query_id
stringlengths 32
32
| passage_id
stringlengths 32
32
| query
stringlengths 2
182
| passage
stringlengths 137
1.88k
| label
int64 0
1
|
---|---|---|---|---|
fb4c2bf8996d0901ae62272f03f46cdb
|
697eae3116497b294750206313312ad7
|
ፕሪሚየር ሊጉ በተስተካካይ ጨዋታ ደደቢት እና ቅዱስ ጊዮርጊስን ያገናኛል
|
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በመዲናዋና በክልል ከተሞች ነገ፣ እሁድና ሰኞ ስምንቱም ጨዋታዎች የሚካሄዱ ሲሆን፤ የሊጉ የሳምንቱ ትልቁ ጨዋታ በሸገር ደርቢ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ቡና የሚያ ደርጉት ፍልሚያ እሁድ ሚያዝያ 27 ቀን 2011 ዓ.ም በአዲስ አበባ ስታዲየ ምሽት አስር ስዓት ላይ ይካሄዳል። ከዚህ ባለፈ ቅዳሜ እለት ሶስት የሊጉ ጨዋታዎች ሲካሄዱ፤ ደቡብ ፖሊስ ከአዳማ ከተማ እና ሰማያዊዎቹ ደደቢት ከአፄዎቹ ፋሲል ከነማ በተመሳሳይ ስዓት ከቀኑ ዘጠኝ ስዓት ግጥ ሚያቸውን ያካሂዳሉ። በአንጻሩ መከላከያ ከጣና ሞገዶቹ ባህር ዳር ከተማ ምሽት አስር ስዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ጨዋታቸውን የሚያካሂዱ ይሆናል። ሊጉ እሁድ ዕለት ቀጥሎ ሲውል አራት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ፡፡ በትግራይ ስታዲየም መቐለ 70 እንደርታ ከስሑል ሽረ፣ ሀዋሳ ከተማ ከሲዳማ ቡና እና ድሬዳዋ ከተማ ከወላይታ ድቻ በተመሳሳይ ስዓት ከቀኑ ዘጠኝ ስዓት የሚፋለሙ ይሆናል። እንዲሁም ሰኞ ዕለት በሊጉ አንድ ጨዋታ ሲካሄድ፤ በትግራይ ስታዲየም ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከጅማ አባ ጁፋር ከቀኑ ዘጠኝ ስዓት የሚፋለሙ ይሆናል። ፕሪሚየር ሊጉን መቐለ 70 እንደርታ በ45 ነጥብ
ሲመራ፣ ፋሲል ከነማ በ40 ነጥብ
በሁለተኛ ደረጃ ተቀምጧል። ቅዱስ ጊዮርጊስ በ37 ነጥብ
ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ይከተላል። በአንፃሩ ደቡብ ፖሊስ፣ ስሑል ሽረ እና ደደቢት ደግሞ ከ14ኛ
እስከ 16ኛ ያሉትን የመጨረሻዎቹን ሦስት ደረጃዎች ይዘው ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛሉ። የፕሪሚየር ሊጉን
ኮከብ ጎል አግቢነት
የመቐለ 70 እንደርታው አማኑኤል
ገብረሚካኤል በ13 ጎሎች፣
የሲዳማ ቡናው አዲስ
ግደይ በ12 ጎሎች እንዲሁም
የመከላከያው ምንይሉ ወንድሙ
በ11ጎሎች ከአንድ
እስከ ሶስት ያሉትን
ደረጃዎች ይዘው ከፍተኛ
ጎል አስቆጣሪነቱን እየመሩ
ይገኛሉ።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 25/2011በሶሎሞን በየነ
| 0 |
d241f0b2d551d5d33f93a5497576f2c0
|
25ecb2e5f838390648348fccd0ad6eef
|
የከተማ አስተዳደሩ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ነባር አብያተ ክርስቲያን የይዞታ ማረጋገጫ አዘጋጅቶ ለቤተክርስቲያኗ አስረከበ
|
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የረክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዕተ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ተከፈተ።በጉባኤው ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ይህ ወቅት ለሀገራችንም ለቤተ ክርስቲያናችንም ለህዝባችንም ከባድ የፈተና ወቅት ነው ብለዋል።በዚህ ጊዜ እንደ ትናንቱ የመሰለ አካሄድና አስተሳሰብ ጭራሽ የሚያስኬድ አይሆንም ብለዋል።ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ አያይዘውም እኛ ሊቃነ ጳጳሳት እዚህ ላይ የተሰበሰብነው ህዝቡን በሁለንተናዊ ሕይወቱ ከፈተና ለመጠበቅ መሆኑን በውል የምንገነዘበው ነው ብለዋል።ይህ ሕዝብ በአሁኑ ጊዜ በብዙ መልኩ እየተፈተነ ነው፤ ሕዝቡ በሰላም እጦት የህሊና ጭንቀት ላይ ነው ,፤ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ በቀጣዮቹ ዓመታት በእጅጉ ሊጎዳ እንደሚችል የበሽታው ተጽዕኖ ምልክት እያሳየ ነው፤ የተከሰተው በሽታ መቼ ሊወገድ እንደሚችል የሚታወቅ ነገር የለም ነው ያሉ ብፁዕነታቸው።ታዲያ በዚህ ሁሉ ተጎጂው ህዝባችን ነው ያሉት ፓትርያርኩ ይህ እንዳይሆን በተቻለ አቅም በጸሎትም፤ በትምህርትም፤ በምክርም፤ በማስታረቅም ሰፊ የማግባባትና የሕዝብ አድን ስራ መስራት አለብን ሲሉ ገልጸዋል።አሁን ያለው ጥያቄ ሀገር እና ህዝብን ከፈተና የመታደግ ጥያቄ ነው፤ ይህንን ፈተና መሻጋገር የምንችለው በአንድነት ሆነን ስንቆም ነው ብለዋል።አንድነትን ለማምጣት ደግሞ የማግባባት ስራ የግድ መሰራት አለበት ያሉት ብፁዕነታቸው በዚህ ጉዳይ ጉባኤው በጥልቀት ተወያየቶ ወደ ተጨማጭ ስራ እንደሚገባ ተናገረዋል።ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ እስካሁን ድረስ ቤተ ክርስቲያን፤ ሌሎች አብያተ ሃይማኖት ፤ መንግስትና ሕዝብ እንዲሁም የተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን በጋራ ሆነው በሰሩት ስራ ቢያንስ ወረርሽኙ የከፋ አደጋ እንዳያደርስ በመከላከላቸው ምስጋና አቅረበዋል።በቀጣይም በዚሁ እንዲቀጥል በጋራ እየተባበሩ መስራትን ማጠናከር አስፈላጊ ነው ብለዋል።በዘመን በየነ
| 0 |
b9a009e41877503e33bbc58b130f64c2
|
b9a009e41877503e33bbc58b130f64c2
|
የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋጫ | ፋሲል ከነማዎች ወሳኝ ተጫዋቾቻቸውን ከጉዳት መልስ አግኝተዋል
|
ዐፄዎቹ ሁለት ወሳኝ ተጫዋቾችን ከጉዳት መልስ ሲያገኙ ለጨዋታው የማይደርሱ ተጫዋቾችም ታውቀዋል።ቀጣይ እሁድ በአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ መቐለ 70 እንደርታን የሚገጥሙት ዐፄዎቹ አምበላቸው ያሬድ ባየህ እና ሐብታሙ ተከስተን ከጉዳት መልስ ማግኘት ችለዋል። አዲሶቹ የቡድኑ ፈራሚዎች ጋናዊያኑ ኦሴይ ማውሊ እና ጋብርኤል አሕመድ የቀድሞ ክለባቸው ለመግጠም ዝግጁ መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል።በትናንትናው ዕለት ወደ አዲስ አበባ በማምራት ልምምዳቸው የጀመሩት ዐፄዎቹ ሁለቱ ተጫዋቾችን ቢያገኙም ጀማል ጣሰው፣ ሰለሞን ሃብቴ እንዲሁም አዲስ ፈራሚዎቹ መልካሙ ታውፈር እና ኤፍሬም ክፍሌን በጉዳት ምክንያት በጨዋታው አያገኙም።ባለፈው የውድድር ዓመት ሀዋሳ ከተማን በፍፁም ቅጣት ምት ረተው የኢትዮጵያ ዋንጫን ያሸነፉት ፋሲሎች ከዚ ቀደም በባህር ዳር የዝግጅት ጊዜያቸው በርካታ የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች ማድረጋቸው ሲታወስ ቀጣይ እሁድ የሚያደርጉት ጨዋታም ለአሰልጣኝ ሥዩም ከበደ የመጀመርያው የሃገር ውስጥ የነጥብ ጨዋታ ይሆናል።
| 1 |
0e6277926b0298f29b02dfbe63befd70
|
7d9ae303b010dce38f548d184fc2587c
|
ቢሮው በእርሻ ኢንቨስትመንቱ የሚሰማሩ 75 አልሚዎችን መለየቱን አስታወቀ፡፡
|
በግጭት ምክንያት ከደቡብ ሱዳን እየፈለሱ የሚገኙ ስደተኞች በጋምቤላ ክልል በሚያካሂዱት የእርሻ ኢንቨስትመንት መሬታቸው ላይ መሥፈራቸውን የተቃወሙ ባለሀብት በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡ ባለሀብቱ አቶ አደገ ንጉሤ በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ዞን በ2002 ዓ.ም. ሁለት ሺሕ ሔክታር መሬት ተረክበው ጥጥና የቅባት እህሎችን በማልማት ላይ እንደነበሩ ይነገራል፡፡ ባለሀብቱ ይህንን ልማት የሚያካሂዱት ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባገኙት 21 ሚሊዮን ብርና ከራሳቸው የገንዘብ ምንጭ በመደቡት ገንዘብ መሆኑ ተገልጿል፡፡በተወሰነ ደረጃ ከ2009 ዓ.ም. በፊት በደቡብ ሱዳን በተቀሰቀሰው ግጭት ምክንያት የተወሰኑ ስደተኞች መፍለስ ጀምረው እንደነበር፣ ግጭቱ ተባብሶ ሲቀጥልም ስደተኞች በብዛት መፍለሳቸው ይታወቃል፡፡ በእርሻ መሬታቸው ላይ ከ140 ሚሊዮን ብር በላይ በወጣበት ማሳ ስደተኞች መሥፈር እንደሌለባቸው፣ ከሠፈሩም ተገቢው ካሳ ሊከፈላቸው እንደሚገባ ባለሀብቱ በሚገልጹበት ወቅት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ባለቤታቸው ገልጸዋል፡፡የአቶ አደገ ባለቤት ወ/ሮ ቤዛ ደመቀ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ባለቤታቸው ማክሰኞ የካቲት 13 ቀን 2010 ዓ.ም. በጋምቤላ ክልል በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡ ባለሀብቱ ከክልሉ መንግሥት በተሰጣቸው መሬት ላይ ጥጥና የቅባት እህሎችን ሲያለሙ መቆየታቸውን፣ ነገር ግን ኑኝኒያል የተሰኘ የስደተኞች ካምፕ በእርሻ ማሳቸው ላይ እየተገነባ ስለሆነ፣ በቀረው መሬትም ላይ ያለሙት መሬት በስደተኞቹ ጫና እየደረሰበት መሆኑን አቶ አደገ ቀደም ሲል ለሪፖርተር ገልጸው ነበር፡፡ ‹‹ሕግና ሥርዓት ተጠብቆ የተሰጠኝ የእርሻ መሬት ላይ የስደተኞች ካምፕ ሊሠራበት አይገባም፤›› በማለት የገለጹት አቶ አደገ፣ ‹‹የፌዴራልና የጋምቤላ ክልል መንግሥታት ጉዳዩን ትኩረት ሰጥተው ሊያዩት ይገባል፤›› ብለው ነበር፡፡ ነገር ግን ባለሀብቱ በእርሻ ማሳቸው ላይ ተገኝተው በነበረበት ወቅት ለጊዜው ባልተገለጸ ምክንያት በቁጥጥር ሥር መዋላቸው በባለቤታቸው ተገልጿል፡፡ ወ/ሮ ቤዛ አቶ አደገ እስካሁን ፍርድ ቤት አለመቅረባቸውንና ለከፍተኛ እንግልት መዳረጋቸውን ተናግረዋል፡፡ የጋምቤላ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ጋትሉዋክ ቱት ጉዳዩ በሕግ የተያዘ ስለሆነ አስተያየት እንደማይሰጡ ተናግረዋል፡፡
| 0 |
130cacc1cd48c8811f800fa0f87f78fc
|
1502e3378f6beb582bb6a304c243db61
|
የቁም እንስሳትን ምርት ለውጭ ገበያ ለሚያቀርቡ ባለሃብቶች የሙያና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያገኙ ድጋፍ ይደረጋል
|
የዘንድሮው የሃጅ የጉዞ ስነ ስርዓት መቋረጡ ሶማሊያን 5 መቶ ሚሊዮን ዶላር እንደሚያሳጣት ኳርትዝ አፍሪካ የተሰኘ የዜና አውታር ዘገበ፡፡
ሞቃዲሾ ይህን የምታጣው በታላቁ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓት ላይ ታቀርብ የነበረው የእርድ እንስሳት ቁጥር በእጅጉ በመቀነሱ ምክንያት ነው፡፡
ይህም ግመልን የመሳሰሉ የቁም እንስሳትን በመላክ ከወጪ ንግዱ ታገኝ የነበረውን ግማሽ ቢሊዮን ዶላር ገደማ ገንዘብ ያሳጣታል፡፡
የእርድ እንስሳት የወጪ ንግድ ምጣኔዋ ከግማሽ በላይ እንደሚያሽቆለቁልም የቅርብ ጊዜ የዓለም ባንክ ጥናት ያመለክታል፡፡
ራስ ገዟ ሶማሊ ላንድም ብትሆን ቀላል የማይባል የውጭ ምንዛሬን ታጣለች እንደ ዘገባው ከሆነ፡፡ ከ250 ሚሊዮን ዶላር እስከ 300 ሚሊዮን ዶላር የሚደርስ ዋጋ ያለው የእርድ እንሰሳት የወጪ ንግድ ግብይት ከሃርጌሳ በየዓመቱ ይፈጸማልም፡፡
በጥቅሉ ከአፍሪካ ቀንድ አካባቢ የአንድ ቢሊዬን ዶላር ያለው የቁም እንስሳት የወጪ ግብይት እንደሚፈጸምም ነው መረጃዎች የሚያመለክቱት፡፡
ሳዑዲ በየዓመቱ ሃጅ በመጣ ቁጥር እስከ 3 ሚሊዬን የሚደርሱ የእርድ እንስሳትን ወደ ሃገሯ እንደምታስገባም ከዓመት በፊት የወጣ አንድ ጥናት ይጠቁማል፡፡
ወደ ህዝበ ሙስሊሙ ቅዱስ ከተማ መካ በሚደረገው ዓመታዊ ጉዞ እስከ 2 ሚሊዬን የሚደርሱ የእምነቱ ተከታዮች ይሳተፉ ነበር፡፡
ሆኖም የዘንድሮው ሃጅ በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ከአስር ሺ በማይበልጡ ምዕመናን እንደሚከበር የሳዑዲ ባለስልጣናት ማስታወቃቸው የሚታወስ ነው፡፡
| 0 |
e4874007e527047c02e8ff74ee9626a1
|
e820e2c63c5f5bab491a4f9a11515b6f
|
የጨፌ ኦሮሚያ ከ26 ነጥብ 7ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አፀደቀ
|
የጋምቤላ ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለ2012 የበጀት ዓመት የልማት እቅድ ማስፈፀሚያ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በጀት፣ዓዋጆችንና ሹመት በማጽደቅ ተጠናቀቀ።
የክልሉን ህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳዳር ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በአዲሱ በጀት ዓመት ባለድርሻ አካላት እንዲሰሩ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አሳስበዋል።
ጉባዔው በሁለት ቀናት ቆይታው በክልሉ በ2011 እቅድ አፈፃፀም ላይ ከመከረ በኋላ የ2012 በጀት ዓመት የልማትና መልካም አስተዳደር ግቦችን ለማሳካት 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በጀት አጽድቋል፡፡
ከጸደቀው በጀት መካከል 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ለክልል መንግሥት፣ ለዘላቂ ልማት ግቦች
ማስፈጸሚያ፣ ለመደበኛና ለመጠባበቂያ ተመድቧል።
ቀሪው ለዞንና ለወረዳዎች እንደተመደበ ተብራርቷል።
የጸደቀው በጀት ከክልሉ ከተለያዩ የገቢ ምንጮች፣ከፌደራል መንግሥት ድጎማ
እንዲሁም ከውጭ ብድርና እርዳታ እንደሚሸፈንም ተመልክቷል፡፡
በክልሉ የጸደቀው በጀት ከቀዳሚው ዓመት ጋር ሲነፃፀር ከ251 ሚሊየን ብር በላይ ብልጫ እንዳለውም ተገልጿል።
| 0 |
65a089b32622cbfbd431645014308290
|
fc49c7d6650f2337eb28285fc1217938
|
የደቡብ ሱዳኑ አማፂ ‘የኢትዮጵያ አማፂ ወጋኝ’ ይላል
|
የደቡብ ሱዳን ፕረዚዳንት ስልቫ ኪርና የተቃዋሚዎች መሪ ሪያክ ማቻር በተስማሙት መሰረት በተወሰነው የጊዜ ገደብ የሽግግር የውህደት መንግሥት ለመመስረት ባለመቻላቸው “እጅግ ማዘኑን” የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል።“ለደቡብ ሱዳን ህዝብ እንዲህ ዓይነቱን መሰረታዊ የሆነ የፖለቲካ ፍላጎት ለማሳያት አለመቻላቸው ራሱ የሀገሪቱን የሰላም ሂደት ለመምራት በመቀጠል ብቃታቸው ላይ ጥያቄ ያስነሳል” ይላል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሞርጋን ኦርታጉስ ያወጡት መግለጫ።
| 0 |
da23389e18548e2592f545887caf9641
|
f4aed35bb4464c696e81972cb2ca8eff
|
የቴፒ ከተማ ነዋሪዎች አቤቱታ
|
ካሣና ምትክ ቦታ ሳይሰጠን ላለፉት 5 አመታት ከእነ ቤተሰቦቻችን ለእንግልትና ለጎዳና ህይወት ተዳርገናል ያሉ የአዲስ አበባ ቅሬታ አቅራቢ ነዋሪዎች፤ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ደጃፍ በመሰባሰብ አቤቱታቸውን በሠላማዊ ሰልፍ አሰምተዋል፡፡ ከ500 በላይ የሆኑት አቤቱታ አቅራቢዎች ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 3 ውስጥ ለሚገነባው ብሔራዊ ስቴዲየም ቦታችሁ ይፈለጋል፣ በፍጥነት ተነሱና ካሣና ምትክ ቦታው ተዘጋጅቶ ይሰጣችኋል ተብለው ቃል እንደተገባላቸው፣ በኋላ ግን የከተማ አስተዳደሩ ቃል የውሃ ሽታ ሆኖ እንደቀረባቸው ለአዲስ አድማስ አስረድተዋል፡፡ አባወራዎቹ በተፈናቀሉበት ቦታ ላይ ለ15 ዓመታትና ከዚያ በላይ ግብር እየከፈሉ፣ መሠረተ ልማት እያሟሉ መኖራቸውንም ተናግረዋል፡፡ ኮሚቴ አቋቁመው ላለፉት አራት ዓመታት የከተማ አስተዳደሩን እየተመላለሱ ስለ ጉዳያቸው ሲጠይቁ መቆየታቸውን የገለጹት ቅሬታ አቅራቢዎቹ፤ ከከተማ አስተዳደሩ ግን ቁርጥ ያለ ምላሽ አለማግኘታቸውን ጠቁመዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት አብዛኞቻችን በጎዳና ላይ ሸራና ፕላስቲክ ወጥረን ጎስቋላ ኑሮ እየመራን ነው የሚሉት አቤቱታ አቅራቢዎቹ፤ ልጆቻችንም ከትምህርት ገበታቸው ተፈናቅለው ይገኛሉ ብለዋል፡፡በወቅቱ ካሣና ምትክ ቦታ ይሰጣችኋል፣ የኮንደሚኒየም ቤት እንዳትመዘገቡ ተብሎ እንደተነገራቸው በመግለፅም፤ ከምንም ሳንሆን ባዶ እጃችንን እንድንቀር ተደርገን፣ ግፍ ተፈጽሞብናል ሲሉ አማርረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ችግራቸውን ተገንዝበው አፋጣኝ ምላሽ እንዲሠጧቸው ባለፈው ሐሙስ በሠላማዊ ሰልፍ የጠየቁት ቅሬታ አቅራቢዎቹ፤ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የሂደቱን ዝርዝር ሃሳቦች የሚገልጽ ማመልከቻ ማስገባታቸውንም ጠቁመዋል፡፡
| 0 |
f94826db68b7d681a308cb74ec29dd89
|
f94826db68b7d681a308cb74ec29dd89
|
ጤፍ በዓለም ህዝብ ዘንድ እየተፈለገ ነው
|
በካልሲየም፣ በአይረንና በፕሮቲን ስለመበልጸጉ በጥናት የተረጋገጠው ጤፍ ለምግብነት መዋሉ በኢትዮጵያ ብቻ መሆኑ ቀርቶ አለም የሚሻማበት ምግብ ሊሆን እንደሚችል ዘጋርዲን በድረ-ገጹ አስነብቧል፡፡በኢትዮጵያ ከ6 ነጥብ 3 ሚሊዮን በላይ አርሶ አደሮች የሚያመርቱት የኢትዮጵያ ዋንኛው የምግብ እህል ጤፍ አሁን ላይ በይዘቱ ጠቀሜታው የጎላ በመሆኑ የዓለም ህዝብ ሊቋደሰው እንደሚገባ ድረ-ገጹ ጠቅሷል፡፡20 በመቶ የሚሆነውን በኢትዮጵያ ከሚመረተው የእህል ሰብሎች ውስጥ የሚሸፍነው ጤፍ በብዛት ቢመረትም እስከአሁን በኢትዮጵያ ዋንኛው የምግብ አይነት ከሆኑት ውስጥ ግንባር ቀደሙን ስፍራ ቢይዝም በሌሎች ሐገራት ግን እምብዛም ትኩረት ያላገኘ ሰብል ነው፡፡ድረ-ገጹ እንዳስነበበው ጤፍ በኢትዮጵያ ለምግብነት የሚውለው በዋናት በእንጀራ መልክ ተዘጋጅቶ ቢሆንም በምርምር ማገዝ ከተቻለ ስንዴን በመተካት ፓስታ፣ ማካሮኒ እና ተመሳሳይ ምግቦችን ለማዘጋጅት ይውላል፡፡እንደጥናቱ ውጤት ጤፍ አሁን በተባው ደረጃ በዓለም ላይ ተፈላጊነቱ ጨምሮ ለምግብነት ከዋለ ኢትዮጵያ ለዓለም ህዝብ ያበረከተችው ከቡና ቀጥሎ ሁለተኛው የምግብ ሰብል ይሆናል እንደ ዘጋርዲያን፡፡በኢትዮጵያ የግብርና መር ኢኮኖሚ ስርዓትን በመከተል በሚሰራው ሥራ መሰረትም በጎርጎሮሳውያኑ 2015 የጤፍ ምርትን በዕጥፍ ለማሳግ በማቀድ እየተሰራ ነው፡፡ ምንጭ፤- ኢሬቴድ
| 1 |
3e01246bf36309ade937115986fa061b
|
3e01246bf36309ade937115986fa061b
|
አርሶአደሩ በኩታ ገጠም የአስተራረስ ዘዴ ምርታማ መሆኑ ትልቅ ተሞክሮ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም
|
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሦስት ወረዳዎች በኩታ ገጠም የአስተራረስ ዘዴና በግብርና ሜካናይዜሽን በመታገዝ ምርታማ መሆናቸው ትልቅ ውጤት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ገለጹ ። ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ እና የተለያዩ የመንግስት ሥራ ኃላፊዎች በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሲያ፣ ደብርና ዋዩ ወረዳዎች በኩታ ገጠም አስተራረስ ዘዴ የሚያለሙ አርሶ አደሮችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል ፡፡አርሶ አደሩን በኩታ ገጠም በክላስተር ማደራጀት ምርትና ምርታማነትን እንዴት ማሳደግ እንደሚቻል በመስክ ጉብኝቱ የታየ ሲሆን 130 የተደራጁ አርሶአደሮች በግብርና ሜካናይዜሽን ታግዘው በሄክታር 64 ኩንታል ስንዴ ማምረት ጀምረዋል ። አርሶ አደሮቹ የኩታ ገጠም አስተራረስ ዘዴን፣ በመጠቀማቸው እና የግብርና ባለሙያዎችን ምክር ተግባራዊ ማድረግ በመቻላቸው ምርታማነታቸውን ማሳደግ መቻላቸውን ጠቁመዋል፡፡የአካባቢው አርሶ አደሮች ከዚህ ቀደም በተበጣጠሰ መሬት ሰብል እንደሚያመርቱና አሁን ግን የግብርና ሜካናይዜሽን ፣ በኩታ ገጠም አስተራረስ፣ የማዳበሪያ እና የምርጥ ዘር አጠቃቀማቸውን በማሳደግ ውጤታማ መሆን መቻላቸውን ተናግረዋል ።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ከአካባቢው አርሶአ ደሮች ጋር ባደረጉት ውይይትም ምርት አምርተው የገበያ ችግር እንደሚያጋጥማቸውና መንግሥት የገበያ ትስስር እንዲፈጥርላቸው ጥያቄ አቅርበዋል ። ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይማርያም ደሳለኝ ጉብኝነት ጋር ተያይዞ በሰሜን ሸዋ ዞን የተለያዩ አዳዲስ የጤፍ መውቂያ ፣ የጤፍ ማጨጂያና የሰብል ምርት መሰብሰቢያ የግብርና መሣሪያዎች ትውውቅ ተካሄዷል ።
| 1 |
2011ecb30a7eaa664ceeebb5eeb2ad45
|
2011ecb30a7eaa664ceeebb5eeb2ad45
|
2011 ዓ.ም የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን ከማጠናከር ጀምሮ የተለያዩ ክስተቶች ተመዝግበውበታል ሲሉ ዶ/ር ደብረጽዮን ገለጹ
|
በተጠናቀቀው 2011 ዓ.ም የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ማጠናከርን ጨምሮ የተለያዩ ክስተቶች የተስተናገዱበት ነበረ ሲሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ገለጹ።ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ የአዲስ አመት መልካም ምኞታቸውን ባስተላለፉበት ወቅት እንዳትስታወቁት፤ በተጠናቀቀው አመት በሀገሪቱ በርካታ በጎና በጎ ያልሆኑ ክስተቶች ተስተናግደዋል።ለሀያ አመታት ተራርቀው በነበሩ የኢትዮጵያና የኤርትራ ህዝቦች መካከል ታሪካዊ ምእራፍ የተሰራበት አመት ሆኖ መጠናቀቁንም ዶክተር ደብረጽዮን ተናግረዋል።በሁለቱም ህዝቦች መካከል ተፈጥሮ የነበረው ጥላቻ መወገድ የተጀመረበትና አንዱ ሌላኛውን እንደሚያስፈልገው እምነት የጣሉበት አመት እንደነበር ገልጸዋል።ከድንበር አጠቃቀም ጋር የተያያዙ ችግሮች በዘላቂነት ተፈትተው የሁለቱ ሃገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል የክልሉ መንግስት ፍላጎት መሆኑንም አመልክተዋል።“ክልሉ በጥናት ላይ የተመሰረተ አዲስ የቀበሌ ቋሚ አስተዳደሮች የተመደቡበት አመት በመሆኑ ህብረተሰቡ ለበርካታ አመታት ያነሳው የነበረ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለማቃለል ጅምር ስራዎች የተከናወኑበት ነው” ብለዋል።የወረዳ አስተዳደሮችም ያላቸውን ሃብት መሰረት ያደረገ አዲስ የወረዳ አወቃቀር ጥናት ተጠናቅቆ ወደ ህዝብ ውይይት መቅረቡንም ተናግረዋል።ይህም በህዝብ ለሚነሱ ጥያቄዎች ጥናትን መሰረት ያደረገ መልስ ከመስጠት ባለፈ ለልማት የሚያግዝ የሰው ሀይል አመዳደብ እንዲኖር የሚያስችል መሆኑንም ጠቁመዋል።የተጠናቀቀው ዓመት በራያ ዐዘቦና ራያ አላማጣ ወረዳዎች ለአስር አመታት የህዝብ ጥያቄ የነበሩ ከ100 በላይ ጥልቅ የውሀ ጉድጓዶች ወደ ልማት ለማስገባት ጥረት የተጀመረበት እንደነበረም አስታውሰዋል።ዓመቱ ከመንገድ ርቀው የነበሩ 149 ቀበሌ ገበሬ ማህበራት ወደ መንገድ ለማስገባት ህዝብና መንግስት በጋራ የተረባረቡበት መሆኑንም ጠቅሰው እየተንከባለሉ የመጡ የህዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ ጥረት መጀመሩንም ተናግረዋል።በአንጻሩ የተለያዩ ሀይሎች ክልሉን አደጋ ውስጥ ለመክተት በርካታ እንቅስቃሴዎች ያደረጉበት ዓመት እንደነበረ ያመለከቱት ዶክተር ደብረጽዮን አዲሱ አመት የሰላምና የብልጽግና አመት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።መጪው አመት በርካታ ውዝፍ ስራዎች የሚጠናቀቁበት ከመሆኑም ባለፈ እንደ ሀገር አንድነትን ጠብቆ ለማቆየት ወሳኝ ስራ የሚከናወንበት መሆኑንም ጠቁመው ምርጫ 2012 ዓ.ም ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲካሄድ የሁሉንም ተሳትፎ እንደሚጠይቅም አመልክተዋል። (ምንጭ፡-ኢዜአ)
