙሪያ ማብራሪያ መስጠታቸውን አመላክቷል።እንዲሁም ዘመቻው የህግ ማስከበር መሆኑን እና በአጭር ጊዜ የሚጠናቀቅ መሆኑን፤ በክልሉ የተፈናቀሉ ዜጎችን ሰብዓዊ ድጋፍ የሚየስተባብር እና የሚመለከት ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ስራ መግባቱንም ለልዑካኑ አብራርተዋል ብሏል።ከዚህ ባለፈም ከቀያቸው የተሰደዱ ተፈናቃዮችን ተቀብሎ ለማቋቋም አራት መቆያዎች መዘጋጀታወንም ለልኡካኑ አብራርተዋል ብሏል የአፍርካ ህብረት በመግለጫው።የአፍሪካ ህብረት ልዑክኑ ከኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ጋር ተገናኝተው መወያየታቸውንም መግለጫው አመላክቷል።ውይይቱን አስመልክቶም የአፍሪካ ህብረት የወቅቱ ሊቀ መንበር እና የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ስሪል ራማፎሳ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የአፍሪካ ህብረት ልዑክንን ተቀብለው በማነጋገራቸው ምስጋና አቅርበውላቸዋል።የአፍሪካ ህብረት በቀጣይም ከኢትዮጵያ መንግስት እና ህዝብ ጎን እንደሚሆንም ማረጋገጣቸውንም መግለጫው አመላክቷል።
| 0 |
755cf300e24c0333478a433a64cb847f
|
755cf300e24c0333478a433a64cb847f
|
አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ
|
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር ተወያዩ።ውይይታቸው ጄኔቫ በሚገኘው የዓለም ጤና ድርጅት ፅህፈት ቤት የተደረገ ነው።በውይይታቸውም በሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋን፣ በቅድመ ጤና አጠባበቅ፣ በተመጣጠነ ምግብ፣ በህክምና መሳሪያዎች እና ቁሳቁስ አቅርቦት እንዲሁም በአቅም ግንባታ ዙሪያ መክረዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ የጤናው ዘርፍ ልማት ለሚጫወተው አጋዥ ሚና አድናቆታቸውን ገልጸዋል።የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በበኩላቸው፥ የዓለም ጤና ድርጅት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን አጋርነት እንደሚያጠናክር ተናግረዋል።በውይይቱ በተነሱ ነጥቦች ዙሪያም ድርጅቱ ድጋፉን እንደሚያደርግ ማረጋገጣቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
| 1 |
2ee8e1f47605269f97629d7f9a021586
|
2ee8e1f47605269f97629d7f9a021586
|
ያለመግባባቱ በውይይት የማይፈታበት ምክንያት የለም- ዶ/ር ቴድሮስ
|
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በአልጀሪያ ጉብኝት እያደረጉ ባለበት ወቅት ኢትዮጵያ ለውይይት ቅድሚያ እንደምትሰጥ አብራርተዋል፡፡ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ከአልጀሪያ አቻቸው ሙራድ ሜድለሲ ጋር በጋራ በሰጡት መግለጫ እንዳመለከቱት ሁለቱ ሀገሮች ሁሉንም የተፋሰሱን ሀገሮች ከሚጠቅም ስምምነት ላይ ሊደርሱ የማይችሉበት ምንም ምክንያት የለም፡፡ያም ሆኖ ችግሩን በድርድር መፍታት ካልተቻለ ጉዳዩን በአለም አቀፍ ሽምግልና የመፍታት እድሉ ዝግ አይደለም ብለዋል፡፡የግብፁ አቻቸው ሞሃመድ ካሚል አሚር ባደረጉላቸው ግብዣ መሰረትም በቅርቡ ወደ ግብፅ ተጉዘው ውይይት እንደሚያደርጉም ተናግረዋል፡፡ (ፕረስ ቲቪ)
| 1 |
952eef951825421127191d03d7fb2c28
|
3c7ff71cf217a7152df5daaa15954220
|
“ኢትዮጵያ፤ አፍሪካዊት የብልጽግና ተምሳሌት” የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ዘመናዊ የኢኮኖሚ ዞን ለመገንባት በተዘጋጀ እቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ።ዘመናዊ ከተማው “ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን” የሚል መጠሪያ የተሰጠው ሲሆን ፕሮጀክቱን ዕውን ለማድረግ በተዘጋጀው ጥናት ላይ ውይይት ተካሂዷል።የፕሮጀክቱ አላማ ሁሉን አቀፍ ዘመናዊ ከተማ መገንባት ነው ተብሏል።ሀሳቡ ባለፈው አመት ለክልሉ የካቢኔ አባላት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበት ነበር።ፕሮጀክቱን እውን ለማድረግም ዕቅድ እና ጥናቱ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደርጎበታል።ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በውስጡ ሁሉን የልማት ፍላጎቶች ያካተተ እና ዘመናዊ ከተማ የሚፈጥር ነው መሆኑም ነው የተገለጸው።የባህል ማዕከል እና የቱሪዝም ምርት በዘመናዊ ከተማው ከሚካተቱት መሀል ጥቂቶቹ መሆናቸውን የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ ገልጿል።በፕሮጀክቱ የመኖሪያ መንደሮች፥ መዝናኛ ስፍራዎች፥ ኢንዱስትሪ ዞን፥ ሎጅስቲክስ፥ ደረቅ ወደብ፥ መጋዘኖች እና የተለያዩ አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን በሂደት በ40 አመታት የሚፈጸም መሆኑም ነው የተገለጸው።ክልሉ “በቤተሰብ ደረጃ ብልጽግናን ማረጋገጥ” የሚያስችሉ በርካታ ፕሮጀክቶችን ወደ ስራ እያስገባ ይገኛልም ብሏል ፓርቲው።ፕሮጀክቱ በ23 ሺህ 556 ሄክታር ላይ የሚገነባ ሲሆን ለበርካታ ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊነት የስራ ዕድል ይፈጥራል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
294dd465b255816d3500b4beee0d8224
|
294dd465b255816d3500b4beee0d8224
|
የ2020 ቻን ተሳታፊዎች ተለይተው ታውቀዋል
|
በቀጣይ ዓመት በካሜሩን የሚዘጋጀው የአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ (ቻን) ተሳታፊዎች ዛሬ ሙሉ ለሙሉ ሲታወቁ በርካታ ትላላቅ ሃገራት ወደ ውድድሩ አያመሩም።በውድድሩ በአህጉሪቱ ላይ ጥሩ ስም ያላቸው ጋና፣ ሴኔጋል፣ ደቡብ አፍሪካ እና ግብፅ የመሳሰሉ ሀገራት የማይካፈሉ ሲሆን በተቃራኒው በርካታ ያልተገመቱ ቡድኖችን ያሳትፋል። አዘጋጇ ካሜሩን፣ ታንዛንያ፣ ሩዋንዳ፣ ዩጋንዳ፣ ዛምቢያ፣ ናሚቢያ፣ ቶጎ፣ ሞሮኮ፣ ዚምባብዌ፣ ዲሞክራቲክ ኮንጎ፣ ቱኒዝያ፣ ቡርኪናፋሶ፣ ኮንጎ ሪፐብሊክ፣ ጊኒ፣ ኒጀር እና ማሊ ይሳተፉበታል።በሃገር ውስጥ ሊጎች ለሚጫወቱ ተጫዋቾች ዕድል ለመስጠት በሚል በ2009 የተጀመረው ይህ ውድድር ከዚ በፊት አምስት ግዜ መካሄዱ ሲታወስ ዲሞክራቲክ ኮንጎ ሁለት ግዜ ዋንጫ በማንሳት ትመራለች።ቀጣይ ዓመት ጥር ወር ላይ በካሜሩን የሚካሄደው ይህ ውድድር ቀደም ብሎ በኢትዮጵያ አዘጋጅነት እንዲካሄድ ታስቦ ኢትዮጵያ በቂ ዝግጅት ባለማድረጓ የአዘጋጅነት ኃላፊነቱ ለካሜሩን መሰጠቱ ይታወሳል።
| 1 |
3d8284b2a6b83f82b11d7bff58c4716c
|
d37ef0e63f3210ff7ef94bb2eb166551
|
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 4-1 ሀዋሳ ከተማ
|
| ቴዎድሮስ ምትኩ
| ትግል ግዛው
| ክንዴ ሙሴ | የኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ
| ሀዋሳ ከተማ ስታድየም (ሀዋሳ)
| 08:00ጤና ይስጥልን!የ2010 የኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ መርሐ ግብር መካከል ኢትዮጵያ ቡና ከ መከላከያ የሚያደርጉት ጨዋታ 08:00 ላይ በሀዋሳ ከተማ ስታድየም ይደረጋል። ጨዋታውን በቀጥታ የውጤት መግለጫ እንድትከታተሉ እየጋበዝን ከተለመዱት የጨዋታ ሁነቶች ባሻገር የተለዩ ክስተቶች ካሉ በፅሁፍ እንገልፅላችኋለን።መልካም ቀን!
