query_id
stringlengths 32
32
| passage_id
stringlengths 32
32
| query
stringlengths 2
182
| passage
stringlengths 137
1.88k
| label
int64 0
1
|
---|---|---|---|---|
3087d56ac1663fb9b8128e051bc04029
|
6b45f78934a4f11da4ef8d4660b5eade
|
ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተወሰኑት ክልከላዎችና እርምጃዎች ተነሱ
|
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ባለፈው ሳምንት ዓርብ ሐምሌ 28 ቀን 2009 ዓ.ም. ከተነሳ በኋላ፣ በኢትዮጵያ የተሰማራው የእንግሊዝ የማዕድን ኩባንያ ከፊ ሚነራልስ የአክሲዮን ዋጋ ጭማሪ ማሳየት መጀመሩ ተገለጸ፡፡በኢትዮጵያ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ወለጋ ዞን ወርቅ ማዕድን ለማውጣት የመጨረሻ ደረጃ ላይ የደረሰው መቀመጫውን በእንግሊዝ ያደገው ከፊ ሚነራልስ ባወጣው መግለጫ፣ መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በማንሳቱ የተሰማውን ደስታ ገልጿል፡፡ኩባንያው በምዕራብ ወለጋ በቱሉ ካፒ ያገኘውን የወርቅ ክምችት ለማውጣት ያስችለው ዘንድ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ለመገንባት ጥረት ላይ በነበረበት ወቅት፣ በኦሮሚያና በተለያዩ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ተቃውሞ እንቅስቃሴውን አደናቅፎበታል፡፡ ከፊ ሚነራልስ የወርቅ ማውጫውን ለማስገንባት ከተለያዩ አበዳሪዎችና ከአክሲዮን ሽያጭ ካፒታል በማሰባሰብ ላይ በነበረበት ወቅት ተቃውሞው መነሳቱ፣ አበዳሪዎቹ ለመስጠት ያሰቡትን ብድር እንዲይዙ አስገድዷቸዋል፡፡ፓርላማው ዓርብ ሐምሌ 28 ቀን 2009 ዓ.ም. በጠራው አስቸኳይ ስብሰባ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ማንሳቱ ይታወሳል፡፡ ከፊ ሚነራልስ ይህንን መረጃውን በድረ ገጹ ይፋ ያደረገው አዋጁ ከተነሳ በኋላ ነው፡፡አዋጁ ከተነሳ በኋላ በነበሩ ቀናት በለንደን ስቶክ ኤክስቼንጅ (የአክሲዮን ገበያ) የከፊ ሚነራልስ ድርሻዎች የዋጋ ጭማሪ ማሳየት መጀመራቸውን ኩባንያው አስታውቋል፡፡ ሰኞ ነሐሴ 1 ቀን 2009 ዓ.ም. በነበረው ገበያ የኩባንያው የአክሲዮን ዋጋ 7.9 በመቶ ከፍ ማለቱን ገልጿል፡፡የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከተነሳ በኋላ ግን በአንዳንድ የኢትዮጵያ አካባቢዎች በተለይም በባህር ዳር የንግድ ተቋማት ተዘግተው ነበር፡፡የመከላከያ ሚኒስትሩና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ኮማንድ ፖስት ሴክሬተሪያት ኃላፊ አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ባለፈው ዓርብ ለፓርላማው ባቀረቡት ሪፖርት፣ በአንዳንድ በውል የሚታወቁ አካባቢዎች የቀሩ አነስተኛ ሥራዎች መኖራቸውንና በመበደኛው የሕግ ማስከበር መቆጣጠር እንደሚቻል መግለጻቸው አይዘነጋም፡፡
| 0 |
843a7d9d52b4fffb77fcc8e3e0e61556
|
2425dfd7e41a93592d21d6424fd539cd
|
ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ኢድሪስ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ መልዕክት አስተላለፉ
|
የፊታችን እሁድ በሚካሄደውን የፅዳት ዘመቻ ላይ ህዝበ ሙስሊሙ እና ሁሉም ኢትዮጵያዊ ቤቱን እና አካባቢውን እንዲያፀዳ የኢትዮጵያ ኡለማዎች ምክር ቤት ጥሪ አቅርቧል፡፡የምክርቤቱ ፕሬዝዳንት ቀዳሚ ሙፍቲህ ሃጂ ዑመር ኢድሪስ ቆሻሻ የድህነት እና የውርደት ምልክት መሆኑን ጠቅሰው ሁሉም ቤቱን እና አካባቢውን እንዲያፀዳ ጠይቀዋል፡፡በተለይም በወንዞች አካባ የሚኖሩ ሰዎች ወንዞቹን ከብክለት እንዲጠብቁት ጠይቀዋል፡፡በየመንገዱ የሚጣሉ ተረፈምርቶች አካባቢን ከማቆሸሽ በዘለለ ለነዋሪም ደህንነት ስጋት በመሆናቸው መንገዶችን ከቆሻሻ ልንጠብቅ ይገባልም ብለዋል፡፡ከውጫዊ ንፅሕና ይልቅ ውስጣዊ ንፅሕና ቅድሚያ የሚሰጠው መሆኑን በሸሪዓው በግልፅ ተቀምጧል ያሉት ፕሬዝዳንቱ ልባችንን ንፁህ በማድረግና ውስጣችንን ከመጥፎ ሃሳብ ልናፀዳ ይገባል ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ውስጡ ቆሽሾ አካሉ ቢጸዳ ዋጋ የለውም ያሉት ቀዳሚ ሙፍቲህ ሃጅ ኡመር የእርስ በእርስ ወዳጅነትን ማጠናከርና ውስጣችንን ከመጥፎ ነገር ማጽዳት አለብን ብለዋል፡፡
| 0 |
7d059ce664e05a4f099a557ff2351b08
|
68a75eb54e4fde1213d43b717d07d629
|
ዳሸን ባንክ ለተለያዩ ተቋማት 4.1 ሚሊዮን ብር ለገሠ
|
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን ገለፀ።የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ ባጫ ጊና ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ባንኩ ከብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ያገኘውን ከየክልሎቹ የተፈናቀሉ ዜጎችን ቁጥር መሰረት በማድረግ ለተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች የገንዘብ ድጋፉ ክፍፍል መካሄዱን አስታውቀዋል።በዚህም መሰረት ለሶማሌ ክልል 35 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር፣ ለኦሮሚያ ክልል 33 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር፣ ለደቡብ ክልል 18 ሚሊየን ብር፣ ለአማራ ክልል 4 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር፣ ለትግራይ ክልል 3 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር፣ ለቤኒሻንጉልጉሙዝ ክልል 3 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር፣ ለጋምቤላ ክልል 454 ሺህ ብር፣ ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር 387 ሺህ ብር እና ለሀረሬ ክልል 62 ሺህ ብር ነው ድጋፍ ያደረገው። (ኤፍቢሲ)
| 0 |
18dee59985ceae35ca03818bdd3edaf0
|
d458b447f57fe01b46b0016768712fde
|
ቅዱስ ጊዮርጊስ ታደለ መንገሻን ሲያስፈርም አሜ መሐመድን ለማስፈረም ተስማምቷል
|
በአፍሪካ ሀገራት ሻምፒዮና (ቻን) ሁለተኛ ዙር ማጣርያ የቡሩንዲ እና ሱዳን አሸናፊን የሚገጥመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሐሙስ በአዳማ ከተማ ዝግጅት እንደሚጀምር ታውቋል፡፡በመጀመርያው ማጣርያ ጅቡቲን ከሜዳዋ ውጪ 5-1 ካሸነፈች በኋላ በመልሱ ጨዋታ ጅቡቲ እንደማትጫወት በማሳወቋ በፎርፌ ወደ ተከታዩ ዙር ያለፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ተጫዋቾቻቸውን በነገው እለት አዳማ ላይ በሆቴል እንዲሰባሰቡ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን ከሐሙስ ጀምሮ ደግሞ ልምምድ የሚጀምር ይሆናል፡፡አሰልጣኝ አሸናፊ ለጅቡቲው ጨዋታ ዝግጅት የመረጧቸውን ተጫዋቾች ሙሉ በሙሉ በዚህም ዝግጅት የሚጠቀሙባቸው ሲሆን በጨዋታው ላይ ያልተሰለፉት የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች ጥሪ ተደርጎላቸዋል፡፡ ምንይሉ ወንድሙ ደግሞ በጉዳት ከስብስቡ ውጪ የሆነ ተጫዋች ነው፡፡ኢትዮጵያ በሁለተኛው ዙር የመጀመርያ ጨዋታዋን ከነሀሴ 5-7 በሜዳዋ ስታደርግ ሁለተኛውን ጨዋታ ከሜዳዋ ውጪ ከ15 ቀናት በኋላ የምታደርግ ይሆናል፡፡ የኢትዮጵያ ቀጣይ ተጋጣሚ የሆኑት ሱዳን እና ቡሩንዲ በመጀመርያ ጨዋታቸው ያለ ግብ ሲለያዩ የመልሱ ጨዋታቸውን በሳምንቱ መጨረሻ የሚያደርጉ ይሆናል፡፡የብሔራዊ ቡድኑ ስብስብግብ ጠባቂዎችጀማል ጣሰው (ድሬዳዋ ከተማ) ፣ ሳምሶን አሰፋ (ድሬዳዋ ከተማ) ፣ ለአለም ብርሃኑ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)ተከላካዮችአብዱልከሪም መሃመድ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ አስቻለው ታመነ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ሳላዲን በርጊቾ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ አንተነህ ተስፋዬ (ድሬዳዋ ከተማ) ፣ ሙጂብ ቃሲም (አዳማ ከተማ) ፣ ተስፋዬ በቀለ (አዳማ ከተማ) ፣ ደስታ ዮሀንስ (ሀዋሳ ከተማ) ፣ አምሳሉ ጥላሁን (ፋሲል ከተማ)አማካዮችናትናኤል ዘለቀ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ በኃይሉ አሰፋ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ምንተስኖት አዳነ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ሽመክት ጉግሳ (ደደቢት) ፣ ሙሉአለም መስፍን (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ጋዲሳ መብራቴ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ታፈሰ ሰለሞን (ሀዋሳ ከተማ) ፣ ብሩክ ቃልቦሬ (ወልዲያ)አጥቂዎችጌታነህ ከበደ (ደደቢት) ፣ አዲስ ግደይ (ሲዳማ ቡና) ፣ አብዱልራህማን ሙባረክ (ፋሲል ከተማ) ፣ አሜ መሀመድ (ጅማ አባ ቡና) ፣ ሳላዲን ሰኢድ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
| 0 |
6a0c998ceb77064f9fca8f65e532cfc5
|
ad2c8bbc4ad7a105b5addfd915aef74b
|
ዋሊድ አታ ወደ እግር ኳስ ተመለሰ
|
ጅዳ በሚገኘው ኪንግ አብደላ ስፖርትስ ሲቲ ሪዘርቭ ስታዲየም የተደረገው የጅዳ እና አል ካሊጂ ጨዋታ 1-1 ተጠናቋል፡፡ ባለሜዳዎቹ ለረጅም ደቂቃዎች ሲመሩ የቆዩ ሲሆን የመሃል ተከላካዩ ዋሊድ በ87ኛ ደቂቃ ያስቆጠረው ግብ ክለቦቹ ነጥብ ተጋርተው ጨዋታቸውን እንዲጨርሱ አስችሏል፡፡ ዋሊድ ከኢትዮጵያዊ እናት እና ኤርታራዊ አባት በተወለደባት ሳውዲ ግብ ሲያስቆጥር የመጀመሪያው ሲሆን የስዊድኑ ኦስተርሰንድስ 4-2 በተረታበት የሊግ ጨዋታ ላይ ሁለት ግቦችን ከመረብ ካሳረፈ በኃላ በነጥብ ጨዋታ ግብ ሳያስቆጥር ቆይቷል፡፡አል ካሊጅ በመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ በፕሪንስ ናያፍ ቢን አቡደልአዚዝ ስፖርትስ ሲቲ ስታዲየም አል ሙጃዛል ክለብን አስተናግዶ 1-0 መርታት የቻለ ሲሆን በግብ ክፍያ ተበልጦ በ4 ነጥብ ሰባተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡ ከሳውዲ ፕሮፌሽናል ሊግ እንደ አል ካሊጅ ሁሉ የወረደው አል ዋህዳ ክለብ ሊጉን በ4 ነጥብ ሲመራ አል ሾአላ፣ አል ናሃዳ፣ ሃጃር ኤፍሲ አል ሃሳ፣ አል ኦሩባ እና አል ቃኦማ ሌሎች ተመሳሳይ ነጥብ ያላቸው ክለቦች ናቸው፡፡በሶስተኛ ሳምንት ጨዋታ አል ካሊጅ በሜዳው አል ጣሂልን የሚስተናግድ ይሆናል፡፡ ሁለት ክለቦች በቀጥታ ወደ ዋናው ሊግ ሲያድጉ ሶስተኛው አዳጊ ክለብ ደግሞ በመለያ ጨዋታ የሚያልፍ ይሆናል፡፡
| 0 |
571760b1677df1183a51394daf468169
|
c3f4c8e60f3616d90b1f314e13c1d2b1
|
በመዲናዋ በኮቪድ-19 ሳቢያ የኑሮ ችግር ሊገጥማቸው የሚችሉ ዜጎችን ለመታደግ የሚያስችል ስልት ተዘጋጅቷል
|
· ለኮሌራ ወረርሽኝ መንግስት ትኩረት እንዲሰጥ ፓርቲው አሳስቧል · የኑሮ ውድነት ማቃለያ እንዲተለምም ተጠይቋል በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መካከል የሚከሰቱ ግጭቶች በገለልተኛ አካል እንዲጣራ የጠየቀው መኢአድ፤ በሃገሪቱ የተከሰተው የኮሌራ ወረርሽኝ በመንግስት ከፍተኛ ትኩረት እንዲሰጠው አሳስቧል፡፡ የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ትናንት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በሃገሪቱ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ህይወት ያለአግባብ መጥፋትና የአካል መጉደል እንዳሳሰበው ገልፆ፤ መንግስት የዜጎችን ደህንነት የማስጠበቅ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጠይቋል፡፡ ፓርቲው አክሎም፤ የችግሩ ምንጭ በገለልተኛ አካል ተጣርቶ፣ የተጠናከረ ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲዎች የቅድመ ግጭት ክትትል እንዲደረግ ለመንግስት ሃሳብ አቅርቧል:: ፓርቲው በዚህ መግለጫው በአዲስ አበባ ከተማ ህገ ወጥ ቤቶችን ለማፍረስ የተያዘውን ውጥን በተመለከተ መንግስት ለዜጎች አማራጭ ሳያስቀምጥ ቤቶችን ማፍረስ እንደማይገባው አሳስቧል፡፡ ከዚህ ቀደም በአዲስ አበባ ዙሪያ ባሉ የኦሮሚያ ከተሞች በተካሄደው ተመሳሳይ ቤት የማፍረስ ተግባር በርካታ ዜጎች ያለ አግባብ፣ ለኑሮ ጉስቁልናና ለሰብአዊ እርዛት መጋለጣቸውን በመጠቆም፤ መንግስት ዜጎችን ከማሳቀቅ እንዲታቀብ ጠይቋል፡፡ በሃገሪቱ የተከሰተው የኮሌራ ወረርሽኝም በእጅጉ አሳሳቢ ነው ያለው ፓርቲው፤ መንግስት ለበሽታው ትኩረት ሰጥቶ እንዲንቀሳቀስ ያሳሰበ ሲሆን የመኢአድ አባላት፤ ዜጎችን ከበሽታው ለመታደግ በሚደረገው ርብርብ ሙሉ ድጋፋቸውን እንዲያደርጉ ጠይቋል፡፡ አዲስ አበባን ጨምሮ በመላ ሃገሪቱ ዜጎች በኑሮ ውድነት እየተሰቃዩ መሆኑን በመግለጫው የጠቆመው መኢአድ፤ መንግስት የኑሮ ውድነት ማቃለያ መንገዶችን እንዲተልም እንዲሁም በውሃ፣ መብራትና ትራንስፖርት ላይ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት ከፍተኛ ርብርብ እንዲያደርግም ጠይቋል፡፡
| 0 |
ad08a1349a1b66217fc67a6c0bed9974
|
f6d06930dcebf209a46a3b6604b6ee7f
|
120 አዳዲስ የአንበሳ አውቶብሶች ወደ መዲናዋ ገቡ
|
አዲስ አበባ:- በአዲስ አበባ ከተማ ያለውን የትራንስፖርት ችግር ለማቃለል የከተማ አስተዳደሩ በተጠባባቂነት ልዩ ተብለው የሚያገለግሉ 20 ፈጥኖ ደራሽ አዳዲስ አውቶቡሶችን ዛሬ ጥር 25 ቀን 2012 ዓ.ም ሊያስገባ መሆኑ ተገለፀ። የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ስምሪት ቁጥጥር ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ ተስፋዬ፤ በተለይም ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ እስካሁን የነበረው አሰራር ተሽከርካሪዎችን ከመስመር ላይ በማዞር ከፍተኛ የትራንስፖርት ችግር ባለበት አካባቢ እንዲሰማሩ ማድረግ እንደነበር በመግለፅ፤ አሁን ግን እነዚህ ልዩ ተብለው በተጠባባቂነት የሚገቡት 20 አዳዲስ አውቶቡሶች ከፍተኛ የትራንስፖርት ችግር ባለበትና ሰልፍ በበዛበት በየትኛውም አካባቢ ተዘዋውሮ ለመስራት የተዘጋጁ መሆናቸውን ገልፀዋል። የእነዚህን አውቶቡሶች ስምሪት በዋናነት የአንበሳ አውቶቡስ ድርጅት የሚመራው ይሁን እንጂ፤ የትራንስፖርት ባለስልጣን ሊያዝበት እና በሚያመቸው መንገድ ሊጠቀምበት በሚችል አደረጃጀት የተዋቀረ ነው። ባለስልጣኑ ከመደበኛው አውቶቡሶች በተጨማሪ እነዚህን ተጠባባቂ አውቶቡሶች ህብረተሰቡ በሚሰጠው ጥቆማና ከፍተኛ ሰልፎች በሚታዩበት አካባቢ ያሰማራል ብለዋል። እንደአቶ ዮሴፍ ገለፃ፤
በአዲስ አበባ ከተማ
ለሚታየው ከፍተኛ የትራንስፖርት
ችግር፤ በከተማ ያለው
የአቅርቦትና የፍላጎት አለመመጣጠን
ቀዳሚው ምክንያት ሲሆን፤
ሁለተኛው የመሰረተ ልማት
ችግር ነው። ይህም
የብዙሃን ትራንስፖርት ብቻ የሚንቀሳቀስበት
የተከለለ መንገድ ባለመኖሩ
ሁሉም ተሽከርካሪዎች በተመሳሳይ
መንገድ ይጓዛሉ። በዚህ
ምክንያት የሚፈጠረው ከፍተኛ
የትራፊክ መጨናነቅ የምልልስ
ጊዜውን በእጅጉ ያዘገየዋል።
የትራንፖርት ስምሪት ክትትልና ቁጥጥሩ ጠንካራ ያለመሆኑና በቴክኖሎጂ ያለመደገፉም ችግሩን ከሚያባብሱት ምክንያቶች የሚጠቀሱ ናቸው። አቶ ዮሴፍ አያይዘውም፤
በከተማዋ የሚታየውን የትራንስፖርት ችግር በዘላቂነት መፍታት እንዲቻል የከተማው አስተዳደር በቀጣይ 3ሺ የሚደርሱ አዳዲስ አውቶቡሶችን በቅደም ተከተል ለማስገባት በዝግጅት ላይ መሆኑን ገልፀዋል።አዲስ ዘመን ጥር 25/2012ፍሬህይወት አወቀ
| 0 |
be3c7aab67168df1092d0ff821d9259e
|
9a7405a71c87fa64b0ee4ada1d3becd3
|
በአማራ ክልል የህዝብን ቅሬታ ለመፍታት በተደረገው ጥረት ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ
|
ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ ኢትዮጵያ ከተለያዩ አገራት ጋር ስኬታማ የዲፕሎማሲ ሥራዎችን ማከናወኗን ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለጹ ።ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ በአገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮችን በማስመልከት በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ባደረጉት ንግግር እንደገለጹት ባለፉት ሦስት ወራት ኢትዮጵያ ከጎረቤት አገራትና የመካከለኛ ምስራቅ አገራት ጋር ስኬታማ የዲፕሎማሲ ሥራዎችን በማካሄድ ውጤት ማስመዝገቧን ተናግረዋል ።ከኢትዮጵያ ጋር ዝቅተኛ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ካላቸው አገራት ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቱን ለማጠናከር በተደረገው ጥረት አመርቂ ውጤት ተመዝግቧል ።ባለፉት ሦስት ወራት አገሪቷ በፈጠረችው የዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የአገሪቱን የውጭ ምንዛሪ እጥረት ለመቅረፍ መቻሉን ጭምር ጠቅላይ ሚንስትሩ አያይዘው ገልጸዋል ።ባለፉት ሦስት ዓመታት በአገሪቱ ተከስቶ በነበረው ግጭት ምክንያት ተጥሎ የቆየው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መነሳቱንና በተደረገው የአመራር ለውጥ በተሠሩ ሥራዎች አንጸፃራዊ ሰላምናአገራዊ መግባባት መስፈኑን ጠቅላይ ሚንስትሩ ባደረጉት ንግግር አመልክተዋል ። የህዝብን ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን በተደረጉ ጥረቶች ውጤት ቢመዘገቡም ይህን ለውጥ ወደ ኋላ ለመመለስ የሚጥሩ ግለሰቦችና አካላት እንዳሉም ጠቅላይ ሚንስትሩ ጠቁመዋል ።በአገሪቱ ሰላምና አንድነትን የማስፈን ሁኔታ ጊዜው የሚጠይቀው ተግባር መሆኑንና በአብዛኛው የአገሪቱ አካባቢዎችም ውጤት ተገኝቶበታል ብለዋል ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ በንግግራቸው ።መንግሥት የሓሳብ ብዝሃነትን ለማምጣት በርካታ እርምጃዎች ወስዷል እየወሰም ይገኛል ያሉት ጠቅላይ ሚንስትሩ በርካታ ፖለቲከኞችና ግለሰቦች ክሳቸው ተቋርጦ እንዲለቀቁ ተደርጓል ብለዋል ጠቅላይ ሚንስትሩ ።የአገሪቱ የፍትህ ሥርዓት በጽኑ መለወጥ እንዳለበትና ለብዙ ችግሮች መንስኤ መንስኤ በመሆኑ ሊሠራበት እንደሚገባ ዶክተር አብይ ተናግረዋል ።የህግና የፍትህ ሥርዓቱ ውስጥ ያሉትን ችግሮች ለመፍታት የፍትህና ህግ ማሻሻያ ምክር ቤት ተቋቁሟል ፣ ተጨማሪ የማስተካካያ እርምጃዎች ይወሰዳሉ ብለዋል ።በአገሪቱ ክፍተት የሚታዩባቸው የውሃ፣ የመብራትና የቴሌኮም አገልግሎቶች የህብረተሰብ የቅሬታ ምንጮች በመሆናቸው ችግሮቹ እንዲፈቱ ለወደፊቱ የእርምት እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን ጠቅላይ ሚንስትሩ አስገንዝበዋል ።
| 0 |
2e22b8bfbb9c47fed8f961bbf7b86bd9
|
727c554cdb0014bbea07d27ede0807ad
|
‘አገሬ’ እና ‘እወድሃለሁ’ ሁለቱ የኖቤል የሰላም መድረክ ዜማዎች
|
ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በመድረኩ ላይ ባስተላለፉት የእንኳን ደህና መጣችሁ መልእክት፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የሰላም የኖቤል ተሸላሚ በመሆናቸው እንኳን ደስ አላችሁ እንዷን ደስ አለን ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የሰላም የኖቤል ተሸላሚ በመሆን የሀገራችንን ስም በዓለም መድረክ በድጋሚ ስላስጠሩ ምስጋና ይገባቸዋልም ብለዋል።እንዲሁምከቤተሰባቸው እና ከራሳቸው ካላቸው ጊዜ ቀንሰው ይህንን የመሰለ መፅሃፍ ስላበረከቱልን እናመሰግናለን ብለዋል ኢንጂነር ታከለ በንግግራቸው።የመፅሃፉ ምረቃም በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ አዲስ አበባን ጨምሮ በ20 ከተሞች ዛሬ ተከናውኗል።በዋናነትም በአዲስ አበባ፣ አዳማ፣ ጅማ፣ ባህር ዳር፣ ሀዋሳ፣ ድሬዳዋ፣ ጋምቤላ፣ አሶሳ፣ ጅግጅጋ፣ ሰመራ እና ሀረር ከተሞች የምረቃ ስነ ስርዓቱ ተካሂዷል።በምረቃ ስነ ስርዓቶቹ ላይም የየከተሞቹ ነዋሪዎች፣ ባለስልጣናት፣ ታዋቂ ግለሰቦች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች እና ሴቶች ተገኝተዋል።በየአካባቢው ባህል መሰረት የምረቃ ስነ ስርዓት የሚከናወን ሲሆን፥ ስለ መፅሃፉ አጠቃላይ መረጃም ማብራረሪያ ተሰጥቷል።መፅሃፉ በአማርኛ ፣በኦርምኛ እና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች የተዘጋጀ ሲሆን፥ 1 ሚሊየን ቅጂዎችም ታትመዋል።
የኢንግሊዘኛው ቅጂ ግን ከሶስት ወራት በኋላ እንደሚደርስ ተመልክቷል።የመፅሃፉ ዋጋ 300 ብር ሲሆን፥ ገቢውም በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ ትምህርት ቤቶችን ለማስገንባት ይውላል ነው የተባለው።ከሀገር ውስጥ ምረቃ በኋላም በውጭ ሀገራት በአሜሪካ እና ኬንያ በተለይም በዋኝንግተን ዲሲ፣ ሎስ አንጀለስ፣ ሚኒሶታ እና ናይሮቢ የምረቃ ስነ ስርዓቱ የሚከናወን ይሆናል።
| 0 |
9e5c16ed0c0b443687967d5d04593e05
|
9e5c16ed0c0b443687967d5d04593e05
|
በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሺህ አለፈ
|
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 3 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሺህ ማለፉ ተገለጸ።በሀገሪቱ በሦስት ወር ጊዜ ውስጥ በበሽታው 50 ሺህ ሰዎች ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን÷ በ50 ቀናት ውስጥ ብቻ እጥፍ መጨመሩን መረጃዎች ያመላክታሉ።በዚህም በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር የ100 ሺህ 477 የደረሰ ሲሆን ÷በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ደግሞ ከ 3 ሚሊየን ማለፉ ተነግሯል።ይህም ሀገሪቱ በዓለም ወረርሽኙ ክፉኛ ከጎዳቸው ሀገራት መካከል አሜሪካንን በማስቀደም በሁለተኛ ደረጃ ላይ እንድትቀመጥ አድርጓታል።ከዚያም ባለፈ በሀገሪቱ የወረርሽኙ ስርጭት ከፍተኛ በሆነበት ሁኔታ ሱቆች እና ምግብ ቤቶች እንደገና መከፈተቻው ተነግሯል።የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ጃየር ቦልሶናሮ÷ ኮቪድ-19 “ትንሽ ጉንፋን” ነው ብለው በመጥራት ለበሽታው በሰጡት ምላሽ በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገራት ትችት ሲሰነዘርባቸው መቆየቱ ይታወሳል።ከዚያም ባለፈ ፕሬዝዳንት ቦልሶናሮ የቫይረሱን ተፅእኖ ዝቅ አድርገው በማሰብ እንዲሁም በሽታውን ለመቆጣጠር የተወሰዱ እርምጃዎችንም ኢኮኖሚውን ሊጎዱ ይችላሉ በሚል መቃወማቸው ይነገራል።ባለሞያዎች የቦልሶናሮ መንግስት የተቀናጀ እቅድ ስለሌለው ወረርሽኙ እንዲህ እየተስፋፋ ባለበት ሁኔታ የአካባቢ ባለስልጣናት ኢኮኖሚውን እንደገና ለማነቃቃት ትኩረት በማድረግ ላይ ናቸው በማለት ቅሬታቸውን በመግለጽ ላይ ናቸው ተብሏል።ምንጭ፡- ቢቢሲ
የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 1 |
5468e28e9cbe57af5a92d2ba7bf927bd
|
ba76b58bb48a7a42e2f3dbeab3e90724
|
አዲሱ የፕሬዝዳንታዊ የኢሚግሬሽን ማስፈጸሚያ ትዕዛዝ፥ የከሰተው ፈተና እና ውዝግቦቹ
|
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዕሁድ ዕለት አዲስ የጉዞ ሕግ ስላወጡ፣ የሀገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀድሞ የጉዞ ትዕዛዝቸውን ከመጭው ወር ፋይሉ ላይ አስወግዷል፡፡አዲሱ የፕሬዚዳንቱ የጉዞ ትዕዛዝ የቀድሞውን የሚተካ ሲሆን የጉዞ ዕገዳ ሕግ የጊዜ ገደብ የለበትም፣ ላልታወቀ ጊዜ ሊቀጥል ይችላል፡፡
| 0 |
ee7379fe13aee7cd3a5c3f57ee2d9180
|
ee7379fe13aee7cd3a5c3f57ee2d9180
|
የካፍ እና ፊፋ ሀላፊዎች በኢትዮጵያ ውይይት
|
የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ዛሬ ህዳር 24/2012 ዓ.ም. ነው ሀላፊዎቹን በብሔራዊ ቤተ-መንግስት ተቀብለው ያነጋገሩት፡፡
ውይይቱም ኢትዮጵያ በሚቀጥለው ግንቦት በምታስተናግደው የአለም እግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) ጉባኤ ላይ ያተኮረ ነበር የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት መረጃ እንደሚያመለክተው ፡፡
ኢትዮጵያ በቀጣዩ ግንቦት ወር የሚካሄደውን የዓለም እግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) ጉባኤ ታስተናግዳለች።
ጉባኤው ዘንድሮ ለሰባኛ ጊዜ የሚካሄድ ነው፡፡
| 1 |
65a66d9ba3e46d802c638252dcdb6e1b
|
e09f048ef6e18edb380202b00ea4ea61
|
በአቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ ላይ ክስ ተመሰረተ
|
በጥረት ኮርፖሬት ተፈጽሟል ከተባለ የሙስና ወንጀል ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር የዋሉት አቶ በረከት ስምኦን እና አቶ ታደሰ ካሳ ዛሬ የባህር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።የክልሉ ፀረ ሙስና መርማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ይፈቀድልኝ በማለት ለፍርድ ቤቱ ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን ፍርድ ቤቱም ለፖሊስ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ፈቅደዋል።ተጠርጣሪዎቹ በበኩላቸው መርማሪ በእነሱ ላይ ያሉ መረጃዎችን 90 በመቶ መሰብሰቡን ጠቅሰው የጠየቀው የምርመራ ጊዜ ሊፈቀድለት አይገባም በሚል ተከራክረዋል።መርማሪ በበኩሉ 90 በመቶ መረጃ የተሰበሰበው በአምስት ኩባንያዎች ላይ መሆኑን ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል።በተጨማሪም መረጃው በተበታተነ መልኩ ስለሆነ የተሰበሰበውን ለማደራጀት ጊዜ ያስፈልገኛል ብሏል።ከጠበቃ ጋር በተያያዘም አቶ በረከት ለፍርድ ቤቱ ገቢያቸው አነስተኛ መሆኑን እና በጡረታ ላይ መሆናቸውን በመጥቀስ ቤተሰባቸውን አማክረው ጠበቃ እንድሚቀጥሩ ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል።አቶ ታደሰ ካሳ በበኩላቸው በግላቸው መከራከር እንደሚችሉ ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል።ተጠርጣሪዎቹ ጉዳያቸውን በውጭ ሆነው ይከታተሉ ዘንድ ፍርድ ቤቱን ጠይቀዋል።በተጨማሪም ተጠርጣሪዎቹ መኖሪያቸው አዲስ አበባ መሆኑን በመጥቀስ ጉዳያቸው አዲስ አበባ እንዲታይላቸውም ነው የጠየቁት።ሆኖም ጉዳዩ በክልሉ ከሚገኘው ከጥረት ኮርፖሬሽን ጋር የተያያዘ በመሆኑ ተጠርጣሪዎቹ ጉዳያቸው በዚሁ ነው የሚታው ተብሏል።ከዚህ ባለፈም መርማሪዎች ተጠርጣሪዎቹ ካላቸው ተጽዕኖ ፈጣሪነት አንጻር ቢወጡ ሰነዶችን ሊያሸሹ እና ምስክሮች ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድሩ ይችላሉ በማለት ጥያቄያቸውን ተቃውሟል።የግራ ቀኙን ያደመጠው ፍርድ ቤትም በአቃቤ ህግ የተጠየቀውን የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ፈቅዷል፡፡ (ኤፍ.ቢ. ሲ)
| 0 |
cce48cdd57e28cc4b52862b033ffb35f
|
e69b4f564d95f88363d8afa7ac2b128c
|
ቶኪዮ 2020| የሉሲዎቹ የዛሬው ጨዋታ አሰላለፍ ታውቋል
|
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት የመጀመርያ ጨዋታ ቡና እና ሰበታ ይዘውት የሚገቡት አሰላለፍ ታውቋል።በካሣዬ አራጌ በኩል ሁለት የተጫዋቾች ለውጥ በአማካይ ስፍራ ላይ የተደረገ ሲሆን ወጣቶቹ ዊልያም ሰለሞን እና ሬድዋን ናስር በአምበሉ አማኑኤል ዮሐንስ እና ዓለምአንተ ካሣ ምትክ ወደ መጀመርያ አሰላለፍ አምጥተዋቸዋል።በአሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ በኩል አንድ ተጫዋች ብቻ ለውጥ የተደረገ ሲሆን ባለፈው ሳምንት ተቀይሮ በመግባት ጎል ያስቆጠረው ፍፁም ገብረማርያም በታደለ መንገሻ ምትክ በዓመቱ ለመጀመርያ ጊዜ ጨዋዋ የሚጀምር ይሆናል።አሰላለፉ ይህንን ይመስላል:-ኢትዮጵያ ቡና1 ተክለማርያም ሻንቆ
18 ኃይሌ ገብረትንሳይ
4 ወንድሜነህ ደረጄ
2 አበበ ጥላሁን
11 አሥራት ቱንጆ
16 ሬድዋን ናስር
13 ዊልያም ሰለሞን
5 ታፈሰ ሰለሞን
10 አበበከር ናስር
25 ሀብታሙ ታደሰ
17 አቤል ከበደሰበታ ከተማ44 ፋሲል ገብረሚካኤል
14 ዓለማየሁ ሙለታ
4 አንተነህ ተስፋዬ
21 አዲሱ ተስፋዬ
23 ኃይለሚካኤል አደፍርስ
3 መስዑድ መሐመድ
8 ፉአድ ፈረጃ
10 ዳዊት እስጢፋኖስ
7 ቡልቻ ሹራ
19 እስራኤል እሸቱ
16 ፍፁም ገብረማርያም
| 0 |
47ba6d2c1aa2775b8c695acf37535867
|
15fc38424ba242b7d02f486f19701311
|
የደኢህዴን ድርጅታዊ ጉባኤ በሀዋሳ እየተካሄደ ነው
|
በመቐለ ከተማ ከትናንት ጀምሮ እየተካሄደ ባለው ድርጅታዊ ግምገማ ከክልል እስከ ወረዳ የሚገኙ የድርጅቱ የፖለቲካ አመራር አባላት እየተሳተፉ መሆናቸው ተገልጿል ።ድርጅቱ ዘንድሮ በ12 መደበኛ ጉባኤው ያስተላለፋቸውን ፖለቲካዊና ድርጅታዊ ውሳኔዎችን ዝርዝር ሥራዎች በጥልቀት እየገመገመ መሆኑን ባወጣው መግለጫ አመልክቷል ።በገጠር ሁለገብ የልማት ሠራዊት እና በከተሞችም በሁሉም የተሟላ ቁመና ለመፍጠር የተያዙ ዕቅዶች በጥልቀት እየገመገመ መሆኑን ድርጅቱ ያወጣው መግለጫ የጠቆመ ሲሆን በዘንድሮ ዓመት መጀመሪያ ላይ 12ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ ተከትሎ በውስጠ ድርጅት የተቀጣጠለው ትግልና የተገኘው ውጤት እየፈተሸ ይገኛል ብሏል ።በአየር መዛባት ምክንያት ያጋጠመው ድርቅ ለመቋቋም በተለይም የመስኖ ልማት ፣በእንስሳት ልማትና በተፈጥሮ ሃብት እንክብካቤና በገጠር የግብርና ልማትና ውሃ የተገኙ ውጤቶች በተመለከተ ህወሓት ትናንትና ዛሬ ግምገማ እያደረገ መሆኑን በመግለጫው ተጠቁሟል ።በከተሞች በተለይም የወጣቶችን ተጠቃሚነት በሚያረጋገጥ ሁኔታ በአነስተኛና ጥቃቅን ዘርፍ አንቀሳቃሾች እየተደረገ ያለው ጥረትና ልዩ ትኩረት በመሥጠት በመሠራቱ የሴቶች ተጠቃሚነትነትን ማዕከል ያደረገ ውጤት ያገኘ መሆኑን መግለጫው አትቷል ።መልካም አስተዳደር በክልሉ ለማስፈን በተለይም በህዝብ ጠንካራ ተሳትፎ ኪራይ ሰብሳቢነትን ለማክሰም በተደረጉት እንቅስቀሴዎች እና በተወሰዱት እርምጃዎች ላይ እየተወያየ መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል ።ህወሓት በህዝብ ተሳትፎ እያደረገ ባለው ሁለንተናዊ ትግል ለማደናቀፍ ጥገኞች በተደራጀና በተቀናጀ መልኩ ሌት ተቀን እየሰሩ መሆናቸውን የጠቀሰው መግለጫው ለዚህም በውስጥ ድርጅት ያሉትን ችግሮች በመታገል የጥገኞች ስልቶች ለመመከት እየተደረገ ያለው ትግልና ውጤትም እየታየ መሆኑ ተጠቁሟል ።በመጨረሻም ድርጅቱ የነበረውን ጠንካራና ደካማ አፈጻጸም በመገምገም ጥንካሬውን ይበልጥ ለማስፋትና ድክመቶችን ለማስወገድም በቀሪ ጊዜ ርብርብ እንደሚደረግና ስብሰባው ሓሙስ ዕለት እንደሚጠናቀቅ ተመልክቷል ።(ድምጺ ወያነ ትግራይ)
| 0 |
dcb3815e1c878b14c4f6da854aa1d00f
|
dcb3815e1c878b14c4f6da854aa1d00f
|
ተጨማሪ 469 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 1294 ሰዎች አገግመዋል
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተጨማሪ 469 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 1294 ሰዎች አገግመዋል።የጤና ሚኒስቴር ባወጣው እለታዊ መግለጫ ለ6 ሺህ 313 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 469 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።እስካሁንም ለ1 ሚሊየን 738 ሺህ 290 ሰዎች የኮሮናቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጓል።በዚህም በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 119 ሺህ 494 ደርሷል።በትናንትናው ዕለት 1 ሺህ 294 ሰዎች ያገገሙ ሲሆን ይህን ተከትሎም 102 ሺህ 153 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል።በተያያዘም ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮና ቫይረስ የሶስት ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን ይህን ተከትሎም 1 ሺህ 846 ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት ተዳርገዋል።በአሁኑ ወቅት ቫይረሱ ካለባቸው 1 ሺህ 5493 ሰዎች መካከል 258 ያህሉ በጽኑ ሕክምና ላይ ናቸው።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል www.youtube.com/fanatelevision ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 1 |
56b814b64ab8786ff2cae4fcbecd308f
|
25348865c0c4bed53d49ab813a1ff46c
|
የጅቡቲ ወደብ አስተዳደር ከእስያ የባሀር ትራንስፖርት ኩባንያ ጋር ስምምነት መፈራረሙ ተገለጸ
|
አዲስ አበባ ፣የካቲት 24፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ታሊባን በአፍጋኒስታን የመንግስት ወታደሮች ላይ የሚፈጽመውን ጥቃት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።ታሊብን በአፍጋኒስታን ዘላቂ ሰላምን ማስፈን የሚያስችል የሰላም ስምምነት ከአንድ ቀን በፊት ከአሜሪካ ጋር መፈራረሙ ይታወቃል።በስምምነቱም በአፍጋኒስታን እየተስተዋለ ያለውን ቀውስ በዘላቂነት ለመፍታት ታጣቂ ቡድኑ ከሀገሪቱ መንግስት ጋር የሚያደርገው የሰላም ውይይት አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተመላክቷል።ይሁን እንጂ ታሊባን የፈረመውን የሰላም ስምምነት በማፍረስ የአፍጋኒስታን መንግስት ያሰራቸውን 5 ሺህ የታጣቂ ቡድኑ አባላት እስካልፈታ ድረስ ምንም አይነት ውይይት እንደማያካሂድ አስታውቋል።ከዚህ ባለፈም በአፍጋኒስታን መንግስት ወታደሮች ላይ እየወሰደ ያለውን ጥቃት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ነው የገለጸው።የአፍጋኒስታን ፕሬዚዳንት አሽራፊ ጋኒ በበኩላቸው ÷ ከታሊባን ጋር እስረኞችን በመፍታት ዙሪያ ምንም አይነት ስምምነት አለመደረጉን ተናግረዋል።ሀገራቸው እስረኞችን ለመልቀቅ ዝግጁ አለመሆኗን የገለጹት ፕሬዚዳንት አሽራፍ ጋኒ፥ ይህም ለሰላማዊ ድርድር ቅድመ ሁኔታ ሊሆን እንደማይገባ አብራርተዋል።ምንጭ፥ ቢቢሲ
| 0 |
b92906800d6ffa57d240131c50288e3e
|
801a7bba01e4e4e4296bf82465cceeb9
|
ህግ የማስከበር ኃላፊነት የስራ አስፈጻሚውና የህግ አውጪው ብቻ አይደለም-ያፓርላማ አባላት
|
ባሕር ዳር፡ ህዳር 02/2013 ዓ.ም (አብመድ) የመከላከያ ሚኒስትሩ ቀንአ ያደታ (ዶክተር) በሰጡት መግለጫ በትግራይ ክልል ህግ የማስከበር ሥራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል፡፡ ይህ የተደራጀ ጁንታ የሀገር መከላከያን በማጥቃት ሃገርን የማፍረስ እና ሉዓላዊነቷ ላይ አደጋ የጣለ ቡድን መሆኑን ገልጸዋል፡፡ነገር ግን የጥፋት ቡድኑ በሀሰተኛ መረጃ ሕዝብን ማደናገር መጀመሩ ተስፋ እየቆረጠ ለመምጣቱ ማሳያ እንደሆነ ነው የመከላከያ ሚኒስቴሩ ያስታወቁት፡፡ቡድኑ ህግ የማስከበር ስራውን የእርስ በእርስ ጦርነት ለማስመሰል በርካታ የተሳሳቱ መረጃዎችን ይፋ እያደረገ እንደሚገኝም ሚኒስትሩ አስታውቀዋል።የትህነግ ቡድን ውሸት ተፈጥሯዊ ስሪቱ መሆኑን ዶክተር ቀንዓ ገልጸዋል። አሁን ላይ በጥፋት ቡድኑ ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን ጠቅሰዋል።የትግራይ ልዩ ሀይልና ሚሊሻ አባላት የዚህ ቡድን ከለላ ከመሆን ይልቅ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት እጃቸውን እንዲሰጡ፣ ካልሆነ ግን መከላከያው ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ለመደምሰስ እንደሚገደድ የመከላከያ ሚኒስቴሩ አስታውቀዋል።
| 0 |
148e451a474a707daa0203886d42328b
|
148e451a474a707daa0203886d42328b
|
በስቶክሆልም የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን 165,000.00 የስዊድሽ ክሮነር ለህዳሴ ግድብ ገቢ አሰባሰቡ
|
አዲስ አበባ፤ መስከረም 13/2006 (ዋኢማ) – በስቶክሆልም የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለህዳሴው ግድብ ግንባታ የሚውል 165,000.00 የስዊድሽ ክሮነር ለህዳሴ ግድብ ገቢ አሰባሰቡ።በስቶክሆልም የታላቁ የህዳሴ ግድብ ምክር ቤት ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ጋር በመተባበር የኢትዮጵያን አዲስ ዓመት አስመልክቶ ያዘጋጀው የታላቁ የህዳሴ ግድብ ገቢ ማሰባሰቢያ ኘሮግራም መስከረም 10/2007 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል፡፡በስዊድንና በሌሎች የኖርዲክ አገሮች የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ወይንሸት ታደሰ በእለቱ ባደረጉት ንግግር አዲስ ዓመት በሁሉም አገሮች በጉጉት የሚጠበቅ ትልቅ በዓል መሆኑን ገልዕጸው በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት አገር ውስጥ ትላልቅ ስኬቶችን የተመዘገቡበትና በዓለም አቀፍ ደረጃም ያላት ተሰሚነት ጐልቶ የወጣበት እንደነበር አውስተዋል፡፡በስቶክሆልም የኢትዮጵያ ኤምባሲ ለዋኢማ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው አምባሳደር ወይንሸት ታደሰ በንግግራቸው አገራችን ባለፉት አስር ዓመታት ያስመዘገበችዉን ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ባለፉው ዓመትም አጠናክራ መቀጠሏን ገልጸዋል። ከተከናወኑት ጉልህ ተግባራት መካከል በትላልቅ ሜጋ ኘሮጀክቶች ግንባታ ረገድ በመጠናቀቅ ላይ ያለው የአዲስ አበባ ቀላል የባቡር መንገድ ግንባታ፣ የአዲስ አበባ ጅቡቲ የባቡር ሃዲድ ግንባታ እና 40 በመቶ የተጠናቀቀው የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠቃሽ ናቸው ብለዋል፡፡ በግብርናው መስክ ከፍተኛ እድገት መመዝገቡ፣ በኢንዱስትሪ መስክ በርካታ ሥራዎች መከናወናቸውን በመግለጽ 2007 ዓመት የአገራችን እድገትና ትራንስፎርሜሽን የመጀመሪያ እቅድ የሚጠናቀቅበት እና ወደ ሁለተኛዉ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ለመሸጋገር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት የሚደረግበት እንዲሁም አገር አቀፍ ምርጫ የምናካሂድበት ዓመት መሆኑን ገልጸው ኢትዮጵያውያንና ትውልድ ኢትዮጵያውያን በአዲስ የአገር ፍቅር ስሜት ለእነዚህ ተግባራት ስኬት ከመንግስት ጋር በጋራ ለመስራት እንዲዘጋጁ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በስቶክሆልም የታላቁ የህዳሴ ግድብ ገቢ አሰባሳቢ ምክር ቤት ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ፍጹም ሀይሌ በበኩላቸው በዓሉን ለመታደም እና ለማድመቅ የተገኙት ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም የአገራችን አንጋፋ አርቲስቶችን እና የታላቁ የህዳሴ ግድብን ለመገንባት እያደረጉት ያለዉን አስተዋፅኦ አድንቀዋል፡፡በኘሮግራሙ በተለያዩ የስዊድን ከተሞች የሚኖሩ ከ400 በላይ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች በመገናኘት የኢትዮጵያን አዲስ ዓመት በጋራ አክብረዋል።
| 1 |
1b195ccbfdc47f587dde3304bf71a1f4
|
1b195ccbfdc47f587dde3304bf71a1f4
|
ፖሊስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋJune ሲያስተገብር በሰብዓዊ መርሆች እንዲመራ ተጠየቀ
|
ወላጆቻቸው በዕድሜ የገፉ ስለሆኑ ቫይረሱ ወደ ቤታቸው ዘልቆ የጤና ስጋት እንዳይሆን መላ የቤተሰብ አባለት ከፍተኛ የጥንቃቄ ርምጃዎችን እንደሚወስዱ የሚያወሳው በፍቃዱ ፣ፖሊስ እህት እና ወንድሙን በቁጥጥር ስር ባዋለበት አፍታ ባይገኝም-በቁጥጥር ስር ሊያውል የሚያስችል ተግባር እንደማይፈጽሙ እንደሚያምን ያስረግጣል።ከዚያ ይልቅ ወንድም እና እህቱ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኀላ የተከተለው የጤናም ስጋት የሰብአዊ መብት ጥሰትም እንደሆነ ያወሳል።በሰብአዊ መብት ተሟጋችነቱ የሚታወቀው በፍቃዱ ሃይሉ በትናንትናው ዕለት በተለያዩ የአዲስ አበባ ስፍራዎች በእሱ አነጋገር «የጅምላ እስር »ሲከናወን ውሏል።ፈረንሳይ ለጋሲዮን እና አራት ኪሎን በመሰሉ ስፍራዎች ፖሊሶች በርካታ ሰዎችን በመኪና ሲጭኑ ማየቱንም ይናገራል። መሰል የፖሊስ እርምጃዎችን ህጋዊነትም ሆነ ውጤታማነትም ይጠራጠራል።መሰል ቅሬታዎች ለመስሪያቤታቸው እንደደረሱ የሚናገሩት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ በበኩላቸው ፖሊስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋJune ለማስፈጸም በአስተማሪነት ሊረዳ ይቻላል በሚል ዕምነት ግለሰቦችን እየሰረ መሆኑን መስማታቸውን ይናገራሉ። ሆኖም የተወሰደው እርምጃ ከሁኔታው ጋር የማይመጣጠን እንደሆነ ይጠቅሳሉ።ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ካለው ሀገራዊ የጤና ስጋት አንጻር ፖሊስን የመሰሉ ህግ አስፈጻሚ አካላት ፣ አዋJune ለማስፈጸም ያሉባቸውን ፈተናዎች የሚረዱ መሆናውን አውስተዋል። አዋJune ለማስፈጸም የሚወሰዱ እርምጃዎች መሰረታዊ የሰብዓዊ መብት ድንጋጌዎችን በማይጥሱ መልኩ ሊተገበሩ እንደሚገባም መክረዋል።በቀረቡ ቅሬታዎች እና ሀሳቦች ላይ ምላሽ ለማግኘት በተደጋጋሚ የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ስልክ ላይ ደጋግመን ብንደውልም ሳይሳካልን ቀርቷል።ይህ በእንዲህ እያለ በኮሚሽኑ የፌስቡክ ገጽ ላይ ህዝብ በስፋት በሚገኝባቸው ቦታዎች ላይ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ሳይጠቀሙ በተገኙ እና እርቀታቸውን ባልጠባቁ 1305 ሰዎች ላይ በአዋጁ መሰረት እርምጃ መውሰዱን ገለጿል፡፡
ኮሚሽኑ ህዝብ በብዛት በሚንቀሳቀስባቸው 23 ስፍራዎች ግንቦት 5 ቀን 2012 ዓ/ም ባደረገው አሰሳ በቁጥጥር ስር ያዋላቸው 990 ወንዶችና 315 ሴቶች መሆናቸውን አክሎ አስታውቋል።ሙሉ ዘገባውን ያዳምጡ፦
| 1 |
3fc7ad6cf8b8154dd6e3862aee1d3a66
|
c50744c0f742632c9103632ef037cbf1
|
አየር መንገዱ ለደቡብ አፍሪካ አየር መንገድ አውሮፕላን እና አብራሪዎችን ለማቅረብ ፈቃደኛ ነው – አቶ ተወልደ
|
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዓመቱን የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማትን አገኘ ። ሽልማቱ በፓሪስ በተካሄደ የኤቪየሽን ስካይ ትራክስ ዓመታዊ የክብር የሽልማት መርሃ ግብር ነው የተሠጠው ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማትን ከመጎናጸፉም በላይ ኤር ባስ 10 የሚሆኑ A350-900 እና በርከት ያሉ B737-800 የተባሉ የቦይንግ የመንገደኞች አውሮፕላኖችና ሁለት የጭነት አውሮፕላኖችን ለመግዛት ተስማምቷል ። የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማሪያም የስካይ ትራክስ ዓመታዊ ሽልማቱን በተቀበሉበት ወቅት እንደገለጹት “ የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ በመሆን ያገኘነው ታላቅ ክብር ያለው ሽልማት ለታላቅ ሥራ የሚሠጥ በመሆኑ ከፍተኛ ደስተኛ ይሰማኛል ” ብለዋል ። አየር መንገዱ ይህን ሽልማት ያገኘው ከደንበኞች በሰተበሰበ መረጃና ጥናት መሆኑን የጠቆሙት አቶ ተወልደ እኤአ በ2025 አየር መንገዱ በአገልግሎት ፣ በሰው ሃይል ልማት፣ በዘመናዊ የጉዞ አጠቃቀምና የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ በሙሉ ልብ ለማሳካት ለያዘውን ዕቅድ ተግባራዊነት ትልቀ እገዛ ይኖረዋል ብለዋል ። ዋና ሥራ አስፈጻሚው በተጨማሪ ሽልማቱን ለሠጠው የስካይ ትራክስ ድርጅት ታላቅ ምስጋና በማቅረብ አየር መንገዱ አሁን የያዘውን የዕድገት ምዕራፍ አጠናክሮ በማስቀጠል የደንበኞች ፍላጎት የሚያሟላ አስተማማኝ አገልገሎት ለመሥጠት አየር መንገዱ ሁሌም ዝግጁ መሆኑን ተናግረዋል ። በመጨረሻም ዋና ሥራ አስፈጻሚው ሁሌም በትጋት አገልግሎት ለሚሠጡት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሠራተኞችና አመራሮች በሙሉ ለዚህ ሽልማት በመብቃታቸው የእንኳን ደስ ያላቹህ መልዕክት አስተላልፈዋል ።የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፉት ሁለት ዓመታት የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማትን ከዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃ መዳቢዎች በተደጋጋሚ ሽልማት በማግኘት ብቃቱን እያስመሰከረ ይገኛል ።
| 0 |
a4ce16cabfa3727322a0b472e84c9a31
|
e70b35051b612bf31ce192ed04a9375e
|
የፌዴሬሽን ምክር ቤት 15ኛውን የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን አከባበር ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው፡፡
|
የኢትዮጵያ የብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አገራዊ ልማትን ለማፋጠን ጉልህ ሚና መጫወቱን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ገለፀ፡፡የበዓሉ አዘጋጅ ክልሎች ከአገራዊ ዕቅድ የተቀዱ የተለያዩ ሰፋፊ ልማቶችን በማከናወን ዕድገታቸውን እያፋጠኑ እንደሚገኙ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ያሲን መሀመድ ለዋልታ ገልጸዋል፡፡ክልሎች ለበዓሉ ዝግጅት በተለይም በዋና ከተሞች የተለያዩ ግዙፍ ማህበራዊ አገልግሎት መስጫ ተቋማትን በመገንባት ትልቅ እመርታ ማስመዝገባቸውን ነው ያሰረዱት፡፡በዓሉ በተከበረባቸው ክልሎች ስታዲየም ፣የባህል ማዕከል፣ የመሰብሰቢያ አዳራሽ፣መንገድና የተለያዩ መሰረተ ልማቶች በስፋትና በጥራት ተገንብተው ለአገልግሎት መብቃታቸውን አቶ ያሲን ያስታውሳሉ፡፡እነዚህ የበዓሉን መከበር ተከትሎ የተከናወኑ ልማቶች አገራዊ ልማቱን እያፋጠኑት እንደሚገኙ ገልፀዋል፡፡የብሔሮችና ብሔረሰቦች ቀን በዓል ልማትን ከማፋጠንና ከማስፋፋት ባሻገር ግዙፍ ፕሮጀክቶች በአጭር ጊዜ ውስጥ ተገንብተው ለአገልግሎት እንዲበቁም ትልቅ ድርሻ ማበርከቱን ነው ያስገነዘቡት፡፡ዘንድሮ በሐረር ከተማ በዓሉ የተከበረበት ስታዲየም በስድስት ወራት በዓሉን ለማስተናገድ በሚያስችል መልኩ ግንባታው መጠናቀቁን በማሳያት ጠቁመዋል፡፡አቶ ያሲን እንዳሉት በበዓሉ ወቅት የተገኙ ተሞክሮዎች በደንብ ተቀምረው ለሁሉም ክልሎች እንዲደርሱ ይደረጋል፡፡በዚህም ክልሎች የታሰበውን ዓላማ ለማሳካት የተሄደበትን መንገድ በመውሰድ ከራሳቸው ነባራዊ እውነታ ጋር በማጣጣም ልማትን ለማስፋፋት ይሰራሉ፡፡ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው ጊዜ ለማጠናቀቅ በቁርጠኝነት መንቀሳቀስ ከተቻለ የሚፈለገውን ውጤት ለማስመዝገብ እንደሚቻልም እንደ ማሳያ እንደሚጠቀስ ነው የገለጹት፡፡የአመራሩን አቅም በማጎልበት ቀጣይ ልማቶችን በጥራትና በፍጥነት ለማከናወን የተሻለ አቅጣጫን ለማስቀመጥ እንደሚረዳም አቶ ያሲን አስረድተዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪ በዓሉ የህዝቦችን ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር፣ ህዝቦች ባህላቸውንና ቋንቋቸውን ለማስተዋወቅ፤ ህገመንግስታዊ አስተምህሮን ለማስፋፋትና የሠላምን ፋይዳ በደንብ ለማስረፅ የማይተካ ሚና አለው ብለዋል፡፡ዘንድሮ በሐረሪ ክልል የተከበረው በዓል አጠቃላይ ዝግጅትና አከባበር ጥንካሬና ጉድለቱ በዚህ ወር መጨረሻ ተገምግሞ ውጤቱ ይፋ እንደሚደረግ ምክር ቤቱ ጠቁሟል፡፡
| 0 |
58f2d79db5d7c78769e476fa963b6e2b
|
9bca456920cd53a1e226f38468de51e0
|
በፍታብሄር ጉዳዮች ክርክር ከመገባቱ በፊት ባለ ጉዳዮች በፍላጎቸው ስምምነት የሚያደርጉበት አሰራር ሊተገበር ነው
|