| 1 |
a001035a522023f7958a1fc93de91477
|
a001035a522023f7958a1fc93de91477
|
ተመድ የአፍሪካ የልማት ግቦች እንዲሳኩ ድጋፍ እንደሚያደርግ ዋና ጸሐፊው አረጋገጡ
|
የተባሩት መንግስታት ድርጅት በአፍሪካ ዘላቂ የሥልጣን ሽግግር እንዲረጋገጥና የልማት ግቦች እንዲሳኩ ተገቢውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የድርጅቱ ዋና ጸሐፊ አረጋገጡ ፡፡የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ዛሬ በ28ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር ድርጅቱ በአፍሪካ ዘላቂ የሥልጣን ሽግግር እንዲረጋገጥና የልማት ግቦች እንዲሳኩ ተገቢውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል ።የክብር እንግዳው ጉተሬዝ አፍሪካ በፈጣን ምጣኔ ሃብታዊ እድገት እየገሰገሰች መሆኗን ነው ያረጋገጡት ፡፡አፍሪካ በማህበራዊና ኢኮኖሚ ዘርፎች መሻሻሎችን በማሳየት ሽብርተኝነት በመዋጋትም ረገድ የተሻለ ውጤት እያስመገበች እንደምትገኝ ገልጸዋል ። አፍሪካ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሰላምና ጸጥታ ማስከበር ተልዕኮ ትልቁን ድርሻ እየተወጣች መሆኑን አመልክተዋል።በ2030 ለተነደፉ የዓለም ዘላቂ የልማት ግቦች ስኬት፣ በአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ ለማስፈንና በሰብአዊ መብት ጉዳዮች በአህጉሪቱ ከሚገኙ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ማህበራት ጋር ያላቸውን ግነኙነት እንደሚያጠናክሩ አስታውቀዋል ፡፡ድርጅታቸው ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመሆን አህጉሪቱ ስደተኞችን በበጎ መልኩ በመቀበል የተለመደ ትብብር እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል ።የአፍሪካ ህብረት መዋቅር እንዲሻሻልና የህብረቱ ጸጥታ ምክር ቤት እንዲጠናክር ድርጅቱ በዘላቂነት የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደርግም አስታውቀዋል
| 1 |
a9870b64798739a46755ea7b1bbc325d
|
450b0f37a12b54b81c7f029764e04326
|
አዳማ ከተማ ዋንጫ | አዳማ ሦስተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን አጠናቋል
|
በዓለም አቀፍ ደረጃ የሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ የርቀት አይነቶች በተካሄዱ አትሌቲክስ ውድድሮች ኢትዮጵያውኑ አትሌቶች ባለድል ሆነዋል፡፡ በዴንማርክ ኮፐን ሃገን በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር በሴቶች ምድብ አትሌት ብርሃኔ ዲባባ ቀዳሚ ሆና አጠናቃለች፡፡ አትሌቷ ውድድሩን ለማጠናቀቅ የወሰደባት ሰዓትም 1:05:57 ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ በዚህ ውድድር መገርቱ አለሙ አራተኛ፣ በቀለች ጉደታ አምስተኛ ሆነዋል፡፡ የ2018ቶኪ ማራቶን አትሌት ብርሃኔ ዲባባ በሴቶች ማራቶን በተደረገ ውድድር 2፡19፡51 በመግባት በውድድሩ ታሪክ ሁለተኛውን ፈጣን ሰዓት ማስመዝገቧ ይታወሳል፡፡ በዴንማርክ ኮፐን ሃገን በወንዶች መካከል የተካሄደውን ውድድር ደግሞ ጂኦፍሬይ ካምዎሮር በበላይነት አጠናቋል፡፡ አትሌቱ ማሸነፍ ብቻም ሳይሆን የርቀቱን ክብረ ወሰን በግሉ ማድረግ ችሏል፡፡ ውድድሩን ለማጠናቀቅ የወሰደበት 58፡01 የሆነ ጊዜም ይህን ታሪክ እንዲሰራ አስችሎታል፡፡ ኢትዮጵያዊው አትሌት ብርሃኑ ወንድሙ
59:22 በሆነ ሰዓት ሶስተኛ ሆኖ ውድድሩን ማጠናቀቅ ችሏል፡፡ በደቡብ አፍሪካ ኬፕታውን
በተካሄደው የማራቶን ውድድርም በሴቶች ኢትዮጵያዊያኑ አትሌቶች ከሁለት እስከ አራተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል፡፡ ኑሪት ሽመልስ 2:27:40, በሆነ ሰዓት ሁለተኛ ስትሆን፣ ጌጤ ምንዳዬ 2:28:32, በሆነ ሰዓት ሶስተኛ በመሆን ወድድራቸውን አጠናቃለች፡፡ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አትሌት ኡርጌ ዲሮ አራተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን ስታጠናቅቅ፣ የገባችበት ሰዓትም 2:29:50, ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ አውስትራሊያ ሲድኒ ላይ በተካሄደ ሌላ የማራቶን ውድድርም በሴቶች ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ጠጂቱ ዳባ ሶስተኛ ሆናለች፡፡ አትሌቷ ውድድሩን ለማጠናቀቅ የወሰደባት ሰዓትም 2:28:22 ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ በቱርክ በተካሄደው ራን ዘ አይላንድ ግማሽ ማራቶን በወንዶች ምድብ ኢትዮጵያዊው አትሌት የበላይ ሆኖባታል፡፡ አትሌት ጌታዬ ገላው ውድድሩን በቀዳሚነት ያጠናቀቀ ሲሆን፣ 1:07:51 ውድድሩን በበላይነት ያጠናቀቀበት ሰዓት ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ በቤላሩስ፤ ሚንስክ በተካሄደው
ግማሽ ማራቶንም በሴቶች
አትሌት ሸጌ ማዕረጉ
ሁለተኛ ሆናለች፡፡ አትሌቷ
ውድድሩን ለማጠናቀቅ የወሰደባት
ሰዓትም 1:12:18, ሆኖ
ተመዝግቧል፡፡ ሌላኛዋ ኢትዮጵዊት
አትሌት ተስፋነሽ መርጋ
1:12:50 በሆነ ሰዓት ሶስተኛ
ሆናለች፡፡አዲስ
ዘመን
መስከረም 6 / 2012 ታምራት ተስፋዬ
| 0 |
381567a27960a6d8919500880b01906a
|
3dcdecf0eac8aa459aca639f50359fb0
|
የአቢጃታ ሐይቅ ወደ ቀድሞ ይዞታው መመለሱን የአብጃታ ሻላ ሃይቆች ብሄራዊ ፓርኮች አስታወቀ
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍቢሲ) ከባህርዳር ከተማ የሚወጣው ፍሳሽ ቆሻሻ ከ70 እስከ 80 በመቶው በቀጥታ ወደ ጣና ሐይቅ እንደሚገባ በአንድ ጥናት ተመላክቷል፡፡በአማራ ክልል ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ አስተባባሪነት ከባህርዳር ከተማ አስተዳደር ወሰን “የጣና ሐይቅ ዳርቻ የልማት ስራዎች ተፅዕኖ እና አማራጭ የልማት ስራዎች” ጥናት ቀርቦ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄዷል፡፡በውይይቱ ጥናቱን ያቀረቡት የአካባቢ፣ ደን እና ዱር እንሳሳት ጥበቃ እና ልማት ባለስልጣን የአካባቢና ማህበረሰብ ተፅዕኖ ዳይሬክተር አቶ አበባው አባይነህ ከተማዋ ፈሳሽ ቆሻሻ ከ6 በላይ በሚሆኑ በሮች ከ70 እስከ 80 በመቶ ፍሳሽ ቆሻሻ ወደ ሐይቁ የሚገባ መሆኑን በጥናታቸው ያረጋገጡት፡፡ፍሳሽ ቆሻሻው ከፍተኛ መጠን ያለው ናይትሮጅንና ፎስፈረስ ክምችት እንዲሁም የበሽታ አምጭ ተህዋስያንና የተለያዩ ኬሚካሎች ወደ ሐይቁ እየገባ ነው ተብሏል፡፡ወደ ጣና ሐይቅ የሚገባው ፈሳሽ ቆሻሻ የሐይቁን ብዝኀ-ህይወት የማጥፋት አደጋ መፍጠሩም ተገልጿል፡፡ ተፅዕኖውን ለመከላከል ወደ ሐይቁ የሚገባን የኬሚካል ልቀት ለማስቀረት፣ የተፋሰስ ልማት ማስኬድና የአካባቢውን ተፈጥሯዊ ደህንነት ሊያስጠብቁ የሚችሉትን መለየት እንደመፍትሔ በጥናቱ ተቀምጧል፡፡ ከዚህ ባለፈ በከተማዋ የሚገነቡ ግንባታዎች ከሐይቁ በ50ሜትር ርቀት እና ከዚያ በላይ መራቅ አለባቸው ተብሏል፡፡በናትናኤል ጥጋቡ
| 0 |
6f0f717a57a278b59e246cae9c6f6707
|
6f0f717a57a278b59e246cae9c6f6707
|
ከፍተኛ ሊግ ሐ | ጅማ አባ ቡና እና አርባምንጭ ነጥብ ተጋርተዋል
|
በከፍተኛ ሊግ 14ኛ ሳምንት ምድብ ሐ ቅዳሜ በተካሄደ ብቸኛ ጨዋታ ጅማ ስታድየም ላይ ጅማ አባ ቡና ከ አርባምንጭ ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡በዝናብ ታጅቦ የተጀመረው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ እምብዛም ፉክክር ያልነበረበትና እንደ አየር ንብረቱ ሁሉ በእቅስቃሴ ረገድ ቀዝቃዛ እንቅስቃሴ የተስተዋለበት ነበር፡፡ በሁለተኛው ዙር የአሰልጣኝ ለውጥ በማድረግ የተወሰኑ አዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ በመቀላቀል ከመጀመሪያው ዙር አንፃር ጥሩ መሻሻል ያሳዩት ጅማ አባ ቡናዎች በኳስ ቁጥጥር ብልጫ መውሰድ ቢችሉም ጥቅጥቅ ብለው የሚከላከሉት የአርባምንጭ ተከላካዮችን አልፈው የግብ እድሎችን መፍጠር እኛ ሙከራዎችን ለማድረግ ተቸግረዋል። አርባምንጭች በመከላከሉ ላይ ትኩረት በማድረጋቸው ወደ ፊት በመሄድና ሙከራዎችን በማድረጉ በኩል ረገድ ደካማ የነበሩ ሲሆን አልፎ አልፎ ከመስመር ወደ ሳጥን ለስንታየሁ መንግስቱ የሚሻገሩ ኳሶች እና ከርቀት ወደ ግብ የሚሞከሩት ሙከራዎችም ውጤታማ አልነበሩም።አባቡናዎች በመሀል ሜዳ ላይ የአቤል አምበሴና የካሚል ረሺድ ጥምረት እንዲሁም ምስጋናው መኮንን የግል ጥረቶች ጠንካራውን የአርባምንጭን የተከላካይ ለማለፍ ተቸግረዋል። በ37ኛው ደቂቃ ሳጥን ውስጥ አቤል አምበሴ ለምስጋናው በተከላካዩች መሀል ለመሀል አሳልፎ የሰጠውን ኳስ ምስጋናው የግቡ ቋሚ የውጠኛውን ክፍል ለትማ የወጣችበት አጋጣሚ አባቡናዎች የፈጠሯት ወርቃማ አጋጣሚ ነበረች።ከእረፍት መልስ እንደ መጀመርያው አጋማሽ ሁሉ በተመሳሳይ አባቡናዎች የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ወስደው ጫና ፈጥረው መጫወት ቢችሉም የአርባምንጮችን ጠንካራና የተደራጀ መከላከል አጨዋወትን በመስበር ተስኗቸው ወደ ግብ የቀረቡ ሙከራዎች እድሎችን መፍጠር አልቻሉም። በዚህም ሁለቱም ቡድኖች ከእረፍት መልስ አንድም ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ሳያደርጉ ጨዋታው ያለ ግብ 0-0 አቻ ተጠናቋል፡፡
| 1 |
a98033f8cb34f7523d72ada49c7c62be
|
a96499ad3ed82bbbfeafd60e3b5b183e
|
“ወላይትኛ የፌደራል የስራ ቋንቋ እንዲሆን እታገላለሁ” - ወብን
|
‹‹የህብረት ስራ ማህበራት ግብይት ለፍትሃዊ ተጠቃሚነት›› በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው 6ኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ስራ ኤግዚቢሽን ባዛርና ሲምፖዚየም በዛሬው ዕለት ተከፈተ።የህብረት ስራ ማህበራቱ አምራችና ሸማቹን በማገናኘት ጤናማ የግብይት ሥርአትን በመፍጠር ግብርናውን በማዘመኑ ረገድ የሚኖራቸው ሚና ከፍተኛ ነው ተብሏል።ህብረት ስራ የማህበራችን ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆነዉ ግብርናን በማዘመን ሃገራዊ የኢኮኖሚያዊ እድገቱ እውን እንዲሆን ከፍተኛ ሚና እንደሚኖራቸው ተገልጿል ፡፡ሲምፓዚየሙ በሃገራችን እና አለም አቀፍ ህብረት ሥራ ማህበራት መልካም ስኬቶችንና ልምዶችን ለአካባቢዉ እንዲያጋሩ ምቹ ሁኔታን የፈጠረ መሆኑን ተመልክቷል ፡፡የህብረት ሥራ ማህበራት ዜጎች በፆታ፤በማህራዊ አቋምና አካል ጉዳተኝነትን ሳይለዩ እኩል በሆን መልኩ የዜጎች ማህበራዊ ችግሮችን በጋራ በመፍታት ትልቅ ሚና እንደሚኖራቸው በመክፈቻው የፌደራል ህብረት ሥራ አጄንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡስማን ሱሩር ተናግረዋል፡፡የገጠር ከተማ የኢኮኖሚ ትስስር በመፍጠር ረገድ የአርሶ አደሩን ምርት ተጠቃሚ ለማስቻል እና ስደትን ለማስቀረት የሚደረግ እንቅስቃሴም 1ነጥብ 5 ሚሊየን ዜጎች የስራ እድል መፍጠሩንና፤ ከዚህም የሴቶችና ወጣቶች የአባልነት ተሳትፎ 31ነጥብ 7 በመቶ መድረሱ ተገልጿል፡፡በሲምፓዝየም የኔዘርላንድ የአበባ ምርት ህብረት ሥራ ማህበራና የሩዋንዳ ኡሙሬንጅ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ሥራ ማህበራት የዝግጅቱ የክብር ተሳተፊ በመሆን ቀርበዋል፡፡
| 0 |
e82feced1fd8395c0d434f2a468e735c
|
40475206f9456329fcbf881d7bd176b8
|
ኦነግ የመልካም ግንኙነት ጥሪ ለፖለቲካ ሃይሎች አቀረበ
|
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የበጎ ፈቃድ ባለሙያዎች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቀረበ።በመንግሥትና በበጎ ፈቃደኛ ሰዎች ወረርሽኙን ለመቆጣጠጠር ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ሲሆን ወደፊት የወረርሽኙ ሁኔታ እየከፋ ከመጣ በርካታ የበጎ ፈቃድ ባለሙያዎችን ማሰማራት ስለሚጠይቅ በጎ ፈቃደኞች እንዲመዘገቡ ጥሪ ማቅረቡ ነው የተነገረው።በዚህ መሰረት1. በጤና ሙያ ተመርቀው ወደ ሥራ ያልተሰማሩ2. መንግሥታዊ ባልሆኑ ተቋማት እየሰሩ የሚገኙ የጤና ባለሙያዎች3. በጡረታና በተለያዩ ምክንያቶች ከሥራ የተገለላችሁ የጤና ባለሙዎች (ለመደበኛ አገልግሎት)4. የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን5. የጤና ተማሪዎች (በመንግስትና በግል)በመሆኑም መመዝገብ የሚፈልጉ ሰዎች በጤና ሚኒስቴር ድረገፅ ()እንዲመዘገቡ ሀገራዊ ቀርቧል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 0 |
5902db55151953cfc9320f548d6a35fd
|
6af7dd66c842cf676fdf05de5d2426dd
|
ከአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ግጭት ጋር በተያያዘ ሶስት የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ
|
የኹለት ተማሪዎችን ሕይወት በቀጠፈው በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ በተከሰተው ግጭት የተጠረጠሩ 13 ተማሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታወቀ። በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር መግለጫ መሰረት፣ በግጭቱ ላይ እጃቸው አለበት ተብለው የተጠረጠሩ 13 ተማሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሔደባቸው ሲሆን በአሁኑ ወቅት ዩኒቨርሲቲው በተረጋጋ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል።ጥቅምት 29/ 2012 ምሽት 5:00 ስዓት ላይ በተማሪዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት የኹለት ተማሪዎች ሕይወት ማለፉን እና ሌሎች 13 ተማሪዎች ላይም ቀላል የሚባል ጉዳት መድረሱን ያረጋገጠው የዩንቨርሲቲው አስተዳደር፣ የሠራተኞቹን እንዲሁም የተማሪዎቹን እና የአካባቢውን ማህበረሰብ ያሳዘነ ድርጊት መሆኑን በመግለፅ ክስተቱን አውግዟል።በሌላ በኩል የዲኖች ስብስብ ያለበት ግብረ ኀይል ማቋቋሙን የገለፀው ዩኒቨርሲቲው፣ ተማሪዎችን የማረጋጋት እና ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎችን በመከታተል በወቅቱ ህክምና እንዲያገኙ የማስተባበር ሥራ እየተሠራ መሆኑን አስታውቋል። በአሁኑ ሰዓትም በወልድያ ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ሲሆን ጉዳቱ ከደረሰባቸው መካከል 11 ተማሪዎች ዛሬ ከሆስፒታል ወጥተዋል።በተጨማሪም እንደ ዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ገለፃ ሕይወታቸው ያለፋ ተማሪዎች የቀበሌም ሆነ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ መሆናቸውን የሚገልፅ ምንም አይነት መረጃ በኪሳቸው ባለመገኘቱ፣ እንዲሁም ህንፃ ቁጥሩንና የዶርም ቁጥሩን መለየት ባለመቻሉ የተማሪዎቹን ማንነት ለመለየት ጊዜ የወሰደ ቢሆንም የተቋቋመው ግብረ ኀይል ሕይወታቸው ያለፉት የዩኒቨርሲቲው ተማሪ መሆናቸውን አረጋግጧል።
| 0 |
a38b9d3281ba65a95a999ec95f301527
|
ee03ebd4dd9d476b2ceec6b4b327cad5
|
አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በ"ለጥያቄዎ መልስ" ፕሮግራም ከአድማጮች ለቀረበ ጥያቄ የሰጡት ምላሽ
|
በኢትዮጵያ ክልል ለመሆን መስፈርቱ ምንድን ነው ሲዳማ ክልል መሆንዋ ሳይታለም የተፈታ ነውና በዚህ ምክንያት ህገ መንግሥቱ መሻሻል ይኖርበታል?ከሌሎች የደቡብ ብሄር ብሄረሰብና ህዝቦች ዞኖችስ ጋር የሚኖራት ግንኙነት እንዴት ይሆን የሀዋሳ ከተማስ ዕጣ ፋንታ? የሚሉና ሌሎች በርካታ ጥያቄዎች ደርሰውናል፡፡ጥያቄዎችን በአ/አ ዩኒቨርስቲ የመካነ ልማት ጥናት ኮሌጅ ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ሽፈራው ሙለታ መልስ ይሰጣሉ፡፡
| 0 |
001d1beb40ae9c57ab51bd974bec21fc
|
7e12ecc9fa2398c2ee2d7e72366e249a
|
የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ሶማልያን ጎበኙ
|
አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የኤርትራ ጉብኝታቸውን አጠናቀቁ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትናንት ጀምሮ በኤርትራ ጉብኝት ሲያደርጉ ቆይተዋል።በቆይታቸውም የሶስትዮሽ ውይይትን ከኤርትራና ሶማሊያ መሪዎች ጋር አድርገዋል።ከኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና ከሶማሊያው ፕሬዚዳንት መሐመድ አብዱላሂ ጋር በአስመራ ባደረጉት ውይይት ከዚህ ቀደም ሀገራቱ የፈረሙትን የሦስትዮሽ ስምምነት ለማስፈጸም ከስምምነት ተደርሷል።መሪዎቹ መስከረም ወር 2011 ዓ.ም የፈረሙትን የሦስትዮሽ ስምምነት ለማስፈጸም ያላቸውን ቁርጠኝነት ዳግም ማረጋገጣቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።የስምምነቱን አፈጻጸም ከመገምገም ባለፈም ለ2012 እና ቀጣይ ዓመታት የጋራ የሽብር ስጋቶችን ለመቀልበስ፣ የሕገ-ወጥ የሰዎች፣ የመሣሪያ እንዲሁም የአደንዛዥ ዕጽ ዝውውርን ለመግታት የሚሆን የትግበራ ዕቅድ አውጥተዋል።በተጨማሪም፣ ሦስቱ መሪዎች ሀገራቱ ያሏቸውን የሰው እና የተፈጥሮ ሀብቶች በጥቅም ላይ በማዋል፣ የጋራ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ሥራዎችን ለማከናወን ተስማምተዋል።ኢትዮጵያ፣ ኤርትራና ሶማሊያ የሶስትዮሽ ትስስራቸውን የሚያጎለብት የትብብር ስምምነት በመስከረም ወር 2011 ዓ.ም በኤርትራ መፈራረማቸው ይታወሳል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የኤርትራ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ሲመለሱም የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በአስመራ አውሮፕላን ማረፊያ አሸኛኘት አድርገውላቸዋል።
| 0 |
5ba108b9c9b435698fae867e55897014
|
8c34ed067c59edd531dfa836ef402afe
|
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት የውጭ ዜጎች ላይ የተፈጸመውን ጥቃት አወገዙ
|
ቱርክ ሰሜን ሶሪያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱት በዩናይትድ ስቴትስ ደጋፊ ሚሊሽያዎች ላይ ያደረሰችው ጥቃት ትኩረቱን ከፀረ እሥላማዊ መንግሥት ተዋጊዎች ላይ የሚነጥቅ አድራጎት ነው ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስትር ጂም ማቲስ አጥብቀው አወገዙ።
ጂም ማቲስ ኢንዶኔዥያ ውስጥ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል አፍሪን ላይ የተፈጸመው ጥቃት፤ በንፅፅር ሰላማዊ የነበረውን የሶሪያ አካባቢ በጥብጡዋል፤ አይሲስን ለማሸነፍ የተያዘውን ዓለምቀፍ ጥረት ያደናቅፋል። አይሲስና አልቃይዳ አጋጣሚውን ሊጠቀሙበት ይችላሉ ብለዋል።ባለፈው ሳምንት አፍሪን ውስጥ የቦምብ ድብደባ የጀመረችው ቱርክ ኩርዶች ከሚቆጣጠሩት የሰሜን ሶሪያ አካባቢ ወደሚያገናኛት ድንበር ወታደሮችዋን አዝምታለች።
ጃካርታ ውስጥ ከኢንዶኔዥያ አቻቸው ጋር እየተወያዩ ያሉት ሚኒስትር ማቲስ ቱርክ በምትወስደው ርምጃና በመግለጫዎችዋም መቆጠብን እንድታሳይ አጥብቀን እናሳስባለን ብለዋል።
የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት አባል የሆነችው ቱርክ ጥቃቱን ከመጀመርዋ አስቀድማ ዩናይትድ ስቴትስ እንዳስታወቀች ዕሁድ ዕለት የገለፁት ሚኒስትሩ በዚያ ወቅት የቱርክን ርምጃ እንዳልነቀፉና አነጋገራቸው የተቀየረው በዛሬው መግለጫቸው ላይ መሆኑ ተስተውሏል።
| 0 |
22a619def7e5a8e0bb36adb538831b78
|
214835c99fe62c5ad58913df6029e2e7
|
ትረምፕ ለጠቅላይ ፍ/ቤት ዳኝነት ያጯቸው ብሬት ካቫኖ
|
ለከፍተኛ ቦታዎችና የሥልጣን ደረጃዎች የማጫቸውን ሰዎች የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት አያፀድቅልምኝ በሚል ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ምክር ቤቱን ሊዘልሉ እንደሚችሉ አስጠንቅቀዋል።
ይህ ሹመታቸው የአሜሪካ ድምፅን በበላይነት ለሚቆጣጠረው ነፃ ተቋም የዩናይትድ ስቴትስ የዓለማቀፍ ሚድያ ኤጀንሲን ዋና ሥራ አስፈፃሚን ሹመት እንደሚያካትት ታውል።
| 0 |
958a28c0f3c7b901737fc5995aff284b
|
2a0f2406e2597ddbf1a6e4684f25f9ae