| 0 |
1a8f3c72d9e1d0c1d329e2aa3ba738bf
|
876b2ba7859fc27ca746a4620bb18d42
|
የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የሚጀመርበት ቀን ሽግሽግ ተደረገበት
|
የኢትዮጵያ አሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ እና የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የፍፃሜ ቀናት እንዳይጋጩ ሽግሽግ ተደርጎባቸዋል። ዓመታዊው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ከመስከረም 26 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል። ውድድሩ ነገም በግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች የሚቀጥል ሲሆን በሳምንቱ መጨረሻ እንደሚገባደድም መርሀ ግብር ወጥቶለት ነበር። ነገር ግን ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መጀመር አንድ ሳምንት አስቀድሞ የሚከናወነው የኢትዮጵያ አሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ የጨዋታ ዕለት ጋር መገጣጠሙ አነጋጋሪ ሆኖ ቆይቷል። ከዚህ በተጨማሪም የአምና የፕሪምየር ሊግ እና የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊዎች ጅማ አባ ጅፋር እና መከላከያ በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ መድረሳቸው ጉዳዩን ያወሳሰበው ይመስል ነበር።የተፈጠረውን የመርሀ ግብር መገጣጠም ለማስተካከልም በሁለቱም ውድድሮች የፍፃሜ ቀናት ላይ ሽግሽግ ተደርጓል። በዚህም መሰረት የአዲስ አበባ ዋንጫ የፍፃሜ እና የደረጃ ጨዋታዎች በአንድ ቀን ቀደም ብለው ቅዳሜ ጥቅምት 10 በ9፡00 እና በ11፡00 የሚከናወኑ ይሆናል። የአሸናፊዎች አሸነፊው ጨዋታ ደግሞ በሁለት ቀናት ወደ ፊት ተገፍቶ ማክሰኞ ጥቅምት 13 11፡00 ላይ ይደረጋል። በሁለቱ የፍፃሜ ጨዋታዎች መካከል ያለው የሦስት ቀናት ልዩነትም ለሁለቱ ክለቦች በቂ የማገገሚያ ጊዜ ለመስጠት ታስቦ የተተወ እንደሆነ ታውቋል።
| 0 |
2b48d46b94c3f7c6e1ed994857ad6da6
|
6ebe10b28b1836c9ff6e92949d273933
|
ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ የታጠቁ ኃይሎች በነዋሪዎች ላይ ጥቃት አደረሱ
|
የእሥራኤል የጦር አሮፕላኖች ዛሬ ሐሙስ በአንድ የሦርያ ወታደራዊ ይዞታ ላይ ጥቃት ማካሄዳቸውን የሦርያ ጦር ኃይል አስታወቀ።በዚሁ ማሳያፍ በተባለች ከተማ ላይ በደረሰ ጥቃት ሁለት ወታደሮች መገደላቸው፣ ታውቋል።እሥራኤል ሚሳይል የተኮሰችው ሊባኖስ የሃማ ክልል ውስጥ ሆና ነው ሲል፣ የሦርያ ጦር ኃይል መግለጫ አመልክቷል።የማሳያፍ ከተማ የምትገኘው ሃማ ክፍለ ሀገር ውስጥ ሆኖ፣ ሜዲትሬንያን ባሕር አጠገብ፣ ከሦርያና ከሊባኖስ ድንበር40 ኪሎ ሜትር በስተሰሜን ነው።የእሥራኤል ጦር እስካሁን የሰጠው አስተያየት ወይም ምላሽ የለም።
| 0 |
0cd09363a030434502bae4751d3592a4
|
18411956fe669afa3a213663e0255f99
|
አካዳሚው ስኬታማ አትሌቶችን በማፍራት ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ ልዩ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኮሌጅ አባልና የዲፕሎማቲክ አካዳሚ ዳይሬክተር አሌክሳንደር ቪ ያኮቬንኮን ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታና የዲፕሎማቲክ አካዳሚው የሚሰጣቸው ሥልጠናዎችና በትብብር መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡አምባሳደር አለማየሁ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ሰፊ ገለጻና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ዳይሬክተሩ በበኩላቸው ስለ አካዳሚው ለሃገራቸው እና ለውጭ ዲፕሎማቶች ስለሚሰጣቸው ሥልጠና አስረድተዋል፡፡በሁለቱ ሃገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት፣ የሩሲያ እና አፍሪካ ግንኙነቶች የበለጠ ማጠናከር የሚቻልበት ሁኔታንም ተነጋግረዋል፡፡ዳይሬክተሩ በስብሰባው ላይ አካዳሚው በ2021 ለ24 የኢትዮጵያ ዲፕሎማቶችን በሁለት ዙር የአጭር ጊዜ ስልጠና ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል።ዳይሬክተሩ አክለውም አካዳሚው የሁለቱን ሃገራት ባህላዊ ልውውጥ እና የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ በማስተዋወቅ ረገድ ከኤምባሲው ጋር ተቀራርበው ለመስራት እንደሚፈልግ መግለጻቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
17a44e3ceb913272fb88a12981c97a83
|
7f046991f0c594139c533cfd34ba8ab0
|
ሴቶች ዝውውር | አዲስ አበባ ከተማ በአዲስ መልኩ ቡድኑን አዋቅሯል
|
በሴቶች እግርኳስ ጠንካራ ተፎካካሪ ከሚባሉት ክለቦች አንዱ የሆነው መከላከያ አዲስ አሰልጣኝ በመቅጠር በዛሬው ዕለት ደግሞ የአምስት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል፡፡ ክለቡ የሴት ቡድኑ አሰልጣኝ በማድረግ ሰለሞን ታደለ (ቲታን) በዋና አሰልጣኝነት መሾሙን የክለቡ ፕሬዝዳንት ኮሎኔል ደረጀ መንግክቱ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልጿል፡፡ አሰልጣኙ ከዚህ ቀደም በመከላከያ የታዳጊ ቡድኖች እና በዋናው ቡድን ረዳት አሰልጣኝ በመሆን ሰርቷል።ለመከላከያ ፊርማቸውን ካኖሩት ውስጥ ታሪኳ በርገና አንዷ ናት፡፡ የብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ የሆነችው ታሪኳ በ2007 ከትምህርት ቤቶች ውድድር የተገኘች ሲሆን በድሬዳዋ ሁለት ዓመታትን ካሳለፈች በኋላ ወደ ጥረት ኮርፖሬትአምርታ እስከ ውድድር ዘመኑ ፍፃሜ ቆይታ አድርጋለች።አይዳ ዑስማን ሌላዋ የመከላከያ አዲስ ተጫዋች ሆናለች፡፡ ከመላው ኢትዮጵያ ውድድር ላይ ቤንሻንጉልን ወክላ ሀዋሳ ላይ በነበረ ውድድር ባሳየችው አስደናቂ ብቃት በአሰልጣኝ በሀይሏ ዘለቀ የወቅቱ የሲዳማ ቡና ቡድን ውስጥ ተካታ መልካም ዓመትን በማሳለፏ ወደ አዳማ ከተማ ከዛም በ2011 ደግሞ በድሬዳዋ በማምራት ለሊጉ ኮከብ ግብ አስቆጣሪነት ተፎካካሪ በመሆን ዓመቱን አጠናቃለች፡፡ትዕግስት ዳዊት ለመከላከያ ለመጫወት የተስማማች ሦስተኛ ተጫዋች ሆናለች ፡፡ ከ2005 ጀምሮ በሀዋሳ ክለብ ውስጥ እስከ 2010 ድረስ በቀኝ መስመር ተከላካይ እና አጥቂ ስፍራ ላይ መልካም ጊዜያትን ያሳለፈች ሲሆን ከአንድ ዓመት በኋላ ወደ እግር ኳሱ መመለሷን ያረጋገጠችበትን ዝውውር ፈፅማለች፡፡ሌሎች መከላከያን የተቀላቀሉት ፀጋ ንጉሴ (ተከላካይ አ/አ ከተማ) እና ከዚህ ቀደም በደደቢት እና አዲስ አበባ ከተማ የተጫወተችው ህይወት ረጉ ሲሆኑ ያለፉትን ሶስት ዓመታት ሀዋሳ ከተማን ለቃ በመከላከያ ድንቅ የቀኝ መስመር ተጫዋች መሆኗን ያስመሰከረችው ምህረት መለሰ እና አጥቂዋ መዲና ዐወል ውላቸውን ለሁለት ዓመት ያራዘሙ ሆነዋል፡፡
| 0 |
145ad69eae237fac8da4409cf631acfb
|
58eb88e4d9180b5b1014b745fee9dcd6
|
በቦረና የእንስሳት ሃኪሞች ከአንድ ላም ሆድ ውስጥ 50 ኪሎ የሚመዝን ፕላስቲክ አወጡ
|
ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለችው የ1ሺ 500 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር ዝርጋታ በባቡር ትራንስፖርት ዘርፍ በአፍሪካ ቀዳሚ ስፍራ እንደሚያስቀምጣት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ አስታወቁ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የአዋሽ- ኮምቦልቻ – ወልድያ -ሃራ ገበያ የ375 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር ግንባታን ለማስጀመር የሚያስችል የመሰረት ድንጋይ በኮምቦልቻ ከተማ ዛሬ ባስቀመጡበት ወቅት ነው።የባቡር መንገድ ፕሮጀክቱ ታዳሽ ሃይል የሚጠቀም በመሆኑ የአከባቢ ብከለትንና ለነዳጅ ይወጣ የነበረውን ከፍተኛ ወጪ የሚያድን ከመሆኑም በላይ ባጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ጭነትን በመጓጓዝ ለአገሪቱ ልማት ቁልፍ ሚና እንደሚጫወት አብራርተዋል።የፕሮጀክቱን ግንባታ ከሁለት ዓመት በፊት ለመጀመር የታቀደ ቢሆንም በገንዘብ እጥረት ምክንያት ሊዘገይ ችሏል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሁን ግን ከቱርክ ኤግዚም ባንክና ከአውሮፓ ህብረት አባላገራት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ሊጀመር መቻሉን አስረድተዋል።እንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ገለጻ ለፕሮጄክቱ ማከናወኛ የተገኘው ገንዘብ የኢትዮጰያ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ውጤት መሆኑን ገልጸዋል ።የትራንስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ወርቅነህ ገበየሁ በበኩላቸው ለባቡር መስመሩ ግንባታ 1ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ወጪ የሚደረግ ሲሆን በሶስት ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ለአገልግሎት እንደሚበቃ ተናግረዋል።የጠቅላይ ሚኒስትሩ አመካሪ ሚኒስትርና የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር አርከበ ዕቁባይ በበኩላቸው ፕሮጄክቱ ያፒ መርኬዚ በተባለ የቱርክ ኩባንያ የሚከናወነው ሲሆን ግንባታውም ሲጠናቀቅ አገሪቱን ከጎረቤት አገራት ወደቦች ጋር እንዲሁም የሰሜኑን የአገሪቱን ክፍል ከመሃል አገር ጋር በቀላሉ ለማገናኘት ያስችላል ብለዋል።ባቡሩ በሰዓት 120 ኪሎ ሜትር ፍጥነት እንዲኖረው ተደርጎ ዲዛይን የተደረገ ሲሆን፤ በዓመት 750 ሺህ መንገደኞችንና 8 ነጥብ 5 ሚሊየን ቶን የሚመዝን እቃ የማጓጓዝ አቅም እንዳለው አስረድተዋል።በ1ነጥብ5 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ለሚገነባው የመቐለ-ወልዲያ-ሀራ ገበያ የባቡር መስመር ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ባለፈው ሳምንት የመሰረት ድንጋይ ማስቀመጣቸው ይታወሳል ሲል ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
| 0 |
06856017fcf0103306a9313d6c3bc3c3
|
3f28415b958d5f69c73f5a3ae0cdcbc3
|
የሰላም ሚኒስቴር በአዲስ አበባ ከሚገኘው የዓለም ባንክ አመራሮች ጋር ውይይት አካሄደ
|
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ቱሪዝም ጉባኤ በሚቀጥለው ሳምንት በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ ።የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ መዓዛ ገብረመድህን በትናንትናው ዕለት በሠጡት መግለጫ ጉባኤው በአፍሪካ የኮንፍረንስ ቱሪዝምን ከማጠናከር ባለፈ የአህጉሪቱን የቱሪዝም ገጽታና ሃብቶችን ለማስተዋወቅ ያግዛል ብለዋል ።እንደ ወይዘሮ ማዕዛ ገለጻ ጉባኤው ከሚያዚያ 10 እስከ ሚያዚያ 13 ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ በሸራተን ሆቴል የዓለም የቱሪዝም ድርጅት ዋና ፀሃፊ በተገኙበትና 200 ተሳታፊዎችን ባሉበት ይካሄዳል ። በጉባኤው ከአፍሪካ አህጉር የቱሪዝም መስክ ልማት ተግዳሮቶችና መፍትሄዎቻቸው ላይ ትኩረት በመሥጠት ውይይት ይደረጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ሚንስትር ዲኤታዋ ተናግረዋል ።በተጨማሪም የዓለም አቀፍ የቱሪዝም ዘርፍ እንቅስቃሴ ሌላው በጉባኤው ውይይት የሚደርግበት ጉዳይ እንደሚሆን ይጠበቃል ።በ59ኛው የዓለም ቱሪዝም ጉባኤ የአባል ሃገራት ሚኒስትሮች፣ የዘርፉ ባለሙያዎች፣ የቻይና ቱሪዝም አስተዳደር አመራሮችና አለም አቀፍ ብዙሃን መገናኛዎች ተሳታፊ እንደሚሆኑ ዋልታ ሚዲያ ኮርፖሬት ዘግቧል ።
| 0 |
59ec723be33f3268222d40efd42e9b81
|
eebcaa9825bcf98bb905e3ff96f3836c
|
ኮሚሽነር ሸረፋ ዴሌቾ ይግባኝ ጠየቁ
|
በቡራዩና አካባቢው በግዳጅ ላይ ቆይተው ወደ ካምፕ ሲመለሱ መስከረም 30 ቀን 2011 ዓ.ም. ጠቅላይ ሚኒስትሩን ካላነጋገርን በማለት ወደ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በማቅናታቸው፣ ከአሥር እስከ አምስት ዓመት ጽኑ እሥራት የተቀጡት የመከላከያ ኮማንዶ አባላት ይግባኝ አሉ፡፡ በወቅቱ ከ200 በላይ የሚሆኑ ወታደሮች ቢሆኑም ወደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ ያቀኑት፣ በወታደራዊ ፍርድ ቤት ጉዳያቸው ታይቶ የተፈረደባቸው 66 አባላት ነበሩ፡፡ የተቀሩት አስተዳደራዊ ውሳኔ እንደተሰጠባቸው መዘገቡ ይታወሳል፡፡ ጉዳዩን አስመልክተው ታኅሳስ 6 ቀን 2011 ዓ.ም. መግለጫ ሰጥተው የነበሩት የመከላከያ ፍርድ ቤት የተለያዩ ኃላፊዎች፣ ከ500 በላይ አባላት የታደሙበት የፍርድ ሒደት እንደነበር ገልጸው ነበር፡፡ በወቅቱም የመከላከያ ተከላካይ ጠበቃ ይግባኝ እንደሚኖር ገልጸው ነበር፡፡ በዚህ መሠረት ሐሙስ የካቲት 28 ቀን 2011 ዓ.ም. እና ዓርብ የካቲት 29 ቀን 2011 ዓ.ም. የፍርደኞቹ ይግባኝ በታጠቅ ማረሚያ ቤት ታይቷል፡፡ ይግባኙም በፍርድ አሰጣጥና በጥፋተኝነት ላይ እንደሆነ ታውቋል፡፡
| 0 |
cb983fb92cfb399bcdb71a13c1a74fe8
|
cb983fb92cfb399bcdb71a13c1a74fe8
|
እነአብዲ መሃመድ ዑመር በቀረበባቸው ክስ ላይ መቃወሚያቸዉን አቀረቡ
|
እነ አብዲ መሃመድ ዑመር በተከሰሱበት የሱማሌ ሁከት መፍጠር ክስ ዛሬ ላይ መቃወሚያቸዉን አቀረቡ፡፡ያልተያዙ 41 ሰዎች ጉዳይ የችሎቱን ግራና ቀኙን ያከራከረ ሲሆን ፖሊስ አድራሻቸዉን ፈልጎ ማግኘት እንዳልቻለ ጠቅሶ ረዘም ያለ ተጨማሪ ጊዜ ጠይቋል፡፡አቃቤ ህግ በበኩሉ ፖሊስ በአግባቡ ስራዉን እያከናወነ አለመሆኑን በመጥቀስ አንድ ተለዋጭ ቀጠሮ እንዲሰጣቸዉ ችሎቱን ጠይቋል፡፡ጠበቆች በበኩላቸዉ በፖሊስ ተከሳሾችን የማፈላለጉ ስራ በሚፈለገዉ ደረጃ ላይ ባለመሆኑ፣ በቀጣይ የጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግ ጥያቄ አቅርቧል፡፡አቃቤ ህግም ፖሊስን ወቃወም ተገቢ አይደለም ምክንያቱም አንድ ላይ መስራት ነበረባችሁ ብሏል፡፡የ33ኛ እና 34ኛ ተከሳሾች የሱማሌኛ ቋንቋ አስተርጓሚ ቢቀርብላቸዉም ጠበቃቸዉ ባለመምጣቱ ባለበት እንዲነበብ እንፈልጋለን ሲሉ ያቀረቡትን አቤቱታ ችሎቱ ተቀብሎታል፡፡በአቃቤ ህግ መቃወሚያ ምላሽ ለመጠበቅ እንዲሁም ስላልተያዙ ተከሳሾች ፖሊስ የደረሰበትን የመጨረሻ ዉጤት እንዲያሳዉቅ ለሚያዚያ 4፣ 2011 ቀጠሮ ተሰጥቷል፡፡
| 1 |
a39d49eadc7c49e44c7238281ed9a0a9
|
e3ef57d4b842c31f98bf5103f0d69111
|
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ አቡነ ማትያስ ህዝቡ አብሮነቱን እንዲያጠናክር ጥሪ አስተላለፉ
|
አራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አዲስ አበባ ሲገቡ ጳጳሳት፣ ካህናት እንዲሁም የእምነቱ ተከታዮች አቀባበል አድርገውላቸው፡፡ለአለፉት ሃያ ስድስት ዓመታት ለሁለት ተከፍለው የሀገር ቤትና የውጭ ሲኖዶስ እየተባለ ሲጠሩ የነበሩት ሁለቱ ሲኖዶሶች ቃለ ውግዘታቸውን አንስተው ሰሞኑን ወደ ዕርቅ መምጣታቸው ይታወሳል፡፡የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ መሐመድ አሚን ጀማል፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ካርዲናል አቡነ ብርሃነ ኢየሱስ እና የሌሎችም የዕምነት አባቶች ተገኝተዋል፡፡
| 0 |
dbb917ac36cb75ef848fd91968bd6f58
|
1583349cdbf971b492aa0fe7853a5125
|
ጠጥቶ ማሽከርከርን ለማስቆም ዘመቻ ተጀመረ
|
አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት የሕግ የበላይነትን ለማስከበር እና ሕገ ወጥ ወንጀለኞችን ለፍርድ ለማቅረብ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሜ ያረጋግጣል አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት።ነገር ግን ይህ ሕግ የማስከበር እንቅስቃሴ በብሔር ወይም በሌላ ወገንተኝነት ላይ የተቃኘ ነው የሚለውን የተሳሳተ እሳቤ አጥብቆ ያወግዛል ብሏል ፅ/ቤቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ።በአሁኑ ወቅት በትግራይ የሚካሄደው ሕግ የማስከበር ሥራ በዋነኝነት ኢትዮጵያን በማተራመስ ላይ በተሠማሩ ሥርዓት አልበኞች፣ በተንኮልና በሤራ በተሞሉ የሕወሐት ቡድን አባላት ላይ ያነጣጠረ ስለመሆኑ ማንም ሰው ጥርጣሬ ሊገባው አይገባም ብሏል በመግለጫው።በትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ ሳይቀር የከፋ በደል የሚፈጽመውን ይህን የሕወሐት ጁንታ የወንጀል ሰንሰለት ለማስቆም የፌዴራሉ መንግሥት ቆርጦ ተነሥቷል ሲልም ነው ያስታወቀው።በዚህ ሕግ የማስከበር ዘመቻ የትግራይ ሕዝብ የመጀመሪያው ተጠቃሚ ይሆናል ያለው ፅ/ቤቱ፤ ለኢትዮጵያ ያለው ራእይ በብዝኃነት የሚኮሩ ብሔር ብሔረሰቦች በአንድነት የሚኖሩባት የበለጸገች ኢትዮጵያን ማየት መሆኑን አስታውቋል።የትግራይ ሕዝብ ሕዝባችን ነው፤ በዚህ ሕዝባችን ላይ ምንም ዓይነት ክፉ ነገር እንዲደርስ አንፈልግም። ይሄንን የሚያደርጉትንም አንታገሥም ነው ያለው።
| 0 |
af633e77a05e7ee35b6464554aaf3c74
|
84ff64a63f1c61ca6ea382af79e38e80
|
የትግራይ ህዝብ ዘራፊውን ቡድን አሳልፎ በመስጠት ከኢትዮጲያዊያን ጎን እንዲቆም በግንባር ህግን በማስከበር ላይ ያሉ የሚሊሻ አባላት ጥሪ አቀረቡ።
|