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በኢትዮጵያና በቻይና መካከል ወንጀለኞችን አሳልፎ ለመስጠትየሚያስችልረቂቅ አዋጅን አጸደቀ ፡፡ምክርቤቱ በኢትዮጵያና ቻይና መንግስታት መካከል የተደረገውን በወንጀል ጉዳይ ግለሰቦችን አሳልፎ የመስጠትና በፍትሃብሄርና በንግድ ጉዳዮች ላይ የተደረጉ የትብብር ስምምነቶችን በሙሉ ድምጽ አጽድቋል።የምክር ቤቱ የሕግ ፣ ፍትህና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ጴጥሮስ ወልደሰንበት እንደገለፁት፤በወንጀል ጉዳይ ግለሰቦችን አሳልፎ ለመስጠት የተደረገው ስምምነት በአገራቱ ሠላም፣ ፀጥታና መረጋጋትን ለማረጋጋጥ አስተዋፅኦ አለው።አገሪቷ የጀመረችውን የልማትና የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ አጠናክራ ለማስቀጠል የሕግ የበላይነት መከበር ጉልህ ሚና ያለው በመሆኑና ወንጀል ፈፅመው ከአገር የሚሸሹ ሰዎችን ለፍርድ ለማቅረብም ያስችላል።የፍትሃብሄርና የንግድ ጉዳዮች ስምምነቱም በአገራቱ መካካል እያደገ በመጣው የንግድና የፍትሃብሔር ግንኙነት አለመግባባቶች ቢፈጠሩ በቀላሉ መፍታት እንደሚያስችል አስረድተዋል ።በአገራቱ መካከል ያሉ ተዋዋይ ወገኖች በውላቸው መሰረት ባይፈፅሙና ክርክር ቢነሳ መረጃዎች እንደ አስፈላጊነቱ ከሁለቱም አገራት በቀላሉ ተደራሽ እንዲሆኑም ያደርጋል ብለዋል ።የፍርድ ሂደትን ለማፋጠን በተጨማሪም የሚሸሹና የሚደበቁ የአገርና የግለሰብ ንብረቶችን ለማስጠበቅ ታስቦ የተደረገ ስምምነት መሆኑንም አቶ ጴጥሮስ አስገንዝበዋል።ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወስን የወጣውን አዋጅ ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ መርምሮ ረቂቅ አዋጅ 26/2009 በማድረግ ለሕግ፣ ፍትህና አስተዳደርና ለንግድ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴዎች መርቷል።የመንግስት ረዳት ተጠሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አማኑኤል አብርሃ ረቂቅ አዋጁ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የነበረውን የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለስልጣን ተጠሪነት ለንግድ ሚኒስቴር እንዲሆን ያደርገዋል ሲሉ ለምክር ቤቱ ማብራሪያ ሰጥተዋል።ባለስልጣኑ አግባብነት ካላቸው የዘርፉ መስሪያ ቤቶች ጋር ለመቀናጀት ምቹ ያለመሆኑን በመገንዘብ ተጠሪነቱ ለንግድ ሚኒስቴር እንዲሆን የማሻሻያ አዋጁ መዘጋጀቱንም አስረድተዋል-(ኢዜአ)።
| 0 |
ddb25f6d0603cde6515dbaf4de86b9b8
|
70b92181bdf43e791c8a734bb91b1bd8
|
ጅማ ለፕሪሚየር ሊጉ ውድድር መሰናዶ አስፈላጊ ዝግጅት ማድረጓን የከተማዋ ከንቲባው አረጋገጡ
|
አዲሰ አባበ ውስጥ እያካሄደ ባለው የማጣራት ሥራ ባለቤት የሌላቸውን ሕንፃዎችና ታጥረው የተቀመጡ መሬቶችን ማገኘቱን የከተማዋ አስተዳደር አስታውቋል።ምክትል ከንቲባው አቶ ታከለ ኡማ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ቃለ-ምልልስ ባደረጉበት ወቅት ሲናገሩ እስከ ፊታችን አዲስ ዓመት ድረስ የማጣራት ሥራው ተጠናቅቆ ውጤቱ ለሕዝብ ይፋ እንደሚደረግ አመልክተዋል።።
| 0 |
2f57569a5d59bb8607db0e2e429100da
|
bfa630729f124e0ff6fd1e077d9d15a7
|
የመምህራን አገልግሎት ኮሚሽን ሊቋቋም ነው
|
የኦሮሚያ ክልል ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ ምክትል ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረ ሚካኤል፣ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በምክትል ዋና ዳይሬክተርነት የአገር ውስጥ ደኅንነት ኃላፊ ሆነው ተሾሙ፡፡ ባለፈው ሳምንት የተሾሙት ምክትል ኮሚሽነር ደመላሽ የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር፣ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የማዕከላዊ መረጃና ወንጀል ኢንተለጀንስ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተርና የኦሮሚያ ክልል ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ ሆነው ሠርተዋል፡፡ በዘርፉ በቂ ልምድና ችሎታ እንዳላቸው የሚነገርላቸው ተሿሚው፣ እስካሁን በሠሩባቸው የኃላፊነት ቦታዎች በብቃትና በታማኝነት የተወጡ መሆናቸውን በቅርብ የሚያውቋቸው ይናገራሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ባለፉት ሁለት ወራት ለከፍተኛ የመንግሥት ተቋማት ብቁና ይመጥናሉ ያሏቸውን አመራር በመሾም ላይ ናቸው፡፡ ምክትል ኮሚሽነር ደምላሽም በተመሳሳይ ሁኔታ ከዕውቀታቸውና ከሥራ ልምዳቸው ጋር የተገናኘ ኃላፊነት ላይ እንደመደቧቸው አስረድተዋል፡፡ ለብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሌላው ተሿሚ ደግሞ፣ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ጄኔራል ዳይሬክተር የነበሩት አቶ አሰፋ በዩ ሲሆኑ፣ በምን ዘርፍና ማዕረግ እንደተሾሙ ለማጣራት የተደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡ አቶ አሰፋ በቅርቡ ከፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ጄኔራል ዳይሬክተርነት ተነስተው በአቶ ያሬድ ዘሪሁን ቢተኩም፣ አቶ ያሬድም ብዙም ሳይቆዩ በአቶ ዘይኑ ጀማል መተካታቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡
| 0 |
57efbf579cafbca19cb2f5f1a99fefc9
|
7669ea9c73d27037218cda9ead8d690b
|
የሰማያዊ ፓርቲ አባላት በዋስ እንዲወጡ ፍርድ ቤት ወሰነ
|
ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የሽብር ተግባር ወንጀል ፈጽመዋል በማለት ክስ መሥርቶባቸውና እንደ ክሱ ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል ተብሎ የስድስት ዓመታት ከስድስት ወራት ጽኑ ቅጣት ተወስኖባቸው የነበሩት የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ፣ የተቀጡበት አንቀጽ ተቀይሮ ቅጣታቸው በሦስት ዓመት ዝቅ አለ፡፡የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊው አቶ ዮናታን ተስፋዬ፣ በሥር ፍርድ ቤት ማለትም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት፣ በፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 አንቀጽ 6(3፣ 4 እና 6)ን መተላለፋቸውን ዓቃቤ ሕግ እንደ ክሱ በማስረጃ ማረጋገጡን ተናግሮ የሰጠውን ውሳኔ የቀየረው፣ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ነው፡፡ ችሎቱ በውሳኔው እንዳብራራው፣ የሥር ፍርድ ቤት በአቶ ዮናታን ላይ የስድስት ዓመት ከስድስት ወራት ጽኑ እስራት የቅጣት ውሳኔውን ያስተላለፈው፣ ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ ተከሳሹ የሽብር ተግባር ወንጀል ስለመፈጸማቸው የሚያረጋግጥ ማስረጃ ወይም ከሽብር ተግባር ጋር የሚያገናኝ ነገር ሳይኖር ነው፡፡ በመሆኑም አቶ ዮናታን ሊከሰሱና ጥፋተኛ ሊባሉ የሚችሉት በወንጀል ሕግ አንቀጽ 257(ሀ) መሠረት ማለትም፣ ‹‹በንግግር፣ በሥዕል ወይም በጽሑፍ አማካይነት በግልጽ የቀሰቀሰ፤›› በሚለው መሆን እንዳለበት በውሳኔው አስታውቋል፡፡ በመሆኑም አቶ ዮናታን ሊቀጡ የሚገባው የሥር ፍርድ ቤት እንደወሰነው ስድስት ዓመታት ከስድስት ወራት ሳይሆን፣ ሦስት ዓመታት ከስድስት ወራት መሆኑን በውሳኔው አስታውቋል፡፡ አቶ ዮናታን አንድ ዓመት ከ11 ወራት በእስር ላይ መቆየታቸው ታውቋል፡፡ አቶ ዮናታን በ2008 ዓ.ም. በኦሮሚያ ክልል ተከስቶ የነበረውን ብጥብጥ የሚያባብስ መጣጥፍ በኢሜይል አድራሻቸውና በድረ ገጽ በማሠራጨት፣ ሕዝቡን በማነሳሳት የሽብር ተግባር ወንጀል ፈጽመዋል የሚል ክስ እንደ ተመሠረተባቸውና የቅጣት ውሳኔ እንደተጣለባቸው መዘገባችን ይታወሳል፡፡
| 0 |
5928d44e084d01ec7014a4991c9a5378
|
5928d44e084d01ec7014a4991c9a5378
|
የባሕር ዳር ወጣቶች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችሉ ሥራዎችን እያከናወኑ ነው፡፡
|
በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር በተለምዶ ሳር መንደር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገኙ ወጣቶች ዛሬ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችሉ የተግባርና የግንዛቤ ሥራዎችን ሲያከናውኑ አርፍደዋል፡፡ ወጣቶቹ ሰዎች በብዛት በሚገኙበት አካባቢ የእጅ መታጠቢያ አዘጋጅተው ለማንኛወም ሰው አገልግሎቱን ሲሰጡ አብመድ ተመልክቷል፡፡ የመገልገያ ቁሶቹንም ሆነ እንደ ሳሙናና አልኮል ያሉ የንጽሕና መጠበቂያዎችን ደግሞ በየግላቸው ገንዘብ በማሰባሰብ እንዳቀረቧቸው ታውቋል፡፡ወጣቶቹ “የሳር መንደር በጎ አድራጎትና ልማት ማኅበር” በሚል ከዚህ ቀደም በርካታ የማኅበራዊ በጎ ፍቃድ አገልግሎት ሲሰጡ እንደቆዩም አስታውቀዋል፡፡ልክ እንደሳር መንደር ወጣቶች ሁሉ ወጣት ባለሀብቱ አቶ ቴዎድሮስ አጥናፉም ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ሲወጣ ተመልክተናል፡፡ ቫይረሱን ለመከላከል ያገለግላል የተባለ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ በነፃ ሲያከፋፍል ተመልክተናል፡፡ ወጣቱ ባለሀብት “ሊቦ ጋርመንት” በሚል የጨርቃጨርቅ ፋብሪካ አለው፤ እስካሁን ሁለት ሺህ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ በነፃ እንዳደለም ነግሮናል፡፡ በአጠቃላይ 10 ሺህ ለማሠራጨት ዕቅድ መያዙንም አስታውቋል፡፡ በሽታው መከሰቱ ከተነገረ ጀምሮም ሁለት መለስተኛ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎቹ በከተማዋ በነፃ ሕዝብ እንዲያመላልሱና ተጨናንቆ መሄድ እንዲቀንስ ለማድረግ እየጣረ መሆኑን አስረድቷል፡፡የግሽ ዓባይ ክፍለ ከተማ ሥራ አስፈፃሚ አቶ በሪሁን መንግሥቱ “በሽታውን መከላከል የሚቻለው የሚመለከታቸው ሁሉ እንደሳር መንደር ወጣቶች በተግባር ላይ የተደገፈ ሲሆን ነው” ብለዋል፡፡ ይህ ምሳሌነት ያለው ተግባር በሌሎች አካባቢዎችም መለመድ እንዳለበትም መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ ከዚህ በተቃራኒው አጋጣሚውን ተጠቅመው በሸቀጦች ላይ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ ግለሰቦችን ለመቆጣጠር ክፈለ ከተማቸው ዝግጁ መሆኑንም አስታውቀዋል፡፡ዘጋቢ፡- ኃይሉ ማሞ
| 1 |
f0725cca345e7ff75ae40ba04bb27449
|
129fdfaef217a6c9c88f6b6d75f4e83a
|
ውሃን ማዕከል ያደረገና ህዝቡን ያሳተፈ የመንደር ማሰባሰብን መተግበር ወሳኝ ነው -አብዴፓ
|
የጥምቀት በዓልን በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠሉን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅርስ ጥበቃ፣ ቤተመጽሐፍትና ቤተመዘክር ቱሪዝም መምሪያ ገለጸ፡፡የመምሪያው ኃላፊ መምህር ሰለሞን ቶልቻ ከዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት ካሳፍነው ታሕሳስ ጀምሮ የመረጃ ማሳባሰቡ ተግባር ተጠናክሮ ቀጥሏል።የጥምቀት በዓል ከኃይማኖታዊ ፋይዳው ባለፈ ማህበረሰባዊና ባሕላዊ ጥቅሙ በብዙ መልኩ ይገለፃል።በመሆኑም በዓለም የቅርስ መዝገብ እንዲሰፍር የባህልና ቱሪዝም ሚንስትር፣ የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣንና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ጉዳዩን ትኩረት ሰጥተውት እየሰሩ ነው ብለዋል ኃላፊው፡፡በዓሉን በየኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስት ለማስመዝገብ የሚያስችሉ ሰነዶች ተሰናድተው ዩኔስኮ ይላካሉ።በዚህም መሰረት ባለሞያዎችን ወደ ጎንደር፣ ላሊበላ፣ አክሱም እንዲሁም አዲስ አበባ በማሰማራት ክብረ በዓሉን አስመልክቶ መረጃዎች በፎቶግራፍ፣ በጽሑፍ፣ በድምጽና በምስል እየተሰባሰቡ ነው፡፡የጥምቀት በዓልን በ2010 ዓ.ም. በደቡብ አፍሪካ በሚደረገው የዩኔስኮ ጉባዔ ላይ በማይዳሰሱ ቅርስነት ለማስመዝገብ እንደታቀደ መምህር ሰለሞን ገልጸዋል፡፡መምህር ሰለሞን አክለው እንደገለጹት በምዝገባው ሂደት ላይ የሕዝቡ ቀጥተኛ ተሳትፎ መኖር ወሳኝ በመሆኑ፤ ሰዎች በፊርማቸው ያረጋግጣሉ፤ በቤተክህነት ዙሪያ ያሉ ተቋማት፣ ምዕመናኑ ራሱ ድጋፉን በፊርማ ማረጋገጥ አለበት።እነዚህ ወሳኝ መስፈርቱን ለማሟላት ወሳኝ ጉዳዮች መሆናቸውም ተመልክቷል፡፡በተጨማሪም ሕብረተሰቡ እንግዳ ተቀባይነትቱን፣ ሰላም ወዳድነቱን ማስቀጠል አለበት፡፡በተለይም ወጣቱ ባሕሉንና ኃይማኖቱን በማክበር ወደ ቀጣይ ትውልድ ሳይበረዝ ለማሸጋገር የሚደረገውን ጥረት ማገዝ ይገባዋል ብለዋል፡፡የገዳ፣ የፍቼ ጨምበላላና የመስቀል በዓላት የማይዳሰሱ የዓለም ቅርሶች ሆነው መመዝገባቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል፡፡
| 0 |
ce9c61ccfe83db0628e79378e6a49efc
|
ce9c61ccfe83db0628e79378e6a49efc
|
ሴቶች ዝውውር | ጌዲኦ ዲላ አስረኛ ተጫዋቹን አስፈረመ
|
ጌዲኦ ዲላ የተከላካይ መስመር ተጫዋቿ ፋሲካ በቀለን አስፈርሟል፡፡የቀድሞዋ የሲዳማ ቡና እና ዳሽን ቢራ / ጥረት እንዲሁም የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች በመከላከያ ያለፉትን ሁለት ዓመታት ካሳለፈች በኋላ አስረኛ ፈራሚ በመሆን ለጌዲኦ ዲላ በዛሬው ዕለት ፊርማዋን አኑራለች፡፡ዲላ ከፋሲካ ቀደም ብሎ ከቀናት በፊት የዘጠኝ አዳዲስ ተጫዋቾች ዝውውር በመፈፀም የሁለት ነባሮችን ውል ማራዘሙ ይታወሳል።
| 1 |
84d389a9c22253906d6576bec197aaad
|
84d389a9c22253906d6576bec197aaad
|
የብሔራዊ ዳኞች ኮሚቴ ስልጠናዎች አዘጋጀ
|
የ2010 የውድድር ዓመት በርካታ የውዝግብ መነሻ የሆኑ ነገሮችን አሳይቶን ያለፈ ነበር። በተለይም ከዳኝነት ጋር ተያይዘው የተፈጠሩ ጉዳዮች የስፖርቱን ወቅታዊ ህግጋት ካለመረዳትም ጭምር እንደሚከሰቱ የብዙዎች ዕምነት ነው። ይህን ከግምት በማስገባትም ይመስላል የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ብሔራዊ ዳኞች ኮሜቴ በያዝነው ዓመት የተሻሻሉ የጨዋታ ህግጋትን ለተጫዋቾች እና ለክለብ አባላት በሙሉ በቂ ኢንስትራክተሮችን በመመደብ ለአንድ ቀን ስልጠና ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቋል። ኮሚቴው ያዘጋጀው ስልጠና በቅድሚያ ለፕሪሚየር ሊጉ ክለቦች የሚሰጥ ሲሆን በቀጣይ እንደ ውድድሮች ዕርከን ስልጠናው እንደሚቀጥል ታውቋል። በዚህም መሰረት ሁሉም የፕሪምየር ሊግ ክለቦች ለስልጠናው የሚመቻቸውን ቀን እንዲያሳውቁ በደብዳቤ ተጠይቀዋል።ኮሚቴው የተሻሸሉትን ህጎች አስመልክቶ ለፕሪሚየር ሊግ ዳኞች እና ኮሚሽነሮች በሚቀጥለው ሳምንት በተከታታይ ለሶስት ቀናት የሚዘጋጅ ስልጠና እንደሚሰጥም ጨምሮ አስታውቋል። የዳኞችን የስልጠና ወጪ የሚሸፍነው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሲሆን በከፍተኛ ሊግ እና በአንደኛ ሊግ ያሉትም ዳኞች ስልጠናውን በቀጣይ እንደሚወስዱ ተገልጿል።
| 1 |
90d138ba042b9950918060c3b545d52a
|
5fc3fbb3f5d9bb9bc3221c7a25c23e8f
|
የህዝቦች የመዋደድና ተቻችሎ አብሮ የመኖር ባህል ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል- የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት
|
የኮቪድ-19 ወረርሽ ስርጭት አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ የችግሩን አስከፊነት ከግምት ያስገባ የጥንቃቄ እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የጤና ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡የፀረ ኮቪድ-19 እንቅስቃሴ በትኩረት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል የሚኒስቴሩ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ዶ/ር ተገኔ ረጋሳ ለአሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ።የቫይርሱ ስርጭት በጎላበት እንደ የአዲስ አበባ አካባቢ ጥንቃቄ እንደሚያስፈልግ እና በአስቸኳይ ግዜ አዋጁ ላይ የተቀመጡ ደንቦች ተግባራዊ መደረግ አለባቸው ብላዋል።
| 0 |
9d93c1460fdfa053ba2a8bed406e28ea
|
ee8713769fde9fd4d5f45d7b2a84364a
|
አንተነህ ተስፋዬ ወደ ሰበታ ከተማ አምርቷል
|
በምርጫው ውስጥ አወት ገብረሚካኤል ፣ አብዱራህማን ሙባረክ እና አሜ መሀመድ ለመጀመርያ ጊዜ ጥሪ ሲቀርብላቸው ኡመድ ኡኩሪ እና ተስፋዬ በቀለ ከረጅም ጊዜ በኋላ ወደ ብሄራዊ ቡድን መመለስ ችለዋል፡፡የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የ2017 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታውን በመጪው ሰኔ 3 ወደ አክራ አቅንቶ ጋናን የሚገጥም ሲሆን ከዚህ ጨዋታ ቀደም ብሎ ግንቦት 26 ከዩጋንዳ ብሄራዊ ቡድን ጋር አዲስ አበባ ላይ የአቋም መፈተሸ ጨዋታ የሚያደር ይሆናል፡፡የአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ 29 ተጫዋቾች ዝርዝር ይህንን ይመስላል፡-ግብ ጠባቂዎችለአለም ብርሃኑ (ሲዳማ ቡና) ፣ ጀማል ጣሰው (ጅማ አባ ቡና) ፣ አቤል ማሞ (መከላከያ) ፣ ተክለማርም ሻንቆ (አአ ከተማ)ተከላካዮችአስቻለው ታመነ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ስዩም ተስፋዬ (ደደቢት) ፣ አብዱልከሪም መሀመድ (ኢትዮጵያ ቡና) ፣ አህመድ ረሺድ (ኢትዮጵያ ቡና) ፣ ተስፋዬ በቀለ (አዳማ ከተማ) ፣ አንተነህ ተስፋዬ (ሲዳማ ቡና) ፣ አወት ገብረሚካኤል (ኢትዮ ኤሌክትሪክ) ፣ አዲሱ ተስፋዬ (መከላከያ) ፣ ሙጂብ ቃሲም (አዳማ ከተማ)አማካዮችናትናኤል ዘለቀ (ቅዱስ ጊርጊስ) ፣ ብሩክ ቃልቦሬ (አዳማ ከተማ) ፣ ምንተስኖት አዳነ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ኤፍሬም አሻሞ (ደደቢት) ፣ ሽመክት ጉግሳ (ደደቢት) ፣ ጋቶች ፓኖም (ኢትዮጵያ ቡና) ፣ ታደለ መንገሻ (አርባምንጭ ከተማ) ፣ ሙሉአለም መስፍን (ሲዳማ ቡና) ፣ ጋዲሳ መብራቴ (ሀዋሳ ከተማ) ፣ ሽመልስ በቀለ (ፔትሮጄት/ግብፅ)አጥቂዎችጌታነህ ከበደ (ደደቢት) ፣ ሳላዲን ሰኢድ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ኡመድ ኡኩሪ (ኤንታግ ኤልሀርቢ/ግብፅ) ፣ አብዱራህማን ሙባረክ (ፋሲል ከተማ) ፣ አሜ መሀመድ (ጅማ አባ ቡና) ፣ አዲስ ግደይ (ሲዳማ ቡና)
| 0 |
6ca22bf0c261d02dc645168b6491e84e
|
100783ddfaa38ee094a7d0f1206ff3a5
|
በሚኒሶታ ክፍለ-ሃገር የሚገኝ የሶማልያ ማህበረሰብ የአል-ሸባብን አዲስ ዓመት መልእክት አወገዘ
|
የመን የሚገኘው ሳዑዲ-መራሹ ጣምራ ኃይል ላለፈው አንድ ዓመት በነውጠኞች ይዞታ ስር በሚገኘው ደቡባዊ ከተማ በካሄደ ውጊያ ከ800 በላይ የሚሆኑ የአል-ቃዒዳ ተዋጊዎችን እንደገደለ፣ የጦሩ አዛዠ አስታወቀ። የጣምራው ኃይል አዛዥ ይፋ ያደረገው የሟቾቹ ቁጥር በነፃ ምንጭ አልተረጋገጠም። ኦፊሴላዊው የሳዑዲ ዜና አገልግሎት ዛሬ ሰኞ እንዳስታወቀው፣ በጣምራው ኃይል የሚታገዙት የየመን ወታደሮች ጥቃቱን ያካሄዱት፣ የአል-ቃዒዳ ዋና ምሽግ በነበረችው የወደብ ከተማ አል-ሙካላ ውስጥ ነው።ወታደራዊ ምንጮች ለፈረንሳዩ ዜና አገልግሎት አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ በሰጡት ቃል፣ የጣምራው ኃይል ወደከተማዪቱ ሲገባ፣ ወደ ምዕራቡ ክፍል ካፈገፈጉት ከአል-ቃዒዳ ታጣቂዎች ምንም ዓይነት መቋቋም አልደረሰበትም ብለዋል። በውጊያው ወቅት በርካታ የአል-ቃዒዳ አዛዦች ተገድለዋል፤ በሲቪሎች ሕይወት ላይ ስለደረሰ ሞት ግን የተገለጸ ነገር የለም።
| 0 |
62de94031ef96e3f6cc9ff72e0b77269
|
edfe55e4e622524b854d33052160aa0f
|
ኢትዮጵያ ለስደተኞች የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች-ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም
|
አዲስ አበባ፤ መስከረም 15/2006 (ዋኢማ) – ኢትዮጵያ ከኮሪያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኘነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አስታወቁ፡፡ አቶ ደመቀ ዛሬ በጽሕፈት ቤታቸው የኮሪያ የልኡካን ቡድን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ አቶ ደመቀ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ኢትዮጵያ ከደቡብ ኮሪያ እድገት በርካታ ልምዶች በመቅሰም ከድሕነት ለመውጣት የምታደርገውን ጥረት ታፋጥናለች፡፡ ሁለቱ አገራት ያላቸው የረጅም ጊዜ ታሪካዊ ግንኙነትን በማጠናከር ረገድም ይበልጥ እየሰሩ ሲሆን በተለይም የኢትዮጵያ የፖሊሲ ስትራቴጂዎች የኮሪያን ልምድ ታሳቢ ያደረጉ በመሆናቸው ግንኙነቱ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ኢትዮጵያ እንደምታምንበት ጠቁመዋል፡፡ በአሁኑ ወቅትም ኢትዮጵያ ደቡብ ኮሪያ ነፃ እንድትወጣ ያደረገችው አስተዋጽኦ ከፍተኛ በመሆኑ ግንኙነቱ ወደላቀ ደረጃ ለማድረስ ሁለቱ አገራት እየሰሩ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ከዚሁ ውስጥም ገጠርን በማሳደግና የማሕበረሰብ ልማትን በማስፋፋትና የሁለቱ አገራትን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡ ቡድኑ መሪ ኪም ኩዋን ያንግ ቡክዶ በበኩላቸው የልኡካን ቡድኑ ወደ ኢትዮጵያ የመጣው ኮሪያ በተለያዩ መስኮች ያላትን ልምድ ለማካፈል የሚያስችል የስልጠና ማእከል ለመክፈት ነው። እንደ ኢዜአ ዘገባ ከዚሁ በተጨማሪም አገራቱ ያላቸውን በደም የተሳሰረ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስም ባለሙያዎችን ከኮሪያ ለማምጣትና ኢትዮጵያውያን ሰልጣኞችንም ወደ ኮሪያ በመውሰድ እየተካሔዱ ያሉትን ተግባራት ለማሳደግ እንዲቻል ነው ብለዋል፡፡
| 0 |
0eda1924b81cc83b0b1931c296858e89
|
5e514bf1b7c22b1ac21911ffaaed5110
|
“እግዚያብሔር ይህንን ነገር ያደረገው የኢትዮጵያን ሕዝብ ሊያስተርም ነው ብዬ አስባለሁ”- በአይሮፕላን አደጋው ልጃቸውን ያጡ እናት
|
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 10/2012 ዓ.ም (አብመድ) ‘‘ብር የመጨረሻ ዓላማው ዕቃን መግዛት ነው፤ ዕቃም የሚገዛው እና አገልግሎት የሚሰጠው ሰው ሲኖር ነው፤ በሽታው በዚህ ከቀጠለ የሚጠራቀመው ገንዘብ መጨረሻው ወረቀት ነው የሚሆነው፡፡ በመሆኑም ብሩ ወረቀት ከመሆኑ በፊት መልካም ተግባር በማድርግ ብርን ብር ማድርግ ይገባል’’ ብለዋል ለበዓል መዋያ ለችግረኞች ድጋፍ ያደረገው የናኪ ሆቴል ሥራ አስኪያጅ፡፡የኮሮና ወረርሽኝ መከሰቱን ተከትሎ በመንግሥት በኩል የተለያዩ ርምጃዎች ተወስደዋል፤ እየተወሰዱም ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህ ርምጃዎች መካከል ደግሞ የማኅበረሰቡን እንቅስቃሴ መግታት አንዱ
| 0 |
6a901c213f940201c5f1cd828f222ad5
|
24493586ae61d19b9a753595b24f08e8
|
የጃፓን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ቢሰማሩ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግላቸው አስታወቀ
|
