query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
fb4c2bf8996d0901ae62272f03f46cdb
697eae3116497b294750206313312ad7
ፕሪሚየር ሊጉ በተስተካካይ ጨዋታ ደደቢት እና ቅዱስ ጊዮርጊስን ያገናኛል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በመዲናዋና በክልል ከተሞች ነገ፣ እሁድና ሰኞ ስምንቱም ጨዋታዎች የሚካሄዱ ሲሆን፤ የሊጉ የሳምንቱ ትልቁ ጨዋታ በሸገር ደርቢ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ቡና የሚያ ደርጉት ፍልሚያ እሁድ ሚያዝያ 27 ቀን 2011 ዓ.ም በአዲስ አበባ ስታዲየ ምሽት አስር ስዓት ላይ ይካሄዳል። ከዚህ ባለፈ ቅዳሜ እለት ሶስት የሊጉ ጨዋታዎች ሲካሄዱ፤ ደቡብ ፖሊስ ከአዳማ ከተማ እና ሰማያዊዎቹ ደደቢት ከአፄዎቹ ፋሲል ከነማ በተመሳሳይ ስዓት ከቀኑ ዘጠኝ ስዓት ግጥ ሚያቸውን ያካሂዳሉ። በአንጻሩ መከላከያ ከጣና ሞገዶቹ ባህር ዳር ከተማ ምሽት አስር ስዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ጨዋታቸውን የሚያካሂዱ ይሆናል። ሊጉ እሁድ ዕለት ቀጥሎ ሲውል አራት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ፡፡ በትግራይ ስታዲየም መቐለ 70 እንደርታ ከስሑል ሽረ፣ ሀዋሳ ከተማ ከሲዳማ ቡና እና ድሬዳዋ ከተማ ከወላይታ ድቻ በተመሳሳይ ስዓት ከቀኑ ዘጠኝ ስዓት የሚፋለሙ ይሆናል። እንዲሁም ሰኞ ዕለት በሊጉ አንድ ጨዋታ ሲካሄድ፤ በትግራይ ስታዲየም ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከጅማ አባ ጁፋር ከቀኑ ዘጠኝ ስዓት የሚፋለሙ ይሆናል። ፕሪሚየር ሊጉን መቐለ 70 እንደርታ በ45 ነጥብ ሲመራ፣ ፋሲል ከነማ በ40 ነጥብ በሁለተኛ ደረጃ ተቀምጧል። ቅዱስ ጊዮርጊስ በ37 ነጥብ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ይከተላል። በአንፃሩ ደቡብ ፖሊስ፣ ስሑል ሽረ እና ደደቢት ደግሞ ከ14ኛ እስከ 16ኛ ያሉትን የመጨረሻዎቹን ሦስት ደረጃዎች ይዘው ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛሉ። የፕሪሚየር ሊጉን ኮከብ ጎል አግቢነት የመቐለ 70 እንደርታው አማኑኤል ገብረሚካኤል በ13 ጎሎች፣ የሲዳማ ቡናው አዲስ ግደይ በ12 ጎሎች እንዲሁም የመከላከያው ምንይሉ ወንድሙ በ11ጎሎች ከአንድ እስከ ሶስት ያሉትን ደረጃዎች ይዘው ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪነቱን እየመሩ ይገኛሉ።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 25/2011በሶሎሞን በየነ
0
d241f0b2d551d5d33f93a5497576f2c0
25ecb2e5f838390648348fccd0ad6eef
የከተማ አስተዳደሩ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ነባር አብያተ ክርስቲያን የይዞታ ማረጋገጫ አዘጋጅቶ ለቤተክርስቲያኗ አስረከበ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የረክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዕተ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ተከፈተ።በጉባኤው ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ይህ ወቅት ለሀገራችንም ለቤተ ክርስቲያናችንም ለህዝባችንም ከባድ የፈተና ወቅት ነው ብለዋል።በዚህ ጊዜ እንደ ትናንቱ የመሰለ አካሄድና አስተሳሰብ ጭራሽ የሚያስኬድ አይሆንም ብለዋል።ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ አያይዘውም እኛ ሊቃነ ጳጳሳት እዚህ ላይ የተሰበሰብነው ህዝቡን በሁለንተናዊ ሕይወቱ ከፈተና ለመጠበቅ መሆኑን በውል የምንገነዘበው ነው ብለዋል።ይህ ሕዝብ በአሁኑ ጊዜ በብዙ መልኩ እየተፈተነ ነው፤ ሕዝቡ በሰላም እጦት የህሊና ጭንቀት ላይ ነው ,፤ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ በቀጣዮቹ ዓመታት በእጅጉ ሊጎዳ እንደሚችል የበሽታው ተጽዕኖ ምልክት እያሳየ ነው፤ የተከሰተው በሽታ መቼ ሊወገድ እንደሚችል የሚታወቅ ነገር የለም ነው ያሉ ብፁዕነታቸው።ታዲያ በዚህ ሁሉ ተጎጂው ህዝባችን ነው ያሉት ፓትርያርኩ ይህ እንዳይሆን በተቻለ አቅም በጸሎትም፤ በትምህርትም፤ በምክርም፤ በማስታረቅም ሰፊ የማግባባትና የሕዝብ አድን ስራ መስራት አለብን ሲሉ ገልጸዋል።አሁን ያለው ጥያቄ ሀገር እና ህዝብን ከፈተና የመታደግ ጥያቄ ነው፤ ይህንን ፈተና መሻጋገር የምንችለው በአንድነት ሆነን ስንቆም ነው ብለዋል።አንድነትን ለማምጣት ደግሞ የማግባባት ስራ የግድ መሰራት አለበት ያሉት ብፁዕነታቸው በዚህ ጉዳይ ጉባኤው በጥልቀት ተወያየቶ ወደ ተጨማጭ ስራ እንደሚገባ ተናገረዋል።ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ እስካሁን ድረስ ቤተ ክርስቲያን፤ ሌሎች አብያተ ሃይማኖት ፤ መንግስትና ሕዝብ እንዲሁም የተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን በጋራ ሆነው በሰሩት ስራ ቢያንስ ወረርሽኙ የከፋ አደጋ እንዳያደርስ በመከላከላቸው ምስጋና አቅረበዋል።በቀጣይም በዚሁ እንዲቀጥል በጋራ እየተባበሩ መስራትን ማጠናከር አስፈላጊ ነው ብለዋል።በዘመን በየነ
0
b9a009e41877503e33bbc58b130f64c2
b9a009e41877503e33bbc58b130f64c2
የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋጫ | ፋሲል ከነማዎች ወሳኝ ተጫዋቾቻቸውን ከጉዳት መልስ አግኝተዋል
ዐፄዎቹ ሁለት ወሳኝ ተጫዋቾችን ከጉዳት መልስ ሲያገኙ ለጨዋታው የማይደርሱ ተጫዋቾችም ታውቀዋል።ቀጣይ እሁድ በአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ መቐለ 70 እንደርታን የሚገጥሙት ዐፄዎቹ አምበላቸው ያሬድ ባየህ እና ሐብታሙ ተከስተን ከጉዳት መልስ ማግኘት ችለዋል። አዲሶቹ የቡድኑ ፈራሚዎች ጋናዊያኑ ኦሴይ ማውሊ እና ጋብርኤል አሕመድ የቀድሞ ክለባቸው ለመግጠም ዝግጁ መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል።በትናንትናው ዕለት ወደ አዲስ አበባ በማምራት ልምምዳቸው የጀመሩት ዐፄዎቹ ሁለቱ ተጫዋቾችን ቢያገኙም ጀማል ጣሰው፣ ሰለሞን ሃብቴ እንዲሁም አዲስ ፈራሚዎቹ መልካሙ ታውፈር እና ኤፍሬም ክፍሌን በጉዳት ምክንያት በጨዋታው አያገኙም።ባለፈው የውድድር ዓመት ሀዋሳ ከተማን በፍፁም ቅጣት ምት ረተው የኢትዮጵያ ዋንጫን ያሸነፉት ፋሲሎች ከዚ ቀደም በባህር ዳር የዝግጅት ጊዜያቸው በርካታ የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች ማድረጋቸው ሲታወስ ቀጣይ እሁድ የሚያደርጉት ጨዋታም ለአሰልጣኝ ሥዩም ከበደ የመጀመርያው የሃገር ውስጥ የነጥብ ጨዋታ ይሆናል።
1
0e6277926b0298f29b02dfbe63befd70
7d9ae303b010dce38f548d184fc2587c
ቢሮው በእርሻ ኢንቨስትመንቱ የሚሰማሩ 75 አልሚዎችን መለየቱን አስታወቀ፡፡
በግጭት ምክንያት ከደቡብ ሱዳን እየፈለሱ የሚገኙ ስደተኞች በጋምቤላ ክልል በሚያካሂዱት የእርሻ ኢንቨስትመንት መሬታቸው ላይ መሥፈራቸውን የተቃወሙ ባለሀብት በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡ ባለሀብቱ አቶ አደገ ንጉሤ በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ዞን በ2002 ዓ.ም. ሁለት ሺሕ ሔክታር መሬት ተረክበው ጥጥና የቅባት እህሎችን በማልማት ላይ እንደነበሩ ይነገራል፡፡ ባለሀብቱ ይህንን ልማት የሚያካሂዱት ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባገኙት 21 ሚሊዮን ብርና ከራሳቸው የገንዘብ ምንጭ በመደቡት ገንዘብ መሆኑ ተገልጿል፡፡በተወሰነ ደረጃ ከ2009 ዓ.ም. በፊት በደቡብ ሱዳን በተቀሰቀሰው ግጭት ምክንያት የተወሰኑ ስደተኞች መፍለስ ጀምረው እንደነበር፣ ግጭቱ ተባብሶ ሲቀጥልም ስደተኞች በብዛት መፍለሳቸው ይታወቃል፡፡ በእርሻ መሬታቸው ላይ ከ140 ሚሊዮን ብር በላይ በወጣበት ማሳ ስደተኞች መሥፈር እንደሌለባቸው፣ ከሠፈሩም ተገቢው ካሳ ሊከፈላቸው እንደሚገባ ባለሀብቱ በሚገልጹበት ወቅት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ባለቤታቸው ገልጸዋል፡፡የአቶ አደገ ባለቤት ወ/ሮ ቤዛ ደመቀ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ባለቤታቸው ማክሰኞ የካቲት 13 ቀን 2010 ዓ.ም. በጋምቤላ ክልል በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡ ባለሀብቱ ከክልሉ መንግሥት በተሰጣቸው መሬት ላይ ጥጥና የቅባት እህሎችን ሲያለሙ መቆየታቸውን፣ ነገር ግን ኑኝኒያል የተሰኘ የስደተኞች ካምፕ በእርሻ ማሳቸው ላይ እየተገነባ ስለሆነ፣ በቀረው መሬትም ላይ ያለሙት መሬት በስደተኞቹ ጫና እየደረሰበት መሆኑን አቶ አደገ ቀደም ሲል ለሪፖርተር ገልጸው ነበር፡፡ ‹‹ሕግና ሥርዓት ተጠብቆ የተሰጠኝ የእርሻ መሬት ላይ የስደተኞች ካምፕ ሊሠራበት አይገባም፤›› በማለት የገለጹት አቶ አደገ፣ ‹‹የፌዴራልና የጋምቤላ ክልል መንግሥታት ጉዳዩን ትኩረት ሰጥተው ሊያዩት ይገባል፤›› ብለው ነበር፡፡ ነገር ግን ባለሀብቱ በእርሻ ማሳቸው ላይ ተገኝተው በነበረበት ወቅት ለጊዜው ባልተገለጸ ምክንያት በቁጥጥር ሥር መዋላቸው በባለቤታቸው ተገልጿል፡፡ ወ/ሮ ቤዛ አቶ አደገ እስካሁን ፍርድ ቤት አለመቅረባቸውንና ለከፍተኛ እንግልት መዳረጋቸውን ተናግረዋል፡፡ የጋምቤላ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ጋትሉዋክ ቱት ጉዳዩ በሕግ የተያዘ ስለሆነ አስተያየት እንደማይሰጡ ተናግረዋል፡፡
0
130cacc1cd48c8811f800fa0f87f78fc
1502e3378f6beb582bb6a304c243db61
የቁም እንስሳትን ምርት ለውጭ ገበያ ለሚያቀርቡ ባለሃብቶች የሙያና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያገኙ ድጋፍ ይደረጋል
የዘንድሮው የሃጅ የጉዞ ስነ ስርዓት መቋረጡ ሶማሊያን 5 መቶ ሚሊዮን ዶላር እንደሚያሳጣት ኳርትዝ አፍሪካ የተሰኘ የዜና አውታር ዘገበ፡፡ ሞቃዲሾ ይህን የምታጣው በታላቁ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓት ላይ ታቀርብ የነበረው የእርድ እንስሳት ቁጥር በእጅጉ በመቀነሱ ምክንያት ነው፡፡ ይህም ግመልን የመሳሰሉ የቁም እንስሳትን በመላክ ከወጪ ንግዱ ታገኝ የነበረውን ግማሽ ቢሊዮን ዶላር ገደማ ገንዘብ ያሳጣታል፡፡ የእርድ እንስሳት የወጪ ንግድ ምጣኔዋ ከግማሽ በላይ እንደሚያሽቆለቁልም የቅርብ ጊዜ የዓለም ባንክ ጥናት ያመለክታል፡፡ ራስ ገዟ ሶማሊ ላንድም ብትሆን ቀላል የማይባል የውጭ ምንዛሬን ታጣለች እንደ ዘገባው ከሆነ፡፡ ከ250 ሚሊዮን ዶላር እስከ 300 ሚሊዮን ዶላር የሚደርስ ዋጋ ያለው የእርድ እንሰሳት የወጪ ንግድ ግብይት ከሃርጌሳ በየዓመቱ ይፈጸማልም፡፡ በጥቅሉ ከአፍሪካ ቀንድ አካባቢ የአንድ ቢሊዬን ዶላር ያለው የቁም እንስሳት የወጪ ግብይት እንደሚፈጸምም ነው መረጃዎች የሚያመለክቱት፡፡ ሳዑዲ በየዓመቱ ሃጅ በመጣ ቁጥር እስከ 3 ሚሊዬን የሚደርሱ የእርድ እንስሳትን ወደ ሃገሯ እንደምታስገባም ከዓመት በፊት የወጣ አንድ ጥናት ይጠቁማል፡፡ ወደ ህዝበ ሙስሊሙ ቅዱስ ከተማ መካ በሚደረገው ዓመታዊ ጉዞ እስከ 2 ሚሊዬን የሚደርሱ የእምነቱ ተከታዮች ይሳተፉ ነበር፡፡ ሆኖም የዘንድሮው ሃጅ በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ከአስር ሺ በማይበልጡ ምዕመናን እንደሚከበር የሳዑዲ ባለስልጣናት ማስታወቃቸው የሚታወስ ነው፡፡
0
e4874007e527047c02e8ff74ee9626a1
e820e2c63c5f5bab491a4f9a11515b6f
የጨፌ ኦሮሚያ ከ26 ነጥብ 7ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አፀደቀ
የጋምቤላ ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለ2012 የበጀት ዓመት የልማት እቅድ ማስፈፀሚያ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በጀት፣ዓዋጆችንና ሹመት በማጽደቅ ተጠናቀቀ። የክልሉን ህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳዳር ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በአዲሱ በጀት ዓመት ባለድርሻ አካላት እንዲሰሩ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አሳስበዋል። ጉባዔው በሁለት ቀናት ቆይታው በክልሉ በ2011 እቅድ አፈፃፀም ላይ ከመከረ በኋላ የ2012 በጀት ዓመት የልማትና መልካም አስተዳደር ግቦችን ለማሳካት 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በጀት አጽድቋል፡፡ ከጸደቀው በጀት መካከል 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ለክልል መንግሥት፣ ለዘላቂ ልማት ግቦች ማስፈጸሚያ፣ ለመደበኛና ለመጠባበቂያ ተመድቧል። ቀሪው ለዞንና ለወረዳዎች እንደተመደበ ተብራርቷል። የጸደቀው በጀት ከክልሉ ከተለያዩ የገቢ ምንጮች፣ከፌደራል መንግሥት ድጎማ እንዲሁም ከውጭ ብድርና እርዳታ እንደሚሸፈንም ተመልክቷል፡፡ በክልሉ የጸደቀው በጀት ከቀዳሚው ዓመት ጋር ሲነፃፀር ከ251 ሚሊየን ብር በላይ ብልጫ እንዳለውም ተገልጿል።
0
65a089b32622cbfbd431645014308290
fc49c7d6650f2337eb28285fc1217938
የደቡብ ሱዳኑ አማፂ ‘የኢትዮጵያ አማፂ ወጋኝ’ ይላል
የደቡብ ሱዳን ፕረዚዳንት ስልቫ ኪርና የተቃዋሚዎች መሪ ሪያክ ማቻር በተስማሙት መሰረት በተወሰነው የጊዜ ገደብ የሽግግር የውህደት መንግሥት ለመመስረት ባለመቻላቸው “እጅግ ማዘኑን” የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል።“ለደቡብ ሱዳን ህዝብ እንዲህ ዓይነቱን መሰረታዊ የሆነ የፖለቲካ ፍላጎት ለማሳያት አለመቻላቸው ራሱ የሀገሪቱን የሰላም ሂደት ለመምራት በመቀጠል ብቃታቸው ላይ ጥያቄ ያስነሳል” ይላል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሞርጋን ኦርታጉስ ያወጡት መግለጫ።
0
da23389e18548e2592f545887caf9641
f4aed35bb4464c696e81972cb2ca8eff
የቴፒ ከተማ ነዋሪዎች አቤቱታ
ካሣና ምትክ ቦታ ሳይሰጠን ላለፉት 5 አመታት ከእነ ቤተሰቦቻችን ለእንግልትና ለጎዳና ህይወት ተዳርገናል ያሉ የአዲስ አበባ ቅሬታ አቅራቢ ነዋሪዎች፤ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ደጃፍ በመሰባሰብ አቤቱታቸውን በሠላማዊ ሰልፍ አሰምተዋል፡፡ ከ500 በላይ የሆኑት አቤቱታ አቅራቢዎች ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 3 ውስጥ ለሚገነባው ብሔራዊ ስቴዲየም ቦታችሁ ይፈለጋል፣ በፍጥነት ተነሱና ካሣና ምትክ ቦታው ተዘጋጅቶ ይሰጣችኋል ተብለው ቃል እንደተገባላቸው፣ በኋላ ግን የከተማ አስተዳደሩ ቃል የውሃ ሽታ ሆኖ እንደቀረባቸው ለአዲስ አድማስ አስረድተዋል፡፡ አባወራዎቹ በተፈናቀሉበት ቦታ ላይ ለ15 ዓመታትና ከዚያ በላይ ግብር እየከፈሉ፣ መሠረተ ልማት እያሟሉ መኖራቸውንም ተናግረዋል፡፡ ኮሚቴ አቋቁመው ላለፉት አራት ዓመታት የከተማ አስተዳደሩን እየተመላለሱ ስለ ጉዳያቸው ሲጠይቁ መቆየታቸውን የገለጹት ቅሬታ አቅራቢዎቹ፤ ከከተማ አስተዳደሩ ግን ቁርጥ ያለ ምላሽ አለማግኘታቸውን ጠቁመዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት አብዛኞቻችን በጎዳና ላይ ሸራና ፕላስቲክ ወጥረን ጎስቋላ ኑሮ እየመራን ነው የሚሉት አቤቱታ አቅራቢዎቹ፤ ልጆቻችንም ከትምህርት ገበታቸው ተፈናቅለው ይገኛሉ ብለዋል፡፡በወቅቱ ካሣና ምትክ ቦታ ይሰጣችኋል፣ የኮንደሚኒየም ቤት እንዳትመዘገቡ ተብሎ እንደተነገራቸው በመግለፅም፤ ከምንም ሳንሆን ባዶ እጃችንን እንድንቀር ተደርገን፣ ግፍ ተፈጽሞብናል ሲሉ አማርረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ችግራቸውን ተገንዝበው አፋጣኝ ምላሽ እንዲሠጧቸው ባለፈው ሐሙስ በሠላማዊ ሰልፍ የጠየቁት ቅሬታ አቅራቢዎቹ፤ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የሂደቱን ዝርዝር ሃሳቦች የሚገልጽ ማመልከቻ ማስገባታቸውንም ጠቁመዋል፡፡
0
f94826db68b7d681a308cb74ec29dd89
f94826db68b7d681a308cb74ec29dd89
ጤፍ በዓለም ህዝብ ዘንድ እየተፈለገ ነው
በካልሲየም፣ በአይረንና በፕሮቲን ስለመበልጸጉ በጥናት የተረጋገጠው ጤፍ ለምግብነት መዋሉ በኢትዮጵያ ብቻ መሆኑ ቀርቶ አለም የሚሻማበት ምግብ ሊሆን እንደሚችል ዘጋርዲን በድረ-ገጹ አስነብቧል፡፡በኢትዮጵያ ከ6 ነጥብ 3 ሚሊዮን በላይ አርሶ አደሮች የሚያመርቱት የኢትዮጵያ ዋንኛው የምግብ እህል ጤፍ አሁን ላይ በይዘቱ ጠቀሜታው የጎላ በመሆኑ የዓለም ህዝብ ሊቋደሰው እንደሚገባ ድረ-ገጹ ጠቅሷል፡፡20 በመቶ የሚሆነውን በኢትዮጵያ ከሚመረተው የእህል ሰብሎች ውስጥ የሚሸፍነው ጤፍ በብዛት ቢመረትም እስከአሁን በኢትዮጵያ ዋንኛው የምግብ አይነት ከሆኑት ውስጥ ግንባር ቀደሙን ስፍራ ቢይዝም በሌሎች ሐገራት ግን እምብዛም ትኩረት ያላገኘ ሰብል ነው፡፡ድረ-ገጹ እንዳስነበበው ጤፍ በኢትዮጵያ ለምግብነት የሚውለው በዋናት በእንጀራ መልክ ተዘጋጅቶ ቢሆንም በምርምር ማገዝ ከተቻለ ስንዴን በመተካት ፓስታ፣ ማካሮኒ እና ተመሳሳይ ምግቦችን ለማዘጋጅት ይውላል፡፡እንደጥናቱ ውጤት ጤፍ አሁን በተባው ደረጃ በዓለም ላይ ተፈላጊነቱ ጨምሮ ለምግብነት ከዋለ ኢትዮጵያ ለዓለም ህዝብ ያበረከተችው ከቡና ቀጥሎ ሁለተኛው የምግብ ሰብል ይሆናል እንደ ዘጋርዲያን፡፡በኢትዮጵያ የግብርና መር ኢኮኖሚ ስርዓትን በመከተል በሚሰራው ሥራ መሰረትም በጎርጎሮሳውያኑ 2015 የጤፍ ምርትን በዕጥፍ ለማሳግ በማቀድ እየተሰራ ነው፡፡ ምንጭ፤- ኢሬቴድ
1
3e01246bf36309ade937115986fa061b
3e01246bf36309ade937115986fa061b
አርሶአደሩ በኩታ ገጠም የአስተራረስ ዘዴ ምርታማ መሆኑ ትልቅ ተሞክሮ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሦስት ወረዳዎች በኩታ ገጠም የአስተራረስ ዘዴና በግብርና ሜካናይዜሽን በመታገዝ ምርታማ መሆናቸው ትልቅ ውጤት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ገለጹ ። ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ እና የተለያዩ የመንግስት ሥራ ኃላፊዎች በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሲያ፣ ደብርና ዋዩ ወረዳዎች በኩታ ገጠም አስተራረስ ዘዴ የሚያለሙ አርሶ አደሮችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል ፡፡አርሶ አደሩን በኩታ ገጠም በክላስተር ማደራጀት ምርትና ምርታማነትን እንዴት ማሳደግ እንደሚቻል በመስክ ጉብኝቱ የታየ ሲሆን 130 የተደራጁ አርሶአደሮች በግብርና ሜካናይዜሽን ታግዘው በሄክታር 64 ኩንታል ስንዴ ማምረት ጀምረዋል ። አርሶ አደሮቹ የኩታ ገጠም አስተራረስ ዘዴን፣ በመጠቀማቸው እና የግብርና ባለሙያዎችን ምክር ተግባራዊ ማድረግ በመቻላቸው ምርታማነታቸውን ማሳደግ መቻላቸውን ጠቁመዋል፡፡የአካባቢው አርሶ አደሮች ከዚህ ቀደም በተበጣጠሰ መሬት ሰብል እንደሚያመርቱና አሁን ግን የግብርና ሜካናይዜሽን ፣ በኩታ ገጠም አስተራረስ፣ የማዳበሪያ እና የምርጥ ዘር አጠቃቀማቸውን በማሳደግ ውጤታማ መሆን መቻላቸውን ተናግረዋል ።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ከአካባቢው አርሶአ ደሮች ጋር ባደረጉት ውይይትም ምርት አምርተው የገበያ ችግር እንደሚያጋጥማቸውና መንግሥት የገበያ ትስስር እንዲፈጥርላቸው ጥያቄ አቅርበዋል ። ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይማርያም ደሳለኝ ጉብኝነት ጋር ተያይዞ በሰሜን ሸዋ ዞን የተለያዩ አዳዲስ የጤፍ መውቂያ ፣ የጤፍ ማጨጂያና የሰብል ምርት መሰብሰቢያ የግብርና መሣሪያዎች ትውውቅ ተካሄዷል ።
1
2011ecb30a7eaa664ceeebb5eeb2ad45
2011ecb30a7eaa664ceeebb5eeb2ad45
2011 ዓ.ም የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን ከማጠናከር ጀምሮ የተለያዩ ክስተቶች ተመዝግበውበታል ሲሉ ዶ/ር ደብረጽዮን ገለጹ
በተጠናቀቀው 2011 ዓ.ም የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ማጠናከርን ጨምሮ የተለያዩ ክስተቶች የተስተናገዱበት ነበረ ሲሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ገለጹ።ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ የአዲስ አመት መልካም ምኞታቸውን ባስተላለፉበት ወቅት እንዳትስታወቁት፤ በተጠናቀቀው አመት በሀገሪቱ በርካታ በጎና በጎ ያልሆኑ ክስተቶች ተስተናግደዋል።ለሀያ አመታት ተራርቀው በነበሩ የኢትዮጵያና የኤርትራ ህዝቦች መካከል ታሪካዊ ምእራፍ የተሰራበት አመት ሆኖ መጠናቀቁንም ዶክተር ደብረጽዮን ተናግረዋል።በሁለቱም ህዝቦች መካከል ተፈጥሮ የነበረው ጥላቻ መወገድ የተጀመረበትና አንዱ ሌላኛውን እንደሚያስፈልገው እምነት የጣሉበት አመት እንደነበር ገልጸዋል።ከድንበር አጠቃቀም ጋር የተያያዙ ችግሮች በዘላቂነት ተፈትተው የሁለቱ ሃገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል የክልሉ መንግስት ፍላጎት መሆኑንም አመልክተዋል።“ክልሉ በጥናት ላይ የተመሰረተ አዲስ የቀበሌ ቋሚ አስተዳደሮች የተመደቡበት አመት በመሆኑ ህብረተሰቡ ለበርካታ አመታት ያነሳው የነበረ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለማቃለል ጅምር ስራዎች የተከናወኑበት ነው” ብለዋል።የወረዳ አስተዳደሮችም ያላቸውን ሃብት መሰረት ያደረገ አዲስ የወረዳ አወቃቀር ጥናት ተጠናቅቆ ወደ ህዝብ ውይይት መቅረቡንም ተናግረዋል።ይህም በህዝብ ለሚነሱ ጥያቄዎች ጥናትን መሰረት ያደረገ መልስ ከመስጠት ባለፈ ለልማት የሚያግዝ የሰው ሀይል አመዳደብ እንዲኖር የሚያስችል መሆኑንም ጠቁመዋል።የተጠናቀቀው ዓመት በራያ ዐዘቦና ራያ አላማጣ ወረዳዎች ለአስር አመታት የህዝብ ጥያቄ የነበሩ ከ100 በላይ ጥልቅ የውሀ ጉድጓዶች ወደ ልማት ለማስገባት ጥረት የተጀመረበት እንደነበረም አስታውሰዋል።ዓመቱ ከመንገድ ርቀው የነበሩ 149 ቀበሌ ገበሬ ማህበራት ወደ መንገድ ለማስገባት ህዝብና መንግስት በጋራ የተረባረቡበት መሆኑንም ጠቅሰው እየተንከባለሉ የመጡ የህዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ ጥረት መጀመሩንም ተናግረዋል።በአንጻሩ የተለያዩ ሀይሎች ክልሉን አደጋ ውስጥ ለመክተት በርካታ እንቅስቃሴዎች ያደረጉበት ዓመት እንደነበረ ያመለከቱት ዶክተር ደብረጽዮን አዲሱ አመት የሰላምና የብልጽግና አመት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።መጪው አመት በርካታ ውዝፍ ስራዎች የሚጠናቀቁበት ከመሆኑም ባለፈ እንደ ሀገር አንድነትን ጠብቆ ለማቆየት ወሳኝ ስራ የሚከናወንበት መሆኑንም ጠቁመው ምርጫ 2012 ዓ.ም ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲካሄድ የሁሉንም ተሳትፎ እንደሚጠይቅም አመልክተዋል። (ምንጭ፡-ኢዜአ)