|
ጽህፈት ቤቱ ኤችአይቪን የመከላከል ሥራውን ለማከናወን ከአምስት የብዙሃን መገናኛ ጋር ስምምነት ፈጸመ
|
በአገር ውስጥ እየሠሩ የሚገኙ የመገናኛ ብዙሃን የመልካም አስተዳደር ማሳያ ሞዴል ሊሆኑ እንደሚገባቸው የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታወቀ ።የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ዛዲግ አብርሃ ለመገናኛ ብዙሃን አመራሮች ፣ ጋዜጠኞችና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊዎች በተዘጋጀው የአምስት ቀን የመልካም አስተዳደር ላይ የተኮረ ሥልጠና ላይ እንደገለጹት የመገናኛ ብዙሃን በአገሪቱ የመልካም አስተዳደር እንዲረጋጋጥ ከፍተኛ ሚና ሊጫወቱ ይገባል ። የመገናኛ ብዙሃን ከመልካም አስተዳደር ጋር በተያያዘ በአገሪቱ የሚስተዋሉ ችግሮችን ነቅሰው ለማውጣት የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት በራሳቸው የመልካም አስተዳደርን ማስፈን እንደሚጠበቅባቸው አቶ ዛዲግ ተናግረዋል ።በተለይም መገናኛ ብዙሃን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለማጋለጥ ህብረተሰቡን በተገቢው መልክ ማወያያት ይገባቸዋል ያሉት አቶ ዛዲግ መገናኛ ብዙሃን መልካም አስተዳደር ላይ አስፈላጊውን ዘገባ በማቅረብ ተገቢውን ሚና ሊጫወቱ እንደሚገባ ገልጸዋል ።ሌላው የመገነኛብዙሃን በአገሪቱ በተለያዩ ዘርፎች በወጡት ፖሊሲዎች ፣ አሠራሮችና ደንቦች አተገባባር ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን በማሳየት ረገድም የመገናኛ ብዙሃን የሚጠበቅባቸውን ተግባራት ሊያከናውኑ እንደሚገባ አቶ ዛዲግ ጠቁመዋል ።መንግሥት የመገናኛ ብዙሃን ውስጥ የሚስተዋሉ የደሞዝ ማነስ ፣ የግብዓት እጥረቶች፣ የአቅምና ክህሎት ክፍተቶችን ለመሙሏት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግም አቶ ዛዲግ አስረድተዋል ።የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያ ስነ ምግባር የታነፀ በመሆን በመረጃ የተደገፈ የምርምራ ጋዜጠኝነትን ሥራን ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ ተመልክቷል ።የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ከመላ አገሪቱ ለተውጣጡ ከ200 ለሚበልጡ የመገናኛ ብዙሃን አመራሮች ፣ ጋዜጠኞችና የህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ያሳተፈ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሥልጠና በዛሬው ዕለት ተጀምሯል ።
| 0 |
ca1d61ca4a013c07fe024feed6d7f3c4
|
ca1d61ca4a013c07fe024feed6d7f3c4
|
ኢትዮጵያ እና ሕንድ ግንኙነታቸውን ለማጎልበት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ
|
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 27፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰላም እና የውጭ ግንኙነት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ ከሕንድ አምባሳደር ሮበርት ሸትኪንቶንግ እና ከሥራ ባልደረቦቻቸው ጋር የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ለማጎልበት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ዶክተር ነገሪ ሌንጮ፤ ሁለቱ ሀገራት የፓርላማ የወዳጅነት ቡድኖቻቸውን በማጠናከር በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ዘርፎች የበለጠ ተቀራርበው መሥራት ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡ሁለቱ ሀገራት በታሪክ እና በባሕል ተመሳሳይነት እንዳላቸው የገለጹት ዶክተር ነገሪ ከጥንት የመጣውን የሁለትዮሽ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በኢፌዴሪ ፓርላማ በኩል ሁለንተናዊ ጥረት የሚደረግ መሆኑን አስረድተዋል፡፡በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን ኢንቨስት ከሚያደርጉ ሀገራት ከቻይና በመቀጠል ሕንድ በሁለተኛ ደረጃ እንደምትገኝም አስታውሰዋል፡፡ሕንድ በአለም 5ኛ ግዙፍ ኢኮኖሚ መሆኗን በመጥቀስ፥ በዚሁ መሰረት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት የበለጠ ለማጎልበት መሠራት ይኖርበታልም ብለዋል፡፡በትግራይ ክልል ጊዜያዊ መንግስት ተቋቁሞ ስራ መጀመሩን፥ በሕወሓት ጽንፈኛ ቡድን የወደሙ መሠረተ-ልማቶችን የመጠገን ሥራ እየተከናወነ እንደሆነ፥ ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች ድጋፍ የማቅረብ ስራ እየተሰራ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡ወንጀለኞችን አድኖ ለህግ የማቅረብ ስራ በፌዴራል ፖሊስ እየተሰራ እንዳለም አስረድተዋል።አምባሳደር ሮበርት በበኩላቸው ኢትዮጵያ እና ሕንድ ከጥንት ጀምሮ የነበራቸውን መልካም ግንኙነት እና የትብብር መንፈስ የበለጠ ለማሳደግ በትምህርት፣ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት፣ በቱሪዝም፣ በህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እና በሌሎችም በጋራ ሊያሠሩ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ተባብረው እንዲሠሩ ሀገራቸው ቁርጠኛ መሆኗን ተናግረዋል፡፡ሁለቱ ሀገራት በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዘርፍ፣ በባሕል በጋራ በመሥራት ያላቸውን ትብብር እንዲያሳድጉ ሀገራቸው ፍላጎት እንዳላት ማስታወቃቸውን ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 1 |
04aa0bf93728f6b25ca4030e51876069
|
bcd1afd683d8b27efa8fbd6a27f0b90e
|
ቅዱስ ጊዮርጊስ እና መከላከያ አህጉራዊ ተጋጣሚዎቻቸውን አውቀዋል
|
የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ መካከለኛ – ሰሜን ዞን 15ኛ ሳምንት ትላንት እና ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎች ቀጥሏል፡፡
ትላንት በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ቅድስት ማርያም እቴጌን 2-1 ሲያሸንፍ መከላከያ ኢትዮጵያ ቡናን 6-0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል፡፡ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኤሌክትሪክን 4-0 በመርታት ከደደቢት ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ 5 አጥብቧል፡፡ ቀጥሎ በተካሄደው የደደቢት እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ አሸንፏል፡፡ ደደቢት በሎዛ አበራ ግብ ቀዳሚ መሆን ቢችልም ትዕግስት ዘውዴ እና ትመር ጠንክር ያስቆጠሯቸው ግቦች የደደቢትን የውድድር ዘመኑ 100% ጉዞ አሰናክሎታል፡፡የሊጉ 14ኛ ሳምንት ነገ በሚደረግ ጨዋታ ሲጠናቀቅ ሙገር ሲሚንቶ ከልደታ ክ/ከተማ ይጫወታሉ፡፡ ዳሽን ቢራ ደግሞ በዚህ ሳምንት አራፊ ቡድን ነው፡፡
ቅድስት ማርያም 2-1 እቴጌ
መከላከያ 6-0 ኢትዮጵያ ቡና
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 4-0 ኤሌክትሪክ
ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ደደቢትአርብ ሚያዝያ 28 ቀን 2008
ሙገር ሲሚንቶ ከ ልደታየደረጃ ሰንጠረዥ
| 0 |
ffd669c293b162edd495521287f25d53
|
ffd669c293b162edd495521287f25d53
|
ሳዑዲ ዓረቢያ በተጨማሪ እሴት ታክስ ላይ ሶስት እጥፍ ጭማሪ ልታደርግ ነው
|
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ በኮሮና ቫይረስ የተጎዳውን ኢኮኖሚ ለመደገፍ በተጨማሪ እሴት ታክስ ላይ ሶስት እጥፍ ጭማሪ እንደምታደርግ አስታወቀች።በዚህም የተጨማሪ እሴት ታክሱ ከሰኔ ወር መጨረሻ ጀምሮ ከ5 በመቶ ወደ 15 በመቶ ከፍ ይላል ነው የተባለው።የሃገሪቱ ገንዘብ ሚኒስትር ሞሃመድ አል ጀዳን እርምጃው ከባድ ቢሆንም የተረጋጋ ኢኮኖሚን ለመፍጠርና ኮሮና ቫይረስ የሚያስከትለውን ተፅዕኖ ለመቋቋም አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።እርምጃው ሃገሪቱ በአመቱ የመጀመሪያ ሶስት ወራት ከፍተኛ የበጀት ጉድለት ካጋጠማት በኋላ የተወሰደ ነው ተብሏል።በነዳጅ ምርቷ ላይ የተንጠለጠለው ኢኮኖሚዋም ኮሮና ቫይረስ ባስከተለው ተፅዕኖ ሳቢያ ክፉኛ መጎዳቱ ይነገራል።የሃገሪቱ ማዕከላዊ ባንክም ባለፈው መጋቢት ወር ላይ የውጭ ምንዛሪ ክምችት በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱን አስታውቆ ነበር። መንግስት ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጭማሪው ባለፈም እስካሁን ለዜጎቹ ይሰጥ የነበረውን የድጎማ ገንዘብ ከያዝነው ወር መጨረሻ ጀምሮ እንደሚያቋርጥ ገልጿል።ሳዑዲ ዓረቢያ ተጨማሪ እሴት ታክስን በነዳጅ ምርቷ ላይ የተንጠለጠለውን ኢኮኖሚዋን ለመደገፍ በሚል ከሁለት አመታት በፊት ተግባራዊ ማድረግ መጀመሯ የሚታወስ ነው።ምንጭ፦ ቢቢሲየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 1 |
9f045db7a8f980b37c09c1c385c13445
|
87c378b309f3cbb14dcffe08e88bd93b
|
የአፍሪካ ወጣቶች ዋሺንግተን ላይ ተሰብስበዋል
|
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን የሰሜን ኮርያን በመሳሰሉ አጣዳፊ ጉዳዮች ላይ ለማትኮር ሲሉ የአፍሪካ ጉብኝታቸውን በአንድ ቀን ያሳጥራሉ።የቻድና የናይጀርያ ኦፊሴላዊ ጉብኝታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ በአንድ ቀን ቀድመው ወደ ሀገራቸው ይመለሳሉ ሲሉ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስቲቭ ጎልድስተይን ዛሬ ተናግረዋል።ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከሰሜን ኮርያ መሪ ኪም ዦንግ ኡን ጋር በቀጥታ ለመነጋገር ከሰሜን ኮርያ የቀረበላቸውን ግብዣ መቀበላቸውን ያስታወቁት ቲለርሰን አፍሪካን ይጎበኙ በነበረበት ወቅት ነው።ቲለርሰን ዛሬ ከቻድ ፕሬዚዳንት ኢድሪስ ዴቢ ጋር ለመነጋገር ኢንጃሚናን ጎብኝተዋል። ዩናይትድ ስቴትስ ባለፈው ጥቅምት ወር በቻድ ላይ የጣለችውን ማዕቀብ በቅርቡ ልታነሳ እንደምትችል ቲለርሰን ወደ ኋላ ጠቁመዋል።የቻድ መንግሥት በሚሰጠው ፓስፖርት ላይ ቁጥጥር ለማጠናከር የሚያስችል እርምጃ ወስዷል። የመረጃ ልውውጥ ሥራም አሻሽሏል ብለዋል ቲለርሰን።ሬክስ ቲለርሰን ወደ ሀገራቸው ከማምራታቸው በፊት ከናይጀርያው ፕሬዚዳንት ሙሐመዱ ቡሀሪ ጋር ለመነጋገር ወደ ናይጀርያ መዲና አቡጃ በአይሮፕላን ሄደዋል።ቲለርሰን ባለፈው ቅዳሜ አሟቸው ስለነበር በኬንያ አንዳንድ ኩነቶችን ሰርዘዋል። አሁን ግን ደህና ናቸው። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ስለ ሰሜን ኮርያና ስለሌችም ነጥቦች በሚከናወኑ ጉዳዮች ላይ ለመሳተፍ ነገ ዋሺንግተን ይገባሉ ሲሉ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስቲቭ ጎልድስተይን አሳታውቀዋል።
| 0 |
e9b6d964abf047b5331a0766cfae5259
|
e9177773659934d20ccc9d1a53ab0ea9
|
ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የሐምሊን ፊስቱላ ሆስፒታልን ጎበኙ
|
በቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው ጽሕፈት ቤት የተገነባው የብርሐን ደባርቅ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ።ባሕር ዳር፡ ጥር 05/2013 ዓ.ም (አብመድ) ቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው እና የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገርን ጨምሮ የክልልና የፌዴራል የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው ትምህርት ቤቱ የተመረቀው።የቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው ጽሕፈት ቤት የትምህርት ተደራሽነትንና ጥራትን ለማሳደግ በሚያደረገዉ ጥረት በጽሕፈት ቤቱ ግንባታቸው ከተጠናቅቁ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ የሆነዉን በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ አስተዳደር ያስገነባዉን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዛሬዉ እለት አስመርቋል፡፡ትምህርት ቤቱ በዉስጡ የአስተዳደር ህንጻ፣ የመማሪያ ክፍሎች፣ ላብራቶሪ፣ የቤተ መጽሀፍ ፣ የስብሰባ አዳራሽ እና የመጸዳጃ ህንጻዎችን ያካተተ ሲሆን ግንባታዉ 13 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር ወጪ ተደርጎበታል ተብሏል፡፡ጽሕፈት ቤቱ በዛሬዉ እለት ያስመረቀዉ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታቸዉ ተጠናቆ ከተመረቁት ስድስተኛው ሲሆን ቀሪዎቹ በቅርብ ቀን በሁሉም ክልሎች እንደሚያስመርቅም ታውቋል፡፡
| 0 |
d9d66ab47fb5714fc296eafa17e19303
|
40e751a093bf118d2b9c072dc9e11042
|
የፋይናንስ ጉባዔን በብቃት ለማስተናገድ ዝግጅት እያደረገች ነው”-ጠ/ሚ ኃይለማርያም
|
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፖብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠ/ር አብይ አሕመድ ያቀረቧቸውን አዳዲስ የካቢኔ አባላት ሹመት ዛሬ አፀደቀ።አዲሱ የካቢኔ አባላትም በብቃት፣ በልምድ፣ በትምህርት ዝግጅት እና ለውጥን መምራት የሚችሉ ተብለው የተመረጡ መሆኑን ጠ/ሚ አብይ አሕመድ ለምክር ቤቱ አብራርተዋል።እንዲሁም ከአዲሱ ካቢኔ በኢትዮጵያ ብሎም በአፍሪካ ለመጀመሪያ በሚባል ደረጃ 50 በመቶ ወይም ከ20 የካቢኔ አባላት ውስጥ አሥሩ ሴቶች ናቸው።
| 0 |
93bd5221552cbca09aad7e091137791a
|
98ff7f9a41791d1fa6cdfebd6a1d18fb
|
የኢሕአዴግ ጠቅላላ ጉባዔ በነሐሴ እንደሚካሄድ ተገለጸ
|
ለሁለት የተከፈሉት የአንድነት አባላት እሁድ በየፊናቸው ጠቅላላ ጉባዔ ሲያካሂዱ በተመሳሳይ መኢአድም ጠቅላላ ጉባዔውን አካሂዷል።በሁለት ጎራ የተከፈሉ የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ አባላት በሁለት የተለየዩ መድረኮች እሁድ መሪዎቻቸውንም መርጠዋል።አቶ በላይ ፍቃዱ የሚመሩት የአንድነት ፓርቲ 205 ጠቅላላ የጉባዔ አባላት ተገኝተውበታል ባለውና በአንድነት ፅህፈት ቤት በተካሄደው ስብሰባ በሚስጥር ድምጽ አሰጣጥ ሂደት አቶ በላይን በድጋሚ በአብላጫ ድምጽ ፕሬዝዳንት አድርጎ መርጧል።ሌላኛው የአንድነት ፓርቲ ስብስብ ደግሞ በዲአፍሪክ ሆቴል በጠራው ጉባኤ 150 አባላት በጉባዔው የተገኙ ሲሆን፥ አቶ ትእግስቱ አዎሎን ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል።የምስራቅ ቀጠና ሃላፊ እና የብሄራዊ ምክር ቤቱ አባል አቶ አየለ ስሜነህ ሊቀመንበር የመረጥነው በፓርቲው የ2004 መተዳደሪያ ደንብ መሰረት ነው ብለዋል።በሌላ በኩል በአቶ ማሙሸት አማረ የሚመራው መኢአድ ዛሬ ጠቅላላ ጉባኤውን በፅህፈት ቤቱ አካሂዷል።ድርጅቱ አቶ ማሙሸትን ፕሬዝዳንት አድርጎ ሲመርጥ ሌሎች የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትና የምክር ቤት አባላትንም ምርጫ አካሂዷል።ህጋዊ የድርጅቱ ፕሬዝዳንት እኔ ነኝ የሚሉት አቶ አበባው መሃሪ ደግሞ የተጠራው ጠቅላላ ጉባዔ ተቀባይነት የሌለው ህገ ወጥ ነው ብለዋል።አቶ ማሙሸት አማረ፥ እነ አቶ አበባው መሃሪ በጠቅላላ ጉባኤው ላይ እንዲገኙ ጥሪ አስተላልፈንላቸዋል ቢሉም ፋና ብሮድስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው አቶ አበባው ግን በጉባዔው ላይ እንድንገኝ የተላለፈ ጥሪ የለም፣ የጥሪው አካሄድም ትክክለኛውን አሰራር ያልተከተለ ነው ብለዋል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)
| 0 |
5f93d69d77426eea86feb90ddd223538
|
0916af00ef0cdd7f085421a97d62cba2
|
ባለስልጣኑ ከ152 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ መታቀዱን አስታወቀ
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአምስት ወራት ውስጥ 8 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰብ እንደቻለ የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ብዙአየሁ ቢያዝን ገለፁ፡፡የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ በ2013 በጀት ዓመት ከመደበኛ እና ከከተማ አገልግሎት ገቢ በድምሩ 20 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ እየሰራ ይገኛል።አፈፃፀሙ በዓመቱ ለመሰብሰብ ከታቀደው ውስጥ 40 በመቶ ሲሆን በአምስት ወራት ለመሰብሰብ ከታቀደው ደግሞ 95 ነጥብ 3 በመቶ ነው ብለዋል፡፡ይህ አፈፃፀም በ2012 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወር ላይ ከተሰብሰብ ገቢ ጋር ሲነፃፀር የ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ጭማሪ ወይም 44 ነጥብ 3 በመቶ ብላጫ አሳይቷል፡፡የአምስት ወራት እቅዱ መቶ በመቶ እንዳይሳካ የኮቪድ ወረርሽኝ በፈጠረው ተፅኖ እስካሁን ድረስ ያላገገሙ ዘርፎች እንደ ቱሪዝም እና የአገልግሎት ዘርፉም ክፉኛ መጎዳቱ እንደሆነ ሃላፊዋ መናገራቸውን ከቢሮው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ከጸጥታው ጋር ተያይዞ እስካሁንም ድረስ ወደ ስድስት ዞኖች በተገቢው ሁኔታ የተደራጀ ስራ እንዳልሰሩ ነው የተነገረው ።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፦የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
609d172a230d00f2d740b6dd60092d7d
|
c5df82cfdc7f8cb0c3c6e5b61cb5cb4d
|
ደቡብ ፖሊስ ካስፈረማቸው በርካታ ተጫዋቾች ጋር እየተለያየ ነው
|
በያዝነው የዝውውር መስኮት በርካታ ተጫዋቾች ያጡት እና እስካሁን ተጫዋቾች ሳያስፈርሙ የቆዩት ብርቱካናማዎቹ አራት ተጫዋቾችን በማስፈረም ወደ ገበያው ገብተዋል።ዋለልኝ ገብሬ የመጀመርያው ፈራሚ ነው። የእግር ኳስ ህይወቱን በቅዱስ ጊዮርጊስ ታዳጊ ቡድን ጀምሮ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣ ኤሌክትሪክ እና ወልዋሎ የተጫወተው ይህ አማካይ ከስድስት ወር የጅማ አባጅፋር ቆይታ በኃላ ነው ድሬዳዋ ከተማን የተቀላቀለው።አማኑኤል ተሾመ የምስራቁን ክለብ የተቀላቀለ ሌላኛው ተጫዋች ሆኗል፡፡ የቀድሞው የአዲስ አበባ ከተማ እና ወላይታ ድቻ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ያለፉትን ሁለት ዓመታት በመከላከያ ያሳለፈ ሲሆን የቡድኑ ሁለተኛ አዲስ አማካይ ፈራሚ ሆኗል፡፡ሌላኛው ፈራሚ ዘሪሁን አንሼቦ ነው። ዘንድሮ ከሊጉ በተሰናበተው ደቡብ ፖሊስ በግሉ ጥሩ ጊዜ ያሳለፈው የቀድሞው የመተሐራ የመሀል እና የቀኝ መስመር ተከላካይ ከአንድ ዓመት የፖሊስ ቆይታ በኋላ ወደ ቀድሞ ክለቡ ድሬዳዋ በድጋሚ በአንድ ዓመት ውል ተጉዟል፡፡የክለቡ አራተኛ ፈራሚ ደግሞ ዘካሪያስ ቱጂ ሆኗል፡፡ ከቅዱስ ጊዮርጊስ የተገኘው የግራ መስመር ተከላካዩ በ2010 ወደ ኤሌክትሪክ ቢያመራም ከክለቡ ጋር ያለመግባባት ፈጥሮ በመለያየቱ የተጠናቀቀውን የውድድር ዓመት ያለ ክለብ አሳልፏል። ተጫዋቹ በቅርቡ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር በነበረው ቆይታ ከእግርኳስ በመራቁ የተሰማውን ከባድ ስሜት ገልጾ አቋሙን ለመጠበቅ በግሉ ልምምድ እየሰራ እንደሚገኝ ገልፆ ነበር።በቴዎድሮስ ታከለ እና ማቲያስ ኃይለማርያም
| 0 |
d2ec342b2dfc442a3163591152872aba
|
6298b2521b8d2f2d7af90b5eef78d406
|
የጂማ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል ሙያተኞች የትርፍ ሰዓት ክፍያ ዘገየብን ሲሉ ቅሬታቸውን ገለጹ
|
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የወራቤ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ጎበኙ።የጉብኝቱ ዋና ዓላማ ሆስፒታሉ የእስካሁን የአገልግሎት አሰጣጥ ሂደት የተመዘገቡ ጠንካራ ውጤቶችን በማስመልከት ሆስፒታሉ በቀጣይ የአገልግሎት አሰጣጥ አድማሱን ማስፋት በሚችልበት ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው።ሆስፒታሉ በሀገሪቱ የመጀመሪያው የኮምሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ደረጃን ያገኘ ሆስፒታል ነው ተብሏል።በአሁኑ ወቅት 389 አልጋዎችን በመያዝ ለስልጤ ዞንና ሌሎች በሀገሪቱ ለሚገኙ 5 ሚሊየን ለሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የህክምና አገልግሎት መስጠት የሚያስችል አቅም እንዳለው ከስልጤ ዞን ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
| 0 |
f3dc28b6fe1687dd917de9554727cc8e
|
f3dc28b6fe1687dd917de9554727cc8e
|
የሴት ተጫዋቾች የደሞዝ ክፍያ በወቅቱ አለመከፈል እየተቸገሩ ነው
|