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ የቀድሞ የህወሃት አመራሮች ህወሃት በፌደራል መንግሥቱ የሚተላለፉ ህጎችን በመተላለፍ የህዝብ ሃላፊነት ይዘው በፌደራል መንግስት የስራ ሃላፊነት ላይ የሚገኙ አመራሮችን ለቃችሁ ኑ በሚል ያቀረበው ጥሪ አግባብ አለመሆኑን ገለጹ፡፡አመራሮቹ ህወሃት የብልጽግና ፓርቲን ለመመስረት በሃዋሳ በተካሄደው ውይይት ላይ በሙሉ ተቀብሎ አሁን ላይ ያፈነገጠ አካሄድ መከተሉ የፖለቲካ ሸፍጥ ነው ሲሉም ተናግረዋል።የህወሃት የአሁኑ አካሄድ ብልጽግና ፓርቲ በትግራይ ህዝብ ተቀባይነት እንዳይኖረው እና ህብረተሰቡ ሃሳቡን በነጻነት መግለጽ እንዳይችል የሚያደርግ ነው ብለዋል።ህወሃት የትግራይ ህዝብ እኩል ሁለንተናዊ ተጠቃሚ እንዳልሆነ ለማስመሰል የሚያደርገውን ተገቢ ያልሆነ አካሄድ ሊያስተካክል እንደሚገባ እና የትግራይ ህዝብም ይህን የተሳሳተ አካሄድ ሊረዳ እንደሚገባም አውስተዋል።ብልጽግና የትግራይን ህዝብ ያገለለ ውሳኔ አንድም ቀን አሳልፎ አያውቅም የሚሉት የቀድሞ የህወሃት አመራሮች፥ ህወሃት ብልጽግና በትግራይ የሚሰራቸውን ስራዎች መካድ እና የትግራይ ህዝብ የተበዳይነት ስሜት እንዲኖረው የማድረግ ፍጹም የተዛባ ስራ እየሰራ መሆኑንም አንስተዋል።በፌደራል ደረጃ የህዝብ ውክልና አግኝተው የተቀመጡ አመራሮችን አፈናቅሎ ለመውሰድ መሞከርም ተገቢ እንዳልሆነ አስረድተዋል።የትግራይ ህዝብ ጥያቄ የኛም ጥያቄ ነው ያሉት የቀድሞ አመራሮቹ የትግራይ ህዝብ የህወሃትን የጥፋት እና የትርምስ አካሄድ ሊረዳው ይገባል ሲሉም አሳስበዋል።ነገሮችን ለማስተካከልም ሁለቱም ወገኖች ወደ ውይይት እንዲመጣ እንፈልጋለንም ብለዋል።በይስማው አደራው
| 0 |
b989def6571cdaaec621842c62f7fef3
|
2afde991328a163a79bdd44a2d901e1c
|
ቻይና በባህር ላይ የምታደርገው አጨቃጫቂ ትርዒቶች
|
መዝናኛው ኢንዱስትሪ የምታገኘውን ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ለማሳደግ ያቀደቺው ሳኡዲ አረቢያ፣ በአይነቱ ልዩ የሆነና የላስ ቬጋስን ያህል ስፋት ይኖረዋል የተባለውን ግዙፍ የመዝናኛ ከተማ ግንባታ ከስድስት ወራት በኋላ እንደምትጀምር መነገሩን ዘ ኢንዲፔንደንት ዘግቧል፡፡ከመዲናዋ ሪያድ በስተደቡብ አቅራቢያ በሚገኝ 334 ስኩየር ኪሎ ሜትር ስፋት ያለው ስፍራ ላይ የሚቆረቆረውና በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ወጪ የሚደረግበት ይህ ልዩ የመዝናኛ ከተማ፤ ለነዋሪዎችና ለውጭ አገራት ጎብኝዎች የተለያዩ የመዝናኛ፣ የስፖርትና የባህላዊ ትርዒቶች አገልግሎት እንደሚሰጥ ዘገባው አስታውቋል፡፡ እጅግ ማራኪ ፓርኮች እንደሚኖሩት የተነገረለት ይህ ግዙፍ መዝናኛ ከተማ፣ አለማቀፍ ተፈላጊነት እንደሚኖረውና ለአገሪቱ ከፍተኛ ገቢ ያስገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅም ዘገባው አክሎ ገልጧል፡፡ሳኡዲ አረቢያ አዳዲስ የገቢ አማራጮችንና የኢኮኖሚ መስኮችን በማስፋፋት ኢኮኖሚዋን ከነዳጅ ጥገኝነት ለማላቀቅ አቅዳ እየሰራች እንደምትገኝ የጠቆመው ዘገባው፤ የዚህ ጥረት አንዱ አካል የሆነው የግዙፍ የመዝናኛ ከተማ ግንባታ ፕሮጀክት በአራት አመታት ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅም አመልክቷል፡፡
| 0 |
8b6feb74238876a77fdc5299d609ea0c
|
e05e99a1d2e7ebddb69ceef5cddedbed
|
የህወሓት የጥፋት ቡድን በማይካድራ የፈፀመውን አይነት እኩይ ተግባር በመቐለ ለመድገም እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ኮሚሽኑ ገለፀ
|
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሄራዊ ፀጥታ አስተባባሪ ኮሚቴ ፀረ-ሰላም ኃይሎች እየሰሩ ያሉትን አገር የማፍረስ ሴራ የማስቆም የመቆጣጠርና የዜጎችን ሰላምና ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነቱን እንደሚወጣ አስታወቀ፡፡ የብሄራዊ ፀጥታ አስተባባሪ ኮሚቴ ነገ በሚከበረው የኢሬቻ በዓል ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በመግለጫውም በዓሉ በሰላም እንዳይከበር ለማድረግ ብሄርን ከብሄር ለማጋጨትና በዜጎች ዘንድ መተማመን እንዳይኖር ውዥንብር ለመፍጠር አንዳንድ ፀረ-ሰላም ኃይሎች ከወዲሁ እንቅስቃሴ መጀመራቸውን ኮሚቴው አስታውቋል። በተጨማሪም በበዓሉ ላይ የተለያዩ ጉዳቶችን ለማድረስ ሽብር ፈፃሚ ኃይሎችን በመመልመል፣ በማሰልጠን እና በማስታጠቅ እየሰሩ መሆኑን የጠቀሰው ኮሚቴው ለጥፋት የተሰማሩ ውስን ኃይሎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ነው የገለጸው። የጥፋት ኃይሉ ህገመንግስታዊ ስርዓቱን ለመናድ የተለያዩ የሽብር ውዥብሮችን በመንዛት የለመደውን አገር የማፍረስ እኩይ ተግባሩን እንደቀጠለበትም ነው በመግለጫው የጠቀሰው። በመሆኑም ይህ ውስን የጥፋት ኃይል በሀገሪቱ ለዘመናት የዳበረውን የመቻቻልና የአብሮነት እሴት ለማፍረስ ሌት ተቀን እየሰራ በመሆኑ ከዚህ ተግባር እንዲቆጠብ ብሄራዊ የፀጥታ አስተበባሪ ኃይሉ አስጠንቅቋል። ህብረተሰቡም በሀገሪቱ እየተፈጠረ ያለውን ሰላም ለማደፍረስ ውድመትና ሰቆቃ እንዲበዛ የሚታትረውን ኃይል እንደተለመደው ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በመሆን ሰላሙን እንዲያስከብር ኮሚቴው አሳስቧል፡፡ እንዲሁም በየደረጃው ያለው የጸጥታ ኃይል ፀረ-ሰላም ኃይሎች እየሰሩ ያሉትን አገር የማፍረስ ሴራ የማስቆም የመቆጣጠርና የዜጎችን ሰላምና ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነቱን የሚወጣ መሆኑንም ነው በመግለጫው የጠቀሰው። ኮሚቴው ማንኛውም ግለሰብ፤ ቡድን የአገሪቱን ህግ በማክበርና በማስከበር የዜግነት ግዴታውን ሊወጣ ይገባል ብሏል። በተጨማሪም ህገወጥ እንቅሰቃሴ የሚያደርጉ አካላት ላይ ህግን የተከተለ እርምጃ የሚወስድ መሆኑን ነው የገለጸው። የብሄራዊ ፀጥታ አስተባባሪ ኮሚቴው ነገ የሚከበረው የኢሬቻ በዓል የሰላምና የአብሮነት እንዲሆንም ምኞቱን ገልጿል።
| 0 |
b276cc4904343353e72e98126e0be768
|
b276cc4904343353e72e98126e0be768
|
በድሬዳዋ አስተዳደር በ167 ሠራተኞችና 110 አመራሮች ላይ እርምጃ ተወሰደ
|
በድሬዳዋ አስተዳደር ለመልካም አስተዳደር ችግሮች ምክንያት በሆኑ 167 የመንግስት ሠራተኞችና 110 አመራሮች ላይ እርምጃ መወሰዱን አስታወቀ ።የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ኢብራሒም ዑስማን ትናንት ለጋዜጠኞች እንደገለጹት፤ አንድ ሶስተኛ በሚሆኑ የአስተዳደሩ አመራሮች ላይ እርምጃው የተወሰደው ባለፉት ሦስት ወራት ከከፍተኛ አመራር እስከ ሠራተኛው ድረስ በተካሄደው ጥልቅ የተሃድሶ ግምገማ ላይ የተለዩ ችግሮችን መሰረት በማድረግ ነው፡፡በአስተዳደሩ 110 አመራሮች ላይ እርምጃ መወሰዱንና ከነዚህም ውስጥ 13 አመራሮች ከስልጣናቸው እንዲነሱ መደረጉን አስታውቀዋል፡፡ሌሎች 22 አመራሮች ከከባድ እስከ ቀላል ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ሲሆን 31 የቢሮና የሴክተር መስሪያቤት አመራሮች እንዲሸጋሸጉ ተደርጓል ብለዋል ።በተጨማሪም 30 የቀበሌና 14 የገጠር ክላስተር አመራሮች በሚመጥናቸው ሥፍራ እንዲመደቡ መደረጉን ነው ያስታወቁት ።በተጨማሪ ሕዝብን ለምሬትና ለመልካም አስተዳደር ችግሮች ሲዳርጉ የነበሩና በሙስና ተግባራት የተሰማሩ 42 ሠራተኞች ከሥራ እንዲሰናበቱ መደረጉን ገልጸዋል ፡፡75 ሠራተኞች ከቀላል እስከ ከባድ የዲሲፒሊን ቅጣት እርምጃ የተወሰደባቸው ሲሆን 29ኙ ወደ ሌላ ቦታ እንዲሸጋሸጉ ተደርጓል ነው ያሉት ።በ21 ሠራተኞች ላይ መረጃ የማጥራት ሥራ እየተሰራ መሆኑንና በዘጠኙ ቀበሌዎች ደንብ በማስከበር ሥራ ላይ የተመደቡ ሁሉም በፈጠሩት ከፍተኛ ችግር ውላቸው ተቋርጦ እንዲሰናበቱ መደረጉን ገልጸዋል ።በየደረጃው ከሚገኘው የሕብረተሰብ ክፍሎች ጋር በተካሄደው ጥልቅ የተሃድሶ ውይይት መድረክ ላይ አመራሩ በተሰጠው ሥልጣን ሕዝብን ከማገልገል ይልቅ ራሱን ሲጠቅም መቆየቱን ነው ያስረዱት፡፡በተጨማሪ ኪራይ ሰብሳቢነት፣ ሙስናና ብልሹ አሠራር ህዝቡን ለከፋ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ሲዳርጉት መቆየታቸውን በግምገማው ተለይቷል፡፡ ከድሬዳዋ ነዋሪዎች ውስጥ ወይዘሮ አሚና አሊ " እርምጃ መውሰድ መጀመሩ ጥሩ ነው፣ ነገር ግን ህዝቡን ለብሶት የዳረጉ አመራሮችና ሠራተኞች አሁንም አሉ፤ መንግስት እነዚህንም እየተከታተለ መስመር ማስያዝ አለበት" ብለዋል፡፡አቶ አብዱሸኩር አሰፋ በበኩላቸው መንግስት ያለበትን ችግር ለይቶ ከሕዝብ ለተነሱ የመልካም አስተዳደር ቅሬታዎች ምላሽ ለመስጠት የወሰደው እርምጃ ወሳኝ በመሆኑ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል-(ኢዜአ)፡፡
| 1 |
6ba8c74bdc8f1fbaac8d12c6b2224b50
|
f08ad7defc494adff6c57ca95edccf6d
|
ኪም ጆንግ ኡን ሰሜን ኮሪያ “ማጥቃትን መሰረት ያደረገ የደህንነት ፖሊሲ” እንደሚያስፈልጋት ተናገሩ
|