1
a001035a522023f7958a1fc93de91477
a001035a522023f7958a1fc93de91477
ተመድ የአፍሪካ የልማት ግቦች እንዲሳኩ ድጋፍ እንደሚያደርግ ዋና ጸሐፊው አረጋገጡ
የተባሩት መንግስታት ድርጅት በአፍሪካ ዘላቂ የሥልጣን ሽግግር እንዲረጋገጥና የልማት ግቦች እንዲሳኩ ተገቢውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የድርጅቱ ዋና ጸሐፊ አረጋገጡ ፡፡የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ዛሬ በ28ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር ድርጅቱ በአፍሪካ ዘላቂ የሥልጣን ሽግግር እንዲረጋገጥና የልማት ግቦች እንዲሳኩ ተገቢውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል ።የክብር እንግዳው ጉተሬዝ አፍሪካ በፈጣን ምጣኔ ሃብታዊ እድገት እየገሰገሰች መሆኗን ነው ያረጋገጡት ፡፡አፍሪካ በማህበራዊና ኢኮኖሚ ዘርፎች መሻሻሎችን በማሳየት ሽብርተኝነት በመዋጋትም ረገድ የተሻለ ውጤት እያስመገበች እንደምትገኝ ገልጸዋል ። አፍሪካ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሰላምና ጸጥታ ማስከበር ተልዕኮ ትልቁን ድርሻ እየተወጣች መሆኑን አመልክተዋል።በ2030 ለተነደፉ የዓለም ዘላቂ የልማት ግቦች ስኬት፣ በአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ ለማስፈንና በሰብአዊ መብት ጉዳዮች በአህጉሪቱ ከሚገኙ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ማህበራት ጋር ያላቸውን ግነኙነት እንደሚያጠናክሩ አስታውቀዋል ፡፡ድርጅታቸው ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመሆን አህጉሪቱ ስደተኞችን በበጎ መልኩ በመቀበል የተለመደ ትብብር እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል ።የአፍሪካ ህብረት መዋቅር እንዲሻሻልና የህብረቱ ጸጥታ ምክር ቤት እንዲጠናክር ድርጅቱ በዘላቂነት የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደርግም አስታውቀዋል
1
a9870b64798739a46755ea7b1bbc325d
450b0f37a12b54b81c7f029764e04326
አዳማ ከተማ ዋንጫ | አዳማ ሦስተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን አጠናቋል
በዓለም አቀፍ ደረጃ የሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ የርቀት አይነቶች በተካሄዱ አትሌቲክስ ውድድሮች ኢትዮጵያውኑ አትሌቶች ባለድል ሆነዋል፡፡ በዴንማርክ ኮፐን ሃገን በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር በሴቶች ምድብ አትሌት ብርሃኔ ዲባባ ቀዳሚ ሆና አጠናቃለች፡፡ አትሌቷ ውድድሩን ለማጠናቀቅ የወሰደባት ሰዓትም 1:05:57 ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ በዚህ ውድድር መገርቱ አለሙ አራተኛ፣ በቀለች ጉደታ አምስተኛ ሆነዋል፡፡ የ2018ቶኪ ማራቶን አትሌት ብርሃኔ ዲባባ በሴቶች ማራቶን በተደረገ ውድድር 2፡19፡51 በመግባት በውድድሩ ታሪክ ሁለተኛውን ፈጣን ሰዓት ማስመዝገቧ ይታወሳል፡፡ በዴንማርክ ኮፐን ሃገን በወንዶች መካከል የተካሄደውን ውድድር ደግሞ ጂኦፍሬይ ካምዎሮር በበላይነት አጠናቋል፡፡ አትሌቱ ማሸነፍ ብቻም ሳይሆን የርቀቱን ክብረ ወሰን በግሉ ማድረግ ችሏል፡፡ ውድድሩን ለማጠናቀቅ የወሰደበት 58፡01 የሆነ ጊዜም ይህን ታሪክ እንዲሰራ አስችሎታል፡፡ ኢትዮጵያዊው አትሌት ብርሃኑ ወንድሙ 59:22 በሆነ ሰዓት ሶስተኛ ሆኖ ውድድሩን ማጠናቀቅ ችሏል፡፡ በደቡብ አፍሪካ ኬፕታውን በተካሄደው የማራቶን ውድድርም በሴቶች ኢትዮጵያዊያኑ አትሌቶች ከሁለት እስከ አራተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል፡፡ ኑሪት ሽመልስ 2:27:40, በሆነ ሰዓት ሁለተኛ ስትሆን፣ ጌጤ ምንዳዬ 2:28:32, በሆነ ሰዓት ሶስተኛ በመሆን ወድድራቸውን አጠናቃለች፡፡ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አትሌት ኡርጌ ዲሮ አራተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን ስታጠናቅቅ፣ የገባችበት ሰዓትም 2:29:50, ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ አውስትራሊያ ሲድኒ ላይ በተካሄደ ሌላ የማራቶን ውድድርም በሴቶች ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ጠጂቱ ዳባ ሶስተኛ ሆናለች፡፡ አትሌቷ ውድድሩን ለማጠናቀቅ የወሰደባት ሰዓትም 2:28:22 ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ በቱርክ በተካሄደው ራን ዘ አይላንድ ግማሽ ማራቶን በወንዶች ምድብ ኢትዮጵያዊው አትሌት የበላይ ሆኖባታል፡፡ አትሌት ጌታዬ ገላው ውድድሩን በቀዳሚነት ያጠናቀቀ ሲሆን፣ 1:07:51 ውድድሩን በበላይነት ያጠናቀቀበት ሰዓት ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ በቤላሩስ፤ ሚንስክ በተካሄደው ግማሽ ማራቶንም በሴቶች አትሌት ሸጌ ማዕረጉ ሁለተኛ ሆናለች፡፡ አትሌቷ ውድድሩን ለማጠናቀቅ የወሰደባት ሰዓትም 1:12:18, ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ ሌላኛዋ ኢትዮጵዊት አትሌት ተስፋነሽ መርጋ 1:12:50 በሆነ ሰዓት ሶስተኛ ሆናለች፡፡አዲስ ዘመን መስከረም 6 / 2012 ታምራት ተስፋዬ
0
381567a27960a6d8919500880b01906a
3dcdecf0eac8aa459aca639f50359fb0
የአቢጃታ ሐይቅ ወደ ቀድሞ ይዞታው መመለሱን የአብጃታ ሻላ ሃይቆች ብሄራዊ ፓርኮች አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍቢሲ) ከባህርዳር ከተማ የሚወጣው ፍሳሽ ቆሻሻ ከ70 እስከ 80 በመቶው በቀጥታ ወደ ጣና ሐይቅ እንደሚገባ በአንድ ጥናት ተመላክቷል፡፡በአማራ ክልል ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ አስተባባሪነት ከባህርዳር ከተማ አስተዳደር ወሰን “የጣና ሐይቅ ዳርቻ የልማት ስራዎች ተፅዕኖ እና አማራጭ የልማት ስራዎች” ጥናት ቀርቦ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄዷል፡፡በውይይቱ ጥናቱን ያቀረቡት የአካባቢ፣ ደን እና ዱር እንሳሳት ጥበቃ እና ልማት ባለስልጣን የአካባቢና ማህበረሰብ ተፅዕኖ ዳይሬክተር አቶ አበባው አባይነህ ከተማዋ ፈሳሽ ቆሻሻ ከ6 በላይ በሚሆኑ በሮች ከ70 እስከ 80 በመቶ ፍሳሽ ቆሻሻ ወደ ሐይቁ የሚገባ መሆኑን በጥናታቸው ያረጋገጡት፡፡ፍሳሽ ቆሻሻው ከፍተኛ መጠን ያለው ናይትሮጅንና ፎስፈረስ ክምችት እንዲሁም የበሽታ አምጭ ተህዋስያንና የተለያዩ ኬሚካሎች ወደ ሐይቁ እየገባ ነው ተብሏል፡፡ወደ ጣና ሐይቅ የሚገባው ፈሳሽ ቆሻሻ የሐይቁን ብዝኀ-ህይወት የማጥፋት አደጋ መፍጠሩም ተገልጿል፡፡ ተፅዕኖውን ለመከላከል ወደ ሐይቁ የሚገባን የኬሚካል ልቀት ለማስቀረት፣ የተፋሰስ ልማት ማስኬድና የአካባቢውን ተፈጥሯዊ ደህንነት ሊያስጠብቁ የሚችሉትን መለየት እንደመፍትሔ በጥናቱ ተቀምጧል፡፡ ከዚህ ባለፈ በከተማዋ የሚገነቡ ግንባታዎች ከሐይቁ በ50ሜትር ርቀት እና ከዚያ በላይ መራቅ አለባቸው ተብሏል፡፡በናትናኤል ጥጋቡ
0
6f0f717a57a278b59e246cae9c6f6707
6f0f717a57a278b59e246cae9c6f6707
ከፍተኛ ሊግ ሐ | ጅማ አባ ቡና እና አርባምንጭ ነጥብ ተጋርተዋል
በከፍተኛ ሊግ 14ኛ ሳምንት ምድብ ሐ ቅዳሜ በተካሄደ ብቸኛ ጨዋታ ጅማ ስታድየም ላይ ጅማ አባ ቡና ከ አርባምንጭ ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡በዝናብ ታጅቦ የተጀመረው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ እምብዛም ፉክክር ያልነበረበትና እንደ አየር ንብረቱ ሁሉ በእቅስቃሴ ረገድ ቀዝቃዛ እንቅስቃሴ የተስተዋለበት ነበር፡፡ በሁለተኛው ዙር የአሰልጣኝ ለውጥ በማድረግ የተወሰኑ አዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ በመቀላቀል ከመጀመሪያው ዙር አንፃር ጥሩ መሻሻል ያሳዩት ጅማ አባ ቡናዎች በኳስ ቁጥጥር ብልጫ መውሰድ ቢችሉም ጥቅጥቅ ብለው የሚከላከሉት የአርባምንጭ ተከላካዮችን አልፈው የግብ እድሎችን መፍጠር እኛ ሙከራዎችን ለማድረግ ተቸግረዋል። አርባምንጭች በመከላከሉ ላይ ትኩረት በማድረጋቸው ወደ ፊት በመሄድና ሙከራዎችን በማድረጉ በኩል ረገድ ደካማ የነበሩ ሲሆን አልፎ አልፎ ከመስመር ወደ ሳጥን ለስንታየሁ መንግስቱ የሚሻገሩ ኳሶች እና ከርቀት ወደ ግብ የሚሞከሩት ሙከራዎችም ውጤታማ አልነበሩም።አባቡናዎች በመሀል ሜዳ ላይ የአቤል አምበሴና የካሚል ረሺድ ጥምረት እንዲሁም ምስጋናው መኮንን የግል ጥረቶች ጠንካራውን የአርባምንጭን የተከላካይ ለማለፍ ተቸግረዋል። በ37ኛው ደቂቃ ሳጥን ውስጥ አቤል አምበሴ ለምስጋናው በተከላካዩች መሀል ለመሀል አሳልፎ የሰጠውን ኳስ ምስጋናው የግቡ ቋሚ የውጠኛውን ክፍል ለትማ የወጣችበት አጋጣሚ አባቡናዎች የፈጠሯት ወርቃማ አጋጣሚ ነበረች።ከእረፍት መልስ እንደ መጀመርያው አጋማሽ ሁሉ በተመሳሳይ አባቡናዎች የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ወስደው ጫና ፈጥረው መጫወት ቢችሉም የአርባምንጮችን ጠንካራና የተደራጀ መከላከል አጨዋወትን በመስበር ተስኗቸው ወደ ግብ የቀረቡ ሙከራዎች እድሎችን መፍጠር አልቻሉም። በዚህም ሁለቱም ቡድኖች ከእረፍት መልስ አንድም ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ሳያደርጉ ጨዋታው ያለ ግብ 0-0 አቻ ተጠናቋል፡፡
1
a98033f8cb34f7523d72ada49c7c62be
a96499ad3ed82bbbfeafd60e3b5b183e
“ወላይትኛ የፌደራል የስራ ቋንቋ እንዲሆን እታገላለሁ” - ወብን
‹‹የህብረት ስራ ማህበራት ግብይት ለፍትሃዊ ተጠቃሚነት›› በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው 6ኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ስራ ኤግዚቢሽን ባዛርና ሲምፖዚየም በዛሬው ዕለት ተከፈተ።የህብረት ስራ ማህበራቱ አምራችና ሸማቹን በማገናኘት ጤናማ የግብይት ሥርአትን በመፍጠር ግብርናውን በማዘመኑ ረገድ የሚኖራቸው ሚና ከፍተኛ ነው ተብሏል።ህብረት ስራ የማህበራችን ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆነዉ ግብርናን በማዘመን ሃገራዊ የኢኮኖሚያዊ እድገቱ እውን እንዲሆን ከፍተኛ ሚና እንደሚኖራቸው ተገልጿል ፡፡ሲምፓዚየሙ በሃገራችን እና አለም አቀፍ ህብረት ሥራ ማህበራት መልካም ስኬቶችንና ልምዶችን ለአካባቢዉ እንዲያጋሩ ምቹ ሁኔታን የፈጠረ መሆኑን ተመልክቷል ፡፡የህብረት ሥራ ማህበራት ዜጎች በፆታ፤በማህራዊ አቋምና አካል ጉዳተኝነትን ሳይለዩ እኩል በሆን መልኩ የዜጎች ማህበራዊ ችግሮችን በጋራ በመፍታት ትልቅ ሚና እንደሚኖራቸው በመክፈቻው የፌደራል ህብረት ሥራ አጄንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡስማን ሱሩር ተናግረዋል፡፡የገጠር ከተማ የኢኮኖሚ ትስስር በመፍጠር ረገድ የአርሶ አደሩን ምርት ተጠቃሚ ለማስቻል እና ስደትን ለማስቀረት የሚደረግ እንቅስቃሴም 1ነጥብ 5 ሚሊየን ዜጎች የስራ እድል መፍጠሩንና፤ ከዚህም የሴቶችና ወጣቶች የአባልነት ተሳትፎ 31ነጥብ 7 በመቶ መድረሱ ተገልጿል፡፡በሲምፓዝየም የኔዘርላንድ የአበባ ምርት ህብረት ሥራ ማህበራና የሩዋንዳ ኡሙሬንጅ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ሥራ ማህበራት የዝግጅቱ የክብር ተሳተፊ በመሆን ቀርበዋል፡፡
0
e82feced1fd8395c0d434f2a468e735c
40475206f9456329fcbf881d7bd176b8
ኦነግ የመልካም ግንኙነት ጥሪ ለፖለቲካ ሃይሎች አቀረበ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የበጎ ፈቃድ ባለሙያዎች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቀረበ።በመንግሥትና በበጎ ፈቃደኛ ሰዎች ወረርሽኙን ለመቆጣጠጠር ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ሲሆን ወደፊት የወረርሽኙ ሁኔታ እየከፋ ከመጣ በርካታ የበጎ ፈቃድ ባለሙያዎችን ማሰማራት ስለሚጠይቅ በጎ ፈቃደኞች እንዲመዘገቡ ጥሪ ማቅረቡ ነው የተነገረው።በዚህ መሰረት1. በጤና ሙያ ተመርቀው ወደ ሥራ ያልተሰማሩ2. መንግሥታዊ ባልሆኑ ተቋማት እየሰሩ የሚገኙ የጤና ባለሙያዎች3. በጡረታና በተለያዩ ምክንያቶች ከሥራ የተገለላችሁ የጤና ባለሙዎች (ለመደበኛ አገልግሎት)4. የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን5. የጤና ተማሪዎች (በመንግስትና በግል)በመሆኑም መመዝገብ የሚፈልጉ ሰዎች በጤና ሚኒስቴር ድረገፅ ()እንዲመዘገቡ ሀገራዊ ቀርቧል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
5902db55151953cfc9320f548d6a35fd
6af7dd66c842cf676fdf05de5d2426dd
ከአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ግጭት ጋር በተያያዘ ሶስት የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ
የኹለት ተማሪዎችን ሕይወት በቀጠፈው በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ በተከሰተው ግጭት የተጠረጠሩ 13 ተማሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታወቀ። በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር መግለጫ መሰረት፣ በግጭቱ ላይ እጃቸው አለበት ተብለው የተጠረጠሩ 13 ተማሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሔደባቸው ሲሆን በአሁኑ ወቅት ዩኒቨርሲቲው በተረጋጋ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል።ጥቅምት 29/ 2012 ምሽት 5:00 ስዓት ላይ በተማሪዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት የኹለት ተማሪዎች ሕይወት ማለፉን እና ሌሎች 13 ተማሪዎች ላይም ቀላል የሚባል ጉዳት መድረሱን ያረጋገጠው የዩንቨርሲቲው አስተዳደር፣ የሠራተኞቹን እንዲሁም የተማሪዎቹን እና የአካባቢውን ማህበረሰብ ያሳዘነ ድርጊት መሆኑን በመግለፅ ክስተቱን አውግዟል።በሌላ በኩል የዲኖች ስብስብ ያለበት ግብረ ኀይል ማቋቋሙን የገለፀው ዩኒቨርሲቲው፣ ተማሪዎችን የማረጋጋት እና ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎችን በመከታተል በወቅቱ ህክምና እንዲያገኙ የማስተባበር ሥራ እየተሠራ መሆኑን አስታውቋል። በአሁኑ ሰዓትም በወልድያ ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ሲሆን ጉዳቱ ከደረሰባቸው መካከል 11 ተማሪዎች ዛሬ ከሆስፒታል ወጥተዋል።በተጨማሪም እንደ ዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ገለፃ ሕይወታቸው ያለፋ ተማሪዎች የቀበሌም ሆነ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ መሆናቸውን የሚገልፅ ምንም አይነት መረጃ በኪሳቸው ባለመገኘቱ፣ እንዲሁም ህንፃ ቁጥሩንና የዶርም ቁጥሩን መለየት ባለመቻሉ የተማሪዎቹን ማንነት ለመለየት ጊዜ የወሰደ ቢሆንም የተቋቋመው ግብረ ኀይል ሕይወታቸው ያለፉት የዩኒቨርሲቲው ተማሪ መሆናቸውን አረጋግጧል።
0
a38b9d3281ba65a95a999ec95f301527
ee03ebd4dd9d476b2ceec6b4b327cad5
አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በ"ለጥያቄዎ መልስ" ፕሮግራም ከአድማጮች ለቀረበ ጥያቄ የሰጡት ምላሽ
በኢትዮጵያ ክልል ለመሆን መስፈርቱ ምንድን ነው ሲዳማ ክልል መሆንዋ ሳይታለም የተፈታ ነውና በዚህ ምክንያት ህገ መንግሥቱ መሻሻል ይኖርበታል?ከሌሎች የደቡብ ብሄር ብሄረሰብና ህዝቦች ዞኖችስ ጋር የሚኖራት ግንኙነት እንዴት ይሆን የሀዋሳ ከተማስ ዕጣ ፋንታ? የሚሉና ሌሎች በርካታ ጥያቄዎች ደርሰውናል፡፡ጥያቄዎችን በአ/አ ዩኒቨርስቲ የመካነ ልማት ጥናት ኮሌጅ ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ሽፈራው ሙለታ መልስ ይሰጣሉ፡፡
0
001d1beb40ae9c57ab51bd974bec21fc
7e12ecc9fa2398c2ee2d7e72366e249a
የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ሶማልያን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የኤርትራ ጉብኝታቸውን አጠናቀቁ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትናንት ጀምሮ በኤርትራ ጉብኝት ሲያደርጉ ቆይተዋል።በቆይታቸውም የሶስትዮሽ ውይይትን ከኤርትራና ሶማሊያ መሪዎች ጋር አድርገዋል።ከኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና ከሶማሊያው ፕሬዚዳንት መሐመድ አብዱላሂ ጋር በአስመራ ባደረጉት ውይይት ከዚህ ቀደም ሀገራቱ የፈረሙትን የሦስትዮሽ ስምምነት ለማስፈጸም ከስምምነት ተደርሷል።መሪዎቹ መስከረም ወር 2011 ዓ.ም የፈረሙትን የሦስትዮሽ ስምምነት ለማስፈጸም ያላቸውን ቁርጠኝነት ዳግም ማረጋገጣቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።የስምምነቱን አፈጻጸም ከመገምገም ባለፈም ለ2012 እና ቀጣይ ዓመታት የጋራ የሽብር ስጋቶችን ለመቀልበስ፣ የሕገ-ወጥ የሰዎች፣ የመሣሪያ እንዲሁም የአደንዛዥ ዕጽ ዝውውርን ለመግታት የሚሆን የትግበራ ዕቅድ አውጥተዋል።በተጨማሪም፣ ሦስቱ መሪዎች ሀገራቱ ያሏቸውን የሰው እና የተፈጥሮ ሀብቶች በጥቅም ላይ በማዋል፣ የጋራ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ሥራዎችን ለማከናወን ተስማምተዋል።ኢትዮጵያ፣ ኤርትራና ሶማሊያ የሶስትዮሽ ትስስራቸውን የሚያጎለብት የትብብር ስምምነት በመስከረም ወር 2011 ዓ.ም በኤርትራ መፈራረማቸው ይታወሳል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የኤርትራ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ሲመለሱም የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በአስመራ አውሮፕላን ማረፊያ አሸኛኘት አድርገውላቸዋል።
0
5ba108b9c9b435698fae867e55897014
8c34ed067c59edd531dfa836ef402afe
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት የውጭ ዜጎች ላይ የተፈጸመውን ጥቃት አወገዙ
ቱርክ ሰሜን ሶሪያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱት በዩናይትድ ስቴትስ ደጋፊ ሚሊሽያዎች ላይ ያደረሰችው ጥቃት ትኩረቱን ከፀረ እሥላማዊ መንግሥት ተዋጊዎች ላይ የሚነጥቅ አድራጎት ነው ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስትር ጂም ማቲስ አጥብቀው አወገዙ። ጂም ማቲስ ኢንዶኔዥያ ውስጥ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል አፍሪን ላይ የተፈጸመው ጥቃት፤ በንፅፅር ሰላማዊ የነበረውን የሶሪያ አካባቢ በጥብጡዋል፤ አይሲስን ለማሸነፍ የተያዘውን ዓለምቀፍ ጥረት ያደናቅፋል። አይሲስና አልቃይዳ አጋጣሚውን ሊጠቀሙበት ይችላሉ ብለዋል።ባለፈው ሳምንት አፍሪን ውስጥ የቦምብ ድብደባ የጀመረችው ቱርክ ኩርዶች ከሚቆጣጠሩት የሰሜን ሶሪያ አካባቢ ወደሚያገናኛት ድንበር ወታደሮችዋን አዝምታለች። ጃካርታ ውስጥ ከኢንዶኔዥያ አቻቸው ጋር እየተወያዩ ያሉት ሚኒስትር ማቲስ ቱርክ በምትወስደው ርምጃና በመግለጫዎችዋም መቆጠብን እንድታሳይ አጥብቀን እናሳስባለን ብለዋል። የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት አባል የሆነችው ቱርክ ጥቃቱን ከመጀመርዋ አስቀድማ ዩናይትድ ስቴትስ እንዳስታወቀች ዕሁድ ዕለት የገለፁት ሚኒስትሩ በዚያ ወቅት የቱርክን ርምጃ እንዳልነቀፉና አነጋገራቸው የተቀየረው በዛሬው መግለጫቸው ላይ መሆኑ ተስተውሏል።
0
22a619def7e5a8e0bb36adb538831b78
214835c99fe62c5ad58913df6029e2e7
ትረምፕ ለጠቅላይ ፍ/ቤት ዳኝነት ያጯቸው ብሬት ካቫኖ
ለከፍተኛ ቦታዎችና የሥልጣን ደረጃዎች የማጫቸውን ሰዎች የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት አያፀድቅልምኝ በሚል ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ምክር ቤቱን ሊዘልሉ እንደሚችሉ አስጠንቅቀዋል። ይህ ሹመታቸው የአሜሪካ ድምፅን በበላይነት ለሚቆጣጠረው ነፃ ተቋም የዩናይትድ ስቴትስ የዓለማቀፍ ሚድያ ኤጀንሲን ዋና ሥራ አስፈፃሚን ሹመት እንደሚያካትት ታውል።
0
958a28c0f3c7b901737fc5995aff284b