– በተያዘው የበጀት ዓመት የመጀመሪያ አምስት ወራት ከ1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ የውጭ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፍቃድ ማግኘታቸውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ አስታወቀ።የኤጀንሲው የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ነጋሽ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለጹት፤ ፈቃዱ የተሰጠው በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስክ ለመሰማራት ጥያቄ ላቀረቡ 337 አዳዲስ ፕሮጀክቶች ነው።ፈቃድ ከተሠጣቸው ዘርፎች መካከል ማኑፋክቸሪንግ፣ ሆቴልና ቱሪዝም፣ ግብርናና ኮንስትራክሽን ትልቁን ድርሻ እንደሚይዙ ዳይሬክተሩ ተናግረው፤ ፕሮጀክቶቹ በፍጥነት ወደ ተግባር እንዲሸጋገሩ የድጋፍና የክትትል ሥራ ይካሄዳል ብለዋል።በውጭ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኢምባሲዎችና የቆንስላ ጽህፈት ቤቶችን በመጠቀምና የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ከተለያዩ አገራት ባለሥልጣናት ጋር ተገናኝተው እንዲወያዩ በማድረግ የውጪ ኢንቨስትመንትን ወደ አገር ውስጥ ለመሳብ በተደረጉ ጥረቶች በአምስቱ ወራት ውስጥ 841 ለሚሆኑ የውጭ ባለሃብቶች ሙሉ መረጃ መስጠቱን ገልጸዋል።የኢንቨስትመንት ፈቃድ የሚፈልጉ የውጭ ባለሃብቶች ቀልጣፋ በሆነ መልኩ እንዲስተናገዱ ለማስቻል ከመቼውም ጊዜ በላይ እንቅስቃሴ እየተካሄደ መሆኑን የጠቀሱት አቶ ጌታሁን ለኢንቨስትመንት ፈቃድ አስፈላጊ የሆኑ 27 የኢንቨስትመንት ፈቃድና ምዝገባ አገልግሎት ሠጪዎች በአንድ ማዕከል ተደራጅተው አገልግሎት መሥጠት ጀምረዋል ብለዋል።የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ በዘንድሮ የበጀት ዓመት በአገር ውስጥ በተለያዩ ዘርፎች ለሚሠማሩ 967 ፕሮጀክቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለመሥጠት አቅዶ እየሠራ መሆኑን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
| 0 |
f1fee0107bc7eac3b24cb1df3423b5ae
|
f1fee0107bc7eac3b24cb1df3423b5ae
|
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ጃዋር መሀመድን አስጠነቀቀ
|
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ጃዋር መሀመድ የክልልሉን ሰላም እና መረጋጋት ለማደፍረስ በተለያዩ የማህበራዊ ድህረ-ገፆች ከሚለጥፋቸው የተዛቡ መረጃዎች እንዲታቀብ በማስጠንቀቅ እስከአሁንም በለቀቃቸው ከእውነታ የራቁ መረጃዎች በህግ የሚጠየቅ መሆኑን አስታውቋል፡፡ፖሊስ ኮሚሽኑ በትናንትናው እለት ሰኔ2/2012 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው የኦሮሚያ ፖሊስ ወንጀልን ከመከላከል፣ የክልልሉን ሰላም እና ፀጥታ ከማስከበር እንዲሁም ህግ እና ስርዓትን ከማስከበር የዘለለ ተግባር የለውም፡፡በዚህም መሠረት ከመቼውም ጊዜ በላቀ ሁኔታ ልዩ ኃይሉን በማደራጀት የሕዝቡን ሰላም እና የክልልሉን ፀጥታ በማስጠበቅ ላይ ይገኛል፡፡ ይሁን እንጂ ይህንን የክልልሉን ሰላም እና መረጋጋት የማይሹ አንዳንድ ግለሰቦች እና ቡድኖች የህዝብ መከታ የሆነውን ኃይክ ሥም በማጠልሸት የፖለቲካ መጠቀሚያ በማድለግ ላይ እንደሚገኙ ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡በዚህም መሰረት ከአሁን በኋላ ማንኛውም ግለሰብ ወይንም ቡድን የኦርሚያ ልዩ ኃይልን መልካም ስም እና ዝና ዝና እንዲያጎድፍ እንዲሁም ለፖለቲካ ትርፍ እንዲጠቀምበት አንፈቅድም፡፡ከዲንሾ ጋር ተያይዞ የሚሰራጨው ተራ አሉባልታም ሊገታ ይገባዋል፡፡ መነሻው የግለሰቦች ፀብ ሲሆን ጉዳዩ በህግ ተይዞ በመጣራት ላይ ይገኛል፡፡ቢሆንም ግን እውነታው ይህ ሆኖ ሳለ አንዳንድ ግለሰቦች በተለይም ጃዋር መሀመድ በፌስ ቡክ ገፁ ላይ የተዛባ መረጃን በመለጠፍ ብዙዎችን የማሳሳት ተግባሩን የቀጠለ ሲሆን በእንግሊዘኛ የለጠፈውን እንዲሁም ሌሎች ተጨባጭ መረጃዎችን በማያያዝ በህግ አግባብ የምንጠይቅ መሆኑን እንገልፃለን ማለቱን ከፖሊስ ኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
| 1 |
112a98963d3ea18dd83faa999f62b625
|
781b13d515ae106d94c0ac803782384a
|
ጋዜጠኛ፡ ኬንያዊውንና የኦኤምኤን ጋዜጠኛን ጨምሮ 9 ሰዎች በዋስ እንዲፈቱ ተወሰነ
|
አቶ ቴዲ ማንጁስ በ80 ሺሕ ብር ዋስትና እንዲፈቱ ታዟልየፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ መሐመድን ጨምሮ በ47 የክልሉ የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች ላይ ረቡዕ ጥር 22 ቀን 2011 ዓ.ም. ክስ መሠረተ፡፡ ክሱ የተመሠረተው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት ነው፡፡ተከሳሾቹ ከሐምሌ 26 እስከ 30 ቀን 2010 ዓ.ም. ድረስ በክልሉ ጅግጅጋ ከተማን ጨምሮ በተለያዩ ዞኖችና ወረዳዎች በፈጠሩት ግጭት፣ 59 ሰዎች እንዲገደሉ አድርገዋል ሲል ዓቃቤ ሕግ በክሱ አስፍሯል፡፡የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የእምነት ተቋማት፣ የመንግሥት ተቋማት፣ የግለሰቦች ቤቶችና የተለያዩ የንግድ ተቋማት ተቃጥለው እንዲወድሙ በማድረግ ከ412 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት ማድረሳቸውን ዓቃቤ ሕግ ገልጿል፡፡በክልሉ ውስጥ የሚኖሩ ሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች ከአካባቢው ተፈናቅለው እንዲሰደዱ ማድረጋቸው በክሱ ተመልክቷል፡፡ላለፉት አራት ወራት በእስር ላይ የቆዩት አቶ ቴዎድሮስ አዲሱ (ቴዲ ማንጁስ) በ80 ሺሕ ብር ዋስ እንዲለቀቁ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡
| 0 |
06ea165ac485f77a67b04732d055d3dd
|
c5b7ab5d15b1e4e86c04a1a194710d1a
|
ኮሮና በኒዮርክ እየተመለሰ ይሆን?
|
በድሬዳዋ ከተማ ግጭትን በመቀስቀስ የተጠረጠሩ 84 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ።የድሬዳዋ ፖሊስ ገለጻ፥ የጥምቀት በዓል ማግስት ጥር 13 ቀን 2011ዓ.ም የእግዚአብሔር አብ ታቦትን አስገብተው በሚመለሱ ምዕመናኖች ላይ ድንጋይ መወርወሩን ተከትሎ በተፈጠረው ግጭትና ተጠያቂ ናቸው የተባሉ ተጠርጣሪዎች ናቸው በቁጥጥር ሥር የዋሉት።እስከ አሁንም 84 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር አውሎ በምርመራ በማጣራት ላይ እንደሚገኝም ነው ፖሊስ ያስታወቀው።ችግሩ ተከስቶ በነበረበት 09 ቀበሌ የቀደመው ሰላም ሙሉ ለሙሉ ወደ ነበረበት እየተመለሰ እንደሆነም ተገልጿል ። ( ምንጭ: የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን)
| 0 |
b68e37025b9387dc67d12a00cc7cddb5
|
b95b4e173d5d80db16ede421c6a80310
|
ጆዜፍ ሮቢኔት ባይደን 46ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት የሚያደርጋቸውን የዘንድሮ ምርጫ ማሸነፋቸው ተነገረ
|
ለኮሮናቫይረስ መከላከያ የሚገኝ የትኛውም ክትባት ደኅንነቱና የሚሰራ መሆኑ መረጋገጥ ያለበት በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ሳይሆን በሳይንቲስቶች ቦርድ ነው ሲሉ የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዲሞክራቱ ተፎካካሪ ጆ ባይደን አሳሰቡ።የቀድሞው ምክትል ፕሬዚዳንት ይህን ያሉት ዴላዌር ዊልሚንግተን ከተማ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል ነው።"እኔ በክትባት አምናለሁ፣ ሳይንቲስቶችንም አምናቸዋለሁ ዶናልድ ትረምፕን ግን አላምናቸውም፤ በዚህ ሰዓት የአሜሪካ ህዝብም ሊያምናቸው አይችልም" ብለዋል።ክትባቱ በሚወጣበት ጊዜ ለህዝብ የሚዳረስበት ቅድሚያ የሚሰጣቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች አያያዙን እና አቀማመጡን በተመለከተ ባይደን ያሰናዱትን ዕቅድም አብራርተዋል።ቫይረሱ የጊዜ ሰሌዳ እንደማይከተል ሁሉ በሳይንሳዊ ምርመር የሚገኙ ስኬቶች ጊዜ እየጠበቁ አይመጡም፤ ፈጽሞ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳን በመከተል አይሰሩም። ክትባት የሚሰራበት ፈቃድ የሚያገኝበት እና ለህዝብ የሚከፋፈልበትም ሥራ ለፖለቲካ ተብሎ መጣመም የለበትም ብለዋል።ባይደን ይህን ካሉ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ፕሬዚደንት ትረምፕ በዋይት ኃውስ በሰጡት ቃል ተፎካካሪያቸውን በኔ ፕሬዚዳንትነት የወጣ ክትባት ስለሚከፋፈልበት መንገድ ዕቅድ ማውጣት የለባቸውም ብለዋል።ያገኘነው እኛ ነን፤ በጥቂት ጊዜ ውስጥ ይፋ እናደርገዋለን የመጀመሪያው ክትባት በሚመጣው ጥቅምት ወር ዝግጁ ይሆናል ሲሉ ተንብየዋል፥ እስከዚህ የፈረንጆች 2020 መጨረሻ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት አንድ መቶ ሚሊዮን ክትባቶችን ለማቅረብ ተዘጋጅቱዋል ሲሉም ፕሬዚዳንቱ አክለዋል።
| 0 |
629c9fbdd3a8d279280f05034356400c
|
629c9fbdd3a8d279280f05034356400c
|
የሰላም ሚኒስቴር ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር የተግባር እቅድ ላይ ውይይት አካሄደ
|
የሰላም ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ሰላማዊ የሆነ ሲቪል ሰራተኛ በመገንባ ህብረተሰቡን ማገልገል የሚችልና ዜጋውን የመገንባት አቅም ያለው የመንግስት ሰራተኛ ለመፍጠር ይቻል ዘንድ ከተቋሙ ጋር በጋራ መስራት አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል ብለዋል ፡፡በልዩ ድጋፍና አርብቶ አደር አካባቢዎች የሰው ሀይል ማሟላትና ክትትል ማድረግ፣ የብሔራዊ በጎ ፍቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ተሳታፊዎች ድጋፍና ክትትል ማድረግ ፣ ለህዝብ አገልግሎት በሚሰጡ ተቋማት የሰላም ግንባታ ስራዎችን ማከናወን የሚሉ ጉዳዮች በሁለቱ ተቋማት የጋራ እቅድ ላይ ተካቷል፡፡የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ክቡር አቶ በዛብህ ገብረየስ እንደተናገሩት የተዘጋጀው የጋራ እቅደ በጋራ ለምናከናውናቸው ተግባራት የተሰጠንን ሀላፊነት ለመወጣት የሚያስችል እቅድ መሆኑን ገልፀው ኮሚሽኑ የሚጠበቅበትን ሀላፊነት ለመወጣት ዝግጁነትን ገልፀዋል፡(ምንጭ፡-የሰላም ሚኒስትር)
| 1 |
a61545bcf6aebd96dbcdb5e5cfbf698a
|
a61545bcf6aebd96dbcdb5e5cfbf698a
|
የተከሰከሰው አውሮፕላን አብራሪ ችግር እንደገጠመው ለበረራ ተቆጣጣሪዎች ማሳወቃቸው ተገለጸ
|
ከአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተነስቶ ወደ ናይሮቢ ኬንያ ሲበር በቢሾፍቱና በሞጆ ከተሞች መካከል ኤጀሬ በምትባል ቦታ የተከሰከሰው አውሮፕላን አብራሪ ያሬድ ጌታቸው (ካፒቴን) ከቦሌ ኤርፖርት በተነሱ በደቂቃዎች ልዩነት ችግር እንደገጠማቸውና ተመልሰው ለማረፍ እንደሚፈልጉ ለበረራ ተቆጣጣሪዎች አስታውቀው እንደነበር ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው መጋቢት 1 ቀን 2011 ዓ.ም. ጉዳዩን በማስመልከት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረ ማርያምና ሌሎች የአየር መንገዱ ኃላፊዎች በሰጡት መግለጫ ነው፡፡አብራሪው በጠየቁት መሠረትም ከበረራ ተቆጣጣሪዎች ፈቃድ ተሰጥቷቸው ለማረፍ ሲመለሱ ከራዳር ዕይታ ውጪ መሆናቸውና መከስከሳቸው ተገልጿል፡፡አውሮፕላኑ ከደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተማ ተመልሶ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት መደበኛ ምርመራ ሲደረግበት ቆይቶ ምንም ችግር እንዳልታየበት የገለጹት የአየር መንገዱ ኃላፊዎች፣ ከሦስት ሰዓታት ቆይታ በኋላም ወደ ኬንያ ናይሮቢ እንደበረረም አስታውቀዋል፡፡አየር መንገዱ የተከሰከሰውን ጨምሮ ስድስት ቦይንግ 737—8 ማክስ አውሮፕላኖች ያሉት ሲሆን፣ አየር መንገዱ የተከሰከሰውን አውሮፕላን ከተረከበ ገና አራት ወራት መሆኑንም አክለዋል፡፡ አውሮፕላኑ ያገለገለበት የበረራ ሰዓትም 1,200 ሰዓታት እደሆነም ታውቋል፡፡የአውሮፕላኑ ዋና አብራሪ የነበሩት ያሬድ (ካፒቴን) በአየር መንገዱ እ.ኤ.አ. ከ2010 ጀምረው በአብራሪነት ሲሠሩ የቆዩ ሲሆን፣ በአጠቃላይ የ8,231 ሰዓታት የበረራ ልምድ ነበራቸው፡፡ ረዳት አብራሪው አህመድ ኑር 200 ሰዓታት ይህል የበረራ ልምድ እንደነበራቸውም ተነግሯል፡፡የአደጋው ምክንያትን በሚመለከት የተጠየቁት የሥራ ኃላፊዎቹ፣ ግምታዊ ከሆነ የመላምት መልስ እንደሚቆጠቡ አስታውቀው፣ ምርመራው እስከሚጠናቀቅ መጠበቅ እንደሚገባና በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣንና በቦይንግ ለሚደረገው የምርመራ ሥራ ሙሉ ትብብር እንደሚደርጉ ተናግረዋል፡፡በአውሮፕላን መከስከስ አደጋው ተሳፋሪዎችንና የአየር መንገዱን ሠራተኞች ጨምሮ በአጠቃላይ 157 ሰዎች ሞተዋል፡፡
| 1 |
51888a052d1e829f0b7d528402d81f8f
|
06e958d57265906dacbe588a6cd4fc0d
|
በሳዑዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ወደአገራቸው እንዲገቡ ተመላሾቹ ጠየቁ
|
በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ ከሚገኙት ኢትዮጵያውያን ውስጥ 1 ሺህ ያህሉ በዛረው ዕለት ጀምሮ እንደሚለቀቁ ተገልጿል።ከእነዚህም ውስጥ 900 ወንዶች እና 100 ደግሞ ሴቶች መሆናቸው ታውቋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከሳዑዲ ዓረቢያ አልጋ ወራሽ መሀመድ ቢን ሰልማን ጋር በተወያዩበት ወቅት የሳዑዲ አረቢያ መንግስት በአገሪቱ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን እስረኞችን ለመፍታት ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል፡፡በውይይቱ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለያዩ ምክንያቶች በሳዑዲ ዓረቢያ በህግ ጥላ ስር የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን እንዲፈቱ ጥያቄ አቅርበው፥ ሳዑዲ አረቢያም ጥያቄውን በመቀበል ኢትዮጵያዊያኑን እንደምትፈታ በገለጸችው መሰረት ነው እስረኞቹን የፈታችው።በሳዑዲ አረቢያ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከሳዑዲ ዓረቢያ አልጋ ወራሽ መሀመድ ቢን ሰልማን መንግስታቸው ኢትዮጵያ የምታደርገውን የልማት ጥረት ሳዑዲ አረቢያ እንደምትደግፍ ገልጸውላቸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሳዑዲ የሚያደርጉት ጉብኝት የአገሪቷ ንጉስ ቢን ሰልማን አብዱልአዚዝ ባደረጉላቸው ግብዣ መሰረት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
| 0 |
8629cc570fa12144118891f02a21e023
|
bfcabc5fd54ab46d1f317baeb0ce945a
|
ባለፉት ሁለት ዓመታት በሴት አርብቶ አደሮች ላይ በተሰሩ ስራዎች አመርቂ ውጤት መገኘቱ ተገለጸ
|
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የክልሎች እና ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮዎች የኮቪድ-19 ወርርሽኝን ያማከለ መሰረታዊ የጤና አገልግሎት በመስጠት አመርቂ ስራዎች ማከናወናቸውን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።በጤና ሚኒስቴር የእናቶች ሕጻናትና ስርዓተ ምግብ ዳይሬክቶሬት ሲካሄድ የነበረው የ2012 ዓ.ም አመታዊ የስራ አፈጻጸም ግምገማ መካሄዱን የሚኒስቴሩ መረጀ ያመለክታል።በግምገማ መድረኩ ማጠቃለያ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ፥ ካለፈው አመት የተገኙ ተሞክሮዎችን በመጠቀም በቀጣይ በእናቶችና ህጻናት ጤና ረገድ ሊሰሩ የሚገቡ ተግባራት ላይ አመራር ሰጥተዋል።ዶክተር ሊያ ከክልሎች እና ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮዎች በቀረበው ሪፖርት መሰረት የኮቪድ-19 ወርርሽኝን ያማከለ መሰረታዊ የጤና አገልግሎት በመስጠት አመርቂ ስራዎች ተከናውነዋል ብለዋል።በቀጣይም መልካም አፈጻጸሞሞችን በማስቀጠል፣ የታዩ ክፍተቶችን በመቅረፍ ለተሻለ ውጤት መስራት እንደሚገባ ገልጸዋል።
አያይዘውም መሰረታዊ የህክምና አገልግሎቶችን በተቀናጀ መንገድ መስጠት እንዲቻል አቅጣጫ ሰተዋል።የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በበኩላቸው፥ የእናቶችና ሕጻናት ጤና ከፍተኛውን የጤና ሽፋን የሚይዝ በመሆኑ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ በመስራት በዘርፉ ለሚሰጠው ሁሉን አቀፍና የተሟላ አገልግሎት ልዩ ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ አንስተዋል።በቀጣይም መደበኛ የሆኑ የጤና አገልግሎቶችን በአግባቡ መስጠታቸውን እንዲቀጥሉ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሊወጡ ይገባል ብለዋል።
| 0 |
a23ccd284e5eeacef01099ef0e161a4c
|
ef898466094af775a75142f8c2aab736
|
የማዕድንና ነዳጅ ዘርፍን በምርምር የታገዘ ለማድረግ ሦስት የድኅረ ምረቃ ትምህርቶች ሊሰጡ ነው
|
አዲስ
አበባ፡- ሲፒዩ ኮሌጅ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ ለሚካሄደው የምርምር ስራ ውጤታማ የሰው ሃይል ለማፍራት እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ ገለፀ፡፡ በምርምር
ስራዎች ላይ ከዓለም አቀፍ የእውቀት ልውውጥ ትስስር ድርጅት (ጂኬን) ጋር በትብብር እየሰራ እንደሚገኝም አመልክቷል፡፡ የሲፒዩ ኮሌጅ አካዳሚክ ዲን አቶ ብሩ ደስታ ለጋዜጣው ሪፖርተር እንደተናገሩት፤ በአሁኑ ሰአት ኮሌጁ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና በሌሎች ዘርፎች ተማሪዎችን እያሰለጠነ ይገኛል፡፡ ተማሪዎቹ ውጤታማ የሆነ ትምህርት እንዲያገኙ ለማስቻል በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ የተለያዩ የምርምር ስራዎች ተሰርተዋል፡፡ ከጂኬን
ጋር የምርምር ስራዎችን በትብብር በመስራት ብቁ የሰው ሃይል ለማፍራት እየሰራ ነው፡፡ ኮሌጁ በተለያዩ ጊዜያት የምርምር ስራዎች ኮንፈረንስ አዘጋጅቶ እንደነበር የጠቀሱት አቶ ብሩ፤ ኮንፍረንሶችንም ከጂኬን ጋር በትብብር ማዘጋጀቱን አመልክተዋል፡፡ በተደረገው ትብብርም ተጋባዥ መምህራን መጥተው በምርምር አሰራር ዘዴዎች ላይ ለኮሌጁ ተማሪዎች ስልጠና መስጠታቸውን ተናግረዋል፡፡ እንደ
አቶ ብሩ ማብራሪያ፤ ኮሌጁ በራሱ አገር አቀፍ ኮንፍረስ አዘጋጅቶ ነበር፡፡ በተዘጋጀው ኮንፍረንስ ላይ የተለያዩ የምርምር ስራዎች እንዲቀርቡ የተደረገ ሲሆን፤ ጥናቶቹ በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሁኔታ፣ ባህላዊ ትምህርቶች እንዲሁም በሳይበር ጥቃት ዙሪያ ያጠነጠኑ ነበሩ፡፡ በሚቀጥለው ዓመት ጂኬን የሚያዘጋጀውን የምርምር ኮንፍረንስ ኮሌጁ በቀዳሚነት ለመምራት ከወዲሁ ዝግጅት መደረጉን ዲኑ የጠቀሱ ሲሆን በዚህ ኮንፍረንስ ላይም የሲፒዩ ኮሌጅ መምህራን የተለያዩ ጥናቶችን እንደሚያቀርቡ ገልፀው። እዚህ
ከሚመጡት የጂኬን አባላት መካከል የተወሰኑት መምህራን እዚህ ቆይተው በኮሌጁ እንዲያስተምሩ እድል እንደሚመቻችላቸው አስረድተዋል፡፡ ሲፒዩ ኮሌጅ የኮምፒውተር ቴክኖሎጂን በአገሪቱ ለማስፋፋትና በዘርፉ ምሁራንን ለማፍራት እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1992 መመስረቱ ይታወቃል።አዲስ
ዘመን ግንቦት 5/2011በመርድ
ክፍሉ
| 0 |
8b79b9e8c08c2fb25b5db8e20e14ef79
|
0695607d4f9e2102c1c2101fd7cbb674
|
በመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት በሚገኝ የውኃ መስመር ላይ በደረሰ ከፍተኛ ጉዳት አገልግሎት ተቋረጠ
|
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መስቀል አደባባይ ለህዝባዊ አደባባይነት በሚመጥንና በዘመናዊ መልኩ መልሶ ለመገንባት ቅድመ ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከመስቀል አደባባይ ማዘጋጃ ቤት ደረስ የሚካሄደው መልሶ ማልማትና የአረንጓዴ ስፍራ ግንባታ ቅድመ ዝግጅት ያለበትን ደረጃ በዛሬው እለት ተመለክተዋል።ለመልሶ ማልማቱና አረንጓዴ ስፍራ የቦታ ዝግጅትና የወሰን ማስከበር ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን፥ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ እና የአዲስ አበባ የብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ በጋራ ዝግጅቱን ተመልክተዋል።በመስቀል አደባባይ መልሶ ግንባታ ቦታው ለህዝባዊ አደባባይነት በሚመጥን መልኩ በዘመናዊ መልኩ የሚገነባ መሆኑን የከንቲባ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።ቦታው ላይ ከመሬት በታች እስከ 1400 ተሽከርካሪ ለማቆም የሚያስችል የመኪና ማቆሚያ ይገነባል።ፋውንቴንና የተለያዩ መዝናኛዎችን ባካተተ መልኩ የሚገነባው መስቀል አደባባይ መልሶ ግንባታው በለገሀር ቸርችል አደባባይ እስከ ፒያሳ ድረስ በሚሰራው አረንጓዴ ስፍራ ፕሮጀክት ጋር የተያያዘ ነው።ከመስቀል አደባባይ እስከ ፒያሳ ድረስ ያለው መንገድ ትይዩ በሆነ መልኩ የሚገነባ ሲሆን በመንገዶቹ ጠርዝ ያለው የእግረኞች መሄጃ ሰፋ ባለ መልኩ የሚገነባ መሆኑም ታውቋል።የመንገዶቹ ጠርዝ ለአካል ጉዳተኞች እንዲመች ተደርጎ እንዲሁም የብስክሌት መጓጓዧን ባካተተ መልኩ እንደሚገነባም ነው የተገለፀው።ፕሮጀክቱ ዲዛይኑ የተጠናቀቀ ሲሆን በቅርብ ወደ ስራ የሚገባ ሲሆን፥ በቀጣይም ይህን እንደመነሻ በመውሰድ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች ተመሳሳይ የማስዋብ ስራዎች የሚተገበሩ መሆኑ ተጠቅሷል።
| 0 |
ec080b3c0ee614176104d0d064b6cb71
|
ec080b3c0ee614176104d0d064b6cb71
|
የጠ/ር ዐብይ አሕመድ የገና በዓል መልዕክት
|
ኢትዮጵያዊያን ሃገራቸውን ለመለወጥ ያገኙትን ዕድል እንዲጠቀሙበት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ጥሪ አቅርበዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ አየተከበረ ስላለው የገና በዓል ባስተላለፉት በፅሁፍ ባወጡት መልዕክት ስለሰላም፣ ስለመከባበር፣ ስለሥራና ብልፅግና ተናግረዋል።በሌላ በኩል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ከመምህራን ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት “መታሠርና መገረፍ የለመድን ሰዎች ያንን ሲተው የደከምን ከመሰለን ስተናል” ብለዋል።በአንዳንድ የኦሮምያ አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎችን በተመለከተም ተናግረዋል።
| 1 |
5ced803792ecccf47e8cb3ffd1c6a7bc
|
5ced803792ecccf47e8cb3ffd1c6a7bc
|
ፋሲል ከነማ የቀድሞ ተጫዋቾቹን ወደ አሰልጣኞች ቡድኑ ቀላቅሏል
|
የፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ የቀድሞው የክለቡ ተጫዋች ሙሉቀን አቡሃይን ወደ አሰልጣኝ ቡድናቸው ቀላቅለውታል ።ከፋሲል ከነማ ታዳጊ ቡድን ጀምሮ ከ18 ዓመታት በላይ የከተማውን የውስጥ ውድድር ጨምሮ ብሄራዊ ሊግ፣ ሱፐር ሊግ እንዲሁም ክለቡ ወደ ፕሪምየር ሊግ ሲያድግ የቡድኑ አንበል ነበረው ሙሉቀን 2010 ላይ ፋሲል ከነማን ለቆ ወደ ኢኮስኮ በማምራት አንድ አመት ከተጫወተ በኋላ ጫማውን መስቀሉ ይታወሳል። ሙሉቀን የእድሜውን ግማሽ ወደቆየበት ክለብ በመመለስ የረዳት አሰልጣኝነትን ቦታን የተረከበ ሲሆን ከሌላኛው ረዳት አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ ጋር በመሆን የአሰልጣኝ ሥዩም ከበደን ፋሲል ከነማ ያገለግላል።ከክለቡ ጋር የገባው ውል ለምን ያህል ጊዜ እንደሆነ ወደፊት የሚገለፅ ሲሆን ወደ ክለቡ በሌላ ሚና በመመለሱ መደሰቱን ለሶከር ኢትዮጵያ ገልጿል። “በጣም ደስ ብሎኛል፤ በርካታ ዓመታትን ያሳለፍኩበት እንዲሁም ብዙ መስዕዋትነት ወደከፈልኩት ክለቤ በሌላ ሚና መመለሴ እጅግ አስደስቶኛል። ለክለቤ በተጫዋችነት ያለኝን ነገር ሁሉ ስሰጥ ነበር። አሁን ደግሞ ከዛ በተሻለ ክለቤን ለማገልገል ነው የተመለስኩት።” ብሏልተጫዋች በነበረበት ወቅት የመጀመሪያ ደረጃ አሰልጣኝነት ኮርስ መውሰዱን የሚገልፀው ሙሉቀን እግርኳስ ካቆመ በኋላም ተጨማሪ ስልጠናዎች ስለመውሰዱ ተናግሯል። ” እንደ አጠቃላይ የወደፊት እቅዴ ራሴን በሙያው እያሳደግኩ አሁን ካለሁበት ደረጃ ወደፊት የምሄድበትን መንገድ እፈጥራለሁ። ከሌሎች አጋሮቼ ጋር በመሆንም ለክለቡ ያለኝን ሁሉ መስጠት እፈልጋለሁ። ፋሲል ትልቅ ደጋፊ ያለው ታላቅ ክለብ ነው። ላደኩበት ለዚህ ክለብ ደግሞ ትልቅ ነገር መስራት እፈልጋለሁ።” ሲል ገልጿል።