ኒኩሌር የጦር መሣሪያዎቿን በማስወገድ ሃሣብ እንደማትገፋ ሰሜን ኮሪያ አስታውቃለች።ፒዮንግያንግ ባለፈው ሣምንት ውስጥ ባወጣችው መግለጫ መርኃግብሯን እንድታቆም በቅድሚያ “የኒኩሌር ሥጋት” ስትል የጠራችውን ዩናይትድ ስቴትስ በአካባቢው የምታደርገውን እንቅስቃሴ እንድታስወግድ አሳስባለች።የሃገሪቱ መግለጫ እንዳስደነገጣቸው የገለፁት የሰሜን ኮሪያ ጥናቶች ተቋም ኃላፊው ዮንግዉክ ሪዩ ኒኩሌር የጦር መሣሪያዎችን በማስወገድ ጉዳይ ላይ “ዩናይትድ ስቴትስና ደቡብ ኮሪያ በአንድ ወገን በሌላው ደግሞ ደቡብ ኮሪያ ያላቸው ግንዛቤ የተለያየ መሆኑን ብዙ ሰው ቀድሞም ጠርጥሯል” ብለዋል።ኒኩሌር የጦር መሣሪያዎችን ማስወገድ ሲባል ሰሜን ኮሪያ የምትረዳው የዩናይትድ ስቴትስን ኃይሎች ከኮሪያ ልሣነ-ምድር ማስወጣትና የዩናይትድ ስቴትስን የኒኩሌር ሥጋት ማስወገድን ነው ብለዋለ ሪዩ።“ኒኩሌር የጦር መሣሪያዎችን ማስወገድ” የሚለውን “በዩናይትድ ስቴትስና በደቡብ ኮሪያ የተፈጠረ አባባል ፒዮንግያንግ ቀምታቸዋለች” ያሉት የኢንስቲትዩቱ ዳይሬክተር ሪዩ ሰሜን ኮሪያ በዚህ ጊዜ ምንም ዓይነት ድርድር የመጀመር ሃሣብ ያላት እንደማይመስላቸው ጠቁመዋል።የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮ አንድ ካንሳስ ግዛት ውስጥ ከሚገኝ ራዲዮ ጋር ባለፈው ሣምንት ውስጥ ባደረጉት ቃለ-ምልልስ ኒኩሌር የጦር መሣሪያዎችን በማስወገድ አፈፃፀም ጉዳይ ላይ “ከሊቀመንበር ኪም ጆንግ ኡን ጋር እየሠራን ነን” ብለው ነበር።“ፕሬዚዳንት ትረምፕ እና ሊቀመንበር ኪም በመጭው የአውሮፓ አዲስ ዓመት መጀመሪያ አካባቢ ለመነጋገር እንደገና ይገናኛሉ የሚል ተስፋ እንዳላቸውም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፓምፔዮ ገልፀዋል።
| 0 |
9f438c175a192fcfd6f58f64e0c34e82
|
e820e2c63c5f5bab491a4f9a11515b6f
|
ታላቁመሪ በዳረጉት ትግል የጋምቤላ ህዝብ ሁለንታዊ ዕድገት ተጠቃሚ ሆኗል -የክልሉ ርእሰመስተዳድር
|
የጋምቤላ ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለ2012 የበጀት ዓመት የልማት እቅድ ማስፈፀሚያ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በጀት፣ዓዋጆችንና ሹመት በማጽደቅ ተጠናቀቀ።
የክልሉን ህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳዳር ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በአዲሱ በጀት ዓመት ባለድርሻ አካላት እንዲሰሩ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አሳስበዋል።
ጉባዔው በሁለት ቀናት ቆይታው በክልሉ በ2011 እቅድ አፈፃፀም ላይ ከመከረ በኋላ የ2012 በጀት ዓመት የልማትና መልካም አስተዳደር ግቦችን ለማሳካት 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በጀት አጽድቋል፡፡
ከጸደቀው በጀት መካከል 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ለክልል መንግሥት፣ ለዘላቂ ልማት ግቦች
ማስፈጸሚያ፣ ለመደበኛና ለመጠባበቂያ ተመድቧል።
ቀሪው ለዞንና ለወረዳዎች እንደተመደበ ተብራርቷል።
የጸደቀው በጀት ከክልሉ ከተለያዩ የገቢ ምንጮች፣ከፌደራል መንግሥት ድጎማ
እንዲሁም ከውጭ ብድርና እርዳታ እንደሚሸፈንም ተመልክቷል፡፡
በክልሉ የጸደቀው በጀት ከቀዳሚው ዓመት ጋር ሲነፃፀር ከ251 ሚሊየን ብር በላይ ብልጫ እንዳለውም ተገልጿል።
| 0 |
d22cc0a3e6507ad28921b532c360116e
|
0bdb57c5a4d8b77dc44485a61e431665
|
በፈረንሳይ የፀረ-ሽብር አዲስ እርምጃዎች
|
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 10/2005 (ዋኢማ) – ኃይል በሌሎች የኃይማኖት መሪዎችና አባቶች ላይ ግድያ ለመፈፀም ዝግጅት እያደረገ እንደነበር በምርመራ ተረጋገጠ፡፡በቅርቡ አክራሪነትን በመዋጋታቸው በተጠርጣሪ አሸባሪዎች ከተገደሉት ሼህ ኑር ኢማም በተጨማሪ በሌሎችም የኃይማኖት መሪዎችና አባቶች ላይ ግድያ ለመፈፀም ዝግጅት እያደረገ እንደነበር በምርመራ መረጋገጡን የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትና የፌዴራል ፖሊስ የፀረ ሽብር ግብረ ኃይል ገለፀ፡፡ግብረ ኃይሉ ማምሻውን ለኢሬቴድ በላከው መግለጫ እንዳመላከተው በግድያው ተጠርጥረው ከተያዙት ግለሰቦች በተገኘው መረጃ መሰረት ከሼህ ኑር ኢማም በተጨማሪ በደቡብ ወሎ ዞን እስልምና ምክር ቤት ሰብሳቢ ሼህ አህመድ ዜይን፣የደሴ ሸዋበር መስጊድ የኃይማኖት አባት የሆኑት አሊ ጓጓቴና የደሴ ጧፍ መስጊድ ኢማም ሆነው የሚያገለግሉት መሀመድ ሱልጣን በአሸባሪዎች እንዲገደሉ ተወስኖባቸው ነበር፡፡ከነዚህ በተጨማሪ የደቡብ ወሎ ዞን እስልምና ምክር ቤት ፀሀፊ ሼህ ኢንድሪስ፣የደሴ አረብ መስጊድ ኢማም ሼህ መሀመድ ሺያ፣የደሴ ፋሩቃን መስጊድ አስተዳዳሪ ሼህ ቡሽራ፣የደሴ ጨርጨሪት መስጊድ ኢማም ሼህ ኢብራሂም እና የፋሩቃ መስጊድ ኢማም ሼህ ሰይድ ሀቢቢ ደግሞ በሂደት የተለያዩ እርምጃዎች እንዲወሰድባቸው ድርጊቱን በሚያስተባብረው ኮሚቴ ተወስኖ ነበር ብሏል የግብረ ኃይሉ መግለጫ፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ በቀጣይነትም በምርመራ የሚገኘውን ውጤት ለህዝብ በተከታታይ እንደሚያሳውቅ ግብረ ኃይሉ አመልክቷል፡፡
| 0 |
246c84635dcef16473069306671deec0
|
c889a22241987a2dac617bad96ec31d9
|
ጅማ አባ ጅፋር ከኢትዮጵያ ዋንጫ ራሱን አግልሏል
|
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት ጅማ ላይ ጅማ አባ ጅፋር ከ ወላይታ ድቻ ካደረጉት ጨዋታ በኋላ የድቻው ጊዜያዊ አሰልጣኝ አስተያየት ሲሰጡ የጅማ አባ ጅፋር አሰልጣኝ ሳይሰጡ ቀርተዋል።👉 ” ተጫዋቾቹ ላይ ጥሩ መነሳሳት መፍጠር ችለናል” ደለለኝ ደቻሳ (ወላይታ ድቻ)ስለጨዋታውጨዋታውን እንዳያችሁት ነው። ጅማ በሜዳው ከባድ ነው ፤ እኛም በተከታታይ ከሽንፈት ነው የመጣናው ነገር ግን ከሶዶ ስንነሳ ጀምሮ በሥነ-ልቡናው ልጆቻችን ላይ ስንሰራ ነበር። ወጣቶች ናቸው፤ ፍራቻም ነበር። ነገር ግን ደጋፊው ከዛም መጥቶ ድጋፍ ስላደረገልን ጥሩ ነገር አሳይተናል። ለጅማ አካባቢ ስፖርት አፍቃሪም ጥሩ ነገር አሳይተናል ብዬ አስባለው። በቀጣይ በድክመቶቻችን ላይ ሰርተን የተሻለ ነገር ይዘን እንቀርባለን ብለን እናስባለን።ክለቡ ውስጥ ስላለው አስተዳደራዊ ችግርየአስተዳደራዊ ጉዳይ በአስተዳደሩ የሚስተካከል ነው። እኛ እንደአሰልጣኝ ቡድን አባላት ተጫዋቾቻችን ላይ እየሰራን ነው። እንዳያችሁትም ተጫዋቾቹ ላይ ጥሩ መነሳሳት መፍጠር ችለናል። ይህን መነሳሳት ይዘንም በቀጣይ ጥሩ ነገር እንደምንሰራ ነው የምናስበው።
| 0 |
68119188397da88e4d994521e51a934e
|
28dbdcbb0193a88837bc1663186836bd
|
በህንድ ሁለት ሦስተኛው ህዝብ ለአየር መተንፈሻ ችግር እየተጋለጠ መሆኑን ጥናት ጠቆመ
|
ሠመራ (ኢዜአ):- በአፋር ክልል ለስድስት ዓመታት የሚቆይ ለመቀነስ የሚያግዝ ፕሮጀክት እየተካሄደ መሆኑን ተገለጸ። ለፕሮጀክቱ ማከናወኛ ከ745ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መያዙንና 200ሺህ ሰዎች ተጠቃሚ እንደሚያደረግ ይጠበቃል። በቆላማ አካባቢዎች እየተካሄደ ባለው በዚሁ ፕሮጀክት ዙሪያ ከትናንት በስቲያ በሠመራ ከተማ በተካሄደው የምክክር መድረክ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ እንዳስታወቁት ፣ በአፋር ክልል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ድርቅና የጎርፍ አደጋ እየጨመረ ነው። በዚህም በተለይ ኑሮውን በእንስሳት እርባታ ላይ የተመሰረተው አርብቶ አደሩ ማህብረሰብ ለከፍተኛ ችግር እየተጋለጠ መሆኑን ጠቁመዋል። የህብረተሰቡን ኑሮ በተጨባጭ እየተፈታታነ የመጣውን ይህንን ችግር ለማቃለል ባለፉት ዓመታት የክልል መንግሥት የተለያዩ ጥረቶች ሲያደርግ መቆየቱን ገልጸዋል። በተጨማሪም የክልሉ አርብቶ አደር ማህብረሰብ የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ሲከናውኑ እንደነበር አመልክተዋል። በክልሉ ሲያከናውን የነበረው
የአርብቶ አደር ማህረሰብ
የልማት ፕሮጀክት መጠጥ ውሃ፣ ትምህርት፣
የሰውና እንስሳት ጤና ተደራሽ ከማድረግ
አኳያ ዘርፈ ብዙ ስኬታማ ሥራዎች ተከናውነዋል ብለዋል። በቀጣዮቹ ስድስት ዓመታት ይህን ፕሮጀክት ተክቶ በክልሉ 20 ወረዳዎች ተግባራዊ ለማድረግ የተጀመረው የቆላማ አካባቢዎች ማህበረሰብ የድርቅ ተጋላጭነትን ለመቀነስ የሚያስችል መሆኑን አስረድተዋል። በዚህም የድርቅ ተጋላጭነትን ለመቀነስ በአርብቶ አደሩ ማህበረሰብ ችግሮች ላይ የተኮሩ የልማት ሥራዎችን በማከናወን መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሠሩ እንደሚገባ አሳስበዋል። የፕሮጀክቱ አስተባባሪ አቶ ደርሳ መሃመድ በበኩላቸው ፣ፕሮጀክቱ የሚያተኩረው የድርቅ ተጋላጭነትን ለመቀነስ ሚረዱ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ፣ የማህበራዊ አገልግሎት ተደራሽነትና የመሰረተ-ልማት ዝርጋታዎች ላይ መሆኑን ጠቁመዋል። ፕሮጀክቱ በዚህ ዓመት ወደ ሥራ መገባቱንም ገልጸዋል። ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ ከ745ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መያዙን አመልክተው፣ በልማቱ እስከ 200ሺህ ሰዎች እንደሚጠቀሙ የሚጠበቅ መሆኑን አስታውቀዋል። ለሥራ ስኬታማነተ በተለይም የወረዳ አመራሮችና ህብረተሰቡ ሥራውን በባለቤትን መምራትና መደገፍ እንዳለባቸውም አሳስበዋል። በምክክር መድረኩ የክልል፣