2a0f2406e2597ddbf1a6e4684f25f9ae
ጽህፈት ቤቱ ኤችአይቪን የመከላከል ሥራውን ለማከናወን ከአምስት የብዙሃን መገናኛ ጋር ስምምነት ፈጸመ
በአገር ውስጥ እየሠሩ የሚገኙ የመገናኛ ብዙሃን የመልካም አስተዳደር ማሳያ ሞዴል ሊሆኑ እንደሚገባቸው የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታወቀ ።የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ዛዲግ አብርሃ ለመገናኛ ብዙሃን አመራሮች ፣ ጋዜጠኞችና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊዎች በተዘጋጀው የአምስት ቀን የመልካም አስተዳደር ላይ የተኮረ ሥልጠና ላይ እንደገለጹት የመገናኛ ብዙሃን በአገሪቱ የመልካም አስተዳደር እንዲረጋጋጥ ከፍተኛ ሚና ሊጫወቱ ይገባል ። የመገናኛ ብዙሃን ከመልካም አስተዳደር ጋር በተያያዘ በአገሪቱ የሚስተዋሉ ችግሮችን ነቅሰው ለማውጣት የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት በራሳቸው የመልካም አስተዳደርን ማስፈን እንደሚጠበቅባቸው አቶ ዛዲግ ተናግረዋል ።በተለይም መገናኛ ብዙሃን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለማጋለጥ ህብረተሰቡን በተገቢው መልክ ማወያያት ይገባቸዋል ያሉት አቶ ዛዲግ መገናኛ ብዙሃን መልካም አስተዳደር ላይ አስፈላጊውን ዘገባ በማቅረብ ተገቢውን ሚና ሊጫወቱ እንደሚገባ ገልጸዋል ።ሌላው የመገነኛብዙሃን በአገሪቱ በተለያዩ ዘርፎች በወጡት ፖሊሲዎች ፣ አሠራሮችና ደንቦች አተገባባር ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን በማሳየት ረገድም የመገናኛ ብዙሃን የሚጠበቅባቸውን ተግባራት ሊያከናውኑ እንደሚገባ አቶ ዛዲግ ጠቁመዋል ።መንግሥት የመገናኛ ብዙሃን ውስጥ የሚስተዋሉ የደሞዝ ማነስ ፣ የግብዓት እጥረቶች፣ የአቅምና ክህሎት ክፍተቶችን ለመሙሏት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግም አቶ ዛዲግ አስረድተዋል ።የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያ ስነ ምግባር የታነፀ በመሆን በመረጃ የተደገፈ የምርምራ ጋዜጠኝነትን ሥራን ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ ተመልክቷል ።የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ከመላ አገሪቱ ለተውጣጡ ከ200 ለሚበልጡ የመገናኛ ብዙሃን አመራሮች ፣ ጋዜጠኞችና የህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ያሳተፈ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሥልጠና በዛሬው ዕለት ተጀምሯል ።
0
ca1d61ca4a013c07fe024feed6d7f3c4
ca1d61ca4a013c07fe024feed6d7f3c4
ኢትዮጵያ እና ሕንድ ግንኙነታቸውን ለማጎልበት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 27፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰላም እና የውጭ ግንኙነት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ ከሕንድ አምባሳደር ሮበርት ሸትኪንቶንግ እና ከሥራ ባልደረቦቻቸው ጋር የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ለማጎልበት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ዶክተር ነገሪ ሌንጮ፤ ሁለቱ ሀገራት የፓርላማ የወዳጅነት ቡድኖቻቸውን በማጠናከር በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ዘርፎች የበለጠ ተቀራርበው መሥራት ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡ሁለቱ ሀገራት በታሪክ እና በባሕል ተመሳሳይነት እንዳላቸው የገለጹት ዶክተር ነገሪ ከጥንት የመጣውን የሁለትዮሽ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በኢፌዴሪ ፓርላማ በኩል ሁለንተናዊ ጥረት የሚደረግ መሆኑን አስረድተዋል፡፡በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን ኢንቨስት ከሚያደርጉ ሀገራት ከቻይና በመቀጠል ሕንድ በሁለተኛ ደረጃ እንደምትገኝም አስታውሰዋል፡፡ሕንድ በአለም 5ኛ ግዙፍ ኢኮኖሚ መሆኗን በመጥቀስ፥ በዚሁ መሰረት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት የበለጠ ለማጎልበት መሠራት ይኖርበታልም ብለዋል፡፡በትግራይ ክልል ጊዜያዊ መንግስት ተቋቁሞ ስራ መጀመሩን፥ በሕወሓት ጽንፈኛ ቡድን የወደሙ መሠረተ-ልማቶችን የመጠገን ሥራ እየተከናወነ እንደሆነ፥ ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች ድጋፍ የማቅረብ ስራ እየተሰራ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡ወንጀለኞችን አድኖ ለህግ የማቅረብ ስራ በፌዴራል ፖሊስ እየተሰራ እንዳለም አስረድተዋል።አምባሳደር ሮበርት በበኩላቸው ኢትዮጵያ እና ሕንድ ከጥንት ጀምሮ የነበራቸውን መልካም ግንኙነት እና የትብብር መንፈስ የበለጠ ለማሳደግ በትምህርት፣ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት፣ በቱሪዝም፣ በህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እና በሌሎችም በጋራ ሊያሠሩ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ተባብረው እንዲሠሩ ሀገራቸው ቁርጠኛ መሆኗን ተናግረዋል፡፡ሁለቱ ሀገራት በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዘርፍ፣ በባሕል በጋራ በመሥራት ያላቸውን ትብብር እንዲያሳድጉ ሀገራቸው ፍላጎት እንዳላት ማስታወቃቸውን ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
04aa0bf93728f6b25ca4030e51876069
bcd1afd683d8b27efa8fbd6a27f0b90e
ቅዱስ ጊዮርጊስ እና መከላከያ አህጉራዊ ተጋጣሚዎቻቸውን አውቀዋል
የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ መካከለኛ – ሰሜን ዞን 15ኛ ሳምንት ትላንት እና ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎች ቀጥሏል፡፡ ትላንት በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ቅድስት ማርያም እቴጌን 2-1 ሲያሸንፍ መከላከያ ኢትዮጵያ ቡናን 6-0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል፡፡ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኤሌክትሪክን 4-0 በመርታት ከደደቢት ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ 5 አጥብቧል፡፡ ቀጥሎ በተካሄደው የደደቢት እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ አሸንፏል፡፡ ደደቢት በሎዛ አበራ ግብ ቀዳሚ መሆን ቢችልም ትዕግስት ዘውዴ እና ትመር ጠንክር ያስቆጠሯቸው ግቦች የደደቢትን የውድድር ዘመኑ 100% ጉዞ አሰናክሎታል፡፡የሊጉ 14ኛ ሳምንት ነገ በሚደረግ ጨዋታ ሲጠናቀቅ ሙገር ሲሚንቶ ከልደታ ክ/ከተማ ይጫወታሉ፡፡ ዳሽን ቢራ ደግሞ በዚህ ሳምንት አራፊ ቡድን ነው፡፡ ቅድስት ማርያም 2-1 እቴጌ መከላከያ 6-0 ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 4-0 ኤሌክትሪክ ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ደደቢትአርብ ሚያዝያ 28 ቀን 2008 ሙገር ሲሚንቶ ከ ልደታየደረጃ ሰንጠረዥ
0
ffd669c293b162edd495521287f25d53
ffd669c293b162edd495521287f25d53
ሳዑዲ ዓረቢያ በተጨማሪ እሴት ታክስ ላይ ሶስት እጥፍ ጭማሪ ልታደርግ ነው
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ በኮሮና ቫይረስ የተጎዳውን ኢኮኖሚ ለመደገፍ በተጨማሪ እሴት ታክስ ላይ ሶስት እጥፍ ጭማሪ እንደምታደርግ አስታወቀች።በዚህም የተጨማሪ እሴት ታክሱ ከሰኔ ወር መጨረሻ ጀምሮ ከ5 በመቶ ወደ 15 በመቶ ከፍ ይላል ነው የተባለው።የሃገሪቱ ገንዘብ ሚኒስትር ሞሃመድ አል ጀዳን እርምጃው ከባድ ቢሆንም የተረጋጋ ኢኮኖሚን ለመፍጠርና ኮሮና ቫይረስ የሚያስከትለውን ተፅዕኖ ለመቋቋም አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።እርምጃው ሃገሪቱ በአመቱ የመጀመሪያ ሶስት ወራት ከፍተኛ የበጀት ጉድለት ካጋጠማት በኋላ የተወሰደ ነው ተብሏል።በነዳጅ ምርቷ ላይ የተንጠለጠለው ኢኮኖሚዋም ኮሮና ቫይረስ ባስከተለው ተፅዕኖ ሳቢያ ክፉኛ መጎዳቱ ይነገራል።የሃገሪቱ ማዕከላዊ ባንክም ባለፈው መጋቢት ወር ላይ የውጭ ምንዛሪ ክምችት በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱን አስታውቆ ነበር። መንግስት ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጭማሪው ባለፈም እስካሁን ለዜጎቹ ይሰጥ የነበረውን የድጎማ ገንዘብ ከያዝነው ወር መጨረሻ ጀምሮ እንደሚያቋርጥ ገልጿል።ሳዑዲ ዓረቢያ ተጨማሪ እሴት ታክስን በነዳጅ ምርቷ ላይ የተንጠለጠለውን ኢኮኖሚዋን ለመደገፍ በሚል ከሁለት አመታት በፊት ተግባራዊ ማድረግ መጀመሯ የሚታወስ ነው።ምንጭ፦ ቢቢሲየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
1
9f045db7a8f980b37c09c1c385c13445
87c378b309f3cbb14dcffe08e88bd93b
የአፍሪካ ወጣቶች ዋሺንግተን ላይ ተሰብስበዋል
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን የሰሜን ኮርያን በመሳሰሉ አጣዳፊ ጉዳዮች ላይ ለማትኮር ሲሉ የአፍሪካ ጉብኝታቸውን በአንድ ቀን ያሳጥራሉ።የቻድና የናይጀርያ ኦፊሴላዊ ጉብኝታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ በአንድ ቀን ቀድመው ወደ ሀገራቸው ይመለሳሉ ሲሉ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስቲቭ ጎልድስተይን ዛሬ ተናግረዋል።ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከሰሜን ኮርያ መሪ ኪም ዦንግ ኡን ጋር በቀጥታ ለመነጋገር ከሰሜን ኮርያ የቀረበላቸውን ግብዣ መቀበላቸውን ያስታወቁት ቲለርሰን አፍሪካን ይጎበኙ በነበረበት ወቅት ነው።ቲለርሰን ዛሬ ከቻድ ፕሬዚዳንት ኢድሪስ ዴቢ ጋር ለመነጋገር ኢንጃሚናን ጎብኝተዋል። ዩናይትድ ስቴትስ ባለፈው ጥቅምት ወር በቻድ ላይ የጣለችውን ማዕቀብ በቅርቡ ልታነሳ እንደምትችል ቲለርሰን ወደ ኋላ ጠቁመዋል።የቻድ መንግሥት በሚሰጠው ፓስፖርት ላይ ቁጥጥር ለማጠናከር የሚያስችል እርምጃ ወስዷል። የመረጃ ልውውጥ ሥራም አሻሽሏል ብለዋል ቲለርሰን።ሬክስ ቲለርሰን ወደ ሀገራቸው ከማምራታቸው በፊት ከናይጀርያው ፕሬዚዳንት ሙሐመዱ ቡሀሪ ጋር ለመነጋገር ወደ ናይጀርያ መዲና አቡጃ በአይሮፕላን ሄደዋል።ቲለርሰን ባለፈው ቅዳሜ አሟቸው ስለነበር በኬንያ አንዳንድ ኩነቶችን ሰርዘዋል። አሁን ግን ደህና ናቸው። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ስለ ሰሜን ኮርያና ስለሌችም ነጥቦች በሚከናወኑ ጉዳዮች ላይ ለመሳተፍ ነገ ዋሺንግተን ይገባሉ ሲሉ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስቲቭ ጎልድስተይን አሳታውቀዋል።
0
e9b6d964abf047b5331a0766cfae5259
e9177773659934d20ccc9d1a53ab0ea9
ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የሐምሊን ፊስቱላ ሆስፒታልን ጎበኙ
በቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው ጽሕፈት ቤት የተገነባው የብርሐን ደባርቅ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ።ባሕር ዳር፡ ጥር 05/2013 ዓ.ም (አብመድ) ቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው እና የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገርን ጨምሮ የክልልና የፌዴራል የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው ትምህርት ቤቱ የተመረቀው።የቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው ጽሕፈት ቤት የትምህርት ተደራሽነትንና ጥራትን ለማሳደግ በሚያደረገዉ ጥረት በጽሕፈት ቤቱ ግንባታቸው ከተጠናቅቁ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ የሆነዉን በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ አስተዳደር ያስገነባዉን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዛሬዉ እለት አስመርቋል፡፡ትምህርት ቤቱ በዉስጡ የአስተዳደር ህንጻ፣ የመማሪያ ክፍሎች፣ ላብራቶሪ፣ የቤተ መጽሀፍ ፣ የስብሰባ አዳራሽ እና የመጸዳጃ ህንጻዎችን ያካተተ ሲሆን ግንባታዉ 13 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር ወጪ ተደርጎበታል ተብሏል፡፡ጽሕፈት ቤቱ በዛሬዉ እለት ያስመረቀዉ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታቸዉ ተጠናቆ ከተመረቁት ስድስተኛው ሲሆን ቀሪዎቹ በቅርብ ቀን በሁሉም ክልሎች እንደሚያስመርቅም ታውቋል፡፡
0
d9d66ab47fb5714fc296eafa17e19303
40e751a093bf118d2b9c072dc9e11042
የፋይናንስ ጉባዔን በብቃት ለማስተናገድ ዝግጅት እያደረገች ነው”-ጠ/ሚ ኃይለማርያም
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፖብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠ/ር አብይ አሕመድ ያቀረቧቸውን አዳዲስ የካቢኔ አባላት ሹመት ዛሬ አፀደቀ።አዲሱ የካቢኔ አባላትም በብቃት፣ በልምድ፣ በትምህርት ዝግጅት እና ለውጥን መምራት የሚችሉ ተብለው የተመረጡ መሆኑን ጠ/ሚ አብይ አሕመድ ለምክር ቤቱ አብራርተዋል።እንዲሁም ከአዲሱ ካቢኔ በኢትዮጵያ ብሎም በአፍሪካ ለመጀመሪያ በሚባል ደረጃ 50 በመቶ ወይም ከ20 የካቢኔ አባላት ውስጥ አሥሩ ሴቶች ናቸው።
0
93bd5221552cbca09aad7e091137791a
98ff7f9a41791d1fa6cdfebd6a1d18fb
የኢሕአዴግ ጠቅላላ ጉባዔ በነሐሴ እንደሚካሄድ ተገለጸ
ለሁለት የተከፈሉት የአንድነት አባላት እሁድ በየፊናቸው ጠቅላላ ጉባዔ ሲያካሂዱ በተመሳሳይ መኢአድም ጠቅላላ ጉባዔውን አካሂዷል።በሁለት ጎራ የተከፈሉ የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ አባላት በሁለት የተለየዩ መድረኮች እሁድ መሪዎቻቸውንም መርጠዋል።አቶ በላይ ፍቃዱ የሚመሩት የአንድነት ፓርቲ 205 ጠቅላላ የጉባዔ አባላት ተገኝተውበታል ባለውና በአንድነት ፅህፈት ቤት በተካሄደው ስብሰባ በሚስጥር ድምጽ አሰጣጥ ሂደት አቶ በላይን በድጋሚ በአብላጫ ድምጽ ፕሬዝዳንት አድርጎ መርጧል።ሌላኛው የአንድነት ፓርቲ ስብስብ ደግሞ በዲአፍሪክ ሆቴል በጠራው ጉባኤ 150 አባላት በጉባዔው የተገኙ ሲሆን፥ አቶ ትእግስቱ አዎሎን ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል።የምስራቅ ቀጠና ሃላፊ እና የብሄራዊ ምክር ቤቱ አባል አቶ አየለ ስሜነህ ሊቀመንበር የመረጥነው በፓርቲው የ2004 መተዳደሪያ ደንብ መሰረት ነው ብለዋል።በሌላ በኩል በአቶ ማሙሸት አማረ የሚመራው መኢአድ ዛሬ ጠቅላላ ጉባኤውን በፅህፈት ቤቱ አካሂዷል።ድርጅቱ አቶ ማሙሸትን ፕሬዝዳንት አድርጎ ሲመርጥ ሌሎች የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትና የምክር ቤት አባላትንም ምርጫ አካሂዷል።ህጋዊ የድርጅቱ ፕሬዝዳንት እኔ ነኝ የሚሉት አቶ አበባው መሃሪ ደግሞ የተጠራው ጠቅላላ ጉባዔ ተቀባይነት የሌለው ህገ ወጥ ነው ብለዋል።አቶ ማሙሸት አማረ፥ እነ አቶ አበባው መሃሪ በጠቅላላ ጉባኤው ላይ እንዲገኙ ጥሪ አስተላልፈንላቸዋል ቢሉም ፋና ብሮድስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው አቶ አበባው ግን በጉባዔው ላይ እንድንገኝ የተላለፈ ጥሪ የለም፣ የጥሪው አካሄድም ትክክለኛውን አሰራር ያልተከተለ ነው ብለዋል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)
0
5f93d69d77426eea86feb90ddd223538
0916af00ef0cdd7f085421a97d62cba2
ባለስልጣኑ ከ152 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ መታቀዱን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአምስት ወራት ውስጥ 8 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰብ እንደቻለ የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ብዙአየሁ ቢያዝን ገለፁ፡፡የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ በ2013 በጀት ዓመት ከመደበኛ እና ከከተማ አገልግሎት ገቢ በድምሩ 20 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ እየሰራ ይገኛል።አፈፃፀሙ በዓመቱ ለመሰብሰብ ከታቀደው ውስጥ 40 በመቶ ሲሆን በአምስት ወራት ለመሰብሰብ ከታቀደው ደግሞ 95 ነጥብ 3 በመቶ ነው ብለዋል፡፡ይህ አፈፃፀም በ2012 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወር ላይ ከተሰብሰብ ገቢ ጋር ሲነፃፀር የ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ጭማሪ ወይም 44 ነጥብ 3 በመቶ ብላጫ አሳይቷል፡፡የአምስት ወራት እቅዱ መቶ በመቶ እንዳይሳካ የኮቪድ ወረርሽኝ በፈጠረው ተፅኖ እስካሁን ድረስ ያላገገሙ ዘርፎች እንደ ቱሪዝም እና የአገልግሎት ዘርፉም ክፉኛ መጎዳቱ እንደሆነ ሃላፊዋ መናገራቸውን ከቢሮው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ከጸጥታው ጋር ተያይዞ እስካሁንም ድረስ ወደ ስድስት ዞኖች በተገቢው ሁኔታ የተደራጀ ስራ እንዳልሰሩ ነው የተነገረው ።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፦የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
609d172a230d00f2d740b6dd60092d7d
c5df82cfdc7f8cb0c3c6e5b61cb5cb4d
ደቡብ ፖሊስ ካስፈረማቸው በርካታ ተጫዋቾች ጋር እየተለያየ ነው
በያዝነው የዝውውር መስኮት በርካታ ተጫዋቾች ያጡት እና እስካሁን ተጫዋቾች ሳያስፈርሙ የቆዩት ብርቱካናማዎቹ አራት ተጫዋቾችን በማስፈረም ወደ ገበያው ገብተዋል።ዋለልኝ ገብሬ የመጀመርያው ፈራሚ ነው። የእግር ኳስ ህይወቱን በቅዱስ ጊዮርጊስ ታዳጊ ቡድን ጀምሮ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣ ኤሌክትሪክ እና ወልዋሎ የተጫወተው ይህ አማካይ ከስድስት ወር የጅማ አባጅፋር ቆይታ በኃላ ነው ድሬዳዋ ከተማን የተቀላቀለው።አማኑኤል ተሾመ የምስራቁን ክለብ የተቀላቀለ ሌላኛው ተጫዋች ሆኗል፡፡ የቀድሞው የአዲስ አበባ ከተማ እና ወላይታ ድቻ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ያለፉትን ሁለት ዓመታት በመከላከያ ያሳለፈ ሲሆን የቡድኑ ሁለተኛ አዲስ አማካይ ፈራሚ ሆኗል፡፡ሌላኛው ፈራሚ ዘሪሁን አንሼቦ ነው። ዘንድሮ ከሊጉ በተሰናበተው ደቡብ ፖሊስ በግሉ ጥሩ ጊዜ ያሳለፈው የቀድሞው የመተሐራ የመሀል እና የቀኝ መስመር ተከላካይ ከአንድ ዓመት የፖሊስ ቆይታ በኋላ ወደ ቀድሞ ክለቡ ድሬዳዋ በድጋሚ በአንድ ዓመት ውል ተጉዟል፡፡የክለቡ አራተኛ ፈራሚ ደግሞ ዘካሪያስ ቱጂ ሆኗል፡፡ ከቅዱስ ጊዮርጊስ የተገኘው የግራ መስመር ተከላካዩ በ2010 ወደ ኤሌክትሪክ ቢያመራም ከክለቡ ጋር ያለመግባባት ፈጥሮ በመለያየቱ የተጠናቀቀውን የውድድር ዓመት ያለ ክለብ አሳልፏል። ተጫዋቹ በቅርቡ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር በነበረው ቆይታ ከእግርኳስ በመራቁ የተሰማውን ከባድ ስሜት ገልጾ አቋሙን ለመጠበቅ በግሉ ልምምድ እየሰራ እንደሚገኝ ገልፆ ነበር።በቴዎድሮስ ታከለ እና ማቲያስ ኃይለማርያም
0
d2ec342b2dfc442a3163591152872aba
6298b2521b8d2f2d7af90b5eef78d406
የጂማ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል ሙያተኞች የትርፍ ሰዓት ክፍያ ዘገየብን ሲሉ ቅሬታቸውን ገለጹ
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የወራቤ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ጎበኙ።የጉብኝቱ ዋና ዓላማ ሆስፒታሉ የእስካሁን የአገልግሎት አሰጣጥ ሂደት የተመዘገቡ ጠንካራ ውጤቶችን በማስመልከት ሆስፒታሉ በቀጣይ የአገልግሎት አሰጣጥ አድማሱን ማስፋት በሚችልበት ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው።ሆስፒታሉ በሀገሪቱ የመጀመሪያው የኮምሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ደረጃን ያገኘ ሆስፒታል ነው ተብሏል።በአሁኑ ወቅት 389 አልጋዎችን በመያዝ ለስልጤ ዞንና ሌሎች በሀገሪቱ ለሚገኙ 5 ሚሊየን ለሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የህክምና አገልግሎት መስጠት የሚያስችል አቅም እንዳለው ከስልጤ ዞን ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
f3dc28b6fe1687dd917de9554727cc8e
f3dc28b6fe1687dd917de9554727cc8e
የሴት ተጫዋቾች የደሞዝ ክፍያ በወቅቱ አለመከፈል እየተቸገሩ ነው