| 1 |
2d151e317867f16817eb7cd7863de3d1
|
4739622f4bbcfb932a5174857536a3a4
|
ሮሚያ ህብረት ባንክ ከ “IBM” ኩባንያ ጋር እየሰራ ነው
|
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ክፍያ አገልግሎት ከሰኞ ጀምሮ በከተማዋ ውስጥ ባሉ አምስት ባንኮች መሰጠት እንደሚጀምር አስታወቀ።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ የትራፊክ ክፍያን በዘመናዊ መንገድ መቀየር በሚቻልበት አግባብ ላይ ከዘርፉ ባለሙያዎች ጋር ተወያይተዋል።የትራፊክ ክፍያ አገልግሎት የ”ለሁሉ” አገልግሎት ከተቋረጠ በኋላ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ብቻ ሲሰጥ የቆየ ሲሆን ይህም አሽከርካሪዎች እንዲጉላሉ እና ረዥም ወረፋ እንዲጠብቁ ምክንያት መሆኑ ተጠቁሟል።ይህን አሰራር በዘመናዊ መንገድ ለመቀየርም የከተማ አስተዳደሩ እንቅስቃሴ እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል።አሽከርካሪዎች የትራፊክ ክፍያዎችን በአቅራቢያቸው ባሉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ፣ የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ የአቢሲኒያ ባንክ እና የዳሽን ባንክ ቅርንጫፎች በመሄድ ክፍያ መፀጸም ይችላሉ ተብሏል።ከዚህ ባለፈም የእጅ ስልካቸውን በመጠቀም የትራፊክ ቅጣት መክፈል የሚችሉበት አዲስ አሰራር በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ለመዘርጋት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር እየተሰራ ነው ተብሏል።በተጨማሪም ሌሎች ዘመናዊ መተግበሪያዎችን በመጠቀም ክፍያዎችን መፈጸም በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ እየተሰራ መሆኑን ከከንቲባ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
| 0 |
7ee3aaffb5ffa23560cb3aa328ad362b
|
7ee3aaffb5ffa23560cb3aa328ad362b
|
ፕሬዝዳንት ሙሃመዱ ቡሃሪ ስልጣናቸውን ጥሪት ለመሰብሰብ እንዳልተጠቀሙበት ገለጹ
|
ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት ባለፈው ረቡዕ ለሁለተኛ ጊዜ ለፕሬዚዳንትነት መመረጣቸውን ተከትሎ ቃለ መሃላ ከመፈፀማቸው በፊት ሃብታቸውን በዝርዝር እንዲያሳውቁ በተጠየቁበት ጊዜ ነው። በጊዜውም 270 የቀንድ ከብቶች፣ 25 በጎች፣ 5 ፈረሶችና የተለያየ ዝርያ ያላቸው ወፎች እንዳላቸው አስታውቀዋል።እንደ 'ዴይሊ ትረስት' ከሆነ የፕሬዚዳንቱ ሃብት በ2015ቱ ምርጫ ሲያሸንፉ ካሳወቁት ንብረት የተለየ ጥሪት አላፈሩም። ፕሬዚዳንቱ በናይጄሪያም ሆነ ከአገሪቱ ውጭ አዲስ ቤት የላቸውም፣ የአክሲዮን ድርሻም ሆነ አዲስ የሒሳብ ቁጥር (የባንክ አካውንት) የላቸውም።ይሁን እንጂ ጋዜጣው የፕሬዚዳንት ጽ/ቤቱን ጠቅሶ እንደዘገበው ቡሃሪ በካዱና፣ ዳውራ፣ ካኖ እና አቡጃ አምስት ቤቶች እንዲሁም ሁለት ሰፋፊ የእርሻ መሬት ያላቸው ሲሆን አንዱ በካኖ ሲገኝ ሌላኛው በፖርት ሃርኮርት ይገኛል።ፕሬዚደንት ቡሃሪ ከሌሎች የአገሪቱ ፖለቲከኞች በተሻለ ለታማኝነታቸው አጥብቀው ይሰራሉ። በምርጫ ዘመቻቸውም መጥረጊያን እንደ ምልክታቸው የተጠቀሙ ሲሆን ዓላማቸውም በፖለቲካው ውስጥ ያሉ ችግሮችን ማፅዳት እንደሆነ ሲናገሩ ቆይተዋል።
| 1 |
dc2ee312f810b0a52b08d75b60524719
|
c3b33a2380085054c8893c6071786c5d
|
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ የአፍሪካ ከፍተኛውን የስፖርት ሽልማት አሸናፊ ሆኑ
|
አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የኖቤል የሰላም ሽልማታቸውን ተቀበሉ።የኖቤል የሰላም ሽልማት ስነ ስርዓት በዛሬው እለት በኖርዌይ ኦስሎ በመካሄድ ላይ ይገኛል ።በስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ሽልማታቸውን ተቀብለዋል።ባለፈው መስከረም 30 በኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ ሆነው መመረጣቸው የሚታወስ ነው።ዶክተር ዐቢይ ለሰላም እና ለዓለም አቀፍ ትብብር ላደረጉት ጥረት በተለይም ደግሞ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል ለዓመታት የዘለቀው የድንበር የይገባኛል ውዝግብ በሰላም እንዲፈታ ተነሳሽነትን በመውሰዳቸው የ2019 የኖቤል የሰላም ተሸላሚ እንዳደረጋቸው ኮሚቴው መግለፁ የሚታወስ ነው።በተጨማሪም ሁሉም ባለደርሻ አካለት በኢትዮጵያ፣ በምስራቅና በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ አካባቢ ሰላም እና እርቅ እንዲመጣ ላደረጉት አስተዋፀኦ እውቅና ለመስጠትም እንደተመረጡ ኮሚቴው ገልጿል።ኮሚቴው በተለይም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ከኤርትራ ጋር ሰላም ለማምጣት ቃል መግባታቸውን በማስታወስ፥ የድንበር ኮሚሽን ውሳኔውን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በመቀበል ሀገራቱ አስመራ ላይ የሰላም ስምምነት እንዲፈራረሙ ማስቻላቸውን ነው ያነሳው።ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ የሰላም ስምምነት በተጨማሪ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሻክሮ የነበረው የጅቡቲና ኤርትራ ግንኙነት እንዲስተካል ሚና እንደነበራቸው አስታውሷል።የኖቤል ኮሚቴው ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ለረጅም አመታት የነበረው ውጥረት እንዲፈታ ተነሳሽነት ሲወስዱ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂም ሀሳቡን በበጎ መልኩ ተቀብለዋል ብሏል።ከዚህ ባለፈ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ሃላፊነት ከመጡ በኋላ በርካታ ለውጦችን በመካሄድ የሀገሪቱ ዜጎች ለተሻለ ህይወት ተስፋ እንዲያደርጉ አድርገዋል ብሏል ኮሚቴው።
| 0 |
f8f2bc6b035292457c947757cce2e2d6
|
1c2843600b0a303013ec4559a0bca89a
|
የጁንታው ቡድን ልዩ ሃይል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የጦር መሳሪያ በማስቀመጥ ህብረተሰቡን ያስቆጣ ተግባር ፈጽሟል – መከላከያ ሰራዊት
|
የሰሜን ዕዝ ከማዕከል ጋር የሚኖረው የመገናኛ ስርዓት እንዲቋረጥ በማድረግ በዕዙ ላይ በጁንታው የሕወሓት ቡድን ጥቃት እንዲፈጸም ሲያመቻቹ ነበሩ የተባሉ ጄኔራል መኮንኖች ከነ ግብረ-አበሮቻቸው ጋር በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡
የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው የመከላከያ ሰራዊት አባል ሆነው ኃላፊነታቸውን በመተው ፣ የጁንታው ቡድን ሴራ አካል በመሆን በሀገር ክህደት ወንጀል ተጠርጥረው ከተያዙት መካከል ጄነራል መኮንኖች ፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች እና ሌሎች የበታች ሹማምንቶች ይገኛሉ፡፡
ሜ/ጄኔራል ገብረ መድህን ፍቃዱ (ወዲ ነጮ) ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም ምሽት ላይ የሰሜን ዕዝ ከማዕከል ጋር ያለው ግንኙነት ሙሉ በሙሉ እንዲቋረጥ በማድረግ ለተፈጸመው ጭፍጨፋ ምቹ ሁኔታ ፈጥረዋል በሚል ተጠርጥረው በፖሊስ ተይዘዋል፡፡
ሜ/ጄኔራል ገብረ መድህን ፍቃዱ ከለውጡ በፊት የአጋዚ ኮማንዶ እና ልዩ ኃይሎች አዛዥ የነበረ ነው፡፡ ለውጡን ተከትሎ ደግሞ የሰራዊቱ የመገናኛ መምሪያ ኃላፊ በመሆን ሲሰራ እንደነበር የፖሊስ መግለጫ ያመለክታል፡፡
ግንኙነት እንዲቋረጥ በማድረግ በዕዙ ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ከማድረጉም በላይ ፣ የመገናኛ መሳሪያ ነው በማለት በውስጣቸው ቦምቦች እና የሚሳይል መሳሪያዎችን የያዙ 11 ሳጥኖችን ለሕወሓት ወደ ትግራይ ሊልክ ሲዘጋጅ ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ጋር እጅ ከፍንጅ መያዙንም ፖሊስ አስታውቋል፡፡
የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና የፌዴራል ፖሊስ ባደረጉት ክትትል እና ባካሔዱት ኦፐሬሽን ሜ/ጄኔራል ገብረ መድህን ፍቃዱን ጨምሮ በድምሩ 17 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ በቀጣይነትም ሌሎች ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር የማዋል ስራ እንደሚቀጥል ፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ዘገባው የኢቲቪ ነው፡፡
| 0 |
330673f15cb47a24fe750e62871178c4
|
d847006388a2716944c960f5bc5a3701
|
259 ኢትዮጵያውያን ከኩዌት ተመለሱ
|
አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)75 ህጻናትን ጨምሮ 336 ኢትዮጵያውያን ዛሬ ከሳዑዲአረቢያ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል።ዜጎቹ ወደ አገራቸው ሲመለሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይረክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል እንዳደረጉላቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
1c2caf827252d4f65b0c85792808c635
|
c7223786854926438f1192e3a50f1355
|
ከተማረክንም በህወሃት ጁንታ ሳይሆን በኢትዮጵውያን እና በኢትዮጵያዊነት ነው- ሌ/ጄ ባጫ ደበሌ
|
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል ህዝብና መንግስት በህወሃት ላይ በሚወሰደው እርምጃ ከፌዴራል መንግስት ጎን መሆናቸውን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ገለፁ።ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በሰጡት መግለጫ ህወሓት ኋላ ቀር፣ ከፋፋይ እና ዘረኛ ስርዓት በሀገሪቱ ላይ ዘርግቶ መቆየቱን ገልፀዋል።በዚህም በሶማሌ ክልል ህዝብ እና በሀገር ሽማግሌዎች ላይ በተለያዩ ወቅቶች የሰብዓዊ መብት ጥሰት ሲፈፀም እንደነበረ በመግለጫው አንስተዋል።ህወሓት ከለውጡ በኋላም በሶማሌ ክልል በተለያዩ ብሄሮች እና የሃይማኖት ተከታዮች መካከል ግጭት በመፍጠር አካባቢው እንዳይረጋጋ ቢሰራም፤ በህዝቡና በክልሉ መንግስት ጥረት መክሸፉን ነው የተናገሩት።ዛሬም ቢሆንም ትንኮሳው አይቀርም ያሉት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ሁሉም የሀገሪቱ ዜጎች ይህን በመከላከል ለሀገር አንድነት እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል።አሁን ላይ ፋሽስታዊ አጀንዳው መቋጫ የሚያገኝበት እና ፍትህ የሚሰጥበት ጊዜ ላይ ተደርሷል ብለዋል።
| 0 |
b328f8682c66408314b6dd8c91f0d7e5
|
dd0377774de06f9a71acd0da52127b9b
|
በተሽከርካሪ አደጋ የመንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ሥምሪት ተቆጣጣሪ ዋና ዳይሬክተር ሕይወት አለፈ
|
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሚገኙት 550 የአሽከርካሪ ማሠልጠኛ ተቋት መካከል 220 ተቋማት የተቀመጠላቸውን መስፈረት አሟልተው አገልግሎት እንደሚሰጡ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ገለፀ።የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከዘርፉ አመራሮች፣ ከአሽከርካሪዎች ማሠልጠኛ እና ተሽከርካሪ ምርመራ ተቋማት ባለሀብቶች ጋር በባህር ዳር ከተማ ውይይት እያካሄደ ነው።የፌደራል የትራንስፖርት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ምትኩ አስማረ፥ የመንገድ ትራንስፖርት ዘርፍ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ፣ የማህበራዊ ልማት እና የመልካም አስተዳደር እንዲሁም ሠላም ለማስከበር የአንበሳውን ድርሻ ብለዋል።ይሁን እንጅ ዘርፉ የአሽከርካሪዎች እና የተሽከርካሪ ብቃት አሰጣጥ እንዲሁም የተሽከርካሪ ምርመራ እና የአሽከርካሪዎች ፍቃድ አሰጣጥ ላይ ችግሮች መኖራቸውን አንስተዋል።በሀገር ዓቀፍ ደረጃ ከሚገኙት ማሠልጠኛ ተቋማት መካከል 220 ብቻ የተቀመጠላቸውን መስፈርት አሟልተው አገልገሎት እየሰጡ እንደሚገኙም ነው አቶ ምትኩ ያስረዱት።በተመሳሳይ አገልግሎት እየሰጡ ከሚገኙት 64 ተሽከርካሪ የቴክኒክ ምርመራ ተቋማት 54ቱ የተቀመጠውን መስፈርት አሟልተው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑም ተጠቅሷል።መስፈርቱን አሟልተው አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማትም ቢሆን ተገቢው ክትትልና ቁጥጥር ስለማይደረግላቸው በስርዓቱ መሰረት የሰውና የሌሎች ግብአቶችን አያሟሉም ነው የተባለው።በተሽከርካሪ ቴክኒክ ብቃትም ሆነ የአሽከርካሪ ብቃት እና ስነ-ምግባር ችግር ሳቢያ የሚደርሰው የሞት፣ የአካል ጉዳት አደጋ እና የሀብት ውድመት ከፍተኛውን ድርሻ እንደሚይዝም ዋና ዳይሬክተሩ አስረድተዋል፡፡በናትናኤል ጥጋቡ
| 0 |
73371f658237800145dc6d8fc88c22ef
|
73371f658237800145dc6d8fc88c22ef
|
ኬንያ ከታንዛኒያ በድንበር በኩል የሚገቡ ሲሊንደር ጋዞችን እንዳይገቡ አገደች
|
ኬንያ በታንዛኒያ ድንበር በኩል የሚገቡ ሲሊንደር ጋዞች እንዳይገቡ ማገዷን አስታወቀች ።የታንዛኒያ መንግሥትም ውሳኔው ተገቢ ነው መሆኑን ገልጿል ። ኬንያና ታንዛንያ በደረሱት ስምምነት መሠረት ከሚገባው ህጋዊ የነዳጅ፣ ጋዝ ሽያጭና የታሸጉ ሲሊንደሮችን ጨምሮ የንግድ ልውውጥ ያደርጋሉ ።ኬንያ ከታንዛኒያ በሚገቡ የሲሊንደር ጋዞች እንዳይገቡ ውሳኔ ያስተላለፈችው በመስፈርቱ ልክ የሚሞሉ ባለመሆናቸውና ከጥራት ጋር ተያይዞ የሚነሳባቸው ቅሬታ በመኖሩ ነው ተብሏል ፡፡ኬንያ እኤአ ከ2015 ጀምሮ በተደጋጋሚ ለአምራቾቹ ማስጠንቀቂያ እንደሠጠች እና አንዳንዶቹንም በገበያዋ እንዳይሸጡ ብታርግድም፤ በህገወጥ መንገድ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ በመሆናቸው ልታስቆም አለመቻሏን ነው የምትገልፀው፡፡የአገሪቱ የኃይል እና ውሃ መሠረታዊ አገልግሎቶች ምዘና ባለስልጣን እነዚህ በህገ-ወጥ መንገድ የሚገቡና ደህንነታቸው ያልተረጋገጡ የሲሊንደር ጋዞች በዜጎች ላይ እና በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ በመሆናቸው ነው እንዲታገዱ የሆኑት ብሏል፡፡ታንዛኒያም የኬንያን ውሳኔ ትክክል ነው ስትል፤ በተለዩ ተቋማት ላይ እርምጃ እንደምትወስድ ነው ያስታወቀችው፡፡ እንዲህ አይነቱ ተግባር ጉዳት የሚያስከትለው በኬንያ ላይ ብቻ ሳይሆን ለታንዛንያም የጎንዮሽ ጉዳት ይኖረዋል ነው ያሉት፡፡በዳሬሰላም በህገ-ወጥ መንገድ ይህን ስራ የሚያከናውኑ አካላት እንዳሉ የጠቀሰው የታንዛኒያ መንግስት ህገ-ወጦቹ አመራረት ላይም ጥንቃቄ ስለማያደርጉ ፍንዳታ ቢከሰት ብዙ ውድመት ያስከትላል ብሏል፡፡በኬንያ ውሳኔም ቢሆን ታንዛኒያ የምታጣው ገቢ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ያሳድራል ነው የተባለው፡፡መንግስት የተፈጠረው ችግር በአጭር ጊዜ ውስጥ ይፈታል ተብሏል ሲል የታንዛኒው ዴይሊ ኒውስ ዘግቧል፡፡ኬንያ ከጠቅላላ ዓመታዊ ወጪዋ 5.6 በመቶ ያህሉን ለነዳጅ ኃይል ግዢ እንደምታውል የሀገሪቱ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ መረጃ ያሳያል፡፡ ይህ ማለት ኬንያ ለነዳጅ በዓመት እስከ 350 ቢሊዮን ሺሊንግ ታወጣለች፡፡ ( ምንጭ: የታንዛኒያ ዳይሊ ሜል)
| 1 |
a7bfd865f5e1de7477ab16251d733ee9
|
6db5012bb8d7f9efc7ec588c3dd32796
|
ፌደሬሽኑ ይቅርታ ጠየቀ
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ለ2 ሺህ 135 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ።ታራሚዎቹ በማረሚያ ቤት ቆይታቸው ባሳዩት ስነ ምግባር መሰረት ይቅርታ እንደተደረገላቸው የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ አስታውቋል።በዛሬው ዕለት ይቅርታ ከተደረገላቸው መካከል 2 ሺህ 87ቱ ወንዶች ሲሆኑ 48ቱ ሴቶች ደግሞ መሆናቸውን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ገልጿል፡፡ተጠሪነቱ ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የሆነው የይቅርታ ቦርድ በየደረጃው በሚገኙ የይቅርታ፣ የእርቅና አጣሪ ኮሚቴዎች ተጣርቶና ተገምግሞ በክልሉ ማረሚያ ቤት ኮሚሽን በቀበው የይቅርታ ጥያቄ መሠረት ይቅርታውን አፅድቋል፡፡በናትናኤል ጥጋቡ
| 0 |
41233d759eb9a91b4336c2dbc7127b61
|
41233d759eb9a91b4336c2dbc7127b61
|
ኢ.ኤን.ፒ.ፒ.አይ የኡመድ ኡኩሪ ፈላጊ ክለብ ነው
|
የግብፁ ክለብ ኢ.ኤን.ፒ.ፒ.አይ የኢትዮጵያዊው አጥቂ ኡመድ ኡኩሪ ፈላጊ ክለብ መሆኑ ተነግሯል፡፡ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር የነበረው ውል ሰኔ 30 ላይ የተጠናቀቀው ኡመድ ወደ ኢ.ኤን.ፒ.ፒ.አይ ሊያመራ ይችላል፡፡ በግብፅ ፕሪሚየር ሊግ በሶስተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ኢ.ኤን.ፒ.ፒ.አይ በ2016 በአፍሪካ ኮንፌድሬሽን ካፕ ተሳታፊ መሆኑ እና በገንዘብ አቅሙ ጠንካራ መሆኑ ኡመድን ወደ ክለቡ እንዲዛወር ምክንያት ሊሆን ይችላል ተብሏል፡፡ ኢ.ኤን.ፒ.ፒ.አይ ከኡመድ በተጨማሪ የሌላኛው ኢትዮጵያዊ የአጥቂ አማካይ ሽመልስ በቀለ ፈላጊ ክለብ ነው፡፡
| 1 |
1ef2a1f90899ba7a9752840c8d1fe9e0
|
1ef2a1f90899ba7a9752840c8d1fe9e0
|
ታንዛኒያ ቪክቶሪያ ሃይቅ ጀልባ ተገልብጦ ከአንድ መቶ በላይ ሰዎች ሕይወት አለፈ
|
ትናንት ሃሙስ ከሰዓት በኋላ ቪክቶሪያ ሃይቅ ላይ በተገለበጠው የመንገደኛ ማመላለሻ ጀልባ ከነበሩ ተሳፋሪዎች መካከል ከአንድ መቶ የሚበልጡ መሞታቸውን የታንዛኒያ ባለሥልጣናት አስታወቁ።የአደጋውን ሰለባዎች ፍለጋ ስራው ዛሬም ቀጥሏል። እስካሁን ቢያንስ ሰላሳ ሰባት ሰዎች በህይወት ለማትረፍ መቻሉን የገለጹት የታንዛኒያው የአካባቢው ኮሚሽነር ጆን ሞንጌላ አንዳንዶች እጅግ በከፋ ሁኔታ ላይ መሆናቸውን ያመለከቱት ።በጀልባዋ ላይ የነበሩትን ተሳፋሪዎች ቁጥር በግምት ለመናገር ባልፈልግም በሃይቁ ላይ የሚጓጓዙት ጀልባዎች በመቶዎች የተቆጠሩ ሰዎችን ማሳፈራቸው የተለመደ ነው ብለዋል። የታንዛኒያ የሀገር ውስጥ የዜና ማሰራጫዎች እንዳሉት ከሆነ በተገለበጠው ጀልባ ላይ ሁለት መቶ ተሳፋሪዎች ነበሩ።በመንግሥቱ ራድዬ ዜና መሰረት ተሳፋሪዎቹ የተነሱት ኡኬሬዌ ደሴት ላይ ከሚገኘው ቡጎሎራ ከተማ ሲሆን ወደሌላዋ ደሴት ሲጓዝ ነው የተገለበጠው። የአደጋው መነሾ ባይገለጽም ካሁን ቀደም ለደረሱ ተመሳሳይ አደጋዎች ምክንያቱ ብዙውን ጊዜ ከልክ በላይ ተሳፋሪ መጫን መሆኑ ይታውቃል።
| 1 |
754e0cd150ccdcc6552da17fd6ec7bba
|
02d737c08151d4609354f5dc2a548909
|
በኬንያ ከኢቦላ ጋር የሚመሳሰሉ ምልክቶች ያለባት ታማሚ ተገኘች
|
የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር በኬንያ ለሚያደርጉትን የሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት በኬንያ ናይሮቢ እያደረጉ ነው፡፡ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ናይሮቢ ሲደርሱም የኬንያ አቻቸው ኡሁሩ ኬንያታ ደማቅ አቀባበል እንዳደረጋቸውና ለክብራቸው ሲባልም 21 ጊዜ መድፍ የተተኮሰላቸው መሆኑ ተገልጿል፡፡ሳልቫ ኪር በኬንያ በሚኖራቸው የሁለት ቀናት የስራ ጉብኝትም ከፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር በደቡብ ሱዳን የሰላም ጉዳይ ዙሪያ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።ከዚህ ባለፈም ፕሬዚዳንቶቹ በሀገራቱ መካከል ባለውና በቀጣይነት በሚኖረው የንግድ ግንኙነት ዙሪያ ይወያያሉ ነው የተባለው።ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር በያዝነው ወር መጀመሪያ አካባቢ በናይሮቢ በተካሄደው 17ኛው ብሔራዊ የፀሎት መርሃ ግብር ላይ ከፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር መሳተፋቸው ይታወሳል።ደቡብ ሱዳን እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠርከ 2013 ጀምሮ በሀገሪቱ በተከሰተው የእርስ በእርስ ግጭት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ለህልፈት የተዳረጉ ሲሆን፥ በሚሊየን የሚቆጠሩት ደግሞ ከመኖሪያ ቀያቸው መፈናቀላቸውን መረጃዎች ያሳያሉ።የእርስ በእርስ ግጭቱን ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለመፍታትና የሀገሪቱን ሰላም ለማረጋገጥም ኢትዮጵያና ኬንያ መንግስታና ተቃዋሚ ሃይሎችን የማሸማገል ሂደቱን እያከናወኑ ይገኛሉ።(ምንጭ፡-ቢቢሲ)
| 0 |
10839e13415feec7254d960d602b6b57
|
385521a88c0b2658d7e198bf01c0de61
|
በዱር እንስሳት ጥበቃ ቦታዎች የሚገኙ ነዋሪዎች በተለያየ መልክ ተጠቃሚ እየሆኑ ነው
|
አዲስ አበባ ፣ ጥር 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆላማና አካባቢዎች ፕሮጀክት በአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑ ተገለፀ፡፡የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና፣ አርብቶ አደርና አካባቢ ጥበቃ ቋሚ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት ቀርቧል፡፡በዚህ ወቅት በሰላም ሚኒስቴር የፌዴራሊዝምና አርብቶ አደር ጉዳዮች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ስዩም መስፍን ፕሮጀክቱ በአካባቢው የሚገኙ ማህበረሰቦችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሰራ ነው ብለዋል፡፡ፕሮጀክቱ በአፋር፣ ሶማሌ፣ በቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ በጋንቤላ ፣በኦሮሚያና በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች ህዝቦች ክልሎች የሚገኙ አርብቶና ከፊል አርሶ አደሮችን ላይ የሚሰራ ነው ተብሏል ፡፡ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በጋራ በመሆን ምርታማነትን ሊጨምሩ የሚችሉ ጥናቶችን በማካሄድ ማህበረሰቡ የተሻሉ ዝርያዎችን እንዲያረባ ማድረግ እና ምርታማነትን በማሳደግ ጠንካራ የገበያ ትስስር መፍጠር ፕሮጀክቱ በዋናነት እንደሚሰራ ተገልጿል፡፡ወጣቶችን በማደራጀት የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ወጣቱን ወደ ስራ በማሰማራት የልማቱ ተጠቃሚ ማድረግ የፕሮጀክቱ አንዱ የስራ አካል እንደሆነ ነው በውይይት መድረኩ የተገፀው ፡፡የግብርና አርብቶ አደርና አካባቢ ጥበቃ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሰቢ ወይዘሮ አልማዝ መሰለ በቀጣይ ፕሮጀክቱ የሚያከናውናቸው ተግባራት ዘላቂነትና ቀጣይነት ያላቸው ሊሆኑ ይገባል በማለት ገልፀዋል፡፡ፕሮጀክቱ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርግሰ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 50 በመቶ ሴቶች እንዲሁም 20 በመቶ ወጣቶች መሆናቸውን ከሰላም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
| 0 |
0af7dcd4152b25a0915e51e477df4128
|
420f01fe342520b4c1a285e56b6b7c6c
|
ለሶስት የልማት ፕሮጀክቶች ትግበራ የሚውል የ645 ሚሊዮን ዶላር ብድር ተገኘ
|