ዞንና ወረዳ አመራሮች
ተሳትፈዋል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 23/2013
| 0 |
ad375e0ce3ba7a0df51f35ed2cfb601f
|
b7b8c2390a0a0e9eaae94ca8934cb94c
|
ቻይና 3 የአሜሪካ ጋዜጠኞችን አገደች
|
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና በአለም አቀፍ ደረጃ በጦር መሳሪያ ቁጥጥር ዙሪያ ከአሜሪካ እና ሩሲያ ጋር የመደራደር ፍላጎት እንደሌላት አስታወቀች።አሜሪካ እና ሩሲያ በጦር መሳሪያ ቁጥጥር ላይ ለመነጋገር መስማማታቸውን ተከትሎ የቻይና አቋም ሲጠበቅ ነበር።የቻይና የጦር መሳሪያ ቁጥጥር ዳይሬክተር ፉ ኮንግ ፤ የጦር አቅምን መገደብ ላይ የሚደረግ ድርድር ቤጂንግ ልትቆምርበት የማትፈልግው ጉዳይ ነው ብለዋል።አሜሪካ በፓስፊክ ውቅያኖስ ላይ የምታደርገው ወታደራዊ እንቅስቃሴ እንደሚያሰጋት የገለጸችው ቻይና የጦር አቅሟን ከመገደብ ይልቅ የማጠናከር እቅድ እንዳላት አስታወቃለች።በቻይና አቅራቢያ በሚገኙ የጦር ሰፈሮች የአሜሪካ የረዥም እና መካከለኛ ርቀት ሚሳኤሎችን የቀጣናው ስጋት መሆናቸውንም ገልጻለች።
| 0 |
55f5b534ef937262efb8177a630f9a34
|
cefcbf8c9cc74cfabe4b827a2fcd9277
|
ባህር ዳር ከተማ ተጫዋች ማስፈረሙን ቀጥሏል
|
መቐለ ከተማ ጋናዊው አማካይ ጋብርኤል አህመድ “ሻይቡ”ን ማስፈረሙን አስታውቋል።ሊጉን በተቀላቀለበት ዓመት 4ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው መቐለ ከተማ በዚህ ሳምንት ሁለት አማካዮቹን (ሐብታሙ ተከስተነ ወደ ፋሲል፣ ጋቶች ፓኖምን ወደ ኤል ጎውና) የሸኘ ሲሆን የቦታውን ክፍተት ለመሸፈን ገበያ ወጥቷል። በዚህም ጋናዊው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ጋብርኤል አህመድን ማስፈረሙን ከክለቡ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ጋብርኤል በ2004 የውድድር ዓመት ደደቢትን በመቀላቀል ወደ ኢትዮጵያ ከመጣ ወዲህ የሊግ ዋንጫ ባነሳበት የሰማያዊዎቹ ቤት እስከ 2007 ቆይቶ ወደ ንግድ ባንክ ያመራ ሲሆን ከባንክ የሁለት ዓመት ቆይታ በኋላ በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን ለሀዋሳ ከተማ ተጫውቷል።ክለቡ በመጪዎቹ ቀናት ከአሰልጣኝ ቅጥር በተጨማሪ ከክለቡ ጋር የሚቀጥሉ ተጫዋቾች ውል ማራዘም እንደሚጀምርና አዳዲስ ተጫዋቾችን ለማስፈረም እንደሚንቀሳቀስ ይጠበቃል።
| 0 |
6c36ff8ddbda1e3384a863c4ce72dea6
|
a102cae9a7f268b95e93a6ce47349a23
|
ካፍ ለአፍሪካ ከ17 አመት በታች ዋንጫ ከኢትዮጵያ አንድ ዳኛ መርጧል
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በኡጋንዳ አቻው ተሸነፈ፡፡የኡጋንዳ ብሔራዊ ቡድን በመጀመሪያው አጋማሽ ሁለት በሁለተኛው አጋማሽ ደግሞ አንድ ግብ በማስቆጠር ነው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት ያሸነፈው፡፡በምድብ ኤ ኢትዮጵያ ኡጋንዳን በመከተል ወደ ሚቀጥለው ዙር ማለፏን ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታ፡፡የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በአሰልጣኝ እንድሪያስ ብርሃኑ ይመራል፡፡የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
86a4a1a4ae8c755ef1be7c4414fd7ca0
|
33dbb0cdbecfbd454b30b4d2d85a4e8b
|
ጆ ባይደን ጥቁር አሜሪካዊውን ሎይድ ኦስቲንን እጩ የመከላከያ ሚኒስትር አድርገው መረጡ
|
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ መስከረም 12/2013 እያካሄደው ባለው በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ አስቸኳይ ስብሰባ በጠቅለይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) የቀረቡትን የሚኒስትሮች ሹመት አጽድቋል፡፡በተጨማሪም ምክር ቤቱ የ40 የከፍተኛ ፍርድ ቤት እጩ ዳኞችን ሹመት በ5 ድምጸ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምፅ እንዲሁም የ50 የመጀመሪያ ፍርድ ቤት እጩ ዳኞችን ሹመት ደግሞ በ3 ድምጸ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል፡፡
እጩ ዳኞቹም በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት መዓዛ አሸናፊ አማካኝነት በምክር ቤቱ ፊት ቀርበው ቃለመሃላ መፈፀማቸውን ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
| 0 |
c3f483dae00c528eed8d56b4797a8aff
|
02f891ef63c09d11d6ff9474663550ea
|
ከአጠቃላይ የአለም ህዝብ በግምት 10 በመቶው በኮሮና ቫይረስ ተይዞ ሊሆን ይችላል- የአለም ጤና ድርጅት
|
የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ ለዓለም ጤና ድርጅት የምትሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ ማቋረጧን በትናንትናው እለት አስታውቀዋል፡፡
ፕሬዘዳንቱ የአለም ጤና ድርጅት “የኮሮና ቫይረሰ ስርጭትን ሸፋፍኗል፤ በአግባቡም ችግሩን አልመራም” ሲሉ ድርጅቱን መክሰሳቸውን ሲኤንኤን ዘግቧል፡፡
ትራምፕ ይህን ያስታወቁት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አለምን እያመሰና ፕሬዘዳንቱም የቫይረሱን ስርጭትን ለመቆጣጠር የሄዱበትን መንገድ በንዴት እየተከላከሉ ባሉበት ወቅት ነው፡፡
ትራምፕ ከራሰቸው አስተዳደር የሚቀርቡ ቅድመ ማስጠንቀቂያዎችን ችላ ብለዋል በሚል የጥያቄ ናደ እየወረደባቸው ሲሆን እሳቸው ግን ለደረሰው ጉዳት ኃላፊነት የሚወስድላቸው የአለም ጤና ድርጅትን ጨምሮ ሌሎችን እየፈለጉ ነው፡፡
አሜሪካ ከ400 እስከ 500 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በየአመቱ ትረዳለች ያሉት ትራምፕ ቻይና ግን 40 ሚሊዮን ዶላር ነው የምትረዳው ብለዋል፡፡
ድርጅቱ የጤና ባለሙያዎችን ይዞ በቻይና ያለውን ነገር በአግባቡ መመርመር ቢችልና ቻይናም ግልጽ አንድትሆን ጥሪ ቢያቀርብ ኖሮ ቫይረሱን በትንሽ ሞት ከምንጩ ማስቀረት ይቻል ነበር ብለዋል ፕሬዘዳንት ትራምፕ፡፡
ፕሬዘዳንት ትራምፕ አሜሪካ ለተባበሩት መንግስታት የምታደርገውን ድጋፍ ጥያቄ ውስጥ አስገብተዋል፡፡ አሜሪካ ከአለም አቀፉ የአየር ንብረት ስምምነት ራሷን አግልላለች፤ የአለም ንግድ ድርጅት ላይም ጠንካራ ወቀሳ አቅርባለች፡፡
| 0 |
c5b5bd360d8f97828b16ed733115b5ac
|
fba436c7a7b4d67dc7e7d461389dc5df
|
በኮሮናቫይረስ የአክስዮን ገበያዎች ሁኔታ
|
ለኮሮናቫይረስ ተጋልጠው ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ ህክምና ላይ ከነበሩ ሰማንያ ስምንት የኮቪድ-19 ህሙማን ሰባቱ ድነው መውጣታቸውን ሆስፒታሉ አስታውቋል።በተመሳሳይ ሁኔታ በጉደር የመጀመሪያ ሆስፒታል ውስጥ ከነበሩ 38 የኮሮናቫይረስ ተጋላጮች አሥራ ሦስቱ እንደተሻላቸው የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ገልጿል።በኮሮናቫይረስ ተይዘው ከነበሩና ተሽሏቸው ከወጡት መካከል በኅብረተሰቡ ውስጥ ይታያል የሚሉት “መዘናጋት ካልተወገደ ወረርሽኙ ብዙ ዋጋ ሊያስከፍለን ይችላል” ብለዋል።።
| 0 |
aefbc3425af4463aed43c8a8bafe6b7c
|
aefbc3425af4463aed43c8a8bafe6b7c
|
በክልል ክለቦች ሻምፒዮና ጥፋተኛ በተባሉ አካላት ላይ ቅጣት ሲተላለፍ ቦዲቲ ወደ ውድድር እንዲመለስ ተወስኗል
|
የክልል ክለቦች ሻምፒዮና አወዳዳሪ አካል ባለፈው ሐሙስ በተካሄደው የሎጊያ ሰመራ እና ሐረር ቡና ጨዋታ ላይ ከሥነ-ምግባር ውጭ የሆነ ተግባር አሳይተዋል ባላቸው አካላት የጥፋት ውሳኔ አስተላልፏል።በዚህም መሰረት ሰመራ ሎጊያ ከውድድሩ እንዲታገድ ሲወሰን በርከት ባሉ የቡድኑ አባላት ላይ ደግሞ የቅጣት ውሳኔ እና ማስጠንቀቅያ ሰጥቷል። በተጠቀሰው ጨዋታ ላይ ረብሻው እንዲረጋጋ እና ተጫዋቾቻቸው ከፀብ እና ከድብደባ ድርጊት እንዲቆጠቡ ጥረት አድርገዋል የተባሉት የሰመራ ሎግያ አሰልጣኝ መሐመድ ሁሴን በአወዳዳሪው አካል ምስጋና ደርስዋቸዋል። ከዚህ በተጨማሪ የሰመራ ሎጊያን ውሳኔ በመቃወም በዛሬው ዕለት በነበረበት ጨዋታ ላይ ያልተገኘው ሌላው የአፋር ክልል ተወካይ አሳይታ ከተማም በፎርፌ እንዲሸነፍ አወዳዳሪው አካል ወስኗል። በዚህም አቃቂ ማዞርያ ጨዋታውን በፎርፌ ማሸነፍ ችሏል።ሌላው ውሳኔ የተሰጠበት ጉዳይ ባለፈው ሳምንት ካለ አግባብ ከውድድር ታግጃለው በሚል ቅሬታ አቅርቦ በነበረው ቦዲቲ ከተማ ሲሆን አወዳዳሪው አካል ጉዳዩን ከመረመረ በኃላ ወደ ውድድር እንዲመለስ ወስኗል።ለበለጠ መረጃ አወዳዳሪው አካል ጥፋተኛ ናቸው ላላቸው አካላት የሰጠው የውሳኔ ደብዳቤ ይመልከቱ።