በ2012 በኢትዮጵያ በሁለቱም ፆታ ሲደረጉ የነበሩ የእግር ኳስ የሊግ ውድድሮች ከወራት በፊት በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የተነሳ ከቆሙ በኃላ በቅርቡ ደግሞ በይፋ ሙሉ ለሙሉ መሰረዛቸው ይታወሳል፡፡ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ውድድሮቹ ቢሰረዙም ክለቦች ከተጫዋቾች ጋር በገቡት ውል መሠረት ወርሀዊ ክፍያቸውን እንዲከፍሉ ማሰሰቡ የሚታወቅ ቢሆንም ክለቦች ተግባራዊ ከማድረግ ይልቅ እጃቸውን ሰብስበው ቁጭ ብለዋል፡፡ አንዳንድ ክለቦች ይህን ጉዳይ ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት በአግባቡ ቢከፍሉም አመዛኞቹ ክለቦች ግን ከማስፈፀም ይልቅ በራቸውን መዝጋትን አማራጭ አድርገዋል፡፡በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ እና በሁለተኛ ዲቪዚዮን ላይ ያሉ ክለቦች በወቅቱ ለተጫዋቾቻቸው ክፍያን ሳይፈፅሙ ረጅም ወራትን እያስቆጠሩ በመምጣታቸው በርካታ ሴት ተጫዋቾች ቅሬታን ለፌዴሬሽኑ ማሰማት ጀምረዋል፡፡ ተጫዋቾቹ እንዳሉት ከሆነ “ደመወዝ ሳይከፈለን ረጅም ጊዜን አስቆጥረናል፡፡ በእጃችን ገንዘብ የለም፡፡ ክለቦቻችንን በተደጋጋሚ ክፈሉን ብንልም ለኛ ትኩረት ከመስጠት ይልቅ ለወንድ ቡድኖቻቸው ብቻ ትኩረትን ይሰጣሉ፡፡ እኛም ተጫዋች ነን፤ ይህን ችግራችንን ፌድሬሽኑ ተገንዝቦ ደመወዛችንን ሊያሰጠን ይገባል፡፡” ሲሉ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡ አንድ አንድ ተጫዋቾች እንዳሉት ከሆነ የኮሮና ቫይረስ ከመከሰቱ ቀደም ብሎም ደመወዝ አልተከፈለንም ያሉ ሲሆን “ከሁለት ወር እስከ ሰባት ወር ድረስ ክለቦች ደመወዛችንን በአግባቡ አልከፈለንም፡፡” ብለዋል፡፡ ከአምስት የፕሪምየር ሊግ እና የሁለተኛ ዲቪዚዮን ክለቦች ውጪ ሌሎቹ ክለቦች በአግባቡ ለተጫዋቾቻቸው ክፍያን እየፈፀሙ እንዳልሆነም ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል፡፡ፌዴሬሽኑ በቀጣይ የሴት ተጫዋቾችን ጉዳይ በተጨማሪም ከወንድ ተጫዋቾች ጋር በተገናኘ የሚነሳው ቅሬታን በምን መልኩ ለመፍታት አስቧል በሚሉት ዙሪያ ከፌዴሬሽኑ ተወካይ በቀጣይ ምላሽ ይዘን እንመለሳለን፡፡
| 1 |
ebca14a54a9ff7f581bdd8fcf1a06f7e
|
ebca14a54a9ff7f581bdd8fcf1a06f7e
|
በሀገር ክህደት እና የሀገር መከላከያና የፌደራል ፖሊስ አባላትን በማሳገት የተጠረጠሩ ከፍተኛ የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር ሃይል፣ የሀገር መከላከያና የፖሊስ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ወጣ
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በሀገር ክህደት እና የሀገር መከላከያና የፌዴራል ፖሊስ አባላትን በማሳገት የተጠረጠሩ ከፍተኛ የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር ሃይል፣ የሀገር መከላከያና የፖሊስ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ መውጣቱን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ከመንግስት እና ህዝብ የተጣለባቸውን ከባድ ኃላፊነት ወደ ጐን በመተው መቀመጫቸውን ትግራይ ክልል ካደረጉ ፀረ-ሠላም እና ፀረ-ህዝብ የህዋሃት ከፍተኛ አመራሮች ተልዕኮ መቀበላቸውን ነው ኮሚሽኑ የገለጸው፡፡የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው ጥቅምት 24 በሀገር መከላከያ ሰራዊትና በፌዴራል ፖሊስ አባላት ላይ የተካሄደውን የእገታ ተግባር እንደመሩና እንዳስተባበሩ በምርመራ የተደረሰባቸው 40 የከዱና በጡረታ የተገለሉ የኢትዮጵያ አየር ሃይል፣ የሀገር መከላከያና የፌዴራል ፖሊስ ተጠርጣሪ አመራሮች ላይ መሆኑን ኮሚሽኑ ገልጿል።በዚህም መሰረት ሜጀር ጀነራል ፃድቃን ገ/ትንሳኤ ፣ኮሎኔል በርሄ ወልደ ሚካኤል ገብሩ፣ኮሚሽነር ይህደጎ ስዩም ወልደማርያም ጨምሮ 40 የኢትዮጵያ አየር ሃይል፣ የሀገር መከላከያና የፌዴራል ፖሊስ ተጠርጣሪ አመራሮች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ወጥቶባቸዋል።በመሆኑም መላው የሃገሪቱ ህዝብ በተለይም ደግሞ ሰላም ወዳዱ የትግራይ ህዝብ፣ የሀገር መከላከያ ሰራዊት፤ የአገራችን የፖሊስ ሰራዊትና የደህንነት ተቋማት እነዚህን የጁንታው ህዋሃት ጥፋት ቡድን አባላት አድኖ ለህግ ለማቅረብ እየተደረገ ባለው ጥረት ህብረተሰቡ የድርሻውን እንዲወጣ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል፡፡በቀጣይም መቐለ ከተማ የገባው የኮማንዶና የወንጀል ምርመራ ቡድን በሚያደርገው አሰሳና ኦፕሬሽን የሚገኙ ውጤቶችን እየተከታተለ በመገናኛ ብዙሃን በኩል ለህብረተሰቡ ይፋ የሚያደርግ መሆኑን ገልጿል፡፡ ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
| 1 |
3cd820fcc05910e02bf8d08afef75e62
|
3cd820fcc05910e02bf8d08afef75e62
|
ተጫዋቾች በደሞዝ ምክንያት ችግር ውስጥ ናቸው
|
የበርካታ ክለብ ተጫዋቾች በደሞዝ ምክንያት ችግር ውስጥ እንዳሉ ሶከር ኢትዮጵያ ከተለያዩ ክለብ ተጫዋቾች ቅሬታ ለመረዳት ችላለች።በጉዳዩ ዙርያ ሀሳባቸው የሰጡት አብዛኞቹ ተጫዋቾቹ ክለባቸው በደሞዝ ዙርያ ሊያነጋግራቸው ፍቃደኛ እንዳልሆነ እና ሁኔታው በዚ ከቀጠለ በችግር ውስጥ እንደሚወድቁ አስረድተዋል። ከቀናት በፊት የፕሮፌሽናል ተጫዋቾች ማሕበር ስድስት ክለቦች ደሞዝ መክፈላቸውን ጠቅሶ ክለቦቹን ማመስገኑ የሚታወስ ሲሆን ደሞዝ ባልከፈሉ ክለቦች ያለውን አቋም እና የማሕበሩ አባላት የሆኑ ተጫዋቾች ቀጣይ ዕጣ ፋንታ ያለው ነገር የለም።የክለብ አመራሮች ቀርበው እንድያናግሯቸው እና በቅርቡ መፍትሔ እንደሚሹ የተናገሩት ተጫዋቾቹ በተለይም ጀማሪ እና ታዳጊ ተጫዋቾች ችግር ውስጥ እንዳሉ ገልፀዋል።
| 1 |
b9686401f45a23979e4d05c6ed8077a1
|
2b2271e9fd6db1b74c868c90f37acdd7
|
ብሩንዲ በአሳሳቢና ፈታኝ ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ የሰብዓዊ መብቶች ድርጅት አስታወቀ
|
በተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር ዘይድ ራአድ አል ሁሴን ከሚያዝያ 24-26/2009 ዓ.ም ኢትዮጵያን ይጎበኛሉ፡፡ኮሚሽነሩ የኢፌዴሪ መንግሥት ባደረገላቸው ግብዣ መሰረት ነው ሀገሪቱን የሚጎበኙት፡፡እግረ መንገዳቸውን ከአፍሪካ ህብረት መሪዎች ጋር እንደሚወያዩም ታውቋል፡፡በኢትዮጵያ ቆይታቸው የሀገሪቱን የሰብአዊ መብት ሁኔታና የመንግሥታቱን ድርጅት የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ተግባራት በተመለከተ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባዔ አባዱላ ገመዳና ከሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ጋር ምክክር ያደርጋሉ፡፡ከዚህ በተጨማሪ ኮሚሽነሩ ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር አዲሱ ገብረእግዚአብሔር፣ ከኢትዮጵያ ሲቪል ሶሳይቲ ድርጅቶችና ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተገናኝተው እንደሚነጋገሩም ታውቋል፡፡ኮሚሽነር ዘይድ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማትን ጨምሮ ከህብረቱ የሰላምና ደህንነት ኮሚሽነር ስማይል ቼርጉይና ከህብረቱ የፖለቲካ ጉዳዮች ኮሚሽነር ሴሱማ ሚናታ ሳማቴ ጋር ተገናኝተው የሁለቱን ተቋማት ሰብዓዊ መብቶች ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት መንገድ ምክክር ያደርጋሉ፡፡ከዚህ በተጨማሪ ትብብራቸውን ለማጠናከር በቅርቡ በሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ላይ የተጠናከረ ትብብር ለማድረግ በኒዮርክ የተፈረመው ስምምነት ትግበራና መሰል የትብብር ዘርፎች የውይይታቸው አጀንዳዎች እንደሚሆኑም ተገልጿል፡፡ ኮሚሽነሩ በጉብኝታቸው ማጠቃለያ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የስብሰባ አዳራሽ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጡም በተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽን ቢሮ ይፋ አድርጓል( ኢዜአ )፡፡
| 0 |
66e505494ad03423c5482e5b0856878c
|
fbf63e269a81511aa065eb3b323bffd7
|
በየትኛው ፍ/ቤት መታየት እንዳለበት ለመወሰን ም/ቤቱ ለነገ ወደያ ቀጠሮ ይዟል
|
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያየቶ ውሳኔ አሳለፈ።ምክር ቤቱ በገንዘብ ሚኒስትር ተዘጋጅተው በቀረቡ የብድር ስምምነቶችና ማጽደቂያ ረቂቅ አዋጆች እንዲሁም የኢሚግሬሽን፣ የዜግነትና የወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ስልጣን፣ ተግባርና አደረጃጀት ለመወሰን በቀረበው ደንብ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።ከተለያዩ የፕሮግራም ማስፈጸሚያ የብድር ስምምነቶች መካከል መንግስት ለቴክኒክና ሙያ ስልጠና ድጋፍ ፕሮጀክት ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር፣ ለሴቶች ንግድ ስራ ፈጠራ ብቃት ማሳደጊያ ፕሮግራም ከአውሮጳ ህብረት ጋር ባደረጋቸው ስምምነቶች ላይ ውይይት አድርጓል። ለአነስተኛና መካከለኛ ከተሞች የሳኒቴሽን መሰረተ ልማት ማስፋፊያና ማሻሻያ ፕሮግራም ከፊል ማስፈጸሚያና ዘላቂ አካታች የግብርና ምርት እሴት ሰንሰለት ዕድገት ፕሮግራም ከጣሊያን መንግስት ጋር በተደረጉ የብድር ስምምነቶች ላይም ተወያይቷል።መንግስት ያደረጋቸውን ስምምነቶች ከአገሪቱ የብድር አስተዳደር ስትራቴጂ የሚጣጣሙ መሆኑን በመገምገም እንዲሁም የሚያስገኙትን ፋይዳ ከግምት ውስጥ በማስገባት እንዲጸድቁም ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መርቷል።በሌላ በኩል በኢሚግሬሽን፣ የዜግነትና የወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ስልጣን፣ ተግባርና አደረጃጀት ለመወሰን በቀረበው ደንብ ላይ ምክር ቤቱ ተወያይቷል።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን ባወጣው አዋጅ መሰረት የኢሚግሬሽን ዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ እና የብሔራዊ መታወቂያ አገልግሎት አሰጣጥ በአንድ ኤጀንሲ እንዲደራጁ በመደረጉ የኤጀንሲውን ስልጣን፣ ተግባርና አደረጃጀት ለመወሰን የሚያስችል ደንብ በሰላም ሚኒስቴር ተዘጋጅቶ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቧል።ምክር ቤቱም በረቂቅ ደንቡ ላይ በስፋት ተወያይቶ ማሻሻያዎችን በማድረግ ደንቡ በስራ ላይ እንዲውል ወስኗል።(ምንጭ ፡- ኢዜአ)
| 0 |
81c05480f16d42508ecfeb47f865bfdb
|
81d799314682f00f068dcf9ed85f96bb
|
ፈረንሳይ በገበያ አዳራሽ ውስጥ ተኩስ ተከፍቶ ሁለት ሰዎች ተገደሉ
|
በካሜሩን የሰሜናዊ ክልል አስተዳዳሪ ሚዲያዋ ባከሪ መግለጫ መሠረት፥ ሁለት ወጣት አጥፍቶ ጠፊዎች ናቸው ትላንት ከመሸ ከናይጄሪያ ቦርኖ ግዛት ድንበር አቋርጠው የገቡት፡ አንደኛው የታጠቀውን ፈንጂ ወጣቶች ተሰብስበው ፊልም በሚያዩበት ስፍራ ሲተኩስ ሁለተኛው መስጊድ ውስጥ አፈንድቷል ሲሉም አስረድተዋል።ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
| 0 |
a98ff82226944d9a260a0e03d06f70c3
|
a3cd37843c250c478d75371cf214690f
|
በመዲናዋ ለጥቃት የተጋለጡ ሴቶች እና ህጻናትን የመለየት ስራ ይሰራል ተባለ
|
ለአሸንዳ በዓል የማጠቃለያ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን በአዲስ አበባ የትግራይ ሴቶች ማህበር አስታውቋል፡፡የማጠቃለያ ዝግጅቱ በሚሊኒየም አዳራሽ ነሃሴ 26፣ 2011 ዓ.ም. ይካሄዳል፡፡በዝግጅቱ ላይ አምባሳደሮች ፣ከመላው ብሄር፣ ብሄረሰቦች የተወከሉ ግለሰቦችና አመራሮችን ጨምሮ ከ30 ሺህ በላይ ሴቶች ይታደማሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ተገልጿል፡፡አዘጋጆቹ የአሸንዳ ዓመታዊ ክብረ በዓል በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኒስኮ) እንዲመዘገብ ለማስቻል እየተሰራ መሆኑን ለዋልታ ቴሌቭዥን ገልፀዋል፡፡የአሸንዳ በዓል ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ ከትውልድ ትውልድ እንዲተላለፍ ለማድረግም ይሰራል ብለዋል፡፡
| 0 |
c0997426f5a7c6f25b01da18a5d6c207
|
3dd3761e7ded509be6a74b1585bc4e14
|
በአጋዴዝ ኒጀር የተገነባ የዩናይትድ ስቴትስ የአየር ሰፈር ሥራ ጀመረ
|
የኢራቅ የጦር ሰራዊት አጨቃጫቂዋ ኪርኩክ ከተማ በስተሰሜን ያለ ቁልፍ የአየር ኃይል ሰፈር እና የአውሮፕላን ጣቢያ መቆጣጠሩን ገለፀ።የነዳጅ ኩባኒያና ሌሎችም ከተማዋ ዙሪያ ያሉ ይዞታዎችን ተቆጣጥረናል ብሉዋል።ዛሬ ሰኞ የኢራቅ የፀጥታ ኃይሎች ከኩርድ ኃይሎች አስለቅቀው የአየር ኃይል ሰፈሩን የያዙት ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይደር አል አባዲ የመንግሥት ደጋፊ ኃይሎች የኪርኩክን ፀጥታ እንዲያስከብሩ ያደረጉትን ጥሪ ተከትሎ መሆኑ ታውቋል።አባዲ ለሀገሪቱ ህዝብ ባሰሙት ንግግር “ኢራቅን የመበታተን አደጋ ላይ የሚጥል” ካሉት የኩርዶች የነጻነት ውስኔ ሕዝብ በኋላ ዕርምጃ የመውሰድ ኃላፊነት አለብን ብለዋል።
| 0 |
7455f0936d77909ad347874335ccd239
|
7455f0936d77909ad347874335ccd239
|
በ2005/2006 የመኸር ምርት ዘመን ከ304 ሺ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ሊሰበሰብ እንደሚችል ገለፀ
|
– የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር ድርጅት በ2005/2006 የመኸር ምርት ዘመን ከ304 ሺ ኩንታል በላይ የተመሰከረለት ምርጥ ዘር ሊሰበብ እንደሚችል አስታወቀ።የድርጅቱ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አወቀ በለጠ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት፤ ይሰበሰባል ተብሎ የሚገመተው 304 ሺ 477 ኩንታል የተመሰከረለት ምርጥ ዘር በ15 ሺ 561 ሄክታር በሚሸፍን መሬት ላይ የተዘራ ነው።ይሰበሰባል ተብሎ የሚጠበቀው የተመሰከረለት ምርጥ ዘር በድርጅቱ እርሻ፣ ከሰፋፊ እርሻዎችና አርሶ አደር ማሳ መሆኑን አቶ አወቀ ጠቁመዋል። እንደ ኦቶ አወቀ ገለፃ በዘንድሮው የመኸር ምርት ይገኛል ተብሎ ከታቀደው ምርጥ ዘር 5 በመቶ ሊቀንስ እንደሚችል ጠቁመው፤ በአንዳንድ እርሻዎች ላይ አልፎ አልፎ የዝናብ መብዛት፣ ዘግይቶ መግባት፣ ቀደም ብሎ መውጣት፣ ወጥ ያለመሆንና በሌሎች ምክንያቶች የእቅዱን 5 በመቶ ሊቀንስ ይችላል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተናግረዋል። በዘንድሮው የመኸር ምርት ይሰበሰባል ተብሎ የሚጠበቀው የተመሰከረለት ምርጥ ዘር ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ18 በመቶ ሊቀንስ እንደሚችል የገለፁት አቶ አወቀ፤ ድርጅቱ ወደ አዲስ ዝርያዎች በመግባቱ ለአዲስ ዝርያዎች የእናት ዘር እጥረት በመከሰቱ፣ ድርጅቱ በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት መስራች ዘር ላይ ማተኮሩና ዘር አባዦች በመብዛታቸው ምክንያት የዘር ማባዣ ማሳ እጥረት በመከሰቱ ነው ብለዋል።በአሁኑ ወቅት የምርት ስብሰባ ሂደቱ መጀመሩን የገለፁት አቶ አወቀ፤ እስከ መጪው ጥር ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
| 1 |
6a9f7800aee713ca0866713c89ca6304
|
8adf81bf2e7cb3a565ff738792ef9dac
|
ወላይታ ድቻ ከሁለት ተጫዋቾች ጋር ተለያየ
|
ጅማ አባ ጅፋር የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቾቹ ብሩክ ገብረዓብ እና ቢስማርክ አፒያ ጋር ተለያይቷል።በክረምቱ ጅማ አባጅር ከተቀላቀሉ የውጭ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው ጋናዊው ኢንተርናሽናል ቢስማክ አፒያ በአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ላይ መልካም አጀማመር ቢያደርግም በፕሪምየር ሊጉ እንደተጠበቀው መቀሳቀስ አልቻለም። የኦኪኪ አፎላቢ ዳግም ወደ ጅማ አባጅፋር መቀላቀልን ተከትሎም በቡድኑ ውስጥ የሚገኙ የውጭ ተጫዋቾች ቁጥር ስድስት በመድረሱ ኮታውን ለኦኪኪ ለቋል።ሌላኛው የአጥቂ መስመር ተጫዋች ብሩክ ገብረዓብ ከስሑል ሽረ ክለቡን የተቀላቀለው በክረምቱ የዝውውር ወቅት ሲሆን በጅማ አባጅፋር በቂ የመሰለፍ እድልን አለማግኘቱን ተከትሎ ክለቡን ለቋል።
| 0 |
3a9a01847f45d134c5ac0de66bc2a35b
|
3a9a01847f45d134c5ac0de66bc2a35b
|
በወቅታዊ ሁኔታ የመሳተፉ ነገር አጠራጣሪ የነበረው ክለብ በፕሪምየር ሊጉ እንደሚሳተፍ ተረጋገጠ
|
የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ከዚህ ቀደም ባልነበሩ የተለያዩ በጎ ነገሮች ታግዞ የፊታችን ታኅሣሥ ሦስት ቀን በይፋ እንደሚጀመር የሊጉ አወዳዳሪ አካል ማሳወቁ ይታወቃል። ይህን ተከትሎ አብዛኛው ክለቦች ቅድመ ዝግጅታቸውን በማጠናቀቅ የውድድሩን መጀመር በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙም ይታወቃል። ሆኖም ባለው ወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታ ምክንያት በተለይ ሦስቱ በትግራይ ክልል መቀመጫቸውን ያደረጉት መቐለ ሰባ እንደርታ፣ ወልዋሎ እና ስሑል ሽረ በውድድሩ የመሳተፋቸው ነገር እስካሁን ቁርጡ ያለየለት ቢሆንም ሶከር ኢትዮጵያ ባገኘችው መረጃ መሠረት ስሑል ሽረ በፕሪምየር ሊጉ እንደሚሳተፍ ለማወቅ ችለናል።በአሰልጣኝ ሲሳይ አብርሀ የሚመሩት ሽረዎች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ በአዲስ አበባ ልምምዳቸውን እንደሚጀምሩ ለማወቅ የቻልን ሲሆን በሊጉ የሚሳተፉበትን አዲስ ማልያ ከፖርቹጋል ሀገር በቅርቡ እንደሚመጣላቸው ሰምተናል።
ለቡድኑ አሁን ከባድ የሆነው እና አወዳዳሪው አካል ከነበረባቸው የስነ ልቦና ችግር ተላቀው እና በቂ የልምምድ ጊዜ አግኝተው ወደ ውድድሩ ለመግባት እንዲችሉ የእነርሱ ጨዋታ ለተወሰነ ጊዜ የሚራዘምበትን መንገድ ለመጠየቅ ለሊግ ካምፓኒው ደብዳቤ እንደሚያስገቡ ለማወቅ ችለናል።
በዚህ ጉዳይ ላይ የሚኖር አዳዲስ መረጃዎች እንደደረሱን የምናሳውቅ ይሆናል።
© ሶከር ኢትዮጵያ
| 1 |
26ffd5996af4026e1ab61cce7e59f894
|
f83e7a41469365cd279c6b21707667e3
|
የአዲስ አበባ ነዋሪዎች መታወቂያ መመርያ ተሻሻለ
|
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ በዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ የፊታችን ሰኞ እንደሚጀመር አስታውቋል።በኢትዮጵያ የመጀመሪያ በሆነው በዚህ የዲጂታል መታወቂያ ትግበራ መርሃ ግብር የመጀመሪያዎቹ 450 ሺህ ተማሪዎች ዲጂታል መታወቂያ እንዲኖራቸው እንደሚደረግ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ ገልፀዋል።በዚህ ዓመት ደግሞ 5 ሚሊየን የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የዲጂታል መታወቂያ ይኖራቸዋል ብለዋል።የተማሪዎች ዲጂታል መታወቂያ የትምህርት ዘርፉን በቴክኖሎጂ የተደገፈ የማድረግ አንዱ አካል መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
| 0 |
01910b8a0678ffef516abd581257d71c
|
a29581313ff9c4dbaf8ef8e5c528c878
|
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሰበታ ከተማ 1-0 ወላይታ ድቻ
|
ከቀናት በፊት ከአርባምንጭ ከተማ ጋር በስምምነት የተለያየው ዮናታን ከበደ ወደ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ተሳታፊው ወላይታ ድቻ ማምራቱ ታውቋል።የመስመር አጥቂው በክረምቱ የዝውውር መስኮት ወደ አርባምንጭ ከተማ በማምራት በደቡብ ካስቴል ዋንጫ መልካም እንቅስቃሴ ቢያሳይም በሊጉ የተጠበቀውን ያህል ሳይሆን በመቅረቱ በሳምንቱ መጀመርያ ከአዞዎቹ ጋር መለያየቱ የሚታወስ ነው። አሁን ደግሞ ወደ ወላይታ ድቻ በማምራት በአንድ አመት ውል ለክለቡ ለመጫወት ተስማምቷል።ዮናታን ከበደ በሀዋሳ ከተማ ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ፣ ዳሽን ቢራ ፣ አዳማ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ተጫውቶ አሳልፏል።
| 0 |
25f17d9322b1c0a9869ca073a6ff70cb
|
71d55792730e88d7d0662dc02d487171
|
ድርቁን ተከትሎ ሊከሰት የሚችል በሽታን ለመከላከል የተቀናጀ የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተካሄደ መሆኑ ተገለፀ፡፡
|
– በኢትዮጵያ የቲቢ በሽታን ይበልጥ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል የሰባት ዓመት የስትራቴጂክ ዕቅድ ማዘጋጀቱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ።በሚኒስቴሩ የቲቢ በሽታ ፕሮግራም አማካሪ ዶክተር አንተነህ ካሳ ለዋልታ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለጹት፤ ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገው አዲሱ ዕቅድ በአገሪቱ አሁን ያለውን የቲቢ በሽታን ሥርጭት በ35 በመቶ ለመቀነስ ያስችላል።ዕቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ በሁሉም የክልል የጤና ቢሮዎች ውይይት በማካሄድ የጋራ መግባባት ላይ መደረሱንና የግብረ መልስም መሰብሰቡን ዶክተር አንተነህ አያይዘው ገልጸዋል።በአሁኑ ወቅት የቲቢ በሽታ ህክምና በሁሉም የጤና ተቋማት እንደሚሠጥ የጠቆሙት ዶክተር አንተነህ በመላ አገሪቱ ያሉትን የጤና ኤክስቴንሽን ሠራተኞች በመጠቀም የህብረተሰብ አቀፍ የቲቢ በሽታ መከላከልና የመቆጣጠር ሥራ እየተካሄደ ነው ብለዋል።መድሀኒት የተላመደ የቲቢ አይነት ሥርጭትን በመላ አገሪቱ የመከላከልና የመቆጣጠር ሥራ ስኬታማ እየሆነ መምጣቱን የገለጹት ዶክተር አንተነህ በአገሪቱ አገልግሎት የሚሠጡትን የላብራቶሪዎችን ቁጥር ከአንድ ወደ ዘጠኝ እንዲያድጉ መደረጉን ተናግረዋል።በአገሪቱ በዓመት 140 ሺ ያህል በቲቢ በሽታ የተጠቁ ሰዎች የህክምና ክትትል እንደሚያደርጉ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