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ድጋፍ የሚውል የ27 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።ሁለቱ ሀገራት ሶስት የመግባቢያ ስምምነቶችን ነው የተፈራረሙት።ስምምነቱ በ6 ዓመት የሚፈፀም እና በኢትዮጵያ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ልማትን ለማጠናከር የሚውል መሆኑ ታውቋል።በዚህ መሰረት የመጀመሪያው ስምምነት በኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጅ ላይ መሰረት ያደረጉ የስራ ፈጠራ እና የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ለመደገፍ የሚውል ነው ተብሏል።ስምምነቱ ከተያዘው የፈረንጆቹ 2020 እስከ 2025 ድረስ የሚተገበር ሲሆን፥ ለትግበራው ማስፈጸሚያም 10 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በጀት መያዙን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ሁለተኛው ስምምነት ደግሞ በ8 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የሚከናወን እና በአጠቃላይ ለ6 ዓመታት የሚተገበር መሆኑም ታውቋል።ስምምነቱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት አመራሮች እና ሰልጣኞችን አቅም ግንባታ ለማሳደግ ይውላልም ነው የተባለው።ሶስተኛው ስምምነት ደግሞ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና በአፋር ክልሎች የጨቅላ ህፃናትን ጤና ለመጠበቅ የሚውል የገንዘብ ድጋፍ መሆኑም ነው የተነገረው።በመግባቢያ ስምምነቱ መሰረት ድጋፉ ለ5 ዓመታት የሚቆይ ሲሆን፥ በአጠቃላይ የ9 ነጥብ 6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በጀት እንደተያዘለትም ነው የተገለፀው።
| 0 |
ef5fd837595c8123ac45d812695491ae
|
8ce4f13a55a79ef19ffe5e7713cc1a5b
|
የተቋማት ተደራሽ አለመሆንና የስልጠና ጥራት ጉድለት የዘርፉ ተግዳሮቶች ሆነዋል
|
የሚዲያና የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ሚኒስትሮች፣ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮች፣ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊዎች፣ የመገናኛ ብዙሃን መሪዎች፣ ምሁራንና ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት አገራዊ የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም በውይይቱ ላይ በአገሪቷ የተለያዩ አካባቢዎች በህዝቡና በየደረጃው በሚገኙ ተቋማት የተሰሩ መልካም አፈጻጸሞች ቢኖሩም ሚዲያውና የህዝብ ግንኙነት ተቋማት በሚጠበቀው ልክ እየሰሩ እንዳልሆነ ነው የገለጹት ። "የህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች የተቋማቸውን ዓቢይ ተልዕኮ በመረዳት ትክክለኛና ወቅታዊ መረጃ ለህብረተሰቡ በፍጥነት ተደራሽ ማድረግ አለባቸው" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ለስራቸው እንቅፋት የሆኑ አሰራሮችን እንዲፈታ አሳስበዋል። ሁሉም የመንግስት የስራ ኃላፊዎች የመጀመሪያው የተቋማቸው የህዝብ ግንኙነት ሊሆኑ እንደሚገባና የመረጃ ጥያቄ ከመገናኛ ብዙሃን፣ ከግለሰቦች ወይም ከሌሎች ተቋማት ሲቀርብላቸው ወቅታዊ ምላሽ መስጠት እንዳለባቸውም አስገንዝበዋል።የሚዲያና የህዝብ ግንኙነት ተቋማት ኃላፊዎች በበኩላቸው አገራዊ የህዝብ ግንኙነት ስራው የሚፈለገውን ውጤት ላለማምጣቱ ወጥ የህዝብ ግንኙነት አሰራር አለመዘርጋት፣ የመገናኛ ብዙሃንና የመንግስት ተቋማት ህዝብ ግንኙነት ሃላፊዎች አለመግባባትና የዓቅም ውስንነትን በምክንያትነት ጠቅሰዋል ።የመረጃ ነጻነት አዋጅ አተገባበርን በሚመለከት አዋጁን ሙሉ ለሙሉ መተግበር የሚያስችሉ የህግ ማዕቀፎች አለመዘጋጀት፣ የተቋማት የተደራጀ የመረጃ ማዕከል አለመኖር፣ የሰነድ ስራ አመራር ስርዓት አለመዘርጋት፣ ለህዝብ ይፋ መደረግ ያለበትን መረጃ ሚስጥር ማድረግና መሰል ችግሮች አሁንም መቀጠላቸው በውይይቱ ወቅት ተገምግሟል(ኢዜአ) ።
| 0 |
52546aa67a384620c0f96aaa498fa0ce
|
52546aa67a384620c0f96aaa498fa0ce
|
‹‹በምህረት አዋጁ የተፈቱ ታራሚዎች ወደ ማህበረሰቡ የሚቀላቀሉበት መንገድ መመቻቸት አለበት›› አቶ ዘለቀ ዳላሎ የፌዴራል የይቅርታና ምህረት ቦርድ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ
|
አዲስ አበባ፡- መንግሥት በምህረት አዋጁ የተፈቱ ታራሚዎች ወደ ማኅበረሰቡ የሚቀላቀሉበትን መንገድ ማመቻቸት እንዳለበት የፌዴራል የይቅርታና ምህረት ቦርድ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ገለጹ፡፡የፌዴራል የይቅርታና ምህረት ቦርድ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዘለቀ ዳላሎ በተለይ ከአዲስ ዘመን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳመለከቱት፤ በምህረት አዋጁ ከተፈቱት ሰዎች ውስጥ የዕድሜ ልክ እስራትና ሞት የተፈረደባቸው ሰዎች ነበሩ፡፡ ከእነዚህ መካከልም ለብዙ ዓመታት የታሰሩ አሉባቸው፡፡ ለብዙ ዓመታት በሽብር የታሰረን ሰው ወደ ማኅበረሰቡ ስትቀላቅለው አቀባበሉ ከባድ ነው፡፡ ቢሮ ድረስ በመምጣት ከማኅበረሰቡ ጋር እንዴት ነው የምንቀላቀለው የሚሉ ጥያቄዎች ያነሱም ነበሩ፡፡ ስለሆነም መንግሥት አንድ ታራሚ ሲፈታ ወደ ማኅበረሰቡ የሚቀላቀልበትን ሁኔታ በማማቻቸት ረገድ የተጠናከረ ሥራ ማከናወን አለበት፡፡እንደ አቶ ዘለቀ ዳላሎ ገለጻ፤ አሁን መንግሥት ከአቅም አንጻር ምንም ማድረግ አልቻለም፡፡ እነዚህን ሰዎች ፈትቶ መልቀቅ ብቻ ሳይሆን ሰላማዊ ህይወት እንዲኖሩ አቅጣጫ ማሳየትና ማስተማር ያስፈልግ ነበር፡፡ የተሰራው ሥራ መልካም ቢሆንም ለሰዎቹ ነጸነት መስጠት እንጂ በቀጣይ ማድረግ ስለሚገባቸው ትኩረት አለመሰጠቱ አንዱ ችግር ነው፡፡ከፌዴራል የይቅርታና ምህረት ቦርድ ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው የምህረት አዋጁ ተግባራዊ የሆነው ከሐምሌ 13 ቀን 2010 እስከ ጥር 13 ቀን 2011 ዓ.ም ባለው ስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ነው፡፡ በዚህ ጊዜም በአምስት ወር ውስጥ ብቻ ከሶማሌ፣ ከአፋርና ከጋምቤላ ክልሎች ውጭ ከ13ሺ በላይ ዜጎች በምህረት አዋጁ መሰረት ጥያቄ አቅርበው የምህረት የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል፡፡ ከዚያ በኋላም ጥሪ ስለተደረገ ሪፖርቱ ገና በሂደት ላይ ቢሆንም በአገር አቀፍ ደረጃ ቁጥሩ እንደሚጨምር ይጠበቃል፡፡ከፌዴራል የይቅርታና ምህረት ቦርድ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዘለቀ ዳላሎ ጋር የተደረገውን ቃለ ምልልስ በገጽ 11 ይመልከቱ፡፡አዲስ ዘመን ጥር 22/2011አጎናፍር ገዛኸኝ
| 1 |
ac9435f77ab92f31fdc01518c2e08808
|
98aa7a361b84025f3ab07d2f50cb2e06
|
ትረምፕ ሩሲያ በG-7 የመሪዎች ጉባዔ ለመካፈል መጋበዝ አለባት አሉ
|
ትናንት ኒጀር ላይ በተካሄደው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ የአህጉሪቱ ቁጥር አንድ ባለግዙፍ ኢኮኖሚ የሆነችው ናይጄሪያ እና ቤኒን የነፃ ንግድ ስምምነቱን የፈረሙ ሲሆን ኤርትራ ብቸኛዋ ስምምነቱን ያልተቀላቀለች ሃገር ሆናለች።ስምምነቱ ከተሳካ የሦስት ነጥብ አራት ትሪሊዮን ዶላር ነፃ ንግድ ቀጣና በመፍጠር የሥራ እና የልማት ዕድሎችን እንደሚከፍት ኤክስፐርቶች ተንብየዋል።ትናንት ዕሁድ ስምምነት የተከናወነው አስራ ሰባት የፈጀ ብርቱ ድርድርና ጭቅጭቅ ከተካሄደ በኋላ ሲሆን እንደኤክፐርቶቹ ትንበያ በአፍሪካ ሃገሮች መካከል የሚካሄደውን የንግድ እንቅስቃሴ በሦስት ዓመት ጊዜ ውስጥ በስድሳ ከመቶ ያሳድገዋል።ይሁን እንጂ አህጉሪቱ አስተማማኝ መንገዶች እና የባቡር መስመሮች እጥረት ወይም ጨርሶ አለመኖርሁከት፡ ሙስና እና ሥር የሰደደ ቢሮክራሲን የመሳሰሉ በርካታ ፈተናዎች የተደቀኑባት መሆኑዋ ይታወቃል።
| 0 |
45740e068d775f397effdf729d8ac473
|
625c561dac8398144372ce026a9e05ce
|
850 አምቡላንሶች በመላ ሀገሪቱ ተከፋፈሉ
|
አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ቁጥጥርና ኢንስፔክሽን ኮሚሽን ብልፅግና ፓርቲ 10 ሚሊየን የሚጠጉ አባላት እና አመራር በመላ ሀገሪቱ እንዳሉት አስታወቀ፡፡ኮሚሽኑ የ2013 በጀት ዓመት የ6 ወራት የሥራ አፈፃፀሙን እየገመገመ ሲሆን ፓርቲው በአሁኑ ሰዓት 9 ሚሊየን 941 ሺህ 467 አባላት እና አመራሮች በመላ ሀገሪቱ እንዳሉት ገልጿል፡፡እነዚህ አባላት በዳታ ቤዝ መመዝገብ እንዳለባቸው ነው የገለፀው፡፡ለፓርቲው ውስጠ ዴሞክራሲ መጠናከር ኮሚሽኑ የበኩሉን እንደሚወጣ የፓርቲው ማዕከላዊ ቁጥጥርና ኢንስፔክሽን ኮሚሽን ኮሚሽነር ኢንጂነር አወቀ ሃይለማርያም ገልፀዋል፡፡ከዚህ በፊት በአራቱ ክልሎች ተወስኖ የነበረው ስራ በሁሉም ክልሎች በአዲስ መልክ መደራጀቱ ሁሉም ክልሎች የሀሳብና የተግባር አንድነት ወጥ ሆኖ እንዲቀጥል ዕድል የፈጠረ ነውም ብለዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
424ab4408ee0bb29211fb684c38838eb
|
93cb64accf085c5d2d8add2316934332
|
ለድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪዎችና ረዳቶች ከኮቪድ-19 ጋር በተያያዘ የህይወት ኢንሹራንስ ሊገባላቸው መሆኑ ተገለጸ
|
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በወጪ ንግዱ ላይ የፈጠራቸውን አዳዲስ እድሎች ለመጠቀም አማራጭ ስትራቴጂ መዘጋጀቱ ተገለጸ።ኮቪድ 19 የአለምን መደበኛ እንቅስቃሴ በአዲስ በሚለመድ አዙሪት ውስጥ ከመክተቱም ባለፈ የገቢና የወጪ ንግድ ስርአቱ አለም አቀፍ ገበያው እና የሚፈለገው ምርት ጭምር ከተለመደው ሁናቴ እየተቀየረ መሆኑን መረጃዎች ያመላክታሉ ።ከዚያም ባለፈ ወረርሽኙ በጤናው ዘርፍ ላይ ካደረሰው ጉዳት ባልተናነሰ ሁኔታ የሀገራትን ምጣኔ ሀብትም እየፈተነ ይገኛል።ኢትዮጵያም ኮቪድ የፈጠራቸው የወጪ ንግድ አማራጮችን የመጠቀም ስትራቴጂዎችን ነድፋለች።የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በነበራቸው የፓርላማ ቆይታ÷ በሽታው አዲስ አበባ መግባቱ እስከተገለጸበት 8 ወር ድረስ በጥሩ አፈጻጸም የተጓዘ ከኮቪድ በኋላም የቡና እና አበባ ምርቶች በገበያው ተፈላጊነት ሽቅብ የወጣበት ነበር ብለዋል ።የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ ÷ የወጪ ንግዱ ወረርሽኙ የፈጠራቸውን አዳዲስ እድሎች እየተጠቀመ መሆኑን ተናግረዋል ።ባለፉት 10 ወራት 2 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር ምርት ለወጪ ገበያው ማቅረብ የተቻለበት እንደመሆኑ በቀጣይም ይህን አለም አቀፍ የገበያ እድሎች የመጠቀም የመውጫ ስትራቴጂ ወይም ኤግዚት ስትራቴጂ ተዘጋጅቷል ብለዋል።ባለፉት 10 ወራት የወጪ ንግዱ 13 በመቶ ጨምሯል ያሉት ሚኒስትሩ ÷ በቀጣይም ምርትን በማሳደግ በአለም አቀፍ ገበያው ውጤታማ ለመሆን ይሰራልም ነው ያሉት ።ሚኒስትሩ አያይዘውም ካለፈው አመት አፈጻጸም ጋር ሲነጻጸር 13 በመቶ የተሻለ ውጤት ማስመዝገቡን ተናግረዋል።በዚህም ዘርፉ በቀጣይ ከኮቪድ 19 ተጽእኖ ተላቆ የገበያ ትሩፋቶችን የማግኘት ቀመር ተሰልቷል ብለዋል።በአውሮፓ እና በአሜሪካ የእንቅስቃሴ ገደቦች መጣል የቡና ምርት ፍላጎቶች እንዲጨምር ማድረጉ ተጠቁሞ÷አሁንም በተለይ ለምግብነት የሚውሉ ምርቶች ተፈላጊ በመሆናቸው የወጪ ንግዱ ቀጣይ ስትራቴጂ ነው ተብሏል።ኢትዮጵያ ይህን እድል ለመጠቀም በዘላቂነትም ገበያውን ደንበኛ አድርጎ የመቆየት የቤት ስራ ትሰራለችም ተብሏል።በሀይለየሱስ መኮንን
| 0 |
ff7874bab1cb9571b9f80fffad85931f
|
ff7874bab1cb9571b9f80fffad85931f
|
የእንስሳት ጤና ባለሙያዎች ላይ የሚታዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች እንዲፈቱ ተጠየቀ
|
የእንስሳት ጤና እና የሰው ሰራሽ ማዳቀል አገልግሎት ባለሙያዎች ላይ የሚታዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ሊፈቱ እንደሚገባ በከተማ ግብርና የተሰማሩ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ጠየቁ፡፡በእነዚህ ባለሙያዎች ላይ የሚታዩ የስነ ምግባር ችግሮች ፣ የባለሙያ እጥረት፣ የመድሃኒት አቅርቦት ማነስ እና የሙያዊ ድጋፍ ችግሮች እንዲቀረፉ ነው ነዋሪዎቹ የከተማው ንግድ ቢሮ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የጠየቁት፡፡የቢሮው ሃላፊ አቶ መስፍን አሰፋ በበኩላቸው የአገልግሎት አሰጣጣቸው በሚፈለገው ደረጃ ችግሮችን በመፍታት የህብረተሰቡን አርካታ ማረጋገጥ እንዳለቻለ ጠቁመው ችግሮቹን ለመፍታት ጥረት እንደሚደረግ ገልጸዋል፡፡የከተማ ግብርና ለምግብ ዋስትና ፣ ለገቢ ማስገኛ ፣ ለስራ እድል ፈጠራ፣ ለዘላቂ የአካባቢ ጥበቃና በተለይም በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን የአመጋገብ ሁኔታ ለማሻሻል ጉልህ ሚና አለው ሲል የገለጸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ገልጿል፡፡
| 1 |
0ce7e5076adc6790d202d696165e714c
|
dc25559368d44580d32840b15d38642a
|
ደብረ ታቦርና ዱር ቤቴ ላይ ሕይወት መጥፋቱን መኢአድ አስታወቀ
|
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 08/2012 ዓ.ም (አብመድ) በሁሉም ዞኖች የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ላብራቶሪዎች እንዲኖሩ እየሠራ መሆኑን ጤና ጥበቃ ቢሮ አስታወቀ።የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ መልካሙ አብቴ (ዶክተር) ቀደም ብሎ ሥራ የጀመረውን የባሕር ዳርና ትናንት ሥራ የጀመረው የጎንደር የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ መሣሪያዎች በ24 ሰዓታት 1 ሺህ 440 ናሙናዎችን መመርመር የሚችሉ መሆናቸውን ገልጸዋል።በቀጣይ የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ላብራቶሪዎች ደሴ፣ ደብረ ብርሃን፣ እንጅባራ፣ ደብረ ማርቆስ፣ ወልዲያ እና ደብረ ታቦር ከተሞች ለማስጀመር መሣሪያዎችን የመግጠምና ባለሙያዎችን የማሰልጠን ሥራ እየሠሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።የዞኖቹ ሲጠናቀቁ አሁን ለቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚያደርጉትን ምርመራ ለአፋር ክልል አጎረባች አካባቢዎችም እንደሚሰጡ ዶክተር መልካሙ ገልጸዋል።ክልሉ በቤት ለቤት የቅኝት ተግባራት የማስተማርና አጠራጣሬ ምልክት ያላቸው ሰዎችን የመለየት ሥራ በተደራጀ ቡድን እያከናወነ መሆኑንም ቢሮ ኃላፊው ዛሬ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደርና በባሕር ዳር 183 ዜጎች በለይቶ ክትትል ላይ ሲገኙ 114 ናሙናዎችን መርምሮ 64 ነፃ እንደሆኑ አረጋግጧል። የሌሎቹ ወጤት በቀጣይ ቀናት ውስጥ ይፋ እንደሚሆንም አስታውቀዋል።
| 0 |
272e891cfebe20a3a4a2d6571e044f8c
|
272e891cfebe20a3a4a2d6571e044f8c
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ከመንግሥታቱ ድርጅት ምክትል ዋና ጸሃፊ ጋር በጁሃንስበርግ መከሩ
|
– ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ከመንግሥታቱ ድርጅት ምክትል ዋና ፀሃፊ ዣን ኤሊሴ ጋር በወቅታዊና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዛሬ በጁሃንስበርግ መከሩ።በመጪው ሀምሌ በአዲስ አበባ የሚካሄደው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ጉባዔ ቅድመ ዝግጅት፣ የደቡብ ሱዳን የሠላም ድርድርና የሶማሊያ የፀጥታ ሁኔታ የምክክሩ ዋና ነጥቦች እንደሆኑ ኢዜአ ከሥፍራው ዘግቧል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም በዚሁ ጊዜ ኢትዮጵያ ጉባዔውን በስኬት ለማስተናገድ የሚያስችል በቂ ዝግጅት ማድረጓን አረጋግጠዋል።የመንግሥታቱ ድርጅት ምክትል ዋና ፀሃፊ ጃን ኤሊሴ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሠላምና መረጋጋት ለማስፈን እየተጫወተችው ያለውን ሚና አድንቀዋል።ውይይቱን የተከታተሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴድሮስ አድሓኖም እንደገለጹት ጉባዔው ታዳጊና የበለጸጉ አገራት የሚደራደሩበት የፋይናንስ ሥርዓት ለመፍጠር የሚያስማማ ሀሳብ ይዞ የሚቀርብ ነው።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ከጃን ኤሊሴ ጋር ያደረጉት ምክክርም ይኸው ጉዳይ ስኬታማ በሚሆንበት ዙሪያ ያነጣጠረ እንደነበር ነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የገለጹት።የደቡብ ሱዳንን የእርስ በርስ ግጭትም በአፋጣኝ ፖለቲካዊ መፍትሄ እንዲያገኝ የኢትዮጵያ ሚና ተጠናክሮ በሚቀጥልበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን ገልጸዋል።ለዓመታት ሠላም ርቋት የቆየችውና አሁኑ አሁን አንፃራዊ የሠላም መሻሻሎችን እያሳየች የመጣችው ሶማሊያም ሌላዋ የውይይቱ አጀንዳ እንደነበረች ነው ዶክተር ቴድሮስ የተናገሩት።ሦስተኛው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ጉባዔ ከመጪው ሐምሌ 6 እስከ 9 ቀን 2007 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ይጠበቃል።እንደ ኢዜአ ዘገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በ25ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ለመሳተፍ ነበር ባለፈው ዓርብ ወደ ደቡብ አፍሪካ ጁሃንስበርግ ያመሩት።
| 1 |
fe0e6478e4d71300760ac48db0f3a477
|
ec504ff01b0d704f2827dc17e29fb80d
|
ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ባለፉት ሶስት ወራት በ12 ሺህ 37 መዝገቦች ላይ ውሳኔ መስጠቱን አስታወቀ
|
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል እና ለመቆጣጣር የወጣውን መመሪያ ቁጥር 30/2013 መጣስ እስከ ሁለት አመት በሚደርስ እስራት እንደሚያስቀጣ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ።ኢትዮጵያ የዓለም የጤና ድርጅት ማሳሰቢያን መሠረት በማድረግ የወረርሽኙን መስፋፋት ለመቀነስ ያስችል ዘንድ የአስቸካይ ጊዜ አዋጅ እና መመሪያዎችን በማውጣት ስትተገብር መቆየቷን ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታውሷል።የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከተነሳ በኋላም በአሁኑ ወቅት የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል እና ለመቆጣጣር የወጣ መመሪያ ቁጥር 30/2013 በተለያዩ አካላት ማለትም በግለሰቦች፣ በመንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ባልሆኑ ተቋማት እና በድርጅቶች ላይ ክልከላዎችን እና ግዴታዎችን መጣሉንም ነው ያስታወሰው።ክልከላዎቹን መተላለፍ እና ግዴታዎቹን አለመወጣት አግባብ ባለው የወንጀል ሕግ እንደሚያስቀጣ በመመሪያው ተደንግጎ ይገኛልም ብሏል።ከዚህ አንጻር በመመሪያው የተካተቱ ክልከላዎችን እና ግዴታዎችን የተላለፈ ማንኛውም ሰው አግባብነት ባለው የወንጀል ሕግ አንቀጽ መሠረት የሚቀጣ መሆኑን በመመሪያው አንቀፅ 30 ላይ ማስቀመጡንም ጠቅሷል፡፡ለጉዳዩ አግባብነት ያለው የወንጀል ሕግ በ1996 ዓ.ም የወጣው የኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ አንቀፅ 522 መሆኑንም አመልክቷል።ህብረተሰቡ የጥንቃቄ እርምጃዎችን በመተግበር ራሱን እና ሌሎችን ከወረርሽኙ እና ከሚያስከትለው ጉዳት እንዲጠብቅና በመመሪያው የተቀመጡ ክልከላዎች እና ግዴታዎችን መጣስ ከሚያስከትለው የወንጀል ተጠያቂነት እንዲጠበቅም ጥሪውን አቅርቧል፡፡
| 0 |
367020d339d0e68bae5a32103794f346
|
a3228a63f9e047801801a8dd6a1c45aa
|
የፍትህ ዘርፉ ስኬት ለሃገራዊ ዕቅድ ስኬት ወሳኝ ው – ጠ/ሚ/ር ኃይለማርያም
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ጋር ተወያይተዋል።ሚኒስትሮቹ ዋሽንግተን በሚገኘው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ባካሄዱት ውይይት በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነትና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።በዚህ ወቅትም አቶ ገዱ ኢትዮጵያ እያከናወነችው ባለው ለውጥ ብሎም በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ሰላም መስፈን አሜሪካ እያደረገች ላለው ድጋፍ ኢትዮጵያ ግምት እንደምትሰጥ ተናግረዋል።በኢኮኖሚ መስክ ለሚደረገው ሀገር በቀል የምጣኔ ሃብት የለውጥ ጉዞ እና በተቋማት ግንባታ ረገድ አሜሪካ ድጋፏን አጠናክራ እንድትቀጥልም ጠይቀዋል።ኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን የፖለቲካ ውይይት በውጤት እንዲቋጭ እና በሶማሊያ ዘላቂ ሰላምን በመገንባት ረገድ ጥረቷን እንደምትገፋበት የገለጹት አቶ ገዱ፥ ለዚህ ስኬት የአሜሪካ አጋርነት ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።ህዳሴ ግድቡ ጋር ኢትዮጵያ የማንንም ጥቅም ለመጉዳት ሳይሆን የህዝቦቿን የዘመናት የልማት ጥያቄ ለመመለስ የምትገነባው ሀገራዊ ፕሮጀክት እንደሆነም ገልጸዋል።የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ በበኩላቸው፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኖቤል ሽልማታቸውን በመቀበላቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው ይህም ለጀመሩት የለውጥ ጉዞ ተጨማሪ አቅም ይፈጥርላቸዋል ነው ያሉት።አሜሪካ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ለውጥ እንደምትደግፍ እና በተለይም የአሜሪካ ባለሃብቶች ወደ ኢትዮጵያ ሄደው መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ግፊት እንደሚያደርጉም ጠቁመዋል።ለዚህም ስኬት የተቋማት የተቀላጠፈ አገልግሎት አሰጣጥና የኢንቨስትመንት ስራ ምቹነት ላይ በትኩረት መስራት እንደሚገባ አስታውቀዋል።ከቀጠናው ሰላምና መረጋጋት አኳያ በደቡብ ሱዳንና ሶማሊያ ጉዳይ ሃገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን መስተጋብር አጠናክራ እንደምትቀጥል መናገራቸውን በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን ልዩነታቸውን በውይይት ብቻ እንዲፈቱ የሀገራቸው ጽኑ ፍላጎት መሆኑን ገልጸው ለዚህም ድጋፏ ይቀጥላል ብለዋል።
| 0 |
a91e2dd934f2fc50f4c47df1dfdca6b9
|
2581dfba774b40a56df70fa5d52018f0
|
ለመከላከያ ሠራዊት እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ለማስተናገድ የፌዴራል ተቋማትን ያሳተፈ ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቋመ
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ2012 ማብቂያ በጃፓን፣ ቶኪዮ ለሚካሄደው ኦሊምፒክ የሚደረጉ ዝግጅቶችን ለማስተባበር ከተቋቋመ ብሔራዊ ኮሚቴ ጋር ተወያይተዋል። ብሔራዊ የኦሊምፒክ ኮሚቴው ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ዝግጅታቸውን ባብራሩበት ወቅት፣ ዓላማቸው ኢትዮጵያውያን አትሌቶችን ለውድድር መላክ ብቻ ሳይሆን፣ በድል እንዲመለሱም ማገዝ እንደ ሆነ አስታውቀዋል።የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ለ2020 ኦሊምፒክ ዝግጅት ለኦሊምፒክ ቡድኑ ገቢ ማሰባሰቢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ የሚታደሙበት ቴሌቶን ሊካሄድ አስቧል፡፡ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ከትናንት በስቲያ‹‹ከቶኪዮ እስከ ቶኪዮ›› በሚል ርዕስ ለስፖርት ጋዜጠኞች ባዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረከ ላይ ፕሬዚዳንቱ ዶክተር አሸብር ወልደጊዮርጊስ በቶኪዮ ኦሊምፒክ ተሳትፎ አመርቂ ውጤት ለማስመዝገብ ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነም ገልፀዋል።ዶክተር አሸብር ወልደጊዮርጊስ እንደገለጹት ለቶኪዮ ኦሊምፒክ ቀድሞ ከነበረው በተለየ መልኩ ሰፊ ዝግጅት እየተደረገ ነው። ዝግጅቱን የተሟላ ለማድረግ የተለያዩ ኮሚቴዎችን በማዋቀር የገቢ ማሰባሰብ ስራ እየተሰራም ይገኛል፡፡ በቀድሞው የተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አባዱላ ገመዳ የሚመራ የገቢ አሰባሳቢ ኮሚቴ መዋቀሩንና ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የሚገኙበት ቴሌቶን እንደሚያዘጋጅም ዶክተር አሸብር ጠቁመዋል።የመንግስት የልማት ድርጅቶችና ባንኮች በኦሊምፒክ ውድድሩ አሻራቸውን ያሳርፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም የተናገሩት የኮሚቴው ፕሬዚዳንት ባለሀብቶች እያደረጉት ያለውን ድጋፍ አጠናከረው እንዲሚቀጥሉም ተስፋቸውን ገልፀዋል፡፡በቶኪዮ ኦሊምፒክ ለሚያሸንፉ አትሌቶች ከከዚህ ቀደሙ የላቀና ዳጎስ ያለ የማበረታቻ የገንዘብ ሽልማት እንደሚኖር ዶክተር አሸብር ገልጸዋል። ይህንን አገራዊ ተልዕኮ ለማሳካት የመገናኛ ብዙሃን አትሌቶችን ከቅድመ ዝግጅት ጀምሮ በማበረታታት ለሚጠበቀው ድል የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡም ጠይቀዋል።በውይይት መድረኩ ከዚህ
ቀደም የኦሊምፒክ ዘገባዎችን
በአካል ተገኝተው የሰሩ
አንጋፋ ጋዜጠኞች ልምዳቸውን
ያካፈሉ ሲሆን ኦሊምፒክ
ኮሚቴው ከመገናኛ ብዙሃን
ጋር ያለውን ግንኙነት
እንዲያሻሽል ጥያቄዎች ተነስተዋል፡፡
በተለይም ከዚህ ቀደም
ኦሊምፒክን ለመዘገብ የሚጓዙ
መገናኛ ብዙሃን ተገቢነት
ላይ በርካታ ጥያቄዎች
የተሰነዘሩ ሲሆን ፕሬዚዳንቱ
ዶክተር አሸብር ከዚህ
በኋላ በተገቢው መንገድ
ከመገናኛ ብዙሃን ጋር
ተቀራርቦ ለመስራትና የነበሩ
ችግሮችን ለመቅረፍ ቃል
ገብተዋል፡፡ አዲስ ዘመን ጥር 17 ቀን 2012 ዓ.ም ቦጋለ አበበ
| 0 |
240c3f8293978c8298d9c440d86ff26a
|
f09e99e1e15511c315c29efe50c64976
|
ኢትዮጵያ ማዳጋስካርን በመግጠም የ2021 አፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጉዞዋን ትጀምራለች
|
በኮቪድ-19 ምክንያት የተራዘሙት የአፍሪካ ዋንጫ እና የዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች የሚደረጉበት ቀን ዛሬ ታውቋል።ወደ 2022 የተሸጋገረው የ2021 የካሜሩን የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች የሚደረጉበትን ቀን ካፍ አሳውቋል። በዚህም መሠረት ከጥቅምት 30 እስከ ህዳር 8 ቀን 2013 ባሉት ቀናት የየምድቡ 3ኛ እና 4ኛ ጨዋታዎች ይደረጋሉ። በምድብ 11 የምትገኘው ኢትዮጵያም በተጠቀሱት ቀናት ከኒጀር ከሜዳዋ ውጪ እና በሜዳዋ በተከታታይ ትጫወታለች። የየምድቡ 5ኛ እና 6ኛ ጨዋታዎች ከመጋቢት 13- 21 ቀን 2013 ባሉት ቀናት ሲካሄድ ኢትዮጵያም ከማዳጋስካር በሜዳዋ እንዲሁም ከአይቮሪኮስት ከሜዳዋ ውጪ ታደርጋለች።የዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች ከግንቦት 23- ሰኔ 8 ባሉት ቀናት 1ኛ እና 2ኛ ጨዋታዎች እንዲሁም ከነሐሴ 24- መስከረም 7 ቀን 2014 የ3ኛ እና 4ኛ የምድብ ጨዋታዎች ይደረጋል። የየምድቡ 5ኛ እና 6ኛ ጨዋታዎች ደግሞ ከመስከረም 24- ጥቅምት 2 2014 ይደረጋል። ሌሶቶን በድምር ውጤት አሸንፋ ወደ ምድብ ድልድል በመግባት ከጋና፣ ደቡብ አፍሪካ እና ዚምባብዌ ጋር የተደለደለችው ኢትዮጵያም ወደፊት በሚወጣው መርሐ ግብር መሠረት ጨዋታዎች በተጠቀሱት ቀናት ታደርጋለች።
| 0 |
74a8bcd0f97c05eeccee6ac3bf9c486d
|
26d045d350a05f9f3fe9aca0eb631c97
|
ታሪካዊ ቅርሶች በማውደም የተከሰሰው አህመድ አል-ማህዲ አል-ፋቂ በዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ቀረበ
|
የተለያዩ ሀገራት መሪዎችና ድርጅቶች ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አህመድ የእንኳን ደስ አልዎት መልዕክት እያስተላለፉ ነው፡፡ግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ በመሆናቸው የአንኳን ደስ አልዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ፕሬዚዳንቱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ወንድም የኢትዮጵያ ህዝቦች የ2019 የኖቤል ሽልማት ዶክተር ዐቢይ አህመድ በማሸናፈቸው እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡በሌላ በኩል የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ ማህማት፣ የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች አልጋ ወራሽ መሐመድ ቢን ዛይድ፣ የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፣ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሙሃመድ ፎርማጆ፣ የላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ዊሃ፣ የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን የውጭ ፖሊሲ ጉዳዮች ኃላፊና የኮሚሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍሬድሪካ ፍሬድሪካ ሞግሔረኒን የተባበሩት መንግስታት የትምህርት የባህል እና የሳይንስ ድርጅት/ዩኒስኮ/፣ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሳ ፋቂ መሃማትን ጨምሮ በርካታ መሪዎችና ታዋቂ ሰዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ የ2019ኙን የሰላም የኖቤል ሽልማት በማሸነፋቸው የተሰማቸው ደስታ ገልፀዋል፡፡
| 0 |
705490fd3f6b8278ac1895ed86193016
|
e87ea08efe326113e3c7f54a8b0e98d0
|
በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት ውስጥ 399 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል
|
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 22 ሺህ 252 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 652 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።የዛሬው ውጤት በሀገሪቱ በአንድ ቀን ብቻ የተመዘገበ ከፍተኛ ቁጥር ሆኗል።ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ የ17 ሰዎች ህይወት በቫይረሱ ምክንያት ያለፈ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኮቪድ-19 ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥርም 509 ደርሷል።በአሁኑ ወቅት 199 ሰዎች በፅኑ መታመማቸውንም ሚኒስትሯ አስታውቀዋል።
| 0 |
9e75282cd0fe0f56bcdf347ecc58ec91
|
6cc7a74e750b94759fa490451f9b38ff
|
“የመልሱ ጨዋታ ከዚህ የተለየ ይሆናል” የሌሶቶ አሰልጣኝ ታቦ ሴኖንግ
|
ቅዱስ ጊዮርጊስ የቶታል ካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ሁለተኛ የምድብ ጨዋታውን ከነገ በስቲያ (ማክሰኞ) ከቱኒዚያው ቻምፒየን ኤስፔራንስ ደ ቱኒዝ ሲያደርግ ማርት ኑይ ቡድናቸውን በጨዋታው እንደማይመሩ ተረጋግጧል፡፡ በቀጣዩ ሳምንት ግንቦት 20 የዋንጫ ባለቤት መሆኑን ባረጋገጠበት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ ፋሲል ከተማን ሲገጥምም አሰልጣኝ ማርት ኑይ የማይገኙ ይሆናል፡፡ የአሰልጣኝ ማርት ኑይ ረዳቶች የሆኑት ፋሲል ተካልኝ እና ዘሪሁን ሸንገታ ፈረሰኞቹ በቀጣይ የሚያደርጓቸውን ጨዋታዎች የሚመሩ ይሆናል፡፡ ከዚህ ቀደም ቅዱስ ጊዮርጊስ ኤሲ ሊዮፓርድስን በድምሩ 3-0 አሸንፎ ወደ ምድብ ድልድሉ ከገባ በኋላ አሰልጣኝ ኑይ ባለቤታቸው ባጋጠማቸው ህመም ምክንያት ወደ ሆላንድ መጓዛቸው የሚታወስ ነው፡፡
| 0 |
13fa11be0cd0d669df5803fd37625f03
|
e7f52d8b49a780a0dd580ec6e5c9242e
|
ቃልኪዳን አርዐያ ፡-ኢትዮጵያ ውስጥ የፊልም ባለሙያዎችን የሚያነቃቃ መርሃ-ግብር አነስተኛ ነው፡፡
|
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በፌስቡክ ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ የገንዘብ ድጋፉ ለትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብር ማህበራዊ መሰረተ ልማት ለማቅረብ የሚውል ነው።ዓለም ባንክ ያደረገው የገንዘብ ድጋፍ የከተማ ልማት ሴፍቲኔት መርሃ ግብር አካል መሆኑንም አስታውቀዋል።የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ካሮላይን ተርክ በበኩላቸው፥ ባንኩ የከተማ አስተዳደሩ እያከናወናቸው ያሉ የልማት ስራዎችን በቀጣይነት እንደሚደግፍ ተናግረዋል።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዘንድሮው በጀት ዓመት 300 ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎችን የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብር ተጠቃሚ ማድረጉ ይታወቃል።ይህ የምገባ መርሃ ግብር ዘላቂነት እንዲኖረው ለማስቻልም የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ እንዲቋቋም ማድረጉም ይታወሳል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
| 0 |
71c6633be0935e8fe2627e5c4d25e0b0
|
71c6633be0935e8fe2627e5c4d25e0b0
|
ቢኒያም በላይ ከስከንደርቡ ጋር የአልባኒያ ሱፐርሊጋን አሸንፏል
|
ስከንደርቡ ኮርሲ የአልባኒያ ሱፐርሊጋን ማሸነፉን አረጋግጧል፡፡ ኢትዮጵያዊው አማካይ ቢኒያም በላይም በአውሮፓ የመጀመሪያ ዓመት ቆይታው የሊግ ዋንጫ ባለቤት ሆኗል።ስከንደርቡ በ32ኛ ሳምንት የሊግ ጨዋታ ከሜዳው ውጪ ወደ ኬኤስ ሉሽናን ገጥሞ 4-2 ሲያሸንፍ የዓምና ቻምፒዮኑ ኩኪሲ ከሜዳው ውጪ በቱታ ዱረስ 3-2 መረታቱን ተከትሎ ቀሪ ሶስት ጨዋታዎች እየቀሩት የሊግ ዋንጫውን ወደ ኮርሲ ከተማ መመለሱን አረጋግጧል፡፡ ጋምቢያዊው አሊ ሶዊ ሃትሪክ ሲሰራ ናይጄሪያው ሰገን አድኒ ቀሪዋን አንድ ግብ አክሏል፡፡ በጨዋታው ላይ ቢኒያም በቡድኑ ውስጥ አልተካተተም ነበር፡፡ቢኒያም በዓመቱ መጀመሪያ በጀርመን ቡንደስሊጋ 2 እና ኦስትሪያ ክለቦች የሙከራ ግዜን ያሳለፈ ሲሆን ወደ ስከንደርቡ ከተዘዋወረ በኃላም በተወሰኑ የሊግ፣ የአልባኒያ ዋንጫ እና የዩሮፓ ሊጋ ጨዋታዎች ላይ መሰለፍ ችሏል፡፡ ከዚህም አልፎ ስከንደርቡ ለፍፃሜ በደረሰበት የአልባኒያ ዋንጫ ላይ ሁለት ግቦችን ከመረብ አዋህዷል፡፡ ስከንደርቡ ከ2010 ጀምሮ በተከታታይ የአልባኒ ሱፐር ሊጋን ያሸነፈ ሲሆን በ2016/17 በኩክሲ የተቀማውን ክብር ዘንድሮ ዳግም አስመልሷል፡፡ሆኖም ቡድኑ ከአቋማሪ ድርጅቶች ምክንያት የጨዋታ ውጤቶች የማስለወጥ ስራዎችን ሲሰራ ነበር በሚል በዩኤፋ ተከሶ ጉዳዩ በፍርድ እየታየ ሲሆን በ2016 በዚሁ ጉዳይ ምክንያት ከአውሮፓ ውድድሮች ታግዶ ነበር፡፡በአልባኒያ ዋንጫ ኬኤፍ ላሲን በያዝነው ወር የሚገጥመው ስከንደርቡ ማሸነፍ ከቻለ ቢኒያም የሁለትዮሽ ዋንጫ ባለቤት ይሆናል፡፡በ2017 ኢትዮጵያው አማካይ ሰፎኒያስ አስረስ የሚጫወትበት ኤፍሲ ስተምብራስ የሊቱኒያ ዋንጫ ማሸነፉ ይታወሳል፡፡
| 1 |
78e2cdd960c979af09aa122a132e3877
|
642f388ca317dcb491bd4fbbf54fe3e7
|
የዓቃቤ ሕግ ቁሳዊ ማስረጃዎቹን ለዶ/ር መረራ ጉዲና እንዲሰጣቸው ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጠ
|
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሣይንስና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ትምህርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር ዶክተር መረራ ጉዲና የሥራ ኮንትራት መቋረጥ ከትምህርት ክፍሉ ሊቀመንበር ተቃውሞ ገጥሞታል።“…በዚህ ሁኔታ በኃላፊነቴ መቀጠሉ ከሞራል አንፃር ተቀባይነት የሉም…” ያሉት የዚሁ የፖለቲካ ሣይንስና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ትምህርት ክፍል ሊቀመንበር ዶክተር ካሣሁን ብርሃኑ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብተዋል።“…የዩኒቨርሲቲው ውሣኔ ፖለቲካዊ ነው…” ያሉት ዶክተር መረራ ጉዲና በበኩላቸው ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንደሚወስዱ ተናግረዋል።ለዝርዝሩ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
| 0 |
c1688c0a0c0180e3777ed9e556f7168d
|
a2815432e7f75f88033df12a32d1d774
|
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ የሳምንቱ ውጤቶች እና የደረጃ ሰንጠረዥ
|
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 7ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ እና እሁድ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይቀጥላል፡፡ በተቀራራቢ ደረጃ ላይ የሚገኙ ክለቦች የሚያደርጉት ፍልሚያም ይጠበቃል፡፡የምድብ ሀ ሁሉም ጨዋታዎች እሁድ የሚደረጉ ሲሆን በ1 ነጥብ ልዩነት በደረጃ ሰንጠረዡ 2ኛ እና 3ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡት ፋሲል ከተማ እና መቀለ ከተማ ጎንደር ላይ የሚያደርጉት ጨዋታ ከፍተኛ ግምት የሚሰጠው ነው፡፡ በባህርዳር ደርቢ ባህርዳር ከተማ ከ አማራ ውሃ ስራ ማክሰኞ ሲጫወቱ መሪው አአ ፖሊስ ሱሉልታ ከተማን እሁድ ያስተናግዳል፡፡በርካታ የአማራ ውሃ ስራ ተጫዋቾች በኢንፍሎዌንዛ በመጠቃታቸው እሁድ ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ ወደ ማክሰኞ ተዘዋውሮላቸዋል፡፡ የምድብ ሀ የደረጃ ሰንጠረዥየምድብ ለ 7ኛ ሳምንት ጨዋታዎች የሚከተሉት ናቸው፡፡የምድብ ለ የደረጃ ሰንጠረዥ
| 0 |
22e4d6877892b8e6b7e2184a3308db2c
|
a5174521bc364373714fab6f613b79ab
|
የወጪ ንግዱን በማጠናከር የሃገሪቱን ኢኮኖሚ ማሳደግ እንደሚያስፈልግ ተገለፀ
|
አዲስ አበባ፡- በሰባት ወራት ጊዜ ውስጥ በብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ፤ በኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ 23 ሚሊዮን 289 ሺህ አምስት ነጥብ 38 ዶላር ዋጋ ያላቸው የተለያዩ ምርቶች ወደ ውጭ መላኩን የብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ የኢንስቲትዩቱ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ፊጤ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ ከሐምሌ 2011 እስከ ጥር 30 ቀን 2012 ዓ.ም. ድረስ በብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ፤ በኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ 35 ሚሊዮን 229 ሺህ 270 ነጥብ 96 ዶላር ዋጋ ያለው ምርት ለመላክ እቅድ ተይዞ ነበር፡፡ በሰባት ወራት ጊዜ ውስጥ በብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግና በኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ 23 ሚሊዮን 289 ሺህ አምስት ነጥብ 38 ዶላር ዋጋ ያላቸው የተለያዩ ምርቶች ወደ ውጪ መላክ ተችሏል፡፡ በሰባት ወራት ውስጥ በብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ስምንት ሚሊዮን 991 ሺህ 453 ነጥብ 86 ዶላር ዋጋ ያለው ምርት ለመላክ ታቅዶ፤ ሁለት ሚሊዮን 411 ሺህ 467 ነጥብ 89 ዶላር የሚያወጣ ምርት የተላከ ሲሆን፤ በኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ ደግሞ 26 ሚሊዮን 237 ሺህ 817 ነጥብ 10 ዶላር ዋጋ የሚያወጣ ምርት ለመላክ ታቅዶ 20 ሚሊዮን 877 ሺህ 537 ነጥብ 50 ዶላር ዋጋ ምርት መላኩን አመልክተዋል፡፡ እንደ አቶ ፊጤ ገለፃ፤ በወጪ ንግዱ ተሳትፎ ያደረጉ ድርጅቶች በቁጥር 16 ሲሆኑ፤ የገበያ መዳረሻ አገሮች ደግሞ ከአፍሪካ እስከ አሜሪካና አውሮፓ፤ እንዲሁም ከመካከለኛው ምስራቅ እስከ እስያ ያሉትን ያጠቃልላል፡፡ ይህ የወጪ ንግድ እንቅስቃሴ ውስጣዊና ውጫዊ ተግዳሮቶች ያሉበት ቢሆንም፤ በገበያ ተደራሽነት፣ ወደ ውጭ በሚላከው የምርት ዓይነትና መጠን፤ እንዲሁም በተሳታፊ የንዑስ ዘርፉ ኢንዱስትሪዎች ብዛት ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል የታየበት ውጤት ተመዝግቧል፡፡ በ2012
በጀት
ዓመት
የወጪ
ንግዱን
ለማሳለጥ
የብረታ
ብረት
እና
ኢንጂነሪንግ፤
የኤሌክትሪካልና
ኤሌክትሮኒክስ
ኢንዱስትሪዎችን
አቅምና
ፍላጎት
መሠረት
ያደረገ
60 ሚሊዮን
836 ሺህ
400 ዶላር
ዋጋ
ያለው
ምርት
ወደ
ውጭ
ለመላክ
እቅድ
መያዙ
ይታወሳል፡፡አዲስ ዘመን የካቲት 30/2012መርድ ክፍሉ
| 0 |
95132a2286097f7d301dcbf5d4859afb
|
95132a2286097f7d301dcbf5d4859afb
|
ዶናልድ ትራምፕ በአፍሪካ ላይ ያላቸው ፖሊሲ ግልፅ አይደለም
|
ከፍተኛው አሳሳቢ ጉዳይና ግልፅም ያልሆነው የሚስተር ትራምፕ ፖሊሲ የአፍሪካ ንግድና ግብይት ላይ ሊኖረው የሚቸለው ጫና ነው፡፡አንዳንድ ገምጋሚዎች እንደሚሉትም ፕሬዚዳንታቸው የአፍሪካ መሪዎች በማህበራዊ ጉዳዮች ወደ ወግ አጥባቂነትን እንዲያቀኑ ያደርጋል፡፡የቢሊዮነሩ ነጋዴ ለዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንትነት መመረጥ አንዳንዶችን ደስ አሰኝቷል፤ ሌሎች ደግሞ ተጨንቀዋል፡፡ በዚያም ሆነ በዚህ ዴንታ የሌላቸውም አሉ፡፡የሆነው ሆኖ ሁሉም የአፍሪካ መሪዎች የዶናልድ ትራምፕ ፕሬዚደንትነት በፖለቲካ በማህበራዊ ጉዳዮችና በኢኮኖሚ ምን አንድምታ እንደሚኖረው መጠየቃቸው አይቀሬ ነው፡፡የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ዘጋቢ ጂል ክሬክ ከናይሮቢ የላከችውን ትዝታ በላቸው ታቀርበዋለች፡፡ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
| 1 |
8dd589a73c4a5ad869cfadc8e7535c4d
|
16a3182a5b7c019066e9332b21ab8df1
|
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ተደራሽነቱን ለማስፋት እየሠራ ነው
|
ቪዲቸር ከሚባል የግል ኩባንያ ጋር ተባብሮ እየሠራ ያለው በዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዲስና ፈጣን የውክልና አሰጣጥ አገልግሎት ካለፈው ሣምንት አንስቶ ሥራ ላይ አውሏል።ይህ በኢንተርኔት ላይ የተመሠረተ የውክልና አሰጣጥ ቀድሞ ከአንድ ወር ተኩል በላይ ይፈጅ የነበረውን አገልግሎት ወደ ሁለት ቀናት ያወረደና ክፍያውንም ዝቅ ያደረገ፤ የወካይና ተወካይን በአካል መገኘትና መገናኘት የማይጠይቅ መሆኑን የቴክኖሎጂው ፈጣሪ አቶ ኬብሮን ደጀኔ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።ውክልና ሰጭዎች ወደ ኢትዮጵያ ኤምባሲ ዌብሳይት ገብተው ማመልከቻውን መሙላት እንደሚችሉ፣ የራሳቸውን የውክልና መስጫ መልዕክት በተቀመጠው መሠረት ከእጅ ስልካቸው በቪድዮና በድምፅ መቅረፅ፣ የሚጠየቁ ሠነዶችንም ፎቶ አንስተው ማስገባት እንደሚኖርባቸው አቶ ኬብሮን አብራርተዋል።ለሙሉው ዝርዝር የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
| 0 |
8430d69416e2fb0f50ad31805877af5e
|
13e12dc486301b20f8ba4e37d0c512ff
|
ባለፉት 24 ሰአታት 902 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ 7 ሰዎች ህይወት አልፏል
|
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 274 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 129 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።ቫይረሱ ከተገኘባቸው መካከል 79 ወንድ እና 50 ሴቶች ሲሆኑ፥ ከ1 እስከ 70 አመት የእድሜ ክልል የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ናቸው።ከዚህ ውስጥ 85 አዲስ አበባ፣ 11 ከትግራይ ክልል፣ 10 ከሶማሌ ክልል፣ 7 ከደቡብ ክልል፣ 6 ከአማራ ክልል፣ 5 ከኦሮሚያ ክልል፣ 4 ከድሬዳዋ እንዲሁም 1 ከአፋር ክልል ናቸው።በተያያዘም በትናንትናው እለት 2 ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ (ከአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ) ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን፥ ይህም በቫይረሱ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎችን ቁጥር 63 አድርሶታል።በሌላ በኩል 111 ሰዎች ከቫይረሱ ማገገማቸው ታውቋል፤ አሁን ላይም በአጠቃላይ 849 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል።እስካሁን በኢትዮጵያ ለ197 ሺህ 361 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 3 ሺህ 759 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።
| 0 |
ec1ecabf7b4976f1c2d15ac64140ad12
|
7607494655e208015e9bd8c63c3c3c64
|
ከሦሪያ ከተማ ከአሊፖ ነዋሪዎችን የማስወጣት ሂደት
|
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ።የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ የከተማ መሬት ይዞታ ሊዝ ክፍያ ውዝፍ ዕዳ ማቅለያ እንዲሁም የአልሚዎች የግንባታ መጀመረያና መጨረሻ ጊዜን አሥመልክቶ የተለያዩ ውሣኔዎችን አሳልፏል፡፡በዚህም መሰረት በሊዝ የተያዙና ከአሁን ቀደም አግባብ ባለው አካል የይዞታ ማረጋገጫ በሊዝ ስርዓት እንዲሥተናገዱ በተወሠነላቸውና በቀጥታ በሊዝ በተያዙ የመኖሪያ ይዞታዎች ላይ በአልሚዎች ተይዘው የሊዝ ክፍያ ፍሬ ግብር እንዲከፍሉ ነገር ግን ወለድና ቅጣት እንዲነሳላቸው ውሳኔ አሳልፏል።መሬት አግባብ ባለው የሊዝ ሥራአት ወስደው በወቅቱ ግንባታ ያልጀመሩና ያላጠናቀቁ ግለሰቦች፣ ባለሃብቶች እንዲሁም ተቋማት የግንባታ ፈቃዳቸውን ያለቅጣት እንዲያድሱና ተጨማሪ የአንድ ዓመት የማራዘሚያ ጊዜ እንዲሰጣቸውም ብሏል።በሪልስቴት ከተያዙት ውጪ የመኖሪያ ይዞታዎች ወለድና መቀጫ ሙሉ በሙሉ እንዲነሳላቸውም ነው ውሳኔ ያሳለፈው።ለቢዝነሥ በተለይም በሆቴልና ቱሪዝም ይዞታዎች መቀጫን ሙሉ ለሙሉ ወለድ ደግሞ 30 በመቶ እንዲቀር የተወሰነ ሲሆን ውሣኔው የከተማ አስተዳደሩን እሥከ 1 ቢልየን ብር ገቢ የሚያሣጣ መሆኑ ነው የተመለከተው።ያም ቢሆንም የተቀዛቀዘውን የከተማዋን ኢኮኖሚ በተለይም የግንባታ ዘርፋን በማነቃቃት ረገድ ከሚኖረው ሚና ባሻገር ውዝፍ ገቢዎች እንዲሠበሠቡ የሚያሥችልና ከ50 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን በቀጥታ ተጠቃሚ የሚያደርግ ወቅታዊ ውሣኔ እንደሆነ ካቢኔው ተመልክቷል፡፡በክስ ሂደት ላይ ያሉ አልሚዎችም ከቅጣቱና ከወለድ ክፍያ 30 በመቶ ተነስቶላቸው እንዲከፍሉ ተወስኗል።
| 0 |
9aa5938f2d2b0716289ef4baea2b070d
|
9b25af8ab69bea11bf23cabb35ce8368
|
በኢሚግሬሽን ጉዳይ ዋይት ኃውስ ለምክር ቤት አስታራቂ ሀሳብ አቀረበ
|