| 1 |
c78d1bb31cb12b131f52e068e058e073
|
c5a33310819a4d45a9176a8154493f5e
|
“… የመጣንበት የእሳት መንገድ በደመራ ችቦ ብርሃን እንዲያበቃ ሕዝባችን ለጥምር ተልዕኮ መዘጋጀት ይጠበቅበታል …!” ርዕሰ መሥተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ
|
ባሕር ዳር፡ መስከረም 11/2013ዓ.ም (አብመድ) አዲሱ የብር ኖቶች ቅያሬ ተከትሎ እየተስተዋለ ያለውን ሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር ለመቆጣጠር ለፀጥታ ኃይሉ ጥብቅ ስምሪት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳደር ተመሥገን ጥሩነህ ገለጹ።ርእሰ መሥተዳደሩ የአዲስ የብር ኖቶች ቅያሬ በክልሉ መጀመሩን አስመልክቶ ሂደቱን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባሕር ዳር ዲስትሪክት ዛሬ ተገኝተው በተከታተሉበት ወቅት እንዳሉት የብር ቅያሬ ተከትሎም ከፍተኛ የሆነ ሕገ ወጥ የገንዘብ የብር ኖቶች ዝውውር እየተደረገ ይገኛል። ይኼው ተግባር በተለይም ጎንደርና አካባቢው እንቅስቃሴው ከፍ ያለ መሆኑን ተናግረዋል።
| 0 |
e459ae0ff5890b869efd3c465ef3246f
|
e5cecd7ecd9172c8d8c016a79094b278
|
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሠራተኛ በባልደረባቸው ተገደሉ
|
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 4 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከሳምንታት የኤሌክትሪክ አገልግሎት መቋረጥ በኋላ መቐለ ከተማና አካባቢው ዛሬ አገልግሎት አግኝቷል።ከአላማጣ ከተማ አንስቶ እስከ መቐለ ድረስ ባሉ ከተሞች በከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ሽቦዎች (ኮንዳክተሮች) እና ስኒዎች (ኢንሱሌተሮቸ) ላይ የህወሓት ጁንታ ቡድን ባደረሰው ጥቃት በአካባቢዎቹ የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋርጦ መቆየቱ ይታወሳል።በጁንታው ጉዳት የደረሰባቸውን የኤሌክትሪክ ኃይል መሠረተ ልማቶች ጠግኖ ሁሉንም የክልሉ ከተሞች እና የገጠር ቀበሌዎች ኃይል እንዲያገኙ ለማድረግ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሁለት የጥገና ቡድኖችን አዋቅሮ ቀን ከሌት ሲሰራ ቆይቷል።በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ የተሰማራው የጥገና ቡድን በመተማ፣ ሁመራ፣ ወልቃይት እና ማይጨው የሚገኙ የኃይል ማስተላለፊያና ማከፋፈያ ጣቢያዎችን የጥገና ሥራ በማጠናቀቅ ከተሞቹ ኃይል እንዲያገኙ አድርጓል።ከደሴ በመነሳት ወደሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ የተሰማራው የጥገና ቡድን ደግሞ ከቀናት በፊት የአላማጣ፣ ማይጨው፣ መኾኒ እና ሰቆጣ ከተሞች ኤሌክትሪክ እንዲያገኙ ያደረገ ሲሆን ዛሬ የመቐለ፣ ኲዊሀ፣ አዲጉዶምና አካባቢው ከተሞች ኤሌክትሪክ እንዲያገኙ ማድረግ ችሏል።በስፍራው የተሰማሩ የጥገና ባለሙያዎች አስቸጋሪና ፈታኝ ሁኔታዎችን ታግለው ሌት ተቀን በመስራት ለዚህ ውጤት በመድረሳቸው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አሸብር ባልቻ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።“በፈታኝ ሁኔታ ውስጥ አልፎ ሀገርንና ህዝብን እንደማገልገል የሚያስደስት ነገር እንደማይኖር በተግባር ስላሳያችሁን በሥራችሁ ኮርተናል” ሲሉ የተሰማቸውን ደስታ መግለፃቸውን ኢቢሲ ዘግቧል ።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
| 0 |
58e800271c365cfe424f335d5ef6a3c5
|
a671718225ba2586bf3ee04ca2de6e80
|
የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ በከፊል ስራ መጀመሩ ተገለፀ
|
አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በይርጋለም የተቀናጀ የግብር ማቀነባበሪ ኢንዱስተሪ ፓርክን በመገኘት ጉብኝት አድርገዋል።በጉብኝቱ ላይ ሲዳማክ ክልል ርዕሰ መስተዳር አቶ ደስታ ሌዳሞ ፣ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ኔሜ፣ የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ዳንኤል ቴሬሳ እና የፓርኩ አስተዳደር ሃላፊዎች ተገኝተዋል።ለጉብኝቱ በኋላ የኮሚሽኑ የስራ ሃላፊዎች ፣ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እና የተቀናጀ የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የስራ ሃላፊዎች በኢንቨስትመንት አማራጮች እና የስራ ፍሰትን በተመለከተ ውይይት አድርገዋል።እንዲሁም ከማስታወቂያ ፣ ሰራተኞች ፣ ደህንነት እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮ ሃር በተያያዘ በጋራ ለመስራት አቅጣጫ አስቀምጠዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
b9385f8f1c95ed9c6ef78bac0e58d51b
|
c1d94c46eefa52f39897cc80c16706ef
|
በአዲስ አበባ የሚገነቡ ህንጻዎች ኢትዮጵያዊ ገጽታ እንዲኖራቸው ተደርጎ መገንባት አለባቸው
|
ቅዳሜ ኦምዱርማን ላይ የሚደረገውን ይህን ጨዋታ በላይ ታደሰ በዋና ዳኝነት እንዲመራ ሲመደብ ክንዴ ሙሴ እና ክንፈ ይልማ በረዳትነት ተሰይመዋል። አራተኛ ዳኛ ደግሞ ባለፈው ሳምንት ወደ ጅቡቲ አምርቶ የነበረው ቴዎድሮስ ምትኩ እንዲሆን ተመርጧል።የሁለቱ ቡድኖች የመጀመርያ ጨዋታ ኦገስት 9 ካቢሌ ላይ ተደርጎ ጄኤስ ካቢሌ 1-0 ማሸነፍ ችሏል።
| 0 |
3843294877c6780c4d122d36b10b62e3
|
dc2d25f25cd2258af84640f2c9010c21
|
በትግራይ ክልል መልሶ ግንባታና የሰላም ሂደት የህዝቡ፣ የጊዜያዊ አስተዳደሩና የመንግሥት ትብብር ያስፈልጋል – የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ
|
በቅርቡ በፀጥታ ኃይል በስህተት ተወሰደ በተባለ ዕርምጃ ዘጠኝ ሰዎች ከተገደሉ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ወደ ኬንያ ከተሰደዱ በኋላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ ወደ ሥፍራው አቀና፡፡መርማሪ ቦርዱ በሞያሌ የተከሰተውን ቀውስ ለመመርመር በቦርዱ ሰብሳቢ አቶ ታደሰ ሆርዶፋ የተመራ የልዑካን ቡድን ወደ ሞያሌ መሄዱ ታውቋል፡፡ ለዘጠኝ ቀናት እንደሚቆይም ሪፖርተር ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡መርማሪ ቦርዱ በቅርቡ በሞያሌ የተከሰተውን ቀውስና የተወሰደውን ዕርምጃ እንደሚያጣራም ታውቋል፡፡ በቆይታውም ከሕዝብ የደረሰውን ጥቆማ መሠረት በማድረግ በፀጥታ ኃይሎች በስህተት ተገድለዋል ስለተባሉ ዘጠኝ፣ እንዲሁም ስለቆሰሉ 13 ዜጎች በተመለከተ ይመረምራል ተብሏል፡፡ መርማሪ ቦርዱ ከአካባቢው ነዋሪዎች፣ ከአመራሮችና ከኮማንድ ፖስት አባላት ጋርም እንደሚወያይ ይጠበቃል፡፡ ተሠራጨ በተባለ መረጃ በስህተት በመከላከያ ሠራዊት አባላት ዘጠኝ የሞያሌ ከተማ ነዋሪዎችን ሕይወት እንደቀጠፈ የሚታወስ ሲሆን፣ የኮማንድ ፖስቱ ሴክሬታሪያትም ለተፈጸመው ስህተት ይቅርታ መጠየቁ አይዘነጋም፡፡ ዕርምጃውን ወስደዋል የተባሉ የፀጥታ አስከባሪ አካላት ትጥቅ እንዲፈቱና በቁጥጥር ሥር እንደዋሉም ገልጾ ነበር፡፡ እስካሁን ድረስ የሞያሌ ከተማ ሙሉ ለሙሉ እንዳልተረጋጋች መረጃዎች የሚያመለክቱ ሲሆን፣ ስምንት ሺሕ የሚጠጉ ዜጎች ድንበር ተሻግረው ኬንያ መግባታቸውን ኮማንድ ፖስቱ አስታውቋል፡፡ ሆኖም የኬንያ ቀይ መስቀል የተፈናቃዮቹ ቁጥር ከአሥር ሺሕ በላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡ በአንፃሩ መንግሥት ቀውሱ እየተረጋጋ መሆኑን፣ ወደ ኬንያ የተሰደዱ ዜጎችን ወደ ቀዬአቸው ለመመለስ ጥረት እያደረገ መሆኑን ማስታወቁ ይታወሳል፡፡
| 0 |
465b49b897f33261ca7513c194b6e7d1
|
80ff0b3a98aa5b99342cd1b7f0981b60
|
የሕክምና ግብዓቶችና የኢንፌክሽን መከላከያ ቁሳቁስ ለማሟላት እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ገለፁ
|