| 0 |
392e1b78dcaca7b62f0f4caee116d7b2
|
6ee02b8c4462c2cb6aa9843a70c90fe7
|
በቻይና የተደረገው ጉብኝት የሁለቱን አገራት ስትራቴጂካዊ የጋራ ተጠቃሚነት ያረጋገጠና ውጤታማ ነው- ዶክተር ቴድሮስ
|
)-የቻይና አፍሪካ የትብብር ፎረም የሁለቱን ወገኖች ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግር መሆኑን የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ፒንግ ገለጹ።በጆሃንስበርግ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው ስድስተኛው የቻይና አፍሪካ ፎረም ተጠናቋል።የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ፒንግ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት ትብብሩ በአፍሪካና በቻይና መካከል ያለውን የተዛባ የንግድ ልውውጥ ሚዛናዊ ለማድረግ የሚያስችል ነው።በዚህ በኩል ቻይና የንግድ ልውውጡን ሚዛናዊነት ለማስጠበቅ በአፍሪካ አምራች ኢንዱስትሪ ላይ ኢንቨስትመንቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል አረጋግጠዋል።የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ጃኮብ ዙማ በበኩላቸው ቻይና በመጪዎቹ ሦስት ዓመታት ከአፍሪካ ጋር በትብብር ለመሥራት አሥር ዕቅዶችን ይፋ ማድረጓ ለጋራ ልማት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው ብለዋል።አፍሪካም ከእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆን መንግሥታት አበክረው እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል።የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ በጉባዔው መዝጊያ በሠጡት ጋዜጣው መግለጫ እንዳሉት የቻይና አፍሪካ የኢንዱስትሪ ትብብር ስትራቴጂ ኢትዮጵያን ጨምሮ በሦስት የምሥራቅ አፍሪካ አገራት ገቢራዊ እየተደረገ ነው።በኢትዮጵያ የተገነባው የኢንዱስትሪ ፓርክን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለማሳያነት አንስተው ለአገር ውስጥና ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ ጫማዎች እየተመረቱ መሆናቸውን ገልጸዋል።በተመሳሳይም በኬንያና በታንዛኒያ የኢንዱስትሪ ፓረኮች መገንባታቸውን ገልጸው በቀጣይም በሙከራ ደረጃ ወደ ደቡብ አፍሪካና ግብጽ እንዲስፋፋ ይደረጋል ነው ያሉት።የደቡብ አፍሪካ የዓለም አቀፍ ግንኙነቶችና ትብበር ሚኒስትሯ ማይቴ ንኮና ማሻባኔም የቻይና አፍሪካ የትብብር ፎረሙ ከተጠበቀው በላይ ስኬታማ መሆኑን ተናግረዋል።በፕሬዝዳንት ዢ ፒንግ ይፋ የተደረገው ባለ አሥር ነጥብ ዕቅድ አፍሪካ ለህዝቦቿ የልማት ጥያቄ ምላሽ እንድትሰጥ የሚረዳ ነው ብለውታል።ቻይና ለአፍሪካ የምታደርገው የልማት ትብብር ቀደም ሲል በምዕራባውያን ይቀመጥ የነበረው ቅድመ ሁኔታን በማስወገድ የአገራትን ሉዓላዊነት ያከበር መሆኑን ገልጸዋል።በአሁኑ ጊዜ 3 ሺህ ያህል የቻይና ኩባንያዎች በአፍሪካ የ3 ትሪሊዮን የአሜሪካ ዶላር ኢንቨስትመንት በአህጉሪቷ አፍሰው እየሰሩ ይገኛሉ።በዚህም ከ80 ሚሊዮን የሚበልጡ አፍሪካውያንን ቀጥረው በማሰራት ሰፊ የሥራ ዕድል ማስገኘት ችለዋል።(ኢዜአ)
| 0 |
c539bcdeb6ba062ab451f690dd7475fc
|
4aaefa40f5284d341d23838afd96bd78
|
የአሰብ ወደብን ለመጠቀም የሚያስችል እንቅስቃሴ በፍጥነት ተጀምሯል- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
|
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና አዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ስራቸውን በይፋ ጀመሩ፡፡ሚኒስትሩ በዛሬው እለት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር በመስሪያ ቤቱ በመገኘት ትውውቅ አድርገዋል፡፡በዚህ ወቅትም የስራ ሃላፊዎቹ ዝርዝር የስራ ሂደታቸውን በተመለከተ ለሚኒስትሩ ገለጻ አድርውላቸዋል፡፡ተሰናባቹ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸውም ለአዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተሳካና መልካም የስራ ዘመን እንደተመኙላቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በቅርቡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ ሆነው መሾማቸው ይታወሳል፡፡#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
| 0 |
5ef37473b2f65063de6e52fa647aee04
|
d22b4932e7356e846383e8e0b3113a95
|
የትግራይ ክልል አዳዲስ ሹመቶችን ሰጠ
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በዛሬው ዕለት አዳዲስ አስር ሹመቶችን ሰጥተዋል።ከሰሞኑ ከኦሮሚያ የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ አባልነታቸው የታገዱት አቶ ለማ መገርሳ ከመከላከያ ሚነስትርነታቸው ተነስተዋል። በአቶ ለማ ምትክ ቀንዓ ያደታ (ዶ/ር) የመከላከያ ሚንስትር ሆነው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፌስቡክ ገፅ ከሰፈረው መረጃ መረዳት ተችሏል። ከዚህም በተጨማሪ በወ/ሮ አዳነች አቤቤ ምትክ ጌድዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግነቱን ቦታ የተረከቡ ሲሆን፣ ዶ/ር ሳሙኤል ሁርካቶ፤ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ሆነው ተሾመዋል።የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ በማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትርነት እንዲያገለግሉ መሾማቸውንም መረጃው ጠቁሟል። ሌሎቹ ሹመቶች ተስፋዬ ዳባና ፍቃዱ ጸጋ በምክትል ጠቅላይ አቃቤ ሕግነት፣ ዮሐንስ ቧያለው፤ የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ስትራቴጂክ ጥናት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር፣ እንደአወቅ አብቴ፤ የብረታ ብረት ኢንጅኔሪንግ ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር፣ ፕሮፌሰር ኂሩት ወልደ ማርያም፤ በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ዘርፍ አማካሪ ናቸው።የጠቅላይ ሚንስትር ፅህፈት ቤት ቃለ አቀባይ የነበሩት አቶ ንጉሡ ጥላሁን ካሉበት ኃላፊነት ተነስተው የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሹመት እንደተሰጣቸውም መረጃው ጠቁሟል።የሚኒስትሮቹ ሹመት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ ቀርቦም መፅደቅ ያለበት ሲሆን ፤ ምክር ቤቱ በአሁኑ ወቅት እረፍት ላይ መሆኑም ይታወቃል።ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን አስመልክቶ ፌስቡክ ገፃቸው ላይ ባስተላለፉት መልእክት የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን ማገልገል ደስታ እንደሰጣቸውና የከተማዋን ችግሮች ለመቅረፍ የተቻላቸውን ማድረጋቸውን ገልፀዋል።"አዲስ አበባን መምራት ትልቅ ዕድል ነው። ደጋግመን እንደምንለው፤ "በታሪክ አጋጣሚ ያገኘነውን እድል" ላለማባከን ጥረናል። በሁሉም ውስጥ የነዋሪዎቻችን ብርቱ ድጋፍ አብሮን ነበር። አዲስ አበባን እንደስሟ ለማድረግ በደስታ፤ በፍላጎትና በፍቅር ስንተጋ ምርኩዝ ለሆናችሁን ሁሉ፤ ከልቤ አመሰግናለሁ! በፍጹም ቅንነት ላጎደልናቸው ነገሮችም ይቅርታ እጠይቃለሁ" በማለት መልዕክታቸውን አስፍረዋል።
| 0 |
8a6b27f359e030509559e64cb41f853f
|
8a6b27f359e030509559e64cb41f853f
|
የሶማልያና የኤርትራ ፕሬዚዳንቶች በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ
|
የሶማልያ ሞሐመድ ዐብዱላሂ ሞሐመድ /ፋርማጆ/ እና የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ፣ በሞቃዲሾ ለሁለት ቀናት ያደረጉትን የምክክር ስብሰባ ዛሬ ማጠናቀቃቸውን በጋራ ያወጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ያስረዳል።ሁለቱ ፕሬዚዳንቶች በቪላ ሶማልያ ባደረጉት ውይይት የንግድ ልውውጦችን ጨምሮ፣ በመዋዕለ ንዋይ ምደባና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቶችን የመሳሰሉ ታሪካዊ ግንኙነቶቻቸውን ለማጠናከር ተስማምተዋል።በአፍሪካ ቀንድ የጋራ ልማት፣ እድገትና ብልፅግና ላይ ያተኮረ ትብብር ለመፍጠር ያላቸውን ቁርጠኝነትም ሁለቱ መሪዎች በድጋሚ አረጋግጠዋል።
| 1 |
214226eb035e24a665e25546ed9c67de
|
4eed7465187a7f3a8207ae828df042cd
|
የደራሲና ተዋናይ ተ/ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ
|
አዲስ አበባ፡- የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተለየ ስርዓተ ትምህርት አዘጋጅተው ልዩ ተልእኮ በመውሰድ የተለዩ ምሩቃንን የሚያፈሩ ለማድረግ ትኩረት መስጠቱን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስትር ደኤታው ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ ለምርምር፣ ለአፕላይድ ሳይንስ እና ለአጠቃላይ የሚባሉት ዩኒቨርሲቲዎች ተለይተዋል፡፡ የትምህርት ዘርፍ ልማት በመከተል በተሰራው የማሥፋፊያ ሥራ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 50 ደርሰዋል፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አይነት የተደራጁ ሲሆን፤ ልዩ ተልእኮ ኖሯቸው ልዩ አይነት ምሩቃንን የሚያመርቱ ግን አይደሉም፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው ትኩረታቸው ለአንድ ልሕቀት ብቻ የሆነ መምህራንን፣ ሃኪሞችን፣ በግብርናው እና በሌሎች ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንደሚያስፈልጉ ጠቅሰው፤ ያደጉ አገራት በተልዕኮ ከፋፍለው ተጠቃሚ በመሆናቸው ከእነሱ ትምህርት በመውሰድ ለምርምር የሚሆኑ፣ ለአፕላይድ ሳይንስ የሚመጥኑ፣ አጠቃላይ የሚባሉ ትምህርት ተቋማት መለየታቸውን አብራርተዋል፡፡ ሚኒስትር ደኤታው መንግሥት ከአምስት ዓመታት በፊት ሁለት አጠቃላይ ዩኒቨርሲቲዎችን ማለትም የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ሁሉንም ትምህርቶች እንደማያስተምሩና የሳይንስና ቴክኖሎጂ መፍለቂያዎች ተደርገው ወደ ሥራ መግባታቸውን አስታውሰዋል፡፡ ‹‹የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በአንድ ምጣድ የተጋገሩ እንጀራዎች ናቸው፡፡ ለኢትዮጵያ እንደዚህ አይነቶች ብቻ አያስፈልጉም›› ያሉት ፕሮፌሰር አፈወርቅ፤ በፍኖተ ካርታው ጥናት የተለየው ዩኒቨርሲቲዎች አንድ አይነት መሆናቸው እንደነበረ ገልጸዋል፡፡ ሚኒስትር ደኤታው ልዩ ስርዓተ ትምህርት አዘጋጅተው ከኢንደስትሪው ጋር ተቀራርበው የሚሰሩ፣ በትምህርት ስርዓት ውስጥም የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች ተሳትፈው እየተጋገዙ ምሩቃንን የሚያፈሩበት አሰራር መፈጠሩን ጠቁመው፤ እንደነዚህ አይነት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለኢትዮጵያ በብዛት እንደሚያስፈልጉ አመልክተዋል፡፡ ሚኒስትር ደኤታው አስተሳሰቡ ቀድሞ የነበረ መሆኑን፣ ፍኖተ ካርታው ይህንኑ አዳብሮ በተልዕኮና በልሕቀት መለየቱን፤ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎችም እንደሚያስፈልጉ፣ በዓለም አንደኛ የሚባለው ሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ዩኒቨርሲቲ መሆኑን፤ ጀርመን አገርም ተወዳዳሪ የሌለው የምርምር ዩኒቨርሲቲ እንደሚገኝና ተሞክሯቸውን መውሰዱ ተገቢ መሆኑን ተናግረዋል፡፡አዲስ ዘመን የካቲት 25/2012ዘላለም ግዛው
| 0 |
f9448bb64467b4e00b865a5e525efc05
|
f9448bb64467b4e00b865a5e525efc05
|
ሒልተን በአዋሳ
|
የዓለም አቀፉ የሆቴሎች ድርጅት ሒልተን በአዋሳ ከተማ በ42 ሚሊዮን ወይም ከ800 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በአዋሳ ከተማ ላይ ሆቴል እንደሚገነባ ረቡእለት ይፋ አደረገ።የሚገነባዉ ሆቴል ለሒልተን ዓለም አቀፍ አንድ ትልቅ ምእራፍ ነዉ ተብሏል። የግንባታዉን የስራ አመራር ከኢትዮጵያዉ የሰንሻይን የንግድ ኩባንያ ጋር ተፈራርመዋል።
| 1 |
f4a4d66226247068b36c370169f73c65
|
f409ccaa64277a9ab17a861448256a94
|
ፕሪሚየር ሊግ፡ ቅዱስ ጊዮርጊ ወሳኙን ጨዋታ አሸንፎ የሊጉ መሪነትን ተረከበ
|
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ሶስት ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደው አዳማ ከነማ መሪነቱን አስጠብቋል፡፡ መከላከያ እና ደደቢትም ድል ቀንቷቸዋል፡፡9፡00 ላይ ዳሽን ቢራን ያስተናገደው አዳማ ከነማ 2-1 አሸንፎ መሪነቱን አስጠብቋል፡፡ አዳማ በመስመር አማካዩ ታከለ አለማየሁ የ32ኛ ደቂ ግብ መሪ መሆን ሲችል በ78ኛው ደቂቃ ዳሽኖች ያገኙትን የፍፁም ቅጣት ምት ተቀይሮ የገባው ኤዶም ሆውሶሮቪ ወደ ግብነት ቀይሮ ዳሽንን አቻ አድርጓል፡፡ ብዙም ሳይቆይ ተቀይሮ የገባው ወንድሜነህ ዘሪሁን በ83ኛው ደቂቃ ግብ አስቆጥሮ ቀያይ ለባሾቹን ለድል አብቅቷቸዋል፡፡አዳማ ከነማ ድሉን ተከትሎ ከ6 ጨዋታ 16 ነጥብ በመሰብሰብ የሊጉን አናት ከቅዱስ ጊዮርጊስ በ3 ነጥቦች ርቆ መምራቱን ቀጥሏል፡፡አዲስ አበባ ስታድየም ላይ መከላከያ ሀዋሳ ከነማን 3-0 አሸንፎ ደረጃውን ማሻሻል ችሏል፡፡ አማካዩ ሳሙኤል ታዬ በሀዋሳ ተከላካዮች የተፈጠረችውን ስህተት ተጠቅሞ መከላከያን በ15ኛው ደቂቃ ቀዳሚ አድርጓል፡፡ ከእረፍት መልስ ሀዋሳዎች ተጭነው በመጫወት አቻ ለመሆን ቢጥሩም በ68ኛው ደቂቃ በሳሙኤል ታዬ ተቀይሮ የገባው ባዬ ገዛኸኝ በ74 እና 81ኛው ደቂቃ ያስቆጠራቸው ግቦች ጦሩን ለውድድር ዘመኑ 2ኛ ድል አብቅቶታል፡፡ ፕሪሚየር ሊጉን አዳማ ከነማ በ16 ነጥቦች ሲመራ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ13 ፣ ደደቢት በ11 ተከታዩን ደረጃ ይዘዋል፡፡ የከፍተኛ ግብ አግቢነቱን ደግሞ የደደቢቱ ሳሚ ሳኑሚ በ5 ግብ ሲመራ የቡናው ያቤውን ዊልያም እና የአዳማው ታፈሰ ተስፋዬ በ4 ግ ይከተላሉ፡፡የ6ኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ነገ በ11፡30 በኤሌክትሪክ እና አርባምንጭ መካከል አዲ አበባ ስታየም ላይ ይደረጋል፡፡
| 0 |
4c0804501ffa2ae56c29085fe626e65e
|
4c0804501ffa2ae56c29085fe626e65e
|
አማራህ ክሌመንት ወደ ወልዋሎ አምርቷል
|
ከአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ጋር እንደሚቀጥል የታወቀው ወልዋሎ ዓ.ዩ ግዙፉን የደደቢት ግብ ጠባቂ በእጁ አስገብቷል። በተጠናቀቀው የውድድር አመት ሊጉን የተቀላቀለው ወልዋሎ በሀገር ውስጥ ግብ ጠባቂዎች ከሚጠቀሙ ጥቂት ክለቦች መካከል አንዱ እንደነበር ይታወሳል። በዚያ ወቅት የቡድኑ ዋነኛ ግብ ጠባቂ የነበረው በረከት አማረ ለብሔራዊ ቡድን እስከመመረጥ ያደረሰውን ብቃት ማሳየት ችሎ ነበር። ሆኖም በሁለተኛው የውድድር አጋማሽ በተለይም በረከት በመከላከያው ጨዋታ በተፈጠረው ግርግር ቅጣት ከተላለፈበት በኋላ ዘውዱ መስፍን እና በአመቱ አጋማሽ ቡድኑን የተቀላቀለው ዮሀንስ ሽኩር ቦታውን ሸፍነው ተጫውተዋል።በሁለቱ ግብ ጠባቂዎች ብቃት ያልረኩ የሚመስሉት ወልዋሎዎች አሁን ደግሞ የውጪ ግብ ጠባቂዎችን ከሚጠቀሙ ክለቦች ተርታ ተቀላቅለዋል። ላለፉት ሁለት የውድድር አመታት በደደቢት የምናውቀው አማራህ ክሌመንት ደግሞ የቢጫ ለባሾቹ ምርጫ ሆኗል። በሁለተኛው ዙር አቋሙ ከቡድኑ ጋር በሚመሳሰል መልኩ የወረደው ጋናዊው ግብ ጠባቂ ደደቢት በመጀመሪያው ዙር ላሳየው ብቃት ትልቅ ሚና በመወጣት በሶከር ኢትዮጵያ የታህሳስ ወር ምርጥ ቡድን ውስጥ መካተት ችሎ ነበር።ግብ ጠባቂው የክለቡ አራተኛ ፈራሚ ሲሆን የኋላ መስመራቸውን በማጠናከር ላይ ትኩረት ያደረጉት ወልዋሎዎች ከዚህ በፊት የተከላካይ መስመር ተጨዋቾቹን ዳንኤል አድሀኖም ፣ ብርሀኑ ቦጋለ እና ቢንያም ሲራጅን እንዳስፈረሙ ይታወሳል።
| 1 |
5ebc53ff254f396ed5484b25c2607cef
|
919f34f8cf45ba4955180c986cf476d5
|
የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከነገ ጀምሮ ስብሰባውን ያካሂዳል
|
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል፡፡5ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ምክር ቤቱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው በስብሰባው የተጓደሉ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችን ለመመደብ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡በተጨማሪም የግልግል ዳኝነት እና የዕርቅ አሰራር ስርዓትን ለመደንገግ፣ የግብርና አምራችና አስመራች ግንኙነትን ለመወሰን እና የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች ይመራል ተብሎም ነው የሚጠበቀው፡፡
| 0 |
9078af5ea46ea69a3fa31bea1b69b1f4
|
d4d415903fb1494538d613af08e5ae8c
|
የኮቪድ-19 ክትባት በዩናይትድ ስቴትስ
|
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ እና ባህሬን የኮቪድ 19 ክትባት መርሃ ግብሮችን ጀምረዋል።ሳዑዲ ዓረቢያ መጠነ ሰፊ የኮቪድ 19 የክትባት መርሃ ግብር ጀምራለች ፡፡በባህረ ሰላጤዋ ሃገር ባለፈው ሳምንት ጥቅም ላይ እንዲውል የተፈቀደውን የኮሮና ክትባት ከወሰዱት መካከል የጤና ሚኒስትሩ ቶፊቅ ራብያ አንዱ ናቸው፡፡ላለፉት ዘጠኝ ወራት በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር በጭንቀት ተከታትያለሁ ዛሬ ግን ክትባት የሚወስዱትን ሰዎችን በደስታ እከታተላለሁ ብለዋል ሚኒስትሩ፡፡ወረርሽኙ ከተከሰተ ጀምሮ ሳዑዲ ዓረቢያ ከ300 ሺህ 300 በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን 6 ሺህ 80 ሰዎች ደግሞ ለህልፈት ተዳረግዋል ተብሏል፡፡በተመሳሳይ ባህሬን የኮቪድ 19 ክትባት ብሄራዊ መርሃ ግብር ጀምራለች።የባህሬን ንጉስ ሀማድ ቢን ኢሳ አል ካሊፋን የባህሬን ህዝብ ለቫይረሱ ከፍተኛ ትኩረት በማድረግ ሁሉንም የጥንቃቄ እርምጃዎች እና መመሪያዎችን ያከብራል ሲሉ አወድሰዋል።ባህሬን 89 ሺህ 600 የሚሆኑ ዜጎቿ በኮቪድ -19 የተያዙ ሲሆን 349 የሚሆኑት ደግሞ ህይወታቸው ማለፉ ተገልጿል።ምንጭ፦ ቢቢሲከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 0 |
63c26cc7c63f9fad9eaec549fcd2f3d8
|
63c26cc7c63f9fad9eaec549fcd2f3d8
|
ክልሉ ከ1ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ
|
– የትግራይ ክልል የገቢዎች ልማት ባለስልጣን በዘንድሮው በጀት ዓመት ስድስት ወራት ከ1 ቢሊየን 315 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰበሰቡን አስታወቀ።የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ምህረት በየነ ለዋልታ እንደገለጹት ከገንዘቡ ውስጥ 1 ቢሊየን 184 ሚሊየን 585 ሺ 981 ብሩ የክልል ገቢ ሲሆን የተቀረው 131 ሚሊየን 153 ሺ 271 ብር ደግሞ የማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ ነው።ቀጥታ ታክስ እና ቀጥታ ያልሆኑ ታክሶች እንዲሁም ታክስ ያልሆኑና የካፒታል ገቢዎች ገንዘቡ የተሰበሰበባቸው የገቢ ርዕሶች እንደሆኑም ወይዘሮ ምህረት ተናግረዋል።የተገኘው ገቢ በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት ለመሰበሰበ ከታቀደው ጋር ሲነጻጸር 101 በመቶ እንደሆነ ምክትል ዋና ዳይሬክተሯ ጠቁመዋል።አምና በተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበው ገቢ 1 ቢሊየን 056 ሚሊየን 210 ሺ 825 ብር እንደነበር ነው ያስታወሱት።ክልሉ በዘንድሮው በጀት ዓመት በአጠቃላይ 2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር የክልል ገቢ እና 306 ሚሊየን ብር የማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ ለመሰብሰብ እንዳቀደ ምክትል ዋና ዳይሬክተሯ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
| 1 |
92c5da0a80a04ee84d52e8c9e816a292
|
d64203371e3aebe4dd6f9ca3493c30d0
|
አሜሪካና አውሮፓ ኅብረት በፓወር ኦፍሪካ ኢንሼቲቭ ላይ ለመተባበር በአዲስ አበባ ተስማሙ
|
በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የዴሞክራሲ፣ የሰብዓዊ መብቶችና የሥራ ረዳት ሚኒስትር ቶም ማሊኖውስኪና በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ የሚመሩት የሁለቱ ሃገሮች ቡድኖች ዛሬ ያደረጓቸው ውይይቶች የኢትዮጵያ መንግሥት የሃገሪቱን የምርጫ አያያዝ ለማሻሻል የገባውን ቃል እንዲገፋበት ማሳሰብን ጨምሮ ስፋት ባላቸው ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ኤምባሲው አክሎ አመልክቷል፡፡በተጨማሪም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ወቅት ሕገ-መንግሥታዊ መብቶች እንዲከበሩ፣ ለውይይት ሁኔታዎች አንዲመቻቹ፣ ጠንካራ መገናኛ ብዙኃን እንዲኖሩም ውይይቱ ትኩረት አድርጎ መነጋገሩን መግለጫው ጠቁሟል፡፡መሠረታዊ ነፃነቶች እየተከበሩ የጥላቻ ንግግሮችን ለመቆጣጠር እንዲቻልና የሲቪል ማኅበረሰብ አስፈላጊ ጫና ለመልካም አስተዳደርና ለዓመታዊው የዩናይትድ ስቴትስ የሰብዓዊ መብቶች ሪፖርት ያለውን ጥቅም አንስተው የሁለቱ ሀገሮች ቡድኖች መክረዋል፡፡በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂሩት ዘመዴነህና በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ጉዳይ ፈፃሚ ፒተር ቨርማን ተባባሪ ሊቀመንበርነት የተመራው ይህ ሰባተኛው የሥራ ቡድን ስብስባ ወደፊት በሚያደርጓቸው ውይይቶች በግልፅነት ለመነጋገር መስማማታቸውን የኤምባሲው መግለጫ አመልክቷል፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
| 0 |
a27120a8a5a84a1e58981fa988c69006
|
f5a0ec301b300b80d0b0679bf817d39d
|
የሰላም ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በፖሊስ ሆስፒታል የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ጥረት ጎበኙ
|
የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱልፋታህ አልሲሲ ለአሜሪካ የህክምና ቁሳቁሶን እንዲላክ በወሰኑት ውሳኔ መሰረት ሀገሪቱ በጦር አውሮፕላን ቁሳቁሶችን መላኳ ተዘግቧል፡፡ ይህም አሜሪካ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት ለማገዝና ወዳጅነትን ለማሳየት ነው ብለዋል ፕሬዝዳንት ሲሲ፡፡
በከፍተኛ ደረጃ በኮሮና ወረርሽኝ እየተጠቃች ላለችው አሜሪካ ድጋፉ መላኩን ያስታወቁት የግብጽ ፕሬዝዳንት ቃል አቀባይ አምባሳደር ባሳም ራዲ ናቸው፡፡ ይህ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ የዋሽንግተንና የካይሮን ግንኙነት እንደሚያጠናክረውም አምባሳደሩ ገልጸዋል፡፡ የግብጽ መንግስት በከሮና ቫይረስ የተጠቁ ወዳጅ ሃገራትን የመደገፍ ከፍተኛ ፍላጎት አለውም ነው ያሉት፡፡
ግብጽ ከሰሞኑ አራት ቶን የሀክምና ቁሳቁሶችን ከቻይና መቀበሏን የሃገሪቷ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በግብጽ የአሜሪካ አምባሳደር ጆናታን ኮሃን ለግብጽ ምስጋና አቅርበዋል፡፡
ግብጽ ከዚህ በፊትም ለቻይና፣ጣሊያንና ሌሎች ሃገራት ድጋፍ መላኳን ይታወሳል፡፡
በአሜሪካ እስካሁን ከ 819 ሺ በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተገለጸ ሲሆን ከ 45 ሺ በላይ ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል ተብሏል፡፡ በግብጽ ደግሞ 3ሺ 490 ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ 264 ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡
| 0 |
7e5b66822f06176e50c1c7acecda80cc
|
7e5b66822f06176e50c1c7acecda80cc
|
የታንዛኒያን ድንበር በህገወጥ መልኩ አቋርጠው የገቡ 1 ሺህ 100 ኢትዮጵያውያን እስር ላይ እንደሚገኙ ኤምባሲው ገለፀ
|
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታንዛኒያን ድንበር በህገወጥ መልኩ አቋርጠው የገቡ 1 ሺህ 100 ኢትዮጵያውያን እስር ላይ እንደሚገኙ በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ።ኤምባሲው ባለፉት ሶስት ሳምንታት ውስጥ በታንዛኒያ አራት ግዛቶች ውስጥ በሚገኙ ማረሚያ ቤቶች ባደረገው ጉብኝት 1 ሺህ 100 ኢትዮጵያውያን ታስረው ማግኘቱን ገልጿል።የታንዛኒያን ድንበር በህገወጥ መልኩ አቋርጠው በመግባታቸው በፖሊስ ተይዘው ከ6 ወር እስከ 2 አመት የሚደርስ የእስራት ፍርድ የተፈረደባቸው ናቸው ተብሏል።ታሳሪዎቹ በጾታ ሁሉም ወንዶች ሲሆኑ እድሜያቸው ከ14 እስከ 46 አመት ባለው ውስጥ የሚገኙ ናቸው ብሏል ኤምባሲው።ከታሳሪዎቹ ጋር አብረዋቸው ጉዞ ጀምረው የነበሩት በርካቶች በመንገድ ላይ ከአጠገባቸው በሞት የተለዩያቸው መሆኑም ተነግሯል።በአሁኑ ወቅት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ሀገራት የድንበር ቁጥጥራቸውን አላልተዋል በሚል በደላሎች ተታለው ለስደት የተዳረጉ መሆኑን ታሳሪዎቹ ለኤምባሲው አስታውቀዋል።እንዲሁም ሽማግሌዎች ፣ የሀይማኖት ተቋማት እና የቤተ እምነት አባቶች ጸሎት እና ምርቃት በማድረግ አበረታተው እየሸኟቸው መሆኑን ታሳሪዎቹ ተናግረዋል።ኤምባሲው ህገወጥ ስደትን ለመከላከል የሃይማኖት ተቋማትን ጨምሮ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሃላፊነታቸውን በአግባቡ የማይወጡ ከሆነ የዜጎችን ስቃይ እና እንግልት እንዲሁም ሞት ማስቆም አይቻልም ብሏል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
| 1 |
bffb6489541d7461dac9a7fcc6129c8f
|
8ef263fb785713b962ca55fa50b3d11c
|
ኢሕአዴግ አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ መረጠ
|
መጋቢት 28 እና 29 ቀን 2011 ዓ.ም. ከመላው አገሪቱ የመጡ 459 የጠቅላላ ጉባዔ አባላት በተገኙበት ጠቅላላ ጉባዔውን ያካሄደው የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፣ አቶ ማሙሸት አማረን ሊቀመንበር አድርጎ መምረጡን አስታወቀ፡፡ፓርቲው ይህን ያስታወቀው ሐሙስ ሚያዝያ 3 ቀን 2011 ዓ.ም. ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ በሚገኘው ዋና ጽሕፈት ቤቱ፣ የምርጫውን ውጤትና አጠቃላይ ፖለቲካዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ነው፡፡ጠቅላላ ጉባዔው ከሊቀመንበር በተጨማሪም አቶ አብርሃም ጌቱን ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ የመረጠ ሲሆን፣ አቶ ሙሉጌታ አበበ ደግሞ በነበሩበት ምክትል ሊቀመንበርነት እንዲቀጥሉ መመረጣቸውን አስታውቋል፡፡አቶ ማሙሸት አማረ በመኢአድ ውስጥ በተፈጠረ አለመግባባት ለዓመታት ተገልለው የቆዩ ሲሆን፣ መጋቢት 10 ቀን 2011 ዓ.ም. በተደረገ ስምምነት ወደ ፓርቲው ዳግም መመለሳቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡በቀጣይ ምን ሊሠሩ እንዳሰቡ የተጠየቁት ተመራጩ ሊቀመንበር አቶ ማሙሸት፣ ‹‹ጠቅላላ ጉባዔውን ለመታደም ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የመጡ እንግዶችን ስንሸኝ የሰነበትን በመሆኑ፣ አሁን ይህንን አደርጋለሁ የሚል ዝርዝር ነገር ማቅረብ ይቸግረኛል፡፡ ነገር ግን በቅርብ ቀን ቀጣይ የፓርቲውን ስትራቴጂ አሳውቃለሁ፤›› ሲሉ ለሪፖርተር ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ተሰናባቹ ሊቀመንበር በዛብህ ደምሴን (ዶ/ር) በተመለከተ፣ ‹‹ምንም እንኳን 206 የተቃውሞ ድምፅ ቢሰጥባቸውም በሥራ አስፈጻሚነት እንዲቀጥሉ አድርገናል፤›› ሲሉ አቶ ማሙሸት ገልጸዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪም መኢአድ በተቃዋሚነት ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሌሎች ለሕዝብ እንሠራለን ከሚሉ ሁሉ ጋር አብሮ በትብብር፣ በጥምረትና በውህደት ለመሥራት ጥሪ አስተላልፏል፡፡
| 0 |
842c5f1f09cab562a163e2980c975788
|
842c5f1f09cab562a163e2980c975788
|
በሸገር ደርቢ ዋዜማ ለቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና የተገባው ቃል ተፈፃሚ ሆኗል
|
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዛሬ ለኢትዮጵያ ቡና እና ለቅዱስ ጊዮርጊስ የስታዲየም መገንቢያ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ሰጥቷል።ሁለቱ የመዲናው ክለቦች በከተማው የመጫወቻ ሜዳ ለመገንባት የከተማ አስተዳደሩን ካርታ እንዲሰጣቸው መጠየቃቸው ይታወሳል። ይህንን የክለቦቹን ጥያቄ ተከትሎ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) በሸራተን በተዘጋጀ የምክክር መድረክ ላይ ለክለቦቹ ጥያቄያቸውን በአፋጣኝ እንደሚመልሱ ቃል ገብተው ነበር። ምክትል ከንቲባው ዛሬ የክለቦቹን አመራሮች እና የተወሰኑ የሁለቱን ክለብ ደጋፊዎችን በፅህፈት ቤታቸው ጋብዘው የገቡትን ቃል ፈፅመዋል።ቅዱስ ጊዮርጊስን ወክለው የክለቡ የቦርድ ፀኃፊ አቶ ንዋይ በየነ እንዲሁም ኢትዮጵያ ቡናን ወክለው የክለቡ የቦርድ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ ተገኝተው የቅድመ ካርታ ማረጋገጫ ወረቀታቸውን ተረክበዋል።ለቡ አካባቢ የሚገኘው የቅዱስ ጊዮርጊስ የመጫወቻ ሜዳ እንዲሁም ጀሞ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቡና የመጫወቻ ሜዳ ለረጅም ጊዜያት ምንም የግምባታ ስራ ሳይሰራባቸው ታጥረው መቆየታቸው ይታወሳል።
| 1 |
ffabe72cce39409e98356b5f9c9d93d3
|
b99e7bcc141a90d11798c6b2ba3958fa
|
በኮሮና ቫይረስ ሞተዋል የተባሉት የ74 ዓመት አዛውንት አለመሞታቸው ተረጋገጠ፡፡
|
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ለሁለተኛ ጊዜ በኖቭል ኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ አራት ሰዎች ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸውን አስታወቀ።ባለፈው ሰኞ ከቻይና ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱ አንድ ቻይናዊና ሶስት ኢትዮጵያውያን በቫይረሱ በመያዝ ተጠርጥረው ክትትል እየተደረገላቸው እንደነበር መገለጹ ይታወሳል።ሚኒስቴሩም የግለሰቦችን ናሙና ወደ ደቡብ አፍሪካ በመላክ ተጨማሪ ምርመራ አስደርጓል። በደቡብ አፍሪካ በተደረገው ምርመራም አራቱም ሰዎች ከኖቭል ኮሮና ቫይረስ ነፃ መሆናቸው መረጋገጡን አስታውቋል።ከዚህ ቀደም አራት ኢትዮጵያውያን በቫይረሱ ተጠርጥረው በተደረገላቸው ምርመራ ነጻ መሆናቸው መረጋገጡ የሚታወስ ነው።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 0 |
2dff79f3dc4e3da714d35297c46d9384
|
f595667a6d79af99b65c3f9873f1a83e
|
የኦሮሞ ነፃነት ሸማቂዎች
|
በውዝግብ ውስጥ የሚገኙት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራሮች የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በቅርብ ባስተላለፈው ውሳኔ ላይ ቅሬታ ያላቸው መሆኑን ሁለቱም ወገኖች ገለፁ።ቦርዱ በበኩሉ ጉዳዩን እያየ ያለው ሁለቱም ወገኖች ያቀረቡት ክስ መሰረት አድርጎ እንጂ ጣልቃ ገብነት ለመፈጸም አይደለም ብሏል።
| 0 |
2456e7ad3dc751a0eb97b43e072f4f89
|
5b739f4d8d4f0ccd7bf7642af3bbb1a9
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ተጋብዘው በሰላም ዙሪያ ንግግር እንዲያደርጉ ተጠየቀ
|
በኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተመራ ልዑካን ቡድን በአውሮፓ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ጣሊያን ሮም ከተማ ገብተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ሮም ከተማ ሲደርሱ የኢፌዲሪ ኤምባሲ ዲፕሎማቶችና የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሮም ቆይታቸው ከጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ እና ከልማት አጋሮች ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡የጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በ2011 ዓ.ም መጀመሪያ ኢትዮጵያን በጎበኙበት ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጣሊያንን እንዲጎበኙ መጋበዛቸው ይታወሳል፡፡ (ምንጭ፡-ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት)
| 0 |
1c9bbdba1767bd02a3ec8e4af9608529
|
3b60feebd88275a4d90f9491386526a0
|
በአርማጭሆ ሕጻናትን እና ሾፌሮችን በማገት የተጠረጠሩ ወደ 50 የሚደርሱ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ
|
የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪ ቢሮ ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ዛሬ ከሰዓት በኋላ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው ይህን የገለፁት።በመግለጫቸው ላይ በወቅቱ በነበረው ግጭት የ 78 ዜጎች ህይወት ማለፉን ጠቁመዋል።በወቅቱ በግጭቱ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስ የፀጥታ መዋቅሩ በሙሉ አቅሙ መስራቱንም ገልጸዋል።ቀውሱን ለማርገብ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች እና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ላደረጉት አስተዋፀዖ መንግሥት ምስጋና አቀርቧል።ግጭቱ የተነሳው በአክቲቪስቱ ጁዋር ሞሐመድ ላይ በተደረገ አያያዝ ምክንያት በተነሳ ተቃውሞ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ቃል-አቀባይ ቢልለኔ ስዩም መግለፃቸውን ሮይተርስ የዜና አገልግሎት ጠቅሷል።በሀገሪቱ ባለፈው አንድ ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ በተፈጠሩ ተመሳሳይ ግጭቶች ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር ከዋሉት 33 ሺህ 221 ግለሰቦች መካከል ከ2 ሺህ በላይ ለህግ መቅረባቸውን አቶ ንጉሱ ጥላሁን ተናግርዋል።
| 0 |
f015a18400c2a8f0a9b094f72f92fef9
|
3b6b8dca97cd84e85956041b71753d3e
|
ምክትል ከንቲባው በአቡነ ጴጥሮስ የ83ኛ ዓመት የሰማዕትነት የመታሰቢያ ስነ-ስርዓት የአበባ ጉንጉን አኖሩ
|
ከአባታቸው አቶ ሻውል ግዛውና ከእናታቸው ወ/ሮ ደስታ ሮቢ መጋቢት 26 ቀን 1928 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ቀበና አካባቢ የተወለዱት ታዋቂው ፖለቲከኛ ኢንጂነር ኃይሉ ሻውል የቀብር ሥነ ሥርዓት ማክሰኞ ጥቅምት 1 ቀን 2009 ዓ.ም. በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ፡፡ በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አባዱላ ገመዳ በተወካያቸው አማካይነት የአበባ ጉንጉን ያኖሩ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ተገኝተዋል፡፡ ኢንጂነር ኃይሉ ባለትዳርና የስድስት ልጆች አባት ነበሩ፡፡
| 0 |
eb3ef646914c5b904cfa82646f7f10ec
|
eb3ef646914c5b904cfa82646f7f10ec
|
በሻሸመኔ ከተማ የመፀዳጃ ቤት ጉድጓድ ተደርምሶ በፀሎት ላይ የነበሩ አሥር ሰዎች ሞቱ
|
በኦሮሚያ ክልል በሻሸመኔ ከተማ በአሌሉ ክፍለ ከተማ ቀበሌ አሥር ውስጥ፣ መቼ እንደተቆፈረና እንደተደፈነ በማይታወቅ ጥልቀት ባለው የመፀዳጃ ቤት ጉድጓድ ላይ ለአምልኮ ማካሄጃ በተሠራ አዳራሽ ውስጥ፣ 18 ሰዎች በፀሎት ላይ እያሉ መፀዳጃ ቤቱ በመደርመሱ አሥር ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ፡፡ሰኞ ሚያዝያ 3 ቀን 2008 ዓ.ም. ከቀኑ 10፡30 ሰዓት አካባቢ በደረሰው አደጋ 18 ሰዎች ጉድጉዱ ውስጥ የሰመጡ ቢሆንም፣ ለሰባት ሰዓታት በተደረገ ከፍተኛ ጥረት የስምንቱን ሰዎች ሕይወት ለማትረፍ መቻሉን፣ የሻሸመኔ ከተማ ፖሊስ መምርያ ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ታምራት አበበ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡መፀዳጃ ቤቱ የተቆፈረው መቼ እንደሆነ እንደማይታወቅና ይዞታው ግን የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ መሆኑን የገለጹት ኃላፊው፣ ያስቆፈሩት ግለሰብ መሞታቸውንና ‹‹ሕያው የእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን›› የሚባለው የአምልኮ ማካሄጃ አዳራሽ ከተገነባ አንድ ዓመት እንደሆነው ገልጸዋል፡፡ወደታች ሰባት ሜትር ጥልቀት ያለው ጉድጓድ በመሆኑ የሰመጡትን ሰዎች ለማውጣት በጣም አስቸጋሪ እንደነበር፣ ነገር ግን የአካባቢው ነዋሪዎችና ፌዴራል ፖሊስ ወደ ሥፍራው በመሄድ፣ በመቆፈሪያ ማሽን እየተቆፈረ የስምንት ሰዎችን ሕይወት ለማትረፍ መቻሉን ምክትል ኢንስፔክተር ታምራት ገልጸዋል፡፡ ከተረፉት ሰዎች አምስቱ ከፍተኛ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸውም አስረድተዋል፡፡ሕይወታቸው ካለፈው ፀሎተኞች መሀል አንዲት እናት ከአንድ ዓመት ሕፃን ልጇ ጋር፣ የሦስት ዓመት ታዳጊና የአንድ ቤተሰብ አባላትም እንደሚገኙበት ኃላፊው ተናግረዋል፡፡ ለአደጋው መንስዔ ጉድጓዱ ከተቆፈረ በኋላ በድንጋይና በአፈር በደንብ ተጠቅጥቆ ባለመሞላቱ ሊሆን ይችላል የሚል ግምት ቢወሰድም፣ እስከሚጣራ ድረስ ግን በወቅቱ ስብከቱን ያካሂዱ የነበሩ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ውለው እየተጣራ መሆኑን፣ ምክትል ኢንስፔክተር ታምራት አክለው አስረድተዋል፡፡
| 1 |
3de60c7663b67178876f0f4251eda8e0
|
7de3afd11de3f641938309496d8cef6d
|
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በመንግስት እቅድ ላይ ማብራሪያ ይሰጣሉ
|
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪታንያ ፓርላማ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ሃገራቸውን በመጭው ወር መጨረሻ ከህብረቱ ለማስወጣት ያቀረቡትን እቅድ ደገፉ።አባላቱ በረቂቁ ላይ በሰጡት ድምጽ እቅዱን 358 ለ234 በሆነ ድምጽ አዕድቀውታል።በአባላቱ ድጋፍ ያገኘው እቅድ በፓርላማው ውይይትና ክርክር ይደረግበታል ተብሏል።አባላቱ ከአዲስ አመት መልስ ባለው የመጀመሪያው ሳምንት መጨረሻ ቀናት ላይ በረቂቁ ላይ ክርክር ለማድረግ ተስማምተዋል።በፓርላማው ወግ አጥባቂው የቦሪስ ጆንሰን ፓርቲ አብላጫ መቀመጫ እንደመያዙ በቀላሉ ይሁታን እንደሚያገኝ ይጠበቃል።ድምጽ የተሰጠበት የጠቅላይ ሚኒስትሩ እቅድ ብሪታንያ ከህብረቱ ጋር የምትፈጽመውን ፍቺ ለተጨማሪ ጊዜ ማራዘምን ሊከለክል ይችላል ተብሏል።ጠቅላይ ሚኒስትር ጆንሰን ብሪታንያን ከአውሮፓ ህብረት በፈረንጆቹ ጥር 31 ለማስወጣት እቅድ አላቸው።ምንጭ፦ ቢቢሲ
| 0 |
3f0427a57939e8c78664cb6ec15b5679
|
3f0427a57939e8c78664cb6ec15b5679
|
ለኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ተሹሟል
|
በኢትዮጵያ ቡና ያለፉትን ሶስት ዓመታት በወጣት ቡድን አሰልጣኝነት ሲሰራ የቆየው አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ በመሆን ተሾመ።በአስመራ ለሚካሄደው “የሠላም እና ወዳጅነት ከ20 ዓመት በታች ውድድር” ዝግጅት ካለፈው ሳምንት ጀምሮ አሰልጣኝ ለመቅጠር ፌዴሬሽኑ ማስታወቂያ ማውጣቱ የሚታወስ ሲሆን በዚህ መሠረት አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬን ለዋና አሰልጣኝነት መርጧል።ኢትዮጵያ ቡና፣ ሀዋሳ ከተማ፣ ሙገር ሲሚንቶ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ለመሳሰሉ ክለቦች እንዲሁም ለብሔራዊ ቡድን እስከ 1990ዎቹ መጨረሻ በተጫዋችነት ያሳለፈውና ያለፉትን ሶስት ዓመታት ደግሞ የኢትዮጵያ ቡና ከ17 እና ከ20 ዓመት በታች ቡድንን ሲመራ የቆየው አሰልጣኙ በይፋ የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በቅርቡ ተጫዋቾችን በመሰብሰብ ወደ ዝግጅት እንደሚገባ እና ረዳት አሰልጣኞችንም ጭምር እንደሚያሳውቅ ይጠበቃል፡፡የቀድሞው የፌስቡክ ገፃችን በኛ ቁጥጥር ስር የማይገኝ በመሆኑ አዲሱ ገፃችንን ሊንኩን በመከተል ላይ ያድርጉ –
| 1 |
b4f9775e1fc3b8986975e368071ffb52
|
c84889c630d82fff5f8941db091eb154
|
የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው
|
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል።በሀዋሳ ሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ባለው አስቸኳይ ጉባዔ ላይም የምክር ቤቱ አባላት በአራት አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ምክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።የምክር ቤት አፌ ጉባኤ ወይዘሮ ሄሌን ደበበ በጉባዔው መክፈቻ ላይ እንደተናገሩት፥ ምክር ቤቱ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርትይመለከታል።እንዲሁም ምክር ቤቱ የ2012 በጀት ዓመት ተጨማሪ ረቂቅ በጀት ላይ እና በአዲስ መዋቅር ለመደራጀት የቀረበ ጥያቄ ምላሽ እና የውሳኔ ሀሳብ ሪፖርት እንደሚመለከትም አስታውቅዋል።በመጨረሻም የስልጣን ርክክብ ማድረግ ከአስቸኳይ ጉቤዎች አጀንዳዎች ውስጥ መሆናቸውንም ጠቅሰዋል።በአሁኑ ሰዓት የደቡብ ክልል ምክር ቤት የኮሮና ወረርሽኝ መከላከል እና ቁጥጥር ስራዎች አስመልክቶ በደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ በአቶ አቅናው ካውዛ አማካኝነት የቀረበለትን ሪፖርት እያዳመጠ ይገኛል።
| 0 |
0a74806b2f9eb84464243f15c5d38345
|
0a74806b2f9eb84464243f15c5d38345
|
ከፍተኛ ሊግ | ፌዴራል ፖሊስ ይግባኝ ጠይቋል