በ2012 በኢትዮጵያ በሁለቱም ፆታ ሲደረጉ የነበሩ የእግር ኳስ የሊግ ውድድሮች ከወራት በፊት በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የተነሳ ከቆሙ በኃላ በቅርቡ ደግሞ በይፋ ሙሉ ለሙሉ መሰረዛቸው ይታወሳል፡፡ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ውድድሮቹ ቢሰረዙም ክለቦች ከተጫዋቾች ጋር በገቡት ውል መሠረት ወርሀዊ ክፍያቸውን እንዲከፍሉ ማሰሰቡ የሚታወቅ ቢሆንም ክለቦች ተግባራዊ ከማድረግ ይልቅ እጃቸውን ሰብስበው ቁጭ ብለዋል፡፡ አንዳንድ ክለቦች ይህን ጉዳይ ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት በአግባቡ ቢከፍሉም አመዛኞቹ ክለቦች ግን ከማስፈፀም ይልቅ በራቸውን መዝጋትን አማራጭ አድርገዋል፡፡በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ እና በሁለተኛ ዲቪዚዮን ላይ ያሉ ክለቦች በወቅቱ ለተጫዋቾቻቸው ክፍያን ሳይፈፅሙ ረጅም ወራትን እያስቆጠሩ በመምጣታቸው በርካታ ሴት ተጫዋቾች ቅሬታን ለፌዴሬሽኑ ማሰማት ጀምረዋል፡፡ ተጫዋቾቹ እንዳሉት ከሆነ “ደመወዝ ሳይከፈለን ረጅም ጊዜን አስቆጥረናል፡፡ በእጃችን ገንዘብ የለም፡፡ ክለቦቻችንን በተደጋጋሚ ክፈሉን ብንልም ለኛ ትኩረት ከመስጠት ይልቅ ለወንድ ቡድኖቻቸው ብቻ ትኩረትን ይሰጣሉ፡፡ እኛም ተጫዋች ነን፤ ይህን ችግራችንን ፌድሬሽኑ ተገንዝቦ ደመወዛችንን ሊያሰጠን ይገባል፡፡” ሲሉ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡ አንድ አንድ ተጫዋቾች እንዳሉት ከሆነ የኮሮና ቫይረስ ከመከሰቱ ቀደም ብሎም ደመወዝ አልተከፈለንም ያሉ ሲሆን “ከሁለት ወር እስከ ሰባት ወር ድረስ ክለቦች ደመወዛችንን በአግባቡ አልከፈለንም፡፡” ብለዋል፡፡ ከአምስት የፕሪምየር ሊግ እና የሁለተኛ ዲቪዚዮን ክለቦች ውጪ ሌሎቹ ክለቦች በአግባቡ ለተጫዋቾቻቸው ክፍያን እየፈፀሙ እንዳልሆነም ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል፡፡ፌዴሬሽኑ በቀጣይ የሴት ተጫዋቾችን ጉዳይ በተጨማሪም ከወንድ ተጫዋቾች ጋር በተገናኘ የሚነሳው ቅሬታን በምን መልኩ ለመፍታት አስቧል በሚሉት ዙሪያ ከፌዴሬሽኑ ተወካይ በቀጣይ ምላሽ ይዘን እንመለሳለን፡፡
1
ebca14a54a9ff7f581bdd8fcf1a06f7e
ebca14a54a9ff7f581bdd8fcf1a06f7e
በሀገር ክህደት እና የሀገር መከላከያና የፌደራል ፖሊስ አባላትን በማሳገት የተጠረጠሩ ከፍተኛ የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር ሃይል፣ የሀገር መከላከያና የፖሊስ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ወጣ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በሀገር ክህደት እና የሀገር መከላከያና የፌዴራል ፖሊስ አባላትን በማሳገት የተጠረጠሩ ከፍተኛ የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር ሃይል፣ የሀገር መከላከያና የፖሊስ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ መውጣቱን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ከመንግስት እና ህዝብ የተጣለባቸውን ከባድ ኃላፊነት ወደ ጐን በመተው መቀመጫቸውን ትግራይ ክልል ካደረጉ ፀረ-ሠላም እና ፀረ-ህዝብ የህዋሃት ከፍተኛ አመራሮች ተልዕኮ መቀበላቸውን ነው ኮሚሽኑ የገለጸው፡፡የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው ጥቅምት 24 በሀገር መከላከያ ሰራዊትና በፌዴራል ፖሊስ አባላት ላይ የተካሄደውን የእገታ ተግባር እንደመሩና እንዳስተባበሩ በምርመራ የተደረሰባቸው 40 የከዱና በጡረታ የተገለሉ የኢትዮጵያ አየር ሃይል፣ የሀገር መከላከያና የፌዴራል ፖሊስ ተጠርጣሪ አመራሮች ላይ መሆኑን ኮሚሽኑ ገልጿል።በዚህም መሰረት ሜጀር ጀነራል ፃድቃን ገ/ትንሳኤ ፣ኮሎኔል በርሄ ወልደ ሚካኤል ገብሩ፣ኮሚሽነር ይህደጎ ስዩም ወልደማርያም ጨምሮ 40 የኢትዮጵያ አየር ሃይል፣ የሀገር መከላከያና የፌዴራል ፖሊስ ተጠርጣሪ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ወጥቶባቸዋል።በመሆኑም መላው የሃገሪቱ ህዝብ በተለይም ደግሞ ሰላም ወዳዱ የትግራይ ህዝብ፣ የሀገር መከላከያ ሰራዊት፤ የአገራችን የፖሊስ ሰራዊትና የደህንነት ተቋማት እነዚህን የጁንታው ህዋሃት ጥፋት ቡድን አባላት አድኖ ለህግ ለማቅረብ እየተደረገ ባለው ጥረት ህብረተሰቡ የድርሻውን እንዲወጣ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል፡፡በቀጣይም መቐለ ከተማ የገባው የኮማንዶና የወንጀል ምርመራ ቡድን በሚያደርገው አሰሳና ኦፕሬሽን የሚገኙ ውጤቶችን እየተከታተለ በመገናኛ ብዙሃን በኩል ለህብረተሰቡ ይፋ የሚያደርግ መሆኑን ገልጿል፡፡ ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
1
3cd820fcc05910e02bf8d08afef75e62
3cd820fcc05910e02bf8d08afef75e62
ተጫዋቾች በደሞዝ ምክንያት ችግር ውስጥ ናቸው
የበርካታ ክለብ ተጫዋቾች በደሞዝ ምክንያት ችግር ውስጥ እንዳሉ ሶከር ኢትዮጵያ ከተለያዩ ክለብ ተጫዋቾች ቅሬታ ለመረዳት ችላለች።በጉዳዩ ዙርያ ሀሳባቸው የሰጡት አብዛኞቹ ተጫዋቾቹ ክለባቸው በደሞዝ ዙርያ ሊያነጋግራቸው ፍቃደኛ እንዳልሆነ እና ሁኔታው በዚ ከቀጠለ በችግር ውስጥ እንደሚወድቁ አስረድተዋል። ከቀናት በፊት የፕሮፌሽናል ተጫዋቾች ማሕበር ስድስት ክለቦች ደሞዝ መክፈላቸውን ጠቅሶ ክለቦቹን ማመስገኑ የሚታወስ ሲሆን ደሞዝ ባልከፈሉ ክለቦች ያለውን አቋም እና የማሕበሩ አባላት የሆኑ ተጫዋቾች ቀጣይ ዕጣ ፋንታ ያለው ነገር የለም።የክለብ አመራሮች ቀርበው እንድያናግሯቸው እና በቅርቡ መፍትሔ እንደሚሹ የተናገሩት ተጫዋቾቹ በተለይም ጀማሪ እና ታዳጊ ተጫዋቾች ችግር ውስጥ እንዳሉ ገልፀዋል።
1
b9686401f45a23979e4d05c6ed8077a1
2b2271e9fd6db1b74c868c90f37acdd7
ብሩንዲ በአሳሳቢና ፈታኝ ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ የሰብዓዊ መብቶች ድርጅት አስታወቀ
በተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር ዘይድ ራአድ አል ሁሴን ከሚያዝያ 24-26/2009 ዓ.ም ኢትዮጵያን ይጎበኛሉ፡፡ኮሚሽነሩ የኢፌዴሪ መንግሥት ባደረገላቸው ግብዣ መሰረት ነው ሀገሪቱን የሚጎበኙት፡፡እግረ መንገዳቸውን ከአፍሪካ ህብረት መሪዎች ጋር እንደሚወያዩም ታውቋል፡፡በኢትዮጵያ ቆይታቸው የሀገሪቱን የሰብአዊ መብት ሁኔታና የመንግሥታቱን ድርጅት የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ተግባራት በተመለከተ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባዔ አባዱላ ገመዳና ከሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ጋር ምክክር ያደርጋሉ፡፡ከዚህ በተጨማሪ ኮሚሽነሩ ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር አዲሱ ገብረእግዚአብሔር፣ ከኢትዮጵያ ሲቪል ሶሳይቲ ድርጅቶችና ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተገናኝተው እንደሚነጋገሩም ታውቋል፡፡ኮሚሽነር ዘይድ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማትን ጨምሮ ከህብረቱ የሰላምና ደህንነት ኮሚሽነር ስማይል ቼርጉይና ከህብረቱ የፖለቲካ ጉዳዮች ኮሚሽነር ሴሱማ ሚናታ ሳማቴ ጋር ተገናኝተው የሁለቱን ተቋማት ሰብዓዊ መብቶች ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት መንገድ ምክክር ያደርጋሉ፡፡ከዚህ በተጨማሪ ትብብራቸውን ለማጠናከር በቅርቡ በሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ላይ የተጠናከረ ትብብር ለማድረግ በኒዮርክ የተፈረመው ስምምነት ትግበራና መሰል የትብብር ዘርፎች የውይይታቸው አጀንዳዎች እንደሚሆኑም ተገልጿል፡፡ ኮሚሽነሩ በጉብኝታቸው ማጠቃለያ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የስብሰባ አዳራሽ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጡም በተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽን ቢሮ ይፋ አድርጓል( ኢዜአ )፡፡
0
66e505494ad03423c5482e5b0856878c
fbf63e269a81511aa065eb3b323bffd7
በየትኛው ፍ/ቤት መታየት እንዳለበት ለመወሰን ም/ቤቱ ለነገ ወደያ ቀጠሮ ይዟል
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያየቶ ውሳኔ አሳለፈ።ምክር ቤቱ በገንዘብ ሚኒስትር ተዘጋጅተው በቀረቡ የብድር ስምምነቶችና ማጽደቂያ ረቂቅ አዋጆች እንዲሁም የኢሚግሬሽን፣ የዜግነትና የወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ስልጣን፣ ተግባርና አደረጃጀት ለመወሰን በቀረበው ደንብ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።ከተለያዩ የፕሮግራም ማስፈጸሚያ የብድር ስምምነቶች መካከል መንግስት ለቴክኒክና ሙያ ስልጠና ድጋፍ ፕሮጀክት ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር፣ ለሴቶች ንግድ ስራ ፈጠራ ብቃት ማሳደጊያ ፕሮግራም ከአውሮጳ ህብረት ጋር ባደረጋቸው ስምምነቶች ላይ ውይይት አድርጓል። ለአነስተኛና መካከለኛ ከተሞች የሳኒቴሽን መሰረተ ልማት ማስፋፊያና ማሻሻያ ፕሮግራም ከፊል ማስፈጸሚያና ዘላቂ አካታች የግብርና ምርት እሴት ሰንሰለት ዕድገት ፕሮግራም ከጣሊያን መንግስት ጋር በተደረጉ የብድር ስምምነቶች ላይም ተወያይቷል።መንግስት ያደረጋቸውን ስምምነቶች ከአገሪቱ የብድር አስተዳደር ስትራቴጂ የሚጣጣሙ መሆኑን በመገምገም እንዲሁም የሚያስገኙትን ፋይዳ ከግምት ውስጥ በማስገባት እንዲጸድቁም ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መርቷል።በሌላ በኩል በኢሚግሬሽን፣ የዜግነትና የወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ስልጣን፣ ተግባርና አደረጃጀት ለመወሰን በቀረበው ደንብ ላይ ምክር ቤቱ ተወያይቷል።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን ባወጣው አዋጅ መሰረት የኢሚግሬሽን ዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ እና የብሔራዊ መታወቂያ አገልግሎት አሰጣጥ በአንድ ኤጀንሲ እንዲደራጁ በመደረጉ የኤጀንሲውን ስልጣን፣ ተግባርና አደረጃጀት ለመወሰን የሚያስችል ደንብ በሰላም ሚኒስቴር ተዘጋጅቶ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቧል።ምክር ቤቱም በረቂቅ ደንቡ ላይ በስፋት ተወያይቶ ማሻሻያዎችን በማድረግ ደንቡ በስራ ላይ እንዲውል ወስኗል።(ምንጭ ፡- ኢዜአ)
0
81c05480f16d42508ecfeb47f865bfdb
81d799314682f00f068dcf9ed85f96bb
ፈረንሳይ በገበያ አዳራሽ ውስጥ ተኩስ ተከፍቶ ሁለት ሰዎች ተገደሉ
በካሜሩን የሰሜናዊ ክልል አስተዳዳሪ ሚዲያዋ ባከሪ መግለጫ መሠረት፥ ሁለት ወጣት አጥፍቶ ጠፊዎች ናቸው ትላንት ከመሸ ከናይጄሪያ ቦርኖ ግዛት ድንበር አቋርጠው የገቡት፡ አንደኛው የታጠቀውን ፈንጂ ወጣቶች ተሰብስበው ፊልም በሚያዩበት ስፍራ ሲተኩስ ሁለተኛው መስጊድ ውስጥ አፈንድቷል ሲሉም አስረድተዋል።ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
0
a98ff82226944d9a260a0e03d06f70c3
a3cd37843c250c478d75371cf214690f
በመዲናዋ ለጥቃት የተጋለጡ ሴቶች እና ህጻናትን የመለየት ስራ ይሰራል ተባለ
ለአሸንዳ በዓል የማጠቃለያ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን በአዲስ አበባ የትግራይ ሴቶች ማህበር አስታውቋል፡፡የማጠቃለያ ዝግጅቱ በሚሊኒየም አዳራሽ ነሃሴ 26፣ 2011 ዓ.ም. ይካሄዳል፡፡በዝግጅቱ ላይ አምባሳደሮች ፣ከመላው ብሄር፣ ብሄረሰቦች የተወከሉ ግለሰቦችና አመራሮችን ጨምሮ ከ30 ሺህ በላይ ሴቶች ይታደማሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ተገልጿል፡፡አዘጋጆቹ የአሸንዳ ዓመታዊ ክብረ በዓል በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኒስኮ) እንዲመዘገብ ለማስቻል እየተሰራ መሆኑን ለዋልታ ቴሌቭዥን ገልፀዋል፡፡የአሸንዳ በዓል ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ ከትውልድ ትውልድ እንዲተላለፍ ለማድረግም ይሰራል ብለዋል፡፡
0
c0997426f5a7c6f25b01da18a5d6c207
3dd3761e7ded509be6a74b1585bc4e14
በአጋዴዝ ኒጀር የተገነባ የዩናይትድ ስቴትስ የአየር ሰፈር ሥራ ጀመረ
የኢራቅ የጦር ሰራዊት አጨቃጫቂዋ ኪርኩክ ከተማ በስተሰሜን ያለ ቁልፍ የአየር ኃይል ሰፈር እና የአውሮፕላን ጣቢያ መቆጣጠሩን ገለፀ።የነዳጅ ኩባኒያና ሌሎችም ከተማዋ ዙሪያ ያሉ ይዞታዎችን ተቆጣጥረናል ብሉዋል።ዛሬ ሰኞ የኢራቅ የፀጥታ ኃይሎች ከኩርድ ኃይሎች አስለቅቀው የአየር ኃይል ሰፈሩን የያዙት ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይደር አል አባዲ የመንግሥት ደጋፊ ኃይሎች የኪርኩክን ፀጥታ እንዲያስከብሩ ያደረጉትን ጥሪ ተከትሎ መሆኑ ታውቋል።አባዲ ለሀገሪቱ ህዝብ ባሰሙት ንግግር “ኢራቅን የመበታተን አደጋ ላይ የሚጥል” ካሉት የኩርዶች የነጻነት ውስኔ ሕዝብ በኋላ ዕርምጃ የመውሰድ ኃላፊነት አለብን ብለዋል።
0
7455f0936d77909ad347874335ccd239
7455f0936d77909ad347874335ccd239
በ2005/2006 የመኸር ምርት ዘመን ከ304 ሺ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ሊሰበሰብ እንደሚችል ገለፀ
– የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር ድርጅት በ2005/2006 የመኸር ምርት ዘመን ከ304 ሺ ኩንታል በላይ የተመሰከረለት ምርጥ ዘር ሊሰበብ እንደሚችል አስታወቀ።የድርጅቱ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አወቀ በለጠ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት፤ ይሰበሰባል ተብሎ የሚገመተው 304 ሺ 477 ኩንታል የተመሰከረለት ምርጥ ዘር በ15 ሺ 561 ሄክታር በሚሸፍን መሬት ላይ የተዘራ ነው።ይሰበሰባል ተብሎ የሚጠበቀው የተመሰከረለት ምርጥ ዘር በድርጅቱ እርሻ፣ ከሰፋፊ እርሻዎችና አርሶ አደር ማሳ መሆኑን አቶ አወቀ ጠቁመዋል። እንደ ኦቶ አወቀ ገለፃ በዘንድሮው የመኸር ምርት ይገኛል ተብሎ ከታቀደው ምርጥ ዘር 5 በመቶ ሊቀንስ እንደሚችል ጠቁመው፤ በአንዳንድ እርሻዎች ላይ አልፎ አልፎ የዝናብ መብዛት፣ ዘግይቶ መግባት፣ ቀደም ብሎ መውጣት፣ ወጥ ያለመሆንና በሌሎች ምክንያቶች የእቅዱን 5 በመቶ ሊቀንስ ይችላል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተናግረዋል። በዘንድሮው የመኸር ምርት ይሰበሰባል ተብሎ የሚጠበቀው የተመሰከረለት ምርጥ ዘር ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ18 በመቶ ሊቀንስ እንደሚችል የገለፁት አቶ አወቀ፤ ድርጅቱ ወደ አዲስ ዝርያዎች በመግባቱ ለአዲስ ዝርያዎች የእናት ዘር እጥረት በመከሰቱ፣ ድርጅቱ በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት መስራች ዘር ላይ ማተኮሩና ዘር አባዦች በመብዛታቸው ምክንያት የዘር ማባዣ ማሳ እጥረት በመከሰቱ ነው ብለዋል።በአሁኑ ወቅት የምርት ስብሰባ ሂደቱ መጀመሩን የገለፁት አቶ አወቀ፤ እስከ መጪው ጥር ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
1
6a9f7800aee713ca0866713c89ca6304
8adf81bf2e7cb3a565ff738792ef9dac
ወላይታ ድቻ ከሁለት ተጫዋቾች ጋር ተለያየ
ጅማ አባ ጅፋር የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቾቹ ብሩክ ገብረዓብ እና ቢስማርክ አፒያ ጋር ተለያይቷል።በክረምቱ ጅማ አባጅር ከተቀላቀሉ የውጭ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው ጋናዊው ኢንተርናሽናል ቢስማክ አፒያ በአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ላይ መልካም አጀማመር ቢያደርግም በፕሪምየር ሊጉ እንደተጠበቀው መቀሳቀስ አልቻለም። የኦኪኪ አፎላቢ ዳግም ወደ ጅማ አባጅፋር መቀላቀልን ተከትሎም በቡድኑ ውስጥ የሚገኙ የውጭ ተጫዋቾች ቁጥር ስድስት በመድረሱ ኮታውን ለኦኪኪ ለቋል።ሌላኛው የአጥቂ መስመር ተጫዋች ብሩክ ገብረዓብ ከስሑል ሽረ ክለቡን የተቀላቀለው በክረምቱ የዝውውር ወቅት ሲሆን በጅማ አባጅፋር በቂ የመሰለፍ እድልን አለማግኘቱን ተከትሎ ክለቡን ለቋል።
0
3a9a01847f45d134c5ac0de66bc2a35b
3a9a01847f45d134c5ac0de66bc2a35b
​በወቅታዊ ሁኔታ የመሳተፉ ነገር አጠራጣሪ የነበረው ክለብ በፕሪምየር ሊጉ እንደሚሳተፍ ተረጋገጠ
የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ከዚህ ቀደም ባልነበሩ የተለያዩ በጎ ነገሮች ታግዞ የፊታችን ታኅሣሥ ሦስት ቀን በይፋ እንደሚጀመር የሊጉ አወዳዳሪ አካል ማሳወቁ ይታወቃል። ይህን ተከትሎ አብዛኛው ክለቦች ቅድመ ዝግጅታቸውን በማጠናቀቅ የውድድሩን መጀመር በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙም ይታወቃል። ሆኖም ባለው ወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታ ምክንያት በተለይ ሦስቱ በትግራይ ክልል መቀመጫቸውን ያደረጉት መቐለ ሰባ እንደርታ፣ ወልዋሎ እና ስሑል ሽረ በውድድሩ የመሳተፋቸው ነገር እስካሁን ቁርጡ ያለየለት ቢሆንም ሶከር ኢትዮጵያ ባገኘችው መረጃ መሠረት ስሑል ሽረ በፕሪምየር ሊጉ እንደሚሳተፍ ለማወቅ ችለናል።በአሰልጣኝ ሲሳይ አብርሀ የሚመሩት ሽረዎች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ በአዲስ አበባ ልምምዳቸውን እንደሚጀምሩ ለማወቅ የቻልን ሲሆን በሊጉ የሚሳተፉበትን አዲስ ማልያ ከፖርቹጋል ሀገር በቅርቡ እንደሚመጣላቸው ሰምተናል። ለቡድኑ አሁን ከባድ የሆነው እና አወዳዳሪው አካል ከነበረባቸው የስነ ልቦና ችግር ተላቀው እና በቂ የልምምድ ጊዜ አግኝተው ወደ ውድድሩ ለመግባት እንዲችሉ የእነርሱ ጨዋታ ለተወሰነ ጊዜ የሚራዘምበትን መንገድ ለመጠየቅ ለሊግ ካምፓኒው ደብዳቤ እንደሚያስገቡ ለማወቅ ችለናል። በዚህ ጉዳይ ላይ የሚኖር አዳዲስ መረጃዎች እንደደረሱን የምናሳውቅ ይሆናል። © ሶከር ኢትዮጵያ
1
26ffd5996af4026e1ab61cce7e59f894
f83e7a41469365cd279c6b21707667e3
የአዲስ አበባ ነዋሪዎች መታወቂያ መመርያ ተሻሻለ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ በዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ የፊታችን ሰኞ እንደሚጀመር አስታውቋል።በኢትዮጵያ የመጀመሪያ በሆነው በዚህ የዲጂታል መታወቂያ ትግበራ መርሃ ግብር የመጀመሪያዎቹ 450 ሺህ ተማሪዎች ዲጂታል መታወቂያ እንዲኖራቸው እንደሚደረግ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ ገልፀዋል።በዚህ ዓመት ደግሞ 5 ሚሊየን የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የዲጂታል መታወቂያ ይኖራቸዋል ብለዋል።የተማሪዎች ዲጂታል መታወቂያ የትምህርት ዘርፉን በቴክኖሎጂ የተደገፈ የማድረግ አንዱ አካል መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
0
01910b8a0678ffef516abd581257d71c
a29581313ff9c4dbaf8ef8e5c528c878
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሰበታ ከተማ 1-0 ወላይታ ድቻ
ከቀናት በፊት ከአርባምንጭ ከተማ ጋር በስምምነት የተለያየው ዮናታን ከበደ ወደ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ተሳታፊው ወላይታ ድቻ ማምራቱ ታውቋል።የመስመር አጥቂው በክረምቱ የዝውውር መስኮት ወደ አርባምንጭ ከተማ በማምራት በደቡብ ካስቴል ዋንጫ መልካም እንቅስቃሴ ቢያሳይም በሊጉ የተጠበቀውን ያህል ሳይሆን በመቅረቱ በሳምንቱ መጀመርያ ከአዞዎቹ ጋር መለያየቱ የሚታወስ ነው። አሁን ደግሞ ወደ ወላይታ ድቻ በማምራት በአንድ አመት ውል ለክለቡ ለመጫወት ተስማምቷል።ዮናታን ከበደ በሀዋሳ ከተማ ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ፣ ዳሽን ቢራ ፣ አዳማ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ተጫውቶ አሳልፏል።
0
25f17d9322b1c0a9869ca073a6ff70cb
71d55792730e88d7d0662dc02d487171
ድርቁን ተከትሎ ሊከሰት የሚችል በሽታን ለመከላከል የተቀናጀ የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተካሄደ መሆኑ ተገለፀ፡፡
– በኢትዮጵያ የቲቢ በሽታን ይበልጥ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል የሰባት ዓመት የስትራቴጂክ ዕቅድ ማዘጋጀቱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ።በሚኒስቴሩ የቲቢ በሽታ ፕሮግራም አማካሪ ዶክተር አንተነህ ካሳ ለዋልታ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለጹት፤ ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገው አዲሱ ዕቅድ በአገሪቱ አሁን ያለውን የቲቢ በሽታን ሥርጭት በ35 በመቶ ለመቀነስ ያስችላል።ዕቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ በሁሉም የክልል የጤና ቢሮዎች ውይይት በማካሄድ የጋራ መግባባት ላይ መደረሱንና የግብረ መልስም መሰብሰቡን ዶክተር አንተነህ አያይዘው ገልጸዋል።በአሁኑ ወቅት የቲቢ በሽታ ህክምና በሁሉም የጤና ተቋማት እንደሚሠጥ የጠቆሙት ዶክተር አንተነህ በመላ አገሪቱ ያሉትን የጤና ኤክስቴንሽን ሠራተኞች በመጠቀም የህብረተሰብ አቀፍ የቲቢ በሽታ መከላከልና የመቆጣጠር ሥራ እየተካሄደ ነው ብለዋል።መድሀኒት የተላመደ የቲቢ አይነት ሥርጭትን በመላ አገሪቱ የመከላከልና የመቆጣጠር ሥራ ስኬታማ እየሆነ መምጣቱን የገለጹት ዶክተር አንተነህ በአገሪቱ አገልግሎት የሚሠጡትን የላብራቶሪዎችን ቁጥር ከአንድ ወደ ዘጠኝ እንዲያድጉ መደረጉን ተናግረዋል።በአገሪቱ በዓመት 140 ሺ ያህል በቲቢ በሽታ የተጠቁ ሰዎች የህክምና ክትትል እንደሚያደርጉ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