የጤና ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ግለሰብ ኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመወያ ጊዜ መገኘቱን፣ ዓርብ መጋቢት 4 ቀን 2012 ዓ.ም. ማረጋገጣቸው ይታወሳል፡፡ የ48 ዓመቱ የጃፓን ዜጋ የካቲት 25 ቀን 2012 ዓ.ም. ከቡርኪናፋሶ ወደ አዲስ አበባ ከመጣ በኋላ፣ በተዘረጋው የቅኝት መስመር መሠረት ኢትዮጵያ የመጀመርያውን ተጠቂ ለመለየት መቻሏ ተገልጿል፡፡ ከበሽተኛው ጋር የቅርብ ንክኪ የነበራቸው 25 ግለሰቦችም ተለይተው ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑ፣ በጋዜጣዊ መግለጫው ወቅት ተወስቷል፡፡ ታማሚውም አስቀድሞ በተዘጋጀው የለይቶ ማከሚያ ተገቢው የሕክምና ክትትል እየተደረገለት መሆኑን፣ እስካሁንም ባለው ሁኔታ የከፋ የጤና እክል እንዳልገጠመው ተነግራል፡፡ የጤና ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት መንግሥት የበሽታውን ሥርጭት ለመግታትና ለመቆጣጠር ተገቢውን ዕርምጃ እየወሰደ መሆኑን እንደሚያረጋግጡ በመግለጽ፣ ማኅበረሰቡ የመከላከያ መንገዶችን ችላ ሳይልና ሳይደናገጥ ተግባር ላይ በማዋል የበሽታውን ሥርጭት ለመግታት የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ ቀርቧል። መረጃዎችን ከአስተማማኝ ምንጮች ብቻ በመቀበል የተሳሳቱ መረጃዎች የሚያስከትሉትን መደናገርና ፍርኃት መከላከል እንደሚገባም ማሳሰቢያ ተሰጥቷል፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰና የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኤባ አባተ፣ ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ቆይታ የተነሱ ዋና ዋና ጉዳዮችን በገጽ 16 ላይ ይመልከቱ፡፡
| 0 |
aba780ed5d97ef029d4664c7f8cb5d91
|
91389398c2cf0206c77a58af10bca2ff
|
‹‹ሌብነት የለመደ በአንድ ሳምንት ውስጥ ቴሌቪዥን ላይ ወጥተን ስለጮህን እጁን ይሰበስባል ማለት አይደለም››
|
ዩናይትድስቴትስና ቻይና በአፍሪቃ ተደማጭነት ለማግኘት ሲፋጩ ቆይተዋል። ቻይና በመላ አፍሪቃ በምታደርገው ከፍተኛ የመዋዕለ ነዋይ ፍሰት ምክንያት በአፍሪቃ ከሌሎች ሀገሮች ይልቅ የበላይነት ማግኘትዋ አልቀረም። ቻይና ከአፍሪቅ ጋር የምታደርገው የንግድ ልውውጥ ባላፈው አመት $220 ቢልዮን ዶላር ደርሷል። ይህም ዩናይትድስቴትስ ከአፍሪቃ ጋር ከምታደርገው የንግድ ልውውጥ በሶስት እጥፍ ይልቃል።ይሁንና ሁለቱ ሃገሮች በአፍሪቃ የመዋዕለ-ነዋይ ፍሰትንና ዲፕሎማስያዊ ስራን ለማጠናከር በሚያደርጉት ጥረት ተቻችለው በመስራት ረገድ ደስተኞች መሆናቸውን በ ዩናይትድስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የምስራቅ እስያና የፓሲፊክ ጉዳይ ረዳት ሚኒስትር ሱዛን ቶርንተን ገልጸዋል።የቻይናው ፕረዚዳንት ሺ ዢያንፒንግ በዩናይትድስቴት ስላካሄዱት ጉብኝት በያዝነው ሳምንት ለጋዜጠኖች ተናግረዋል።“በመጀመርያ ደረጃ ዩናይትድስቴትስና ቻይና በአፍሪቅ ላይ ያላቸው ፍላጎት ተመሳሳይ ነው። ሁለታችንም አፍሪቃ ውስጥ ልማትና ፖለቲካዊ መረጋጋት እንዲኖር እንሻለን። ስለሆነም ቻይና ለአፍሪቃ ሰላማና ጸጥታ የምታደርገውን አስተዋጽዕ በበጎ እንቀበለዋለን። ግጭት ባለብቸው የአፍሪቃ ሃገሮች ሰላም ጠባቂ ሃይሎችን ማስማራትዋንና በአፍሪቅ ቀንድ የባህር ላይ ውንብድናን በመከላከል ተግባር የቻይናን ተሳትፎ እንደግፋለን።” ቻይና የኢቦላ በምዕራብ አፍሪቃ መስፋትን ለመገደብ ባደረገችው ጥረትና ጤናማ የሆነ የመዋዕለ-ነዋይ ህዋ እንዲኖር የሚረዳ የመሰረተ-ልማት ውጥን ማቅረባዋን ዩናይትድስቴትስ በበጎ ትመለከተዋለችም ብለዋል ባለስልጣንዋ።የሳቸው አባባል ግን ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ ባለፈው ሀምሌ ወር ላይ አፍሪቃን በጎበኙበት ወቅት ካሉት ጋር የሚቃረን ይመስላል። የኢኮኖሚ ግንኙነት ማለት የሀገሮችን መሰረተ ልማት በውጭ የሰው ሃይል መገንባታና የአፍሪቃን የተፈሮ ሃብት ማውጣት ማለት አይደለም ሲሉ ፕረዚዳንት ኦባማ ለአፍሪቃ መሪዎች ባደረጉት ንግግር ገልጸው ነበር።ሙሉውን ዘገባ ያድምጡ።
| 0 |
a42e6dd640bdaf4117e07692284cb959
|
a42e6dd640bdaf4117e07692284cb959
|
ጠ/ሚ አብይ አህመድ ጅግጅጋ ገብተዋል
|
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጅግጅጋ ገብተዋል።ጅግጅጋ ሲደረሱም የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሶማሌ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ሶዴፓ) 10ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ መዝጊያ ላይ በመገኘት መልዕክት ያስተላልፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።ጉባኤው በዛሬው ውሎ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትን ምርጫ አከናውኗል።
በዚህም መሰረት አቶ አህመድ ሽዴ ሊቀ መንበር ሆነው ሲመረጡ አቶ ሙስጠፋ ዑመር ደግሞ ምክትል ሊቀ መንበር ሆነው ተመርጠዋል።ፓርቲው 9ኝ አባላት ያሉት ሥራ አስፈፃሚዎችንም መርጧል፡፡1. አቶ አሕመድ ሽዴ
2. አቶ ሙስጠፋ መሀመድ ኡመር
3. አቶ አደም ፋራህ ኢብራሂም
4. አቶ መሐመድ ሻሌ ኢሳቅ
5. አቶ አብዱርሃማን አህመድ
6. አቶ አብዲ ኣዲል
7. አቶ ሙበሽር ዲበድ
8. አቶ አብዱራህማን ኢድ
9. አቶ መሐመድ ፋታህ ናቸው፡፡
| 1 |
78263fedfca4e01a4ed9f9c3c050a0ec
|
91aa81a52d20756d979ec594ae15d4ca
|
ከድሬዳዋ 20 ኪ.ሜ ርቅት ላይ በመኪና አደጋ የ16 ሰዎች ህይወት አለፈ
|
በሩሲያ ርዕሰ ከተማ ሞስኮ ባጋጠመ የአውሮፕላን አደጋ የ41 የሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ንብረትነቱ የኤሮፍሎት የሆነው አውሮፕላን 73 ተሳፋሪዎችን እና አምስት የበረራ ሰራተኞችን ይዞ ከሞስኮ ወደ ሰሜናዊ የሃገሪቱ ክፍል ሙሩማንስክ ከተማ ለማረፍ በማኮብኮብ ላይ እያለ አደጋው ማጋጠሙ ተገልጿል፡፡በአደጋው በአውሮፕላኑ የነበሩ የ41 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን ሁለቱ ህጻናት ናቸው ተብሏል፡፡ የተቀሩት 37 መንገደኞች በአውሮፕላኑ የአደጋ ጊዜ መውጫ በመጠቀም ከአደጋው በህይወት መትረፍ ችለዋል።የሩሲያ ባለስልጣናት የአደጋው መንስኤ እስከአሁን እንዳልታወቀና ለማጣራት ምርመራ መጀመሩን ገልጸዋል፤ ነገር ግን አንዳንድ በአውሮፕላኑ የነበሩ ተሳፋሪዎች በወቅቱ የነበረው አደገኛ የአየር ጸባይ ለአደጋው መንስዔ ሊሆን እንደሚችል ጠቁመዋል፡፡(ምንጭ፡- ሪውተርስ)
| 0 |
2a161b26f90b747a5f9ae2e01fe346f0
|
165f6d3d744776d4e0c17490531b104e
|
2016 በታሪክ ከፍተኛው የመኪና ሽያጭm የተመዘገበበት ነው ተባለ
|
በቻይና የመኪኖች ሽያጭ በ20 አመታት ለመጀመሪያ ጊዜ ቀንሷል ታዋቂው የጀርመን የመኪና አምራች ኩባንያ ባለፈው የፈረንጆች አመት 2018 ብቻ 2.31 ሚሊዮን መኪኖችን በመሸጥ ከአለማችን ኩባንያዎች ቀዳሚነትን መያዙን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ላለፉት ሶስት ተከታታይ አመታት በመኪና ሽያጭ ቀዳሚው የአለማችን ኩባንያ ሆኖ የዘለቀው የጀርመኑ መርሴድስ ቤንዝ፤ በአመቱ ከፍተኛ የሽያጭ ክብረወሰን ማስመዝገቡን የጠቆመው ዘገባ፣ በቻይና ብቻ ሽያጩ በ11 በመቶ ማደጉን አመልክቷል፡፡ ቢኤምደብሊው፣ አውዲና መርሴድስ ቤንዝ እጅግ ዘመናዊ የቅንጦት መኪኖችን በብዛት በመሸጥ ለአስርት አመታት ተፎካካሪ ሆነው መዝለቃቸውን ያስታወሰው ዘገባው፤ በአመቱ 245 ሺህ 240 መኪኖችን የሸጠው የአሜሪካው ቴስላም ከኩባንያዎቹ ተርታ እየተሰለፈ መሆኑን ጠቁሟል፡፡ በተያያዘ ዜና ደግሞ፣ በአለማችን ትልቁ የመኪኖች ገበያ እንደሆነች በሚነገርላት ቻይና የመኪኖች ሽያጭ ከሃያ አመታት በኋላ በ2018 ለመጀመሪያ ጊዜ የ6 በመቶ ቅናሽ ማሳየቱን የዘገበው ቢቢሲ፤ በቻይና ገበያ በአመቱ 22.7 ሚሊዮን መኪኖች ብቻ መሸጣቸውን ገልጧል፡፡ለቻይና የመኪና ሽያጭ ቅናሽ በምክንያትነት ከተጠቀሱት ጉዳዮች መካከል የአገሪቱ ኢኮኖሚ መቀዛቀዝ በአለማችን የመኪና አምራች ኩባንያዎች ላይ ተጽዕኖ መፍጠሩ ይገኝበታል ያለው ዘገባው፤ ፎርድ፣ ቮልስዋገን፣ ጃጓርና ላንድሮቨርን ጨምሮ ታላላቅ የውጭ አገራት የመኪና አምራች ኩባንያዎች በቻይና ገበያ ያስመዘገቡት የአመቱ ሽያጭ መቀነስ ማሳየቱን አመልክቷል፡፡
| 0 |
15b94bd12989f5821ae90c33d0f76081
|
e62f07ccd3ac3fb812aa9ae30c91d4b2
|
ባህር ዳር ከተማዎች ሁለተኛ ተጫዋቻቸውን አስፈርመዋል
|
በአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌደሬሽን አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ (ሲቲ ካፕ) ሁለተኛ ቀን ውሎ የምድብ ሁለት የመጀመሪያ ጨዋታዎች ዛሬ ሲከናወኑ ባህር ዳር ከተማ እና ፋሲል ከነማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል።ግብ ከተቆጠረባቸው በኋላ በርካታ ለውጦችን ያደረጉት ድቻዎች በተለይ የአጥቂ መስመር ተጨዋቾችን ለውጠው ወደ ሜዳ አስገብተዋል። ቅያሪዎቹም የጠቀማቸው መስሎ በ60ኛው ደቂቃ አስቆጪ የግብ ማግባት ሙከራ አድርገዋል። ባዬ ገዛኸኝ ለአብዱልሰመድ ዓሊ ያሳለፈለትን ኳስ አብዱልሰመድ ከግብ ጠባቂው ምንተስኖት አሎ ጋር ተገናኝቶ ኳሷን ግብ ጠባቂው ምንተስኖት አምክኖበታል።
የዚህ ጨዋታ ኮከብ ተብሎ የተመረጠው የባህር ዳር ከተማው ፍቅረሚካኤል ዓለሙ ነው።
| 0 |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.