|
ፌደራል ፖሊስ በሽረ እንደስላሴ ላይ ያስመዘገበው የተጨዋች ተገቢነት ክስ ተቀባይነት ባለማግኘቱ ይግባኝ ብሏል።ነሀሴ 14 በተደረገው የከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ የ30ኛ ሳምንት ጨዋታ ሽረ እንደስላሴ ፌደራል ፖሊስን 3-1 መርታቱ ይታወሳል። ሆኖም ፌደራል ፖሊስ በሽረ እንዳስላሴው ልደቱ ለማ ላይ የተጨዋች ተገቢነት ክስ አስይዞ የነበረ ቢሆንም የሊግ ኮሚቴው ክሱን ውድቅ በማድረግ የዕለቱ ውጤት እንዲፀና አድርጓል። ይህን ተከትሎ ፌደራል ፖሊስ ለእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ የይግባኝ ደብዳቤ አስገብቷል።ክለቡ በደብዳቤው እንደገለፀው በተሻሻለው የዲስሊን መመሪያ መሰረት የሽረው ተጨዋች ልደቱ ለማ አምስት ቢጫ ካርድ ተመልክቶ አንድ ጨዋታ በቅጣት ያለፈው ቢሆንም የቅጣት ክፍያው ብር 1,500.00 የተከፈለው ጨዋታው ከጀመረ ከ30 ደቂቃዎች በኋላ መሆኑን ገቢ የተደረገበትን ደረሰኝ በማያያዝ አስረድቷል። በዚህም ምክንያት ክፍያው የተፈፀመው የቡድኖቹ አምበሎች በዳኞች ሪፖርት ማቅረቢያ ቅፅ ላይ ከፈረሙ በኋላ በመሆኑ ያቀረበው ክስ ተቀባይነት ሊያገኝ ይገባ እንደነበረ እና የሊግ ኮሚቴው ውሳኔ ሚዛናዊ አለመሆኑን ጠቁመዋል። በዚህም መሰረት ክለቡ ያቀረበው ማስረጃ ተቀባይነት አግኝቶ ሦስት ነጥብ እና ሦስት ንፁህ ጎል እንዲሰጠው እንዲሁም ያስያዘው አንድ ሺህ ብር ተመላሽ እንዲደረግለት ለይግባኝ ሰሚ ኮሚቴው አቤት ብሏል።የፌዴራል ፖሊስ ማስረጃ እና ደብዳቤ ይህን ይመስላል:-
| 1 |
48f91b73d24de84f6e6a0f884ecc545c
|
b2edc56596a6864ea96e0487a5946141
|
ኮቪድ-19 በአፍሪካ - የዓለም የጤና ድርጅት ሪፖርት
|
የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም፣ ከሚቀርቡት በኮሮናቫይረስ የተያዙና በሞት የተለዩት ስዎች አሀዞች ጀርባ፣ ትልቅ ስቃይና ሃዘን አለ አሉ።በዓለማቀፍ ደረጃ ወደ 20ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች፣ በኮሮናቫይረስ እንደተያዙ 750,000 የሚሆኑት ደግሞ እንደሞቱ ተረጋግጧል።ዶ/ርቴድሮስ ጄኔቫ ላይ፣ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ ይህ ለዓለም ህዝብ ከባድ ሁኔታ ቢሆንም፣ በማንኛዋም ሃገር ቢሆን የተስፋ ምልክት መፈንጠቁ አይቀርም፤ የወረርሽኙን ይዘት ለመለውጥ፣ ምን ጊዜም ቢሆን የዘገየ ሊሆን አይችልም ብለዋል።የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በበረታባቸው ሃገሮች ሳይቀር፣ ሁሉም መንግሥታትና ማኅበረሰቦች፣ ምላሽ በማስጠት መቆጣጠር ይቻላል” በማለት አስረድተዋል። የታመሙትን በጊዜ ተከታትሎ በማግኘት፣ የተነካኩትን ደርሶ በማወቅ፣ ለታመሙት በቂ ህክማና በማድረግ፣ የአካል ርቀትን በመጠበቅ፣ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል በማደረግ፣ ሁሌም ቢሆን እጅን በመታጠብና ከሌሎች ርቆና ፌትን አዙሮ በመሳል፣ የወረርሽኙን መዛመት ለመቆጣጠር እንደሚቻል፣ የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ ጠቁመዋል።ዶ/ር ቴድሮስ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ደቡብ ኮርያ፣ ስፓኝ፣ ኢጣልያንና ብሪታንያን በምሳሌነት ጠቅሰዋል። እነዚህ ሃገሮች ከባድ የወረርሽኙ መዛመት ገጥሟቸው ነበር፤ ነገር ግን ሊቆጣጠሩት ችለዋል ሲሉ ተናግረዋል።
| 0 |
b117062c3841ba912eb60ccd37c9d75b
|
b117062c3841ba912eb60ccd37c9d75b
|
የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ በክልሉ ባጋጠመው ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ግምገማ እያካሄደ ነው
|
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ በክልሉ ባጋጠመው ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ግምገማ እያካሄደ ነው፡፡ግምገማው በክልሉ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን አድርጎ እየተካሄደ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡በግምገማው ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፣ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ እንዲሁም ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
| 1 |
9506b1730587133c9db3f61341ab8748
|
9506b1730587133c9db3f61341ab8748
|
ሰሜን ሸዋ ውስጥ በጣለው ከባድ ዝናብ ጉዳት ደረሰ
|
እየጣለ ባለው የክረምት ዝናብ ምክንያት ሰሜን ሸዋ ውስጥ በሰው ህይወት፣ በንብረትና በሰብል ላይ ጉዳት ደርሷል፡፡የክረምቱ ዝናብ ለሦስት ሰዎች ሞት፣ ከሽህ ለሚልቁ ኗሪዎች ንብረት ውድመት፣ እንዲሁም በሽዎች በሚገመት ሄክታር ላይ ለተዘራ ሰብል መጥፋት ምክንያት ሆኗል ሲል የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጸ/ቤት ገልጿል፡፡
| 1 |
b1d5571969913872ebcb7dc29ca33a73
|
a81eb8bfd857f1bc7b80c10e739cd7b5
|
በአዲስ አበባ የባቡር ጣቢያዎች ለሚገነቡ ህንፃዎች አማራጭ ዲዛይኖች ቀረቡ
|
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ሳሪስ አካባቢ በሚገኘው የባቡር መስመር መሰረተ ልማት ላይ አደጋ በማጋጠሙ የቀላል ባቡር የትራንስፖርት አገልግሎቱ መቋረጡ ተገለጸ።የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት የትራንስፖርት ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሔኖክ ቦጋለ እንደገለጹት፥ ዛሬ እኩለ ቀን የባቡር መስመሩ ላይ አደጋ ደርሷል።አደጋው ሳሪስ ልዩ ስሙ ሬይስ ኢንጂነሪንግ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ኮንቴይነር የጫነ ከባድ ተሽከርካሪ በባቡር ሐዲድ መሰረተ ልማቱ ላይ ጉዳት ማድረሱን ተናግረዋል።በዚሁ ሳቢያም ከሳሪስ አቦ ወደ ስቴዲየም ከስቴዲየም ወደ ሳሪስ አቦ የሚደረገው የባቡር ምልልስ በጊዜያዊነት መቋረጡን ገልፀዋል።በአሁኑ ወቅት ችግሩን ለመፍታትና መስመሩን ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ነው ያመለከቱት።በመሰረተ ልማቱ ላይ ከደረሰው አደጋ ውጪ የደረሰ ጉዳት እንደሌለም መገለፁን ኢዜአ ዘግቧል።
| 0 |
b8a19c3826204fb4898b2c31d3cf111f
|
b8a19c3826204fb4898b2c31d3cf111f
|
ኩዌት በኢትዮጵያ የቤት ሠራተኞች ላይ የጣለችውን እገዳ አነሳች
|
ኩዌት ወደ ሃገሬ እንዳይገቡ ስትል በኢትዮጵያውያን የቤት ሠራተኞች ላይ ለአመታት ጥላው የነበረውን እገዳ ማንሣቷ አስታወቀች። የኩዌት የዜና አገልግሎት ባሠራጨው ዘገባ፤ በኢትዮጵያና በኩዌት መንግስታት መካከል በተደረሰ ስምምነት መሰረት እገዳው ተነስቷል ብሏል፡፡የኩዌት የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ሜጀር ጀነራል ሼኪ ማዜን አል-ሣባ ከኢትዮጵያ መንግስት ተወካዮች ጋር ባደረጉት ድርድር፤ ከረቡዕ መጋቢት 26 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ የቤት ሠራተኞች ወደ ኩዌት እንዲገቡ ተፈቅዷል፡፡የኩዌት መንግስት ወደ ሃገሩ የሚገቡ ኢትዮጵያውያን የቤት ሠራተኞች ደህንነታቸው የሚጠበቅበትን ሁኔታ በተመለከተ መፈረሙም ታውቋል፡፡ ኩዌት ኢትዮጵያውያን የቤት ሠራተኞች ወደ ሃገሯ እንዳይገቡ አግዳ የነበረው አደንዛዥ እፆችን ሲያዘዋውሩ ደርሼበታለሁ በሚል እንደነበር ታውቋል፡፡
| 1 |
5cfbbbfaadb7745bb8e56aabe3f2b39f
|
75c2184c75d03953a47fa61d0238d260
|
በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ በአፍሪካ እስከ 190 ሺህ ሰዎች በመጀመሪያው ዓመት ህይዎታቸው ሊያልፍ ይችላል – የዓለም ጤና ድርጅት
|
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት መነሻውን ቻይና ያደረገውን የኮሮና ቫይረስ ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት ነው በሚል አወጀ።ድርጅቱ ቫይረሱን በዓለም አቀፍ የጤና ስጋትነት ያወጀው ከቻይና ውጭ ወደ ሌሎች ሀገራት መዛመቱን ተከትሎ ነው ተብሏል።የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም እንዳስታወቁት፥ የኮሮና ቫይረስ በዓለም ጤና ስጋትነት የታወጀበት ዋነኛው ምክንያት በቻይና እየሆነ ባለው ሳይሆን በሌሎች የዓለም ሀገራት ላይ መሰራጨት በመጀመሩ ነው።በተለይም የኮሮና ቫይረስ አሁን ባለበት ሁኔታ ደካማ የጤና ስርዓት ባላቸው ሀገራት ከተሰራጨ እጅግ አሳሳቢ መሆኑንም ነው ድርጅቱ የገለፀው።ዶክተር ቴድሮስ አድሀኖም ቻይና በሽታውን ለመቆጣር እያደረገች ያለውን ሁሉን አቀፍ ጥረት በማድነቅ፥ ሀገራት ከቻይና ጋር የንግድ እና የጉዞ ግንኙነታቸውን የሚያቋርጡበት ምንም ምክንያት የለም ብለዋል።ሆኖም ግን በርካታ ሀገራት ከቻይና ጋር ድንበራቸውን መዝጋታቸው እና የአውሮፕላን በረራ ያቋረጡ ሲሆን፥ እንደ ጎግል፣ ስታርባክስና ቴስላን የመሳሰሉ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎችም በቻይና ያላቸውን ቢሮ እየዘጉ ነው።የአሜሪካ መንግስትም ዜጎቹ ወደ ቻይና ከመሄድ እንዲቆጠቡ የጉዞ ማስጠንቀቂያ ማውጣቱ ነው የተገለፀው።በቻይና ብቻ እስካሁን በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች ቁጥር 213 የደረሰ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በሀገሪቱ ቁጥራቸው ወደ 10 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን መረጃዎች ይጠቁማሉ።ከዚህ በተጨማሪም የኮሮና ቫይረስ በዓለም አቀፍ ደረጃ በ18 ሀገራት የታየ ሲሆን፥ በእነዚህ ሃገራት 98 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል ይላል የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ።ከእነዚህ ሃገራት ውስጥ በታይላንድ እና በጃፓን በ14 ሰዎች ላይ፣ በሲንጋፖር በ13 ሰዎች ላይ፣ በአውስትራሊያ እና ማሌዢያ በ8 ሰዎች ላይ፣ በደቡብ ኮሪያ 6 ሰዎች ላይ እንዲሁም በፈረንሳይ እና አሜሪካ በ5 ሰዎች ላይ ቫይረሱ መገኘቱም ነው የተገለፀው።የዓለም ጤና ድርጅት የኖቭል ኮሮና ቫይረስ ከታሕሳስ 21 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በቻይና ውሃን ከተማ እንደተከሰተ ማስታወቁ ይታወሳል። ምንጭ፦ ቢቢሲ
| 0 |
e5abff6243f20d86edc975a759ed9103
|
e5abff6243f20d86edc975a759ed9103
|
የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ ውጤት ነገ እንደሚገለጽ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡
|
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 12/2012 ዓ.ም (አብመድ) የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ ድምጽ መስጠት ሂደት ሕዳር 10 ቀን 2012 ዓ.ም እንደተከናወነ ይታወቃል፡፡ በድምጽ መስጫው ቀን ማምሻ ላይ ቆጠራው ተጠናቅቆ የሕዝበ ውሳኔው ውጤት በምርጫ ጣቢያዎች ላይ ይፋ ተደርጓል፡፡ ትናንት የሁሉም ምርጫ ጣቢያ ውጤቶች ተጠናቅቀው ወደ 15 የማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤቶች ገብተዋል፤ ዛሬ ደግሞ የዞን ማስተባበሪያ ጣቢያ ላይ ውጤቱን የማጠቃለል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡
ቦርዱ ውጤት የሚያሳውቀው ነገ ቅዳሜ ሕዳር 13 ቀን 2012 ዓ.ም በመሆኑ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት በትዕግስት እንዲጠብቁም ቦርዱ ጥሪ አቅርቧል፡፡
| 1 |
d2384c65ac80c385f3bf812dead3c571
|
3c1e1a51d1f7b9514710e2695afdb44b
|
የዲኤስቲቪ እና የሊግ ኩባንያ የውል ስምምነት ይፋዊ በሆነ መንገድ ለመግለፅ ለምን ዘገየ?
|
የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎችን ለማስተላለፍ በወጣው ጨረታ መሠረት DSTv ቀዳሚ የሆነበትን ከፍተኛ ገንዘብ በማቅረቡ አሸናፊ ሆኗል።የሊግ ኩባንያው በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን በቀጥታ ስርጭት ለማስተላለፍ ፍቃደኛ ለሆኑ ተቋማት ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ በማውጣት አወዳድሮ መብቱን ለመሸጥ እንደሚፈልግ መግለፁ ይታወቃል። በቀረበው ጨረታ መሠረት ምን ያህል ሚዲያዎች በዚህ ጨረታ ውስጥ ተካተው ስለመወዳደራቸው እርግጠኛ ባንሆንም EBC እና የውጪ ተቋማት መወዳደራቸውን ሰምተናል።ስማቸው በጨረታው ውስጥ ተካቶ ከተገኙት ተቋማት መካከል ከፍተኛ ገንዘብ በማቅረብ የቴሌቪዥን ቀጥታ ስርጭቱን ለማስተላለፍ ሁለት የውጭ ሀገር ተቋማት ስማቸው በቀዳሚነት ተቀምጧል።Canal Plus የተባለው የፈረንሳዩ ግዙፍ ሚዲያ በዓመት 1.4 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር (በወቅታዊ የምንዛሪ መጠን 52 ሚሊዮን ብር) የሚከፈል እና የአምስት ዓመት (260 ሚልዮን ብር) የውል ኮንትራት አቅርቧል።DSTv የተሰኘው የደቡብ አፍሪካው ግዙፍ ተቋም በአንፃሩ ከፈረንሳዩ አቻው ለእጥፍ በተጠጋ መልኩ በዓመት 2.7 ሚልዮን የአሜሪካ ዶላር (100 ሚልዮን ብር) እና አጠቃላይ ዋጋው 13.5 ሚልዮን ዶላር (500 ሚልዮን ብር) የሆነ የአምስት ዓመት ኮንትራት አቅርቧል። ይህም የጨረታው አሸናፊ እንዲሆን አድርጎታል።ይህ እግርኳሱን ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሻግረዋል ተብሎ የሚጠበቀው የስርጭት መብት ስምምነት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በርካታ ሥራዎችን ለመስራት እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ሊግ ኩባንያው ላደረገው ጥረት እውቅና የሚያስቸረው ነው።በቀጣይ ቀናት በአሸናፊው ተቋም እና በሊግ ኩባንያው መካከል ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ውይይት ከተደረገ በኋላ ስምምነቱ ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል።የሊግ ኩባንያው ከትናንት በስቲያ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ከቴሌቪዥን ስርጭት መብቱ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በምን መልኩ እንደሚከፋፈል ማብራርያ መስጠቱ የሚታወስ ነው።
| 0 |
c92d10c0230b1dc60583313acb0c1af3
|
c92d10c0230b1dc60583313acb0c1af3
|
የጣልያን ሴሪ ኤ ቡድኖች በግል በመጪው ሰኞ ልምምድ ሊጀምሩ ነው፡፡
|
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 19/2012 ዓ.ም (አብመድ) በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት መሰባሰቦችና የጋራ ስፖርታዊ ውድድሮች በበርካታ የዓለም ሀገራት ተገድበው ቆይተዋል፡፡በወረርሽኙ ክፉኛ የተመታችው ጣልያን የእንቅስቀቃሴ ገደቦችን ጥላ፣ ስፖርታዊ ውድድሮችንም አቋርጣ መቆየቷ የሚታወስ ነው፡፡ ቢቢሲ እንዳስነበበው ታዲያ የሴሪ ኤ ተፎካካሪ ቡድኖቿ በሚቀጥለው ሰኞ ሚያዝያ 26/2012 ዓ.ም ወደ ልምምድ ሊመለሱ ነው፡፡ሰኞ በተናጠል ልምምድ መሥራት የሚጀምሩት የሴሪ ኤው ተጫዋቾች ግንቦት 10 ቀን 2012 ዓ.ም ዕለተ ሰኞ ጀምሮ ደግሞ የቡድን ልምምዶችን መሥራት ይጀምራሉ፡፡ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ ገደቦች ቀስ በቀስ እንደሚነሱ ማስታወቃቸውን ተከትሎ ነው ተጫዋቾች ልምምድ የሚጀምሩት፡፡ የተቋረጠው የጣልያን ሴሪ ኤ ውድድር ከግንቦት 19 እስከ 25/2012 ዓ.ም ተመልሶ እንደሚጀመርም ተስፋ ተደርጓል፡፡በእርግጥ ጨዋታዎቹ በዝግ ስታዲዬም ይካሄዱ ወይም ለተመልካች ክፍት ሆነው የተባለ ነገር የለም፡፡ በጣልያን 197 ሺህ 675 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል፤ 64 ሺህ 928 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል፡፡ ጣልያን ከአሜሪካ በመቀጠል ከፍተኛ ሰው በኮሮና ተነጥቃለች፤ እስከዛሬ ድረስም 26 ሺህ 644 ሰዎች ሕይወታቸውን ማጣታቸውን መንግሥት አስታውቋል፤ ከ2 ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ በጽኑ ሕሙማን ውስጥ ይገኛሉ፡፡በአብርሃም በዕውቀት
| 1 |
a35f60fc1936f2371659afcf460298df
|
89aa85322c352a0ba719a3f553c23a9d
|
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው በግብጽ ለኢትዮጵያ ኤምባሲ የተሰጠውን የግንባታ ቦታ ጎበኙ
|
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከአፍሪካ ሲቪል አሺዬሽን ዋና ፀሃፊ ጋር ተወያዩ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ የአፍሪካ ሲቪል አቪዬሽን ዋና ፀሃፊ አቶ ተፈራ መኮንንበዛሬው እለት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ማነጋገራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።በዚሁ ወቅት አቶ ተፈራ፥ የኢትዮጰያ ሲቪል አቪዬሽን የዓለም አቀፍ የአቪዬሽን ደህነንት ደረጃን መቶ በመቶ ማሟላቱ በዓለም አቀፍ የአቪዬሽን የምርመራ ቡድን በቅርቡ መረጋገጡን በማስታዋስ በአፍሪካ ሲቪል አቪዬሽን ስም የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላፈዋል።በመንግስት በኩል ለተሰጠው አመራርም አድናቆታቸውን የገለፁት አቶ ተፈራ፥ ይህንን ስምና ዝና በዘለቄታው ጠብቆ ለማዝለቅ በመንግስት በኩል የሚደረገውን ክትትል እና ድጋፍ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባም ገልጸዋል።አቶ ተፈረ በተጨማሪም፥ አንድ አፍሪካዊ የአየር ትራንስፖርት ግብይት ለመመስረት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች የደረሱበትን ደረጃ እና በሌሎች ክልላዊ እንዲሁም ዓለም አቀፋዊ የአቪዬሽን እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ ለአቶ ገዱ ገለጻ እና ማብራሪያ አድርገዋል።
| 0 |
af357f933b010f3c51e708a778cef89c
|
a73ab7b74f1d39afb83c8fbd83d84b6e
|
31ኛው የአፍሪካ ዋንጫ
|
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በወዳጅነት ጨዋታ ከዛምቢያ እና ታንዛኒያ ጋር እንደሚያደርግ ተነግሯል፡፡ ዋሊያዎቹ ጋቦን ለምታዘጋጀው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በምድብ ማጣሪያው ሰኔ 7 ከሌሴቶ ጋር ለሚደርገው ጨዋታ የሚጠቅሙ የተባሉ ሁለት የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች የሚያደርግ ይሆናል፡፡ ዋሊያዎቹ ከ2012 የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ ዛምቢያ ጋር ከሰኔ 1-4 ባሉት ቀናት የሚጫወቱ ይሆናል፡፡ የታንዛኒያ ብሄራዊ ቡድን ከግንቦት 27 ጀምሮ አዲስ አበባ ላይ ልምምድ ይሰራል፡፡ ታይፋ ስታርስ በሚል ስም የሚታወቁት ታንዛኒያዎች ከግብፅ ጋር ላለባቸው አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ጨዋታ ከኢትዮጵያ ጋር የአቋም መለኪያ ጨዋታ ሊያደርጉ እንደሚችሉ ተነግሯል፡፡ ታንዛኒያ እና ዛምቢያ አሁን እየተደረገ ባለው የኮሳፋ ዋንጫ ላይ ተሳትፎ አድርገዋል፡፡ በቀድሞ የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ማርት ኖይ የሚሰለጥነው የታንዛኒያ ብሄራዊ ቡድን በኮሳፋ ዋንጫ ከምድቡ ማለፍ አልቻለም፡፡ በሆነር ጃንዛ የሚመሩት ቺፖሎፖሎዎቹ በሩብ ፍፃሜ በናሚቢያ ተሸንፈው ከውድድሩ ውጪ ሆነዋል፡፡ ኢትዮጵያ ምድብ ውስጥ ያሉት ሲሸልስ እና ሌሴቶ በኮሳፋ ዋንጫ ከምድባቸው ማለፍ አልቻሉም፡፡ ሁለቱ የወዳጅነት ጨዋታዎች ኢትዮጵያን እንደሚጠቅሙ ታምኖበታል፡፡የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን ፕሬዝደንት አቶ ጁነዲ ባሻ ዛሬ በግል የትዊተር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ፌድሬሽኑ የወዳጅነት ጨዋታ ለዋሊያዎቹ ለማዘጋጀት እየሰራ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡‹‹ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለብሔራዊ ቡድኑ የቻን 2016 እና የአፍሪካ ዋንጫ 2017 የማጣሪያ ጨዋታዎች ዝግጅት አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ተዘጋጅቷል:: የወዳጅነት ጨዋታዎችን ለማድረግም ከስምምነት ደርሰናል:: ››
| 0 |
f026801a0dc5320e334db4b2e7217a9e
|
4feee24fff157c3795a30ddb4051a9ed
|
ፕሬዚዳንት ትረምፕ እንዲካሄድ የጠየቁት ወታደራዊ ትርዒት ለቀጣዩ ዓመት ተላለፈ
|
ዩናይትድ ስቴትስ ቴህራንን የኒውክሊየር መርኃ ግብሩዋን ለመገደብ የታለመውን ዓለምቀፉን ስምምነት የምትጥሰው በኒውክሊየር አማካይነት የምትፈልገውን ለማስፈፀም ነው ስትል ዩናይትድ ስቴትስ ወንጅላለች።ኢራን በስምምነቱ ከተፈቀደላት በላይ ዩሬንየም ማዳበሩዋን እና ማከማቸቷን አምናለች። ፕሬዚዳንት ትረምፕ ዩናይትድ ስቴትስን ባለፈው ዓመት ከውሉ አስወጥቷታል።ፕሬዚዳንት ትረምፕ ኢራን ስምምነቱን ሙሉ በሙሉ ጥሳ በድብቅ ዩሬንየም ስታበለፅግ ቆይታለች ሲሉ አምነዋል። ውሉን ፕሬዚዳንቱ የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጃን ኬሪ እና የኦባማ አስተዳደር ለኢራን አንድ መቶ ሃምሳ ቢሊዮን ዶላር ሊመልሱላት የተስማሙበት መጥፎ ውል ሲሉ ጠርተውታል።