0
392e1b78dcaca7b62f0f4caee116d7b2
6ee02b8c4462c2cb6aa9843a70c90fe7
በቻይና የተደረገው ጉብኝት የሁለቱን አገራት ስትራቴጂካዊ የጋራ ተጠቃሚነት ያረጋገጠና ውጤታማ ነው- ዶክተር ቴድሮስ
)-የቻይና አፍሪካ የትብብር ፎረም የሁለቱን ወገኖች ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግር መሆኑን የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ፒንግ ገለጹ።በጆሃንስበርግ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው ስድስተኛው የቻይና አፍሪካ ፎረም ተጠናቋል።የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ፒንግ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት ትብብሩ በአፍሪካና በቻይና መካከል ያለውን የተዛባ የንግድ ልውውጥ ሚዛናዊ ለማድረግ የሚያስችል ነው።በዚህ በኩል ቻይና የንግድ ልውውጡን ሚዛናዊነት ለማስጠበቅ በአፍሪካ አምራች ኢንዱስትሪ ላይ ኢንቨስትመንቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል አረጋግጠዋል።የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ጃኮብ ዙማ በበኩላቸው ቻይና በመጪዎቹ ሦስት ዓመታት ከአፍሪካ ጋር በትብብር ለመሥራት አሥር ዕቅዶችን ይፋ ማድረጓ ለጋራ ልማት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው ብለዋል።አፍሪካም ከእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆን መንግሥታት አበክረው እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል።የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ በጉባዔው መዝጊያ በሠጡት ጋዜጣው መግለጫ እንዳሉት የቻይና አፍሪካ የኢንዱስትሪ ትብብር ስትራቴጂ ኢትዮጵያን ጨምሮ በሦስት የምሥራቅ አፍሪካ አገራት ገቢራዊ እየተደረገ ነው።በኢትዮጵያ የተገነባው የኢንዱስትሪ ፓርክን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለማሳያነት አንስተው ለአገር ውስጥና ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ ጫማዎች እየተመረቱ መሆናቸውን ገልጸዋል።በተመሳሳይም በኬንያና በታንዛኒያ የኢንዱስትሪ ፓረኮች መገንባታቸውን ገልጸው በቀጣይም በሙከራ ደረጃ ወደ ደቡብ አፍሪካና ግብጽ እንዲስፋፋ ይደረጋል ነው ያሉት።የደቡብ አፍሪካ የዓለም አቀፍ ግንኙነቶችና ትብበር ሚኒስትሯ ማይቴ ንኮና ማሻባኔም የቻይና አፍሪካ የትብብር ፎረሙ ከተጠበቀው በላይ ስኬታማ መሆኑን ተናግረዋል።በፕሬዝዳንት ዢ ፒንግ ይፋ የተደረገው ባለ አሥር ነጥብ ዕቅድ አፍሪካ ለህዝቦቿ የልማት ጥያቄ ምላሽ እንድትሰጥ የሚረዳ ነው ብለውታል።ቻይና ለአፍሪካ የምታደርገው የልማት ትብብር ቀደም ሲል በምዕራባውያን ይቀመጥ የነበረው ቅድመ ሁኔታን በማስወገድ የአገራትን ሉዓላዊነት ያከበር መሆኑን ገልጸዋል።በአሁኑ ጊዜ 3 ሺህ ያህል የቻይና ኩባንያዎች በአፍሪካ የ3 ትሪሊዮን የአሜሪካ ዶላር ኢንቨስትመንት በአህጉሪቷ አፍሰው እየሰሩ ይገኛሉ።በዚህም ከ80 ሚሊዮን የሚበልጡ አፍሪካውያንን ቀጥረው በማሰራት ሰፊ የሥራ ዕድል ማስገኘት ችለዋል።(ኢዜአ)
0
c539bcdeb6ba062ab451f690dd7475fc
4aaefa40f5284d341d23838afd96bd78
የአሰብ ወደብን ለመጠቀም የሚያስችል እንቅስቃሴ በፍጥነት ተጀምሯል- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና አዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ስራቸውን በይፋ ጀመሩ፡፡ሚኒስትሩ በዛሬው እለት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር በመስሪያ ቤቱ በመገኘት ትውውቅ አድርገዋል፡፡በዚህ ወቅትም የስራ ሃላፊዎቹ ዝርዝር የስራ ሂደታቸውን በተመለከተ ለሚኒስትሩ ገለጻ አድርውላቸዋል፡፡ተሰናባቹ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸውም ለአዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተሳካና መልካም የስራ ዘመን እንደተመኙላቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በቅርቡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ ሆነው መሾማቸው ይታወሳል፡፡#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
5ef37473b2f65063de6e52fa647aee04
d22b4932e7356e846383e8e0b3113a95
የትግራይ ክልል አዳዲስ ሹመቶችን ሰጠ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በዛሬው ዕለት አዳዲስ አስር ሹመቶችን ሰጥተዋል።ከሰሞኑ ከኦሮሚያ የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ አባልነታቸው የታገዱት አቶ ለማ መገርሳ ከመከላከያ ሚነስትርነታቸው ተነስተዋል። በአቶ ለማ ምትክ ቀንዓ ያደታ (ዶ/ር) የመከላከያ ሚንስትር ሆነው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፌስቡክ ገፅ ከሰፈረው መረጃ መረዳት ተችሏል። ከዚህም በተጨማሪ በወ/ሮ አዳነች አቤቤ ምትክ ጌድዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግነቱን ቦታ የተረከቡ ሲሆን፣ ዶ/ር ሳሙኤል ሁርካቶ፤ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ሆነው ተሾመዋል።የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ በማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትርነት እንዲያገለግሉ መሾማቸውንም መረጃው ጠቁሟል። ሌሎቹ ሹመቶች ተስፋዬ ዳባና ፍቃዱ ጸጋ በምክትል ጠቅላይ አቃቤ ሕግነት፣ ዮሐንስ ቧያለው፤ የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ስትራቴጂክ ጥናት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር፣ እንደአወቅ አብቴ፤ የብረታ ብረት ኢንጅኔሪንግ ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር፣ ፕሮፌሰር ኂሩት ወልደ ማርያም፤ በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ዘርፍ አማካሪ ናቸው።የጠቅላይ ሚንስትር ፅህፈት ቤት ቃለ አቀባይ የነበሩት አቶ ንጉሡ ጥላሁን ካሉበት ኃላፊነት ተነስተው የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሹመት እንደተሰጣቸውም መረጃው ጠቁሟል።የሚኒስትሮቹ ሹመት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ ቀርቦም መፅደቅ ያለበት ሲሆን ፤ ምክር ቤቱ በአሁኑ ወቅት እረፍት ላይ መሆኑም ይታወቃል።ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን አስመልክቶ ፌስቡክ ገፃቸው ላይ ባስተላለፉት መልእክት የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን ማገልገል ደስታ እንደሰጣቸውና የከተማዋን ችግሮች ለመቅረፍ የተቻላቸውን ማድረጋቸውን ገልፀዋል።"አዲስ አበባን መምራት ትልቅ ዕድል ነው። ደጋግመን እንደምንለው፤ "በታሪክ አጋጣሚ ያገኘነውን እድል" ላለማባከን ጥረናል። በሁሉም ውስጥ የነዋሪዎቻችን ብርቱ ድጋፍ አብሮን ነበር። አዲስ አበባን እንደስሟ ለማድረግ በደስታ፤ በፍላጎትና በፍቅር ስንተጋ ምርኩዝ ለሆናችሁን ሁሉ፤ ከልቤ አመሰግናለሁ! በፍጹም ቅንነት ላጎደልናቸው ነገሮችም ይቅርታ እጠይቃለሁ" በማለት መልዕክታቸውን አስፍረዋል።
0
8a6b27f359e030509559e64cb41f853f
8a6b27f359e030509559e64cb41f853f
የሶማልያና የኤርትራ ፕሬዚዳንቶች በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ
የሶማልያ ሞሐመድ ዐብዱላሂ ሞሐመድ /ፋርማጆ/ እና የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ፣ በሞቃዲሾ ለሁለት ቀናት ያደረጉትን የምክክር ስብሰባ ዛሬ ማጠናቀቃቸውን በጋራ ያወጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ያስረዳል።ሁለቱ ፕሬዚዳንቶች በቪላ ሶማልያ ባደረጉት ውይይት የንግድ ልውውጦችን ጨምሮ፣ በመዋዕለ ንዋይ ምደባና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቶችን የመሳሰሉ ታሪካዊ ግንኙነቶቻቸውን ለማጠናከር ተስማምተዋል።በአፍሪካ ቀንድ የጋራ ልማት፣ እድገትና ብልፅግና ላይ ያተኮረ ትብብር ለመፍጠር ያላቸውን ቁርጠኝነትም ሁለቱ መሪዎች በድጋሚ አረጋግጠዋል።
1
214226eb035e24a665e25546ed9c67de
4eed7465187a7f3a8207ae828df042cd
የደራሲና ተዋናይ ተ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ
አዲስ አበባ፡- የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተለየ ስርዓተ ትምህርት አዘጋጅተው ልዩ ተልእኮ በመውሰድ የተለዩ ምሩቃንን የሚያፈሩ ለማድረግ ትኩረት መስጠቱን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስትር ደኤታው ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ ለምርምር፣ ለአፕላይድ ሳይንስ እና ለአጠቃላይ የሚባሉት ዩኒቨርሲቲዎች ተለይተዋል፡፡ የትምህርት ዘርፍ ልማት በመከተል በተሰራው የማሥፋፊያ ሥራ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 50 ደርሰዋል፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አይነት የተደራጁ ሲሆን፤ ልዩ ተልእኮ ኖሯቸው ልዩ አይነት ምሩቃንን የሚያመርቱ ግን አይደሉም፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው ትኩረታቸው ለአንድ ልሕቀት ብቻ የሆነ መምህራንን፣ ሃኪሞችን፣ በግብርናው እና በሌሎች ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንደሚያስፈልጉ ጠቅሰው፤ ያደጉ አገራት በተልዕኮ ከፋፍለው ተጠቃሚ በመሆናቸው ከእነሱ ትምህርት በመውሰድ ለምርምር የሚሆኑ፣ ለአፕላይድ ሳይንስ የሚመጥኑ፣ አጠቃላይ የሚባሉ ትምህርት ተቋማት መለየታቸውን አብራርተዋል፡፡ ሚኒስትር ደኤታው መንግሥት ከአምስት ዓመታት በፊት ሁለት አጠቃላይ ዩኒቨርሲቲዎችን ማለትም የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ሁሉንም ትምህርቶች እንደማያስተምሩና የሳይንስና ቴክኖሎጂ መፍለቂያዎች ተደርገው ወደ ሥራ መግባታቸውን አስታውሰዋል፡፡ ‹‹የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በአንድ ምጣድ የተጋገሩ እንጀራዎች ናቸው፡፡ ለኢትዮጵያ እንደዚህ አይነቶች ብቻ አያስፈልጉም›› ያሉት ፕሮፌሰር አፈወርቅ፤ በፍኖተ ካርታው ጥናት የተለየው ዩኒቨርሲቲዎች አንድ አይነት መሆናቸው እንደነበረ ገልጸዋል፡፡ ሚኒስትር ደኤታው ልዩ ስርዓተ ትምህርት አዘጋጅተው ከኢንደስትሪው ጋር ተቀራርበው የሚሰሩ፣ በትምህርት ስርዓት ውስጥም የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች ተሳትፈው እየተጋገዙ ምሩቃንን የሚያፈሩበት አሰራር መፈጠሩን ጠቁመው፤ እንደነዚህ አይነት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለኢትዮጵያ በብዛት እንደሚያስፈልጉ አመልክተዋል፡፡ ሚኒስትር ደኤታው አስተሳሰቡ ቀድሞ የነበረ መሆኑን፣ ፍኖተ ካርታው ይህንኑ አዳብሮ በተልዕኮና በልሕቀት መለየቱን፤ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎችም እንደሚያስፈልጉ፣ በዓለም አንደኛ የሚባለው ሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ዩኒቨርሲቲ መሆኑን፤ ጀርመን አገርም ተወዳዳሪ የሌለው የምርምር ዩኒቨርሲቲ እንደሚገኝና ተሞክሯቸውን መውሰዱ ተገቢ መሆኑን ተናግረዋል፡፡አዲስ ዘመን የካቲት 25/2012ዘላለም ግዛው
0
f9448bb64467b4e00b865a5e525efc05
f9448bb64467b4e00b865a5e525efc05
ሒልተን በአዋሳ
የዓለም አቀፉ የሆቴሎች ድርጅት ሒልተን በአዋሳ ከተማ በ42 ሚሊዮን ወይም ከ800 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በአዋሳ ከተማ ላይ ሆቴል እንደሚገነባ ረቡእለት ይፋ አደረገ።የሚገነባዉ ሆቴል ለሒልተን ዓለም አቀፍ አንድ ትልቅ ምእራፍ ነዉ ተብሏል። የግንባታዉን የስራ አመራር ከኢትዮጵያዉ የሰንሻይን የንግድ ኩባንያ ጋር ተፈራርመዋል።
1
f4a4d66226247068b36c370169f73c65
f409ccaa64277a9ab17a861448256a94
ፕሪሚየር ሊግ፡ ቅዱስ ጊዮርጊ ወሳኙን ጨዋታ አሸንፎ የሊጉ መሪነትን ተረከበ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ሶስት ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደው አዳማ ከነማ መሪነቱን አስጠብቋል፡፡ መከላከያ እና ደደቢትም ድል ቀንቷቸዋል፡፡9፡00 ላይ ዳሽን ቢራን ያስተናገደው አዳማ ከነማ 2-1 አሸንፎ መሪነቱን አስጠብቋል፡፡ አዳማ በመስመር አማካዩ ታከለ አለማየሁ የ32ኛ ደቂ ግብ መሪ መሆን ሲችል በ78ኛው ደቂቃ ዳሽኖች ያገኙትን የፍፁም ቅጣት ምት ተቀይሮ የገባው ኤዶም ሆውሶሮቪ ወደ ግብነት ቀይሮ ዳሽንን አቻ አድርጓል፡፡ ብዙም ሳይቆይ ተቀይሮ የገባው ወንድሜነህ ዘሪሁን በ83ኛው ደቂቃ ግብ አስቆጥሮ ቀያይ ለባሾቹን ለድል አብቅቷቸዋል፡፡አዳማ ከነማ ድሉን ተከትሎ ከ6 ጨዋታ 16 ነጥብ በመሰብሰብ የሊጉን አናት ከቅዱስ ጊዮርጊስ በ3 ነጥቦች ርቆ መምራቱን ቀጥሏል፡፡አዲስ አበባ ስታድየም ላይ መከላከያ ሀዋሳ ከነማን 3-0 አሸንፎ ደረጃውን ማሻሻል ችሏል፡፡ አማካዩ ሳሙኤል ታዬ በሀዋሳ ተከላካዮች የተፈጠረችውን ስህተት ተጠቅሞ መከላከያን በ15ኛው ደቂቃ ቀዳሚ አድርጓል፡፡ ከእረፍት መልስ ሀዋሳዎች ተጭነው በመጫወት አቻ ለመሆን ቢጥሩም በ68ኛው ደቂቃ በሳሙኤል ታዬ ተቀይሮ የገባው ባዬ ገዛኸኝ በ74 እና 81ኛው ደቂቃ ያስቆጠራቸው ግቦች ጦሩን ለውድድር ዘመኑ 2ኛ ድል አብቅቶታል፡፡ ፕሪሚየር ሊጉን አዳማ ከነማ በ16 ነጥቦች ሲመራ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ13 ፣ ደደቢት በ11 ተከታዩን ደረጃ ይዘዋል፡፡ የከፍተኛ ግብ አግቢነቱን ደግሞ የደደቢቱ ሳሚ ሳኑሚ በ5 ግብ ሲመራ የቡናው ያቤውን ዊልያም እና የአዳማው ታፈሰ ተስፋዬ በ4 ግ ይከተላሉ፡፡የ6ኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ነገ በ11፡30 በኤሌክትሪክ እና አርባምንጭ መካከል አዲ አበባ ስታየም ላይ ይደረጋል፡፡
0
4c0804501ffa2ae56c29085fe626e65e
4c0804501ffa2ae56c29085fe626e65e
አማራህ ክሌመንት ወደ ወልዋሎ አምርቷል
ከአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ጋር እንደሚቀጥል የታወቀው ወልዋሎ ዓ.ዩ ግዙፉን የደደቢት ግብ ጠባቂ በእጁ አስገብቷል። በተጠናቀቀው የውድድር አመት ሊጉን የተቀላቀለው ወልዋሎ በሀገር ውስጥ ግብ ጠባቂዎች ከሚጠቀሙ ጥቂት ክለቦች መካከል አንዱ እንደነበር ይታወሳል። በዚያ ወቅት የቡድኑ ዋነኛ ግብ ጠባቂ የነበረው በረከት አማረ ለብሔራዊ ቡድን እስከመመረጥ ያደረሰውን ብቃት ማሳየት ችሎ ነበር። ሆኖም በሁለተኛው የውድድር አጋማሽ በተለይም በረከት በመከላከያው ጨዋታ በተፈጠረው ግርግር ቅጣት ከተላለፈበት በኋላ ዘውዱ መስፍን እና በአመቱ አጋማሽ ቡድኑን የተቀላቀለው ዮሀንስ ሽኩር ቦታውን ሸፍነው ተጫውተዋል።በሁለቱ ግብ ጠባቂዎች ብቃት ያልረኩ የሚመስሉት ወልዋሎዎች አሁን ደግሞ የውጪ ግብ ጠባቂዎችን ከሚጠቀሙ ክለቦች ተርታ ተቀላቅለዋል። ላለፉት ሁለት የውድድር አመታት በደደቢት የምናውቀው አማራህ ክሌመንት ደግሞ የቢጫ ለባሾቹ ምርጫ ሆኗል። በሁለተኛው ዙር አቋሙ ከቡድኑ ጋር በሚመሳሰል መልኩ የወረደው ጋናዊው ግብ ጠባቂ ደደቢት በመጀመሪያው ዙር ላሳየው ብቃት ትልቅ ሚና በመወጣት በሶከር ኢትዮጵያ የታህሳስ ወር ምርጥ ቡድን ውስጥ መካተት ችሎ ነበር።ግብ ጠባቂው የክለቡ አራተኛ ፈራሚ ሲሆን የኋላ መስመራቸውን በማጠናከር ላይ ትኩረት ያደረጉት ወልዋሎዎች ከዚህ በፊት የተከላካይ መስመር ተጨዋቾቹን ዳንኤል አድሀኖም ፣ ብርሀኑ ቦጋለ እና ቢንያም ሲራጅን እንዳስፈረሙ ይታወሳል።
1
5ebc53ff254f396ed5484b25c2607cef
919f34f8cf45ba4955180c986cf476d5
የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከነገ ጀምሮ ስብሰባውን ያካሂዳል
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል፡፡5ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ምክር ቤቱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው በስብሰባው የተጓደሉ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችን ለመመደብ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡በተጨማሪም የግልግል ዳኝነት እና የዕርቅ አሰራር ስርዓትን ለመደንገግ፣ የግብርና አምራችና አስመራች ግንኙነትን ለመወሰን እና የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች ይመራል ተብሎም ነው የሚጠበቀው፡፡
0
9078af5ea46ea69a3fa31bea1b69b1f4
d4d415903fb1494538d613af08e5ae8c
የኮቪድ-19 ክትባት በዩናይትድ ስቴትስ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ እና ባህሬን የኮቪድ 19 ክትባት መርሃ ግብሮችን ጀምረዋል።ሳዑዲ ዓረቢያ መጠነ ሰፊ የኮቪድ 19 የክትባት መርሃ ግብር ጀምራለች ፡፡በባህረ ሰላጤዋ ሃገር ባለፈው ሳምንት ጥቅም ላይ እንዲውል የተፈቀደውን የኮሮና ክትባት ከወሰዱት መካከል የጤና ሚኒስትሩ ቶፊቅ ራብያ አንዱ ናቸው፡፡ላለፉት ዘጠኝ ወራት በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር በጭንቀት ተከታትያለሁ ዛሬ ግን ክትባት የሚወስዱትን ሰዎችን በደስታ እከታተላለሁ ብለዋል ሚኒስትሩ፡፡ወረርሽኙ ከተከሰተ ጀምሮ ሳዑዲ ዓረቢያ ከ300 ሺህ 300 በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን 6 ሺህ 80 ሰዎች ደግሞ ለህልፈት ተዳረግዋል ተብሏል፡፡በተመሳሳይ ባህሬን የኮቪድ 19 ክትባት ብሄራዊ መርሃ ግብር ጀምራለች።የባህሬን ንጉስ ሀማድ ቢን ኢሳ አል ካሊፋን የባህሬን ህዝብ ለቫይረሱ ከፍተኛ ትኩረት በማድረግ ሁሉንም የጥንቃቄ እርምጃዎች እና መመሪያዎችን ያከብራል ሲሉ አወድሰዋል።ባህሬን 89 ሺህ 600 የሚሆኑ ዜጎቿ በኮቪድ -19 የተያዙ ሲሆን 349 የሚሆኑት ደግሞ ህይወታቸው ማለፉ ተገልጿል።ምንጭ፦ ቢቢሲከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
63c26cc7c63f9fad9eaec549fcd2f3d8
63c26cc7c63f9fad9eaec549fcd2f3d8
ክልሉ ከ1ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ
– የትግራይ ክልል የገቢዎች ልማት ባለስልጣን በዘንድሮው በጀት ዓመት ስድስት ወራት ከ1 ቢሊየን 315 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰበሰቡን አስታወቀ።የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ምህረት በየነ ለዋልታ እንደገለጹት ከገንዘቡ ውስጥ 1 ቢሊየን 184 ሚሊየን 585 ሺ 981 ብሩ የክልል ገቢ ሲሆን የተቀረው 131 ሚሊየን 153 ሺ 271 ብር ደግሞ የማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ ነው።ቀጥታ ታክስ እና ቀጥታ ያልሆኑ ታክሶች እንዲሁም ታክስ ያልሆኑና የካፒታል ገቢዎች ገንዘቡ የተሰበሰበባቸው የገቢ ርዕሶች እንደሆኑም ወይዘሮ ምህረት ተናግረዋል።የተገኘው ገቢ በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት ለመሰበሰበ ከታቀደው ጋር ሲነጻጸር 101 በመቶ እንደሆነ ምክትል ዋና ዳይሬክተሯ ጠቁመዋል።አምና በተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበው ገቢ 1 ቢሊየን 056 ሚሊየን 210 ሺ 825 ብር እንደነበር ነው ያስታወሱት።ክልሉ በዘንድሮው በጀት ዓመት በአጠቃላይ 2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር የክልል ገቢ እና 306 ሚሊየን ብር የማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ ለመሰብሰብ እንዳቀደ ምክትል ዋና ዳይሬክተሯ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
1
92c5da0a80a04ee84d52e8c9e816a292
d64203371e3aebe4dd6f9ca3493c30d0
አሜሪካና አውሮፓ ኅብረት በፓወር ኦፍሪካ ኢንሼቲቭ ላይ ለመተባበር በአዲስ አበባ ተስማሙ
በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የዴሞክራሲ፣ የሰብዓዊ መብቶችና የሥራ ረዳት ሚኒስትር ቶም ማሊኖውስኪና በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ የሚመሩት የሁለቱ ሃገሮች ቡድኖች ዛሬ ያደረጓቸው ውይይቶች የኢትዮጵያ መንግሥት የሃገሪቱን የምርጫ አያያዝ ለማሻሻል የገባውን ቃል እንዲገፋበት ማሳሰብን ጨምሮ ስፋት ባላቸው ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ኤምባሲው አክሎ አመልክቷል፡፡በተጨማሪም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ወቅት ሕገ-መንግሥታዊ መብቶች እንዲከበሩ፣ ለውይይት ሁኔታዎች አንዲመቻቹ፣ ጠንካራ መገናኛ ብዙኃን እንዲኖሩም ውይይቱ ትኩረት አድርጎ መነጋገሩን መግለጫው ጠቁሟል፡፡መሠረታዊ ነፃነቶች እየተከበሩ የጥላቻ ንግግሮችን ለመቆጣጠር እንዲቻልና የሲቪል ማኅበረሰብ አስፈላጊ ጫና ለመልካም አስተዳደርና ለዓመታዊው የዩናይትድ ስቴትስ የሰብዓዊ መብቶች ሪፖርት ያለውን ጥቅም አንስተው የሁለቱ ሀገሮች ቡድኖች መክረዋል፡፡በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂሩት ዘመዴነህና በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ጉዳይ ፈፃሚ ፒተር ቨርማን ተባባሪ ሊቀመንበርነት የተመራው ይህ ሰባተኛው የሥራ ቡድን ስብስባ ወደፊት በሚያደርጓቸው ውይይቶች በግልፅነት ለመነጋገር መስማማታቸውን የኤምባሲው መግለጫ አመልክቷል፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
a27120a8a5a84a1e58981fa988c69006
f5a0ec301b300b80d0b0679bf817d39d
የሰላም ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በፖሊስ ሆስፒታል የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ጥረት ጎበኙ
የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱልፋታህ አልሲሲ ለአሜሪካ የህክምና ቁሳቁሶን እንዲላክ በወሰኑት ውሳኔ መሰረት ሀገሪቱ በጦር አውሮፕላን ቁሳቁሶችን መላኳ ተዘግቧል፡፡ ይህም አሜሪካ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት ለማገዝና ወዳጅነትን ለማሳየት ነው ብለዋል ፕሬዝዳንት ሲሲ፡፡ በከፍተኛ ደረጃ በኮሮና ወረርሽኝ እየተጠቃች ላለችው አሜሪካ ድጋፉ መላኩን ያስታወቁት የግብጽ ፕሬዝዳንት ቃል አቀባይ አምባሳደር ባሳም ራዲ ናቸው፡፡ ይህ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ የዋሽንግተንና የካይሮን ግንኙነት እንደሚያጠናክረውም አምባሳደሩ ገልጸዋል፡፡ የግብጽ መንግስት በከሮና ቫይረስ የተጠቁ ወዳጅ ሃገራትን የመደገፍ ከፍተኛ ፍላጎት አለውም ነው ያሉት፡፡ ግብጽ ከሰሞኑ አራት ቶን የሀክምና ቁሳቁሶችን ከቻይና መቀበሏን የሃገሪቷ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በግብጽ የአሜሪካ አምባሳደር ጆናታን ኮሃን ለግብጽ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ግብጽ ከዚህ በፊትም ለቻይና፣ጣሊያንና ሌሎች ሃገራት ድጋፍ መላኳን ይታወሳል፡፡ በአሜሪካ እስካሁን ከ 819 ሺ በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተገለጸ ሲሆን ከ 45 ሺ በላይ ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል ተብሏል፡፡ በግብጽ ደግሞ 3ሺ 490 ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ 264 ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡
0
7e5b66822f06176e50c1c7acecda80cc
7e5b66822f06176e50c1c7acecda80cc
የታንዛኒያን ድንበር በህገወጥ መልኩ አቋርጠው የገቡ 1 ሺህ 100 ኢትዮጵያውያን እስር ላይ እንደሚገኙ ኤምባሲው ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታንዛኒያን ድንበር በህገወጥ መልኩ አቋርጠው የገቡ 1 ሺህ 100 ኢትዮጵያውያን እስር ላይ እንደሚገኙ በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ።ኤምባሲው ባለፉት ሶስት ሳምንታት ውስጥ በታንዛኒያ አራት ግዛቶች ውስጥ በሚገኙ ማረሚያ ቤቶች ባደረገው ጉብኝት 1 ሺህ 100 ኢትዮጵያውያን ታስረው ማግኘቱን ገልጿል።የታንዛኒያን ድንበር በህገወጥ መልኩ አቋርጠው በመግባታቸው በፖሊስ ተይዘው ከ6 ወር እስከ 2 አመት የሚደርስ የእስራት ፍርድ የተፈረደባቸው ናቸው ተብሏል።ታሳሪዎቹ በጾታ ሁሉም ወንዶች ሲሆኑ እድሜያቸው ከ14 እስከ 46 አመት ባለው ውስጥ የሚገኙ ናቸው ብሏል ኤምባሲው።ከታሳሪዎቹ ጋር አብረዋቸው ጉዞ ጀምረው የነበሩት በርካቶች በመንገድ ላይ ከአጠገባቸው በሞት የተለዩያቸው መሆኑም ተነግሯል።በአሁኑ ወቅት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ሀገራት የድንበር ቁጥጥራቸውን አላልተዋል በሚል በደላሎች ተታለው ለስደት የተዳረጉ መሆኑን ታሳሪዎቹ ለኤምባሲው አስታውቀዋል።እንዲሁም ሽማግሌዎች ፣ የሀይማኖት ተቋማት እና የቤተ እምነት አባቶች ጸሎት እና ምርቃት በማድረግ አበረታተው እየሸኟቸው መሆኑን ታሳሪዎቹ ተናግረዋል።ኤምባሲው ህገወጥ ስደትን ለመከላከል የሃይማኖት ተቋማትን ጨምሮ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሃላፊነታቸውን በአግባቡ የማይወጡ ከሆነ የዜጎችን ስቃይ እና እንግልት እንዲሁም ሞት ማስቆም አይቻልም ብሏል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
bffb6489541d7461dac9a7fcc6129c8f
8ef263fb785713b962ca55fa50b3d11c
ኢሕአዴግ አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ መረጠ
መጋቢት 28 እና 29 ቀን 2011 ዓ.ም. ከመላው አገሪቱ የመጡ 459 የጠቅላላ ጉባዔ አባላት በተገኙበት ጠቅላላ ጉባዔውን ያካሄደው የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፣ አቶ ማሙሸት አማረን ሊቀመንበር አድርጎ መምረጡን አስታወቀ፡፡ፓርቲው ይህን ያስታወቀው ሐሙስ ሚያዝያ 3 ቀን 2011 ዓ.ም. ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ በሚገኘው ዋና ጽሕፈት ቤቱ፣ የምርጫውን ውጤትና አጠቃላይ ፖለቲካዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ነው፡፡ጠቅላላ ጉባዔው ከሊቀመንበር በተጨማሪም አቶ አብርሃም ጌቱን ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ የመረጠ ሲሆን፣ አቶ ሙሉጌታ አበበ ደግሞ በነበሩበት ምክትል ሊቀመንበርነት እንዲቀጥሉ መመረጣቸውን አስታውቋል፡፡አቶ ማሙሸት አማረ በመኢአድ ውስጥ በተፈጠረ አለመግባባት ለዓመታት ተገልለው የቆዩ ሲሆን፣ መጋቢት 10 ቀን 2011 ዓ.ም. በተደረገ ስምምነት ወደ ፓርቲው ዳግም መመለሳቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡በቀጣይ ምን ሊሠሩ እንዳሰቡ የተጠየቁት ተመራጩ ሊቀመንበር አቶ ማሙሸት፣ ‹‹ጠቅላላ ጉባዔውን ለመታደም ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የመጡ እንግዶችን ስንሸኝ የሰነበትን በመሆኑ፣ አሁን ይህንን አደርጋለሁ የሚል ዝርዝር ነገር ማቅረብ ይቸግረኛል፡፡ ነገር ግን በቅርብ ቀን ቀጣይ የፓርቲውን ስትራቴጂ አሳውቃለሁ፤›› ሲሉ ለሪፖርተር ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ተሰናባቹ ሊቀመንበር በዛብህ ደምሴን (ዶ/ር) በተመለከተ፣ ‹‹ምንም እንኳን 206 የተቃውሞ ድምፅ ቢሰጥባቸውም በሥራ አስፈጻሚነት እንዲቀጥሉ አድርገናል፤›› ሲሉ አቶ ማሙሸት ገልጸዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪም መኢአድ በተቃዋሚነት ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሌሎች ለሕዝብ እንሠራለን ከሚሉ ሁሉ ጋር አብሮ በትብብር፣ በጥምረትና በውህደት ለመሥራት ጥሪ አስተላልፏል፡፡
0
842c5f1f09cab562a163e2980c975788
842c5f1f09cab562a163e2980c975788
በሸገር ደርቢ ዋዜማ ለቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና የተገባው ቃል ተፈፃሚ ሆኗል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዛሬ ለኢትዮጵያ ቡና እና ለቅዱስ ጊዮርጊስ የስታዲየም መገንቢያ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ሰጥቷል።ሁለቱ የመዲናው ክለቦች በከተማው የመጫወቻ ሜዳ ለመገንባት የከተማ አስተዳደሩን ካርታ እንዲሰጣቸው መጠየቃቸው ይታወሳል። ይህንን የክለቦቹን ጥያቄ ተከትሎ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) በሸራተን በተዘጋጀ የምክክር መድረክ ላይ ለክለቦቹ ጥያቄያቸውን በአፋጣኝ እንደሚመልሱ ቃል ገብተው ነበር። ምክትል ከንቲባው ዛሬ የክለቦቹን አመራሮች እና የተወሰኑ የሁለቱን ክለብ ደጋፊዎችን በፅህፈት ቤታቸው ጋብዘው የገቡትን ቃል ፈፅመዋል።ቅዱስ ጊዮርጊስን ወክለው የክለቡ የቦርድ ፀኃፊ አቶ ንዋይ በየነ እንዲሁም ኢትዮጵያ ቡናን ወክለው የክለቡ የቦርድ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ ተገኝተው የቅድመ ካርታ ማረጋገጫ ወረቀታቸውን ተረክበዋል።ለቡ አካባቢ የሚገኘው የቅዱስ ጊዮርጊስ የመጫወቻ ሜዳ እንዲሁም ጀሞ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቡና የመጫወቻ ሜዳ ለረጅም ጊዜያት ምንም የግምባታ ስራ ሳይሰራባቸው ታጥረው መቆየታቸው ይታወሳል።
1
ffabe72cce39409e98356b5f9c9d93d3
b99e7bcc141a90d11798c6b2ba3958fa
በኮሮና ቫይረስ ሞተዋል የተባሉት የ74 ዓመት አዛውንት አለመሞታቸው ተረጋገጠ፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ለሁለተኛ ጊዜ በኖቭል ኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ አራት ሰዎች ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸውን አስታወቀ።ባለፈው ሰኞ ከቻይና ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱ አንድ ቻይናዊና ሶስት ኢትዮጵያውያን በቫይረሱ በመያዝ ተጠርጥረው ክትትል እየተደረገላቸው እንደነበር መገለጹ ይታወሳል።ሚኒስቴሩም የግለሰቦችን ናሙና ወደ ደቡብ አፍሪካ በመላክ ተጨማሪ ምርመራ አስደርጓል። በደቡብ አፍሪካ በተደረገው ምርመራም አራቱም ሰዎች ከኖቭል ኮሮና ቫይረስ ነፃ መሆናቸው መረጋገጡን አስታውቋል።ከዚህ ቀደም አራት ኢትዮጵያውያን በቫይረሱ ተጠርጥረው በተደረገላቸው ምርመራ ነጻ መሆናቸው መረጋገጡ የሚታወስ ነው።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
2dff79f3dc4e3da714d35297c46d9384
f595667a6d79af99b65c3f9873f1a83e
የኦሮሞ ነፃነት ሸማቂዎች
በውዝግብ ውስጥ የሚገኙት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራሮች የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በቅርብ ባስተላለፈው ውሳኔ ላይ ቅሬታ ያላቸው መሆኑን ሁለቱም ወገኖች ገለፁ።ቦርዱ በበኩሉ ጉዳዩን እያየ ያለው ሁለቱም ወገኖች ያቀረቡት ክስ መሰረት አድርጎ እንጂ ጣልቃ ገብነት ለመፈጸም አይደለም ብሏል።
0
2456e7ad3dc751a0eb97b43e072f4f89
5b739f4d8d4f0ccd7bf7642af3bbb1a9
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ተጋብዘው በሰላም ዙሪያ ንግግር እንዲያደርጉ ተጠየቀ
በኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተመራ ልዑካን ቡድን በአውሮፓ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ጣሊያን ሮም ከተማ ገብተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ሮም ከተማ ሲደርሱ የኢፌዲሪ ኤምባሲ ዲፕሎማቶችና የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሮም ቆይታቸው ከጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ እና ከልማት አጋሮች ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡የጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በ2011 ዓ.ም መጀመሪያ ኢትዮጵያን በጎበኙበት ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጣሊያንን እንዲጎበኙ መጋበዛቸው ይታወሳል፡፡ (ምንጭ፡-ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት)
0
1c9bbdba1767bd02a3ec8e4af9608529
3b60feebd88275a4d90f9491386526a0
በአርማጭሆ ሕጻናትን እና ሾፌሮችን በማገት የተጠረጠሩ ወደ 50 የሚደርሱ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ
የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪ ቢሮ ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ዛሬ ከሰዓት በኋላ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው ይህን የገለፁት።በመግለጫቸው ላይ በወቅቱ በነበረው ግጭት የ 78 ዜጎች ህይወት ማለፉን ጠቁመዋል።በወቅቱ በግጭቱ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስ የፀጥታ መዋቅሩ በሙሉ አቅሙ መስራቱንም ገልጸዋል።ቀውሱን ለማርገብ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች እና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ላደረጉት አስተዋፀዖ መንግሥት ምስጋና አቀርቧል።ግጭቱ የተነሳው በአክቲቪስቱ ጁዋር ሞሐመድ ላይ በተደረገ አያያዝ ምክንያት በተነሳ ተቃውሞ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ቃል-አቀባይ ቢልለኔ ስዩም መግለፃቸውን ሮይተርስ የዜና አገልግሎት ጠቅሷል።በሀገሪቱ ባለፈው አንድ ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ በተፈጠሩ ተመሳሳይ ግጭቶች ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር ከዋሉት 33 ሺህ 221 ግለሰቦች መካከል ከ2 ሺህ በላይ ለህግ መቅረባቸውን አቶ ንጉሱ ጥላሁን ተናግርዋል።
0
f015a18400c2a8f0a9b094f72f92fef9
3b6b8dca97cd84e85956041b71753d3e
ምክትል ከንቲባው በአቡነ ጴጥሮስ የ83ኛ ዓመት የሰማዕትነት የመታሰቢያ ስነ-ስርዓት የአበባ ጉንጉን አኖሩ
ከአባታቸው አቶ ሻውል ግዛውና ከእናታቸው ወ/ሮ ደስታ ሮቢ መጋቢት 26 ቀን 1928 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ቀበና አካባቢ የተወለዱት ታዋቂው ፖለቲከኛ ኢንጂነር ኃይሉ ሻውል የቀብር ሥነ ሥርዓት ማክሰኞ ጥቅምት 1 ቀን 2009 ዓ.ም. በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ፡፡ በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አባዱላ ገመዳ በተወካያቸው አማካይነት የአበባ ጉንጉን ያኖሩ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ተገኝተዋል፡፡ ኢንጂነር ኃይሉ ባለትዳርና የስድስት ልጆች አባት ነበሩ፡፡
0
eb3ef646914c5b904cfa82646f7f10ec
eb3ef646914c5b904cfa82646f7f10ec
በሻሸመኔ ከተማ የመፀዳጃ ቤት ጉድጓድ ተደርምሶ በፀሎት ላይ የነበሩ አሥር ሰዎች ሞቱ
በኦሮሚያ ክልል በሻሸመኔ ከተማ በአሌሉ ክፍለ ከተማ ቀበሌ አሥር ውስጥ፣ መቼ እንደተቆፈረና እንደተደፈነ በማይታወቅ ጥልቀት ባለው የመፀዳጃ ቤት ጉድጓድ ላይ ለአምልኮ ማካሄጃ በተሠራ አዳራሽ ውስጥ፣ 18 ሰዎች በፀሎት ላይ እያሉ መፀዳጃ ቤቱ በመደርመሱ አሥር ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ፡፡ሰኞ ሚያዝያ 3 ቀን 2008 ዓ.ም. ከቀኑ 10፡30 ሰዓት አካባቢ በደረሰው አደጋ 18 ሰዎች ጉድጉዱ ውስጥ የሰመጡ ቢሆንም፣ ለሰባት ሰዓታት በተደረገ ከፍተኛ ጥረት የስምንቱን ሰዎች ሕይወት ለማትረፍ መቻሉን፣ የሻሸመኔ ከተማ ፖሊስ መምርያ ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ታምራት አበበ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡መፀዳጃ ቤቱ የተቆፈረው መቼ እንደሆነ እንደማይታወቅና ይዞታው ግን የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ መሆኑን የገለጹት ኃላፊው፣ ያስቆፈሩት ግለሰብ መሞታቸውንና ‹‹ሕያው የእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን›› የሚባለው የአምልኮ ማካሄጃ አዳራሽ ከተገነባ አንድ ዓመት እንደሆነው ገልጸዋል፡፡ወደታች ሰባት ሜትር ጥልቀት ያለው ጉድጓድ በመሆኑ የሰመጡትን ሰዎች ለማውጣት በጣም አስቸጋሪ እንደነበር፣ ነገር ግን የአካባቢው ነዋሪዎችና ፌዴራል ፖሊስ ወደ ሥፍራው በመሄድ፣ በመቆፈሪያ ማሽን እየተቆፈረ የስምንት ሰዎችን ሕይወት ለማትረፍ መቻሉን ምክትል ኢንስፔክተር ታምራት ገልጸዋል፡፡ ከተረፉት ሰዎች አምስቱ ከፍተኛ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸውም አስረድተዋል፡፡ሕይወታቸው ካለፈው ፀሎተኞች መሀል አንዲት እናት ከአንድ ዓመት ሕፃን ልጇ ጋር፣ የሦስት ዓመት ታዳጊና የአንድ ቤተሰብ አባላትም እንደሚገኙበት ኃላፊው ተናግረዋል፡፡ ለአደጋው መንስዔ ጉድጓዱ ከተቆፈረ በኋላ በድንጋይና በአፈር በደንብ ተጠቅጥቆ ባለመሞላቱ ሊሆን ይችላል የሚል ግምት ቢወሰድም፣ እስከሚጣራ ድረስ ግን በወቅቱ ስብከቱን ያካሂዱ የነበሩ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ውለው እየተጣራ መሆኑን፣ ምክትል ኢንስፔክተር ታምራት አክለው አስረድተዋል፡፡
1
3de60c7663b67178876f0f4251eda8e0
7de3afd11de3f641938309496d8cef6d
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በመንግስት እቅድ ላይ ማብራሪያ ይሰጣሉ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪታንያ ፓርላማ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ሃገራቸውን በመጭው ወር መጨረሻ ከህብረቱ ለማስወጣት ያቀረቡትን እቅድ ደገፉ።አባላቱ በረቂቁ ላይ በሰጡት ድምጽ እቅዱን 358 ለ234 በሆነ ድምጽ አዕድቀውታል።በአባላቱ ድጋፍ ያገኘው እቅድ በፓርላማው ውይይትና ክርክር ይደረግበታል ተብሏል።አባላቱ ከአዲስ አመት መልስ ባለው የመጀመሪያው ሳምንት መጨረሻ ቀናት ላይ በረቂቁ ላይ ክርክር ለማድረግ ተስማምተዋል።በፓርላማው ወግ አጥባቂው የቦሪስ ጆንሰን ፓርቲ አብላጫ መቀመጫ እንደመያዙ በቀላሉ ይሁታን እንደሚያገኝ ይጠበቃል።ድምጽ የተሰጠበት የጠቅላይ ሚኒስትሩ እቅድ ብሪታንያ ከህብረቱ ጋር የምትፈጽመውን ፍቺ ለተጨማሪ ጊዜ ማራዘምን ሊከለክል ይችላል ተብሏል።ጠቅላይ ሚኒስትር ጆንሰን ብሪታንያን ከአውሮፓ ህብረት በፈረንጆቹ ጥር 31 ለማስወጣት እቅድ አላቸው።ምንጭ፦ ቢቢሲ
0
3f0427a57939e8c78664cb6ec15b5679
3f0427a57939e8c78664cb6ec15b5679
ለኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ተሹሟል
በኢትዮጵያ ቡና ያለፉትን ሶስት ዓመታት በወጣት ቡድን አሰልጣኝነት ሲሰራ የቆየው አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ በመሆን ተሾመ።በአስመራ ለሚካሄደው “የሠላም እና ወዳጅነት ከ20 ዓመት በታች ውድድር” ዝግጅት ካለፈው ሳምንት ጀምሮ አሰልጣኝ ለመቅጠር ፌዴሬሽኑ ማስታወቂያ ማውጣቱ የሚታወስ ሲሆን በዚህ መሠረት አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬን ለዋና አሰልጣኝነት መርጧል።ኢትዮጵያ ቡና፣ ሀዋሳ ከተማ፣ ሙገር ሲሚንቶ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ለመሳሰሉ ክለቦች እንዲሁም ለብሔራዊ ቡድን እስከ 1990ዎቹ መጨረሻ በተጫዋችነት ያሳለፈውና ያለፉትን ሶስት ዓመታት ደግሞ የኢትዮጵያ ቡና ከ17 እና ከ20 ዓመት በታች ቡድንን ሲመራ የቆየው አሰልጣኙ በይፋ የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በቅርቡ ተጫዋቾችን በመሰብሰብ ወደ ዝግጅት እንደሚገባ እና ረዳት አሰልጣኞችንም ጭምር እንደሚያሳውቅ ይጠበቃል፡፡የቀድሞው የፌስቡክ ገፃችን በኛ ቁጥጥር ስር የማይገኝ በመሆኑ አዲሱ ገፃችንን ሊንኩን በመከተል ላይ ያድርጉ –
1
b4f9775e1fc3b8986975e368071ffb52
c84889c630d82fff5f8941db091eb154
የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል።በሀዋሳ ሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ባለው አስቸኳይ ጉባዔ ላይም የምክር ቤቱ አባላት በአራት አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ምክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።የምክር ቤት አፌ ጉባኤ ወይዘሮ ሄሌን ደበበ በጉባዔው መክፈቻ ላይ እንደተናገሩት፥ ምክር ቤቱ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርትይመለከታል።እንዲሁም ምክር ቤቱ የ2012 በጀት ዓመት ተጨማሪ ረቂቅ በጀት ላይ እና በአዲስ መዋቅር ለመደራጀት የቀረበ ጥያቄ ምላሽ እና የውሳኔ ሀሳብ ሪፖርት እንደሚመለከትም አስታውቅዋል።በመጨረሻም የስልጣን ርክክብ ማድረግ ከአስቸኳይ ጉቤዎች አጀንዳዎች ውስጥ መሆናቸውንም ጠቅሰዋል።በአሁኑ ሰዓት የደቡብ ክልል ምክር ቤት የኮሮና ወረርሽኝ መከላከል እና ቁጥጥር ስራዎች አስመልክቶ በደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ በአቶ አቅናው ካውዛ አማካኝነት የቀረበለትን ሪፖርት እያዳመጠ ይገኛል።
0
0a74806b2f9eb84464243f15c5d38345