የዩናይትድ ስቴትሱ የቴሌቭዢን ዜና አውታር /ሲኤንኤን/ የትረምፕ አስተዳደርን በፍርድ ቤት ከሰሰ።ሲኤንኤን ክሱን የምሰረተው ባለፈው ሳምንት የፕሬስ ፈቃዱን በዋይት ኃውስ የተነጠቀው ሪፖርተሩ ጂም አኮስታ ፈቃዱ ተመልሶለት ሥራውን እንዲቀጥል በመጠየቅ ነው። የትረምፕ አስተዳደር ያለአግባብ የጋዜጠኛውን ፈቃድ መሰረዙ ሲኤንኤንና ጂም አኮስታ በሕገ መንግሥቱ የመጀመሪያ ማሻሻያ የሚፈቅደውን የፕሬስ ነፃነታቸውን እና በአምስተኛው የሕገ መንግሥት ማሻሻያ የተደነገገውን የሕጋዊ ሂደት መብት የጣሰ አድራጎት እንደሆነ አመልክቷል።ፍርድ ቤቱ በአስቸኳይ የጂም አኮስታ የፕሬስ ፈቃድ እንዲመለስለት እና ከእንግዲህም እንዲህ ያለ ተግባር እንዳይፈፀምበት ጠይቀናል ብሉዋል ሲኤንኤን፡፡ከሲኤንኤን ስመጥር ጋዜጠኞች አንዱ የሆነው ጂም አኮስታ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕንና ሌሎቹንም ከፍተኛ የዋይት ኃውስ ባለሥልጣናት በጠንካራ ጥያቄዎች በማፋጠጥ ይታወቃል።የትረምፕ አስተዳደር ባለፈው ሳምንት የዋይት ኃውስ ሪፖርተርነት ፈቃዱን የቀማው ፕሬዚደንቱ ከማዕከላዊ አሜሪካ በብዛት ወደዩንይትድ ስቴትስ ለመግባት እየጎረፉ ያሉትን ፍልሰተኞች “ወረራ” ብለው መጥራታቸውን አስመልክቶ በሞጋች ጥያቄ ውጥር ካደረጋቸው በኋላ መሆኑ ይታወሳል። በዚሁ መሃል ጋዜጠኛው ከእጁ ላይ ማይክሮፎኑን ልትነጥቀው የሞከረችውን የዋይት ኃውስ የፕሬስ ክፍል ረዳት እJune አሳርፎባታል ብለው የቤተ መንግሥቱ ባለሥልጣናት ወንጅለውታል። በወቅቱ የተቀረፀው የቪዲዮ ምስል ግን ጂም አኮስታ የተባለቸው ሰራተኛ ላይ ጉልበት ፈጽሞ አልተጠቀመም።የዋይት ኃውስ ዘጋቢዎች ማኅበር ፕሬዚደንት እዕሊቪዬ ኖክስ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ስራቸውን በተመለከተ የሚዘግቡ ጋዜጠኞችን ራሳቸው በዘፈቀደ መምረጥ ውስጥ መግባት የለባቸውም ብለዋል።
| 0 |
c89e9c84a4ed1b4627263f6ef4d9363a
|
ae813815f67535d5e224470d3e22d747
|
ኢንጅነር ታከለ ኡማ የነዋሪዎች ዲጅታል መታወቂያ አሰጣጥን ጎበኙ
|
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከሀይማኖት አባቶች ጋር በመሆን በመዲናዋ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።የሀይማኖት አባቶቹ በቅርቡ የተጀመረውን የመስቀል አደባባይ መልሶ ግንባታን ጨምሮ፥ የአድዋ ማዕከል፣ የሸገር ቤተ መጽሐፍት እና የቤተ መንግስት መኪና ማቆሚያ ስፍራን ጎብኝተዋል።ኢንጂነር ታከለ ኡማ ለሀይማኖት አባቶቹ ስለ ፕሮጀክቶቹ ግንባታ ገለፃ አድርገውላቸዋል።የፕሮጀክቶቹ ግንባታ በተፋጠነ መልኩ እየተከናወነ መሆኑን ከአዲስ አባበ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 0 |
19000b47c45c4842e37b12aaf998553f
|
9795e936d1b2e0602662d212d0eec320
|
ሴቶች ዝውውር | ሀዋሳ ከተማ ዘጠኝ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የነባሮችን ውልም አድሷል
|
አምና በ14 ክለቦች መካከል ሲካሄድ የነበረው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ዲቪዝዮን ውድድርን በበላይነት በማጠናቀቅ ወደ ኢትዮጵያ አንደኛ ዲቪዚዮን እርከን ያደገው ጥረት ኮርፖሬት ዘግየት ብሎ ወደ ዝውውር ገበያው በመግባት ሲሆን ሁለት አዳዲስ ተጨዋቾችን ወደ ክለቡ ቀላቅሏል። በ2009 የውድድር ዓመት ቡድኑን ካፈረሰው ዳሽን ቢራ ላይ የሴቶች ቡድኑን ሙሉ ለሙሉ በመረከብ ውድድር እያደረገ የሚገኘው ጥረት ኮርፖሬት አምና በ2ኛ ዲቪዚዮኑ ላይ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ መቅረብ መቻሉ የታየ ሲሆን በቀጣይ በፕሪምየር ሊግ ላይ ውጤት ለማምጣት እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል። በዚህም መሰረት ክለቡ በቅድሚያ የአሰልጣኝ ሰርካዲስ እውነቱን ውል ለአንድ ዓመት ካራዘመ እና አስተዳደራዊ ጉዳዮችን ካስተካከለ በኋላ ወደ ዝውውር ገበያው ፊቱን አዙሯል።የመጀመሪያዋ የክለቡ ፈራሚ አዲስ ንጉሴ (ፎቶ ከላይ) ስትሆን በ20 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ያሳየችውን ተስፋ ሰጪ ብቃት ተከትሎ ሀዋሳ ከተማን ለቃ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ተቀላቅላ የነበረ ሲሆን በጉዳት የታጀቡ ሁለት የውድድር ዓመታትን አሳልፋለች። እንደ አዲስ ሁሉ በልደታ ክፍለ ከተማ በተከላካይ አማካይ ስፍራ የምትጫወተው መሰረት ገ/እግዚአብሄር በተመሳሳይ በአንድ ዓመት ውል ወደ ክለቡ መቀላቀሏ ተገልጿል።ጥረት ከአዲሶቹ ተጨዋቾች ውጪ የነባር ተጨዋቾችንም ውል እያደሰ ይገኛል። አሳቤ ሙሶ እና ሊዲያ ጌትነትም በአንድ አመት ውላቸውን ማደሳቸው ከክለቡ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በተያያዘ ዜና ክለቡ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን መቀመጫውን ባደረገበት ባህር ዳር ከተማ ከመስከረም 22 ጀምሮ ለማከናወን የመቀደ ሲሆን ተጨማሪ አዳዲስ ተጨዋቾችን ከዝግጅቱ መጀመር በፊት ለማምጣት እንቅስቃሴ ላይ እንደሆነ ተነግሯል።
| 0 |
f15acd5cb007c7493f75a976845b7e53
|
f8d8355eb49adb392a2c2e720cdf2bc0
|
የክቡር ይድነቃቸው ተሰማ መታሰብያ የታዳጊዎች ውድድር ቅዳሜ ይጠናቀቃል
|
በአር ሲ በርካን እና ዛማሌክ መካከል የተደረገውን የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ የመራው በዓምላክ ተሰማ በወቅቱ የሞሮኮ ሮያል እግርኳስ ፌደሬሽን እና የካፍ ሁለተኛ ምክትል ፕሬዝዳንት ፋውዚ ሌካ ጥቃት እንደተሰነዘረበት ይታወሳል።በዓምላክ ጨዋታውን በመራበት መንገድ ደስተኛ ያልነበሩት የዓመቱ “የካፍ ይድነቃቸው ተሰማ ሽልማት” አሸናፊ እና የኤሲ በርካን የክብር ፕሬዝዳንት ፋውዚ ሌካ በዓምላክ ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ተከትሎ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ለካፍ ክስ በማቅረብ ግለሰቡ እንዲቀጣ ደብዳቤ መላኩ ይታወሳል። ካፍም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽንን ክስ እና አቤቱታ በመስማት ግለሰቡን ለአንድ ዓመት ከእግር ኳስ እንዲታገዱ እንደወሰነ ሲነገር ቆይቷል።በካፍ ውሳኔ ዙርያ የተለያዩ መረጃዎች በተለያዩ የአፍሪካ ሚዲያዎች እየተዘገበ ቢገኝም በዓምላክ ለጉዳዩ መቋጫ ያበጀለት ይመስላል። ዛሬ ከሰዓት ከጋዜጠኞች ጋር ቆይታ በነበረው ቆይታም ለፋውዚ ሌካ ይቅርታ ማድረጉን በይፋ አስታውቋል።በዓምላክ በንግግሩ” ይቅርታ አድርጌለታለው። ይህንን ደግሞ ያደረኩት በራሴ ነው፤ ምክንያቱም ይቅር መባባል አለብን። እዚህ ውሳኔ ላይ እንድደርስ ማንም ጫና አላደረገብኝም።” በማለት በአጭሩ ውሳኔውን አስረድቷል።
| 0 |
b1f825f8ee6731e51ceb707038b4ce1f
|
b1f825f8ee6731e51ceb707038b4ce1f
|
በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 3521 ደረሰ
|
አዲስ አበባ፦ ባለፉት 24 ሰዓታት በኮረና ቫይረስ ተጨማሪ 176 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተገለጸ። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 3521 መድረ ሱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት፣ ባለፉት 24 ሰዓታት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 5 ሺ 636 ሰዎች መካከል 176 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል። ቫይረሱ የተገኘባቸው 116 ወንድ እና 60 ሴት ሲሆኑ ፣ አንዱ የውጭ ሀገር ዜጋ ነው ። ሶስት ሰዎች ደግሞ ለህልፈተ ህይወት ተዳርገዋል።
ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ከ5 – 90 ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ መሆኑን አመልክተዋል።
ቫይረሱ ከተገኘባቸው 98 ከአዲስ አበባ ከተማ ፣2 ከድሬዳዋ ከተማ፣ 3 ኦሮሚያ፣ 33 አማራ፣ 2 ከአፋር፣ 31 ከትግራይ፣ 7 ከሶማሌ ክልል መሆኑንም ጠቁመዋል።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 75 ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን አስታውቀው፤ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 620 መድረሱንም አመልክተዋል።
በአጠቃላይ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3521 መሆኑን ጠቁመው ፥ ከእነዚህም ውስጥ 2839 ሰዎች በለይቶ ህክምና ላይ መሆናቸውን፤ 29 ሰዎች በጽኑ ህክምና ክፍል እንደሚገኙ አስታውቀዋል። እስካሁን ለ 186 ሺ985 ሰዎች የላብራቶሪ ምርመራ መሰራቱንም ገልጸዋል።
በቫይረሱ በአጠቃላይ 60 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፤ ሁለት የውጭ አገር ሰዎች ደግሞ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉ አይዘነጋም።
አዲስ ዘመን ሰኔ 9/2012
በጋዜጣው ሪፖርተር
| 1 |
2cf757f8d62aa995369a1f6437fbecd9
|
2cf757f8d62aa995369a1f6437fbecd9
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ ከአሜሪካ ኮንግረስ አባል ክሪስ ስሚዝ የልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ
|
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የአሜሪካ ኮንግረስ አባል በሆኑት ክሪስ ስሚዝ ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በክሪስ ስሚዝ የተመራ የልዑካን ቡድንን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው ማነጋገራቸውን ስብሰባውን የተከታተሉት የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ልዩ ሀላፊ አቶ ፍፁም አረጋ በትዊተር ገፃቸው አስታውቀዋል።በውይይታቸውም በኢትዮጵያና አሜሪካ መካከል ስላለው የሁለትዮሽ እና በቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ መወያየታቸውንም ገልፀዋል።በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በአሜሪካ ኮንግረስ አባል ክሪስ ስሚዝ ለተመራ ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ እየተካሄደ ስላለው የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ዙሪያ ገለጻ አድርገውላቸዋል።በአሜሪካ ኮንግረስ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ የአፍሪካ ንዑስ ኮሚቴ ሰብሳቢ የኮንግረስ አባሉ ክሪስ ስሚዝ የተመራ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ነበር አዲስ አበባ የገባው።ልዑኩ ከኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ጋርም ተገናኝቶ ተወያይቷል።በቆይታቸውም በኢትዮጵያ እየተካሄደ ስላለው ለውጥ አድናቆት ያላቸው መሆኑን የአሜሪካ ኮንግረስ አባል ክሪስ ስሚዝ ተናገረዋል። (ኤፍ.ቢ.ሲ)
| 1 |
ba9fb1c1781eb2ab5610add702dd8efa
|
451ae82d896fa821a1e3f667ff051ead
|
የመንግስታቱ ድርጅት ለሱዳን ህዝብ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላለፈ
|
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የታላቁ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዐባይ ወንዝ ነበር ተገርቶ ወንዝም ሀይቅም ሆነ፤ ከእንግዲህ በወንዝነቱ ይፈሳል፤ በሀይቅነቱ ኢትዮጵያ ለፈለገችው ልማት ሁሉ ለመዋል እጅ ሰጥቷል ብለዋል።የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝ በበኩላቸው የግድቡ የመጀመሪያ ዙር ሙሌት በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ግድቡ በአጭር ጊዜ እንዲሞላ ተፈጥሮም ከእኛ ጋር ሆናለች ነው ያሉት።ለዚህ ስኬታማነት ትልቅ ተሳትፎ የነበራቸውን አካላት አመስግነዋል።አቶ ሀይለማሪያም ለአፍሪካ ህብረት እና ለሶስቱ ሀገራት መሪዎች ስኬታማ ውይይት በማድረጋቸው ምስጋና አቅርበዋል።
| 0 |
7e90b32f402aa56e56ab797d8e8cc061
|
3832252cd6504205707c16bc5e3c2e49
|
“አስመስሎ የምወድቅ ተጫዋች አይደለሁም፤ ዋናው መታየት ያለበት ነገር …”
|
የጦና ንቦቹ እድሪስ ሰዒድን የክለቡ አምስተኛ ፈራሚ በማድረግ ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል።በዓምናው የውድድር ዘመን በትውልድ ከተማው ክለብ ወሎ ኮምቦልቻ ሲጫወት የቆየው ይህ ተጫዋች 2006 ወልዲያ፣ በ2009 ደግሞ መቐለ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ሲያድጉ የክለቡ ስብስብ ውስጥ ጉልህ ሚና ነበረው። በአውስኮድ እና ጥቁር ዓባይ የተጫወተው እድሪስ ቀጣይ ማረፊያውን ወላይታ ድቻን በሁለት ዓመት ውል አድርጓል፡፡ወላይታ ድቻ የእድሪስን ጨምሮ የአምስት ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅም ከተስፋ ቡድኑ ደግሞ አምስት ተጫዋቾችን ወደ ዋናው ቡድን አሳድጓል።
| 0 |
e0ee66df68ccafee3ed80d5cde186f82
|
107797a62d2ebcbb666256499c11eafa
|
ናይጄሪያ፤ ቦኮ ሃራምን በሳምንታት ውስጥ እደመስሳለሁ አለች
|
ከሁለት ዓመት በፊት በናይጄሪያው ነውጠኛ በድን ቦኮ ሀራም አማጽያን ከተጠለፉት 219 የሰሜን-ምሥራቅ ቺቦክ ልጃገረዶች መካከል አንዷን እንዳስለቀቀ፣ የናይጄሪያው ጦር ዛሬ ረቡዕ አስታወቀ።በጅምላ ከታፈኑትና ከተወሰዱት ልጃገረዶች መሃል ይቺኛዋ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘች መሆንዋ ነው።የጦር ኃይሉ ቃል-አቀባይ ሳኒ ኡስማን በቴክስት መልዕክቱ እንዳሰፈረው፣ ልጃገረዲቱ የተገኘችው፣ በሰሜን-ምሥራቅ ናይጄሪያዋ ዳምቦዋ ከተማ፣ ባሌ በተሰኘ መንደር ውስጥ ነው። አቦኩ ጋጂ የተሰኘ አንድ የቺቦክ የአካባቢው ደኅንነት ጠባቂ ለአሜሪካ ድምጽ በሰጠው ቃል መሠረት፣ ጸጥታ አስከባሪዎቹ ልጃገረዲቱን ያገኟት፣ ቦኮ ሀራም ምሽግ አካባቢ ደፈጣ ይዘው በነበረበት ወቅት ነው። ጋጂ እንደገለጸው፣ የተገኘችዋ ልጅ ስም አሚና አሊ ይባላል።
| 0 |
affceacc42fda781a0fbfc8c7dc37535
|
cd7f721e00ec105557f3c85dc72ce164
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አካል የሆነውን ጎርጎራን ጎብኝተዋል፡፡
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጎርጎራ ፕሮጀክት የተሳለጠ እንዲሆን የምዕራብ ደንቢያ ወረዳ አስተዳደር የፕሮጀክቱን ስፍራዎች ከሶስተኛ ወገን ነጻ እያደረገ መሆኑን ገለጸ፡፡የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አንዱ አካል የሆነው ጎርጎራ በአጭር ጊዜ ለማልማት የሚያስችለው ዝግጅት ከመጀመሩ የባለሀብቶች ዓይን ማረፊያ መሆኑ እየተነገረ ይገኛል፡፡በጎርጎራ ከወዲሁ በርካታ ባለሀብቶች በስፍራው ለማልማት ጥያቄዎችን እያቀረቡ ነው ተብሏል፡፡ጎርጎራን ለማልማት በተጀመረው ፕሮጀክት በስፍራው ምልከታ ያደረገው የባለሙያዎች ቡድን በበቂ ጥናት በአነስተኛ ወጪ ውጤታማ ስራ ለመስራት የሚያችል መሆኑን ተመልክቷል።የምዕራብ ደንቢያ ወረዳ አስተዳደርም ከወዲሁ ታጥረው የነበሩና ልማት ያልተካሄደባቸውን ቦታዎች በመለየት ጥያቄ ለሚያቀርቡ ባለሀብቶች የመስጠት ስራም ጀምሯል፡፡በከተማዋ በርካታ መሬት ከሶስተኛ ወገን ነጻ የማድረግ ስራ የተሰራ ሲሆን ፕሮጀክቱ በትክክል የሚያርፍበት ቦታ ሲረጋገጥ የሚጠየቁ ተጨማሪ ስራዎችን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ ዝግጅትም ተደርጓል።በፌደራል መንግስት እየተደረጉ ያሉ ዝግጅቶች እንዳሉ ሆነው የጎንደር ዩኒቨርሲቲም በፕላን ስራው ላይ የሚያስፈልገውን እገዛ ለማድረግ የሚችል የባለሙያዎች ቡድን ወደ ስራ አስገብቷል።ዩኒቨርሲቲው እድሜ ጠገቧን ከተማ በፕላን እንድትመራ የማድረግ ሀላፊት የተሰጠው ሲሆን በየዘርፉ የሚመለከተውን ባለሙያ ማካተቱም ተገልጿል፡፡የአውደ ጥናት ዝግጅት የሀብት ማስተዋወቅና ግንዛቤ መፍጠር ስራም በዩኒቨርሲቲው ተጀምሯል።ሂደቱን በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅ ከተማዋን የወደፊት እድገቷንና ፕሮጀክቱን የሚመጥን ፕላን እንዲኖራት ይደረጋልም ነው የተባለው፡፡የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለፕሮጀክቱ ከእውቀት ባለፈ በገንዘብ ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝም ገልጿል። በሀይለኢየሱስ ስዩም ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል www.youtube.com/fanatelevision ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
63c61833d4f27733c9e83703bba31249
|
1c77c042daa0ebe748041aad487fd85e
|
እነብርጋዲዬር ጄኔራል ተፈራ ማሞ በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ
|
የአሜሪካ ዜግነት ያላቸው ትውልደ ኢትዮጵያዊው የዲአፍሪክ ሆቴል ባለቤት ሐሰተኛ ሰነድ በመገልገል ወንጀል ተጠርጥረው ነሐሴ 18 ቀን 2005 ዓ.ም. በቁጥጥር ሥር ውለው ታስረው ካደሩ በኋላ፣ በሐሴ 19 ቀን 2007 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀርበው በ200 ሺሕ ብር ዋስ እንዲለቀቁ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡የሆቴሉ ባለቤት አቶ ብሥራት ሰይፉ በ200 ሺሕ ብር ዋስ እንዲፈቱ ትዕዛዝ የሰጠው የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ችሎት ነው፡፡ አቶ ብሥራት ሊታሰሩ የቻሉት፣ ‹‹ከ17 ዓመታት በፊት አባታቸው ዲአፍሪክ ሆቴልን ለእሳቸው ተናዘዋል›› የተባለበት ሰነድ የሐሰተኛ ሰነድ (ፎርጅድ) ነው ተብሎ ነው፡፡አቶ ብሥራት በጠበቆቻቸው አማካይነት ለፍርድ ቤቱ ሰነዱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ትክክለኛነቱ የተረጋገጠ መሆኑን፣ እስከ ሰበር ችሎት ድረስም ክርክር ያደረጉበት መሆኑን አስረድተዋል፡፡ መርማሪ ፖሊሶች ሰነዱን ፍርድ ቤቱ እንዲያይላቸው በመጠየቅና ወንጀሉም ከፍተኛ መሆኑን በማስረዳት የምርምራ ጊዜ እንዲሰጣቸው የጠየቁ ቢሆንም፣ ፍርድ ቤቱ አልተቀበላቸውም፡፡ አቶ ብሥራት በ200 ሺሕ ብር ዋስ እንዲለቀቁና ከአገር እንዳይወጡም ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡
| 0 |
9ae6783adf81d62630435f180edc4772
|
1c3b6684dd83033c76531b0ac2020328
|
ቤተ ክህነት የአካል ጉዳት ለደረሰባቸውና ቤት ንብረታቸው ለተቃጠለባቸው 40 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገች
|
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የቤተክርስቲያኗ ተቋማት በጊዜያዊነት አገልግሎት እንዲያቆሙ ወሰነ።ቅዱስ ሲኖዶሱ ዛሬ ባደረገው ስብሰባ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታትና ለመቆጣጠር የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ተቋማቱ ለጊዜው አገልግሎት እንዲያቆሙ ወስኗል።በዚህም ከጠቅላይ ቤተ ክህነት ጀምሮ የመንበረ ፓትርያርኩ ቅርሳ ቅርስ ቤተ መፅሐፍት ወመዘክር እንዲዘጋ ተወስኗል።ከዚህ ባለፈም በጠቅላይ ቤተ ክህነት ስር ከአዲስ አበባ እስከ አህጉረ ስብከት መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲዎች፣ መንፈሳዊ ኮሌጆች፣ ስልጠና ያልጀመሩ የካህናት ማሰልጠኛዎች፣ መዋዕለ ህጻናትና የአብነት ትምህርት ቤቶች ላልተወሰነ ጊዜ የመማር ማስተማሩ ስራ እንዲቆም ተደርጎ ደቀ መዛሙርቱና ተማሪዎች የተማሩትን በየቤታቸው እያጠኑ እንዲቆዩ ይደረጋልም ብሏል።በተጨማሪም ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ፅህፈት ቤት እስከ መላው አህጉረ ስብከት ፅህፈት ቤቶች ለአስቸኳይ ስራ ከሚፈለጉና ተለይተው እንዲቆዩ ከሚደረጉ ሰራተኞች በስተቀር መላው ሰራተኞች ስራቸውን በየቤታቸው እንዲያከናውኑ ውሳኔ አሳልፏል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 0 |
8d7bf16eb07ce3953f722e5f79648b24
|
1acb713c7baf8dbae43dad9bedd9da1a
|
ጀርመን ለፌስቡክ ጥላቻ ንግግር 500 ሺህ ዩሮ ልትቀጣ መሆኗን አስታወቀች
|
በማይካድራ ከተማ ቁጥራቸው ከ600 እስከ 1000 ሺሕ እንደሚደርስ የተነገሩ በጅምላ የተገደሉ ነዋሪዎችንእየዘከረች መሆኗን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስታወቀች:: በማይካድራ በጅምላ የተቀበሩ ሰዎች ፀሎተ ፍትሃት ተደርጎላቸው አስክሬናቸው ቤተክርስቲያ ውስጥበተዘጋጀ የመቃብር ሥፍራ እንዲያርፍ ተደርጓል። በከተማው መሃልም የመታሰብያ ሃውልት መሰረተ ድንጋይተቀምጦላቸዋል:: (ከስፍራው የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
| 0 |
7e39b09823213b355a2b277653db6472
|
7e39b09823213b355a2b277653db6472
|
እስራኤል በምዕራብ አፍሪካ የታዳሽ ኃይል የሚውል የ 1 ቢሊዮን ዶላር ፕሮጀክት ይፋ አደረች
|
እስራኤል በምዕራብ አፍሪካ ባሉ 15 ሃገራት ላይ ለታዳሽ ኃይል ማስፋፊያ የሚውል የ1 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ፕሮጀክት ይፋ አደረገች፡፡እስራኤል በአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ግንባታ ፕሮጀክት የሚውል የ1 ቢሊየን ዶላር መዋዕለ ነዋይ ልታፈስ ነው፡፡ የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክቱ ለአራት ዓመታት የሚቆይ ሲሆን ወደፊት የአረንጓዴ ኃይል ፕሮጀክቶችን የሚያጎለብት ነው ተብሏል ፡፡መሠረቱን እየሩሳሌም ያደረገው ኢነርጂያ ግሎባል የተሰኘው የታዳሽ ኃይል ኩባንያ ፕሮጀክቱን በ15 የምዕራብ አፍሪካ ሃገራት ላይ ለመተግበር ያቀደ ሲሆን ስምምነቱ በእስራኤልና የምዕራብ አፍሪካ ሃገራት የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ጋር ነው የተፈፀመው፡፡የኢነርጂያ ግሎባል ዋና ስራ አስፈፃሚ ዮሴፍ አብራሞዊትዝ እንደተናገሩት ድርጅታቸው ይህን በፀሃይ ሃይል የሚሠራ የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክት በሁሉም የምዕራብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ አባል ሃገራት በመገንባት የፋይናንስ፣ የፖለቲካ መረጋጋት፣ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት እንዲስፋፋ ለማድረግ እንዲሁም የእውቀት ሽግግርን ለማራመድ ያለመ ፕሮጀክት ነው፡፡ኢነርጂያ ግሎባልና ሌሎች አጋር ኩባንያዎች የመጀመሪያውን የታዳሽ ኃይል ግንባታ ፕሮጀክት በሩዋንዳ በማካሄድ በሃገሪቱ የኃይል ምንጭ 6 ከመቶ አንዲያድግ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ነው የተገለጸው ፡፡ በተመሳሳይም በቡሩንዲም 15 ከመቶ በመጨመር ውጤት ማሳየቱ ተነግሯል፡፡ከ600 ሚሊዮን በላይ የሚገመቱ አፍሪካውያን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ፈጽሞ የማያገኙ በመሆኑ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ለማሟላት በምዕራብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ አባል ሃገራት ላይ ለአራት አመታት የሚቆይ የአንድ ቢሊዮን ዶላር ፕሮጀክት ይፋ እንደተደረገ ተመልክቷል፡፡በፕሮጀክቱ ውስጥ ከተካተቱ ሃገራት መካከል ላይቤሪያ ትገኝበታለች፡፡ ይህ ደግሞ በሁለቱ ሃገራት ያለው ግንኙነት የሚያዳብር እንደሆነ ተነግሮለታል፡፡በኢነርጂያ ግሎባል እና በአለም አቀፍ አጋሮች በሚደረገው የፋይናንስ ድጋፍ አማካኝነት በሚካሄደው ፕሮጀክት በዚህ ዓመት መጀመሪያው ኢንቨስትመንት 20 ሚሊዮን ዶላር ወጪ በማድረግ የታዳሽ ሃይል ፕሮጀክቱ ላይበሪያ ላይ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡የእስራኤልና የአፍሪካ መሪዎች በመጪው ጥቅምት ቶጎ በሚያደርጉት የጋራ ስብሰባ ላይ በተለያዩ የእድገት ደረጃ ላይ የሚገኙ 10 የአፍሪካ ሃገራት ላይ ፕሮጀክቱን ይፋ እንደሚደረግ የዘገበው ዘ ታወር የተሰኘው ድረ ገፅ ነው፡፡
| 1 |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.