| 0 |
7f91489b0291e651373b1544314d9362
|
7f91489b0291e651373b1544314d9362
|
የቀድሞው የሜክሲኮ ፕሬዚዳንት በሙስና ወንጀል ምርመራ እየተደረገባቸው ነው
|
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የሜክሲኮ ፕሬዚዳንት ኤኔሪኬ ፔና ኔቶ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑ ተገልጿል።ፕሬዚዳንቱ ከሙስና በተጨማሪ በህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር እና ስልጣንን ያለ አግባብ በመጠቀም ወንጀል መጠርጠራቸውን ምንጮችን ጠቅሶ ሬውተርስ ዘግቧል።ይህን ተከትሎም ፖሊስ በቀድሞው ፕሬዚዳንት ፔና ኒየቶ ላይ ምርመራ ማካሄድ መጀመሩ ነው የተገለጸው።የሜክሲኮ አቃቤ ህግ በበኩሉ በጉዳዩ ዙሪያ ማብራሪያ ከመስጠት ተቆጥቧል።የወቅቱ ፕሬዚዳንት አንድሬስ ማኑኤል ሎፔዝ ኦብራዶር በኩላቸው፥ ፔና ኔቶ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ፍላጎት እንደሌላቸው ተናግረዋል።አያይዘውም ፕሬዚዳንቶች ከስልጣን ሲወርዱ ለህግ ይቅረቡ ወይስ አይቅረቡ በሚለው ጉዳይ ላይ ፓርላማው ድምጽ ሊሰጥበት እንደሚችል ጠቁመዋል።ምንጭ፦ ሬውተርስትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
| 1 |
444eb1438deba05da418351946406cc1
|
4c68870e9dba69eeee4a2b930a4ed98a
|
የነፃነት ታጋዩ አንዳርጋቸው ፅጌ ለመከላከያ የ100 ሺህ ብር ድጋፍ አደረጉ
|
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 16/2012 ዓ.ም (አብመድ) ‘ኤቫ ሾው’ እና ‘አማራ ኢኮኖሚክ ዲስኮርስ’ የሚሉ የ‘ቴሌግራም’ ትስስር ገጾች ያሏቸው ጓደኞሞ ማኅበራዊ ሚዲያን ለበጎ ተግባር ተጠቅመው ድጋፍ አደረጉ፡፡ጓደኛሞቹ የኮሮና ወረርሽኝ ለመከላከል እየተደረገ ባለው ጥረት የራሳቸውን አሻራ ለማሳረፍ ለጓደኞቻቸው ባቀረቡት ጥሪ መሠረት ከ100 ሺህ ብር በላይ ገንዘብ መሰብሰባቸው ታውቋል፡፡ በቀረበው የገንዘብ ማሰባሰቢያ ጥሪም 86 ሺህ 500 ጥሬ ብር ተገኝቷል፤ ቀሪው ድጋፍ ደግሞ ለቅድመ ኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚያገለግሉ ቁሳቁስን ያካተተ ነው፡፡
| 0 |
92561d00c1de6b99484b938195089f75
|
52c59d4f09e2cbc84db0d8f1c39166ee
|
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከግብፅ ፕሬዚዳንት ጋር የጋራ መተማመን መፍጠራቸው ተነገረ
|
– ኢትዮጵያና ቼክ ሪፐብሊክ ረጅም ዓመታት ያስቆጠረውን ግንኙነታቸውን አጠናክረው መቀጠላቸውን የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፔተር ድሩላክ ገለጹ።ድሩላክ ከዋልታ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ እንደገለጹት የኢትዮጵያና ቼክ ሪፐብሊክ ሁለትዮሽ ግንኙነት ጤናማና ታሪካዊ መሆኑንና በአሁኑ ወቅትም ግንኙነቱ ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።እንደ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማብራሪያ በሁለቱም አገራት የመንግሥታት ለውጥ የተከሰተ ቢሆንም የአገራቱ ግንኙነት የጋራ ጥቅምን ባስጠበቀ መልኩ መቀጠሉንና ወደፊቱንም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።ሁለቱ አገራት የፋሺስትና የናዚ ጦርን በመፋለም ለለውጥ የታገሉ አገራት መሆናቸው ይመሳሰላሉ ያሉት ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሁለቱ አገራት አሁን በልማት ይበልጥ ለመጓዝ በንግድ ፣ ኢንቨስትመንት ፣ ንግድና ፖለቲካዊ መስክ ይበልጥ ለማሳደግ መስራት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።ኢትዮጵያ በሰላምና በፀጥታው ዘርፍ በአፍሪካ እየተጫወተች ያለውን ሚና የአውሮፓ ህብረት ፣ ኔቶና አገራቸው አድናቆት እንዳላት የገለጹት ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለወደፊትም በጋራ ለመስራት ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል።ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ጉብኝት ከማድረጋቸውም በላይ የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የሰላምና የልማት ኢንስቲቱዩት ባዘጋጀው ውይይት ላይ ተጋብዘው ስለአገራቸው ታሪክ ጥናታዊ ጽሁፍ ማቅረባቸው የሚታወስ ነው።
| 0 |
fceb8ac16d223065b091a3db75f4e7c6
|
fceb8ac16d223065b091a3db75f4e7c6
|
መጠነኛ ቃጠሎ በደረሰበት የኢትዮጵያ ድሪምላይነር አውሮፕላን ላይ የተደረገው ምርመራ ውጤት ይፋ ሆነ
|
አዲሰ አበባ፤ ሃምሌ 12/2005 (ዋኢማ) ባለፈው ሳምንት በለንደን ሄትሮ አውሮፕላን ማረፊያ በቆመበት መጠነኛ ቃጠሎ የደረሰበት የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን ላይ የጭሱን መንስኤ ለማወቅ ሲደረግ የነበረው ምርመራ ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኗል ።የምርመራ ቡድኑ ይፋ ያደረገው ሪፖርት እንደሚያመለክተውም ፥ የጭሱ መንስኤ ቀደም ሲል በሌሎች መሰል አውሮፕላኖች ላይ እንደተስተዋለው ከባትሪ ጋር የተያያዘ አይደለም ።የቢቢሲ ዘገባ እንዳስነበበው መጠነኛ ቀጠሎውም የደረሰበት አከባቢ ከባትሪው እርቆ እንደሚገኝም ነው የጠቆመው ።የምርመራ ቡድኑ እንዳስታወቀው ፥ ቃጠሎው የተነሳው በአደጋ ወቅት የአውሮፕላኑን መገኛ ሰፍራ ጠቋሚ መሳሪያ ላይ ነው ።እናም የቦይን ኩባንያ ተጨማሪ ምርመራዎች እስከሚካሄዱ ድረስ የሌሎች አውሮፕላኖቹ የአደጋ ጊዜ አድራሻ ጠቋሚ መሳሪያን እንዳይጠቀሙ እንዲያደርግ ቡድኑ አሳስቧል ።
| 1 |
7905d99dd9699bc5dfe4eeb5cc4ec30c
|
676b317f5023c864b97095946be6eb1d
|
የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታ ዝግጅትና ትግበራ ምክር ቤት ስብሰባ ተካሄደ
|
አዲስ አበባ፤ ጳጉሜ 03/2005 (ዋኢማ) – የኢህአዴግ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ እየተካሄደ መሆኑን የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ጽህፈት ቤቱ እንዳመለከተው በኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በተዘጋጀው የገጠርና ከተማ ልማት፣ የመልካም አስተዳደርና የፖለቲካና ድርጅት ተግባራት ያለፈውን ዓመት አፈጻጸም ከእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ግቦች አኳያ ይገምግማል።እንዲሀም የቀጣይ ዓመት አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል፡፡ በስብሰባው በገጠር የግብርና የሰብል ምርት፣ የተፈጥሮ ሀብትና የመስኖ ልማት፣ የገጠር መሠረተ ልማት፣ የትምህርትና የጤና ልማት የሕዝቡን ተጠቃሚነት በሚከናወኑ ዋነኛ ተግባራት ላይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል፡፡ እንዲሁም በከተማ በሥራ ዕድል ፈጠራ፣ በመልካም አስተዳደር፣ የከተማ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚን በመለወጥ ረገድ በልማት ሠራዊት ግንባታ የተደረገውን እንቅስቃሴና በተከናወኑ ተግባራት አተኩሮ በመወያየት ቀጣይ አቅጣጫ ያስቀምጣል፡፡ ምክር ቤቱ በመሠረታዊ ጉዳዮችና በሌሎች አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን ያስተላልፋል ተብሎ እንደሚጠበቅም ኢዜአ ዘግቧል፡፡
| 0 |
8a1ce90218d164fda6d69d6d2dcd883b
|
d40e1f9ff5991b609ec92c5d15abb07b
|
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 0-1 ሀዋሳ ከተማ
|
08፡00 ዳሽን ቢራ ከ ሲዳማ ቡና (አዳማ) ኤሌክትሪክ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (አአ ስታድየም) አርባምንጭ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ (አርባምንጭ) አዳማ ከተማ ከ መከላከያ (አዳማ) ኢትዮጵያ ቡና ከ ወላይታ ድቻ (አበበ ቢቂላ ስታድየም – ዝግ)08፡30 ደደቢት ከ ሀዲያ ሆሳዕና (አአ ስታድየም) ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀዋሳ ከተማ (አአ ስታድየም)
| 0 |
5aa533774a15a9aa7895406a5cc930ae
|
5aa533774a15a9aa7895406a5cc930ae
|
አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 16 አዳዲስ ሹመቶችን ካፀደቁ በኋላ እስከምሽት ድረስ ሌሎች ሹመቶችን ያሳውቃሉ በተባለው መሠረት የሚከተሉትን ዘጠኝ ሹመቶች ሰጥተዋል፡፡ወ/ሮ ፈትለ ወርቅ ገብረ እግዚአብሔር በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ዋና አስተባባሪ ወ/ሮ ደሚቱ ሐምቢሳ በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ አባዱላ ገመዳ በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደኅንነት ጉዳዮች አማካሪ አቶ አህመድ አብተው የፖሊሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተርአቶ ሞገስ ባልቻ በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል የጥናትና ፐብሊኬሽን ዘርፍ አስተባባሪአቶ ዓለምነው መኮንን በሚኒስትር ማዕረግ የመለስ ዜናዊ አመራር አካዳሚ ፕሬዚደንት በቀለ ቡላዶ (ዶ/ር) የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተርአቶ ተመስገን ጥሩነህ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተርአቶ ያሬድ ዘሪሁን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል በመሆን ተሹመዋል፡፡
| 1 |
745cf9e9f2e168e0b710f11cb94b104d
|
3910cb17e80835d834fe5d70910bccd9
|
ጀርመን በሳዑዲ ላይ ጥላው የነበረውን የጦር መሳሪያ ሽያጭ ማዕቀብ ለአንድ አመት አራዘመች
|
የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በሊቢያ ጉዳይ ማንም ጣልቃ እንዳይገባ የተደረሰውን ስምምነት ቱርክ ጥሳለች በሚል የሀገሪቱን ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ታይፕ ኤርዶአንን ከሰዋል፡፡
በዚህ ወር አጋማሽ የዓለም መሪዎች በሊቢያ የርስበርስ ጦርነት የትኛውም ሀገር ጣልቃ እንዳይገባ እና የተባበሩት መንግስታት የጦር መሳሪያ ማዕቀብ እንዲጸና ተስማምተዋል፡፡
ይሁንና በተባበሩት መንግስታት እውቅና ያለውን የናሽናል አኮርድ መንግስት የምትደግፈው ቱርክ የጦር መርከቧን ወደ ሊቢያ ልካለች ተብሏል፡፡
ኤርዶአን በፈረንሳዩ አቻቸው ለቀረበባቸው ክስ ምላሽ አልሰጡም፡፡
ከ2019 ሚያዝያ ወር ጀምሮ በጄነራል ሀፍታር የሚመራው ብሔራዊ ጦር በናሽናል አኮርድ ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት በመፈጸም የሀገሪቱን አብዛኛውን ክፍል ከመቆጣጠሩም ባለፈ ትሪፖሊን ለመያዝ በመዋጋት ላይ ነው፡፡
ፕሬዝዳንት ማክሮን እንደሚሉት ቱርክ የጦር መርከቧን ወደ ሊቢያ ዳርቻ መላኳ ስምምነትን ከመጣስ ባለፈ መላው አውሮፓንና የሳኸል ቀጣናን ደህንነት አደጋ ውስጥ የሚጥል ነው፡፡
ከሰሀራ በረሀ በስተደቡብ የሚገኘው የሳሄል ቀጣና የጽንፈኛ ታጣቂዎች መነሓሪያ እና የውጊያ አውድማ ነው፡፡ በስፍራው 4500 የፈረንሳይ ወታደሮች እና ከ14 ሺ በላይ የተመድ ሰላም አስከባሪዎች ይገኛሉ፡፡
ሊቢያ ወደ መረጋጋት ካልመጣች እና የጦር መሳሪያ ማዕቀቡ ካልተከበረ የተለያዩ መሳሪያዎች ወደ ሳኸል ሊሸጋገሩ እንደሚችሉ ተሰግቷል፡፡
ሙአማር ጋዳፊ በ2011ዱ ህዝባዊ አመጽ ህይወታቸው ካለፈ ወዲህ መረጋጋት ያልቻለችው ሊቢያ አሁንም የስጋት ምድር እንደሆነች ቀጥላለች፡፡
ምንጭ፡-ቢቢሲ
| 0 |
8cad3502814d5b3ce1f250fceb6be91f
|
e1c5e06bb1943d295e21a5529d6ffb46
|
ዳሽን ቢራ 7 አዳዲስ ተጫዋቾች አስፈርሟል
|
ዳሽን ቢራ የክለቡ ዋና አሰልጣኝ የሆነው ሳምሶን አየለን ከኃላፊነት ማንሳቱን አስታውቋል፡፡ ዛሬ ጠዋት በተደረገው የቦርድ ስብሰባ አሰልጣኙ የሚጠበቅባቸውን ውጤት ማስመዝገብ ባለመቻላቸው ከኃላፊነታቸው ለማንሳት ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡በክረምቱ የዝግጅት ወቅት ዳሽን ቢራን በከፍተኛ የፊርማ ክፍያ የተረከቡት የቀድሞው የሐረር ሲቲ አሰልጣኝ በከፍተኛ የፊርማ ክፍያ የተገዙ ተጫዋቾችን ያሰባሰበ ከፍተኛ ልምድ ያለው ስብስብ ቢይዙም ቡድኑን በወራጅ ቀጠና እንዲገኝ ማድረጋቸው ከደጋፊው ከፍተኛ ተቃውሞ እንዲነሳባቸው አድርጓል ተብሏል፡፡የዳሽን ዋና አሰልጣኝነት ቦታን ምክትሉ ካሊድ መሃመድ የሚይዙት ሲሆን አሰልጣኙ ባለፈው የውድድር ዘመን አሰልጣኝ መኮንን ከተሰናበቱ በኋላ በጊዜያዊ አሰልጣኝነት የውድድር ዘመኑን ማጠናቀቃቸው ይታወሳል፡፡ፎቶ – Dashen Beer FC.
| 0 |
503ff43e41b8b29223301551c0fff3f7
|
19a44eab069506e4d44576f9d1f6e3d0
|
150 ቀናት የተያዘላቸው 1ሺ170 ቤቶች ግንባታ በሐምሌ መጨረሻ ይጠናቀቃል
|
ጋናዊው ግብጠባቂ ዳንኤል አጄይ አዲስ አዳጊው ሰበታ ከተማን ለመቀላቀል ተቃርቧል።ባለፉት ሁለት ዓመታት ከጅማ አባጅፋር ጋር ድንቅ የሚባል ቆይታ የነበረውና ቡድኑ በ210 የፕሪምየር ሊግ ዋንጫ እንዲያነሳ የጎላ ድርሻ የነበረው ጋናዊው ዳንኤል አጄይ የእግር ኳስ ህይወቱን በሃገሩ ክለብ ሌበሪቲ ፕሮፌሽናልስ በመጀመር ለደቡብ አፍሪካው ፍሪ ስቴት ስታርስ ጨምሮ ለመዳማ እና ለታንዛንያው ሲምባ መጫወት የቻለ ሲሆን መጨረሻ ምዕራፍ ላይ የደረሰውን ሰበታ ከተማ ዝውውር በቀጣይ ቀናት ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።ቀደም ብለው አሰልጣኝ ውበቱ አባተን በመቅጠር የበርካታ ተጫዋቾች ዝውውር ያጠናቀቁት ሰበታዎች በቀጣይ ቀናትም ተጫዋች ያስፈርማሉ ተብሎ ሲጠበቅ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውም በአዳማ ከተማ ጀምረዋል።
| 0 |
f1b1ac564ffbe109b6118aa98847b9ad
|
281d32e9e90e9e9cd2a794e58b1194b6
|
ኢትዮጵያ ከሲሚንቶ ምርት 14ነጥብ2 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ አገኘች
|
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ከውጭ የሚገባውን ስንዴ ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን ከ14 ሺህ ሄክታር በላይ የቆላ ስንዴ በመስኖ እየለማ መሆኑን ተናግረዋል።በቀጣይም በቆላማ አካባቢዎች ስንዴን በስፋት ለማልማት በ3 ሺህ ሄክታር የዘር ብዜት እየተሰራ መሆኑንም ነው የተናገሩት። በቀጣይ ሶስት ዓመታት ውስጥም በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የሚገባውን ስንዴ ለማስቀረት ለቆላ ስንዴ ልማት ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራልም ነው ያሉት ሚኒስትሩ።ሚኒስትሩ በበርሃ አንበጣና ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ በምርት ብክነት ላይ የደረሰው ጉዳት የዳሰሳ ጥናት እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፥ የጥናቱ ውጤትም ወደፊት እንደሚገለጽ አስረድተዋል።መንግስት የሜካናይዜሽን መሳሪያዎችን ከቀረጥ ነጻ እንዲገቡ መወሰኑ የምርት ብክነትን ለመቀነስና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ትልቅ መነሳሳትን እየፈጠረ መሆኑንም አንስተዋል።ዘንድሮ በዘር ከተሸፈነው 12 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት ውስጥ 9 ነጥብ 8 ሚሊዮን ሄክታሩ መሰብሰቡንም ገልጸዋል።ቀሪው ምርት በቀጣዮቹ ሁለት ሳምንታት እንዲሰበሰብ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ርብርብ እንዲያደርግ ጥሪ ማቅረባቸውን ከግብርና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
| 0 |
5f4849a9fcca8c4a527a6e08f85562c9
|
b1b3aace4f2532d93565ef6d69690ec3
|
የይስማ ንጉስ ባህል ማዕከል ግንባታ በታቀደለት ጊዜ እንደሚጠናቀቅ ተጠቆመ
|
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውቶብስ ተራ – መሳለሚያ – 18 ቁጥር ማዞሪያ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ተጀምሯል።የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቱ 3 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር ርዝመትና 40 ሜትር የጎን ስፋት እንዳለው ተገልጿል።ከዚህ ባለፈም 75 ሜትር ርዝመት ያለው ወንዝ ተሻጋሪ ድልድይ ግንባታን ያካተተ ነው።በተጨማሪም ወደ ዋናው መንገድ የሚያስገቡ 20 ሜትር ርዝመት ያላቸው ሁለት ድልድዮች እና አንድ ማሳለጫ ድልድይ እንዲሁም የድጋፍ ግንቦች አሉት ተብሏል።የቻይናው ሬልዌይ ሰቨንዝ ግሩፕ የፕሮጀክቱን ግንባታ የሚያከናውን ሲሆን፥ የምህንድስና ቁጥጥር ስራው ደግሞ በዩናይትድ ኮንሰልቲንግ ይከናወናል።ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በጀት የተመደበለት ፕሮጀክቱ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ከአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ግንባታው በተያዘለት ዕቅድ መሠረት እንዲከናወን ባለድርሻ አካላት ለወሰን ማስከበር ስራ ትኩረት እንዲሰጡ እና አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር ሌሎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ባለስልጣኑ ጥሪ አቅርቧል።
| 0 |
a48c17351e98415d545ab48278c32b14
|
a4f09f9bf3fb2483010da3925e166f0f
|
የብሪታንያ ፖሊሶች ማንቸስተር ከተማ በደረሰው የሽብርተኛ ጥቃት ተጨማሪ ሰዎችን አስረዋል
|
በአፍሪካዊያን አሜሪካዊያን ላይ በዚህ ሳምንት የተከሰቱ ግድያዎችን በመቃዎም በተለያዩ የዩናይትድ ስቴይትስ ከተሞች ሰላማዊ ሰልፎች የተካሄዱ ሲሆን በትናንትና ዕለት በዳላስ ከተማ በተካሄደ የተቃውሞ ሰልፍ ጥበቃ ላይ በነበሩ የፖሊስ አባላት ላይ በተነጣጠረ የተኩስ ጥቃት አምስት ፖሊሶች መገደላቸውና ሰባት መቁሰላቸውን ታውቋል።ለሰሜን አትላንቲክ የጦር ትብብር ድርጅት (ኔቶ) ስብሰባ ፖላንድ ዋና ከተማ ቫርሻቫ (ዋርሶ) የሚገኙት ፕሬዝደንት ኦባማ የፖሊስ አባላት ላይ የተፈፀመውን ግድያና የማቁሰል የተኩስ ጥቃት አረመኔአዊ፣ አሳፋሪ እና ሆን ተብሎ የተካሄደ ጥቃት ነው ሲሉ ገልፀውታል።ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
| 0 |
3d31fe550cfe31253938162032ff9a85
|
77e388998f54f2373ad050054639b1f1
|
ሞጣ ከተማ አስተዳድር በአጠቃላይ የኦሎምፒክ ስፖርት አሸናፊ ሆነ፡፡
|
በኢቢሲ የስፖርት ሽልማት በእግርኳስ ዘርፍ አማኑኤል ገብረሚካኤል እና ሴናፍ ዋቁማ አሸናፊ ሆነዋል።ዛሬ አመሻሽ ላይ በስካይላይት ሆቴል የኢቢሲ ስፖርት ሽልማት ለሦስተኛ ጊዜ ተከናውኗል። ሽልማቱ ካካተታቸው አምስት ዘርፎች ውስጥም ሦስቱ እግር ኳስን የተመለከቱ ነበሩ። በዚህም በወንዶች እግር ኳስ ዘርፍ የመቐለ 70 እንደርታው አጥቂ አማኑኤል ገብረሚካኤል አሸናፊ መሆን ሲችል በሴቶች ደግሞ የአዳማ ከተማዋ ሴናፍ ዋቁማ ሽልማቱን በእጇ አስገብታለች።ከሁለቱ ሽልማቶች በተጨማሪ በስፖርታዊ ጨዋነት ዘርፍ አምና ደቡብ ፖሊስን በዋና አሰልጣኝነት የመሩት አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ አሸንፈዋል። አሰልጣኙ ለዚህ ክብር የበቁት ዲላ ከተማን እያሰለጠኑ በነበርበት ወቅት ከወላይታ ሶዶ ጋር በነበራቸው ጨዋታ ቡድናቸው ግብ ቢያስቆጥርም ግቡ መረቡ በመቀደዱ ሳቢያ እንደተቆጠረ ለዳኞቹ በመናገር እንዲሻር በማድረጋቸው ነበር።
| 0 |
653e0caddc5c2d9c8648b6c4fff166d5
|
61473e74a6b61245006daa2885ca4818
|
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | አርባምንጭ ከተማ የአሰልጣኙን ውል ሲያራዝም አጥቂ አስፈርሟል
|
አዳማ ከተማ ሁለገቧን ተጫዋች ሄለን ሰይፉን ሲያስፈርም የአማካይዋ ፋሲካ መስፍንን ውልም አድሷል፡፡በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ተወዳዳሪው አዳማ ከተማ ከወራት በፊት የአሰልጣኝ ሳሙኤል አበራን ውል ካራዘመ በኃላ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ የቀላቀለ ሲሆን አሁን ደግሞ አንጋፋዋን የአማካይ እና የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቿን ሄለን ሰይፉን አስፈርሟል፡፡ በአዲስ አበባ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና መከላከያ ስትጫወት የነበረችው አጥቂዋ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ውስጥም ከዚህ ቀደም ተጫውታ ያሳለፈች ሲሆን ዘንድሮ በአዳማ ከተማ ቆይታ ለማድረግ ክለቡን ተቀላቅላለች፡፡ወጣቷ አማካይ ፋሲካ መስፍን ውሏን አራዝማለች፡፡ ያለፉትን ሁለት ዓመታት በአዳማ ከተማ ስትጫወት የነበረችውና በኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ውስጥ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴን ስታደርግ እንዲሁም ቡድኑን በአምበልነት ስትመራ የነበረች ሲሆን ተጨማሪ አመትን በአዳማ ለመቆየት ኮንትራቷን አድሳለች፡፡© ሶከር ኢትዮጵያ
| 0 |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.