0a74806b2f9eb84464243f15c5d38345
ከፍተኛ ሊግ | ፌዴራል ፖሊስ ይግባኝ ጠይቋል
ፌደራል ፖሊስ በሽረ እንደስላሴ ላይ ያስመዘገበው የተጨዋች ተገቢነት ክስ ተቀባይነት ባለማግኘቱ ይግባኝ ብሏል።ነሀሴ 14 በተደረገው የከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ የ30ኛ ሳምንት ጨዋታ ሽረ እንደስላሴ ፌደራል ፖሊስን 3-1 መርታቱ ይታወሳል። ሆኖም ፌደራል ፖሊስ በሽረ እንዳስላሴው ልደቱ ለማ ላይ የተጨዋች ተገቢነት ክስ አስይዞ የነበረ ቢሆንም የሊግ ኮሚቴው ክሱን ውድቅ በማድረግ የዕለቱ ውጤት እንዲፀና አድርጓል። ይህን ተከትሎ ፌደራል ፖሊስ ለእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ የይግባኝ ደብዳቤ አስገብቷል።ክለቡ በደብዳቤው እንደገለፀው በተሻሻለው የዲስሊን መመሪያ መሰረት የሽረው ተጨዋች ልደቱ ለማ አምስት ቢጫ ካርድ ተመልክቶ አንድ ጨዋታ በቅጣት ያለፈው ቢሆንም የቅጣት ክፍያው ብር 1,500.00 የተከፈለው ጨዋታው ከጀመረ ከ30 ደቂቃዎች በኋላ መሆኑን ገቢ የተደረገበትን ደረሰኝ በማያያዝ አስረድቷል። በዚህም ምክንያት ክፍያው የተፈፀመው የቡድኖቹ አምበሎች በዳኞች ሪፖርት ማቅረቢያ ቅፅ ላይ ከፈረሙ በኋላ በመሆኑ ያቀረበው ክስ ተቀባይነት ሊያገኝ ይገባ እንደነበረ እና የሊግ ኮሚቴው ውሳኔ ሚዛናዊ አለመሆኑን ጠቁመዋል። በዚህም መሰረት ክለቡ ያቀረበው ማስረጃ ተቀባይነት አግኝቶ ሦስት ነጥብ እና ሦስት ንፁህ ጎል እንዲሰጠው እንዲሁም ያስያዘው አንድ ሺህ ብር ተመላሽ እንዲደረግለት ለይግባኝ ሰሚ ኮሚቴው አቤት ብሏል።የፌዴራል ፖሊስ ማስረጃ እና ደብዳቤ ይህን ይመስላል:-
1
48f91b73d24de84f6e6a0f884ecc545c
b2edc56596a6864ea96e0487a5946141
ኮቪድ-19 በአፍሪካ - የዓለም የጤና ድርጅት ሪፖርት
የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም፣ ከሚቀርቡት በኮሮናቫይረስ የተያዙና በሞት የተለዩት ስዎች አሀዞች ጀርባ፣ ትልቅ ስቃይና ሃዘን አለ አሉ።በዓለማቀፍ ደረጃ ወደ 20ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች፣ በኮሮናቫይረስ እንደተያዙ 750,000 የሚሆኑት ደግሞ እንደሞቱ ተረጋግጧል።ዶ/ርቴድሮስ ጄኔቫ ላይ፣ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ ይህ ለዓለም ህዝብ ከባድ ሁኔታ ቢሆንም፣ በማንኛዋም ሃገር ቢሆን የተስፋ ምልክት መፈንጠቁ አይቀርም፤ የወረርሽኙን ይዘት ለመለውጥ፣ ምን ጊዜም ቢሆን የዘገየ ሊሆን አይችልም ብለዋል።የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በበረታባቸው ሃገሮች ሳይቀር፣ ሁሉም መንግሥታትና ማኅበረሰቦች፣ ምላሽ በማስጠት መቆጣጠር ይቻላል” በማለት አስረድተዋል። የታመሙትን በጊዜ ተከታትሎ በማግኘት፣ የተነካኩትን ደርሶ በማወቅ፣ ለታመሙት በቂ ህክማና በማድረግ፣ የአካል ርቀትን በመጠበቅ፣ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል በማደረግ፣ ሁሌም ቢሆን እጅን በመታጠብና ከሌሎች ርቆና ፌትን አዙሮ በመሳል፣ የወረርሽኙን መዛመት ለመቆጣጠር እንደሚቻል፣ የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ ጠቁመዋል።ዶ/ር ቴድሮስ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ደቡብ ኮርያ፣ ስፓኝ፣ ኢጣልያንና ብሪታንያን በምሳሌነት ጠቅሰዋል። እነዚህ ሃገሮች ከባድ የወረርሽኙ መዛመት ገጥሟቸው ነበር፤ ነገር ግን ሊቆጣጠሩት ችለዋል ሲሉ ተናግረዋል።
0
b117062c3841ba912eb60ccd37c9d75b
b117062c3841ba912eb60ccd37c9d75b
የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ በክልሉ ባጋጠመው ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ግምገማ እያካሄደ ነው
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ በክልሉ ባጋጠመው ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ግምገማ እያካሄደ ነው፡፡ግምገማው በክልሉ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን አድርጎ እየተካሄደ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡በግምገማው ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፣ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ እንዲሁም ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
1
9506b1730587133c9db3f61341ab8748
9506b1730587133c9db3f61341ab8748
ሰሜን ሸዋ ውስጥ በጣለው ከባድ ዝናብ ጉዳት ደረሰ
እየጣለ ባለው የክረምት ዝናብ ምክንያት ሰሜን ሸዋ ውስጥ በሰው ህይወት፣ በንብረትና በሰብል ላይ ጉዳት ደርሷል፡፡የክረምቱ ዝናብ ለሦስት ሰዎች ሞት፣ ከሽህ ለሚልቁ ኗሪዎች ንብረት ውድመት፣ እንዲሁም በሽዎች በሚገመት ሄክታር ላይ ለተዘራ ሰብል መጥፋት ምክንያት ሆኗል ሲል የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጸ/ቤት ገልጿል፡፡
1
b1d5571969913872ebcb7dc29ca33a73
a81eb8bfd857f1bc7b80c10e739cd7b5
በአዲስ አበባ የባቡር ጣቢያዎች ለሚገነቡ ህንፃዎች አማራጭ ዲዛይኖች ቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ሳሪስ አካባቢ በሚገኘው የባቡር መስመር መሰረተ ልማት ላይ አደጋ በማጋጠሙ የቀላል ባቡር የትራንስፖርት አገልግሎቱ መቋረጡ ተገለጸ።የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት የትራንስፖርት ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሔኖክ ቦጋለ እንደገለጹት፥ ዛሬ እኩለ ቀን የባቡር መስመሩ ላይ አደጋ ደርሷል።አደጋው ሳሪስ ልዩ ስሙ ሬይስ ኢንጂነሪንግ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ኮንቴይነር የጫነ ከባድ ተሽከርካሪ በባቡር ሐዲድ መሰረተ ልማቱ ላይ ጉዳት ማድረሱን ተናግረዋል።በዚሁ ሳቢያም ከሳሪስ አቦ ወደ ስቴዲየም ከስቴዲየም ወደ ሳሪስ አቦ የሚደረገው የባቡር ምልልስ በጊዜያዊነት መቋረጡን ገልፀዋል።በአሁኑ ወቅት ችግሩን ለመፍታትና መስመሩን ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ነው ያመለከቱት።በመሰረተ ልማቱ ላይ ከደረሰው አደጋ ውጪ የደረሰ ጉዳት እንደሌለም መገለፁን ኢዜአ ዘግቧል።
0
b8a19c3826204fb4898b2c31d3cf111f
b8a19c3826204fb4898b2c31d3cf111f
ኩዌት በኢትዮጵያ የቤት ሠራተኞች ላይ የጣለችውን እገዳ አነሳች
ኩዌት ወደ ሃገሬ እንዳይገቡ ስትል በኢትዮጵያውያን የቤት ሠራተኞች ላይ ለአመታት ጥላው የነበረውን እገዳ ማንሣቷ አስታወቀች። የኩዌት የዜና አገልግሎት ባሠራጨው ዘገባ፤ በኢትዮጵያና በኩዌት መንግስታት መካከል በተደረሰ ስምምነት መሰረት እገዳው ተነስቷል ብሏል፡፡የኩዌት የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ሜጀር ጀነራል ሼኪ ማዜን አል-ሣባ ከኢትዮጵያ መንግስት ተወካዮች ጋር ባደረጉት ድርድር፤ ከረቡዕ መጋቢት 26 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ የቤት ሠራተኞች ወደ ኩዌት እንዲገቡ ተፈቅዷል፡፡የኩዌት መንግስት ወደ ሃገሩ የሚገቡ ኢትዮጵያውያን የቤት ሠራተኞች ደህንነታቸው የሚጠበቅበትን ሁኔታ በተመለከተ መፈረሙም ታውቋል፡፡ ኩዌት ኢትዮጵያውያን የቤት ሠራተኞች ወደ ሃገሯ እንዳይገቡ አግዳ የነበረው አደንዛዥ እፆችን ሲያዘዋውሩ ደርሼበታለሁ በሚል እንደነበር ታውቋል፡፡
1
5cfbbbfaadb7745bb8e56aabe3f2b39f
75c2184c75d03953a47fa61d0238d260
በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ በአፍሪካ እስከ 190 ሺህ ሰዎች በመጀመሪያው ዓመት ህይዎታቸው ሊያልፍ ይችላል – የዓለም ጤና ድርጅት
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት መነሻውን ቻይና ያደረገውን የኮሮና ቫይረስ ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት ነው በሚል አወጀ።ድርጅቱ ቫይረሱን በዓለም አቀፍ የጤና ስጋትነት ያወጀው ከቻይና ውጭ ወደ ሌሎች ሀገራት መዛመቱን ተከትሎ ነው ተብሏል።የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም እንዳስታወቁት፥ የኮሮና ቫይረስ በዓለም ጤና ስጋትነት የታወጀበት ዋነኛው ምክንያት በቻይና እየሆነ ባለው ሳይሆን በሌሎች የዓለም ሀገራት ላይ መሰራጨት በመጀመሩ ነው።በተለይም የኮሮና ቫይረስ አሁን ባለበት ሁኔታ ደካማ የጤና ስርዓት ባላቸው ሀገራት ከተሰራጨ እጅግ አሳሳቢ መሆኑንም ነው ድርጅቱ የገለፀው።ዶክተር ቴድሮስ አድሀኖም ቻይና በሽታውን ለመቆጣር እያደረገች ያለውን ሁሉን አቀፍ ጥረት በማድነቅ፥ ሀገራት ከቻይና ጋር የንግድ እና የጉዞ ግንኙነታቸውን የሚያቋርጡበት ምንም ምክንያት የለም ብለዋል።ሆኖም ግን በርካታ ሀገራት ከቻይና ጋር ድንበራቸውን መዝጋታቸው እና የአውሮፕላን በረራ ያቋረጡ ሲሆን፥ እንደ ጎግል፣ ስታርባክስና ቴስላን የመሳሰሉ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎችም በቻይና ያላቸውን ቢሮ እየዘጉ ነው።የአሜሪካ መንግስትም ዜጎቹ ወደ ቻይና ከመሄድ እንዲቆጠቡ የጉዞ ማስጠንቀቂያ ማውጣቱ ነው የተገለፀው።በቻይና ብቻ እስካሁን በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች ቁጥር 213 የደረሰ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በሀገሪቱ ቁጥራቸው ወደ 10 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን መረጃዎች ይጠቁማሉ።ከዚህ በተጨማሪም የኮሮና ቫይረስ በዓለም አቀፍ ደረጃ በ18 ሀገራት የታየ ሲሆን፥ በእነዚህ ሃገራት 98 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል ይላል የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ።ከእነዚህ ሃገራት ውስጥ በታይላንድ እና በጃፓን በ14 ሰዎች ላይ፣ በሲንጋፖር በ13 ሰዎች ላይ፣ በአውስትራሊያ እና ማሌዢያ በ8 ሰዎች ላይ፣ በደቡብ ኮሪያ 6 ሰዎች ላይ እንዲሁም በፈረንሳይ እና አሜሪካ በ5 ሰዎች ላይ ቫይረሱ መገኘቱም ነው የተገለፀው።የዓለም ጤና ድርጅት የኖቭል ኮሮና ቫይረስ ከታሕሳስ 21 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በቻይና ውሃን ከተማ እንደተከሰተ ማስታወቁ ይታወሳል። ምንጭ፦ ቢቢሲ
0
e5abff6243f20d86edc975a759ed9103
e5abff6243f20d86edc975a759ed9103
የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ ውጤት ነገ እንደሚገለጽ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 12/2012 ዓ.ም (አብመድ) የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ ድምጽ መስጠት ሂደት ሕዳር 10 ቀን 2012 ዓ.ም እንደተከናወነ ይታወቃል፡፡ በድምጽ መስጫው ቀን ማምሻ ላይ ቆጠራው ተጠናቅቆ የሕዝበ ውሳኔው ውጤት በምርጫ ጣቢያዎች ላይ ይፋ ተደርጓል፡፡ ትናንት የሁሉም ምርጫ ጣቢያ ውጤቶች ተጠናቅቀው ወደ 15 የማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤቶች ገብተዋል፤ ዛሬ ደግሞ የዞን ማስተባበሪያ ጣቢያ ላይ ውጤቱን የማጠቃለል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡ ቦርዱ ውጤት የሚያሳውቀው ነገ ቅዳሜ ሕዳር 13 ቀን 2012 ዓ.ም በመሆኑ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት በትዕግስት እንዲጠብቁም ቦርዱ ጥሪ አቅርቧል፡፡
1
d2384c65ac80c385f3bf812dead3c571
3c1e1a51d1f7b9514710e2695afdb44b
የዲኤስቲቪ እና የሊግ ኩባንያ የውል ስምምነት ይፋዊ በሆነ መንገድ ለመግለፅ ለምን ዘገየ?
የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎችን ለማስተላለፍ በወጣው ጨረታ መሠረት DSTv ቀዳሚ የሆነበትን ከፍተኛ ገንዘብ በማቅረቡ አሸናፊ ሆኗል።የሊግ ኩባንያው በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን በቀጥታ ስርጭት ለማስተላለፍ ፍቃደኛ ለሆኑ ተቋማት ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ በማውጣት አወዳድሮ መብቱን ለመሸጥ እንደሚፈልግ መግለፁ ይታወቃል። በቀረበው ጨረታ መሠረት ምን ያህል ሚዲያዎች በዚህ ጨረታ ውስጥ ተካተው ስለመወዳደራቸው እርግጠኛ ባንሆንም EBC እና የውጪ ተቋማት መወዳደራቸውን ሰምተናል።ስማቸው በጨረታው ውስጥ ተካቶ ከተገኙት ተቋማት መካከል ከፍተኛ ገንዘብ በማቅረብ የቴሌቪዥን ቀጥታ ስርጭቱን ለማስተላለፍ ሁለት የውጭ ሀገር ተቋማት ስማቸው በቀዳሚነት ተቀምጧል።Canal Plus የተባለው የፈረንሳዩ ግዙፍ ሚዲያ በዓመት 1.4 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር (በወቅታዊ የምንዛሪ መጠን 52 ሚሊዮን ብር) የሚከፈል እና የአምስት ዓመት (260 ሚልዮን ብር) የውል ኮንትራት አቅርቧል።DSTv የተሰኘው የደቡብ አፍሪካው ግዙፍ ተቋም በአንፃሩ ከፈረንሳዩ አቻው ለእጥፍ በተጠጋ መልኩ በዓመት 2.7 ሚልዮን የአሜሪካ ዶላር (100 ሚልዮን ብር) እና አጠቃላይ ዋጋው 13.5 ሚልዮን ዶላር (500 ሚልዮን ብር) የሆነ የአምስት ዓመት ኮንትራት አቅርቧል። ይህም የጨረታው አሸናፊ እንዲሆን አድርጎታል።ይህ እግርኳሱን ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሻግረዋል ተብሎ የሚጠበቀው የስርጭት መብት ስምምነት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በርካታ ሥራዎችን ለመስራት እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ሊግ ኩባንያው ላደረገው ጥረት እውቅና የሚያስቸረው ነው።በቀጣይ ቀናት በአሸናፊው ተቋም እና በሊግ ኩባንያው መካከል ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ውይይት ከተደረገ በኋላ ስምምነቱ ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል።የሊግ ኩባንያው ከትናንት በስቲያ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ከቴሌቪዥን ስርጭት መብቱ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በምን መልኩ እንደሚከፋፈል ማብራርያ መስጠቱ የሚታወስ ነው።
0
c92d10c0230b1dc60583313acb0c1af3
c92d10c0230b1dc60583313acb0c1af3
የጣልያን ሴሪ ኤ ቡድኖች በግል በመጪው ሰኞ ልምምድ ሊጀምሩ ነው፡፡
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 19/2012 ዓ.ም (አብመድ) በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት መሰባሰቦችና የጋራ ስፖርታዊ ውድድሮች በበርካታ የዓለም ሀገራት ተገድበው ቆይተዋል፡፡በወረርሽኙ ክፉኛ የተመታችው ጣልያን የእንቅስቀቃሴ ገደቦችን ጥላ፣ ስፖርታዊ ውድድሮችንም አቋርጣ መቆየቷ የሚታወስ ነው፡፡ ቢቢሲ እንዳስነበበው ታዲያ የሴሪ ኤ ተፎካካሪ ቡድኖቿ በሚቀጥለው ሰኞ ሚያዝያ 26/2012 ዓ.ም ወደ ልምምድ ሊመለሱ ነው፡፡ሰኞ በተናጠል ልምምድ መሥራት የሚጀምሩት የሴሪ ኤው ተጫዋቾች ግንቦት 10 ቀን 2012 ዓ.ም ዕለተ ሰኞ ጀምሮ ደግሞ የቡድን ልምምዶችን መሥራት ይጀምራሉ፡፡ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ ገደቦች ቀስ በቀስ እንደሚነሱ ማስታወቃቸውን ተከትሎ ነው ተጫዋቾች ልምምድ የሚጀምሩት፡፡ የተቋረጠው የጣልያን ሴሪ ኤ ውድድር ከግንቦት 19 እስከ 25/2012 ዓ.ም ተመልሶ እንደሚጀመርም ተስፋ ተደርጓል፡፡በእርግጥ ጨዋታዎቹ በዝግ ስታዲዬም ይካሄዱ ወይም ለተመልካች ክፍት ሆነው የተባለ ነገር የለም፡፡ በጣልያን 197 ሺህ 675 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል፤ 64 ሺህ 928 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል፡፡ ጣልያን ከአሜሪካ በመቀጠል ከፍተኛ ሰው በኮሮና ተነጥቃለች፤ እስከዛሬ ድረስም 26 ሺህ 644 ሰዎች ሕይወታቸውን ማጣታቸውን መንግሥት አስታውቋል፤ ከ2 ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ በጽኑ ሕሙማን ውስጥ ይገኛሉ፡፡በአብርሃም በዕውቀት
1
a35f60fc1936f2371659afcf460298df
89aa85322c352a0ba719a3f553c23a9d
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው በግብጽ ለኢትዮጵያ ኤምባሲ የተሰጠውን የግንባታ ቦታ ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከአፍሪካ ሲቪል አሺዬሽን ዋና ፀሃፊ ጋር ተወያዩ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ የአፍሪካ ሲቪል አቪዬሽን ዋና ፀሃፊ አቶ ተፈራ መኮንንበዛሬው እለት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ማነጋገራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።በዚሁ ወቅት አቶ ተፈራ፥ የኢትዮጰያ ሲቪል አቪዬሽን የዓለም አቀፍ የአቪዬሽን ደህነንት ደረጃን መቶ በመቶ ማሟላቱ በዓለም አቀፍ የአቪዬሽን የምርመራ ቡድን በቅርቡ መረጋገጡን በማስታዋስ በአፍሪካ ሲቪል አቪዬሽን ስም የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላፈዋል።በመንግስት በኩል ለተሰጠው አመራርም አድናቆታቸውን የገለፁት አቶ ተፈራ፥ ይህንን ስምና ዝና በዘለቄታው ጠብቆ ለማዝለቅ በመንግስት በኩል የሚደረገውን ክትትል እና ድጋፍ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባም ገልጸዋል።አቶ ተፈረ በተጨማሪም፥ አንድ አፍሪካዊ የአየር ትራንስፖርት ግብይት ለመመስረት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች የደረሱበትን ደረጃ እና በሌሎች ክልላዊ እንዲሁም ዓለም አቀፋዊ የአቪዬሽን እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ ለአቶ ገዱ ገለጻ እና ማብራሪያ አድርገዋል።
0
af357f933b010f3c51e708a778cef89c
a73ab7b74f1d39afb83c8fbd83d84b6e
31ኛው የአፍሪካ ዋንጫ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በወዳጅነት ጨዋታ ከዛምቢያ እና ታንዛኒያ ጋር እንደሚያደርግ ተነግሯል፡፡ ዋሊያዎቹ ጋቦን ለምታዘጋጀው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በምድብ ማጣሪያው ሰኔ 7 ከሌሴቶ ጋር ለሚደርገው ጨዋታ የሚጠቅሙ የተባሉ ሁለት የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች የሚያደርግ ይሆናል፡፡ ዋሊያዎቹ ከ2012 የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ ዛምቢያ ጋር ከሰኔ 1-4 ባሉት ቀናት የሚጫወቱ ይሆናል፡፡ የታንዛኒያ ብሄራዊ ቡድን ከግንቦት 27 ጀምሮ አዲስ አበባ ላይ ልምምድ ይሰራል፡፡ ታይፋ ስታርስ በሚል ስም የሚታወቁት ታንዛኒያዎች ከግብፅ ጋር ላለባቸው አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ጨዋታ ከኢትዮጵያ ጋር የአቋም መለኪያ ጨዋታ ሊያደርጉ እንደሚችሉ ተነግሯል፡፡ ታንዛኒያ እና ዛምቢያ አሁን እየተደረገ ባለው የኮሳፋ ዋንጫ ላይ ተሳትፎ አድርገዋል፡፡ በቀድሞ የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ማርት ኖይ የሚሰለጥነው የታንዛኒያ ብሄራዊ ቡድን በኮሳፋ ዋንጫ ከምድቡ ማለፍ አልቻለም፡፡ በሆነር ጃንዛ የሚመሩት ቺፖሎፖሎዎቹ በሩብ ፍፃሜ በናሚቢያ ተሸንፈው ከውድድሩ ውጪ ሆነዋል፡፡ ኢትዮጵያ ምድብ ውስጥ ያሉት ሲሸልስ እና ሌሴቶ በኮሳፋ ዋንጫ ከምድባቸው ማለፍ አልቻሉም፡፡ ሁለቱ የወዳጅነት ጨዋታዎች ኢትዮጵያን እንደሚጠቅሙ ታምኖበታል፡፡የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን ፕሬዝደንት አቶ ጁነዲ ባሻ ዛሬ በግል የትዊተር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ፌድሬሽኑ የወዳጅነት ጨዋታ ለዋሊያዎቹ ለማዘጋጀት እየሰራ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡‹‹ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለብሔራዊ ቡድኑ የቻን 2016 እና የአፍሪካ ዋንጫ 2017 የማጣሪያ ጨዋታዎች ዝግጅት አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ተዘጋጅቷል:: የወዳጅነት ጨዋታዎችን ለማድረግም ከስምምነት ደርሰናል:: ››
0
f026801a0dc5320e334db4b2e7217a9e
4feee24fff157c3795a30ddb4051a9ed
ፕሬዚዳንት ትረምፕ እንዲካሄድ የጠየቁት ወታደራዊ ትርዒት ለቀጣዩ ዓመት ተላለፈ
ዩናይትድ ስቴትስ ቴህራንን የኒውክሊየር መርኃ ግብሩዋን ለመገደብ የታለመውን ዓለምቀፉን ስምምነት የምትጥሰው በኒውክሊየር አማካይነት የምትፈልገውን ለማስፈፀም ነው ስትል ዩናይትድ ስቴትስ ወንጅላለች።ኢራን በስምምነቱ ከተፈቀደላት በላይ ዩሬንየም ማዳበሩዋን እና ማከማቸቷን አምናለች። ፕሬዚዳንት ትረምፕ ዩናይትድ ስቴትስን ባለፈው ዓመት ከውሉ አስወጥቷታል።ፕሬዚዳንት ትረምፕ ኢራን ስምምነቱን ሙሉ በሙሉ ጥሳ በድብቅ ዩሬንየም ስታበለፅግ ቆይታለች ሲሉ አምነዋል። ውሉን ፕሬዚዳንቱ የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጃን ኬሪ እና የኦባማ አስተዳደር ለኢራን አንድ መቶ ሃምሳ ቢሊዮን ዶላር ሊመልሱላት የተስማሙበት መጥፎ ውል ሲሉ ጠርተውታል።
0
7f91489b0291e651373b1544314d9362
7f91489b0291e651373b1544314d9362
የቀድሞው የሜክሲኮ ፕሬዚዳንት በሙስና ወንጀል ምርመራ እየተደረገባቸው ነው
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የሜክሲኮ ፕሬዚዳንት ኤኔሪኬ ፔና ኔቶ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑ ተገልጿል።ፕሬዚዳንቱ ከሙስና በተጨማሪ በህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር እና ስልጣንን ያለ አግባብ በመጠቀም ወንጀል መጠርጠራቸውን ምንጮችን ጠቅሶ ሬውተርስ ዘግቧል።ይህን ተከትሎም ፖሊስ በቀድሞው ፕሬዚዳንት ፔና ኒየቶ ላይ ምርመራ ማካሄድ መጀመሩ ነው የተገለጸው።የሜክሲኮ አቃቤ ህግ በበኩሉ በጉዳዩ ዙሪያ ማብራሪያ ከመስጠት ተቆጥቧል።የወቅቱ ፕሬዚዳንት አንድሬስ ማኑኤል ሎፔዝ ኦብራዶር በኩላቸው፥ ፔና ኔቶ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ፍላጎት እንደሌላቸው ተናግረዋል።አያይዘውም ፕሬዚዳንቶች ከስልጣን ሲወርዱ ለህግ ይቅረቡ ወይስ አይቅረቡ በሚለው ጉዳይ ላይ ፓርላማው ድምጽ ሊሰጥበት እንደሚችል ጠቁመዋል።ምንጭ፦ ሬውተርስትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
1
444eb1438deba05da418351946406cc1
4c68870e9dba69eeee4a2b930a4ed98a
የነፃነት ታጋዩ አንዳርጋቸው ፅጌ ለመከላከያ የ100 ሺህ ብር ድጋፍ አደረጉ
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 16/2012 ዓ.ም (አብመድ) ‘ኤቫ ሾው’ እና ‘አማራ ኢኮኖሚክ ዲስኮርስ’ የሚሉ የ‘ቴሌግራም’ ትስስር ገጾች ያሏቸው ጓደኞሞ ማኅበራዊ ሚዲያን ለበጎ ተግባር ተጠቅመው ድጋፍ አደረጉ፡፡ጓደኛሞቹ የኮሮና ወረርሽኝ ለመከላከል እየተደረገ ባለው ጥረት የራሳቸውን አሻራ ለማሳረፍ ለጓደኞቻቸው ባቀረቡት ጥሪ መሠረት ከ100 ሺህ ብር በላይ ገንዘብ መሰብሰባቸው ታውቋል፡፡ በቀረበው የገንዘብ ማሰባሰቢያ ጥሪም 86 ሺህ 500 ጥሬ ብር ተገኝቷል፤ ቀሪው ድጋፍ ደግሞ ለቅድመ ኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚያገለግሉ ቁሳቁስን ያካተተ ነው፡፡
0
92561d00c1de6b99484b938195089f75
52c59d4f09e2cbc84db0d8f1c39166ee
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከግብፅ ፕሬዚዳንት ጋር የጋራ መተማመን መፍጠራቸው ተነገረ
– ኢትዮጵያና ቼክ ሪፐብሊክ ረጅም ዓመታት ያስቆጠረውን ግንኙነታቸውን አጠናክረው መቀጠላቸውን የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፔተር ድሩላክ ገለጹ።ድሩላክ ከዋልታ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ እንደገለጹት የኢትዮጵያና ቼክ ሪፐብሊክ ሁለትዮሽ ግንኙነት ጤናማና ታሪካዊ መሆኑንና በአሁኑ ወቅትም ግንኙነቱ ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።እንደ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማብራሪያ በሁለቱም አገራት የመንግሥታት ለውጥ የተከሰተ ቢሆንም የአገራቱ ግንኙነት የጋራ ጥቅምን ባስጠበቀ መልኩ መቀጠሉንና ወደፊቱንም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።ሁለቱ አገራት የፋሺስትና የናዚ ጦርን በመፋለም ለለውጥ የታገሉ አገራት መሆናቸው ይመሳሰላሉ ያሉት ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሁለቱ አገራት አሁን በልማት ይበልጥ ለመጓዝ በንግድ ፣ ኢንቨስትመንት ፣ ንግድና ፖለቲካዊ መስክ ይበልጥ ለማሳደግ መስራት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።ኢትዮጵያ በሰላምና በፀጥታው ዘርፍ በአፍሪካ እየተጫወተች ያለውን ሚና የአውሮፓ ህብረት ፣ ኔቶና አገራቸው አድናቆት እንዳላት የገለጹት ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለወደፊትም በጋራ ለመስራት ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል።ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ጉብኝት ከማድረጋቸውም በላይ የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የሰላምና የልማት ኢንስቲቱዩት ባዘጋጀው ውይይት ላይ ተጋብዘው ስለአገራቸው ታሪክ ጥናታዊ ጽሁፍ ማቅረባቸው የሚታወስ ነው።
0
fceb8ac16d223065b091a3db75f4e7c6
fceb8ac16d223065b091a3db75f4e7c6
መጠነኛ ቃጠሎ በደረሰበት የኢትዮጵያ ድሪምላይነር አውሮፕላን ላይ የተደረገው ምርመራ ውጤት ይፋ ሆነ
አዲሰ አበባ፤ ሃምሌ 12/2005 (ዋኢማ) ባለፈው ሳምንት በለንደን ሄትሮ አውሮፕላን ማረፊያ በቆመበት መጠነኛ ቃጠሎ የደረሰበት የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን ላይ የጭሱን መንስኤ ለማወቅ ሲደረግ የነበረው ምርመራ ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኗል ።የምርመራ ቡድኑ ይፋ ያደረገው ሪፖርት እንደሚያመለክተውም ፥ የጭሱ መንስኤ ቀደም ሲል በሌሎች መሰል አውሮፕላኖች ላይ እንደተስተዋለው ከባትሪ ጋር የተያያዘ አይደለም ።የቢቢሲ ዘገባ እንዳስነበበው መጠነኛ ቀጠሎውም የደረሰበት አከባቢ ከባትሪው እርቆ እንደሚገኝም ነው የጠቆመው ።የምርመራ ቡድኑ እንዳስታወቀው ፥ ቃጠሎው የተነሳው በአደጋ ወቅት የአውሮፕላኑን መገኛ ሰፍራ ጠቋሚ መሳሪያ ላይ ነው ።እናም የቦይን ኩባንያ ተጨማሪ ምርመራዎች እስከሚካሄዱ ድረስ የሌሎች አውሮፕላኖቹ የአደጋ ጊዜ አድራሻ ጠቋሚ መሳሪያን እንዳይጠቀሙ እንዲያደርግ ቡድኑ አሳስቧል ።
1
7905d99dd9699bc5dfe4eeb5cc4ec30c
676b317f5023c864b97095946be6eb1d
የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታ ዝግጅትና ትግበራ ምክር ቤት ስብሰባ ተካሄደ
አዲስ አበባ፤ ጳጉሜ 03/2005 (ዋኢማ) – የኢህአዴግ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ እየተካሄደ መሆኑን የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ጽህፈት ቤቱ እንዳመለከተው በኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በተዘጋጀው የገጠርና ከተማ ልማት፣ የመልካም አስተዳደርና የፖለቲካና ድርጅት ተግባራት ያለፈውን ዓመት አፈጻጸም ከእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ግቦች አኳያ ይገምግማል።እንዲሀም የቀጣይ ዓመት አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል፡፡ በስብሰባው በገጠር የግብርና የሰብል ምርት፣ የተፈጥሮ ሀብትና የመስኖ ልማት፣ የገጠር መሠረተ ልማት፣ የትምህርትና የጤና ልማት የሕዝቡን ተጠቃሚነት በሚከናወኑ ዋነኛ ተግባራት ላይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል፡፡ እንዲሁም በከተማ በሥራ ዕድል ፈጠራ፣ በመልካም አስተዳደር፣ የከተማ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚን በመለወጥ ረገድ በልማት ሠራዊት ግንባታ የተደረገውን እንቅስቃሴና በተከናወኑ ተግባራት አተኩሮ በመወያየት ቀጣይ አቅጣጫ ያስቀምጣል፡፡ ምክር ቤቱ በመሠረታዊ ጉዳዮችና በሌሎች አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን ያስተላልፋል ተብሎ እንደሚጠበቅም ኢዜአ ዘግቧል፡፡
0
8a1ce90218d164fda6d69d6d2dcd883b
d40e1f9ff5991b609ec92c5d15abb07b
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 0-1 ሀዋሳ ከተማ
08፡00 ዳሽን ቢራ ከ ሲዳማ ቡና (አዳማ) ኤሌክትሪክ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (አአ ስታድየም) አርባምንጭ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ (አርባምንጭ) አዳማ ከተማ ከ መከላከያ (አዳማ) ኢትዮጵያ ቡና ከ ወላይታ ድቻ (አበበ ቢቂላ ስታድየም – ዝግ)08፡30 ደደቢት ከ ሀዲያ ሆሳዕና (አአ ስታድየም) ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀዋሳ ከተማ (አአ ስታድየም)
0
5aa533774a15a9aa7895406a5cc930ae
5aa533774a15a9aa7895406a5cc930ae
አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 16 አዳዲስ ሹመቶችን ካፀደቁ በኋላ እስከምሽት ድረስ ሌሎች ሹመቶችን ያሳውቃሉ በተባለው መሠረት የሚከተሉትን ዘጠኝ ሹመቶች ሰጥተዋል፡፡ወ/ሮ ፈትለ ወርቅ ገብረ እግዚአብሔር በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ዋና አስተባባሪ ወ/ሮ ደሚቱ ሐምቢሳ በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ አባዱላ ገመዳ በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደኅንነት ጉዳዮች አማካሪ አቶ አህመድ አብተው የፖሊሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተርአቶ ሞገስ ባልቻ በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል የጥናትና ፐብሊኬሽን ዘርፍ አስተባባሪአቶ ዓለምነው መኮንን በሚኒስትር ማዕረግ የመለስ ዜናዊ አመራር አካዳሚ ፕሬዚደንት በቀለ ቡላዶ (ዶ/ር) የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተርአቶ ተመስገን ጥሩነህ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተርአቶ ያሬድ ዘሪሁን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል በመሆን ተሹመዋል፡፡
1
745cf9e9f2e168e0b710f11cb94b104d
3910cb17e80835d834fe5d70910bccd9
ጀርመን በሳዑዲ ላይ ጥላው የነበረውን የጦር መሳሪያ ሽያጭ ማዕቀብ ለአንድ አመት አራዘመች
የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በሊቢያ ጉዳይ ማንም ጣልቃ እንዳይገባ የተደረሰውን ስምምነት ቱርክ ጥሳለች በሚል የሀገሪቱን ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ታይፕ ኤርዶአንን ከሰዋል፡፡ በዚህ ወር አጋማሽ የዓለም መሪዎች በሊቢያ የርስበርስ ጦርነት የትኛውም ሀገር ጣልቃ እንዳይገባ እና የተባበሩት መንግስታት የጦር መሳሪያ ማዕቀብ እንዲጸና ተስማምተዋል፡፡ ይሁንና በተባበሩት መንግስታት እውቅና ያለውን የናሽናል አኮርድ መንግስት የምትደግፈው ቱርክ የጦር መርከቧን ወደ ሊቢያ ልካለች ተብሏል፡፡ ኤርዶአን በፈረንሳዩ አቻቸው ለቀረበባቸው ክስ ምላሽ አልሰጡም፡፡ ከ2019 ሚያዝያ ወር ጀምሮ በጄነራል ሀፍታር የሚመራው ብሔራዊ ጦር በናሽናል አኮርድ ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት በመፈጸም የሀገሪቱን አብዛኛውን ክፍል ከመቆጣጠሩም ባለፈ ትሪፖሊን ለመያዝ በመዋጋት ላይ ነው፡፡ ፕሬዝዳንት ማክሮን እንደሚሉት ቱርክ የጦር መርከቧን ወደ ሊቢያ ዳርቻ መላኳ ስምምነትን ከመጣስ ባለፈ መላው አውሮፓንና የሳኸል ቀጣናን ደህንነት አደጋ ውስጥ የሚጥል ነው፡፡ ከሰሀራ በረሀ በስተደቡብ የሚገኘው የሳሄል ቀጣና የጽንፈኛ ታጣቂዎች መነሓሪያ እና የውጊያ አውድማ ነው፡፡ በስፍራው 4500 የፈረንሳይ ወታደሮች እና ከ14 ሺ በላይ የተመድ ሰላም አስከባሪዎች ይገኛሉ፡፡ ሊቢያ ወደ መረጋጋት ካልመጣች እና የጦር መሳሪያ ማዕቀቡ ካልተከበረ የተለያዩ መሳሪያዎች ወደ ሳኸል ሊሸጋገሩ እንደሚችሉ ተሰግቷል፡፡ ሙአማር ጋዳፊ በ2011ዱ ህዝባዊ አመጽ ህይወታቸው ካለፈ ወዲህ መረጋጋት ያልቻለችው ሊቢያ አሁንም የስጋት ምድር እንደሆነች ቀጥላለች፡፡ ምንጭ፡-ቢቢሲ
0
8cad3502814d5b3ce1f250fceb6be91f
e1c5e06bb1943d295e21a5529d6ffb46
ዳሽን ቢራ 7 አዳዲስ ተጫዋቾች አስፈርሟል
ዳሽን ቢራ የክለቡ ዋና አሰልጣኝ የሆነው ሳምሶን አየለን ከኃላፊነት ማንሳቱን አስታውቋል፡፡ ዛሬ ጠዋት በተደረገው የቦርድ ስብሰባ አሰልጣኙ የሚጠበቅባቸውን ውጤት ማስመዝገብ ባለመቻላቸው ከኃላፊነታቸው ለማንሳት ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡በክረምቱ የዝግጅት ወቅት ዳሽን ቢራን በከፍተኛ የፊርማ ክፍያ የተረከቡት የቀድሞው የሐረር ሲቲ አሰልጣኝ በከፍተኛ የፊርማ ክፍያ የተገዙ ተጫዋቾችን ያሰባሰበ ከፍተኛ ልምድ ያለው ስብስብ ቢይዙም ቡድኑን በወራጅ ቀጠና እንዲገኝ ማድረጋቸው ከደጋፊው ከፍተኛ ተቃውሞ እንዲነሳባቸው አድርጓል ተብሏል፡፡የዳሽን ዋና አሰልጣኝነት ቦታን ምክትሉ ካሊድ መሃመድ የሚይዙት ሲሆን አሰልጣኙ ባለፈው የውድድር ዘመን አሰልጣኝ መኮንን ከተሰናበቱ በኋላ በጊዜያዊ አሰልጣኝነት የውድድር ዘመኑን ማጠናቀቃቸው ይታወሳል፡፡ፎቶ – Dashen Beer FC.
0
503ff43e41b8b29223301551c0fff3f7
19a44eab069506e4d44576f9d1f6e3d0
150 ቀናት የተያዘላቸው 1ሺ170 ቤቶች ግንባታ በሐምሌ መጨረሻ ይጠናቀቃል
ጋናዊው ግብጠባቂ ዳንኤል አጄይ አዲስ አዳጊው ሰበታ ከተማን ለመቀላቀል ተቃርቧል።ባለፉት ሁለት ዓመታት ከጅማ አባጅፋር ጋር ድንቅ የሚባል ቆይታ የነበረውና ቡድኑ በ210 የፕሪምየር ሊግ ዋንጫ እንዲያነሳ የጎላ ድርሻ የነበረው ጋናዊው ዳንኤል አጄይ የእግር ኳስ ህይወቱን በሃገሩ ክለብ ሌበሪቲ ፕሮፌሽናልስ በመጀመር ለደቡብ አፍሪካው ፍሪ ስቴት ስታርስ ጨምሮ ለመዳማ እና ለታንዛንያው ሲምባ መጫወት የቻለ ሲሆን መጨረሻ ምዕራፍ ላይ የደረሰውን ሰበታ ከተማ ዝውውር በቀጣይ ቀናት ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።ቀደም ብለው አሰልጣኝ ውበቱ አባተን በመቅጠር የበርካታ ተጫዋቾች ዝውውር ያጠናቀቁት ሰበታዎች በቀጣይ ቀናትም ተጫዋች ያስፈርማሉ ተብሎ ሲጠበቅ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውም በአዳማ ከተማ ጀምረዋል።
0
f1b1ac564ffbe109b6118aa98847b9ad
281d32e9e90e9e9cd2a794e58b1194b6
ኢትዮጵያ ከሲሚንቶ ምርት 14ነጥብ2 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ አገኘች
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ከውጭ የሚገባውን ስንዴ ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን ከ14 ሺህ ሄክታር በላይ የቆላ ስንዴ በመስኖ እየለማ መሆኑን ተናግረዋል።በቀጣይም በቆላማ አካባቢዎች ስንዴን በስፋት ለማልማት በ3 ሺህ ሄክታር የዘር ብዜት እየተሰራ መሆኑንም ነው የተናገሩት። በቀጣይ ሶስት ዓመታት ውስጥም በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የሚገባውን ስንዴ ለማስቀረት ለቆላ ስንዴ ልማት ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራልም ነው ያሉት ሚኒስትሩ።ሚኒስትሩ በበርሃ አንበጣና ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ በምርት ብክነት ላይ የደረሰው ጉዳት የዳሰሳ ጥናት እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፥ የጥናቱ ውጤትም ወደፊት እንደሚገለጽ አስረድተዋል።መንግስት የሜካናይዜሽን መሳሪያዎችን ከቀረጥ ነጻ እንዲገቡ መወሰኑ የምርት ብክነትን ለመቀነስና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ትልቅ መነሳሳትን እየፈጠረ መሆኑንም አንስተዋል።ዘንድሮ በዘር ከተሸፈነው 12 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት ውስጥ 9 ነጥብ 8 ሚሊዮን ሄክታሩ መሰብሰቡንም ገልጸዋል።ቀሪው ምርት በቀጣዮቹ ሁለት ሳምንታት እንዲሰበሰብ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ርብርብ እንዲያደርግ ጥሪ ማቅረባቸውን ከግብርና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
5f4849a9fcca8c4a527a6e08f85562c9
b1b3aace4f2532d93565ef6d69690ec3
የይስማ ንጉስ ባህል ማዕከል ግንባታ በታቀደለት ጊዜ እንደሚጠናቀቅ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውቶብስ ተራ – መሳለሚያ – 18 ቁጥር ማዞሪያ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ተጀምሯል።የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቱ 3 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር ርዝመትና 40 ሜትር የጎን ስፋት እንዳለው ተገልጿል።ከዚህ ባለፈም 75 ሜትር ርዝመት ያለው ወንዝ ተሻጋሪ ድልድይ ግንባታን ያካተተ ነው።በተጨማሪም ወደ ዋናው መንገድ የሚያስገቡ 20 ሜትር ርዝመት ያላቸው ሁለት ድልድዮች እና አንድ ማሳለጫ ድልድይ እንዲሁም የድጋፍ ግንቦች አሉት ተብሏል።የቻይናው ሬልዌይ ሰቨንዝ ግሩፕ የፕሮጀክቱን ግንባታ የሚያከናውን ሲሆን፥ የምህንድስና ቁጥጥር ስራው ደግሞ በዩናይትድ ኮንሰልቲንግ ይከናወናል።ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በጀት የተመደበለት ፕሮጀክቱ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ከአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ግንባታው በተያዘለት ዕቅድ መሠረት እንዲከናወን ባለድርሻ አካላት ለወሰን ማስከበር ስራ ትኩረት እንዲሰጡ እና አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር ሌሎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ባለስልጣኑ ጥሪ አቅርቧል።
0
a48c17351e98415d545ab48278c32b14
a4f09f9bf3fb2483010da3925e166f0f
የብሪታንያ ፖሊሶች ማንቸስተር ከተማ በደረሰው የሽብርተኛ ጥቃት ተጨማሪ ሰዎችን አስረዋል
በአፍሪካዊያን አሜሪካዊያን ላይ በዚህ ሳምንት የተከሰቱ ግድያዎችን በመቃዎም በተለያዩ የዩናይትድ ስቴይትስ ከተሞች ሰላማዊ ሰልፎች የተካሄዱ ሲሆን በትናንትና ዕለት በዳላስ ከተማ በተካሄደ የተቃውሞ ሰልፍ ጥበቃ ላይ በነበሩ የፖሊስ አባላት ላይ በተነጣጠረ የተኩስ ጥቃት አምስት ፖሊሶች መገደላቸውና ሰባት መቁሰላቸውን ታውቋል።ለሰሜን አትላንቲክ የጦር ትብብር ድርጅት (ኔቶ) ስብሰባ ፖላንድ ዋና ከተማ ቫርሻቫ (ዋርሶ) የሚገኙት ፕሬዝደንት ኦባማ የፖሊስ አባላት ላይ የተፈፀመውን ግድያና የማቁሰል የተኩስ ጥቃት አረመኔአዊ፣ አሳፋሪ እና ሆን ተብሎ የተካሄደ ጥቃት ነው ሲሉ ገልፀውታል።ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
0
3d31fe550cfe31253938162032ff9a85
77e388998f54f2373ad050054639b1f1
ሞጣ ከተማ አስተዳድር በአጠቃላይ የኦሎምፒክ ስፖርት አሸናፊ ሆነ፡፡
በኢቢሲ የስፖርት ሽልማት በእግርኳስ ዘርፍ አማኑኤል ገብረሚካኤል እና ሴናፍ ዋቁማ አሸናፊ ሆነዋል።ዛሬ አመሻሽ ላይ በስካይላይት ሆቴል የኢቢሲ ስፖርት ሽልማት ለሦስተኛ ጊዜ ተከናውኗል። ሽልማቱ ካካተታቸው አምስት ዘርፎች ውስጥም ሦስቱ እግር ኳስን የተመለከቱ ነበሩ። በዚህም በወንዶች እግር ኳስ ዘርፍ የመቐለ 70 እንደርታው አጥቂ አማኑኤል ገብረሚካኤል አሸናፊ መሆን ሲችል በሴቶች ደግሞ የአዳማ ከተማዋ ሴናፍ ዋቁማ ሽልማቱን በእጇ አስገብታለች።ከሁለቱ ሽልማቶች በተጨማሪ በስፖርታዊ ጨዋነት ዘርፍ አምና ደቡብ ፖሊስን በዋና አሰልጣኝነት የመሩት አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ አሸንፈዋል። አሰልጣኙ ለዚህ ክብር የበቁት ዲላ ከተማን እያሰለጠኑ በነበርበት ወቅት ከወላይታ ሶዶ ጋር በነበራቸው ጨዋታ ቡድናቸው ግብ ቢያስቆጥርም ግቡ መረቡ በመቀደዱ ሳቢያ እንደተቆጠረ ለዳኞቹ በመናገር እንዲሻር በማድረጋቸው ነበር።
0
653e0caddc5c2d9c8648b6c4fff166d5
61473e74a6b61245006daa2885ca4818
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | አርባምንጭ ከተማ የአሰልጣኙን ውል ሲያራዝም አጥቂ አስፈርሟል
አዳማ ከተማ ሁለገቧን ተጫዋች ሄለን ሰይፉን ሲያስፈርም የአማካይዋ ፋሲካ መስፍንን ውልም አድሷል፡፡በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ተወዳዳሪው አዳማ ከተማ ከወራት በፊት የአሰልጣኝ ሳሙኤል አበራን ውል ካራዘመ በኃላ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ የቀላቀለ ሲሆን አሁን ደግሞ አንጋፋዋን የአማካይ እና የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቿን ሄለን ሰይፉን አስፈርሟል፡፡ በአዲስ አበባ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና መከላከያ ስትጫወት የነበረችው አጥቂዋ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ውስጥም ከዚህ ቀደም ተጫውታ ያሳለፈች ሲሆን ዘንድሮ በአዳማ ከተማ ቆይታ ለማድረግ ክለቡን ተቀላቅላለች፡፡ወጣቷ አማካይ ፋሲካ መስፍን ውሏን አራዝማለች፡፡ ያለፉትን ሁለት ዓመታት በአዳማ ከተማ ስትጫወት የነበረችውና በኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ውስጥ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴን ስታደርግ እንዲሁም ቡድኑን በአምበልነት ስትመራ የነበረች ሲሆን ተጨማሪ አመትን በአዳማ ለመቆየት ኮንትራቷን አድሳለች፡፡© ሶከር ኢትዮጵያ
0